Professional Documents
Culture Documents
2016
2016
ቦርዱ በፍሬ ነገር ደረጃ የሚሰጣቸ ውሳኔ የመጨረሻ ሲሆን በህግ አተረጓጎም ስህተት ተፈፅሞ ሲገኝ
ቅር የተሰኘው ወገን ለከፍተኛ ፍ/ቤት የሥራ ክርክር ቦርዱ ውሳኔ ለተከራካሪ ወገኖች ከተሰጠ ጊዜ
ጀምሮ 30 ቀናት ጊዜ ውስጥ ይግባኝ መጠየቅ የሚችሉበት ሂደት ነው ፡፡
በሥራ ላይ ያለው የአሠርና ሠራኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 በአንቀጽ 4 የአሠርና ሠራተኛ
ግንኙነት ስለሚመሠረትበት ውል የሚደነግግ ድንጋጌ ነው ፡፡ በአሥርነ ሠራተኛ የህግ ማዕቀፍ
ከመንግሥት ሠራተኛ የህግ ማዕቀፍ በብዙ መልኩ የተለየ ነው ፡፡ ይህውም ከመንግሥት ሠራተኛ አዋጅ
በተቃራኒ በአሠርና ሠራተኛ አዋጅ በአሠር ድርጅት ውስጥ ቅረታ ማስተናገጃ የሚባል በአሠራር
የሌለ ሲሆን በአንፃሩ አለመግባባቶቹ የሚገለፁት የሥራ ክርክር በሚል ነው ፡፡
የሥራ ክርክሮች ሁለት ይዘት ያሏቸው ሲሆኑ 1 ኛ/ የግለሰብ ሠራተኛ የሥራ ክርክር እና 2 ኛ/ የወል
የሥራ ክርክሮች ሲሆኑ አነዚህ የሥራ ክርክሮች የሚታዩበት ሂደትም የተለያዩ ሆኖ እናገኘዋለን ፡፡
ከእነዚህ የሥራ ክርክሮች መሃል የአሠርና ሠራተኛ ጉዳይ ቦርድ የሚመለከታቸው ጉዳዮች የወል የሥራ
ክርክሮች ሲሆኑ በባህሪያቸው የግለሰብ ሠራተኛን ጥቅም ብቻ ሳይሆን የጠቅላላውን ፣ የአብዛኛውን
ወይም በርከት ያሉ ሠራተኞችን ጥቅም የሚነኩ ናቸው ፡፡እነዚህም የወል የሥራ ክርክሮች በሥራ
ደንብ ወይም በህብረት ስምምነት ያልተነሱ የደመወዝና ሌሎች ጥቅሞች አወሳሰን ፣አዲስ የሥራ
ሁኔታዎችን ስለመመሥረት ፣ የህብረት ስምምነት ስለመፈራረም፣ ስለማሻሻል ፣ፀንቶ ስለሚቆይበት
ጊዜና ስለሚፈርስበት ሁኔታ ፣በአዋጁ፣የህብረት ስምምነት ወይም የሥራ ደንብ ድንጋጌዎች
በሚመለከት ስለሚነሳ የትርጉም ክርክር ፣ ስለሠራተና አቀጣጠርና ደረጃ ዕድገት አሰጣጥ ሥርዓት
አጠቃላይ የሠራተኞችን እና የድርጅቱን ህልውና የሚነኩ ዳዮች ፣ዕድገት ዝውውርና ሥልጠና
አስመልክቶ አሠሪው በሚያወጣቸው የአፈፃፀም ሥርዓቶች ላይ የሚቀርቡ ክሶች፣ ስለሠራተኞ ቅነሳ
ሥርዓት እና ሌሎች መሰል የወል የሥራ ክርክር ጉዳዮች የመዳኘት ሥልጣን ያለው ሲሆን በአማራጭ
የግጭት መፍቻ ዘዴዎች በአዋጅ 1156/211 አንቀጽ 143(1) መሠረት የሚቀርቡ ጉዳዮችን ተቀብሎ
የማስተናገድ ሥልጣን በህግ ተሰጥቶት በማከናወን ላይ ይገኛል ፡፡
የአሠርና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ የወል የሥራ ክርክሮችን የሚያዩ በአዋጅ ቁጥር 1156/2011
አንቀጽ 145 መሰረት የአየር መንገድ አገልግሎት፣የኤሌክትሪክ መብራት አገልግሎት የሚሰጡ
ድርጅቶች ፣የውሃ አገልግሎት የሚሰጡ እና የከተማ ጽዳት የሚጠብቁ ድርጅቶች ፣ የከተማ ቀላል
የትራንስፖርት አገልግሎት፣ ሆስፒታሎች፣ ክሊኒኮች፣ የመድሃኒት ማከፋፈያ ድርጅቶች እና የመድሃት
መሸጫ ቤቶች ፣ እሳት አዳጋ አገልግሎት ፣እና የቴሌኮሚኒኬሽን አገልግሎት ያሉ ድርጅቶች በአዋጅ
አንቀጽ 137(2) ለህዝብ የማያቋርጥ አገልግሎት የሚሰጡ እጅግ አስፈላጊ የህዝብ አገልግሎት
ድርጅቶች ውስጥ የሚነሱ የወል የሥራ ክርክሮችን የሚያይ አካል ነው ፡፡
ቦርዱ ለእነዚህ አካላት በአዋጁ ዙሪያ የህግ ግንዛቤ ማጣት ምክንያት ሚፈጠሩ የአሠራር ክፍተቶችን
በመለየት የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና እንዲያገኘ ያደርጋል፡፡
3. በአዋጅ 1156/211 አንቀጽ 145 መሠረት የተቋቋሙት የአሠርና ሠራተኛ የቦርድ አባላት ብዛት
በተመለከተ
የአሠሪና ሠራተኛ ቦርድ አባላት ብዛት 7 ሲሆን አመራረጣቸውም ስለ አሠርና ሠራተኛ ጉዳይ ብቃትና
ልምድ ያላቸው ሁለት ባለሙያዎች ፣ ከአሠሪ ማህበራት ሁለት፣ ከሠራተኞች ማህበራት ሁለት ፣
ከአሠሪዎች ና ከሠራተኞች ማህበራት የሚመከሉ አንድ አንድ ተተኪ አባላት የሚኖራቸው ሲሆን
በአዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 145(2) መሠረት አሁን ሥራ ላይ የሚገኙ የቦርድ አባላቶች ፡-
የቦርዱ አባላት በሣምንት ሁለት ጊዜ የስራ ቀናት ያላቸው ሲሆኑ በታማኝነት የተሰጣቸውን ኃላፊነት በአግባቡ
በመወጣት ላይ ይገኛል ፡፡
4. ለእነዚህ የቦርድ አባላት የተጠየቀው የውሎ አበልና የትራንስፖርት ክፍያ ማሻሻያ ጥያቄ
አስፈላጊነቱ በተመለከተ
4.1 የቦርዱ አባላት ሥራቸውን በሚያከናውኑበት ጊዜ አስፈላጊ የሆኑ ሠነዶችን ከማናቸውም ጉዳዩ
ከሚመለከታቸው ጉዳዩ ከሚመለከተው ሰው ወይም ድርጅት በአካል ቀርቦ የመጠየቅ፣
4.2 ተከራካሪ ወገኖችና ምስክሮች እንዲቀርቡ ወይም የምስክርነት ቃላቸውን እንዲሰጡ
ማድረግ ፣አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን የመሰብሰብና ምሥክሮችን የመስማት ፣ሠነዶች
እንዲቀርቡ የማድረግ፣
4.3 የአሠራር ክፍተቶች በሚታዩባቸው ተቋማት በአካል በመገኘት በአዋጁ መሠረት
የማስተካከያ ሥራዎችን ማከናወን፤
4.4 ከአሠሪ ተቋማት ለቦርዱ የሚቀርቡ ቅረታዎችን መርምሮ ህጋዊ የመፍትኤ
አቅጣጫዎችን በመስጠት አፈፃፀማቸውንም የመከታተል ሥራዎችን ያከናውናል ፡፡
ለዚሁም ሥራ እየተከፈለው ያለው የውሎ አበል እና የትራንስፖርት ክፍያ ጥቅማጥቅም በተመለከተ
ከሌሎች ክልሎች አከፋፈል በጣም ዝቅተኛ መሆኑ ተረጋግጦ መ/ቤቱ በ 2015 ዓ/ም በበጀት ተደግፎ
ማስተካያ ተደርጎ ከፍያው እንዲፈፀም ቢታዘዝም ተፈፃሚ ሳይሆን ቀርቷል ፡፡
በዚሁ መሠረት የቦርዱ አባላት በአዋጅ ቁጥር 1156/2011 ለተቋሙ የተሰጠዉ ሥልጣንና ኃላፊነት
በአግባቡ እየተወጣ ሥራውንም በህግ አግባብ እያከናወነ ሲሆን ለነዚህ ቦርድ አባላት የሚከፈል
ክፍያ ወቅቱን ያላገናዘበና በጣም አነስተኛ ክፍያ መሆኑ ታውቆ በሂሳብ መደብ ቁጥር 6116
የተያዘና በየወሩ የሚከፈል የአመት በጀት እንደመሆኑ ማናጅመንቱ ይህን ተገንዝቦ
እንዲያፀድቅልን ስንል የቦርድ አባላት ስም ዝርዝር ፣ የሥራ ኃላፊነት ፣በየወሩ ሊከፈላቸው
የሚገባ የገንዘብ መጠን እና የዓመቱን ወጪ ያዘ 1 ገጽ ከዚህ መግለጫ ጋር አያይዘን አቅርበናል
፡፡
ቀን ---------------------------
ለክልሉ ሥራና ክህሎት ቢሮ
ጋምቤላ
ጉዳዩ ፡- አላቂ የፅህፈት መሣሪያ ይመለከታል
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የጋምቤላ አሠሪና ሠራተኛ ወሳኝ ቦርድ አገልግሎት የሚውል የፅህፈት
መሣሪያዎች በዚህ በ 2016 ዓ/ም ተገዝቶ የተሰጠን ባለመሆኑ በሥራችን ላይ ከፍተኛ ችግር ያስከተለ ስለሆነ
-
፡
ተ.ቁ የሥራ ኃላፊነት አሁኑ የሚከፈላቸው አዲሱ ክፍያ በየወሩ የሚከፈል የዓመት ክፍያ መጠን ምርመራ
ክፍያ
ብር ሣንቲም ብር ሣንቲም ብር ሣንቲም ብር ሣንቲም
1 ሰብሳቢ 400 00 1000 00 1000 00 12,000 00
2 ም/ሰብሳቢ 400 00 1000 00 1000 00 12,000 00
3 ፀሐፊ 400 00 800 00 800 00 9,600 00
4 አባል 400 00 800 00 800 00 9,600 00
5 አባል 400 00 800 00 800 00 9,600 00
6 አባል 400 00 800 00 800 00 9,600 00
7 አባል 400 00 800 00 800 00 9,600 00
ድምር 2,800 00 6,000 00 6,000 00 72,000 00
የጋምቤላ ባሮ ማዶ አጥቢያ መሰረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን የየካቲት ወር 2016 ዓ/ም ወራዊ የአገልግሎት ፕሮግራም
ማሳሰቢያ፡ - እያንዳንዱ አገልጋይ በተጠቀሰው ሰዓት አገልግሎቱን በታማኝነት እንዲያገለግል በጌታ ፍቅር እንገልፃለን ፡፡
----------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
----------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
----------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
---------
ቀን --------------------
----------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
----------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
----------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
---------
ቀን -----------------------
የጋምቤላ ባሮ ማዶ አጥቢያ መሰረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን የአገልጋዮች የትምህርት ፍላጎት መጠየቂያ
ቅጽ
“ ጌታ ይባርኮት “
ቀን -----------------------
ቀን --------------------
አድራሻ ----------------------------------------------------- ልዩ ስም
---------------------------------------------------------
----------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
----------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
----------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ቀን --------------------
አድራሻ ----------------------------------------------------- ልዩ ስም
---------------------------------------------------------
----------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
----------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ቀን ------------------------------------
ጋምቤላ፣
የወካዮች ስም
አቶ መርሻ ታደሰ ነጋሽ -- ዜግነት ኢት/ያዊ -- አድራሻ ጋምቤላ ከተማ 01 ቀበሌ ---- ዕድሜ 49
አቶ ገብርኤል ታደሰ ነጋሽ --- ዜግነት ኢት/ያዊ - አድራሻ ጋምቤላ ከተማ 05 ቀበሌ - ዕድሜ 40
ወ/ሮ ብዙነሽ ታደሰ ነጋሽ -- ዜግነት ኢት/ያዊ -- አድራሻ ጋምቤላ ከተማ 05 ቀበሌ - ዕድሜ 37
አቶ እንዳለ ታደሰ ነጋሽ -- ዜግነት ኢት/ያዊ -- አድራሻ ጋምቤላ ከተማ 05 ቀበሌ -- ዕድሜ 35
አቶ ስንቅነህ ታደሰ ነጋሽ - ዜግነት ኢት/ያዊ - አድራሻ ጋምቤላ ከተማ 05 ቀበሌ - ዕድሜ 29
አቶ ጌታቸው ታደሰ ነጋሽ - ዜግነት ኢት/ያዊ -- አድራሻ ጋምቤላ ከተማ 01 ቀበሌ - ዕድሜ -27
የተወካይ ስም
ዜግነት ፡- ኢት/ያዊ
ዕድሜ ፡- 32
እንዲፈጽሙ ፣በክልል፣ በክፍለ ከተማ ፣ዞን ፣በወረዳ እና ቀበሌ እኛን በሚመለከት ማንኛውም
የወካዮች ስም
እርግጥ ነው ሁሉንም ተስፋ እንዲቆርጡ ያደረጋቸው የተለያዩ ምክንያቶች ነበሩዋቸው። ይሁን እንጂ ሞትን
እስኪመኙበት ድረስ የሚያደርስ ምን ዓይነት ጠንካራ ምክንያት ቢያጋጥማቸው ይሆን ብለን መጠየቃችን አይቀርም።
ተስፋ መቁረጥ ለብዙዎቻችን አዲስ ነገር አይደለም። በሕይወታችን ተስፋ የቆረጥንባቸው የተለያዩ ወቅቶች እንደነበሩ
በቅጡ እናስታውሳለን። ብዙ ጊዜ ተስፋ መቁረጥ ወደ ተስፋቢስነት ወይንም ወደ ተስፋ ማጣት ደረጃ ያደርሳል። ያኔ ነው
አይሄድም።
ምክንያቱም ተስፋ የቆረጡ ወታደሮች ገና ጠላታቸውን ሳይገጥሙ አስቀድመው የተሸነፉ በመሆናቸው ነው። ለዚህ ነው
ፍጹም ተስፋ የቆረጠ ሰው በኑሮው ላይ የሚጋጥሙትን ልዩ ልዩ እንቅፋቶችና ትግሎች በቆራጥነት ታግሎ በማለፍ ፈንታ
በመሸነፍ እጁን ይሰጣል። ለዚህ ነው ተስፋ የቆረጠ ሰው ተሸናፊ ሰው ነው ያልነው። በመንፈሳዊ ዓለም ውስጥ ሰይጣን
አንድን ክርስቲያን ተዋግቶ ለማሸነፍ ቢፈልግ ወደ አማኝ ሕይወት ታግሎ ሊጥለው የማይችለውን ፈተና መላክ
አያስፈልገውም። በቅድሚያ የሚያደርገው ነገር ቢኖር የዚያን ሰው ስሜትና ፍላጎት ማዳከም ወይንም ቢቻል መግደል
ነው። ያ ሰው በተደጋጋሚ ለሚቀርብለት ውጊያ ሁልጊዜ አሸናፊ ሆኖ መኖር እንደማይችል ማሳመን ብቻ ነው።
ሳይገቡ “ተሸንፌአለሁ” ብለው ከውጊያው እንዲወጡ ተስፋ ማስቆረጥ ነው። ስለዚህ በዚህ ሰይጣን በሚጠነስሰው
የተስፋ መቁረጥ ስሜት ተሸንፈን እዳንወድቅ በየዕለቱ በንቃትና በትጋት መዋጋት ያስፈልገናል። ይህ የተስፋ መቁረጥ
ስሜት የሚያጠቃው በእምነታቸው ደካማ የሆኑትን ክርስቲያኖችን ብቻ ሳይሆን ብሩቱዎ ችንም ይነካል። የጥንት
መንፈሳዊ አባቶችም በዚህ ስሜት ተጠቅተዋል። ከእነርሱ ውስጥ ሶስቱን ታላላቅ የእግዚአብሔር ሰዎችን ልምምድ
ድል በድል እየደራረበ የሰጠው ሰው ነበር። የእሥራኤልን ሕዝብ ከግብጽ ባርነት አውጥቶ በበረሃ ውስጥ መርቶ ወደ ከነዓን
አርባ ዓመት በዝምታ በምዲያ በረሃ (ዘጸአት 2፥15) እንዲቆይ ካደረገው በኋላ ልዩ ኃይልና ጸጋ አልብሶት ወደ ግብጽ
መለሰው። እግዚአብሔርም ለእሥራኤል ሕዝብ መሪ እንዲሆን ሙሴን እንደመረጠው ምልክትና መረጃ እንዲሆነው ልዩ
እግዚአብሔር እያንዳንዱን የግብጽ ቤት በሞት መትቶ (ዘጸአት 12፥29-30) የእሥርኤልን ሕዝብ ከግብጽ ባርነት
እንዴት እዳወጣቸው ያስታውሳል። ቀይ ባህርን ባቋረጡበት ጊዜ እንዴት በደረቅ ምድር (ዘጸአት 14፥21-25)
ነበር (ዘጸአት 24፥12-18)። ይህን የመሰለ የድል ሕይወት የነበረው ታላቁ ሙሴ በተስፋ መቁረጥ ስሜት ይሸነፋል ብሎ
መጽሐፍ ቅዱስ የታላላቅ መንፈሳዊ ሰዎችን ድካማቸውን ሳይገልጽ የድል ሕይወታቸውን ብቻ የሚናገር ቢሆን ኖሮ እኛ
ደካማዎች ሰዎች ምን ያህል ቃሉን ገልጸን ለማንበብ በፈራን ነበር። ሙሴ “እኔ ይህን ሁሉ ሕዝብ ብቻዬን መምራት
አልችልም ይህ ኃላፊነት ለእኔ እጅግ ከባድ ነው! በዚህ ሁኔታ እንድሠቃይ ከምታደርገኝ ይልቅ ብትራራልኝና አሁኑኑ
ብትገድለኝ ይሻላል፤ ከዚያም በኋላ ከምታመጣብኝ መከራ እገላገላለሁ” አለ (ዘኁልቁ 11፥14)። ለመሆኑ ሙሴ ይህን
እግዚአብሔር በእነርሱ ላይ ተቆጥቶ ስለ ነበር በጣም ተጨነቀ” (ዘኁልቁ 11፥10)። የሕዝቡ ማጉረምረም ሙሴን ስለ
አስጨነቀው “ይህን ከባድ ነገር በእኔ ላይ ስለምን አመጣህብኝ? በእኔስ የማትደሰተው ለምንድነው?” ብሎ
እግዚአብሔርን ጠይቀው (ዘኁልቁ 11፥11)። እግዚአብሔር የእሥራኤልን ሕዝብ እንዲመራ ለሙሴ ኃላፊነቱን ይስጠው
እንጂ፥ እግዚአብሔር በሕዝቡ ላይ የሚኖረውን የራሱን ሥራና ኃላፊነት ትቷል ማለት አልነበረም። ለእሥራኤል ሕዝብ
የገባላቸው ስለሆነ ቃሉን ማክበር የራሱ ኃላፊነት ነው። ሙሴ ከተስፋ መቁረጥ ደረጃ ላይ ለመድረስ የቻለው
የእግዚአብሔርን ሸክም “እኔ ልሸከም” በማለቱ ነበር። ሕዝቡ “መናው ሰለቸን፤ ሌላ የምንበላው ነገር የለንም” ብለው
ሲያጉረመርሙ፥ ሙሴ ለሕዝቡ ሥጋ የመስጠት ኅላፊነት ያለበት መስሎት ተጨነቀ። ያ ለሙሴ ከሰብአዊ አቅሙ በላይ
ነበር። የእርሱ ኃላፊነት ቢሆን ኖሮ በእርግጥም መጨነቅ ይገባው ነበር። ግን ሥጋ የመስጠት ኃላፊነት የሙሴ ሳይሆን
የእግዚአብሔር ነበር። ሙሴ ግን ያለአግባብ ተጨነቀ። ወዲያው ተስፋ ቆርጦ “መሞት ይሻለኛል” አለ። በእኛም ሕይወት
ውስጥ ተስፋ መቁረጥ የሚደርስብን እግዚአብሔር ሊሠራው የሚገባውን እኛ ካልሠራነው ብለን ስንታገልና የማይቻል
ሆኖ ስናገኘው ነው። የእግዚአብሔርን ኃላፊነት ለእግዚአብሔር ለመተው ትልቅ እምነትን ይጠይቃል። የራሳችንን ድርሻ
ከፈጸምን በኋላ የተቀረውን በእምነት ለእግዚአብሔር መተው ከተስፋ መቁረጥ ሕይወት መዳን ከመቻላችንም በላይ
በክርስትና ሕይወታችን ደስ ብሎን ወደ ፊት መራመድ እንችላለን። መጠንቀቅ ያለብን ግን የራሳችንን ድርሻ ማወቅና
ያንኑ በቅጡ ማከናወናችንን ነው። 2. ሕዝቡ ሲስት እርሱ እንደሳተ አድርጎ በመውሰዱ ሙሴ የእግዚአብሔርን ሸክም
“እኔ ካልተሸከምኩ” ማለቱ ብቻ ሳይሆን የሕዝቡን ማጥፈትና መሳሳት በእርሱ ምክንያት እንደሆነ አድርጎ በመውሰዱም
ተስፋ ወደመቁረጥ ደረጃ ደረሰ። የእሥራኤል ሕዝብ ሲስት እርሱ እንደሳተ አድርጎ ይወስድ ነበር። በማጉረምረማቸው
እምነተ ቢስ በመሆናቸው እርሱን ተጠያቂ እንደሚያደርገው አድርጎ ይወስደው ነበር። ሙሴ በወቅቱ ያተኮረው በራሱ
ሕይወት ላይ ነበር። እግዚአብሔር በዚህ ወቅት ነበር አንድ አዲስ ነገር ማደርግ የጀመረው። ያም ሙሴ ዓይኑን ከራሱ ላይ
እንዲያነሳ ማድረግ ነበር። ይኸውም፥ 1 ኛ ሙሴን በነበረበት ኃላፊነት እንዲያግዙት ሰባ ሰዎች ሰጠው። እነዚህ ሰባ ሰዎች
በሕዝቡ መካከል የሚነሱትን ጥቃቅን ጭቅጭቆች መስመር ሲያሲዙ መሴ ደግሞ ትላልቅ የሆኑትን የአስተዳደር
ሥራዎችን መሥራት ጀመረ። ሙሴ ለእሥራኤል ሕዝብ እግዚአብሔር ሥጋን እንደሚሰጣቸው ቃል ገብቶላችው ነበር።
“እነሆ አሁን እግዚአብሔር ሥጋ ይሰጣችኋል፤ እርሱንም እስክትጠግቡ ትበላላችሁ። የምትበ ሉትም ለአንድ ወይንም
ለሁለት ቀን፣ ለአምስት፣ ለአሥር ወይም ለሃያ ቀን ብቻ አይደለም፤ እስኪያንገፈግፋችሁና በአፍንጫችሁ እስኪወጣ
ድረስ አንድ ወር ሙሉ ትመገባላችሁ” (ዘሁልቁ 11፥18-20) አላቸው። ሙሴ ለህዝቡ እንደገባላቸው ተስፋ መሠረት
እግዚአብሔር አደረገ። ሙሴ እዚህ ላይ ያደረገው ነገር ቢኖር እግዚአብሔር ፍላጎታቸውን እንደሚያሟላ ብቻ ነገራቸው
መቁረጥ ዋናው ምክንያት አማኝ አይኑን በራሱ ላይ በማሳረፍ አቅም ሳይኖረው አቅም እንዳለው እራሱን በመቁጠር
እግዚአብሔር ያላሸከመውን ኃላፊነት ለመኸከም ሲሞክር ነው። በራሱ ላይ ማተኮር የለመደ ሰው፥ ሁሉንም ነገር
የሚመዝነውና የሚመለከተው በራሱ አንጻርና እርሱን በሚመቸው አቅጣጫ ብቻ ነው። ታዲያ ሁኔታዎች ከእርሱ
ንስሃ
2. አሁን በዚህ ስፍራ ለሚፀለይ ፀሎት ዓይኖቼ ይገለጣሉ ፤ጆሮቼም ያደምጣሉ 2 ኛ ዜና 7 ፤15
ምድራችዉን እፈውሳለሁ፡፡ 2 ኛ ዜና 7 14
ውጊያ
ቀን 09/04/2016
ለ ENG
ጋምቤላ
ጉዳዩ ፡- አማኑኤል ቼንኮት፣ የሱነሽ እና ጓደኞቻቸው ደረቅ እንጀራ አቅርቦት ህብረት ሽርክና
አድርገናል ፡፡
1. ወጣት ቼንኮት ጀምስ ሥራው ለቅቆ የትምህርት ዕድል አግኝቶ በጅማ ዩነቨርሲቲ
ስለዚህ ድርጅቱም የማህበሩ ሁኔታ ያለበትን ደረጃ ከላይ የተጠቀሰ መሆኑ ታውቆ የዚህ የሥራ
ዕድል ፈጠራ ባለቤት እና አማኑኤል ቼንኮት፣ የሱነሽ እና ጓደኞቻቸው ደረቅ እንጀራ አቅርቦት
ህብረት ሽርክና ማህበር ያቋቋምኩት እኔ ስለሆንኩ ድርጅቱ ይህን ተገንዝቦ በኢትዮጵ ንግድ
አቶ አማኑኤል ለማ