Professional Documents
Culture Documents
New Microsoft Word Document
New Microsoft Word Document
መግቢያ
የዚህ ሥልጠና ተሳታፊዎች ይህንን የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ካጠናቀቃችሁ በኋላ የፍትህ
ዘርፉን ትቀላቀላላችሁ፡፡ እንዳንዶቻችሁ ዐቃቤ ህጎች ትሆናላችሁ፡፡ በዚያን ወቅት ከአንድ ዐቃቤ
ህግ የሚጠበቀውን የስነምግባር ደረጃ አውቃችሁ መገኘት ተገቢ ነው፡፡ በዚህ ዐቃቤ ህጎች
ሙያዊ የስነምግባር መርሆዎች እንዲትገነዘቡ ያደርጋችኃል፡፡
ይህ ሰነድ በሶስት ክፍል ተከፍሎ ቀርቧል፡፡ በመጀመሪያው ክፍል ስለስነምግባርና ስለሙያ
ስነምግባር ጽንሰሀሳብ በጥቅሉ የቀረበበት ሲሆን ክፍል ሁለት ዋናው የዚህ ግንዛቤ ማስጨበጫ
ሰነድ ክፍል ሲሆን ዐቃቤ ህጎች ሊያከብሯቸው ስለሚገቡ የስነምግባር መርሆዎች በዝርዝር
ቀርቧል፡፡ በክፍል ሶስት ስለሚጠበቁ የስነምግባር ደረጃዎች በአጭሩ ለማቅረብ ተሞክሯል፡፡
በዚህ የስልጠና ሰነድ የተካተቱትን ነጥቦች ለማብላላትና ለመረዳት እንዲቻል በርካታ
የመወያያ ጥያቄዎች ተዘጋጅተዋል፡፡ ሰልጣኖች በእነዚህ የመወያያ ጥያቄዎች ላይ
በጥልቀትና በስፋት እንድትወያዩበት ይጠበቃል፡፡
ዝርዝር ዓላማዎች
ሰልጣኞች ይህንን የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ሲያጠናቅቁ ፣
1. ስነምግባር ማለት ምን ማለት እንደሆነ ያስረዳሉ፡፡
2. ስነምግባራዊ ወይም ትክክለኛ ነው ወይም ትክክለኛ ያልሆነ ባህርይ ነው ለማለት
ለማለት መለኪያ መስፈርቶችን ያስረዳሉ፡፡
3. ሙያ ማለት ምን እንደሆነ ያስረዳሉ፡፡
4. የሙያ ስነምግባር ምን ማለት እንደሆነ ያስረዳሉ፡፡
5. ዐቃቤ ህጎች የሙያ ስነምግባር የሚያሰፈልጋቸው መሆኑን ያስረዳሉ፡፡
1.1. መግቢያ
ሁላችንም E ንደምናውቀው የሰው ህሊና E ውነትን ፍለጋ ሁልጊዜም E ንደወጣና
E ንደወረደ ነው፡፡ ቀድሞ ይታመንበት የነበረውን ሁሉ ከመቀበላችን በፊት E ስቲ E ንመርምረው
ይህ E ኮ E ውነት ላይሆን ይችላል በሚል መንገድ ጥያቄ የምናነሳ ጥቂት A ይደለንም፡፡
ከምንሰማው ሁሉ E ውነተኛው የትኛው ይሆን? በማለት ከጥርጣሬ ማ E በል ውስጥ
ገብተን ስንጨነቅ መገኘታችን E ውቅ ነው፡፡
ሰዎች በቀን ተቀን ህይወታችን ምርጫችን የተለያየ ነው፡፡ A ንዳንዱ ከረባት A ድርጎ
መገኘት ሲመርጥ ሌላው ደግሞ ቀለል ያለ ልብስ መልበስ ይመርጣል፡፡ A ንዳንዶቻችን ቅመም
የበዛበትን ምግብ ስንመርጥ A ንዳንዶቻችን ደግሞ ምርጫችን A ይሆንም፡፡ E ንዲህ E ያለ
በፖለቲካ A መለካከት፣ በሀይማኖት፣ ወዘተ ዋጋ የምንሰጣቸው ነገሮች ይለያያሉ፡፡
ሙያ በስልጠና የሚገኝ ንድፈሀሳባዊ E ውቀት ችሎታና ክህሎት መሰረት ያደረገ የዳበረ ልምድና
የጠለቀ ግንዛቤ የሚጠይቅና ለህብረተሰቡ ተጨባጭ ጠቀሜታ የሚሰጥ ስራ ነው፡፡
ሙያተኛ በተወሰነ የስራ መስክ ላይ በከፍተኛ ስልጠና ወይም ትምህርት የተገኘ ልዩ E ውቀት
ክህሎትና ልምድ ያላቸው E ውቀታቸውንና ልምዳቸውን ለህብረተሰቡ ጠቀሜታ ለማዋል
ሌሎችን ለመምራትና ለማሰልጠን A ቅም ያላቸው ሰዎች መለያ ነው፡፡5
ክፍል ሁለት
የዳኝነት/ዓቃብያነ ሕግ የሙያ ሥነምግባር በጠቅላላው
ዝርዝር A ላማዎች
ሰልጣኞች ይህንን ክፍል ሲያጠናቅቁ፣
1. የዳኞችንና የ A ቃቤ ህጎችን የሙያ ስነምግባር ለመወሰን በ A ለም A ቀፍ ደረጃና
በ A ገር ውስጥ የተከናወኑ ዋና ዋና ክንዋኔዎችን ያስረዳሉ፡፡
2. የዳኝነት ነጻነትን ለማረጋገጥ ከዳኞች የሚጠበቁ ሙያዊ ስነምግባራዊ ባህርያትን
መለየትና ተግባራዊ ማድረግ ይችላሉ፡፡
3. ከ A ድልዎ በጸዳ መልኩ ለመስራት የሚያስችለውን የዳኝነት ባህርይን መለየትና
ተግባራዊ ማድረግ ይችላሉ፡፡
4. የፍርድ ስራን በሀቀኝነት ለማከናወን ከዳኛው የሚጠበቁ ሙያዊ ስነምግባራዊ
ባህርያትን ተረድተው ተግባራዊ ማድረግ ይችላሉ፡፡
5. ዳኛው ሊያከብራቸው የሚገቡ የቅንነት ባህርይ መገለጫዎችን ተረድተው ተግባራ
ማድረግ ይችላሉ፡፡
6. በዳኝነት ስራ የ E ኩልነት መርህን ተረድተው ተግባራዊ ማድረግ ይችላሉ፡፡
7. በዳኝነት ስራ ትጋትና ጥረት ማሳየት A ስፈላጊነትን ይረዳሉ፡፡ በተግባራቸውም
ለዚህ ዝግጁ ይሆናሉ፡፡
8. A ቃቤ ህግ A መዛዛኝና ከ A ድልዎ በጸዳ መልኩ መስራት E ንደሚገባው ይረዳሉ፡፡
ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል መነሳሳት ይኖራቸዋል፡፡
9. ፍትሀዊነት የ A ቃቤህግ ሊያከብረው የሚገባ ባህርይ መሆኑን ተረድተው
ተግባራዊ ለማድረግ ዝግጁ ይሆናሉ፡፡
10. A ቃቤ ህግ ስራውን ለማከናወን ነጻነት E ንደሚያስፈልገውና ከነጻነት ጋር
በተያያዘ ከ A ቃቤ ህግ የሚጠበቁ ባህርያትን ይገልጻሉ፡፡
11. ከ A ቃቤ ህግ ስለሚጠበቅ ተጠያቂነት ይረዳሉ፡፡
12. ምስጢር የመጠበቅ የ A ቃቤ ህግ ሀላፊነት መሆኑን ተረድተው ያውቃሉ፡፡
13. የሙያ ብቃት ከ A ቃቤ ህግ የሚጠበቅ ባህርይ መሆኑን ይረዳሉ፡፡
2.1. መግቢያ
ሕግ E ንደ A ንድ የሙያ ዘርፍ በታሪክ ቀደምትነት ካላቸው ሙያዎች መካከል የሚመደብ
ነው፡፡ ታሪክ E ንደሚያሳየን ከሆነ ሕግና የሕግ ሙያተኞች ከቀደምት ጊዜ ጀምሮ የተደራጁ
ማህበረሰቦች ሁሉ ዓይነተኛ መገለጫ ሆነው መሰንበታቸውን ነው፡፡ ዊድሮው ዊልሰን
የተባሉ A ንድ ምሁር ì
....ማንኛውም የፖሊስ ጥያቄ በሂደት የህግ ክርክር የሚያስነሳ
ጭብጥ መሆኑ A ይቀርም ....î7 ብለው የተናገሩት በተለይም ዛሬ የዓለም A ቀፍ
ህብረተሰብ ለሕግ ል E ልና፣ መልካም A ስተዳደርና ሰብዓዊ መብቶች መከበር ከሰጠው
ትኩረት A ንጻር ስንመዝነው ሕግና ፍትህ በታሪክ ብቻ ሳይሆን ዛሬም የሰው ልጆች
መሠረታዊ E ሴት መሆናቸውን ነው፡፡ ፕሮፌሰር ሮናልድ A ሮንሰንና ዶናልድ ዌክስቴይን
የሕግ ሙያተኞች በ A ንድ ህብረተሰብ ውስጥ ያላቸውን ከፍተኛ ሚና ሲያብራሩ E ንዲህ
በማለት ነው፡፤
፡
....(1) lawyers are instrumental in accompanying the purposes of
law; the establishment and operation of governmental processes, the
protection of individuals from over reaching by government; the
accommodation of individual freedom with essential societal peace
and order; the assertion and balanced response to often conflicting
human wants and desires; the settling and prevention of disputes;
the application of general rules and policies to individuals; the
invocation of and design of the other means of ordering human
conduct in accordance with the perceived goals of society; the
administration of justice,8
ይህም ወደ A ማርኛ ሲመለስ ከሞላ ጎደል የሚከተለውን ግርድፍ ትርጉም ይሰጠናል፡፡ የሕግ
ሙያተኞች ለሕጉ ዓላማ በመቆምና ህጉን ተግባራዊ በማድረግ፣ የመንግሥት A ወቃቀርንና
A ሰራርን በመወሰን ረገድ፣ የግለሰቦች መብትና ነጻነት ከመንግሥት ጣልቃ ገብነት እንዲጠበቅ
በማድረግ በኩል፣ የግለሰብ ነጻነት ከማህበረሰቡ ሰላምና ደህንነት A ንጻር ሚዛናዊ በሆነ
መልኩ E ንዲከበር ከማድረግ A ኳያ፣ E ርስ በ E ርሳቸው የማይጣጣሙ የሰዎችን ፍላጎትና
ጥቅም በመለየት ሚዛናዊነት የተላበሰ ምላሽ ከመስጠት A ንጻር፣ A ለመግባባቶችን
ከመፍታትና E ንዳይከሰቱ ከመከላከል A ንጻር፣ A ጠቃላይ ሕጎችና ፖሊሲዎች በ E ያንዳንዱ
ግለሰብ ላይ ተፈጻሚነት A ንዲኖራቸው በማድረግ በኩል፣ ከህብረተሰቡ የመጨረሻ ግብ
A ንጻር የሰዎች ጠባይ የሚመራባቸውን ስለቶች በመቀየስና የተሳካ የፍትህ A ስተዳደር
E ንዲኖር በማድረግ በኩል ወሳኝ ሚና ነው ያላቸው፡፡
የ A ቃቤ ህግ የስነምግባር መርሆዎች
ፍትሃዊና ግልፅ በሆነ መንገድ የመዳኘት መብትን፣ E ንደቁልፍ መሰረታዊ ሰብዓዊ መብቶች
መደንገጉ ግልፅ ነው፡፡ ከዚህም የተነሳ A ቃብያነ ሕግ በወንጀል ፍትህ A ስተዳደር ውስጥ
በ E ነኚህ መርሆዎች ለመመራትና E ነዚህን መርሆዎች ተግባራዊ ለማድረግ ከፍተኛ ሙያዊ
ጥረት ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡ A ቃብያነ ሕግ በፍትህ A ስተዳደር ውስጥ ወሳኝ ሚና
የሚጫወቱ በመሆኑና A ስፈላጊ የሆኑ ሃላፊነቶቻቸውን ስለመወጣት ያሉት ሕጐች
E ነዚህን መርሆዎች A ቃብያነ ሕግ E ንዲያከብሯቸውና E ንዲገዙባቸው ሊያበረታቱ
ይገባል፡፡ በዚህም ፍትህና ርት E የተሞላው የወንጀል ፍትህ ስርዓትና ለዜጐች ከወንጀል
መጠበቅ ከፍተኛ E ገዛ የሚያደርግ ስርዓትን መፍጠር ይቻላል፡፡
በሌላ በኩል A ቃብያነ ሕግ ሁልጊዜም ቢሆን የሕዝቡን ጥቅም ማስጠበቅ ላይ ትኩረት ሊያደርጉ
ይገባል፡፡ ክስ ለመመስረትም ሆነ ላለመመስረትም ወይም ለፍርድ ቤት የቀረቡ ክሶችን ለማንሳት
በሚወሰኑበት ጊዜ የሕብረተሰቡን ጥቅም ከግምት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ
ሰብዓዊ መብቶች E ንዲከበሩና E ንዲጠበቁ ተገቢውን ጥረት ማድረግ ያለባቸው ሲሆን የሙያ
ግዴታቸውን በሚወጡበት ጊዜ የሰዎች ስብ E ና፣ክብርና መሰረታዊ ነፃነቶች E ንዲጐለብቱ
ብርቱ ጥረት ማድረግ A ለባቸው፡፡43
የሙያ ነጻነት
A ቃብያነ ሕግ ውጤታማና ፍትሃዊ በሆነ መንገድ E ንዲሁም ያለ A ንዳች A ድሎ
ገለልተኛ ሆነው ሥራቸውን ማከናወን የሚችሉት ከተለያዩ A ቅጣጫዎች ሊመጡ
ከሚችሉ ተጽኖዎች ነፃ ሲሆኑ ብቻ ነው፡፡44 በዚህ ረገድ የ A ቃብያነ ሕግን ሚና
ለመወሰን በተባበሩት መንግሥታት የወጣው መመሪያና በ A ቃብያነ ሕግ ዓለም A ቀፍ ማህበር
የወጣው የተግባር መመሪያ ሁሉም ሀገራት የ A ቃብያነ ሕግን ሙያዊ ነፃነት ለማስጠበቅ ግዴታ
E ንዳለባቸውና ተጨባጭ ርምጃዎችን መውሰድ E ንደሚገባቸው ነው፡፡ መንግሥታት
A ቃብያነ ሕግ ሙያዊ ግዴታቸውን ያለ ማስፈራራት፣ E ክል፣ ትንኮሳ፣ A ግባብ ያልሆነ
ጣልቃ ገብነት፣ ወይም ለምክንያት A ልባ የፍትሃብሄር፣
ውስጥ ስራቸውን ፍትሃዊ፣ ወጥና ቀልጣፋ በሆነ መልኩ E ንዲወጡ፣ ለሰብ A ዊ መብቶች
መከበር E ንዲቆሙና ስራቸውን በገለልተኝነት ያለ A ንዳች A ድሎ E ንዲያከናውኑ፣
E ንዲሁም በፖለቲካ፣ በማህበራዊ A ቋም፣ በሃይማኖት፣በዘር፣በባህል ወይም በሌሎች
ምክንያቶች A ድሎ A ዊ ልዩነት ማድረግ A ይገባቸውም፡፡49 A ቃብያነ ህግ በሕጉ መሰረት
ግዴታቸውን ፍትሃዊ በሆነ፣ በ A ንድ ወጥና በቀልጣፋ ሁኔታ መወጣት A ለባቸው፡፡ E ንዲሁም
ሰብ A ዊ ክብርን መጠበቅ፣ ሰብ A ዊ መብቶችን ማክበር፣ በዚህም A ግባብ ያለው የህግ A ካሄድ
E ና E ንከን የሌለው የወንጀል ፍትህ ስርዓት A ሰራር E ንዲኖር ለማስቻል የበኩላቸውን
A ስተዋፅ O ማድረግ A ለባቸው፡፡ ከዚህም ባሻገር ስራቸውን ገለልተኛ በሆነ መልኩ
ማከናወን E ና ከማናቸውም የፖለቲካ፣ ማህበራዊ፣ሃይማኖታዊ፣የዘር፣ባህላዊ ፣የጾታ፣
ወይም ሌላ ማናቸውም A ይነት A ድሎ ነፃ መሆን ይጠበቅባቸዋል፡፡
ከላይ ከተገለፁት ተግባራት ባሻገር A ቃብያነ ህግ ብሄራዊ ህግን መሰረት በማድረግ ክስን
ለመተው ያለምንም ቅድመ ሁኔታም ሆነ በቅድመ ሁኔታ ለማቋረጥ፣ ወይም ከመደበኛው
የፍትህ ስርዓት ጉዳዮችን በ A ማራጭ E ልባት ወደሚያገኙበት መድረክ ለመምራት
ተገቢውን ትኩረት መስጠት A ለባቸው፡፡ ይህንን ሲያደርጉ ግን የተጠርጣሪዎቹንና
የተጠቂዎቹን መብቶች ሙሉ በሙሉ ማክበር ይገባቸዋል፡፡ ለዚህም ሲባል የፍርድ ቤቶች
የስራ ጫና ለማቃለል ብቻ ሳይሆን ቅድመ ክስ፣ E ስር
፣መከሰስ፣ጥፋተኛ በመባሉ የሚያስከትለው የመገለል ስሜትና E ስር ሊያስከትል
የሚችለውን ፅኑ ውጤት ለማስቀረት መንግስታት በተቻላቸው A ቅም A ማራጮች
E ንዲያፈላልጉ ግፊት ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡54
መወያያ ጥያቄዎች
1. A ንድ የምርመራ መዝገብ ተጠናቆ የመጣለት A ቃቤ ህግ የተሰባሰቡትን ማስረጃዎች
ሲመረምር A ንዳንዱ ተከሳሽን የሚጠቅም ሆኖ ያገኘዋል፡፡ ስለሆነም ተከሳሽን
የሚጠቅመውን ማስረጃ በማስቀረት በተከሳሽ ላይ ክሱን ለማስረዳት የሚጠቅመውን
ማስረጃ ብቻ A ያይዞ ክስ ይመሰርታል፡፡ A ቃቤ ህግ ተከሳሽን የሚጠቅም ማስረጃ
ለተከሳሹ ማሳወቅና መስጠት ይገባው ነበር፡፡ ይህንን ባለማድረጉ የሙያ ስነምግባሩን
A ላከበረም ይባላል?
2. A ቃቤ ህግ በህገወጥ መንገድ የተገኘ ማስረጃ መኖሩን E ያወቀ ማስረጃውን ይዞ ፍርድ
ቤት ቀረበ፡፡ ይህ የ A ቃቤ ህግ ድርጊት ሊያስጠይቀው ይገባል ወይ?
3. A ቃቤ ህግ በሚመረምረው የምርመራ መዝገብ በቂ ማስረጃ E ንደሌለው በሚያውቀው
መዝገብ ላይ ክስ መስርተህ ተከራከር የሚል የበላይ ት E ዛዝ ቢመጣ ምን ማድረግ
A ለበት? E ንዲህ A ይነት ግንኙነት ላይ የሚፈጠሩ ችግሮችን ለማስወገድ ምን
A ይነት ሲስተም መዘርጋት ይኖርበታል?
10 ስለ A ቃቤ ህግ ተጠሪነት
1. A ቃቤያነ ህግ ተጠሪነታቸው ለሚኒስትሩ ይሆናል፡፡
2. በዚህ A ንቀጽ ን U ስ A ንቀጽ 1 የተደነገገው E ንደተጠበቀ ሆኖ በማንኛውም ደረጃ
የሚገኝ A ቃቤ ህግ ከ E ርሱ ለሚቀጥለው የበላይ ሀላፊ A ቃቤ ህግ ተጠሪ ይሆናል፡፡
A ንቀጽ 11 ቃለመሀላ
‹Eኔ --------- ለሀገሬ ታማኝ በመሆን የIትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
ህገመንግስትንና ሌሎች ህጎችን ላከብርና ላስከበር በፌዴራሉ መንግስት የወጡና ወደፊት
የሚወጡ ህጎችን በማስፈጸም የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ ልሰራ የስራ ድርሻዬን ህግ
በሚደነግገው መሰረት በመፈጸም የሰዎችን ክብርና ሰብ A ዊ መብት ላከብርና ላስጠብቅ የግል
ጥቅም ሳልፈልግ ማንንም በመውደድ በመጥላት ወይም በሌላ በማንኛውም ምክንያት A ድልዎ
ሳላደርግ ማንኛውንም A ይነት ተጽ E ኖ ሳልፈራ በሃቀኝነት በቅንነትና በትጋት ሀላፊነቴን
ለመወጣት ቃል E ገባለሁ›
ስለ A ቃቤያነ ህግ ግዴታ
A ንቀጽ 61 ስለታማኝነት
ማንኛውም A ቃቤ ህግ መላ ጉልበቱንና ችሎታውን በታማኝነት ለመንግስትና ለህዝብ
A ገልግሎት ጥቅም ማዋል A ለበት፡፡
2. ስልጣን ባለው ሀላፊ በ A ግባቡ ካልታዘዘ በቀር በ A ሰራር ምስጢር የተባሉትን መረጃዎች
ቃለጉባኤዎች የስራ E ቅዶችና E ነዚህን የመሳሰሉ ምስጢራዊ ጉዳዮች ሁሉ
በስራው ላይ ሆነ ከስራ ውጪ ጉዳዩን E ንዲያውቀው በደንቡ ለተፈቀደደለት ሰው
ካልሆነ በቀር ለሌላ ማናቸውም ሰው መግለጽ የለበትም፡፡
A ንቀጽ 68 በመንግስት ስራና በግል ጉዳዮች ወይም ጥቅሞች መካከል ስለሚፈጠር ግጭት
1. ማናቸውም A ቃቤ ህግ የራሱ የዘመዶቹ ወይም የወዳጆቹ የግል ጉዳይ ወይም ጥቅም
ከስራው ወይም በስራወ ምክንያት ከያዘው የህዝብ ወይም የግለሰብ ጉዳይ ጋር የሚጋጭ
ሆኖ ሲገኝ ይህንነ ችግር ለበላይ ሀላፊው ወዲያውኑ በማሳወቅ ጉዳዩ በሌላ A ቃቤ
ህግ E ንዲታይ ማመልከት A ለበት፡፡