Professional Documents
Culture Documents
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
የክልል ሠ/ም/ማ/ዓቃቤ ህግ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው በክልሉ ፍትህ ቢሮ ም/ማ/ወ/የሥራ ሂደት ሥራን ቦታ ላይ በውክልና ሲሠሩ
መቆየትዎ ይታወቃል፡፡ስለሆነም የክልሉ ዓቃቤ ህግ አስተዳደር ጉባኤ በቀን 29/06/2016 ዓ/ም ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ
እርስዎ ባሎዎት የትምህርት ዝግጅት ፣ የሥራ ልምድና የግምገማ መመዘኛ ውጤት መሠረት ም/ማ/ወ/የሥራ ሂደት ሥራን
እንዲያከናውኑ በመሉ ድምጽ የወሰነውን ውሳኔ መነሻ በማድረግ የክልሉ መስ/ም/ቤት ካቢኔ በቀን 29/06/2016 ዓ/ም ባደረገው
መደበኛ ስብሰባ ሹመትዎን ማፅደቁን በቁጥር -------------------- በቀን ------------------------------ በተፃፈ ደብዳቤ ገልፆልናል ፡፡
በዚሁ መሰረት ከመጋቢት 01/2016 ዓ/ም ጀምሮ ብር 17,147.70 /አሥራ ሰባት ሺህ አንድ መቶ አርባ ሰባት ብር ከሰባ ሣንቲም
/እያገኙ የክልል ፍትህ ቢሮ ሠነድ ም/ማ/ወ/የሥራ ሂደት ሥራን እንዲያከናውኑ የተወሰነ ስለሆነ የተጣለብዎትን የመንግሥት
ከፍተኛ ኃላፊነትና አደራ በህግ እና በህግ ብቻ በመሥራት ህብረተሰቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ እያሳሰብኩ የመ/ቤታችን
ግዥና ን/አስ/ቡድን ይህንን አውቆ ከመጋቢት 1 ቀን 2016 ዓ/ም ጀምሮ ከላይ ተጠቀሰውን የወር ደመወዝ ከክልሉ ገንዘብ
ኢ/ል/ቢሮ እየጠየቀ እንዲከፍላቸው በዚህ ደብዳቤ የታዘዘ መሆኑን ጭምር አስታውቀለሁ ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “
እንዲያውቁ፣
ለክልሉ መስ/ም/ቤት
ግልባጭ፣
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ገን/ኢ/ል/ቢሮ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ሲቪል ሠርቪስ ቢሮ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ማ/ዋ/ኤጀንሲ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ጠቅላይ ፍ/ቤት
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ፖሊስ ኮሚሽን
ጋምቤላ፣
ለቢሮ ኃላፊ
ለም/ቢሮ ኃላፊ
ለአቤ/ክ/አመ/ወ/የሥራ ሂደት
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለግዥ ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህ ቢሮ
ለአቶ/ወ/ሮ---------------------
ጋምቤላ
የክልሉ ፍትህ ቢሮ በብሔረሰብ ዞን እና ወረዳ ያለውን የዓቃቤ ህግ ባለሙያ እጥረትን ለመቅረፍ የዓቃቤ ህግ
አስተዳደር ጉባኤ በቀን 29/06/2016 ዓ/ም ባደረገው አስቸኳይ መደበኛ ስብሰባ የእራስዎን የትምህርት ዝግጅት ፣ የዕጩ
ዓቃቤ ህጎች የፈተና ውጤት በማየት የ -------------- ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት የወንጀል ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሠሩ በሙሉ
ድምጽ የወሰነውን ውሳኔ መነሻ በማድረግ የክልሉ መስ/ም/ቤት ካቢኔ ከየካቲት 29 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው መደበኛ ስብሰባ
የእስዎን ሹመት በማፅጽቅ በቁጥር----------በቀን -------ዓ.ም ገልጸውልናል፡፡
በዚህ መሰረት ከመጋቢት 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ብር 11,915 /አሥራ አንድ ሺህ ዘጠኝ መቶ አሥራ አምሥት ብር እያገኙ የ
--------------------------- ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት የወንጀል ዐቃቤ ህግ ሆነው እንዲሠሩ የተወሰነ ስለሆነ የጣለብዎትን የመንግስት
ከፍተኛ የሥራ ኃላፍነት ና አደራ በህግ እና በሀግ ብቻ በመስራት ህብረተሰቡን እንዲያገለግሉ እያሳሰብኩ የመ/ቤታችሁ ግዥና
ፋይ/ንብ/አስ/ቡድን ይህንኑ አውቆ ከመጋቢት 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ከላይ የተጠቀሰውን የወር ደመወዝ ከ---------- ወረዳ
ገንዘብ /ኢ/ል/ጽ/ቤት እየጠየቁ እንዲከፍላቸው በዚህ ደብዳቤ የታዘዘ መሆኑን ጭምር አስታውቃለሁ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “
እንዲያውቁት
ለክልሉ መስ/ም/ቤት
ግልባጭ፡-
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መ/ገን/ኢኮ/ቢሮ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ሲቪል ሠርቪስ ቢሮ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መ/ማ/ዋ/ኤጀንሲ
ጋምቤላ፤
ለአኙዋሃ ብ/ዞን አስ/ም/ቤት
ለአኙዋሃ ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ
ለአኙዋሃ ብ/ዞን ገ/ኢ/ል/መምሪያ
አቦቦ፣
ለዲማ ወረዳ አስ/ም/ቤት
ለዲማ ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት
ለዲማ ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት
ለዲማ ወረዳ ፍ/ቤት
ለዲማ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ዲማ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ
ለመ/ቤታችን አቤ/ክ/አመ/ወ/የሥራ ሂደት
ለመ/ቤታችን ዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ፍትህ ቢሮ
ለአቶ ተመስገን ካሣ
የክልል የፍትሐብሔር ህግ
የክልሉ ፍትህ ቢሮ በክልል እና በብሔረሰብ ዞን ያለውን የዓቃቤ ህግ ባለሙያ እጥረትን ለመቅረፍ ሲል የዓቃቤ ህግ
አስተዳደር ጉባኤ በቀን 29/06/2016 ዓ/ም ባደረገው አስቸኳይ መደበኛ ስብሰባ እራስዎ ያሎዎትን የትምህርት ዝግጅት፣
የሙያ ልምድ እና የዓቃቤ ህግ የግምገማ ውጤት በማየት ከነበሩበት የጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ ወደ
ክልል የፍትሐብሔር ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሰሩ የደረጃ ዕድገት እንዲያገኙ በሙሉ ድምጽ የወሰነውን ውሳኔ መነሻ በማድረግ
የክልሉ መስ/ም/ቤት ካቢኔ ከየካቲት 29 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው መደበኛ ስብሰባ የእስዎን የደረጃ ዕድገት ሹመትዎን
በማፅጽቅ በቁጥር----------በቀን -------ዓ.ም በተፃፈ ደብዳቤ ገልጸውልናል፡፡
በዚሁ መሠረት ከመጋቢት 01/2016 ዓ/ም ጀምሮ ብር 17,147.70/አሥራ ሰባት ሺህ አንድ መቶ አርባ ሰባት ብር ከሰባ ሣንቲም
/እያገኙ የክልል ፍትህ የፍትሐብሔር ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሠሩ የተወሰነ ስለሆነ የተጣለብዎትን የመንግሥት ከፍተኛ
ኃላፊነትና አደራ በህግ እና በህግ ብቻ በመሥራት ህብረተሰቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ እያሳሰብኩ የመ/ቤታችን ግዥና
ን/አስ/ቡድን ይህንን አውቆ ከመጋቢት 1 ቀን 2016 ዓ/ም ጀምሮ ከላይ ተጠቀሰውን የወር ደመወዝ ከክልሉ ገንዘብ ኢ/ል/ቢሮ
እየጠየቀ እንዲከፍላቸው በዚህ ደብዳቤ የታዘዘ መሆኑን ጭምር አስታውቃለሁ ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “
እንዲያውቁ፣
ለክልሉ መስ/ም/ቤት
ግልባጭ፣
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ገን/ኢ/ል/ቢሮ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ሲቪል ሠርቪስ ቢሮ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ማ/ዋ/ኤጀንሲ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ጠቅላይ ፍ/ቤት
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
የክልል የፍትሐብሔር ህግ
የክልሉ ፍትህ ቢሮ በክልል እና በብሔረሰብ ዞን ያለውን የዓቃቤ ህግ ባለሙያ እጥረትን ለመቅረፍ ሲል የዓቃቤ ህግ
አስተዳደር ጉባኤ በቀን 29/06/2016 ዓ/ም ባደረገው አስቸኳይ መደበኛ ስብሰባ እራስዎ ያሎዎትን የትምህርት ዝግጅት፣
የሙያ ልምድ እና የዓቃቤ ህግ የግምገማ ውጤት በማየት ከነበሩበት የጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ ወደ
ክልል የፍትሐብሔር ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሰሩ የደረጃ ዕድገት እንዲያገኙ በሙሉ ድምጽ የወሰነውን ውሳኔ መነሻ በማድረግ
የክልሉ መስ/ም/ቤት ካቢኔ ከየካቲት 29 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው መደበኛ ስብሰባ የእስዎን የደረጃ ዕድገት ሹመትዎን
በማፅጽቅ በቁጥር----------በቀን -------ዓ.ም በተፃፈ ደብዳቤ ገልጸውልናል፡፡
በዚሁ መሠረት ከመጋቢት 01/2016 ዓ/ም ጀምሮ ብር 17,147.70/አሥራ ሰባት ሺህ አንድ መቶ አርባ ሰባት ብር ከሰባ ሣንቲም
/እያገኙ የክልል ፍትህ ቢሮ የፍትሐብሔር ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሠሩ የተወሰነ ስለሆነ የተጣለብዎትን የመንግሥት ከፍተኛ
ኃላፊነትና አደራ በህግ እና በህግ ብቻ በመሥራት ህብረተሰቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ እያሳሰብኩ የመ/ቤታችን ግዥና
ን/አስ/ቡድን ይህንን አውቆ ከመጋቢት 1 ቀን 2016 ዓ/ም ጀምሮ ከላይ ተጠቀሰውን የወር ደመወዝ ከክልሉ ገንዘብ ኢ/ል/ቢሮ
እየጠየቀ እንዲከፍላቸው በዚህ ደብዳቤ የታዘዘ መሆኑን ጭምር አስታውቃለሁ ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “
እንዲያውቁ፣
ለክልሉ መስ/ም/ቤት
ግልባጭ፣
ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ገን/ኢ/ል/ቢሮ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ሲቪል ሠርቪስ ቢሮ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ማ/ዋ/ኤጀንሲ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ጠቅላይ ፍ/ቤት
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ፖሊስ ኮሚሽን
ለጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ
ጋምቤላ፣
ለቢሮ ኃላፊ
ለም/ቢሮ ኃላፊ
ለአቤ/ክ/አመ/ወ/የሥራ ሂደት
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለግዥ ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህ ቢሮ
ለአቶ አንድነት ቼሩ
የክልል የኢኮኖሚ ህግ
የክልሉ ፍትህ ቢሮ በክልል እና በብሔረሰብ ዞን ያለውን የዓቃቤ ህግ ባለሙያ እጥረትን ለመቅረፍ ሲል የዓቃቤ ህግ
አስተዳደር ጉባኤ በቀን 29/06/2016 ዓ/ም ባደረገው አስቸኳይ መደበኛ ስብሰባ እራስዎ ያሎዎትን የትምህርት ዝግጅት፣
የሙያ ልምድ እና የዓቃቤ ህግ የግምገማ ውጤት በማየት ከነበሩበት የጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ ወደ
ክልል የኢኮኖሚ ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሰሩ የደረጃ ዕድገት እንዲያገኙ በሙሉ ድምጽ የወሰነውን ውሳኔ መነሻ በማድረግ
የክልሉ መስ/ም/ቤት ካቢኔ ከየካቲት 29 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው መደበኛ ስብሰባ የእስዎን የደረጃ ዕድገት ሹመትዎን
በማፅጽቅ በቁጥር----------በቀን -------ዓ.ም በተፃፈ ደብዳቤ ገልጸውልናል፡፡
በዚሁ መሠረት ከመጋቢት 01/2016 ዓ/ም ጀምሮ ብር 17,147.70/አሥራ ሰባት ሺህ አንድ መቶ አርባ ሰባት ብር ከሰባ ሣንቲም
/እያገኙ የክልል ፍትህ ቢሮ የኢኮኖሚ ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሠሩ የተወሰነ ስለሆነ የተጣለብዎትን የመንግሥት ከፍተኛ
ኃላፊነትና አደራ በህግ እና በህግ ብቻ በመሥራት ህብረተሰቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ እያሳሰብኩ የመ/ቤታችን ግዥና
ን/አስ/ቡድን ይህንን አውቆ ከመጋቢት 1 ቀን 2016 ዓ/ም ጀምሮ ከላይ ተጠቀሰውን የወር ደመወዝ ከክልሉ ገንዘብ ኢ/ል/ቢሮ
እየጠየቀ እንዲከፍላቸው በዚህ ደብዳቤ የታዘዘ መሆኑን ጭምር አስታውቃለሁ ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
እንዲያውቁ፣
ለክልሉ መስ/ም/ቤት
ግልባጭ፣
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ገን/ኢ/ል/ቢሮ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ሲቪል ሠርቪስ ቢሮ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ማ/ዋ/ኤጀንሲ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ጠቅላይ ፍ/ቤት
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ፖሊስ ኮሚሽን
ለጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ
ጋምቤላ፣
ለቢሮ ኃላፊ
ለም/ቢሮ ኃላፊ
ለአቤ/ክ/አመ/ወ/የሥራ ሂደት
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለግዥ ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህ ቢሮ
ለወ/ሮ አጃኝ ኡሞድ
የክልሉ ፍትህ ቢሮ በክልል እና በብሔረሰብ ዞን ያለውን የዓቃቤ ህግ ባለሙያ እጥረትን ለመቅረፍ ሲል የዓቃቤ ህግ
አስተዳደር ጉባኤ በቀን 29/06/2016 ዓ/ም ባደረገው አስቸኳይ መደበኛ ስብሰባ እራስዎ ያሎዎትን የትምህርት ዝግጅት፣
የሙያ ልምድ እና የዓቃቤ ህግ የግምገማ ውጤት በማየት ከነበሩበት ከከፍተኛ የሙስና ወንጀል ዓቃቤ ህግ ወደ ክልል የወንጀል
ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሰሩ የደረጃ ዕድገት እንዲያገኙ በሙሉ ድምጽ የወሰነውን ውሳኔ መነሻ በማድረግ የክልሉ መስ/ም/ቤት
ካቢኔ ከየካቲት 29 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው መደበኛ ስብሰባ የእስዎን የደረጃ ዕድገት ሹመትዎን በማፅጽቅ በቁጥር----------
በቀን -------ዓ.ም በተፃፈ ደብዳቤ ገልጸውልናል፡፡
በዚሁ መሠረት ከመጋቢት 01/2016 ዓ/ም ጀምሮ ብር 17,147.70/አሥራ ሰባት ሺህ አንድ መቶ አርባ ሰባት ብር ከሰባ ሣንቲም
/እያገኙ የክልል ፍትህ ቢሮ የወንጀል ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሠሩ የተወሰነ ስለሆነ የተጣለብዎትን የመንግሥት ከፍተኛ
ኃላፊነትና አደራ በህግ እና በህግ ብቻ በመሥራት ህብረተሰቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ እያሳሰብኩ የመ/ቤታችን ግዥና
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ን/አስ/ቡድን ይህንን አውቆ ከመጋቢት 1 ቀን 2016 ዓ/ም ጀምሮ ከላይ ተጠቀሰውን የወር ደመወዝ ከክልሉ ገንዘብ ኢ/ል/ቢሮ
እየጠየቀ እንዲከፍላቸው በዚህ ደብዳቤ የታዘዘ መሆኑን ጭምር አስታውቃለሁ ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “
እንዲያውቁ፣
ለክልሉ መስ/ም/ቤት
ግልባጭ፣
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ገን/ኢ/ል/ቢሮ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ሲቪል ሠርቪስ ቢሮ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ማ/ዋ/ኤጀንሲ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ጠቅላይ ፍ/ቤት
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ፖሊስ ኮሚሽን
ጋምቤላ፣
ለቢሮ ኃላፊ
ለም/ቢሮ ኃላፊ
ለአቤ/ክ/አመ/ወ/የሥራ ሂደት
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለግዥ ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህ ቢሮ
ለአቶ ቦል ኬት
የክልሉ ፍትህ ቢሮ በክልል እና በብሔረሰብ ዞን ያለውን የዓቃቤ ህግ ባለሙያ እጥረትን ለመቅረፍ ሲል የዓቃቤ ህግ
አስተዳደር ጉባኤ በቀን 29/06/2016 ዓ/ም ባደረገው አስቸኳይ መደበኛ ስብሰባ እራስዎ ያሎዎትን የትምህርት ዝግጅት፣
የሙያ ልምድ እና የዓቃቤ ህግ የግምገማ ውጤት በማየት ከነበሩበት የክልል ሕ/ረ/ዓቃቤ ህግነት ወደ ክልል የዕቅርታ ዓቃቤ ህግ
ሆነው እንዲሰሩ የደረጃ ዕድገት እንዲያገኙ በሙሉ ድምጽ የወሰነውን ውሳኔ መነሻ በማድረግ የክልሉ መስ/ም/ቤት ካቢኔ
ከየካቲት 29 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው መደበኛ ስብሰባ የእስዎን የደረጃ ዕድገት ሹመትዎን በማፅጽቅ በቁጥር----------በቀን
-------ዓ.ም በተፃፈ ደብዳቤ ገልጸውልናል፡፡
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
በዚሁ መሠረት ከመጋቢት 01/2016 ዓ/ም ጀምሮ ብር 17,147.70/አሥራ ሰባት ሺህ አንድ መቶ አርባ ሰባት ብር ከሰባ ሣንቲም
/እያገኙ የክልል ፍትህ ቢሮ የዕቅርታ ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሠሩ የተወሰነ ስለሆነ የተጣለብዎትን የመንግሥት ከፍተኛ
ኃላፊነትና አደራ በህግ እና በህግ ብቻ በመሥራት ህብረተሰቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ እያሳሰብኩ የመ/ቤታችን ግዥና
ን/አስ/ቡድን ይህንን አውቆ ከመጋቢት 1 ቀን 2016 ዓ/ም ጀምሮ ከላይ ተጠቀሰውን የወር ደመወዝ ከክልሉ ገንዘብ ኢ/ል/ቢሮ
እየጠየቀ እንዲከፍላቸው በዚህ ደብዳቤ የታዘዘ መሆኑን ጭምር አስታውቃለሁ ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “
እንዲያውቁ፣
ለክልሉ መስ/ም/ቤት
ግልባጭ፣
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ገን/ኢ/ል/ቢሮ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ሲቪል ሠርቪስ ቢሮ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ማ/ዋ/ኤጀንሲ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ጠቅላይ ፍ/ቤት
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ፖሊስ ኮሚሽን
ጋምቤላ፣
ለቢሮ ኃላፊ
ለም/ቢሮ ኃላፊ
ለአቤ/ክ/አመ/ወ/የሥራ ሂደት
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለግዥ ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህ ቢሮ
የክልሉ ፍትህ ቢሮ በክልል እና በብሔረሰብ ዞን ያለውን የዓቃቤ ህግ ባለሙያ እጥረትን ለመቅረፍ ሲል የዓቃቤ ህግ
አስተዳደር ጉባኤ በቀን 29/06/2016 ዓ/ም ባደረገው አስቸኳይ መደበኛ ስብሰባ እራስዎ ያሎዎትን የትምህርት ዝግጅት፣
የሙያ ልምድ እና የዓቃቤ ህግ የግምገማ ውጤት በማየት ከነበሩበት የጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ ወደ
ክልል የዕቅርታ ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሰሩ የደረጃ ዕድገት እንዲያገኙ በሙሉ ድምጽ የወሰነውን ውሳኔ መነሻ በማድረግ
ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
የክልሉ መስ/ም/ቤት ካቢኔ ከየካቲት 29 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው መደበኛ ስብሰባ የእስዎን የደረጃ ዕድገት ሹመትዎን
በማፅጽቅ በቁጥር----------በቀን -------ዓ.ም በተፃፈ ደብዳቤ ገልጸውልናል፡፡
በዚሁ መሠረት ከመጋቢት 01/2016 ዓ/ም ጀምሮ ብር 17,147.70/አሥራ ሰባት ሺህ አንድ መቶ አርባ ሰባት ብር ከሰባ ሣንቲም
/እያገኙ የክልል ፍትህ ቢሮ የዕቅርታ ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሠሩ የተወሰነ ስለሆነ የተጣለብዎትን የመንግሥት ከፍተኛ
ኃላፊነትና አደራ በህግ እና በህግ ብቻ በመሥራት ህብረተሰቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ እያሳሰብኩ የመ/ቤታችን ግዥና
ን/አስ/ቡድን ይህንን አውቆ ከመጋቢት 1 ቀን 2016 ዓ/ም ጀምሮ ከላይ ተጠቀሰውን የወር ደመወዝ ከክልሉ ገንዘብ ኢ/ል/ቢሮ
እየጠየቀ እንዲከፍላቸው በዚህ ደብዳቤ የታዘዘ መሆኑን ጭምር አስታውቃለሁ ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “
እንዲያውቁ፣
ለክልሉ መስ/ም/ቤት
ግልባጭ፣
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ገን/ኢ/ል/ቢሮ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ሲቪል ሠርቪስ ቢሮ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ማ/ዋ/ኤጀንሲ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ጠቅላይ ፍ/ቤት
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ፖሊስ ኮሚሽን
ለጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ
ጋምቤላ፣
ለቢሮ ኃላፊ
ለም/ቢሮ ኃላፊ
ለአቤ/ክ/አመ/ወ/የሥራ ሂደት
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለግዥ ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህ ቢሮ
ለአቶ ኡጁሉ ኡጋላ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
የክልሉ ፍትህ ቢሮ በክልል እና በብሔረሰብ ዞን ያለውን የዓቃቤ ህግ ባለሙያ እጥረትን ለመቅረፍ ሲል የዓቃቤ ህግ
አስተዳደር ጉባኤ በቀን 29/06/2016 ዓ/ም ባደረገው አስቸኳይ መደበኛ ስብሰባ እራስዎ ያሎዎትን የትምህርት ዝግጅት፣
የሙያ ልምድ እና የዓቃቤ ህግ የግምገማ ውጤት በማየት ከነበሩበት --------------------- ወደ ክልል የዕቅርታ ዓቃቤ ህግ ሆነው
እንዲሰሩ የደረጃ ዕድገት እንዲያገኙ በሙሉ ድምጽ የወሰነውን ውሳኔ መነሻ በማድረግ የክልሉ መስ/ም/ቤት ካቢኔ ከየካቲት 29
ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው መደበኛ ስብሰባ የእስዎን የደረጃ ዕድገት ሹመትዎን በማፅጽቅ በቁጥር----------በቀን -------ዓ.ም
በተፃፈ ደብዳቤ ገልጸውልናል፡፡
በዚሁ መሠረት ከመጋቢት 01/2016 ዓ/ም ጀምሮ ብር 17,147.70/አሥራ ሰባት ሺህ አንድ መቶ አርባ ሰባት ብር ከሰባ ሣንቲም
/እያገኙ የክልል ፍትህ ቢሮ የዕቅርታ ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሠሩ የተወሰነ ስለሆነ የተጣለብዎትን የመንግሥት ከፍተኛ
ኃላፊነትና አደራ በህግ እና በህግ ብቻ በመሥራት ህብረተሰቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ እያሳሰብኩ የመ/ቤታችን ግዥና
ን/አስ/ቡድን ይህንን አውቆ ከመጋቢት 1 ቀን 2016 ዓ/ም ጀምሮ ከላይ ተጠቀሰውን የወር ደመወዝ ከክልሉ ገንዘብ ኢ/ል/ቢሮ
እየጠየቀ እንዲከፍላቸው በዚህ ደብዳቤ የታዘዘ መሆኑን ጭምር አስታውቃለሁ ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “
እንዲያውቁ፣
ለክልሉ መስ/ም/ቤት
ግልባጭ፣
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ገን/ኢ/ል/ቢሮ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ሲቪል ሠርቪስ ቢሮ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ማ/ዋ/ኤጀንሲ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ጠቅላይ ፍ/ቤት
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ፖሊስ ኮሚሽን
ጋምቤላ፣
ለቢሮ ኃላፊ
ለም/ቢሮ ኃላፊ
ለአቤ/ክ/አመ/ወ/የሥራ ሂደት
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለግዥ ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህ ቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ
የክልሉ ፍትህ ቢሮ በክልል እና በብሔረሰብ ዞን ያለውን የዓቃቤ ህግ ባለሙያ እጥረትን ለመቅረፍ ሲል የዓቃቤ ህግ
አስተዳደር ጉባኤ በቀን 29/06/2016 ዓ/ም ባደረገው አስቸኳይ መደበኛ ስብሰባ እራስዎ ያሎዎትን የትምህርት ዝግጅት፣
የሙያ ልምድ እና የዓቃቤ ህግ የግምገማ ውጤት በማየት ከነበሩበት ጋምቤላ ከተማ ወረዳ ዓቃቤ ህግ ወደ ጋምቤላ ከተማ
ፍትህ መምሪያ ከፍተኛ የወንጀል ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሰሩ የደረጃ ዕድገት እንዲያገኙ በሙሉ ድምጽ የወሰነውን ውሳኔ
መነሻ በማድረግ የክልሉ መስ/ም/ቤት ካቢኔ ከየካቲት 29 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው መደበኛ ስብሰባ የእስዎን የደረጃ ዕድገት
ሹመትዎን በማፅጽቅ በቁጥር----------በቀን -------ዓ.ም በተፃፈ ደብዳቤ ገልጸውልናል፡፡
በዚሁ መሠረት ከመጋቢት 01/2016 ዓ/ም ጀምሮ ብር 11,915/አሥራ አንድ ሺህ ዘጠኝ መቶ አሥራ አምሥት ብር /እያገኙ
የጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ ከፍተኛ የወንጀል ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሠሩ የተወሰነ ስለሆነ የተጣለብዎትን የመንግሥት
ከፍተኛ ኃላፊነትና አደራ በህግ እና በህግ ብቻ በመሥራት ህብረተሰቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ እያሳሰብኩ የመ/ቤታችን
ግዥና ን/አስ/ቡድን ይህንን አውቆ ከመጋቢት 1 ቀን 2016 ዓ/ም ጀምሮ ከላይ ተጠቀሰውን የወር ደመወዝ ከክልሉ ገንዘብ
ኢ/ል/ቢሮ እየጠየቀ እንዲከፍላቸው በዚህ ደብዳቤ የታዘዘ መሆኑን ጭምር አስታውቃለሁ ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “
እንዲያውቁ፣
ለክልሉ መስ/ም/ቤት
ግልባጭ፣
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ገን/ኢ/ል/ቢሮ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ሲቪል ሠርቪስ ቢሮ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ማ/ዋ/ኤጀንሲ
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ጠቅላይ ፍ/ቤት
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ፖሊስ ኮሚሽን
ለጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ
ጋምቤላ፣
ለቢሮ ኃላፊ
ለም/ቢሮ ኃላፊ
ለአቤ/ክ/አመ/ወ/የሥራ ሂደት
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለግዥ ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህ ቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለክልሉ ም/ር/መስ/ጽ/ቤት
ለክልሉ ርዕሰ መስ/ማህ/ጉ/አማካሪ
ለክልሉ ሠላምና ፀጥታ ቢሮ
ለክልሉ ጤና ቢሮ
ለክልሉ ትምህርት ቢሮ
ለክልሉ ሴቶች ህፃናት ማህ/ ጉ/ቢሮ
ለክልሉ ፋይናንስ ቢሮ
ለክልሉ ሥራና ክህሎት ቢሮ
ለክልሉ ከተማና መሠ/ልማ/ቢሮ
ለክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ
ለክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ
ለክልሉ እርሻና ተፈ/ሀ/ል/ቢሮ
ለክልሉ ትራንስፖራት ቢሮ
ለክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን
ለክልሉ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን
ለክልሉ ህብረት ሥራ ማ/ማ/አገልግሎት
ለክልሉ ዲያስፖራ ማስ/ጽ/ቤት
ለክልሉ ማይክሮ ፋይ/ተቋም
ለክልሉ አደጋ ሥ/ሥራ/አመ/አገልግሎት
ለክልሉ ወሳኝ ኩ/ም/አገልግሎት
ለመንግሥት ኮሚኒኬሽን ጽ/ቤት
ለክልሉ ኃይማኖት ተ/ጉ/ጽ/ቤት
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ
ጋምቤላ ፤
ጉዳዩ ፡- የስብሰባ ጥሪ ይመለከታል
የጋምቤላ ህዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ክልላዊ የፍልሰት የትብብር ጥምረት በአዋጅ ቁጥር 1178/2012
በተሰጠው ኃላፊነት መሠረት የክልሉ ፍትህ ቢሮ የክልላዊ ጥምረት ሰብሳቢ ተቋም መሆኑ ይታወቃል ፡፡
በዚሁ መሠረት ከዩኒሴፍ በተገኘው የገንዘብ ድጋፍ የመጀመሪያ የክልላዊ ትብብር ጥምረት የ 2016 በጀት ዓመት
የ 6 ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት እና የቀጣይ 6 ወራት የሚከናወኑ ተግባራትን ላይ የተዘጋጀ የውይይት
መድረክ በቀን 08/06/2016 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡00 ---------------- አደራሽ በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ
የመ/ቤቱ ቢሮ ኃላፊ በስብስባ ላይ እንዲትገኙልን ጥሪያችንን እናስተላልፋለን ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ለመ/ቤታችን ግዥ/ፋይ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህ ቢሮ
ለኢትዮጵያ ስቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ
አዲስ አበባ፣
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የመ/ቤታች የክልል ዓቃቤ ህግ የሆኑት ወ/ሮ ማሮ ኡቦንግ በቀን
06/06/2016 ዓ/ም ባቀረቡት ማመልከቻ እስካሁን ድረስ የመ/ቤታችን ዓቃቤ ህግ መሆናቸው ተጠቅሶ
እንዲፃፍላቸው አመልክቷል ፡፡
በዚሁ መሠረት ወ/ሮ ማሮ ኡቦንግ የጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ የክልል ዓቃቤ ህግ መሆናቸውን በአክብሮት
እንገልፃለን ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ለዐ/ህ/አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለወ/ሮ ማሮ ኡቦንግ
ፍትህ ቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
“ ከሠላምታ ጋር “
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለመ/ቤታችንግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ቡድን
ፍትህ ቢሮ
ለኑዌር ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ
ኘንኛንግ፣
ጉዳዩ፡- ለሥራ የተላኩ ኃላዎችና ባለሙያዎችን ይመለከታል
ከፌዴራል ፍትህ ሚኒስቴር ለክልሉ ፍትህ ቢሮ በውክልና የተሰጠውን የፌዴራል ወንጀሎች አስመልክቶ ጉዳዮች በዕቅዱ
መሠረት ተግባርና ኃላፊነቱን በአግባቡ እየተወጣ መሆኑን ክትትል ማድረግ ፣ በዕቅድ ትግበራ የተገኘ ውጤትና
አፈፃፀማቸውን ለማመሳከር ፣ ለመገምገም እና ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ጉዳዮች ለይቶ ድጋፍ ለማድረግ ቼክ ሊስት
አዘጋጅቶ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል ፡፡
በዚሁ መሠረት 1 ኛ/ አቶ ጎርደን ኮንግ 2 ኛ/ ወ/ሮ ኛኳይ ኛንግ 3 ኛ/ አቶ ኮንግ ሌው ከቀን 23/05/2016 ዓ/ም ጀምሮ ወደ
ብሔረሰብ ዞን ለሚመጡት ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች በእናንተ በኩል አስፈላጊውን የሥራ ትብብር
እንዲደረግላቸው እንገልፃለን ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ለመ/ቤታችንግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ቡድን
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ፍትህ ቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ጉዳዩ ፡- ከ 2013 ዓ/ም እስከ 2015 ዓ/ም ድረስ ቀርበው የተከናወኑ ስታቲስቲክሳዊ መረጃን ይመለከታል
በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የጋምቤላ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከ 2013 ዓ/ም እስከ 2015 ዓ/ም ድረስ
ቀርበው የተከናወኑ ስታቲስቲክሳዊ መረጃ እንዲላክላችሁ በቁጥር 2.86.8/1482 በቀን 03/3/2016 ዓ/ም የተፃፈ
ደብዳቤ ደርሶናል፡፡
በዚሁ መሠረት ከፖሊስ ክፍሉ ተጣሪቶ የቀረቡ መዛግብቶች ፣ የተከሣሽ ብዛት ፣ በሥራ ላይ የሚገኙ ዓቃቤ
ህጎች ብዛት ፣ በሥራ ላይ የሚገኙ ጠበቆች እና ለመ/ቤቱ የተመደቡ እና ሥራ ላይ የዋሉ የበጀት መጠን
የሚገልጽ ስታቲስቲክሳዊ መረጃ ----- ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ፍትህ ቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የፌዴራል የፍትህ እና የህግ እንስቲዩት የሥልጠና ማዕከል በ 2016 ዓ/ም
በጀት በሥራ ላይ ለሚገኙ ዓቃቤ ህጎች የአቅም ማጎልበቻ ሥልጠና በየተርሙ በማስቀመጥ ከታህሣሥ 24/2016
ዓ/ም እስከ ታህሣስ 29 /2016 ዓ/ም ድረስ በአዲስ አበባ ከተማ በሚሰጠው ሥልጠና ላይ እንዲሳተፉ የተላኩት
ዓቃቤ ህጎች ፡-
1 ኛ /አቶ ቱንግ ቻም ከጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ
2 ኛ/ አቶ ኡቡና ኡጎን ከአኙዋሃ ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ
3 ኛ/ አቶ ሉክ ዶንግ ከማጃንግ ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ የተሳተፉ ዓቃቤ ህጎች ናቸው ፡፡
ሲሆኑ የፌዴራል የፍትህ እና የህግ እንስቲዩት የሥልጠና ማዕከል ከክልሉ እንዲሳተፉ የተላኩ ዓቃቤ ህጎች
የሥልጠና ቦታ ሲደርሱ ሥልጠና አለመኖሩ የተገለፀላቸው በመሆኑ ምክንያት ዓቃቤ ህጎች ላይ ከፍተኛ
መጉላላት አስከትሏል ፡፡
በዚሁ መሠረት ያጋጠመውን ችግር ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ተነጋግረን እልባት እስከሚያገኝ ድረስ
ከላይ ለተጠቀሱት የህግ ባለሙያዎች በየተቋማቸው አማካይነት የአውሮፕላን ደርሶ መልስ እና የውሎ አበል
ክፍያን በእናተ በኩል እንዲፈፀምላቸው አስፈላጊው ትብብር እንዲደረግላቸው እንገልፃለን፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ፍትህ ቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ግልባጭ ፣
አቦቦ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ፍትህ ቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
“ ከሠላምታ ጋር “
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ፍትህ ቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ጋምቤላ፣
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ጋምቤላ፣
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው Save the Children International ጋምቤላ ቅርንጨፍ ቅድሚ ለሚሰጠው የስድተኛ
እና አስተናጋጅ ማህበረሰብ ፍላጎት ለመፍታት የተቀናጀ የቅድመ ህፃናት ልማት ፕሮጀክት ተግባራዊ እያደረገ መሆኑን በመጥቀስ
የአንድ ቀን የምክክር አውደ ጥናት በጋምቤላ ከተማ መታደል ሆቴል ማዘጋጀቱን በቁጥር Sf/GFI/HN/164/23 BQNE
18/12/2023 የተፃፈ ደብዳቤ ደርሶናል ፡፡
በዚሁ መሠረት 1 ኛ/ አቶ ወለየሱስ ገላ 2 ኛ/ አቶ ዊይዋል ዳክ 3 ኛ/ ወ/ሮ አጃኝ ኡሞድ በቀን 11/04/2016 ዓ/ም በጋምቤላ ከተማ
መታደል ሆቴል በሚደረገው የአንድ ቀን የምክክር አውደ ጥናት ላይ እንዲሳተፉ የተላኩ መሆኑን እንገልፃለን ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ፍትህ ቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ጋምቤላ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው ካለው የሥራ ጫነ እና ፍ/ቤቶች ክረምት በመዘጋታቸው ምክንያት ቀጠሮ ጊዜያቸው
ያለፈባቸው የወንጀል መዝገቦች ፡-
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
አዲስ አበባ፣
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የፌዴራል ፍትህ ሚኒስቴር ተዘጋጅተው በተላከው መስፈርት መሠረት ለሙያ ብቃት
ያላቸው ዓቃቤ ህግ አወዳድሮ በዝውውር ለማሰራት ፍላጎት ያሏቸው ዓቃቤ ህጎች ስም ዝርዝር እንዲናሳውቃችሁ በቁጥር ዛማ
04/1200 በቀን 19/02/2016 ዓ/ም የተፃፈ ደብዳቤ ደርሶናል ፡፡
በዚሁ መሠረት ፡-
1 ኛ/ አቶ ተመስጌን ካሣ
2 ኛ/ አቶ ጋዴዲ ጋዶዊች የትምህርት ማስረጃዎቻቸውን ከዚህ ደብዳቤ ጋር አያይዘን የላክን መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
አቦል ፣
የክልሉ ፍትህ ቢሮ በሴቶች እና ሕፃናት ላይ የሚፈፀሙ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊት እና ጥቃቶች አስመልክቶ ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን
በማከናወን ላይ ይገኛል ፡፡በዚህ መሰረት ከተመረጡት ወረዳዎች ውስጥ የጋምቤላ ወረዳ ላይ ስለ ህፃናት ጥቃት እና ያለዕድሜ
ጋብቻን በተመለከተ ጉዳዩ ለሚመለከታቸው የፍትህ አካላት እና ባለድርሻ አካላት ማለትም ፡-
ከወረዳው አስ/ም/ቤት --------------- ዋና አስተዳደር እና የብልጽግና ጽ/ቤት ኃላፊ
ከወረዳው ፍትህ ጽ/ቤት -------------- 1 ኃላፊ እና 1 ዓቃቤ ህግ
ከወረዳው ፍርድ ቤት ---------------- 1 ፕረዚዳንት
ከወረዳው ትምህርት ጽ/ቤት ----------- 1 ኃላፊ እና 1 ጉዳዩ የሚመለከተው ባለሙያ
ከወረዳው ጤና ጽ/ቤት ---------------- 1 ኃላፊ
ከወረዳው ፖሊስ ጽ/ቤት ---------------- 1 አዛዥ
ከወረዳው ሴቶ/ ህፃ/ ማህ/ዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ---------------- 1 ኃላፊ
ከ 3 ቱም የኃይማትኖት ተቋም ---------------------- 3 ተወካዮች
ከወረዳው ጤና ጣቢያ ---------------------------- 1 ኃላፊ
ከወረዳው ትምህርት ቤት የ 2 ኛ ደረጃ ት/ቤት ርዕሰ መምህር እና የ 1 ኛ ደረጃ ት/ቤት ርዕሰ መምህርት
በወረዳው በከተማ ውስጥ የሚገኙ የፒሞል ቀበሌ፣ ኡፓኛ ቀበሌ፣ ኝካዎ ቀበሌ፣ ፒኝኬዎ ቀበሌ ፣ አቦል ኪሪ ቀበሌ
የተወጣጡ ቀበሌ የተወጣጡ 5 ሊቀመንበር እና 5 ሥራ አስኪያጅ በድምሩ 10 ተሳታዎች
የሀገር ሽማግሌዎች ------------------- ብዛት 2
በዚሁ መሠረት ከላይ የተጠቀሱት አካላት በተገኙበት ከጥቅምት ---------------- ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ በወረዳው ርዕሰ ከተማ
በሚገኘው መስ/ም/ቤት አደራሽ በሚካሄደው የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ላይ እንዲገኙልን የተጋበዙ ስለሆነ በእናነተ በኩል ጥሪ
እንዲደረግላቸው እንገልፃለን ፡፡
ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
“ ከሠላምታ ጋር “
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ
ለሴቶች ህፃናት ጉዳይ ዓቃቤ ህግ
ለመ/ል/ዕ/ዝ/ክት/ቡድን
ፍትህ ቢሮ
ለላሬ ወረዳ መስ/ም/ቤት
ኮርጋንግ፣
የክልሉ ፍትህ ቢሮ በሴቶች እና ሕፃናት ላይ የሚፈፀሙ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊት እና ጥቃቶች አስመልክቶ ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን
በማከናወን ላይ ይገኛል ፡፡በዚህ መሰረት ከተመረጡት ወረዳዎች ውስጥ የላሬ ወረዳ ላይ ስለ ህፃናት ጥቃት እና ያለዕድሜ ጋብቻን
በተመለከተ ጉዳዩ ለሚመለከታቸው የፍትህ አካላት እና ባለድርሻ አካላት ማለትም ፡-
ከወረዳው አስ/ም/ቤት --------------- ዋና አስተዳደር እና የብልጽግና ጽ/ቤት ኃላፊ
ከወረዳው ፍትህ ጽ/ቤት -------------- 1 ኃላፊ እና 1 ዓቃቤ ህግ
ከወረዳው ፍርድ ቤት ---------------- 1 ፕረዚዳንት
ከወረዳው ትምህርት ጽ/ቤት ----------- 1 ኃላፊ እና 1 ጉዳዩ የሚመለከተው ባለሙያ
ከወረዳው ጤና ጽ/ቤት ---------------- 1 ኃላፊ
ከወረዳው ፖሊስ ጽ/ቤት ---------------- 1 አዛዥ
ከወረዳው ሴቶ/ ህፃ/ ማህ/ዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ---------------- 1 ኃላፊ
ከ 3 ቱም የኃይማትኖት ተቋም ---------------------- 3 ተወካዮች
ከወረዳው ጤና ጣቢያ ---------------------------- 1 ኃላፊ
ከወረዳው ትምህርት ቤት የ 2 ኛ ደረጃ ት/ቤት ርዕሰ መምህር እና የ 1 ኛ ደረጃ ት/ቤት ርዕሰ መምህርት
በወረዳው በከተማ ውስጥ የሚገኙ ኩቶች ቀበሌ፣ ኬች ቀበሌ፣ ዋንሆክ ቀበሌ፣ ላሬ ከተማ 01 ቀበሌ ቀበሌ ፣ ላሬ ከተማ
02 ቀበሌ የተወጣጡ 5 ሊቀመንበር እና 5 ሥራ አስኪያጅ በድምሩ 10 ተሳታዎች
የሀገር ሽማግሌዎች ------------------- ብዛት 2
በዚሁ መሠረት ከላይ የተጠቀሱት አካላት በተገኙበት ከጥቅምት ---------------- ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ በወረዳው ርዕሰ
ከተማ በሚገኘው መስ/ም/ቤት አደራሽ በሚካሄደው የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ላይ እንዲገኙልን የተጋበዙ ስለሆነ
በእናነተ በኩል ጥሪ እንዲደረግላቸው እንገልፃለን ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ጋምቤላ፣
በመልስ ሰጪዎች ፡- እነ እሱባለው ጌታሁን 2 ሰዎች ---------------------------- አድራሻ ጋምቤላ ከተማ 05 ቀበሌ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
በጋምቤላ ወረዳ መስተዳድር ማዘጋጃ ቤት እና በእነ እሱባለው ጌታሁን 2 ሰዎች መካከል ስላለው የመሬት ይዞታ ክርክር
ክቡር ፍ/ቤቱ የሰጠውን ፡-
1. የመጀመሪያ መጥሪያ ለጥቅምት 05 ቀን 2016 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ለማድረስ 26/12/2015 ዓ/ም የተሰጠው
ትዕዛዝ ለማድረስ መጥሪያ ተሰጥቶ መልስ ሰጮዎችን ለማግኘት ባለመቻሉ፣
2. የሁለተኛውን መጥሪያ ለጥቅምት 22 ቀን 2016 ዓ/ም የፍ/ይ/መ/ቁ/01346/2015 በቀን 05/02/2016 ዓ/ም
በዋለው ችሎት በድጋሚ ትዕዛዝ መሰጠቱ ይታወቃል ፡፡
ሆኖም ለክርክሩ መነሻ የሆነው የይዞታ ክርክር በሚገኝበት ጋምቤላ ወረዳ ድረስ መጥሪያውን ለማድረስ ሲንሄድ መልስ
ሰጪዎችን ለማግኘት ያልቻልን እና በዚሁ በጋምቤላ ከተማ ውስጥ የሚገኙ ከሆነም መጥሪያውን ለማድረስ አፈላልገን
ሊናገኛቸው አልቻልንም ፡፡ በተጨማሪም በሥር ፍ/ቤት ጉዳያቸውን ይዞ ሲከራከር የነበረው የመልስ ሰጪዎቹ ጠበቃ
አይማካነት መጥሪያውን ለማድረስ በስልክም ሆነ በአካል ለማግኘት አልቻልንም፤፡
ስለዚህ ክቡር ፍ/ቤቱ የተጠቀሱትን ምክንያቶች ተገንዝቦ በፍ/ሥ/ሥርዓት ህግ ቁጥር 105 መሠረት ተገቢ ነው
የሚለውን ትዕዛዝ ይስጥልኝ ዘንድ የተሰጠውን መጥሪያ - 3 - ገጽ ከዚህ አቤቱታችን ጋር አያይዘን በቃለ መሀላ
አስደግፌን የመለስን መሆኑን በአክብሮት እናመለክታለን ፡፡
ሜጢ፣
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
የማጃንግ ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ ከክልሉ ፍትህ ቢሮ ዕውቅና ውጪ የመንገሽ ወረዳ ፍትህ ጽ /ቤት ዓቃቤ ህግ
የሆኑትን ወ/ሮ መቅደስ አባይነህ የብ/ዞኑ ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ ሥራ በሥራቸው ላይ ደርበው እንዲሠሩ የሥራ
ሆኖም አንድን ዓቃቤ ህግ ከሚሠራበት ተቋም ለሥራ አስፈላጊነቱ ሲታመን በክልሉ ፍትህ ቢሮ አማካይነት
የሥራ ውክልና ተሰጥቶ የሚያሠራ መሆኑ እየታወቀ ያለ ክልሉ ፍትህ ቢሮ ዕውቅና ውጪ የወረዳ ዓቃቤ ህግን
በዞን ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ ሥራ ላይ ውክልና ሰጥቶ ማሠራቱ የክልሉ ዓቃቤ ህግ መተዳደሪያ ደንብ የማይፈቅድ
ስለሆነ የተሰጠው ውክልና ተነስቶ ባለሙያዋ ወደ ነበሩበት መንገሽ ወረዳ ተመልስው ሥራቸውን
እንዲያከናውኑ እንገልፃለን ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር ”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ለአቤ/ክ/መ/ወ/የሥራ ሂደት
ፍትህ ቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ጋምቤላ፣
ከላይ በርዕሱ ከለመጥቀስ እንደተሞከረው አቶ ኡማን ኡጁሉ በቀን 09/12/2015 ዓ/ም ያቀረቡትን አቤቱታ
መነሻ በማድረግ በክልሉ ፍትህ ቢሮ ሠነዶች ምዝገባ ማ/የጠ/ፈ/አሰ/ወ/የሥራ ሂደት መደብ ላይ መነሳታቸውን
ገልፀው ከመደቡ መነሳት የቻልኩት ያለምንም በቂ ምክንያት ስለሆነ ወደ ቀድሞ ሥራዬ መመልስ አለብኝ
በማለት ቅረታ አቅርቧል ፡፡ የቀረበውም አቤቱታ በተቋሙ ተፈፅሞ ከሆነ የተሰጣቸው ውክልና ተነስቶ ወደ
ቀድሞ ሥራ መደባቸው እንዲመለሱ እንዲደረግ በቁጥር መ 2/279/ፈ 1/2 በቀን 09/12/2015 ዓ/ም የተፃፈ
ደብዳቤ ደርሶናል ፡፡
ስለሆነም አቶ ኡማን ኡጁሉ ቀደም ሲል ከነበሩበት የህግ ጥ/ረ/ዝ/ግ/መሠ/የሥራ ሂደት መደብ ላይ ልነሱ
የቻሉበት ምክንያት፡-
በማድረጉ፤
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
እንዲነሱ ተደርጓል ፡፡
ስለሆነም በዓቃቤ ህጎች መመሪያ ቁጥር 01/2005 አንቀጽ 34 መሠረት “ ለሥራ አስፈላጊ ሲሆንና
ሥራውን በተቀላጠፈ ሁኑታ ለመፈፀም ሲባል የሥራውን መብዛትና ማነስ የዓቃቤ ህጉን ትጋትና የሥራ
ድንጋጌ መሠረት ዓቃቤ ህጉ ከነበሩበት የሥራ መደብ ላይ ተነስተው በሕግ ረቂቅ ዝ/ግ/መፊ የሥራ መደብ
ላይ እንዲሠሩ ተደርጓል ፡፡
በዚሁ መሠረት በዓቃቤ ህጉ የተነሱ ቅረታ ነጥቦች ላይ ውሳኔ ለመስጠት እና ተገቢውንም ማስተካከያ
ለማድረግ እንዲቻል አስቸኳይ የዓቃቤ ህግ አስተዳደር ጉባኤ አባላት በመጥራት የሚንሰጠውን ውሳኔ በጽሑፍ
“ ከሠላምታ ጋር ”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ለአቤ/ክ/መ/ወ/የሥራ ሂደት
ፍትህ ቢሮ
ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለአቶ ኡቶው ቹሮ
ዓቃቤ ህግ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው ከነሐሴ 9 ቀን 2015 ዓ/ም ጀምሮ ለመንግሥት ሥራ ጉዳይ ወደ
አዳማ ስለሚሄድ እስኪመለስ ድረስ የሚመለከተኝን ሥራ በሥራዎ ላይ ደርበው እንዲሰሩ ይህ የሥራ ውክልና
“ ከሠላምታ ጋር “
ግልባጭ ፣
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ
ለአቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤ/ክ/መ/ወ/የሥራ ሂደት
ለሙስና /ወ/ክ/ሀ/ማ/የሥራ ሂደት
ለሠ/ም/ማ/የጠ/ፈ/አስ/ወ/የሥራ ሂደት
ለህግ ጥና ረ/ዝ/ግ/መፊ/ወ/የሥራ ሂደት
ለመ/ል/ዕ/ዝ/ክት/ቡድን
ፍትህ ቢሮ
ለአቶ ኡቶው ቹሮ
ዓቃቤ ህግ
በዚሁ መሠረት የሄድኩበትን ሥራ አጠናቅቀ የተመለስኩ ስለሆነ የተሰጠዎት ውክልና የተነሳ መሆኑን
አሳታውቃለሁ ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ጋምቤላ፣
የክልሉ ፍትህ ቢሮ ከአራቱም ማ/ቤቶች ኮሚሽን የህግ ታራሚዎች የይቅርታ ፎርም ተሞልቶ መላኩ
የሚታወቅ ነው፡፡
ሆኖም ከተቋማችሁ የይቅርታ አጣሪ ኮሚቴ አባል ሆነው የተላከልን ባለሙያ እየተገኘ ስላልሆነ ከሥራው ጋር
“ ከሠላምታ ጋር ”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ
ለአቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ፍትህ ቢሮ
ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
አዲስ አበባ፣
የፌዴራል የፍትህና የህግ ኢንስቲቱት በ 2016 በጀት ዓመት ለፌዴራል እና ለክልል ፍትህ አካላት ባለሙያዎች
ውጤታማ የሆኑ ሥልጠናዎች ለማዘጋጀት የሥልጠና ፍላጎት የዳሰሳ ጥናት በማካሄድ ላይ መሆኑን በመጥቀስ
የስልጠና ፍላት እና ሠልጣኖች ብዛት ተጠቅሶ እንዲላክላችሁ በቁጥር ፍ/ህ/ኢ/4.1/682 በቀን 12/11/2015
በዚሁ መሰረት ተዘጋጅቶ በተላከልን 2 ገጽ ሰንጠረዥ ላይ በመጠይቁ መሰረት ቅፁን ሞልተን የላክን መሆኑን
እንገልፃለን ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር ”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
አንድ የዞኑ ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ እና አንድ የብ/ዞኑ የወንጀል ምርምራ ሹም ክፍል ኃላፊ
3. ከኑዌር ብ/ዞን
አንድ የዞኑ ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ እና አንድ የብ/ዞኑ የወንጀል ምርምራ ሹም ክፍል ኃላፊ
በተገኙበት በቀን 27/10/2015 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡00 በጋምቤላ ከተማ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ችሎት አደራሽ
በተዘጋጀው ስልጠና ላይ እንዲትገኙ እንገልፃለን ፡፡
“ ከሠላምታጋር ”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ
ለመ/ቤቱ ግዥ/ፋ/ን/አስ/ ቡድን
ፍትህ ቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
“ ከሠላምታ ጋር ”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ
ለመ/ቤቱ ግዥ/ፋ/ን/አስ/ ቡድን
ፍትህ ቢ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
የክልሉ ፍትህ ቢሮ በሴቶች እና ሕፃናት ላይ የሚፈፀሙ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊት እና ጥቃቶች አስመልክቶ ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን
በማከናወን ላይ ይገኛል ፡፡በዚህ መሰረት በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች እና በአፈፃፀም የሚታዩ ክፍተቶችን ዙሪያ
በዚሁ መሠረት፡-
1. የወረዳ ዋና አስተዳዳሪ
ከላይ የተጠቀሱት ተሳታፊዎች ታህሣስ 05/2016 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት በጋምቤላ ከተማ ግራንድ ሆቴል በተዘጋጀው
“ ከሠላምታ ጋር ”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ፍትህ ቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
የክልሉ ፍትህ ቢሮ በሴቶች እና ሕፃናት ላይ የሚፈፀሙ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊት እና ጥቃቶች አስመልክቶ ዘርፈ ብዙ
ሥራዎችን በማከናወን ላይ ይገኛል ፡፡በዚህ መሰረት በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች እና በአፈፃፀም
በዚሁ መሠረት፡-
ከላይ የተጠቀሱት ተሳታፊዎች ታህሣስ 05/2016 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት በጋምቤላ ከተማ ግራንድ ሆቴል
“ ከሠላምታ ጋር ”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ፍትህ ቢሮ
ለበለጠ መረጃ ፡- በ 09 13 83 39 75 ፣ 09 25 90 77 49 ይደውሉ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለክልሉ ትምህርት ቢሮ
ጋምቤላ፣
የክልሉ ፍትህ ቢሮ በሴቶች እና ሕፃናት ላይ የሚፈፀሙ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊት እና ጥቃቶች አስመልክቶ ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን
በማከናወን ላይ ይገኛል ፡፡በዚህ መሰረት በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች እና በአፈፃፀም የሚታዩ ክፍተቶችን ዙሪያ
በዚሁ መሠረት ፡-
2. ከክልሉ ሴቶች ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ------- ቢሮ ኃላፊ እና ሁለት ጉዳዩ የሚመለከታቸው ዳይሬክቶረቶች
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ከላይ የተጠቀሱት ተሳታፊ ተቋማት ታህሣስ 05/2016 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት በጋምቤላ ከተማ ግራንድ ሆቴል በተዘጋጀው
“ ከሠላምታ ጋር ”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ፍትህ ቢሮ
ጉዳዩ ፡- በክርክር ሂደት ላይ የሚገኙ የጋምቤላ ነፃነት ግንባር /ሰራዊት / ተከሣሾች የክስ ይቋረጥ ጥያቄ
ይመለከታል
የጋምቤላ ነፃነት ግንባር /ሠራዊት / የተባሉ የፖለቲካ ድርጅት በቁጥር ጋ/123/2015 በቀን 03/08/2015 ዓ/ም
በፃፈው ደብዳቤ በፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት 3 ኛ መደበኛ ችሎት ፣ልደታ መደበኛ ችሎት እና በጋምቤላ ተዘዋዋሪ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ችሎት የተያዜ የእነ በን ጋዴት 9 ሰዎች የክስ መዝገብ የፋይል ቁጥር 297843 በዋስ የተፈቱ ቢሆንም ፣ የፍርድ
ሂደቱን በውጭ እየተከታተሉ መሆናቸውን ገልፆ በዚህ ክስ መዝገብ ላይ የተጠቀሱት ተከሣሾች ፡-
1. አቶ ኩን ኮርዮም 4. አቶ ጋትዴት ካንግ
2. አቶ ቢሊም ችታች 5. አቶ ትጂን ቲያም ጃም
3. አቶ ኒያል ኡሎክ ሏል
የጋምቤላ ነፃነት ግንባር አባል ስለሆኑ እና በጋምቤላ ነፃነት ግንባር ደጋፊነት ምክንያት የታሰሩ በመሆኑ በቀን
10/07/2015 ዓ/ም በአዲስ አበባ በተፈረመው የሠላም ስምምነት መሠረት ክሳቸው እንዲቋረጥ እና በጋምቤላ
ከተማ በሚገኘው የቦንጋ ማሠልጠኛ የተሃድሶ የሥልጠና ማዕከል እንዲገቡ እንዲደረግ መጠየቁን ተከትሎ
የጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት መስ/ም/ቤት በጋምቤላ ህ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ አማካይነት ጥያቄው
ለፌዴራል ፍትህ ሚኒስተር እንዲቀርብ በቁጥር መ 2/3709/ፈ 1/3 በቀን 10/08/2015 ዓ/ም በተፃፈ ደብዳቤ
ገልፆልናል ፡፡
በዚሁ መሠረት ከላይ የተጠቀሱት ተከሣሾች የጋምቤላ ነፃነት ግንባር /ሠራዊት /አባልና ደጋፊ ስለመሆናቸው
በአዲስ አበባ በተፈረመው የሠላም ስምምነት መሠረት ተከሣሾቹ ጉዳያቸው በየፍርድ ቤቶች በክርክር ሂደት
ላይ የሚገኙ ስለሆነ ህጉ በሚያዘው መሠረት የቀረበው የክስ ይቋረጥ ጥያቄ በእናንተ በኩል ጉዳዩ ታይቶ ህጋዊ
ምላሽ እንዲሰጠን በአክብሮት እንጠይቃለን ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “
ለፋይል
ለክቡር ርዕሰ- መስተዳድር
እንዲያውቁት
ለክቡር ም/ርዕሰ መስተዳድር
ግልባጭ፣
ለብልጽግና ፓርቲ የጋም/ቅ/ጽ/ቤት
ለክልሉ ፕረዚዳንት ጽ/ቤት
ለክልሉ ሠላምና ፀጥታ ቢሮ
ጋምቤላ
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ
ለአቤቱታና ክስ/አመ/ወ/ የሥራ ሂደት
ፍትህ ቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለክልልሉ ፍትህ ቢሮ
ጋምቤላ
ጉዳዩ ፡- የማረሚያ ቤት ጉብኝት ሪፖርትን ይመለከታል
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የፍትህ አካላት በጋራ በመሆን በጋምቤላ ከተማ ፖሊስ ጣቢያ እና በክልል ማረሚያ ቤት
በተለያዩ የወንጀል ድርጊት ተጠርጥረው በህግ ቁጥጥር ሥር የሚገኙ በመጎብኘት በህግ የተቀመጠላቸውን ሰብዓዊ መብት
ለማስጠበቅ ጉብኝት ኮሚቴ መቋቋሙ ይታወቃል ፡፡
በዚሁ መሠረት ከክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ከከተማ ፍትህ መምሪያ ፣ ከከተማ ፍትህ ጽ/ቤት ፣ ከከተማ ፖሊስ ጣቢያ እና ማ/ቤት
ተወካይ በተገኘበት በቀን 07/03/2015 ዓ/ም በክልል ማ/ቤት በመገኘት ጉብኝት አድርገናል ፡፡
ተ/ቁ የተጠርጣሪ ስም አድራሻ የተጠረጠረበት የታሰረበት ጉዳዩ ጉዳዩን የያዘው ጊዜ የጉብት ኮሚቴ
ወንጀል ቀን ያለበት ፖሊስ ቀጠሮው ውሳኔ
ደረጃ የፈቀደ
ፍ/ቤት
1 መ/አለቃታርኩ ጋምቤላ ሥርቀት ወንጀል 19/10/2014 ጊዜ ክልል ፖሊስ ጋ/ከፍተኛ ምርመራ
ሞርካታ 05 ቀጠሮ ኮሚሽን ፍ/ቤት መዝገቡ ለፍትህ
የተቋረጠ መምሪያ
ተላልፏል
2 ከ/ል ቶሎሳ ሽበሽ ጋምቤላ ኦኔግ ሼነ 20/03/2014 ጊዜ ጋ/የመ/ደ/ፍ/ቤት ፌ/ፖሊስ የጋራ ውሳኔ
05 የተጠረጠረ ቀጠሮ ምርመራ ያስፈልጋል
የተቋረጠ ክፍል
3
ዚሁ መሠረት ማረሚያ ቤት እና በፖሊስ ጣቢያ የሚደረጉ ጉብኝቶች የጉብኝት ኮሚቴ በማዋቀር የጋራ የሆነ ፍትሐዊ ውሳኔ
ለማሰጠት እና ውጤታቸውን እስከ መጨረሻ ለመከታተል እንዲያስችል ፡-
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለክልሉ መስ/ም/ቤት
ለክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት
ለክልሉ አፌ ጉባዔ
ለክልሉ ፖሊሰ ኮሚሽን
ለክልሉ ሴቶችማህበራዊ ጉዳይ
ለጋምቤላ ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት
ለጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ
ለጋምቤላ ከተማ ፍትህ ጽ/ቤት
ለጋምቤላ ከ/ሴቶች ማህ/ጉ /ጽ/ቤት
ለክልሉ ወጣቶችና ሴቶች ሊግ
ጋምቤላ ፣
የክልሉ ፍትህ ቢሮበክልሉ የቤተሰብ ህግ ላይ የሚታዩ የአፈፃፀም ችግሮች እና ተግራቶች ዙሪያ ጉዳዩ የሚመለከታቸው ኃላፊዎች
እና የህግ ባለሙያዎች በተገኙበት በጋምቤላ ከተማ ላይ የህግ ግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና አዘጋጅቷል ፡፡ በዚሁ መሠረት ፡-
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለመ/ል/ዕ/ዝ/ክትትል ቡድን
ለመ/ቤቱ ግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህቢሮ
ጋምቤላ
የክልሉ ፍትህ ቢሮ ከክልሉከተማመሠረተ ልማት ቢሮ ለቢሮ አገልግሎት የሚንጠቀምበት ሁለት ብሎክ ህንፃ ለማሳደስ
ለጥገና የሚስፈልጉ ክፍሎችን በመለየት ጥገና እንዲደረግልን በጠየቅነው መሰረት ከመ/ቤታችሁ ባለሙያ በመምጣት
ጥገናውን ለማድረግ በሁለት ዓይነት category ተሠርቶ የዋጋ ተመንም ዝርዝርወጥቶለት ስፔስፊክሽኑ በደብዳቤ ቁጥር
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
በዚሁ መሠረት የመ/ቤታችን የማንጅሜንት ኮሚቴ ባደረገው ስብሰባ ቀደም ሲል ለሁለቱም ሕንፃ የወጣለት የዋጋ
ተመን መሠረት ወደ ሥራ ለመግባት ከፍተኛ የበጀት ችግር ያጋጠመን ስለሆነ ከሁለቱም ሕንፃ ለጊዜው አንዱን ህንፃ
ተገቢው ጥገና እንዲደረግ የተወሰነ ስለሆነ የክልሉ ከተማ መሠረተ ልማት ቢሮ ያጋጠመንን የበጀት ችግር ከግምት
በማስገባት ለማስጠገን ካስብነው ሁለት ህንፃ ውስጥ የአንዱ ህንፃ ዋጋ ተመን በሁለተኛ category የህንፃ ግንባታ
ግብያት ማቴሪያሎች አሁን ገቢያ ላይ በሚገኘው ሂሳብ ግምት ወጥቶለት ወደ ሥራ ለመግባት እንዲንችል ጉዳዩ
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለመ/ል/ዕ/ዝ/ክትትል ቡድን
ለመ/ቤቱ ግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን
ጋምቤላ ፍትህ ቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ጋምቤላ፣
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የፍትህ አካላት በጋራ በመሆን በጋምቤላ ከተማ ፖሊስ ጣቢያ እና በክልል
ማረሚያ ቤት በተለያዩ የወንጀል ድርጊት ተጠርጥረው በህግ ቁጥጥር ሥር የሚገኙ በመጎብኘት በህግ የተቀመጠላቸውን
ሰብዓዊ መብት ለማስጠበቅ ጉብኝት ሲደረግ እንደነበር ይታወቃል ፡፡
በዚሁ መሠረት ማረሚያ ቤት እና በፖሊስ ጣቢያ የሚደረጉ ጉብኝቶች የጉብኝት ኮሚቴ በማዋቀር የጋራ የሆነ ፍትሐዊ
ውሳኔ ለማሰጠት እና ውጤታቸውን እስከ መጨረሻ ለመከታተል እንዲያስችል ፡-
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
በተገኙበት ተወያይቶ አቅጣጫ ለመስጠት እንዲቻል በቀን 15/02/2015 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ላይ ክልል ፍትህ ቢሮ
እንዲትገኙ እናሳስባለን ፡፡
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ፍትህ ቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለ Plan international
ለ UNHCR
ጋምቤላ፣
በይግባኝ ባይ ሟች ጆክ እና በመልስ ሰጪ የክልሉ ዐቃቤ ህግ መካከል ስላለው የወንጀል የዋስት ይግባኝ ጥያቄ ላይ የበኩላችንን
ህጋዊ አስተያየት ወይም ትችት እንዲንሰጥበት በመዝገብ ቁጥር 03440/2015 በቀን 04/11/2015 ዓ/ም የተፃፈ ትዕዛዝ
ደርሶናል ፡፡
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
በዚሁ መሠረት የቀረበልንን የዋስት ይግባኝ መዝገብ ሲንመረምረው በይግባኝ ባዩ ስም የተጣራ ምርመራ መዝገብ ለሚመለከተው
ፍትህ አካል ያልተላለፈ ስለሆነ ጉዳዩን የያዘው የፖሊሰ ኮሚሽን መርማሪ ፖሊስ ቀርቦ እንዲያስረዳ ትዕዛዝ እንዲሰጥልን
በአክብሮት እንጠይቃለን ፡፡
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ጋምቤላ፣
የክልሉ ፍትህ ቢሮ በክልሉ የቤተሰብ ህግ ላይ የሚታዩ የአፈፃፀም ችግሮች እና ተግራቶች ዙሪያ ጉዳዩ የሚመለከታቸው ኃላፊዎች
እና የህግ ባለሙያዎች በተገኙበት በጋምቤላ ከተማ ላይ የህግ ግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና አዘጋጅቷል ፡፡ በዚሁ መሠረት ፡-
በቀን 27/01/2015 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡00 በጋምቤላ ከተማ ጊዋ ሆቴል የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ላይ ጉዳዩ የሚመለከተውን
አንድ ተወካይ እንዲትልኩልን እንግልፃለን ፡፡
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለመ/ቤቱ ግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህ ቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለአቶ ዊዋል ዳክ
ጋምቤላ፣
የክልሉ ፍትህ ቢሮ በክልሉ የቤተሰብ ህግ ላይ የሚታዩ የአፈፃፀም ችግሮች እና ተግራቶች ዙሪያ ጉዳዩ
የሚመለከታቸው ኃላፊዎች እና የህግ ባለሙያዎች በተገኙበት በጋምቤላ ከተማ ላይ የህግ ግንዛቤ ማስጨበጫ
ሥልጠና አዘጋጅቷል ፡፡
በዚሁ መሠረት በቀን 27/01/2015 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡00 በጋምቤላ ከተማ ጊዋ ሆቴል በሚሰጠው ሥልጠና ላይ
እንዲትሳተፉ እንግልፃለን ፡፡
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለመ/ቤቱ ግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህ ቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
የክልሉ ፍትህ ቢሮ በክልሉ የቤተሰብ ህግ ላይ የሚታዩ የአፈፃፀም ችግሮች እና ተግራቶች ዙሪያ ጉዳዩ
የሚመለከታቸው ኃላፊዎች እና የህግ ባለሙያዎች በተገኙበት በጋምቤላ ከተማ ላይ የህግ ግንዛቤ ማስጨበጫ
ሥልጠና አዘጋጅቷል ፡፡ በዚሁ መሠረት ፡-
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለመ/ቤቱ ግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
የክልሉ ፍትህ ቢሮ በክልሉ የቤተሰብ ህግ ላይ የሚታዩ የአፈፃፀም ችግሮች እና ተግራቶች ዙሪያ ጉዳዩ
የሚመለከታቸው ኃላፊዎች እና የህግ ባለሙያዎች በተገኙበት በጋምቤላ ከተማ ላይ የህግ ግንዛቤ ማስጨበጫ
ሥልጠና አዘጋጅቷል ፡፡ በዚሁ መሠረት ፡-
4. ከአኙዋሃ ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ ----------------1 መምሪያ ኃላፊ
5. ከማጃንግ ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ ----------------1 መምሪያ ኃላፊ
6. ከኑዌር ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ ----------------1 መምሪያ ኃላፊ
በተገኙበት በቀን 26/01/2015 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡00 በጋምቤላ ከተማ ጊዋ ሆቴል በመገኘት በተዘጋጀው
ስልጠና ላይ እንዲትገኙ እንገልፃለን ፡፡
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለመ/ቤቱ ግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህቢሮ
የክልሉ ፍትህ ቢሮ በክልሉ የቤተሰብ ህግ ላይ የሚታዩ የአፈፃፀም ችግሮች እና ተግራቶች ዙሪያ ጉዳዩ
የሚመለከታቸው ኃላፊዎች እና የህግ ባለሙያዎች በተገኙበት በጋምቤላ ከተማ ላይ የህግ ግንዛቤ ማስጨበጫ
ሥልጠና አዘጋጅቷል ፡፡ በዚሁ መሠረት ፡-
ከጎደሬ ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት ----------------1 ዓቃቤ ህግ
ከጋምቤላ ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት ------------ 1 ዓቃቤ ህግ
ከጂካዎ ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት ---------------1 ዓቃቤ ህግ
ከላሬ ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት -----------------1 ዓቃቤ ህግ
ከጆር ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት ----------------1 ዓቃቤ ህግ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
በተገኙበት በቀን 26/01/2015 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡00 በጋምቤላ ከተማ ጊዋ ሆቴል በመገኘት በተዘጋጀው
ስልጠና ላይ እንዲትገኙ እንገልፃለን ፡፡
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለመ/ል/ዕ/ዝ/ክትትል ቡድን
ለመ/ቤቱ ግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ የሥራ ድክመት በሚታይባቸው የስራ መደቦች
ላይ ብቃት ያለውን ባለሙያ በማሠራት በዘርፉ ያለውን የአሰራር ክፍተቶችን ለማስተካከል እንዲቻል እርስዎ
ባሎዎት የትምህረት ዝግጅት መሠረት በያዙት ደመወዝ የክልል ፍትህ ቢሮ የሕግ ጥ/ረ/ዝ/ግ/መፊ/ ሥራ
በህግ እና በህግ ብቻ እንዲሠሩ ይህ የሥራ ውክልና የተሰጠዎት መሆኑን አስታውቃለሁ፡፡
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለሙስና ወ/ክ/ሀ/ማስ/የሥራ ሂደት
ለአቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለህግ /ጥ/ረ/ዝ/ግ/መፊ/ወ/የሥራ ሂደት
ለሠ/ም/ማ/የጠ/ፈ/አስ/ወ/የሥራ ሂደት
ለመ/ል/ዕ/ዝ/ክትትል ቡድን
ፍትህቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለአቶ ቦል ኬት
ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ ፣
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ የሥራ ድክመት በሚታይባቸው የስራ መደቦች
ላይ ብቃት ያለውን ባለሙያ በማሠራት በዘርፉ ያለውን የአሰራር ክፍተቶችን ለማስተካከል እንዲቻል እርስዎ
ባሎዎት የትምህረት ዝግጅት መሠረት በያዙት ደመወዝ የክልል ፍትህ ቢሮ የሕግ ጥ/ረ/ዝ/ግ/መፊ/ ሥራ
በህግ እና በህግ ብቻ እንዲሠሩ ይህ የሥራ ውክልና የተሰጠዎት መሆኑን አስታውቃለሁ፡፡
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለሙስና ወ/ክ/ሀ/ማስ/የሥራ ሂደት
ለአቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለህግ /ጥ/ረ/ዝ/ግ/መፊ/ወ/የሥራ ሂደት
ለሠ/ም/ማ/የጠ/ፈ/አስ/ወ/የሥራ ሂደት
ለመ/ል/ዕ/ዝ/ክትትል ቡድን
ፍትህቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ የሥራ ድክመት በሚታይባቸው የስራ መደቦች
ላይ ብቃት ያለውን ባለሙያ በማሠራት በዘርፉ ያለውን የአሰራር ክፍተቶችን ለማስተካከል እንዲቻል እርስዎ
ባሎዎት የትምህረት ዝግጅት መሠረት በያዙት ደመወዝ የክልል ፍትህ ቢሮ የሠ/ም/ማ/ጠ/ፈ/አሰ/ወ/የስራ
ሂደትን ሥራ በህግ እና በህግ ብቻ እንዲሠሩ ይህ የሥራ ውክልና የተሰጠዎት መሆኑን አስታውቃለሁ፡፡
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለሙስና ወ/ክ/ሀ/ማስ/የሥራ ሂደት
ለአቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለህግ /ጥ/ረ/ዝ/ግ/መፊ/ወ/የሥራ ሂደት
ለሠ/ም/ማ/የጠ/ፈ/አስ/ወ/የሥራ ሂደት
ለመ/ል/ዕ/ዝ/ክትትል ቡድን
ፍትህቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ የሥራ ድክመት በሚታይባቸው የስራ መደቦች
ላይ ብቃት ያለውን ባለሙያ በማሠራት በዘርፉ ያለውን የአሰራር ክፍተቶችን ለማስተካከል እንዲቻል እርስዎ
ባሎዎት የትምህረት ዝግጅት መሠረት በያዙት ደመወዝ የክልል ፍትህ ቢሮ የሠ/ም/ማ/ጠ/ፈ/አሰ ሥራ
በህግ እና በህግ ብቻ እንዲሠሩ ይህ የሥራ ውክልና የተሰጠዎት መሆኑን አስታውቃለሁ፡፡
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ
ጋምቤላ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለሙስና ወ/ክ/ሀ/ማስ/የሥራ ሂደት
ለአቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለህግ /ጥ/ረ/ዝ/ግ/መፊ/ወ/የሥራ ሂደት
ለሠ/ም/ማ/የጠ/ፈ/አስ/ወ/የሥራ ሂደት
ፍትህቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ የሥራ ድክመት በሚታይባቸው የስራ መደቦች
ላይ ብቃት ያለውን ባለሙያ በማሠራት በዘርፉ ያለውን የአሰራር ክፍተቶችን ለማስተካከል እንዲቻል እርስዎ
ባሎዎት የትምህረት ዝግጅት መሠረት በያዙት ደመወዝ የክልል ፍትህ ቢሮ የሠ/ም/ማ/ጠ/ፈ/አሰ ሥራ
በህግ እና በህግ ብቻ እንዲሠሩ ይህ የሥራ ውክልና የተሰጠዎት መሆኑን አስታውቃለሁ፡፡
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለሙስና ወ/ክ/ሀ/ማስ/የሥራ ሂደት
ለአቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለህግ /ጥ/ረ/ዝ/ግ/መፊ/ወ/የሥራ ሂደት
ለሠ/ም/ማ/የጠ/ፈ/አስ/ወ/የሥራ ሂደት
ፍትህቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ የሥራ ድክመት በሚታይባቸው የስራ መደቦች
ላይ ብቃት ያለውን ባለሙያ በማሠራት በዘርፉ ያለውን የአሰራር ክፍተቶችን ለማስተካከል እንዲቻል እርስዎ
በያዙት ደመወዝ የክልል ፍትህ ቢሮ የሠ/ም/ማ/ጠ/ፈ/አሰ ሥራ በውክልና እንዲሠሩ መደረጉ ይታወቃል ፡፡
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ
ጋምቤላ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለሙስና ወ/ክ/ሀ/ማስ/የሥራ ሂደት
ለአቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለህግ /ጥ/ረ/ዝ/ግ/መፊ/ወ/የሥራ ሂደት
ለሠ/ም/ማ/የጠ/ፈ/አስ/ወ/የሥራ ሂደት
ፍትህቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለአቶ ሮድ ዬች
ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ ፣
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ የሥራ ድክመት በሚታይባቸው የስራ መደቦች
ላይ ብቃት ያለውን ባለሙያ በማሠራት በዘርፉ ያለውን የአሰራር ክፍተቶችን ለማስተካከል እንዲቻል እርስዎ
ባሎዎት የትምህረት ዝግጅት መሠረት በያዙት ደመወዝ የክልል ፍትህ ቢሮ የሠ/ም/ማ/ጠ/ፈ/አሰሥራ በህግ
እና በህግ ብቻ እንዲሠሩ ይህ የሥራ ውክልና የተሰጠዎት መሆኑን አስታውቃለሁ፡፡
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለሙስና ወ/ክ/ሀ/ማስ/የሥራ ሂደት
ለአቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለህግ /ጥ/ረ/ዝ/ግ/መፊ/ወ/የሥራ ሂደት
ለሠ/ም/ማ/የጠ/ፈ/አስ/ወ/የሥራ ሂደት
ለመ/ል/ዕ/ዝ/ክትትል ቡድን
ፍትህቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
አዲስ አበባ፣
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
የፌዴራል የህግ ታራሚ የሆነች ወ/ሮ ኛጆክ ዶል ቾል በ 2008 ዓ/ም በጋምቤላ ክልል ጃዌ ስደተኞች ካምፕ
ውስጥ በተፈጠረው ችግር ምክንያት በሰው መግደል ወንጀል ክስ ቀርቦባት በፌ/ከ/ፍ/ቤት በመ/ቁ 184076
ጥቅምት 13/2010 ዓ/ም በዋለው ችሎት 16 ዓመት ከ 6 ወር እሥራት ተፈርዶባት በይግባኝ የፌዴራል
ጠቅላይ ፍ/ቤት የወ/ይ/መ/ቁጥር 175601 በሆነው መዝገብ ሐምሌ 21 ቀን 2012 ዓ/ም በዋለው ችሎት
ተወስኗል ፡፡
በዚሁ መሠረት የሕግ ታራሚዋ ከህፃን ልጇ ጋር በመሆን በማ/ቤቱ የሚትገኝ መሆኗን ለሕፃን ልጀዋ
ተገቢውን እንክብካቤ ለማድረግ በከፍተኛ ችግር ውስጥ ስለሚትገኝ የይቅርታ ጥያቄዋን ተቀብለው የይቅርታ
መጠየቂያማመልከቻ ፎርም በመሙላት ለፌዴራል ፍትህ ሚኒስቴር ይቅርታ ቦርድ እንድተላለፍላት በቀን
01/11/2014 ዓ/ም ማመልከቻ ያቀረበች በመሆኑ እና የክልል ፍትህ ቢሮ ይህንኑን ጠቅሶ ለፌዴራል ፍትህ
ሚኒስቴር ይቅርታ ቦርድ እንዲያሳውቅ የክልሉ ማ/ቤቶች ኮሚሽን በቁጥር ጋም/2170/14 በቀን 29/11/14
በዚሁ መሠረት የክልሉ ማ/ቤት ኮሚሽን የህግ ታራሚዋ በማ/ቤቱ ሆና ያቀረበችሁን የይቅርታ ጥያቄ
ማመልከቻ መነሻ በማድረግ በማ/ቤቱ የተሟላውን የይቅርታ ፎርም 5 ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አያይዘን
የላክን ስለሆነ የፌዴራል ይቅርታ ቦርድ የቀረበውን የታራሚዋ የይቅርታ ጥያቄ በህግ አግባብ ታይቶ ተገቢው
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ጉዳዩ ፡- ከፌዴራል ፍትህ ሚኒስቴር እየተዘጋጅ የሚወጡ ጥቅል የህግ መጽሐፍ ይመለከታል
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው በፌዴራል ፍትህ ሚኒስቴር በየዓመቱ እየተዘጋጀ የሚወጡ ጥቅል
የህግ መጽሐፎች ቅጽ 1-8 ብዛቱ 11 ጥራዝ የላክንላችሁ ስለሆነ መጥታችሁ እንዲትረከቡ እናሳስባለን ፡፡
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለመ/ቤታችን ግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ጋምቤላ ፣
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው በ 2014 ዓ/ም በአራቱም ማ/ቤቶች ከፊል ይቅርታ ያገኙ የህግ ታራሚዎች
ካለው የወንጀሉ ክብደት እና የፍርዱ ሁኔታ መሠረት በማድረግ በህጉ የተቀመጠው የ 1/3 ኛ ስሌቱ ከፍርዱ በታች
ሲሆን የዚህ ስሌት ወጥቶለት የሚያመጣው የፍርዱ ልክ በማ/ቤቱ ሆኖ ሲያጠናቅቁ ተፈፃሚ የሚደረግ ሥርዓት ሆኖ
እያለ በአንዳንድ ማ/ቤቶች የአፈፃፀም ችግሮች እንዳሉ ለመረዳት ችለናል፡፡
በዚሁ መሠረት ይህ ከፊል ይቅርታ ጥያቄ ከአማክሮ ጋር የማይገናኝ እና ተጨማሪ ስሌት ሳይደረግ ተፈፃሚ የሚሆን
በመሆኑ በአራቱም ማ/ቤቶች አስተዳደር ኮሚሽን የሚገኙ ከፊል ይቅርታ የተደረገላቸው የህግ ታራሚዎች ቀሪ
እሥራት ጊዜያቸውን በማ/ቤቱ የእሥራት ቆይታቸውን ሲያጠናቅቁ እና የገንዘብ መቀጮ ዕዳም ካለባቸው ገንዘቡን
ለመንግሥት ገቢ በማድረግ ጊዜው ሲደርስ ከእሥራታቸው የሚፈቱ መሆኑ ተገልጾ ለአራቱም ማ/ቤቶች አስ/ኮሚሽን
እንድታሳውቃቸው እንገልጻለን ፡፡
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለዓ/ህ/አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ፍትህቢሮ
ጋምቤላ ፣
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው በ 2014 ዓ/ም በማጃንግ ብ/ዞን ማ/ቤት ሆነው ከፊል ይቅርታ ያገኙ የህግ
ታራሚዎች በሠንጠረዡ የተገለፀው ዝርዝር ከኮምፕውተር ላይ ፕሪንት ሲደረግ የህግ ታራሚዎቹ የእሥራት
ቅጣታቸውን የሚያጠናቅቁት ስሌቱ በግልጽ ስለማይታይበትክክል ፕሪንት የተደረገ ------------ገጽ ከዚህ መሸኛ
ደብዳቤ ጋር አያይዘን የላክን ስለሆነ ለማጃንግ ብ/ዞን ማ/ቤት ይኽወ ተገልፆ ተገቢው ማስተካከያ እንዲያደርጉ
እንገልፃለን ፡፡
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለዓ/ህ/አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ፍትህቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ጋምቤላ ፣
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው በ 2014 ዓ/ም በአራቱም ማ/ቤቶች ከፊል ይቅርታ ያገኙ የህግ ታራሚዎች
በተለይም በማጃንግ ብ/ዞን ማ/ቤት ካለው የወንጀሉ ክብደት እና የፍርዱ ሁኔታ መሠረት በማድረግ በህጉ የተቀመጠው
የ 1/3 ኛ ስሌቱ ከፍርዱ በታች ሲሆን የዚህ ስሌት ወጥቶለት የሚያመጣው የፍርዱ ልክ በማ /ቤቱ ሆኖ ሲያጠናቅቅ
ተፈፃሚ የሚደረግ ሥርዓት ሆኖ እያለ በአንዳንድ ማ/ቤቶች የአፈፃፀም ችግሮች እንዳሉ ለመረዳት ችለናል
በዚሁ መሠረት በአራቱም ማ/ቤቶች አስተዳደር ኮሚሽን የሚገኙ ከፊል ይቅርታ የተደረገላቸው የህግ ታራሚዎች
በማ/ቤቱ የእሥራት ቆይታቸውን ሲያጠናቅቁ እና የገንዘብ መቀጮ ዕዳም ካለባቸው ገንዘቡን ለመንግሥት ገቢ
በማድረግ ጊዜው ሲደርስ ከእሥራታቸው የሚፈቱ መሆኑ ተገልጾ ለአራቱም ማ/ቤቶች አስ/ኮሚሽን
እንድታሳውቃቸው እንገልጻለን ፡፡
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለዓ/ህ/አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ፍትህቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ጋምቤላ፣
ጉዳዩ፡-
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
አዲስ አበባ፣
ጉዳዩ ፡- በፌዴራል ሥልጣን ሥር የሚወድቁ የወንጀል ክሶች የ 2014 በጀት ዓመት የ 4 ኛ ሩብ ዓመት
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው በፌዴራል ፍትህ ሚኒስቴር በተሰጠን ውክልና መሠረት በፌዴራል
ሥልጣን ሥር የሚወድቁ የወንጀል ክሶች የ 2014 በጀት ዓመት የክንውን ሪፖርት ------ገጽ ከዚህ መሸኛ
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለመ/ል/ዕ/ዝ/ክት/ቡድን
ፍትህቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
አዲስ አበባ፣
ጉዳዩ ፡- በፌዴራል ፍትህ ሚኒስቴር እየተዘጋጅ የሚወጡ ጥቅል የህግ መጽሐፍ ይመለከታል
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው በፌዴራል ፍትህ ሚኒስቴር በየዓመቱ እየተዘጋጀ የሚወጡ ጥቅል
የህግ መጽሐፎች የመ/ቤታች ድርሻ ያልወሰን ስለሆነ ለዚሁ ሥራ ጉዳይ በተላኩት በአቶ ታደሌ ጌታሁን እጅ
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለአቶ ታደሌ ጌታሁን
ፍትህቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለአቶ ኡቶው ቹሮ
የክልል ዓቃቤ ህግ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለዓ/ህ/አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ፍትህቢሮ
ለአቶ ኡቶው ቹሮ
የክልል ዓቃቤ ህግ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
በዚሁ መሠረት የሄድኩበትን ሥራ አጠናቅቀ የተመለስኩ ስለሆነ የተሰጠዎት የሥራ ውክልና በዚህ
ደብዳቤ የተነሳ መሆኑን አስታውቃለሁ ፡፡
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለዓ/ህ/አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ፍትህቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለአቶ ዓሊ ኢብራህም
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የጎደሬ ወረዳ ዓቃቤ ህጎች በክረምት በሚሰጠው የህግ ትምህርት
በመከታተል ላይ ስለሚገኙ በእነርሱ የሚከናወን የመንግሥት ሥራ እንዳበደል ባለሙያን በቦታው ላይ መወከሉ
አስፈላጊ ሆኗል ፡፡
በዚሁ መሠረት የጐደሬ ወረዳ ዓቃቤ ህጎቹ የክረምት ትምህርታቸውን አጠናቅቆ እስክመለሱ ድረስ በሥራዎ
ላይ ደርበው የጐደሬ ወረዳ ዓቃቤ ህግን ሥራ በታማኝነት በህግ እና በህግ ብቻ እንዲያከናውኑ የተወከሉ
መሆኑን አስታውቃለሁ ፡፡
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለማጃንግ ብ/ዞን ዓቃቤ ህግ መምሪያ
ለጐደሬ ወረዳ ዓቃቤ ህግ ጽ/ቤት
ለ ጐደሬ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት
ለጐደሬ ወረዳ ፍ/ቤት
ሜጢ፣
ለመንገሽ ወረዳ ዓቃቤ ህግ ጽ/ቤት
ጐደሬ -ሚሽን
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ፍትህቢሮ
ለዲማ ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት
ዲማ
የክልሉ ፍትህ ቢሮ በአዋጅ ቁጥር 1178/2012 በተሰጠው ኃለፊነት በሰው መነገድ ፣ ሰውን በህገ ወጥ መንገድ
ድንበር ማሻገርና ሰውን በህገ ወጥ መንገድለሥራ ወደ ውጭ መላክ ወንጀሎችን መከላከል የክልላዊ ትብብር
ጥምረት ሰብሳቢ ተቋም መሆኑ ይታወቃል ፡፡
በዚሁ መሠረት በወረዳው በሰው መነገድ ፣ ሰውን በህገ ወጥ መንገድ ድንበር ማሻገርና በህገ ወጥ መንገድ
ለሥራ ወደ ውጭ መላክ ወንጀሎችን መከላከል (Anti Human Trafficking Task Force) በወረዳው ደረጃ
ያለው የሥራ እንቅስቃሴ ለመከታተልና የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ እንዲዘጋጅ ለማድረግ ከሐምሌ 19/2014
ዓ/ም ጀምሮ ወደ ወረዳው ለሚንቀሳቀሱ ባለሙያዎች 1 ኛ/ አቶ ወንድሙ ለማ 2 ኛ/ አቶ ታርኩ ተሾመ
በእናንተ በኩል አስፈላጊ የሥራ ትብብር እንዲታደርጉላቸው እንጠይቃለን ፡፡
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታች ግዥ/ን/አስ/ብደን
ለመ/ቤታችን የውስጥ ኦዲት
ለአቶ ወንድሙ ለማ
አቶ ታርኩ ተሾመ
ፍትህቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
አቦል፣
የክልሉ ፍትህ ቢሮ በአዋጅ ቁጥር 1178/2012 በተሰጠው ኃለፊነት በሰው መነገድ ፣ ሰውን በህገ ወጥ መንገድ
ድንበር ማሻገርና ሰውን በህገ ወጥ መንገድ ለሥራ ወደ ውጭ መላክ ወንጀሎችን መከላከል የክልላዊ ትብብር
ጥምረት ሰብሳቢ ተቋም መሆኑ ይታወቃል ፡፡
በዚሁ መሠረት በወረዳው በሰው መነገድ ፣ ሰውን በህገ ወጥ መንገድ ድንበር ማሻገርና በህገ ወጥ መንገድ
ለሥራ ወደ ውጭ መላክ ወንጀሎችን መከላከል (Anti Human Trafficking Task Force) በወረዳው ደረጃ
ያለው የሥራ እንቅስቃሴ ለመከታተልና የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ እንዲዘጋጅ ለማድረግ ከሐምሌ 19/2014
ዓ/ም ጀምሮ ወደ ወረዳው ለሚንቀሳቀሱ ባለሙያዎች 1 ኛ/ ወ/ሮ ፀሓይ በፊቃዱ 2 ኛ/ ወ/ሮ አጃኝ ኡሞድ
በእናንተ በኩል አስፈላጊ የሥራ ትብብር እንዲታደርጉላቸው እንጠይቃለን ፡፡
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታች ግዥ/ን/አስ/ብደን
ለመ/ቤታችን የውስጥ ኦዲት
ለወ/ሮ ፀሓይ በፍቃዱ
ለወ/ሮ አጃን ኡሞድ
ፍትህቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለፍትህ ቢሮ
ጋምቤላ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
አዲስ አበባ፣
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው ከ Giz ተስጠን የተላያዩን ንብረቶች ድርጅቱ ለክልሉ ፍትህ ቢሮ
መስጠቱ ይታወሳል ፡፡ በዚህ መሰረት ከተስጡት ንብረቶች መካካል ፕርንተር የቀረ ሲለሆን ለዚሁ ሥራ ጉዳይ
በተላኩት በአቶ ታደሌ ጌታሁን እጅ ወጪ ሆኖ እንድሰጠን በአክብሮት እንጠይቃለን ፡፡
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታች ግዥ/ን/አስ/ብደን
ለአቶ ታደሌ ጌታሁን
ፍትህቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ጋምቤላ፣
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ በ 2014 ዓ/ም ከክልል እስከ ወረዳ የሚገኙ ዓቃቤ
ህጎችን የሥራ እንቅስቃሴ በመገምገም በፍትህ ዘርፍ የተሻለ ውጤት ለማስገኘት እንደቻል፡-
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ፍትህቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ጋምቤላ ፣
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ ከክልል እስከ ወረዳ ከሚገኙ መምሪያ ኃላፊዎች
እና ዓቃቤ ህግ ጽ/ቤት ኃላፊዎች በተገኙበት የፍትህ አፈፃፀም ዙሪያ በሚታዩ ችግሮች ላይ በጋራ ለመወያየት
የአንድ ቀን መድረክ አዘጋጅቷል ፡፡
በዚሁ መሠረት በቀን 30/10/2014 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡30 በጋምቤላ ክልል አፈጉባኤ አደራሽ በሚደረገው
የውይይት መድረክ ላይ እንድትገኙ እንገልፃለን ፡፡
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለመ/ቤታችን ግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህቢሮ
ለመ/ቤታችን ግዥ/ፋይ/ን/አስ/ቡድን
ጋምቤላ፣
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ ከክልል እስከ ወረዳ ከሚገኙ መምሪያ ኃላፊዎች
እና ዓቃቤ ህግ ጽ/ቤት ኃላፊዎች በተገኙበት የፍትህ አፈፃፀም ዙሪያ በሚታዩ ችግሮች ላይ በጋራ ለመወያየት
በቀን 30/10/2014 ዓ/ም የአንድ ቀን የመድረክ ውይይት አዘጋጅቷል ፡፡
በዚሁ መሠረት በውይይት መድረኩ ላይ ከክልል እስከ ወረዳ መጥተው ለሚሳተፉ ኃላፊዎች እና ባለሙዎች
በተዘጋጀው ፕሮፖዛል መሠረት ገንዘቡ ወጪ ሆኖ እንድከፈላቸው አስታውቃለሁ ፡፡
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለመ/ቤቱ ውስጥ ኦዲት
ለመ/ል/ዕ/ዝ/ክት/ቡድን
ፍትህቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለመ/ቤታችን ግዥ/ፋይ/ን/አስ/ቡድን
ጋምቤላ፣
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ ከክልል እስከ ወረዳ ከሚገኙ መምሪያ ኃላፊዎች
እና ዓቃቤ ህግ ጽ/ቤት ኃላፊዎች በተገኙበት የፍትህ አፈፃፀም ዙሪያ በሚታዩ ችግሮች ላይ በጋራ ለመወያየት
በቀን 30/10/2014 ዓ/ም የአንድ ቀን የመድረክ ውይይት አዘጋጅቷል ፡፡
በዚሁ መሠረት በውይይት መድረኩ ላይ ለሚሳተፉ ኃላፊዎች እና ባለሙዎች ለውይይት ለቀረበው ጽሑፍ
ዝግጅት ፣ ለአወያይ እና መድረክ አስተባባሪ ለሆኑ ለአራት /4/ ባለሙያዎችበተዘጋጀው ፕሮፖዛል መሠረት
ገንዘቡ ወጪ ሆኖ እንድከፈላቸው አስታውቃለሁ ፡፡
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለውስጥ ኦዲት
ለመ/ል/ዕ/ዝ/ክት/ቡድን
ፍትህቢ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
የሚታዩ ችግሮች
1. ከብ/ዞን እና ወረዳ የሚቀርቡ የወንጀል ይግባኝ መዝገቦች አለመከታተል እና የሚላክላችሁን የይግባኝ ትዕዛዝ
ተቀብሎ ተፈፃሚ አለማድረግ ችግሮች ጎልተው መታየታቸው
2. የወንጀል እስታስቲክሳዊ መረጃ እና የየሩብ ዓመቱን የሥራ ሪፖርት ወቅቱን ጠብቆ አለመላክ ችግሮች የክልል
የስልክ ጥሪ መጠበቅ----
3. የማ/ቤት እና የፖሊሰ ጣቢያ ጉብኝት በወጣት የጊዜ ሠሌዳ ተፈፀሚ ቢደረግም ውጤቱን አለመከታተል ችግር
4. በየብሔረሰብ ዞን ሆነ ወረዳዎች የሚገኙ ዓቃቤ ህጎችን አለመቆጣጠር እና ከሥራ ገበታቸው ሲጠፉ
ተከታትሎ ለክልል ሪፖርት አለማድረግ
5. በሹሙትም ሆነ በተለያዩ ምክንያቶች ሥራቸውን ሲያቋርጡ ለክልል ሪፖርት አለማድረግ ለምሳሌ በዳኝነት
ሲሾሙ ------
6. ወረዳ ከብ/ዞን ብ/ዞን ከክልል ጋር ያለው የሥራ እንቅስቃሴ /ግንኙነት/ መላላት
7. በማ/ቤቱ የሚገኙ የህግ ታራሚዎች የተፈረደባቸው ፍርድ ተፈፀሚነቱን አለመከታተል እና ፍርዳቸውን እስከ
መጨረሻ መፈፀማቸውን ከማ/ቤቱ ጋር ተናብቦ አለመሥራት ችግሮች መኖር
8. የዓቃቤ ህግ ማስረጃዎች በበጀት እጥረት ምክንያት ፍ/ቤት ቀርበው አለመመሥከር ችግር ሲያጋጥም
ኃላፊዎች ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን ችግሮች ለመቅረፍ አፋጣኝ መፍትኤ አለመስጠት
9. ከክልል እስከ ወረዳ ለሚገኙ የዓቃቤ ህግ ጥቅማጥቅም አስመለክቶ በአንዳንድ ወረዳዎች ተፈፃሚ አለመሆን
ተከታትሎ አለማስፈፀም
10.
-----------------፤፤--------------------፤፤------------------
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ጋምቤላ፣
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ ከክልል እስከ ወረዳ ከሚገኙ መምሪያ ኃላፊዎች እና ዓቃቤ
ህግ ጽ/ቤት ኃላፊዎች በተገኙበት የፍትህ አፈፃፀም ዙሪያ በሚታዩ ችግሮች ላይ በጋራ ለመወያየት የአንድ ቀን መድረክ
አዘጋጅቷል ፡፡
በዚሁ መሠረት በቀን 30/10/2014 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡30 በጋምቤላ ክልል አፈጉባኤ አደራሽ በሚደረገው የውይይት
መድረክ አስፈላጊው ሥራ እንዲታከናውኑ የሥራ ትዕዛዝ የተሰጣችሁ መሆኑን እንገልፃለን ፡፡
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለመ/ቤታችን ግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህቢሮ
ጋምቤላ፣
በወንጀልድርጊትየተፀፀቱትእናካለፈውድርጊታቸውበመማር፣በመልካምስነ-
ምግባር፣እናበስራቸውውጤትበህ/ሰቡውስጥበመኖርየበደሉትንህዝብእናመንግስትለማካካስዝግጁየሆኑትንታራ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ሚዎችወደሰላማዊኑሯቸውእንዲመለሱከህ/
ሰቡጋርተቀላቅለውለሐገርእድገትብልጽግናየበኩላቸውንአስተዋፆለማድረግእንዲቻልከአራቱም ማ/ቤቶች 218
የይቅርታ ጥያቄቀርቦ የይቅርታጥያቄዎቹንየክልሉ ይቅርታ ቦርድመርምሮ ሙሉ እና ከፊል ይቅርታ የሚያገኙ
የሕግ ታራሚዎች አስመልክቶ ያስተላላፈው ውሳኔ መነሻ በማድረግ የክልሉ መ/ም/ቤት ሙሉ ይቅርታ ያገኙ
45 ፍርደኞች ከፊል ማለትም የ 1/3 ኛ ታሳቢ የተደረገላቸው ፍርደኞች 17 የህግ ታራሚዎች መሆናቸውን
በመጥቀስ የክልሉ የቅርታ ቦርድ ውሳኔ ተገቢውን እንዲፈፃፀም አስታውቃለሁየሚል በቁጥር
መ 2/4876/ጠ/8/2 በቀን 29/09/2014 ዓ/ም የተፃፈ ደብዳቤ ደርሶናል ፡፡
በዚሁ መሠረት የክልሉ ማ/ቤቶች አስተዳደር ኮሚሽን የክልሉ ይቅርታ ቦርድመርምሮ ያስተላላፈው የህግ
ታራሚዎች የይቅርታ ውሳኔ መነሻ በማድረግ የክልሉ መስ/ም/ቤት አጽድቆ ያስተላለፈው ውሳኔ በእናንተ
በኩል ለአራቱም ማ/ቤቶች አስተዳደር በመላክ ተፈጻሚነቱን በመከታተል ሪፖርት እንዲታደርጉ እየገለጽን
የ 47 /አርባ ሰባት/ ሙሉ ይቅርታ ያገኙ የህግ ታራሚዎች ሠርቲፍኬት እና 45 /አርባ ሰባት / ከፊል ይቅርታ
ያገኙ 17 /አሥራ ስድስት/ ሲሆኑ የህግ ታራሚዎች ስም ዝርዝር -7- ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አያይዜን የላክነም
ሲሆን ከፊል ይቅርታ ያገኙ የህግ ታራሚዎች ቀሪ እሥራታቸውን በማ/ቤቱ ሆኖ ሲያጠናቅቁ ያለባቸውን
የገንዘብ መቀጮ በመክፈል የእሥራት ጊዜያቸውን ማ/ቤቱ እንዲያስፈጽም እንገልፃለን ፡፡
“ ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ፍትህቢሮ
እኔ ጀርመያ ፓቶት የተባልኩን የጋምቤላ ክልል ማ/ቤት አባል የሆንኩን በቀን 28/10/2014 ዓ/ም የአራቱም ማ/ቤት ኮሚሽን
የቀረበውን የህግ ታራሚዎች የይቅርታ ሠርቴፊኬት
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ስም
ፊርማ
ቀን
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ሜጢ፣
ለኑዌር ብ/ዞን ዓቃቤ ህግ መምሪያ
ኝንኛንግ፣
ጉዳዩ ፡- የስብሰባ ጥሪን ይመለከታል
የክልሉ ፍትህ ቢሮ ፍትህን ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ እና በአሠራር ላይ የሚጋጥሙ ተግራቶች ዙሪያ
አስተዳደርታስረውከሚገኙፍርደኞችየህግታራሚዎችመካከልሙሉይቅርታያገኙፍርደኞች 47 ከፊልማለትም
1/3 ኛታሳቢየተደረገላቸውፍርደኞች 16 ፍርደኞችበይቅርታቦርድታይተውከወንጀሉባህሪአኳያበከፊልእናበሙ
ሉይቅርታውስጥያልተካተቱት 218 ፍርደኞችመሆናቸውንበመጥቀስየክልሉ ፍትህ ቢሮ የይቅርታ ቦርድ አባላት
በቀን 26/08/2014 ዓ/ም
ያስተላለፈውውሳኔገጽከዚህመሸኛደብዳቤጋርአያይዘንየላክንመሆኑንበአክብሮትእንገልፃለን፡፡
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
“ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ፍትህቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
501490
“ ከሠላምታ ጋር “
እንዲያውቁት
ለክልሉ መ/ም/ቤት
ግልባጭ፣
ለመ/ቤቱኃላፊጽ/ቤት
ለመ/ቤቱም/ቢሮኃላፊጽ/ቤት
ለመ/ቤቱአቤ/ክ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ፍትህ ቢሮ፣
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ስለሆነም ክቡር ፍ/ቤቱ ተጠሪዎቹን በሚመለከት ለ 1 ኛው ተጠሪ የፍ/ቤቱን መጥሪያ ያደረስን ሲሆን 2 ኛ
ተጠሪውም የፍ/ቤቱ መጥሪያ ለመቀበል ፍቃደኛ አለመሆኑን እያሳሰብን በ 2 ኛ ተጠሪ ስም የወጣውን
የፍ/ቤቱን መጥሪያ 3 ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አያይዘን የመለስን መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን ፡፡ ፡፡
ለክልሉጠቅላይፍርድቤትየወንጀልችሎት
ጋምቤላ፣
ይግባኝባይ፡-የክልልዓቃቤህግ
አድራሻ፡- ጋምቤላከተማ
መልስሰጪ፡
1. መ/ርኡቦንግአጉዋ
2. አቶአቡዎላአዲየል
3. አቶኡላዎኡቡታ
አድራሻአኙዋሃብ/ዞንጆርወረዳ
ውሳኔየሰጠውየአኙዋሃብ/ዞንከፍተኛፍ/ቤት
ውሳኔያገኘበትቀን 19/02/2014 ዓ/ም
ጉዳዩ፡-ይግባኝስለመጠየቅይሆናል
የአኙዋሃብ/ዞንከፍተኛፍ/ቤትበቀን 19/02/2014
ዓ/ምበዋለውችሎትየአሁኑመልስሰጪዎችንበቀረበባቸውየወንጀልክስጉዳዩንበይግባኝቀርቦበክርክርሂደትላይቆይ
ቶመዝገቡንመርምሮመልስሰጪዎችንበነፃበማሰናበቱምክንያትየቀረበየይግባኝቅረታነው፡፡
የይግባኙአመጣጥሂደት
የጆርወረዳዓቃቤህግበ 1997 ዓ/ምየወጣውንየኢ.ፌ.ዲ.ሪየወንጀልህግአንቀጽ 409 (1)
ሥርየተመለከተውንድንጋጌበመተላለፍበቀን 18/12/2013 ዓ/ምከቀኑ 7፡ 00
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
በሚሆንበትጊዜህገወጥስኳርወደጆርወረዳአንጎጊከተማአምጥተውያለንግድፍቃድወደውድበሆነዋጋለህዝብበመ
ሸጣቸው፤ማህበርሳኖራቸውማህበርአለንበማለትበተጠቃሚህዝብላይጉዳትእንዲደርስበማድረጋቸውበፈፀሙ
ትህገወጥደርጊትየማይገባጥቅምበመቀበልወንጀልየቀረበባቸውክስነው፡፡
የእኛምቅረታየጆርወረዳፍ/
ቤትበህግባልተሰጠውሥልጣንጉዳዩንተቀብሎውሳኔመስጠቱመሠረታዊየህግስህተትስላለውቅረታችንምይህንኑ
ንመነሻያደረገነው፡፡
የይግባኝየቅረታነጥቦች
የአኙዋሃብ/ዞንጆርወረዳፍ/
ቤትየቀረበለትንመዝገቡየራሱሥልጣንባልሆነጉዳይላይውሳኔመስጠቱአግባብነትየሌለውመሆኑእየታወቀየአኙዋ
ሃብ/ዞንከፍተኛፍ/ቤትበይግባኝየቀረበለትንመዝገብሙሉበሙሉበሥርፍ/
ቤትየተሰጠውንውሳኔበመሻርመልስሰጪዎቹንበነፃማሰናበቱውሳኔውመሠረታዊየህግሥህተትያለበትነው፡፡
1. የጆርወረዳፍ/
ቤትባልተሰጠውሥልጣንመዝገቡንተቀብሎአከራከሮውሳኔመስጠቱአግባብነትየሌለውመሆኑታውቆጉዳዩበይ
ግባኝየቀረበለትፍ/ቤትምመዝገቡንከሥርመሰረቱመርመሮየሥር ፍ/ቤት ጠቅሶ ውሳኔ ያስተላለፈው የህግ
ድንጋጌ ከህጉ ጋር አገናዝቦ ፍትሐዊ
ውሳኔመስጠትእየቻለየሥርፍ/ቤትባልተሰጠውሥልጣንጉዳዩንተቀብሎአይቶአልበሚልግምትሥልጣንበሌለ
ውፍ/ቤትመዳኘቱአግባብአይደለምብሎመዝገቡንሳይመረምርመልስሰጪዎቹንበነፃማሰናበቱአግባብነትየሌ
ውም፡፡
2. አኙዋሃብ/ዞንከፍተኛፍ/
ቤትባስተላለፈውውሳኔላይለክርክሩመነሻየሆነውጉዳይመርምሮየመወሰንሥልጣኑየዞኑከፍተኛፀረሙስናዓቃ
ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ቤህግወይምፈጣንችሎትመሆኑእየቻለየሥርፍ/
ቤትውሳኔመሠረታዊየህግስንተትያለበትነውብሎፍትሓዊውሳኔመሥጠትሲገባውሥልጣንበሌለውፍ/
ቤትጉዳያችሁታቶአልበሚልግምትመልስሰጪዎቹንከቀረበባቸውክስበነፃማስናበቱአግባብነትየለውም፡፡
3. በውሳኔውመልስሰጪዎቹወቅታዊየሀገራችንየኑሮውድነትሁኔታከግምትማስገባትሲገባቸውበማህበርሳይደራ
ጁማህበርአለንበማለትለክርትክሩመነሻሆነውንስኳርተመጣጠኝባልሆነዋጋፍቃድሳኖራቸውለህብረተሰቡመ
ሸጣቸውበማስረጃተረጋግጦእያለመልስሰጪዎቹላጠፉትጥፋትአስተማሪእናተመጣጣኝቅጣትመቅጣትሲገ
ባውይህንኑድርጊትቸልበማለትየአሁኑመልስሰጩዎችንበነፃእንዲሰናበቱእናበእግዚቪትየነበረውንስኳርተመላ
ሽእንዲሆንመወሰኑበአግባብነትየለውም፡፡
የምንጠይቀውዳኝነት
ስለዚህየተከበረውየክልሉጠቅላይፍ/ቤትይግባኝሰሚየወንጀልችሎትየአኙዋሃብ/ዞንከፍተኛፍ/
ቤትለመልስሠጪዎቹጉዳያችሁሥልጣንበሌለውፍ/
ቤትታይቶውሳኔመሰጠቱአግባብነትየለውምበማለትየሥርፍ/
ቤበመልስሰጪዎችላይያስተላለፈውየገንዘብመቀጮቅጣትየሥረነገርሥልጣንሳይኖረውየሰጠውውሳኔበመሆ
ኑምክንያትብቻመልስሰጪዎችበነጻእንዲሰናበቱመደረጉውሳኔውህጋዊድጋፍየሌለስለሆነክቡርየክልሉጠቅላ
ይፍ/ቤትይግባኝሰሚችሎትየአኙዋሃብ/ዞንከፍተኛፍ/
ቤትየሰጠውውሳኔውድቅበማድረግቅረታችንበህግአግባብታይቶአስተማሪናተመጣጣኝቅጣትእንዲሰጥልንበ
አክብሮትእንጠይቃለን፡፡
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለክልሉጠቅላይፍርድቤትየወንጀልችሎት
ጋምቤላ፣
ይግባኝባይ፡-የክልልዓቃቤህግ
አድራሻ፡- ጋምቤላከተማ
መልስሰጪ፡
1. መ/ርኡቦንግአጉዋ
2. አቶአቡዎላአዲየል
3. አቶኡላዎኡቡታ
አድራሻአኙዋሃብ/ዞንጆርወረዳ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ሊያልፈብን ችሏል ፡፡
ስለዚህየተከበረውየክልሉጠቅላይፍርድቤትየወንጀልይግባኝሰሚችሎትከላይየዘረዘርናቸውንነጥቦችከግምትውስ
ጥበማስገባትበወ/መ/ሕግቁጥር 191(1)
መሠረትየይግባኝየማቅረቢያጊዜውያለፈብንከአቅምበላይበሆኑምክንያቶችመሆኑታውቆየማስፈቀጃአቤታችን
ንበማየትየይግባኝየማስፈቀጃፍቃድእንዲሰጠንበአክብሮትእንጠይቃለን፡፡
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለክልሉፖሊሰኮሚሽን
ለፌ.ዴ.ራ.ል. ወንጀልምርመራማስተባበሪያጋምቤላቅርንጫፍ
ለጋምቤላከተማዓቃቤህግመምሪያ
ለጋምቤላከተማዓቃቤህግጽ/ቤት
ለጋምቤላከተማፖሊስጽ/ቤት
ጋምቤላ፤
ጉዳዩ፡-የማ/ቤትጉብኝትይመለከታል
በጋምቤላክልልማ/
ቤቶችአስተዳደርበተለያዩወንጀልየተጠረጠሩግለሰቦች፣ተከሣሾችእናታራሚዎችንከፍትህተቋማቱከተወጣጡትየህግባለ
ሙያዎችጋርጉብኘትበማድረግበህግየተቀመጠላቸውንመብትለማስጠበቅእንዲቻል፡-
1. ከክልሉፍትህ ቢሮ ሁለትዓቃቤህጎች
2. ከክልሉፖሊስኮሚሽንአንድየወንጀልም/ሹምእናአንድመርማሪፖሊስ
3. ከፌ.ዴ.ራ.ል. ወንጀልምርመራማስተባበሪያየወንጀልአንድመርማሪ
4. ከጋምቤላከተማፖሊስጽ/ቤትአንድየወንጀልም/ሹምእናአንድመርማሪፖሊስ
5. ከጋምቤላከተማዐቃቤህግመምሪያሁለትዓቃቤህጎች
ጋምቤላክልልማ/ቤትግቢውስጥበመገናኘትበጋራየጉብኝትሥራበማከናወንየክንውንሪፖርቱንለክልሉፍትህቢሮበፅ
ሑፍእንዲታቀርቡእንገልፃለን፡፡
“ ከሠላምታጋር “
ግልባጭ፣
ለጋምቤላክልልማ/ቤቶችአስተዳር
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ጋምቤላ፣
ለመ/ቤቱኃላፊጽ/ቤት
ለመ/ቤቱም/ቢሮኃላፊጽ/ቤት
ለመ/ቤቱአቤ/ክ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ፍትህ ቢሮ፣
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ጋምቤላ ፣
ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት መስ/ምቤት
ጋምቤላ ፣
ጉዳዩ፡- የይቅርታቦርድውሳኔንይመለከታል
በወንጀልድርጊትየተፀፀቱትእናካለፈውድርጊታቸውበመማር፣በመልካምስነ-
ምግባር፣እናበስራቸውውጤትበህ/ሰቡውስጥበመኖርየበደሉትንህዝብእናመንግስትለማካካስዝግጁየሆኑትንታራ
ሚዎችወደሰላማዊኑሯቸውእንዲመለሱከህ/
ሰቡጋርተቀላቅለውለሐገርእድገትብልጽግናየበኩላቸውንአስተዋፆለማድረግእንዲቻልየይቅርታቦርድኮሚቴበጋ
ምቤላሕዝቦችብሔራዊክልላዊመንግስትከሚገኙበአራቱምማ/
ቤቶችአስተዳደርታስረውከሚገኙፍርደኞችየህግታራሚዎችመካከልሙሉይቅርታያገኙፍርደኞች 47 ከፊልማለ
ትም
1/3 ኛታሳቢየተደረገላቸውፍርደኞች 16 ፍርደኞችበይቅርታቦርድታይተውከወንጀሉባህሪአኳያበከፊልእናበሙ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
“ከሠላምታጋር”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ፍትህቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለክልሉ መስ/ም/ቤት
ለክልሉ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ
ለክልሉ ፍትህ ቢሮ ም/ቢሮ ኃላፊ
ለክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን
ለክልሉ ሴቶችና ሕፃናት ጉዳ ቢሮ
ለክልሉ ሠላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ
ለክልሉ ማ/ቤቶች አስተዳደር ኮሚሽን
ለክልሉ ጤና ቢሮ
ለክልሉ ሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ
ጋምቤላ ፣
ጉዳዩ ፡-ይቅርታ ቦርድ አባላት ጥሪን ይመለከታል
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
የክልሉ ፍትህ ቢሮ ጋምቤላ ከተማን ጨምሮ በአራቱም ማረሚያ ቤቶች አስተዳዳር ኮሚሽን የሚገኙ የህግ ታራሚዎች
በወንጀል ድርጊት የተፀፀቱና ካፈው የወንጀል ድርጊት በመማር ፣ በመልካም ሥነ- ምግባር እና በሥራቸው ውጤት
በህብረተሰቡ ውስጥ በመኖር የበደሉትን ህዝብና መንግሥትን ለመካስ ዝግጁ የሆኑ የህግ ታራሚዎች ወደ ሠላማዊ
ኑሮአቸው እንዲመለሱ ለማድረግ የይቅርታ ጥያቄ አቅርበው በክልሉ ፍትህ ቢሮ በተቋቋሙት የይቅርታ አጣሪ ኮሚቴ
ተጣሪቶ የቀረበውን ሪፖርት መርምሮ ለመወሰን እንድቻል በቀን 26/08/2014 ዓ/ም ----ሰዓት ጀምሮ በክልሉ
ም/ቤት አፈ-ጉባዔ መሰብሰቢያ አደራሽ ስብሰባ ስለሚኖረን ፡-
ከክልሉ መስ/ም/ቤት ------------------------- ለህገ መንግሥቱ ታማኝ የሆኑና መልካም ሥነ ምግባር
ያላቸው ህብረተሰብ የሚወክሉ ሁለት ሰዎች በክቡር ፕሬዚዳንት አቅራቢነት የሚወከሉ ተወካዮች
የክልሉ ፍትህ ቢሮ ------------------------------ኃላፊ
የክልሉ ፍትህ ቢሮ ---------------------------- ም/ቢሮ ኃላፊ
የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ------------------------ ኮሚሽነር
የክልሉ ሴቶችና ሕፃናት ጉዳይ ቢሮ ------------- ኃላፊ
የክልሉ ማ/ቤቶች አስተዳደር -------------------- ኮሚሽን
የክልሉ ጤና ቢሮ ------------------------------- ኃላፊ
የክልሉ ሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ------------- ቢሮ
ከላይ በተጠቀሰው ቀን እና ሰዓት በቦታው እንዲትገኙልን በአክብሮት እንጠይቃለን ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለመ/ቤታችን ግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
አዲስ አበባ፣
በአመልካች አቶ ቢንያም መረሣ እና በተጠሪ የክልል ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ መካካል ስለላው የሰው መግደል ወንጀል
ክርክር ጉዳይ ላይ የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የሰ/መ/ቁ/219353 በቀን 03/08/2014 ዓ/ም በተፃፈው ትዕዛዝ
መሠረት የክልሉ ጠቅላይ ዓቃቤ ህግበቀረበው አቤቱታ ላይ የበኩሉን ህግዊ አስተያየት ወይም ትችት
እንዲሰጥበት የተሠጠው ትዕዛዝ ደርሶናል ፡፡
ለዚሁ አቤቱታ መነሻ የሆነው የአሁኑ አመልካች የጋምቤላ ከተማ ከፍተኛ ዓቃቤ ሀግ መምሪያ በሥር ፍ/ቤት
ባቀረበው ክስ ላይየተሻሻለውን የወንጀል ህግ አንቀጽ 32(1)(ሀ) ፣ 37(1) እና 540 መሠረት በተራ የሰው መግደል
ወንጀል ክስ ቀርቦበት ማስረጃ ተሰምቶ ካለቀ በኃላ የስር ፍ/ቤት ማለትም የጋምቤላ ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት
በራሱ ተነሣሽነት በዓቃቤ ህግ የተጠቀሰውን አንቀጽወደ 539 (1)ሐ በመቀየር የአሁኑን አመልካች በ 20(ሃያ)
ዓመት ጽኑ እሥራት እንዲቀጣ በቀን 30/11/2013 ዓ/ም ውሳኔ ሰጥቷል ፡፡ በተወሰነው ውሳኔ ላይ አመልች
ቅር በመሰኘት በቀን 24/12/2013 ዓ/ም ይግባኙን ለክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት አቤቱታ አቅርቦ የክልሉ ጠቅላይ
ዓቃቤ ህግ የበኩሉም መልስ ሰጥተዋል ፡፤
1. የአሁኑ አመልካች በክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ባይ ቀርበው የተሰሙት የዓቃቤ ህግ ማስረጃዎች
ጥፋተኛ ሊያስብለው የሚችሉ አይደልም በማለት አቅርቧል፡፡ ይሁን እንጅ የቀረቡት የሰው ማስረጃዎች
ለፖሊስ ቀርበው ያስረዱት ቃልተከሣሹ የድርጊቱ ተባባሪ መሆኑን በግልጽ የሚያስረዱ በመሆኑ
ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
በወ/መ/ሥ/ሥ/ አንቀጽ ህግ ቁጥር 145 መሸረጽ በሥር ፍ/ቤት የተሰሙት የሰው እና የሠነድ ማስረጃ
በቂ እና ጥፋተኛ ሊየስብለው አይገባም በማለት የቀረበው አቤቱታ ተገቢነት ስለሌው ውድቅ ሊደረግ
ይገባል ፡፡
2. 3 ኛ የዓቃቤ ህግ ማስረጃ በቦታው ያልበረ እና የደርጊቱ ተሳታፊ ስለመሆኑ የሚያስረዳ ባመሆኑ ውድቅ
ይደረገልኝ በማት አቤቱታ አቅርቧል ፡፡ ይሁን እንጂ የ 3 ኛ የዓቃቤ ህግ ማስረጃ ምንምእንኳን ድርጊቱ
ሲፈፀም በቦታው ባኖርም ይግባኝ ባይ ከሟች ጋር ከቤት አብረው እንደወጡ እና አብረው ማምሻቸውን
ያስረዱ በመሆኑ ለ 1 ኛ እና ለ 2 ኛ መስረጃ ማጠናከሪያ ሆኖ ውሳኔ ለመጠት ከመጀመሪያ ጀምሮ
በግልጽ የሚያስረዱ በመሆኑ በዚህ ረገድ የቀረበው አቤቱታ ውድቅ እንዲደረግልን፤
3. ይግባኝ ባይ በሥር ፍ/ቤት አቅርቦ ያሰማው የመከላከያ ማስረጃዎች በተለይም የባንክ ቤት ዘበኛው
ተከሣሹ ድርጊቱን አለማድረጉን ወይም ማድረጉን ምንም የሚያስረዳ ነገር አለመኖሩን ገልፆል፡፡
ስለሆነም ቀርበው የተሰሙት የመከላከያ ማስረጃዎች ዓቃቤ ህግ አቅርቦ ያሰማቸውን ማስረጃዎች
ያሚያስተባብል ሳይሆን በምትኩ የባንክ ቤቱ ዘበኛ ስለድርጊቱ አፈፃፀም ከ 6-7 የሚሆኑ ተጠርጣሪዎች
ድብደባ የሚመስል ነገር በወቅቱ እንደነበር ማስረዳቱ የዓቃቤ ህግ አቅርቦ ካሰማቸው ማስረጃዎች ጋር
ተመሳሳይ እና ደጋፊ ሆኖ ሊወሰድ ይገባል ፡፡
ስለሆነም የአሁኑ አመልካች በዚህ ረገድ ያቀረበው አቤቱታ አግባብነት የሌለው መሆኑን እና የተሰጠውም
ፍርድም ሆኖ የቅጣት ውሳኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት አይደለም ፡፡ ለዚህም ነው የጋምቤላ ከተማ
ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ በ 10/02/2014 ዓ/ም በዋለው ችሎት የሥር ፍ/ቤት የሰጠውን የ 20 ዓመት
እሥራት ውሳኔን በሥር ፍ/ቤት የቀረቡትን የማስረጃዎችን ሚዘና ከህጉ ጋር በማገናዘብ በወንጀል ህግ አንቀጽ
539 ድንጋጌን ወደ 540 በመቀየር የ 20 ዓመት ፍርድን ወደ 18 ዓመት እሥራት ዝቅ አድርጎ እንድቀጣ ውሳኔ
መስጠቱ በህግ አግባብነት አለው ፡፡
የክልሉም ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎትም አመልካች ያቀረበው አቤቱታ ከህጉ ጋር በማገናዘብ ባደረገው
የማስረጃ ሚዘና መሠረት የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ወንጀል ሰሚ ችሎት የሠጠው ውሳኔ መሠረታዊ የህግ
ስህተት የለሌበት መሆኑን በማረጋገጥ ፍትሐዊ ውሳኔ ሰጥቷል፡፡
የተከበረውም የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ወንጀል ሰሚ ችሎት በአጠቃላይ አመልካች በዝርዝር ያቀረባቸው
ቅረታዎች በሥር ፍ/ቤት ቀርበው ከተሰሙት የሰው እና የሠነድ ማስረጃዎች እንዲሁም የሥር ፍ/ቤት እና
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጡት ውሳኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የሌለበት መሆኑን
በማረጋገጥ የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የቀረበውን የአመልካች አቤቱታ ያስቀርብም በማለት
መዝገቡን ዘግቶ መመለሱ አግባብነት ስላለው የተከበረው የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት
ጋር በማገናዘብ የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠው ውሳኔ እንዲፀናልን በአክብሮት
እንጠይቃለን ፡፡
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለአቶ ወንድሙ ለማ
ለአቶ ኡቶው ቹሮ
ጋምቤላ፣
የክልሉ ፍትህ ቢሮ በ 2014 ዓ/ም በተያዘው ዕቅድ መሠረት ከክልል እሰከ ወረዳ የሚገኙ ዓቃቤ ህጎች የሥራ እንቅስቃሴ
ለመገምገም በታቀደው ዕቅድ መሠረት በዲማ ወረዳ ፣ማጃንግ ብ/ዞን እና በሥሩ የሚገኙ ወረዳዎች የሚገኙ ዓቃቤ
ህጎችን ለመገምገም እና ከፌዴራል ፍትህ ሚኒስቴር ለክልሉ ፍትህ ቢሮ በውክልን የሚታዩ የወንጀል ጉዳዮች ዙሪያ
የተከናወኑ ሥራዎችን በተዘጋጀው የሪፖርት ማድረጊያእና ማጠቃለያ ቅፆችን በመሙላት ሪፖርት እንዲታቀርቡ ታዟል
፡፡
በዚሁ መሠረት በቀን 10/08 2014 ዓ/ም በተጠቀሱት ብ/ዞን እና ወረዳዎች በመንቀሳቀስ የዓቃቤ ህጎችን ግምገማ
“ ከሠላምታ ጋር “
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለመ/ቤታችን ግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህቢሮ
ለአቶቶክ ፊሊፕ
ለአቶ ሮዲ ዬች
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለአቶ ጆን ዮንግ
ጋምቤላ ፣
የክልሉ ፍትህ ቢሮ በ 2014 ዓ/ም በተያዘው ዕቅድ መሠረት ከክልል እሰከ ወረዳ የሚገኙ ዓቃቤ ህጎች የሥራ እንቅስቃሴ
ለመገምገም በታቀደው ዕቅድ መሠረት በኑዌር ብ/ዞን እና በሥሩ የሚገኙወረዳዎች ፣ በኢታንግ ልዩ ወረዳ የሚገኙ
ዓቃቤ ህጎችን ለመገምገም እና ከፌዴራል ፍትህ ሚኒስቴር ለክልሉ ፍትህ ቢሮ በውክልን የሚታዩ የወንጀል ጉዳዮች
ዙሪያ የተከናወኑ ሥራዎችን በተዘጋጀው የሪፖርት ማድረጊያ እና ማጠቃለያ ቅፆችን በመሙላት ሪፖርት
እንዲታቀርቡ ታዟል ፡፡
በዚሁ መሠረት በቀን 10/08 2014 ዓ/ም በተጠቀሱት ብ/ዞን እና ወረዳዎች በመንቀሳቀስ የዓቃቤ ህጎችን ግምገማ
“ ከሠላምታ ጋር “
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለመ/ቤታችን ግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህቢሮ
ጋምቤላ፣
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
የክልሉ ፍትህ ቢሮ በ 2014 ዓ/ም በተያዘው ዕቅድ መሠረት ከክልል እሰከ ወረዳ የሚገኙ ዓቃቤ ህጎች የሥራ እንቅስቃሴ
ለመገምገም በታቀደው ዕቅድ መሠረት በአኙዋሃ ብ/ዞን እና በሥሩ የሚገኙ ወረዳዎች ፣ በጋምቤላ ወረዳ የሚገኙ
ዓቃቤ ህጎችን ለመገምገም እና ከፌዴራል ፍትህ ሚኒስቴር ለክልሉ ፍትህ ቢሮ በውክልን የሚታዩ የወንጀል ጉዳዮች
ዙሪያ የተከናወኑ ሥራዎችን በተዘጋጀው የሪፖርት ማድረጊያ እና ማጠቃለያ ቅፆችን በመሙላት ሪፖርት
እንዲታቀርቡ ታዟል ፡፡
በዚሁ መሠረት በቀን 10/08 2014 ዓ/ም በተጠቀሱት ብ/ዞን እና ወረዳዎች በመንቀሳቀስ የዓቃቤ ህጎችን ግምገማ
“ ከሠላምታ ጋር “
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለመ/ቤታችን ግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ፍትህቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ፍትህቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ፍትህቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
አድስ አበባ፣
ከኢትዩጵያ ኮንስተራክሽን ባለሥልጣን በአዲስ መልክ በአዋጅ ቁጥር 1263/2014 ተቋቁሞ በዘርፉ የሚሰማሩትን
በዚሁ መሠረት ከመጋቢት በ 02 ቀን 2014 ዓ/ም ጀምሮ በአዳማ ከተማ በገዳ ሪዞሪት ከሚመለከታቸው ባለድርሻ ጋር
የምክክር መድረክ አስመልክቶ በደብዳቤ ቁጥር 02100-34/71/2014 በቀን 18/06/2014 ዓ/ም የተፃፈ ደብዳቤ
ደርሶናል ፡፡
``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..
ለክልሉጠቅላይፍ/ቤት
ጋምቤላ፣
ጉዳዩ፡- የቀጠሮጊዜያቸውየተቋረጡየይግባኝመዝገቦችይመለከታል
ከላይበርዕሱለመጥቀስእንደተሞከረውበፍ/
ቤቱፋይልተከፍቶላቸውበክርክርሂደትላይእያሉበተለያዩምክንያቶችየቀጠሮጊዜያቸውየተቋረጡየወንጀልይግባኝመዝገቦ
ችስምዝርዝርየያዘአንድገጽከዚህደብዳቤጋርአያይዘንየላክንስለሆነበእናንተበኩልጉዳዩታይቶተለዋጭቀጠሮተሰጥቶፋይሉ
እንድቀሳቀስልንበአክብሮትእንጠይቃለን፡፡
“ ከሠላምታጋር ”
ግልባጭ
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ፍትህቢሮ
``ፍትህ ለሁሉም ``