Professional Documents
Culture Documents
Israel
Israel
ከሠላምታየ በመቀጠል የቁጫ ከተማልማትና ኮንስትራክሸን ጽ/ቤትን አጸደ ሕጻናት ትም/ት በቱን ጽ/ቤቱ
ሳያዉቅ መጀመራችን ይቅርታ መጠየቅ እወዳለሁ፡፡
ለጽ/ቤቱ አደራ ማለት የሚፈልገው፡ እኛ የአክስዮኑ አባለት ገንዘብ ስለበዛብን ምን እናድርግ ብለን
የተነሳሳን ሳንሆን ከልጆቻችን አፍ ነጥቀን የቀጣይ ትዉልድ እጣ ፋንታ ግድ ብሎን የጀመረን እንደሆነን
እንድታወቅልንና ጽ/ቤቱ በሀሳብም በማተሪያልም ከጎናችን በመቆም ከእግዚአብሔር በታች እንዲያበረታታን
እላለሁ፡፡
አሁን ቀጥሎ በቅርቡ እስከ 2016 መግቢያ ድረስ እግዚአብሔር ብፈቅድ አንድ በመንቶስሪ ስስተም በወላይታ
ብሩህ ተስፋ አጸዴ ሕጻናት ትም/ት ቤት እየሰለጠነች ያለች ተማሪ ተመሪቃ ትምጣለች
ተጨማሪ ነገሮችን ለማሟላት እግዚአብሄርን እንጸልያለን እርሱም ከእኛ ጋር እንደነበረ ለወደፊትም ይሆናል፡፡
የበኩላችን ድርሻ እናደርጋለን፡፡ያነ በኢሳያስ 62፡4 ከእንግድህ የተተወች አትባይም፤ምድርሽም ከእንግድህ ውድማ
አትባልም፤ነገር ግን እግዚአብሔር በአንች ደስሎታልና፣ ምድርሽ ባል ታገባለችና አንችም፡-ደስታዬ የሚኖርባት
ትባያለሽ ምድርሽም ባል ያገባች ትባላለች፤ጎልማሳ ድንግሊቱን እንደሚያገባ፣እንድሁም ልጆችሽ ያገቡሻል
ተብሎእንደተጻፈ፤እኛ ተነስተን እንስራለን እግዚአብሔር ምኞታችንን ያሳካልናል፣ክብሩም ለእርሱ፣በረከቱ
ለምድራችን ይሆናል፡፡ መልዕክተን በጸጋ ስለተቀበላችሁ ከልብ አመሰግናችሁዋለሁ፡፡