You are on page 1of 124

በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ

The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau


ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለወ/ሮ አሪያት ኡጁሉ

የክልል ሠ/ም/ማ/ዓቃቤ ህግ

ጉዳዩ ፡- የሠነድ ም/ማ/ወ/የሥራ ሂደት ቦታ የፀደቀሎት መሆኑን ስለማሳወቅ

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው በክልሉ ፍትህ ቢሮ ም/ማ/ወ/የሥራ ሂደት ሥራን ቦታ ላይ በውክልና ሲሠሩ
መቆየትዎ ይታወቃል፡፡ስለሆነም የክልሉ ዓቃቤ ህግ አስተዳደር ጉባኤ በቀን 29/06/2016 ዓ/ም ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ
እርስዎ ባሎዎት የትምህርት ዝግጅት ፣ የሥራ ልምድና የግምገማ መመዘኛ ውጤት መሠረት ም/ማ/ወ/የሥራ ሂደት ሥራን
እንዲያከናውኑ በመሉ ድምጽ የወሰነውን ውሳኔ መነሻ በማድረግ የክልሉ መስ/ም/ቤት ካቢኔ በቀን 29/06/2016 ዓ/ም ባደረገው
መደበኛ ስብሰባ ሹመትዎን ማፅደቁን በቁጥር -------------------- በቀን ------------------------------ በተፃፈ ደብዳቤ ገልፆልናል ፡፡
በዚሁ መሰረት ከመጋቢት 01/2016 ዓ/ም ጀምሮ ብር 17,147.70 /አሥራ ሰባት ሺህ አንድ መቶ አርባ ሰባት ብር ከሰባ ሣንቲም
/እያገኙ የክልል ፍትህ ቢሮ ሠነድ ም/ማ/ወ/የሥራ ሂደት ሥራን እንዲያከናውኑ የተወሰነ ስለሆነ የተጣለብዎትን የመንግሥት
ከፍተኛ ኃላፊነትና አደራ በህግ እና በህግ ብቻ በመሥራት ህብረተሰቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ እያሳሰብኩ የመ/ቤታችን
ግዥና ን/አስ/ቡድን ይህንን አውቆ ከመጋቢት 1 ቀን 2016 ዓ/ም ጀምሮ ከላይ ተጠቀሰውን የወር ደመወዝ ከክልሉ ገንዘብ
ኢ/ል/ቢሮ እየጠየቀ እንዲከፍላቸው በዚህ ደብዳቤ የታዘዘ መሆኑን ጭምር አስታውቀለሁ ፡፡

“ ከሠላምታ ጋር “
እንዲያውቁ፣
 ለክልሉ መስ/ም/ቤት
ግልባጭ፣
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ገን/ኢ/ል/ቢሮ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ሲቪል ሠርቪስ ቢሮ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ማ/ዋ/ኤጀንሲ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ጠቅላይ ፍ/ቤት
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ፖሊስ ኮሚሽን
ጋምቤላ፣
 ለቢሮ ኃላፊ
 ለም/ቢሮ ኃላፊ
 ለአቤ/ክ/አመ/ወ/የሥራ ሂደት
 ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 

``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

 ለግዥ ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህ ቢሮ
ለአቶ/ወ/ሮ---------------------
ጋምቤላ

ጉዳዩ፡- ሹመት የተሰጠዎት መሆኑን ስለማሳወቅ፤

የክልሉ ፍትህ ቢሮ በብሔረሰብ ዞን እና ወረዳ ያለውን የዓቃቤ ህግ ባለሙያ እጥረትን ለመቅረፍ የዓቃቤ ህግ
አስተዳደር ጉባኤ በቀን 29/06/2016 ዓ/ም ባደረገው አስቸኳይ መደበኛ ስብሰባ የእራስዎን የትምህርት ዝግጅት ፣ የዕጩ
ዓቃቤ ህጎች የፈተና ውጤት በማየት የ -------------- ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት የወንጀል ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሠሩ በሙሉ
ድምጽ የወሰነውን ውሳኔ መነሻ በማድረግ የክልሉ መስ/ም/ቤት ካቢኔ ከየካቲት 29 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው መደበኛ ስብሰባ
የእስዎን ሹመት በማፅጽቅ በቁጥር----------በቀን -------ዓ.ም ገልጸውልናል፡፡

በዚህ መሰረት ከመጋቢት 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ብር 11,915 /አሥራ አንድ ሺህ ዘጠኝ መቶ አሥራ አምሥት ብር እያገኙ የ
--------------------------- ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት የወንጀል ዐቃቤ ህግ ሆነው እንዲሠሩ የተወሰነ ስለሆነ የጣለብዎትን የመንግስት
ከፍተኛ የሥራ ኃላፍነት ና አደራ በህግ እና በሀግ ብቻ በመስራት ህብረተሰቡን እንዲያገለግሉ እያሳሰብኩ የመ/ቤታችሁ ግዥና
ፋይ/ንብ/አስ/ቡድን ይህንኑ አውቆ ከመጋቢት 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ከላይ የተጠቀሰውን የወር ደመወዝ ከ---------- ወረዳ
ገንዘብ /ኢ/ል/ጽ/ቤት እየጠየቁ እንዲከፍላቸው በዚህ ደብዳቤ የታዘዘ መሆኑን ጭምር አስታውቃለሁ፡፡

“ ከሠላምታ ጋር “

እንዲያውቁት
 ለክልሉ መስ/ም/ቤት
ግልባጭ፡-
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መ/ገን/ኢኮ/ቢሮ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ሲቪል ሠርቪስ ቢሮ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መ/ማ/ዋ/ኤጀንሲ
ጋምቤላ፤
 ለአኙዋሃ ብ/ዞን አስ/ም/ቤት
 ለአኙዋሃ ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ
 ለአኙዋሃ ብ/ዞን ገ/ኢ/ል/መምሪያ
አቦቦ፣
 ለዲማ ወረዳ አስ/ም/ቤት
 ለዲማ ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት
 ለዲማ ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት
 ለዲማ ወረዳ ፍ/ቤት
 ለዲማ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ዲማ ፣
 ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
 ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ
 ለመ/ቤታችን አቤ/ክ/አመ/ወ/የሥራ ሂደት
 ለመ/ቤታችን ዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት

ፍትህ ቢሮ

ለአቶ ተመስገን ካሣ

የክልል የፍትሐብሔር ህግ

ጉዳዩ ፡- የደረጃ ዕድገት የተሰጠዎት መሆኑን ስለማሳወቅ

የክልሉ ፍትህ ቢሮ በክልል እና በብሔረሰብ ዞን ያለውን የዓቃቤ ህግ ባለሙያ እጥረትን ለመቅረፍ ሲል የዓቃቤ ህግ
አስተዳደር ጉባኤ በቀን 29/06/2016 ዓ/ም ባደረገው አስቸኳይ መደበኛ ስብሰባ እራስዎ ያሎዎትን የትምህርት ዝግጅት፣
የሙያ ልምድ እና የዓቃቤ ህግ የግምገማ ውጤት በማየት ከነበሩበት የጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ ወደ
ክልል የፍትሐብሔር ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሰሩ የደረጃ ዕድገት እንዲያገኙ በሙሉ ድምጽ የወሰነውን ውሳኔ መነሻ በማድረግ
የክልሉ መስ/ም/ቤት ካቢኔ ከየካቲት 29 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው መደበኛ ስብሰባ የእስዎን የደረጃ ዕድገት ሹመትዎን
በማፅጽቅ በቁጥር----------በቀን -------ዓ.ም በተፃፈ ደብዳቤ ገልጸውልናል፡፡
በዚሁ መሠረት ከመጋቢት 01/2016 ዓ/ም ጀምሮ ብር 17,147.70/አሥራ ሰባት ሺህ አንድ መቶ አርባ ሰባት ብር ከሰባ ሣንቲም
/እያገኙ የክልል ፍትህ የፍትሐብሔር ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሠሩ የተወሰነ ስለሆነ የተጣለብዎትን የመንግሥት ከፍተኛ
ኃላፊነትና አደራ በህግ እና በህግ ብቻ በመሥራት ህብረተሰቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ እያሳሰብኩ የመ/ቤታችን ግዥና
ን/አስ/ቡድን ይህንን አውቆ ከመጋቢት 1 ቀን 2016 ዓ/ም ጀምሮ ከላይ ተጠቀሰውን የወር ደመወዝ ከክልሉ ገንዘብ ኢ/ል/ቢሮ
እየጠየቀ እንዲከፍላቸው በዚህ ደብዳቤ የታዘዘ መሆኑን ጭምር አስታውቃለሁ ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “
እንዲያውቁ፣
 ለክልሉ መስ/ም/ቤት
ግልባጭ፣
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ገን/ኢ/ል/ቢሮ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ሲቪል ሠርቪስ ቢሮ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ማ/ዋ/ኤጀንሲ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ጠቅላይ ፍ/ቤት

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ፖሊስ ኮሚሽን


 ለጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ
ጋምቤላ፣
 ለቢሮ ኃላፊ
 ለም/ቢሮ ኃላፊ
 ለአቤ/ክ/አመ/ወ/የሥራ ሂደት
 ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
 ለግዥ ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህ ቢሮ
ለአቶ ፒተር ኡቶው

የክልል የፍትሐብሔር ህግ

ጉዳዩ ፡- የደረጃ ዕድገት የተሰጠዎት መሆኑን ስለማሳወቅ

የክልሉ ፍትህ ቢሮ በክልል እና በብሔረሰብ ዞን ያለውን የዓቃቤ ህግ ባለሙያ እጥረትን ለመቅረፍ ሲል የዓቃቤ ህግ
አስተዳደር ጉባኤ በቀን 29/06/2016 ዓ/ም ባደረገው አስቸኳይ መደበኛ ስብሰባ እራስዎ ያሎዎትን የትምህርት ዝግጅት፣
የሙያ ልምድ እና የዓቃቤ ህግ የግምገማ ውጤት በማየት ከነበሩበት የጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ ወደ
ክልል የፍትሐብሔር ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሰሩ የደረጃ ዕድገት እንዲያገኙ በሙሉ ድምጽ የወሰነውን ውሳኔ መነሻ በማድረግ
የክልሉ መስ/ም/ቤት ካቢኔ ከየካቲት 29 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው መደበኛ ስብሰባ የእስዎን የደረጃ ዕድገት ሹመትዎን
በማፅጽቅ በቁጥር----------በቀን -------ዓ.ም በተፃፈ ደብዳቤ ገልጸውልናል፡፡

በዚሁ መሠረት ከመጋቢት 01/2016 ዓ/ም ጀምሮ ብር 17,147.70/አሥራ ሰባት ሺህ አንድ መቶ አርባ ሰባት ብር ከሰባ ሣንቲም
/እያገኙ የክልል ፍትህ ቢሮ የፍትሐብሔር ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሠሩ የተወሰነ ስለሆነ የተጣለብዎትን የመንግሥት ከፍተኛ
ኃላፊነትና አደራ በህግ እና በህግ ብቻ በመሥራት ህብረተሰቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ እያሳሰብኩ የመ/ቤታችን ግዥና
ን/አስ/ቡድን ይህንን አውቆ ከመጋቢት 1 ቀን 2016 ዓ/ም ጀምሮ ከላይ ተጠቀሰውን የወር ደመወዝ ከክልሉ ገንዘብ ኢ/ል/ቢሮ
እየጠየቀ እንዲከፍላቸው በዚህ ደብዳቤ የታዘዘ መሆኑን ጭምር አስታውቃለሁ ፡፡

“ ከሠላምታ ጋር “
እንዲያውቁ፣
 ለክልሉ መስ/ም/ቤት
ግልባጭ፣
ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 

``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ገን/ኢ/ል/ቢሮ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ሲቪል ሠርቪስ ቢሮ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ማ/ዋ/ኤጀንሲ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ጠቅላይ ፍ/ቤት
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ፖሊስ ኮሚሽን
 ለጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ
ጋምቤላ፣
 ለቢሮ ኃላፊ
 ለም/ቢሮ ኃላፊ
 ለአቤ/ክ/አመ/ወ/የሥራ ሂደት
 ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
 ለግዥ ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህ ቢሮ
ለአቶ አንድነት ቼሩ

የክልል የኢኮኖሚ ህግ

ጉዳዩ ፡- የደረጃ ዕድገት የተሰጠዎት መሆኑን ስለማሳወቅ

የክልሉ ፍትህ ቢሮ በክልል እና በብሔረሰብ ዞን ያለውን የዓቃቤ ህግ ባለሙያ እጥረትን ለመቅረፍ ሲል የዓቃቤ ህግ
አስተዳደር ጉባኤ በቀን 29/06/2016 ዓ/ም ባደረገው አስቸኳይ መደበኛ ስብሰባ እራስዎ ያሎዎትን የትምህርት ዝግጅት፣
የሙያ ልምድ እና የዓቃቤ ህግ የግምገማ ውጤት በማየት ከነበሩበት የጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ ወደ
ክልል የኢኮኖሚ ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሰሩ የደረጃ ዕድገት እንዲያገኙ በሙሉ ድምጽ የወሰነውን ውሳኔ መነሻ በማድረግ
የክልሉ መስ/ም/ቤት ካቢኔ ከየካቲት 29 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው መደበኛ ስብሰባ የእስዎን የደረጃ ዕድገት ሹመትዎን
በማፅጽቅ በቁጥር----------በቀን -------ዓ.ም በተፃፈ ደብዳቤ ገልጸውልናል፡፡

በዚሁ መሠረት ከመጋቢት 01/2016 ዓ/ም ጀምሮ ብር 17,147.70/አሥራ ሰባት ሺህ አንድ መቶ አርባ ሰባት ብር ከሰባ ሣንቲም
/እያገኙ የክልል ፍትህ ቢሮ የኢኮኖሚ ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሠሩ የተወሰነ ስለሆነ የተጣለብዎትን የመንግሥት ከፍተኛ
ኃላፊነትና አደራ በህግ እና በህግ ብቻ በመሥራት ህብረተሰቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ እያሳሰብኩ የመ/ቤታችን ግዥና
ን/አስ/ቡድን ይህንን አውቆ ከመጋቢት 1 ቀን 2016 ዓ/ም ጀምሮ ከላይ ተጠቀሰውን የወር ደመወዝ ከክልሉ ገንዘብ ኢ/ል/ቢሮ
እየጠየቀ እንዲከፍላቸው በዚህ ደብዳቤ የታዘዘ መሆኑን ጭምር አስታውቃለሁ ፡፡

“ ከሠላምታ ጋር “

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

እንዲያውቁ፣
 ለክልሉ መስ/ም/ቤት
ግልባጭ፣
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ገን/ኢ/ል/ቢሮ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ሲቪል ሠርቪስ ቢሮ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ማ/ዋ/ኤጀንሲ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ጠቅላይ ፍ/ቤት
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ፖሊስ ኮሚሽን
 ለጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ
ጋምቤላ፣
 ለቢሮ ኃላፊ
 ለም/ቢሮ ኃላፊ
 ለአቤ/ክ/አመ/ወ/የሥራ ሂደት
 ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
 ለግዥ ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህ ቢሮ
ለወ/ሮ አጃኝ ኡሞድ

የክልል የወንጀል ዓቃቤ ህግ

ጉዳዩ ፡- የደረጃ ዕድገት የተሰጠዎት መሆኑን ስለማሳወቅ

የክልሉ ፍትህ ቢሮ በክልል እና በብሔረሰብ ዞን ያለውን የዓቃቤ ህግ ባለሙያ እጥረትን ለመቅረፍ ሲል የዓቃቤ ህግ
አስተዳደር ጉባኤ በቀን 29/06/2016 ዓ/ም ባደረገው አስቸኳይ መደበኛ ስብሰባ እራስዎ ያሎዎትን የትምህርት ዝግጅት፣
የሙያ ልምድ እና የዓቃቤ ህግ የግምገማ ውጤት በማየት ከነበሩበት ከከፍተኛ የሙስና ወንጀል ዓቃቤ ህግ ወደ ክልል የወንጀል
ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሰሩ የደረጃ ዕድገት እንዲያገኙ በሙሉ ድምጽ የወሰነውን ውሳኔ መነሻ በማድረግ የክልሉ መስ/ም/ቤት
ካቢኔ ከየካቲት 29 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው መደበኛ ስብሰባ የእስዎን የደረጃ ዕድገት ሹመትዎን በማፅጽቅ በቁጥር----------
በቀን -------ዓ.ም በተፃፈ ደብዳቤ ገልጸውልናል፡፡

በዚሁ መሠረት ከመጋቢት 01/2016 ዓ/ም ጀምሮ ብር 17,147.70/አሥራ ሰባት ሺህ አንድ መቶ አርባ ሰባት ብር ከሰባ ሣንቲም
/እያገኙ የክልል ፍትህ ቢሮ የወንጀል ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሠሩ የተወሰነ ስለሆነ የተጣለብዎትን የመንግሥት ከፍተኛ
ኃላፊነትና አደራ በህግ እና በህግ ብቻ በመሥራት ህብረተሰቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ እያሳሰብኩ የመ/ቤታችን ግዥና

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ን/አስ/ቡድን ይህንን አውቆ ከመጋቢት 1 ቀን 2016 ዓ/ም ጀምሮ ከላይ ተጠቀሰውን የወር ደመወዝ ከክልሉ ገንዘብ ኢ/ል/ቢሮ
እየጠየቀ እንዲከፍላቸው በዚህ ደብዳቤ የታዘዘ መሆኑን ጭምር አስታውቃለሁ ፡፡

“ ከሠላምታ ጋር “
እንዲያውቁ፣
 ለክልሉ መስ/ም/ቤት
ግልባጭ፣
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ገን/ኢ/ል/ቢሮ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ሲቪል ሠርቪስ ቢሮ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ማ/ዋ/ኤጀንሲ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ጠቅላይ ፍ/ቤት
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ፖሊስ ኮሚሽን
ጋምቤላ፣
 ለቢሮ ኃላፊ
 ለም/ቢሮ ኃላፊ
 ለአቤ/ክ/አመ/ወ/የሥራ ሂደት
 ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
 ለግዥ ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህ ቢሮ

ለአቶ ቦል ኬት

የክልል የዕቅርታ ዓቃቤ ህግ

ጉዳዩ ፡- የደረጃ ዕድገት የተሰጠዎት መሆኑን ስለማሳወቅ

የክልሉ ፍትህ ቢሮ በክልል እና በብሔረሰብ ዞን ያለውን የዓቃቤ ህግ ባለሙያ እጥረትን ለመቅረፍ ሲል የዓቃቤ ህግ
አስተዳደር ጉባኤ በቀን 29/06/2016 ዓ/ም ባደረገው አስቸኳይ መደበኛ ስብሰባ እራስዎ ያሎዎትን የትምህርት ዝግጅት፣
የሙያ ልምድ እና የዓቃቤ ህግ የግምገማ ውጤት በማየት ከነበሩበት የክልል ሕ/ረ/ዓቃቤ ህግነት ወደ ክልል የዕቅርታ ዓቃቤ ህግ
ሆነው እንዲሰሩ የደረጃ ዕድገት እንዲያገኙ በሙሉ ድምጽ የወሰነውን ውሳኔ መነሻ በማድረግ የክልሉ መስ/ም/ቤት ካቢኔ
ከየካቲት 29 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው መደበኛ ስብሰባ የእስዎን የደረጃ ዕድገት ሹመትዎን በማፅጽቅ በቁጥር----------በቀን
-------ዓ.ም በተፃፈ ደብዳቤ ገልጸውልናል፡፡

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

በዚሁ መሠረት ከመጋቢት 01/2016 ዓ/ም ጀምሮ ብር 17,147.70/አሥራ ሰባት ሺህ አንድ መቶ አርባ ሰባት ብር ከሰባ ሣንቲም
/እያገኙ የክልል ፍትህ ቢሮ የዕቅርታ ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሠሩ የተወሰነ ስለሆነ የተጣለብዎትን የመንግሥት ከፍተኛ
ኃላፊነትና አደራ በህግ እና በህግ ብቻ በመሥራት ህብረተሰቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ እያሳሰብኩ የመ/ቤታችን ግዥና
ን/አስ/ቡድን ይህንን አውቆ ከመጋቢት 1 ቀን 2016 ዓ/ም ጀምሮ ከላይ ተጠቀሰውን የወር ደመወዝ ከክልሉ ገንዘብ ኢ/ል/ቢሮ
እየጠየቀ እንዲከፍላቸው በዚህ ደብዳቤ የታዘዘ መሆኑን ጭምር አስታውቃለሁ ፡፡

“ ከሠላምታ ጋር “
እንዲያውቁ፣
 ለክልሉ መስ/ም/ቤት
ግልባጭ፣
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ገን/ኢ/ል/ቢሮ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ሲቪል ሠርቪስ ቢሮ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ማ/ዋ/ኤጀንሲ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ጠቅላይ ፍ/ቤት
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ፖሊስ ኮሚሽን
ጋምቤላ፣
 ለቢሮ ኃላፊ
 ለም/ቢሮ ኃላፊ
 ለአቤ/ክ/አመ/ወ/የሥራ ሂደት
 ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
 ለግዥ ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህ ቢሮ

ለአቶ አጉዋ አጉዋ

የክልል የዕቅርታ ዓቃቤ ህግ

ጉዳዩ ፡- የደረጃ ዕድገት የተሰጠዎት መሆኑን ስለማሳወቅ

የክልሉ ፍትህ ቢሮ በክልል እና በብሔረሰብ ዞን ያለውን የዓቃቤ ህግ ባለሙያ እጥረትን ለመቅረፍ ሲል የዓቃቤ ህግ
አስተዳደር ጉባኤ በቀን 29/06/2016 ዓ/ም ባደረገው አስቸኳይ መደበኛ ስብሰባ እራስዎ ያሎዎትን የትምህርት ዝግጅት፣
የሙያ ልምድ እና የዓቃቤ ህግ የግምገማ ውጤት በማየት ከነበሩበት የጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ ወደ
ክልል የዕቅርታ ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሰሩ የደረጃ ዕድገት እንዲያገኙ በሙሉ ድምጽ የወሰነውን ውሳኔ መነሻ በማድረግ
ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 

``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

የክልሉ መስ/ም/ቤት ካቢኔ ከየካቲት 29 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው መደበኛ ስብሰባ የእስዎን የደረጃ ዕድገት ሹመትዎን
በማፅጽቅ በቁጥር----------በቀን -------ዓ.ም በተፃፈ ደብዳቤ ገልጸውልናል፡፡

በዚሁ መሠረት ከመጋቢት 01/2016 ዓ/ም ጀምሮ ብር 17,147.70/አሥራ ሰባት ሺህ አንድ መቶ አርባ ሰባት ብር ከሰባ ሣንቲም
/እያገኙ የክልል ፍትህ ቢሮ የዕቅርታ ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሠሩ የተወሰነ ስለሆነ የተጣለብዎትን የመንግሥት ከፍተኛ
ኃላፊነትና አደራ በህግ እና በህግ ብቻ በመሥራት ህብረተሰቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ እያሳሰብኩ የመ/ቤታችን ግዥና
ን/አስ/ቡድን ይህንን አውቆ ከመጋቢት 1 ቀን 2016 ዓ/ም ጀምሮ ከላይ ተጠቀሰውን የወር ደመወዝ ከክልሉ ገንዘብ ኢ/ል/ቢሮ
እየጠየቀ እንዲከፍላቸው በዚህ ደብዳቤ የታዘዘ መሆኑን ጭምር አስታውቃለሁ ፡፡

“ ከሠላምታ ጋር “
እንዲያውቁ፣
 ለክልሉ መስ/ም/ቤት
ግልባጭ፣
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ገን/ኢ/ል/ቢሮ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ሲቪል ሠርቪስ ቢሮ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ማ/ዋ/ኤጀንሲ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ጠቅላይ ፍ/ቤት
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ፖሊስ ኮሚሽን
 ለጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ
ጋምቤላ፣
 ለቢሮ ኃላፊ
 ለም/ቢሮ ኃላፊ
 ለአቤ/ክ/አመ/ወ/የሥራ ሂደት
 ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
 ለግዥ ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህ ቢሮ
ለአቶ ኡጁሉ ኡጋላ

የክልል የዕቅርታ ዓቃቤ ህግ

ጉዳዩ ፡- የደረጃ ዕድገት የተሰጠዎት መሆኑን ስለማሳወቅ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

የክልሉ ፍትህ ቢሮ በክልል እና በብሔረሰብ ዞን ያለውን የዓቃቤ ህግ ባለሙያ እጥረትን ለመቅረፍ ሲል የዓቃቤ ህግ
አስተዳደር ጉባኤ በቀን 29/06/2016 ዓ/ም ባደረገው አስቸኳይ መደበኛ ስብሰባ እራስዎ ያሎዎትን የትምህርት ዝግጅት፣
የሙያ ልምድ እና የዓቃቤ ህግ የግምገማ ውጤት በማየት ከነበሩበት --------------------- ወደ ክልል የዕቅርታ ዓቃቤ ህግ ሆነው
እንዲሰሩ የደረጃ ዕድገት እንዲያገኙ በሙሉ ድምጽ የወሰነውን ውሳኔ መነሻ በማድረግ የክልሉ መስ/ም/ቤት ካቢኔ ከየካቲት 29
ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው መደበኛ ስብሰባ የእስዎን የደረጃ ዕድገት ሹመትዎን በማፅጽቅ በቁጥር----------በቀን -------ዓ.ም
በተፃፈ ደብዳቤ ገልጸውልናል፡፡

በዚሁ መሠረት ከመጋቢት 01/2016 ዓ/ም ጀምሮ ብር 17,147.70/አሥራ ሰባት ሺህ አንድ መቶ አርባ ሰባት ብር ከሰባ ሣንቲም
/እያገኙ የክልል ፍትህ ቢሮ የዕቅርታ ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሠሩ የተወሰነ ስለሆነ የተጣለብዎትን የመንግሥት ከፍተኛ
ኃላፊነትና አደራ በህግ እና በህግ ብቻ በመሥራት ህብረተሰቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ እያሳሰብኩ የመ/ቤታችን ግዥና
ን/አስ/ቡድን ይህንን አውቆ ከመጋቢት 1 ቀን 2016 ዓ/ም ጀምሮ ከላይ ተጠቀሰውን የወር ደመወዝ ከክልሉ ገንዘብ ኢ/ል/ቢሮ
እየጠየቀ እንዲከፍላቸው በዚህ ደብዳቤ የታዘዘ መሆኑን ጭምር አስታውቃለሁ ፡፡

“ ከሠላምታ ጋር “
እንዲያውቁ፣
 ለክልሉ መስ/ም/ቤት
ግልባጭ፣
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ገን/ኢ/ል/ቢሮ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ሲቪል ሠርቪስ ቢሮ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ማ/ዋ/ኤጀንሲ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ጠቅላይ ፍ/ቤት
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ፖሊስ ኮሚሽን
ጋምቤላ፣
 ለቢሮ ኃላፊ
 ለም/ቢሮ ኃላፊ
 ለአቤ/ክ/አመ/ወ/የሥራ ሂደት
 ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
 ለግዥ ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህ ቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለአቶ ነፃነት ሰውነት

ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ

ጉዳዩ ፡- የደረጃ ዕድገት የተሰጠዎት መሆኑን ስለማሳወቅ

የክልሉ ፍትህ ቢሮ በክልል እና በብሔረሰብ ዞን ያለውን የዓቃቤ ህግ ባለሙያ እጥረትን ለመቅረፍ ሲል የዓቃቤ ህግ
አስተዳደር ጉባኤ በቀን 29/06/2016 ዓ/ም ባደረገው አስቸኳይ መደበኛ ስብሰባ እራስዎ ያሎዎትን የትምህርት ዝግጅት፣
የሙያ ልምድ እና የዓቃቤ ህግ የግምገማ ውጤት በማየት ከነበሩበት ጋምቤላ ከተማ ወረዳ ዓቃቤ ህግ ወደ ጋምቤላ ከተማ
ፍትህ መምሪያ ከፍተኛ የወንጀል ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሰሩ የደረጃ ዕድገት እንዲያገኙ በሙሉ ድምጽ የወሰነውን ውሳኔ
መነሻ በማድረግ የክልሉ መስ/ም/ቤት ካቢኔ ከየካቲት 29 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው መደበኛ ስብሰባ የእስዎን የደረጃ ዕድገት
ሹመትዎን በማፅጽቅ በቁጥር----------በቀን -------ዓ.ም በተፃፈ ደብዳቤ ገልጸውልናል፡፡

በዚሁ መሠረት ከመጋቢት 01/2016 ዓ/ም ጀምሮ ብር 11,915/አሥራ አንድ ሺህ ዘጠኝ መቶ አሥራ አምሥት ብር /እያገኙ
የጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ ከፍተኛ የወንጀል ዓቃቤ ህግ ሆነው እንዲሠሩ የተወሰነ ስለሆነ የተጣለብዎትን የመንግሥት
ከፍተኛ ኃላፊነትና አደራ በህግ እና በህግ ብቻ በመሥራት ህብረተሰቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ እያሳሰብኩ የመ/ቤታችን
ግዥና ን/አስ/ቡድን ይህንን አውቆ ከመጋቢት 1 ቀን 2016 ዓ/ም ጀምሮ ከላይ ተጠቀሰውን የወር ደመወዝ ከክልሉ ገንዘብ
ኢ/ል/ቢሮ እየጠየቀ እንዲከፍላቸው በዚህ ደብዳቤ የታዘዘ መሆኑን ጭምር አስታውቃለሁ ፡፡

“ ከሠላምታ ጋር “

እንዲያውቁ፣

 ለክልሉ መስ/ም/ቤት

ግልባጭ፣

 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ገን/ኢ/ል/ቢሮ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ሲቪል ሠርቪስ ቢሮ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ማ/ዋ/ኤጀንሲ
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ጠቅላይ ፍ/ቤት
 ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ፖሊስ ኮሚሽን
 ለጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ
ጋምቤላ፣
 ለቢሮ ኃላፊ
 ለም/ቢሮ ኃላፊ
 ለአቤ/ክ/አመ/ወ/የሥራ ሂደት
 ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

 ለግዥ ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህ ቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለክልሉ ም/ር/መስ/ጽ/ቤት
ለክልሉ ርዕሰ መስ/ማህ/ጉ/አማካሪ
ለክልሉ ሠላምና ፀጥታ ቢሮ
ለክልሉ ጤና ቢሮ
ለክልሉ ትምህርት ቢሮ
ለክልሉ ሴቶች ህፃናት ማህ/ ጉ/ቢሮ
ለክልሉ ፋይናንስ ቢሮ
ለክልሉ ሥራና ክህሎት ቢሮ
ለክልሉ ከተማና መሠ/ልማ/ቢሮ
ለክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ
ለክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ
ለክልሉ እርሻና ተፈ/ሀ/ል/ቢሮ
ለክልሉ ትራንስፖራት ቢሮ
ለክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን
ለክልሉ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን
ለክልሉ ህብረት ሥራ ማ/ማ/አገልግሎት
ለክልሉ ዲያስፖራ ማስ/ጽ/ቤት
ለክልሉ ማይክሮ ፋይ/ተቋም
ለክልሉ አደጋ ሥ/ሥራ/አመ/አገልግሎት
ለክልሉ ወሳኝ ኩ/ም/አገልግሎት
ለመንግሥት ኮሚኒኬሽን ጽ/ቤት
ለክልሉ ኃይማኖት ተ/ጉ/ጽ/ቤት

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ

ጋምቤላ ፤
ጉዳዩ ፡- የስብሰባ ጥሪ ይመለከታል
የጋምቤላ ህዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ክልላዊ የፍልሰት የትብብር ጥምረት በአዋጅ ቁጥር 1178/2012
በተሰጠው ኃላፊነት መሠረት የክልሉ ፍትህ ቢሮ የክልላዊ ጥምረት ሰብሳቢ ተቋም መሆኑ ይታወቃል ፡፡
በዚሁ መሠረት ከዩኒሴፍ በተገኘው የገንዘብ ድጋፍ የመጀመሪያ የክልላዊ ትብብር ጥምረት የ 2016 በጀት ዓመት
የ 6 ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት እና የቀጣይ 6 ወራት የሚከናወኑ ተግባራትን ላይ የተዘጋጀ የውይይት
መድረክ በቀን 08/06/2016 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡00 ---------------- አደራሽ በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ
የመ/ቤቱ ቢሮ ኃላፊ በስብስባ ላይ እንዲትገኙልን ጥሪያችንን እናስተላልፋለን ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “

ግልባጭ ፣

ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ

ለመ/ቤታችን ምክ/ቢሮ ኃላፊ

ለፍልስት ትብብር ጥምረት ጽ/ቤት

ለመ/ቤታችን ግዥ/ፋይ/ን/አስ/ቡድን

ፍትህ ቢሮ
ለኢትዮጵያ ስቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ
አዲስ አበባ፣

ጉዳዩ ፡- ወ/ሮ ማሮ ኡቦንግ የጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ ዓቃቤ ህግ


መሆናቸውን ስለማሳወቅ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የመ/ቤታች የክልል ዓቃቤ ህግ የሆኑት ወ/ሮ ማሮ ኡቦንግ በቀን
06/06/2016 ዓ/ም ባቀረቡት ማመልከቻ እስካሁን ድረስ የመ/ቤታችን ዓቃቤ ህግ መሆናቸው ተጠቅሶ
እንዲፃፍላቸው አመልክቷል ፡፡
በዚሁ መሠረት ወ/ሮ ማሮ ኡቦንግ የጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ የክልል ዓቃቤ ህግ መሆናቸውን በአክብሮት
እንገልፃለን ፡፡

“ ከሠላምታ ጋር “

ግልባጭ ፣

ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ

ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ

ለዐ/ህ/አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለወ/ሮ ማሮ ኡቦንግ

ፍትህ ቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለአኙዋሃ ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ


አቦቦ፣
ለማጃንግ ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ
ሜጢ፣
ጉዳዩ፡- ለሥራ የተላኩ ኃላዎችና ባለሙያዎችን ይመለከታል
ከፌዴራል ፍትህ ሚኒስቴር ለክልሉ ፍትህ ቢሮ በውክልና የተሰጠውን የፌዴራል ወንጀሎች አስመልክቶ ጉዳዮች በዕቅዱ
መሠረት ተግባርና ኃላፊነቱን በአግባቡ እየተወጣ መሆኑን ክትትል ማድረግ ፣ በዕቅድ ትግበራ የተገኘ ውጤትና
አፈፃፀማቸውን ለማመሳከር ፣ ለመገምገም እና ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ጉዳዮች ለይቶ ድጋፍ ለማድረግ ቼክ ሊስት
አዘጋጅቶ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል ፡፡
በዚሁ መሠረት 1 ኛ/ አቶ አኳይ ኡቡቲ 2 ኛ/ አቶ ወንድሙ ለማ 3 ኛ/ ወ/ሮ አሪያት ኡሞድ ከ 23/05/2016 ዓ/ም ጀምሮ
ወደ ብሔረሰብ ዞን ለሚመጡት ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች በእናንተ በኩል አስፈላጊውን የሥራ ትብብር
እንዲደረግላቸው እንገልፃለን ፡፡

“ ከሠላምታ ጋር “

ግልባጭ ፣

ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 

``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ

ለመ/ቤታችንግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ቡድን

ለአቤቱታ ክስ አመ/ወሳኝ የሥራ ሂደት


ለአቶ አኳይ ኡቡቲ
ለአቶ ወንድሙ ለማ
ለወ/ሮ አሪያት ኡሞድ

ፍትህ ቢሮ
ለኑዌር ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ
ኘንኛንግ፣
ጉዳዩ፡- ለሥራ የተላኩ ኃላዎችና ባለሙያዎችን ይመለከታል
ከፌዴራል ፍትህ ሚኒስቴር ለክልሉ ፍትህ ቢሮ በውክልና የተሰጠውን የፌዴራል ወንጀሎች አስመልክቶ ጉዳዮች በዕቅዱ
መሠረት ተግባርና ኃላፊነቱን በአግባቡ እየተወጣ መሆኑን ክትትል ማድረግ ፣ በዕቅድ ትግበራ የተገኘ ውጤትና
አፈፃፀማቸውን ለማመሳከር ፣ ለመገምገም እና ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ጉዳዮች ለይቶ ድጋፍ ለማድረግ ቼክ ሊስት
አዘጋጅቶ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል ፡፡
በዚሁ መሠረት 1 ኛ/ አቶ ጎርደን ኮንግ 2 ኛ/ ወ/ሮ ኛኳይ ኛንግ 3 ኛ/ አቶ ኮንግ ሌው ከቀን 23/05/2016 ዓ/ም ጀምሮ ወደ
ብሔረሰብ ዞን ለሚመጡት ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች በእናንተ በኩል አስፈላጊውን የሥራ ትብብር
እንዲደረግላቸው እንገልፃለን ፡፡

“ ከሠላምታ ጋር “

ግልባጭ ፣

ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ

ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ

ለመ/ቤታችንግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ቡድን

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለአቤቱታ ክስ አመ/ወሳኝ የሥራ ሂደት


ለአቶ ጎርደን ኮንግ
ለአቶ ወንድሙ ለማ
ለወ/ሮ አሪያት ኡሞድ

ፍትህ ቢሮ

በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለጋምቤላ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት


ጋምቤላ፣

ጉዳዩ ፡- ከ 2013 ዓ/ም እስከ 2015 ዓ/ም ድረስ ቀርበው የተከናወኑ ስታቲስቲክሳዊ መረጃን ይመለከታል
በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የጋምቤላ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከ 2013 ዓ/ም እስከ 2015 ዓ/ም ድረስ
ቀርበው የተከናወኑ ስታቲስቲክሳዊ መረጃ እንዲላክላችሁ በቁጥር 2.86.8/1482 በቀን 03/3/2016 ዓ/ም የተፃፈ
ደብዳቤ ደርሶናል፡፡
በዚሁ መሠረት ከፖሊስ ክፍሉ ተጣሪቶ የቀረቡ መዛግብቶች ፣ የተከሣሽ ብዛት ፣ በሥራ ላይ የሚገኙ ዓቃቤ
ህጎች ብዛት ፣ በሥራ ላይ የሚገኙ ጠበቆች እና ለመ/ቤቱ የተመደቡ እና ሥራ ላይ የዋሉ የበጀት መጠን
የሚገልጽ ስታቲስቲክሳዊ መረጃ ----- ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

“ ከሠላምታ ጋር “

ግልባጭ ፣

ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ

ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ

ለአቤቱታ ክስ አመ/ወሳኝ የሥራ ሂደት

ፍትህ ቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለማጃንግ ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ


ሜጢ፣
ለአኙዋሃ ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ
አቦቦ፣
ለጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ
ጋምቤላ፣
ጉዳዩ ፡- የአውሮፕላን ደርሶ መልስ እና የውሎ አበል ክፍያን ይመለከታል

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የፌዴራል የፍትህ እና የህግ እንስቲዩት የሥልጠና ማዕከል በ 2016 ዓ/ም
በጀት በሥራ ላይ ለሚገኙ ዓቃቤ ህጎች የአቅም ማጎልበቻ ሥልጠና በየተርሙ በማስቀመጥ ከታህሣሥ 24/2016
ዓ/ም እስከ ታህሣስ 29 /2016 ዓ/ም ድረስ በአዲስ አበባ ከተማ በሚሰጠው ሥልጠና ላይ እንዲሳተፉ የተላኩት
ዓቃቤ ህጎች ፡-
1 ኛ /አቶ ቱንግ ቻም ከጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ
2 ኛ/ አቶ ኡቡና ኡጎን ከአኙዋሃ ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ
3 ኛ/ አቶ ሉክ ዶንግ ከማጃንግ ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ የተሳተፉ ዓቃቤ ህጎች ናቸው ፡፡
ሲሆኑ የፌዴራል የፍትህ እና የህግ እንስቲዩት የሥልጠና ማዕከል ከክልሉ እንዲሳተፉ የተላኩ ዓቃቤ ህጎች
የሥልጠና ቦታ ሲደርሱ ሥልጠና አለመኖሩ የተገለፀላቸው በመሆኑ ምክንያት ዓቃቤ ህጎች ላይ ከፍተኛ
መጉላላት አስከትሏል ፡፡
በዚሁ መሠረት ያጋጠመውን ችግር ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ተነጋግረን እልባት እስከሚያገኝ ድረስ
ከላይ ለተጠቀሱት የህግ ባለሙያዎች በየተቋማቸው አማካይነት የአውሮፕላን ደርሶ መልስ እና የውሎ አበል
ክፍያን በእናተ በኩል እንዲፈፀምላቸው አስፈላጊው ትብብር እንዲደረግላቸው እንገልፃለን፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “

ግልባጭ ፣

ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ

ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ

ለዓቃቤ ህግ አስተዳር ደ/የሥራ ሂደት

ለአቤቱታ ክስ አመ/ወሳኝ የሥራ ሂደት

ፍትህ ቢሮ

ለክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለክልሉ ማ/ቤቶች አስ/ኮሚሽን


ጋምቤላ፣
ጉዳዩ ፡- በዲማ ወረዳ የእሥረኞች ጊዜያዊ ማቆያ እንዲቋቋም መሰወኑን ስለማሳወቅ
የአኙዋሃ ብ/ዞን አስተዳደር ም/ቤት ካቢኔ ታህሣሥ 22/2016 ዓ/ም ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ በዲማ ወረዳ
እሥረኞች ጊዜያዊ ማቆያ እንዲቋቋም በማድረግ ቀደም ሲል በዲማ ወረዳ የነበረውንም የምድብ ችሎት
መዋቀሩን በመፈተሸ በአዲስ መልኩ ተደራጅቶ ወደ ሥራ እንዲገባ መወሰኑን በቁጥር 270/016 በቀን
23/04/2016 ዓ/ም በተፃፈ ደብዳቤ አሳውቆናል ፡፡
በዚሁ መሠረት የአኙዋሃ ብ/ዞን አስተዳደር ም/ቤት ካቢኔ ተፈፃሚነት እንዲኖረው ጉዳዩ የሚመለከታቸው
ፍትህ አካላትም የበኩላችሁን አስፈላጊውን ድጋፍ እና ክትትል እንዲታደርጉ አንገልፃለን ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “

ግልባጭ ፣

ለአኙዋሃ ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ

ለአኙዋሃ ብ/ዞን ፖሊስ መምሪያ

ለአኙዋሃ ብ/ዞን ማ/ቤት ኮሚሽን

አቦቦ፣

ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ

ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ

ለዓቃቤ ህግ አስተዳር ደ/የሥራ ሂደት

ለአቤቱታ ክስ አመ/ወሳኝ የሥራ ሂደት

ፍትህ ቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለአቶ አኳይ ኡቡቲ ------------------------------------- የክልሉ ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ


ለአቶ ጎርደን ኮንግ -------------------------------------- የክልሉ ጠቅላይ ም/ዓቃቤ ህግ
ለአቶ ጀምስ ዴንግ -------------------------------------- የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕረዚዳንት
ለአቶ ቾል ኩን ----------------------------------------- የክልሉ ሠላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ
ለአቶ ኡሞድ ኡሞድ አበላ ------------------------------ የክልሉ ፖሊሰ ኮሚሽን ኮሚሽነር

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለአቶ ጀምስ ጋርኮት ------------------------------------- የክልሉ መ/ም/ቤት ሕግ አማካሪ


ለወ/ሮ ወ/ሮ ክርምስ ሌሮ---------------------------------- የክልሉ ሴቶችና ሕፃናት ማህራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ
ለወ/ሮ አሪያ ኡሞድ -------------------------------------- የክልሉ ሴቶች ማህበር ሊቀመንበር
ለአቶ አጋዳ አኳይ ---------------------------------------- የጋምቤላ ከተማ ዓቃቤ ህግ መምሪያ
ለወ/ሮ አሪያት ኡጁሉ ------------------------------------- የክልሉ ፍትህ ቢሮ የሠ/ማ/መ/የሥራ ሂደት
ለወ/ሮ አሪያት ኡሞድ ------------------------------------- የክልሉ ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ አስተዳደር ደ/የሥራ ሂደት
ለአቶ ወንድሙ ለማ --------------------------------------- የክልሉ ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ አቤ/ክ/አመ/ወ/የሥራ ሂደት

ጉዳዩ ፡- የዓቃቤ ህግ አስተዳደር ጉባኤ አስቸኳይ ጥርን ይመለከታል


ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋም ለዕጩ ዓቃቤ ህጎች
ተወዳድሮ ፈተናውን ላለፉ ሹመት ለማጽደቅ እንዲቻል በቀን 26/04/2016 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ላይ ክልል
ፍትህ ቢሮ እንዲትገኘ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን ፡፡

“ ከሠላምታ ጋር “

ግልባጭ ፣

ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ

ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ

ለዓቃቤ ህግ አስተዳር ደ/የሥራ ሂደት

ለአቤቱታ ክስ አመ/ወሳኝ የሥራ ሂደት

ለመ/ቤታችን ፋይ/ን/አስ/ደ/የሥራ ቡድን

ፍትህ ቢሮ

ለክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት


ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 

``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ጋምቤላ፣

ጉዳዩ ፡- ይግባኝ ስለመጠየቅ


በይግባኝ ባይ አቶ ዛን ጋርዊች እና በክልል ዓቃቤ ህግ መካከል ስላለው የወንጀል ይግባኝ ክርክር ጉዳይ ክቡር
ፍ/ቤቱ በቀን 23/04/2016 ዓ/ም በዋለው ችሎት በወሰነው ውሳኔ ቅር የተሰኘን ስለሆነ ለክልሉ ጠቅላይ ፍ /ቤት
ሰበር ሰሚ ችሎት ይግባኝ ማቅረብ እንዲንችል መዝገቡ ተገልብጦ እንዲሰጠን በአክብሮት እንጠይቃለን ፡፡

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለ Save the Children International ጋምቤላ ቅርንጫፍ

ጋምቤላ፣

ጉዳዩ ፡- በምክክር አውደ ጥናት ተሳታፊዎችን ስለማሳቅ

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው Save the Children International ጋምቤላ ቅርንጨፍ ቅድሚ ለሚሰጠው የስድተኛ
እና አስተናጋጅ ማህበረሰብ ፍላጎት ለመፍታት የተቀናጀ የቅድመ ህፃናት ልማት ፕሮጀክት ተግባራዊ እያደረገ መሆኑን በመጥቀስ
የአንድ ቀን የምክክር አውደ ጥናት በጋምቤላ ከተማ መታደል ሆቴል ማዘጋጀቱን በቁጥር Sf/GFI/HN/164/23 BQNE
18/12/2023 የተፃፈ ደብዳቤ ደርሶናል ፡፡
በዚሁ መሠረት 1 ኛ/ አቶ ወለየሱስ ገላ 2 ኛ/ አቶ ዊይዋል ዳክ 3 ኛ/ ወ/ሮ አጃኝ ኡሞድ በቀን 11/04/2016 ዓ/ም በጋምቤላ ከተማ
መታደል ሆቴል በሚደረገው የአንድ ቀን የምክክር አውደ ጥናት ላይ እንዲሳተፉ የተላኩ መሆኑን እንገልፃለን ፡፡

“ ከሠላምታ ጋር “

ግልባጭ ፣

ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ

ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ

ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት

ፍትህ ቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት የወንጀል ችሎት

ጋምቤላ

ጉዳዩ ፡- በተለያዩ ምክንያቶች የቀጠሮ ጊዜያቸው ያለፈባቸው መዝገቦች ይመለከታል

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው ካለው የሥራ ጫነ እና ፍ/ቤቶች ክረምት በመዘጋታቸው ምክንያት ቀጠሮ ጊዜያቸው
ያለፈባቸው የወንጀል መዝገቦች ፡-

ተ/ቁ ይግባኝ ባይ መልስ ሰጪ መ/ቁጥር የክሱ ዓይነት


1 አቶ ፈይሳ ዳዊት ዓቃቤ ህግ 03391/2015 የወንጀል መዝገብ
2 ተማሪ ኡብ ኡኪድ ዓቃቤ ህግ 03445/2015 የወንጀል መዝገብ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

3 አቶ መንግሥቱ ጎኔ ዓቃቤ ህግ 03488/2016 የወንጀል መዝገብ


4 አቶ ቦት ጉዌን ዓቃቤ ህግ 03436/2015 የወንጀል መዝገብ
5 እነረ/ኢ/ር ኩዊት ኡቡቲ 8 ሰዎች ዓቃቤ ህግ 03490/2016 የወንጀል መዝገብ
6 የክልል ፍትህ ቢሮ ዓቃቤ ህግ እንዲርስ ሙሳ 03420/2015 የወንጀል መዝገብ
7 አቶ አድማሱ አባቴ ዓቃቤ ህግ 01312/2015 የወንጀል መዝገብ
8 የክልል ፍትህ ቢሮ ዓቃቤ ህግ ረ/ኢ/ር ወንዳፍራሽ ደጉ የወንጀል መዝገብ
9 አቶ ምናለው አለሕኝ ዓቃቤ ህግ 03483/2016 የወንጀል መዝገብ
10 የክልል ፍትህ ቢሮ ዓቃቤ ህግ አነ እርሱባለው ጌታሁን 2 ሰዎች 01346/2016 የፍት/ር መዝገብ

ለፌዴራል ፍትህ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣

ጉዳዩ ፡- የዓቃቤ ህግ ዝውውር ይመለከታል

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የፌዴራል ፍትህ ሚኒስቴር ተዘጋጅተው በተላከው መስፈርት መሠረት ለሙያ ብቃት
ያላቸው ዓቃቤ ህግ አወዳድሮ በዝውውር ለማሰራት ፍላጎት ያሏቸው ዓቃቤ ህጎች ስም ዝርዝር እንዲናሳውቃችሁ በቁጥር ዛማ
04/1200 በቀን 19/02/2016 ዓ/ም የተፃፈ ደብዳቤ ደርሶናል ፡፡
በዚሁ መሠረት ፡-

1 ኛ/ አቶ ተመስጌን ካሣ
2 ኛ/ አቶ ጋዴዲ ጋዶዊች የትምህርት ማስረጃዎቻቸውን ከዚህ ደብዳቤ ጋር አያይዘን የላክን መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለጋምቤላ ወረዳ መስ/ም/ቤት

ለጋምቤላ ወረዳ ፍህት ጽ/ቤት

አቦል ፣

ጉዳዩ ፡- ሥልጠና ተሳታፊዎችን ይመለከታል

የክልሉ ፍትህ ቢሮ በሴቶች እና ሕፃናት ላይ የሚፈፀሙ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊት እና ጥቃቶች አስመልክቶ ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን
በማከናወን ላይ ይገኛል ፡፡በዚህ መሰረት ከተመረጡት ወረዳዎች ውስጥ የጋምቤላ ወረዳ ላይ ስለ ህፃናት ጥቃት እና ያለዕድሜ
ጋብቻን በተመለከተ ጉዳዩ ለሚመለከታቸው የፍትህ አካላት እና ባለድርሻ አካላት ማለትም ፡-
 ከወረዳው አስ/ም/ቤት --------------- ዋና አስተዳደር እና የብልጽግና ጽ/ቤት ኃላፊ
 ከወረዳው ፍትህ ጽ/ቤት -------------- 1 ኃላፊ እና 1 ዓቃቤ ህግ
 ከወረዳው ፍርድ ቤት ---------------- 1 ፕረዚዳንት
 ከወረዳው ትምህርት ጽ/ቤት ----------- 1 ኃላፊ እና 1 ጉዳዩ የሚመለከተው ባለሙያ
 ከወረዳው ጤና ጽ/ቤት ---------------- 1 ኃላፊ
 ከወረዳው ፖሊስ ጽ/ቤት ---------------- 1 አዛዥ
 ከወረዳው ሴቶ/ ህፃ/ ማህ/ዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ---------------- 1 ኃላፊ
 ከ 3 ቱም የኃይማትኖት ተቋም ---------------------- 3 ተወካዮች
 ከወረዳው ጤና ጣቢያ ---------------------------- 1 ኃላፊ
 ከወረዳው ትምህርት ቤት የ 2 ኛ ደረጃ ት/ቤት ርዕሰ መምህር እና የ 1 ኛ ደረጃ ት/ቤት ርዕሰ መምህርት
 በወረዳው በከተማ ውስጥ የሚገኙ የፒሞል ቀበሌ፣ ኡፓኛ ቀበሌ፣ ኝካዎ ቀበሌ፣ ፒኝኬዎ ቀበሌ ፣ አቦል ኪሪ ቀበሌ
የተወጣጡ ቀበሌ የተወጣጡ 5 ሊቀመንበር እና 5 ሥራ አስኪያጅ በድምሩ 10 ተሳታዎች
 የሀገር ሽማግሌዎች ------------------- ብዛት 2

በዚሁ መሠረት ከላይ የተጠቀሱት አካላት በተገኙበት ከጥቅምት ---------------- ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ በወረዳው ርዕሰ ከተማ
በሚገኘው መስ/ም/ቤት አደራሽ በሚካሄደው የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ላይ እንዲገኙልን የተጋበዙ ስለሆነ በእናነተ በኩል ጥሪ
እንዲደረግላቸው እንገልፃለን ፡፡
ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 

``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

“ ከሠላምታ ጋር “

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ
ለሴቶች ህፃናት ጉዳይ ዓቃቤ ህግ
ለመ/ል/ዕ/ዝ/ክት/ቡድን
ፍትህ ቢሮ
ለላሬ ወረዳ መስ/ም/ቤት

ለላሬ ወረዳ ፍህት ጽ/ቤት

ኮርጋንግ፣

ጉዳዩ ፡- ሥልጠና ተሳታፊዎችን ይመለከታል

የክልሉ ፍትህ ቢሮ በሴቶች እና ሕፃናት ላይ የሚፈፀሙ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊት እና ጥቃቶች አስመልክቶ ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን
በማከናወን ላይ ይገኛል ፡፡በዚህ መሰረት ከተመረጡት ወረዳዎች ውስጥ የላሬ ወረዳ ላይ ስለ ህፃናት ጥቃት እና ያለዕድሜ ጋብቻን
በተመለከተ ጉዳዩ ለሚመለከታቸው የፍትህ አካላት እና ባለድርሻ አካላት ማለትም ፡-
 ከወረዳው አስ/ም/ቤት --------------- ዋና አስተዳደር እና የብልጽግና ጽ/ቤት ኃላፊ
 ከወረዳው ፍትህ ጽ/ቤት -------------- 1 ኃላፊ እና 1 ዓቃቤ ህግ
 ከወረዳው ፍርድ ቤት ---------------- 1 ፕረዚዳንት
 ከወረዳው ትምህርት ጽ/ቤት ----------- 1 ኃላፊ እና 1 ጉዳዩ የሚመለከተው ባለሙያ
 ከወረዳው ጤና ጽ/ቤት ---------------- 1 ኃላፊ
 ከወረዳው ፖሊስ ጽ/ቤት ---------------- 1 አዛዥ
 ከወረዳው ሴቶ/ ህፃ/ ማህ/ዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ---------------- 1 ኃላፊ
 ከ 3 ቱም የኃይማትኖት ተቋም ---------------------- 3 ተወካዮች
 ከወረዳው ጤና ጣቢያ ---------------------------- 1 ኃላፊ
 ከወረዳው ትምህርት ቤት የ 2 ኛ ደረጃ ት/ቤት ርዕሰ መምህር እና የ 1 ኛ ደረጃ ት/ቤት ርዕሰ መምህርት
 በወረዳው በከተማ ውስጥ የሚገኙ ኩቶች ቀበሌ፣ ኬች ቀበሌ፣ ዋንሆክ ቀበሌ፣ ላሬ ከተማ 01 ቀበሌ ቀበሌ ፣ ላሬ ከተማ
02 ቀበሌ የተወጣጡ 5 ሊቀመንበር እና 5 ሥራ አስኪያጅ በድምሩ 10 ተሳታዎች
 የሀገር ሽማግሌዎች ------------------- ብዛት 2

በዚሁ መሠረት ከላይ የተጠቀሱት አካላት በተገኙበት ከጥቅምት ---------------- ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ በወረዳው ርዕሰ
ከተማ በሚገኘው መስ/ም/ቤት አደራሽ በሚካሄደው የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ላይ እንዲገኙልን የተጋበዙ ስለሆነ
በእናነተ በኩል ጥሪ እንዲደረግላቸው እንገልፃለን ፡፡

 “ ከሠላምታ ጋር “

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለሴቶች ህፃናት ጉዳይ ዓቃቤ ህግ


ለመ/ል/ዕ/ዝ/ክት/ቡድን
ፍትህ ቢሮ

ለክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት

ጋምቤላ፣

የአቤቱታው ርዕስ፡- በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 1 ዐ 3 መሠረት መጥሪያ የሚቀበለን ስላለመገኘቱ የቀረበ ማረጋገጫ

ይግባኝ ባይ ፡- የጋምቤላ ህ/ብ/ክ/መንግሥት ዓቃቤ ህግ ---------------------------- አድራሻ ጋምቤላ

በመልስ ሰጪዎች ፡- እነ እሱባለው ጌታሁን 2 ሰዎች ---------------------------- አድራሻ ጋምቤላ ከተማ 05 ቀበሌ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

በጋምቤላ ወረዳ መስተዳድር ማዘጋጃ ቤት እና በእነ እሱባለው ጌታሁን 2 ሰዎች መካከል ስላለው የመሬት ይዞታ ክርክር
ክቡር ፍ/ቤቱ የሰጠውን ፡-

1. የመጀመሪያ መጥሪያ ለጥቅምት 05 ቀን 2016 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ለማድረስ 26/12/2015 ዓ/ም የተሰጠው
ትዕዛዝ ለማድረስ መጥሪያ ተሰጥቶ መልስ ሰጮዎችን ለማግኘት ባለመቻሉ፣
2. የሁለተኛውን መጥሪያ ለጥቅምት 22 ቀን 2016 ዓ/ም የፍ/ይ/መ/ቁ/01346/2015 በቀን 05/02/2016 ዓ/ም
በዋለው ችሎት በድጋሚ ትዕዛዝ መሰጠቱ ይታወቃል ፡፡

ሆኖም ለክርክሩ መነሻ የሆነው የይዞታ ክርክር በሚገኝበት ጋምቤላ ወረዳ ድረስ መጥሪያውን ለማድረስ ሲንሄድ መልስ
ሰጪዎችን ለማግኘት ያልቻልን እና በዚሁ በጋምቤላ ከተማ ውስጥ የሚገኙ ከሆነም መጥሪያውን ለማድረስ አፈላልገን
ሊናገኛቸው አልቻልንም ፡፡ በተጨማሪም በሥር ፍ/ቤት ጉዳያቸውን ይዞ ሲከራከር የነበረው የመልስ ሰጪዎቹ ጠበቃ
አይማካነት መጥሪያውን ለማድረስ በስልክም ሆነ በአካል ለማግኘት አልቻልንም፤፡

ስለዚህ ክቡር ፍ/ቤቱ የተጠቀሱትን ምክንያቶች ተገንዝቦ በፍ/ሥ/ሥርዓት ህግ ቁጥር 105 መሠረት ተገቢ ነው
የሚለውን ትዕዛዝ ይስጥልኝ ዘንድ የተሰጠውን መጥሪያ - 3 - ገጽ ከዚህ አቤቱታችን ጋር አያይዘን በቃለ መሀላ
አስደግፌን የመለስን መሆኑን በአክብሮት እናመለክታለን ፡፡

ይህ አቤቱታ እውነት ለመሆኑም በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ.92 መሠረት አረጋግጠናል፡፡

ለማጃንግ ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ

ሜጢ፣

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ጉዳዩ ፡- ለወ/ሮ መቅደስ አባይነህ የተሰጠ ውክልና ይመለከታል

የማጃንግ ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ ከክልሉ ፍትህ ቢሮ ዕውቅና ውጪ የመንገሽ ወረዳ ፍትህ ጽ /ቤት ዓቃቤ ህግ

የሆኑትን ወ/ሮ መቅደስ አባይነህ የብ/ዞኑ ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ ሥራ በሥራቸው ላይ ደርበው እንዲሠሩ የሥራ

ውክልና መስጠታችሁ ይታወቃል ፡፡

ሆኖም አንድን ዓቃቤ ህግ ከሚሠራበት ተቋም ለሥራ አስፈላጊነቱ ሲታመን በክልሉ ፍትህ ቢሮ አማካይነት

የሥራ ውክልና ተሰጥቶ የሚያሠራ መሆኑ እየታወቀ ያለ ክልሉ ፍትህ ቢሮ ዕውቅና ውጪ የወረዳ ዓቃቤ ህግን

በዞን ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ ሥራ ላይ ውክልና ሰጥቶ ማሠራቱ የክልሉ ዓቃቤ ህግ መተዳደሪያ ደንብ የማይፈቅድ

ስለሆነ የተሰጠው ውክልና ተነስቶ ባለሙያዋ ወደ ነበሩበት መንገሽ ወረዳ ተመልስው ሥራቸውን

እንዲያከናውኑ እንገልፃለን ፡፡

“ ከሠላምታ ጋር ”

ግልባጭ ፣

ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ

ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ

ለአቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት

ለአቤ/ክ/መ/ወ/የሥራ ሂደት

ፍትህ ቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለጋምቤላ ህ/ብ/ክ/መንግሥት መስ/ም/ቤት

ጋምቤላ፣

ጉዳዩ ፡- ስለ አቶ ኡማን ኡጁሉ ቅረታ ይመለከታል

ከላይ በርዕሱ ከለመጥቀስ እንደተሞከረው አቶ ኡማን ኡጁሉ በቀን 09/12/2015 ዓ/ም ያቀረቡትን አቤቱታ

መነሻ በማድረግ በክልሉ ፍትህ ቢሮ ሠነዶች ምዝገባ ማ/የጠ/ፈ/አሰ/ወ/የሥራ ሂደት መደብ ላይ መነሳታቸውን

ገልፀው ከመደቡ መነሳት የቻልኩት ያለምንም በቂ ምክንያት ስለሆነ ወደ ቀድሞ ሥራዬ መመልስ አለብኝ

በማለት ቅረታ አቅርቧል ፡፡ የቀረበውም አቤቱታ በተቋሙ ተፈፅሞ ከሆነ የተሰጣቸው ውክልና ተነስቶ ወደ

ቀድሞ ሥራ መደባቸው እንዲመለሱ እንዲደረግ በቁጥር መ 2/279/ፈ 1/2 በቀን 09/12/2015 ዓ/ም የተፃፈ

ደብዳቤ ደርሶናል ፡፡

ስለሆነም አቶ ኡማን ኡጁሉ ቀደም ሲል ከነበሩበት የህግ ጥ/ረ/ዝ/ግ/መሠ/የሥራ ሂደት መደብ ላይ ልነሱ

የቻሉበት ምክንያት፡-

1. ባለሙያው በሥራ ቦታቸው ላይ ተተክለው አለመሥራ ተ፣ ጠዋት ቢሮ ገብተው ወዲያው


በመውጣታቸው ምክንያት በባለጉዳዮች ላይ ከፍተኛ መጉላላት በመከሰቱ፣

2. በሥራቸው የሚገኙትን ባለሙያዎች ባለመቆጣጠራቸው ምክንያት ተገልጋዩ ህብረተሰብ ከተቋሙ


ማግኘት የሚገባቸውን አግልግሎት አለማግኘት፣

3. ባለሙያዎ በሰዓቱ ቢሮ ባለመግባቱ እና ከሥራ ገበታቸው በመቅረታቸው ምክንያት መንግሥት


ከሠነዶች ምዝገባ ማ/የጠ/ፈ/አሰ/ወ/የሥራ ክፍል ማግኘት የሚገባው ከፍተኛ ገቢ እንዳያገኝ

በማድረጉ፤

4. ከበላይ ኃላፊ የሚሰጠውን ትዕዛዝ አለመቀበል እና ከተገልጋዩ ህብረተሰብ በቂ አገልግሎት


ባለማግኘታቸው ቅረታዎች መቅረብ ፤

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

5. ባለሙያው ከፈፀማቸው ተግባር ራሱን እንዲያስተካክል በቅርብ ኃላፊዎች ምክር ቢሰጥም


ለማስተካከል ባለመቻሉ ምክንያት በቁጥር ---------- በቀን ----------- በተፃፈላቸው ደብዳቤ ከቦታቸው

እንዲነሱ ተደርጓል ፡፡

ስለሆነም በዓቃቤ ህጎች መመሪያ ቁጥር 01/2005 አንቀጽ 34 መሠረት “ ለሥራ አስፈላጊ ሲሆንና

ሥራውን በተቀላጠፈ ሁኑታ ለመፈፀም ሲባል የሥራውን መብዛትና ማነስ የዓቃቤ ህጉን ትጋትና የሥራ

ውጤታማነት በማመዛዘን መ/ቤቱ ማንኛውንም ዓቃ ህግ በየደረጃ መብትና ጥቅሙንሳጓደል ከአንድ የሥራ

ቦታ ወደ ሌላ ቦታ ወይም ከአንድ መደብ ወደ ሌላ የሥራ መደብ ሊያዛውር ይችላል “ ስለሚል በዚህ

ድንጋጌ መሠረት ዓቃቤ ህጉ ከነበሩበት የሥራ መደብ ላይ ተነስተው በሕግ ረቂቅ ዝ/ግ/መፊ የሥራ መደብ

ላይ እንዲሠሩ ተደርጓል ፡፡

በዚሁ መሠረት በዓቃቤ ህጉ የተነሱ ቅረታ ነጥቦች ላይ ውሳኔ ለመስጠት እና ተገቢውንም ማስተካከያ

ለማድረግ እንዲቻል አስቸኳይ የዓቃቤ ህግ አስተዳደር ጉባኤ አባላት በመጥራት የሚንሰጠውን ውሳኔ በጽሑፍ

የሚናሳውቅ መሆኑን በአክብሮት እንግልፃለን ፡፡

“ ከሠላምታ ጋር ”
ግልባጭ ፣

ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ

ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ

ለአቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት

ለአቤ/ክ/መ/ወ/የሥራ ሂደት

ፍትህ ቢሮ
ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 

``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

መከራ ሲገጥምህ ችግር ሲያንገላታህ

እግ/ርን ጥራ ድምፁህን አሰማ

ከመከራ ጉድጓድ ነጥቆህ ያወጣሃል

የሚሰማን በይርጋታ ይቀመጣል

ከመከራም ስጋትም ያርፋል

ለአቶ ኡቶው ቹሮ

ዓቃቤ ህግ

ጉዳዩ ፡- የሥራ ውክልና ስለመስጠት

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው ከነሐሴ 9 ቀን 2015 ዓ/ም ጀምሮ ለመንግሥት ሥራ ጉዳይ ወደ

አዳማ ስለሚሄድ እስኪመለስ ድረስ የሚመለከተኝን ሥራ በሥራዎ ላይ ደርበው እንዲሰሩ ይህ የሥራ ውክልና

የተሰጠዎት መሆኑን አስታውቃለሁ ፡፡

“ ከሠላምታ ጋር “

ግልባጭ ፣

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ
ለአቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤ/ክ/መ/ወ/የሥራ ሂደት
ለሙስና /ወ/ክ/ሀ/ማ/የሥራ ሂደት
ለሠ/ም/ማ/የጠ/ፈ/አስ/ወ/የሥራ ሂደት
ለህግ ጥና ረ/ዝ/ግ/መፊ/ወ/የሥራ ሂደት
ለመ/ል/ዕ/ዝ/ክት/ቡድን
ፍትህ ቢሮ

ለአቶ ኡቶው ቹሮ

ዓቃቤ ህግ

ጉዳዩ ፡- የሥራ ውክልና ስለማንሳት

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው ለመንግሥት ሥራ ጉዳይ ወደ ዲማ ወረዳ ስለሚሄድ እስኪመለስ

ድረስ የሚመለከተኝን ሥራ በሥራዎ ላይ ደርበው እንዲሰሩ ውክልና መስጠቱ ይታወቃል ፡፡

በዚሁ መሠረት የሄድኩበትን ሥራ አጠናቅቀ የተመለስኩ ስለሆነ የተሰጠዎት ውክልና የተነሳ መሆኑን

አሳታውቃለሁ ፡፡

“ ከሠላምታ ጋር “

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ


ለአቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤ/ክ/መ/ወ/የሥራ ሂደት
ለሙስና /ወ/ክ/ሀ/ማ/የሥራ ሂደት
ለሠ/ም/ማ/የጠ/ፈ/አስ/ወ/የሥራ ሂደት
ለህግ ጥና ረ/ዝ/ግ/መፊ/ወ/የሥራ ሂደት
ለመ/ል/ዕ/ዝ/ክት/ቡድን
ፍትህ ቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለክልል ማ/ቤቶች ኮሚሽን

ጋምቤላ፣

ጉዳዩ ፡- የይቅርታ አጣሪ ኮሚቴ አባል አንድ ባለሙያ እንዲላክልን ስለመጠየቅ

የክልሉ ፍትህ ቢሮ ከአራቱም ማ/ቤቶች ኮሚሽን የህግ ታራሚዎች የይቅርታ ፎርም ተሞልቶ መላኩ

የሚታወቅ ነው፡፡

ሆኖም ከተቋማችሁ የይቅርታ አጣሪ ኮሚቴ አባል ሆነው የተላከልን ባለሙያ እየተገኘ ስላልሆነ ከሥራው ጋር

ግንኙነት ያለው ባለሙያ በአስቸኳይ እንዲትልኩልን እንጠይቃለን ፡፡

“ ከሠላምታ ጋር ”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ
ለአቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ፍትህ ቢሮ
ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 

``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለፌዴራል የፍትህና የህግ ኢንስቲቱት

አዲስ አበባ፣

ጉዳዩ ፡- የ 2016 ዓ/ም በጀት ዓት የሠልጣኖች የሥልጠና ፍላጎት መጠየቂያ ቅጽ ይመለከታል

የፌዴራል የፍትህና የህግ ኢንስቲቱት በ 2016 በጀት ዓመት ለፌዴራል እና ለክልል ፍትህ አካላት ባለሙያዎች

ውጤታማ የሆኑ ሥልጠናዎች ለማዘጋጀት የሥልጠና ፍላጎት የዳሰሳ ጥናት በማካሄድ ላይ መሆኑን በመጥቀስ

የስልጠና ፍላት እና ሠልጣኖች ብዛት ተጠቅሶ እንዲላክላችሁ በቁጥር ፍ/ህ/ኢ/4.1/682 በቀን 12/11/2015

ዓ/ም የተፃፈ ደብዳቤ ደርሶናል ፡፡

በዚሁ መሰረት ተዘጋጅቶ በተላከልን 2 ገጽ ሰንጠረዥ ላይ በመጠይቁ መሰረት ቅፁን ሞልተን የላክን መሆኑን

እንገልፃለን ፡፡

“ ከሠላምታ ጋር ”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለአቤቱታና ክስ/ አመ/ወ/ የሥራ ሂደት


ለአቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ፍትህቢሮ

 ለአኙዋሃ ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ


 ለአኙዋሃ ብ/ዞን ፖሊስ መምሪያ
አቦቦ፣
 ለማጃንግ ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ
 ለማጃንግ ብ/ዞን ፖሊስ መምሪያ
ሜጢ፣
 ለኑዌር ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ
 ለኑዌር ብ/ዞን ፖሊስ መምሪያ
ኝንኛንግ፣
ጉዳዩ ፡- የሥልጠና ጥሪ ይመለከታል
የክልሉ ፍትህ ቢሮ ከዩኒሴፍ ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ በወንጀል ምርመራ ላይ የሚታዩ ችግሮች እና ተግራቶች
ዙሪያ ጉዳዩ ,ለሚመለከታቸው የህግ ባለሙያዎች በተገኙበት በጋምቤላ ከተማ ላይ የህግ ግንዛቤ ማስጨበጫ
ሥልጠና አዘጋጅቷል ፡፡ በዚሁ መሠረት ፡-
1. ከአኙዋሃ ብ/ዞን
 አንድ የዞኑ ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ እና አንድ የብ/ዞኑ የወንጀል ምርምራ ሹም ክፍል ኃላፊ
2. ከማጃንግ ብ/ዞን

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

 አንድ የዞኑ ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ እና አንድ የብ/ዞኑ የወንጀል ምርምራ ሹም ክፍል ኃላፊ
3. ከኑዌር ብ/ዞን
 አንድ የዞኑ ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ እና አንድ የብ/ዞኑ የወንጀል ምርምራ ሹም ክፍል ኃላፊ
በተገኙበት በቀን 27/10/2015 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡00 በጋምቤላ ከተማ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ችሎት አደራሽ
በተዘጋጀው ስልጠና ላይ እንዲትገኙ እንገልፃለን ፡፡
“ ከሠላምታጋር ”
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ
ለመ/ቤቱ ግዥ/ፋ/ን/አስ/ ቡድን
ፍትህ ቢሮ

 ለክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን  ለጋምቤላ ከተማ የመ/ደ/ፍ/ቤት  ለጋምቤላ ከተማ የአንድ


 ለክልሉ ጤና ቢሮ  ለጋምቤላ ከተማ ፍትህ አገልግሎት መስጫ ማዕከል
 ለክልሉ ትምህርት ቢሮ መመሪያ  ለጋምቤላ ከተማ ሴቶች
 ለጋምቤላ ከፍተኛ ፍ/ቤት  ለክልሉ ሥራ እና ክህሎት ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት
 ለክልሉ ሴቶች ማህበራዊ  ለጋምቤላ ከተማ ፍትህ ጽ/ቤት  ለጋምቤላ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት
ጉዳይ ቢሮ
ጋምቤላ፣

ጉዳዩ ፡- የሥልጠና ጥሪ ይመለከታል


የክልሉ ፍትህ ቢሮ ከዩኒሴፍ ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ በሴቶች ህፃናት የሚፈፀሙ ጥቃቶች አስመልክቶ በክልሉ
በተመረጡት በ 4 ም ወረዳዎች ለተወጣጡት እና ከክልሉ መ/ቤቶች ጉዳዩ ለሚመለከታቸው ፍትህ አካላት እና
ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በክልሉ የቤተሰብ ህግ ፣ በወንጀል ህግ እና ከአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ጋር በተያያዘ
ልጆች ጥበቃ እና GBV ላይ ግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና በጋምቤላ ከተማ ላይ አዘጋጅቷል ፡፡
በዚሁ መሠረት ጉዳዩ ,ለሚመለከታቸው የህግ ባለሙያዎች እና ባለድርሻ አካላት ማለትም ፡-
ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 

``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

 ከክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ------- 1 የሴቶች እና ህጻናት ጉዳይ ባለሙያ


 ከክልሉ ጤና ቢሮ ------ 1 የሴቶች እና ህጻናት ጉዳይ ባለሙያ
 ከክልሉ ትምህርት ቢሮ ------ 1 የሴቶች እና ህጻናት ጉዳይ ባለሙያ
 ከክልሉ ሥራና ክህሎት ቢሮ -------------- 1 ጉዳዩ የሚመለከተው ዳይሪክቶሬት
 ከጋምቤላ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት ------- 1 የሴቶች እና ህጻናት ጉዳይ ባለሙያ
 ከጋምቤላ ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት --------- 1 ጉዳዩ የሚመለከት ሴት ዳኛ
 ከጋምቤላ ከተማ የመ/ደ/ፍ/ቤት --------- 1 ጉዳዩ የሚመለከት ሴት ዳኛ
 ከክልሉ ሴቶች ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ------ 2 የሴቶች እና ማህበራዊ ዘርፍ ዳይሪክቶሬት
 ከጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ ------------- 1 ዓቃቤ ህግ
 ከጋምቤላ ከተማ የአንድ አገልግሎት መስጫ ማዕከል ------------- 1 ዓቃቤ ህግ፣ 1 መርማሪ ፖሊስ እና 1 የጤና
ባለሙያ
 ከጋምቤላ ከተማ ፍትህ ጽ/ቤት ------------- 1 ዐቃቤ ህግ
 ለጋምቤላ ከተማ ሴቶች ጉዳይ ጽ/ቤት -------- 1 ጉዳዩ የሚመለከተው ባለሙያ
በተገኙበት ነሐሴ 19/2015 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡00 በጋምቤላ ከተማ ጊዋ ሆቴል አደራሽ በተዘጋጀው ስልጠና ላይ
እንዲትገኙ እንገልፃለን፡፡

“ ከሠላምታ ጋር ”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ
ለመ/ቤቱ ግዥ/ፋ/ን/አስ/ ቡድን
ፍትህ ቢ

ለጎደሬ ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት ለኢታንግ ልዩ ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት


ሜጢ፣ ኢታንግ ፣
ለጎግ ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት ለጋምቤላ ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት
ፒኝውዶ፣ አቦል፣

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለጂካዎ ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት ለጆር ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት


ኳችቲያንግ፣ አንጎኒ፣
ለላሬ ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት ለጋምቤላ ከተማ ፍትህ ጽ/ቤት
ኮርጋንግ፣ ጋምቤላ፣

ጉዳዩ ፡- የውይይት መድረክ ይመለከታል

የክልሉ ፍትህ ቢሮ በሴቶች እና ሕፃናት ላይ የሚፈፀሙ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊት እና ጥቃቶች አስመልክቶ ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን

በማከናወን ላይ ይገኛል ፡፡በዚህ መሰረት በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች እና በአፈፃፀም የሚታዩ ክፍተቶችን ዙሪያ

የውይይት መድረክ ተዘጋጅቷል ፡፡

በዚሁ መሠረት፡-

1. የወረዳ ዋና አስተዳዳሪ

2. የወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት ኃላፊ

3. የወረዳ ሴቶች ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ኃላፊ

4. የወረዳ ፖሊስ አዛዥ

5. የወረዳ የዩኒሴፍ ፎካል ፕርሰን

ከላይ የተጠቀሱት ተሳታፊዎች ታህሣስ 05/2016 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት በጋምቤላ ከተማ ግራንድ ሆቴል በተዘጋጀው

የውይይት መድረክ ላይ እንዲትሳተፉ በእናንተ በኩል ጥሪ እንዲደረግላቸው እንገልፃለን ፡፡

“ ከሠላምታ ጋር ”

ግልባጭ ፣

ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ

ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ

ለመ/ቤቱ ግዥ/ፋ/ን/አስ/ ቡድን

ፍትህ ቢሮ

ለበለጠ መረጃ ፡- በ 09 13 83 39 75 ፣ 09 25 90 77 49 ይደውሉ


ለኑዌር ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ ኝንኛንግ፣

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለማጃንግ ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ አቦቦ፣


ሜጢ፣ ለጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ
ለአኙዋሃ ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ ጋምቤላ፣
ጉዳዩ ፡- የውይይት መድረክ ይመለከታል

የክልሉ ፍትህ ቢሮ በሴቶች እና ሕፃናት ላይ የሚፈፀሙ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊት እና ጥቃቶች አስመልክቶ ዘርፈ ብዙ

ሥራዎችን በማከናወን ላይ ይገኛል ፡፡በዚህ መሰረት በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች እና በአፈፃፀም

የሚታዩ ክፍተቶችን ዙሪያ የውይይት መድረክ ተዘጋጅቷል ፡፡

በዚሁ መሠረት፡-

1. የብ/ዞኑ ፍትህ መምሪያ ኃላፊ

2. የብ/ዞኑ ፖሊስ መምሪያ አዛዥ

3. የብ/ዞኑ ከፍተኛ ፍ/ቤት ፕረዚዳንት

4. የብ/ዞኑ ሴቶች ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ ኃላፊ

ከላይ የተጠቀሱት ተሳታፊዎች ታህሣስ 05/2016 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት በጋምቤላ ከተማ ግራንድ ሆቴል

በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ እንዲትሳተፉ በእናንተ በኩል ጥሪ እንዲደረግላቸው እንገልፃለን ፡፡

“ ከሠላምታ ጋር ”

ግልባጭ ፣

ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ

ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ

ለመ/ቤቱ ግዥ/ፋ/ን/አስ/ ቡድን

ፍትህ ቢሮ
ለበለጠ መረጃ ፡- በ 09 13 83 39 75 ፣ 09 25 90 77 49 ይደውሉ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት

ለክልሉ ሴቶች ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ

ለክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን

ለክልሉ ትምህርት ቢሮ

ለጋምቤላ ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት

ለክልሉ ወሳኝ ኩነቶች

ለጋምቤላ ከተማ ሆስፒታል

ለጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ የህግ ት/ክፍል

ጋምቤላ፣

ጉዳዩ ፡- የውይይት መድረክ ይመለከታል

የክልሉ ፍትህ ቢሮ በሴቶች እና ሕፃናት ላይ የሚፈፀሙ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊት እና ጥቃቶች አስመልክቶ ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን

በማከናወን ላይ ይገኛል ፡፡በዚህ መሰረት በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች እና በአፈፃፀም የሚታዩ ክፍተቶችን ዙሪያ

የውይይት መድረክ ተዘጋጅቷል ፡፡

በዚሁ መሠረት ፡-

1. ከክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ------------------------- ፕረዚዳንት

2. ከክልሉ ሴቶች ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ------- ቢሮ ኃላፊ እና ሁለት ጉዳዩ የሚመለከታቸው ዳይሬክቶረቶች

3. ከክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን --------------------------- 1 ኮሚሽነር እና ጉዳዩ የሚመለከተው 1 መርማሪ ፖሊስ

4. ከክልሉ ትምህርት ቢሮ --------------------------- ቢሮ ኃላፊ

5. ከጋምቤላ ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት ----------------- ሰብሳቢ ዳኛ

6. ከክልሉ ወሳኝ ኩነቶች አገልግሎት --------------- ኃላፊ

7. ከጋምቤላ ከተማ ሆስፒታል ----------------------- ኃላፊ

8. ከጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ የህግ ት/ክፍል ------------- 1 የህግ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ከላይ የተጠቀሱት ተሳታፊ ተቋማት ታህሣስ 05/2016 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት በጋምቤላ ከተማ ግራንድ ሆቴል በተዘጋጀው

የውይይት መድረክ ላይ እንዲትሳተፉ በእናንተ በኩል ጥሪ እንዲደረግላቸው እንገልፃለን ፡፡

“ ከሠላምታ ጋር ”

ግልባጭ ፣

ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ

ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ

ለመ/ቤቱ ግዥ/ፋ/ን/አስ/ ቡድን

ፍትህ ቢሮ

ለኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትህ ሚኒስቴር


አዲስ አበባ፣

ጉዳዩ ፡- በክርክር ሂደት ላይ የሚገኙ የጋምቤላ ነፃነት ግንባር /ሰራዊት / ተከሣሾች የክስ ይቋረጥ ጥያቄ
ይመለከታል
የጋምቤላ ነፃነት ግንባር /ሠራዊት / የተባሉ የፖለቲካ ድርጅት በቁጥር ጋ/123/2015 በቀን 03/08/2015 ዓ/ም
በፃፈው ደብዳቤ በፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት 3 ኛ መደበኛ ችሎት ፣ልደታ መደበኛ ችሎት እና በጋምቤላ ተዘዋዋሪ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ችሎት የተያዜ የእነ በን ጋዴት 9 ሰዎች የክስ መዝገብ የፋይል ቁጥር 297843 በዋስ የተፈቱ ቢሆንም ፣ የፍርድ
ሂደቱን በውጭ እየተከታተሉ መሆናቸውን ገልፆ በዚህ ክስ መዝገብ ላይ የተጠቀሱት ተከሣሾች ፡-
1. አቶ ኩን ኮርዮም 4. አቶ ጋትዴት ካንግ
2. አቶ ቢሊም ችታች 5. አቶ ትጂን ቲያም ጃም
3. አቶ ኒያል ኡሎክ ሏል

የጋምቤላ ነፃነት ግንባር አባል ስለሆኑ እና በጋምቤላ ነፃነት ግንባር ደጋፊነት ምክንያት የታሰሩ በመሆኑ በቀን
10/07/2015 ዓ/ም በአዲስ አበባ በተፈረመው የሠላም ስምምነት መሠረት ክሳቸው እንዲቋረጥ እና በጋምቤላ
ከተማ በሚገኘው የቦንጋ ማሠልጠኛ የተሃድሶ የሥልጠና ማዕከል እንዲገቡ እንዲደረግ መጠየቁን ተከትሎ
የጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት መስ/ም/ቤት በጋምቤላ ህ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ አማካይነት ጥያቄው
ለፌዴራል ፍትህ ሚኒስተር እንዲቀርብ በቁጥር መ 2/3709/ፈ 1/3 በቀን 10/08/2015 ዓ/ም በተፃፈ ደብዳቤ
ገልፆልናል ፡፡
በዚሁ መሠረት ከላይ የተጠቀሱት ተከሣሾች የጋምቤላ ነፃነት ግንባር /ሠራዊት /አባልና ደጋፊ ስለመሆናቸው
በአዲስ አበባ በተፈረመው የሠላም ስምምነት መሠረት ተከሣሾቹ ጉዳያቸው በየፍርድ ቤቶች በክርክር ሂደት
ላይ የሚገኙ ስለሆነ ህጉ በሚያዘው መሠረት የቀረበው የክስ ይቋረጥ ጥያቄ በእናንተ በኩል ጉዳዩ ታይቶ ህጋዊ
ምላሽ እንዲሰጠን በአክብሮት እንጠይቃለን ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “

ለፋይል
 ለክቡር ርዕሰ- መስተዳድር
እንዲያውቁት
 ለክቡር ም/ርዕሰ መስተዳድር
ግልባጭ፣
 ለብልጽግና ፓርቲ የጋም/ቅ/ጽ/ቤት
 ለክልሉ ፕረዚዳንት ጽ/ቤት
 ለክልሉ ሠላምና ፀጥታ ቢሮ
ጋምቤላ
 ለመ/ቤታችን ቢሮ ኃላፊ
 ለመ/ቤታችን ም/ቢሮ ኃላፊ
 ለአቤቱታና ክስ/አመ/ወ/ የሥራ ሂደት
ፍትህ ቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለክልልሉ ፍትህ ቢሮ
ጋምቤላ
ጉዳዩ ፡- የማረሚያ ቤት ጉብኝት ሪፖርትን ይመለከታል

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የፍትህ አካላት በጋራ በመሆን በጋምቤላ ከተማ ፖሊስ ጣቢያ እና በክልል ማረሚያ ቤት
በተለያዩ የወንጀል ድርጊት ተጠርጥረው በህግ ቁጥጥር ሥር የሚገኙ በመጎብኘት በህግ የተቀመጠላቸውን ሰብዓዊ መብት
ለማስጠበቅ ጉብኝት ኮሚቴ መቋቋሙ ይታወቃል ፡፡

በዚሁ መሠረት ከክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ከከተማ ፍትህ መምሪያ ፣ ከከተማ ፍትህ ጽ/ቤት ፣ ከከተማ ፖሊስ ጣቢያ እና ማ/ቤት
ተወካይ በተገኘበት በቀን 07/03/2015 ዓ/ም በክልል ማ/ቤት በመገኘት ጉብኝት አድርገናል ፡፡

ተ/ቁ የተጠርጣሪ ስም አድራሻ የተጠረጠረበት የታሰረበት ጉዳዩ ጉዳዩን የያዘው ጊዜ የጉብት ኮሚቴ
ወንጀል ቀን ያለበት ፖሊስ ቀጠሮው ውሳኔ
ደረጃ የፈቀደ
ፍ/ቤት
1 መ/አለቃታርኩ ጋምቤላ ሥርቀት ወንጀል 19/10/2014 ጊዜ ክልል ፖሊስ ጋ/ከፍተኛ ምርመራ
ሞርካታ 05 ቀጠሮ ኮሚሽን ፍ/ቤት መዝገቡ ለፍትህ
የተቋረጠ መምሪያ
ተላልፏል
2 ከ/ል ቶሎሳ ሽበሽ ጋምቤላ ኦኔግ ሼነ 20/03/2014 ጊዜ ጋ/የመ/ደ/ፍ/ቤት ፌ/ፖሊስ የጋራ ውሳኔ
05 የተጠረጠረ ቀጠሮ ምርመራ ያስፈልጋል
የተቋረጠ ክፍል
3

ዚሁ መሠረት ማረሚያ ቤት እና በፖሊስ ጣቢያ የሚደረጉ ጉብኝቶች የጉብኝት ኮሚቴ በማዋቀር የጋራ የሆነ ፍትሐዊ ውሳኔ
ለማሰጠት እና ውጤታቸውን እስከ መጨረሻ ለመከታተል እንዲያስችል ፡-

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለክልሉ መስ/ም/ቤት
ለክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት
ለክልሉ አፌ ጉባዔ
ለክልሉ ፖሊሰ ኮሚሽን
ለክልሉ ሴቶችማህበራዊ ጉዳይ
ለጋምቤላ ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት
ለጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ
ለጋምቤላ ከተማ ፍትህ ጽ/ቤት
ለጋምቤላ ከ/ሴቶች ማህ/ጉ /ጽ/ቤት
ለክልሉ ወጣቶችና ሴቶች ሊግ

ጋምቤላ ፣

ጉዳዩ ፡- የሥልጠና ጥሪ ይመለከታል

የክልሉ ፍትህ ቢሮበክልሉ የቤተሰብ ህግ ላይ የሚታዩ የአፈፃፀም ችግሮች እና ተግራቶች ዙሪያ ጉዳዩ የሚመለከታቸው ኃላፊዎች
እና የህግ ባለሙያዎች በተገኙበት በጋምቤላ ከተማ ላይ የህግ ግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና አዘጋጅቷል ፡፡ በዚሁ መሠረት ፡-

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

 ከክልሉ መስ/ም/ቤት -------------- የህግ አማካሪ


 ከክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ----------- 1 ዳኛ
 ከክልሉ አፌ ጉባዔ --------------- 1 የህግ ቋሚ ኮሚቴ
 ከክልሉ ፖሊሰ ኮሚሽን ----------- 1 ጉዳዩ የሚመለከተው መርማሪ ፖሊስ
 ከክልሉ ሴቶችማህበራዊ ጉዳይ --------- 1 ኃላፊ እና 1 የሴቶች ህፃናት ዳይሬክቶረት
 ከጋምቤላ ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት ---------- 1 ዳኛ
 ከጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ ---------- 1 የሥራ ሂደት ባለቤት ዓቃቤ ህግ
 ከጋምቤላ ከተማ ፍትህ ጽ/ቤት---------- 1 የሥራ ሂደት ባለቤት ዓቃቤ ህግ
 ከክልሉ ወጣቶችና ሴቶች ሊግ ----------- 1 ጉዳዩ የሚመለከተው አካል
 ከጋምቤላ ከተማ ሴቶች ማህበራ /ጉ /ጽ/ቤት ---------- 1 የሥራ ሂደት ባለቤት በተገኙበት በቀን 26/01/2015 ዓ/ም
ከጠዋቱ 2፡00 በጋምቤላ ከተማ ጊዋ ሆቴል በመገኘት በተዘጋጀው ስልጠና ላይ እንዲትገኙ እንገልፃለን ፡፡
“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለመ/ል/ዕ/ዝ/ክትትል ቡድን
ለመ/ቤቱ ግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህቢሮ

ለክልሉ ከተማ መሠረተ ልማት ቢሮ

ጋምቤላ

ጉዳዩ ፡- የመ/ቤታችን የቢሮ ጥገና ይመለከታል

የክልሉ ፍትህ ቢሮ ከክልሉከተማመሠረተ ልማት ቢሮ ለቢሮ አገልግሎት የሚንጠቀምበት ሁለት ብሎክ ህንፃ ለማሳደስ

ለጥገና የሚስፈልጉ ክፍሎችን በመለየት ጥገና እንዲደረግልን በጠየቅነው መሰረት ከመ/ቤታችሁ ባለሙያ በመምጣት

ጥገናውን ለማድረግ በሁለት ዓይነት category ተሠርቶ የዋጋ ተመንም ዝርዝርወጥቶለት ስፔስፊክሽኑ በደብዳቤ ቁጥር

318/ፀ-2/2 በቀን 25/04/2014 ዓ/ም የተፃፈ ደብዳቤ ደርሶናል፡፡

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

በዚሁ መሠረት የመ/ቤታችን የማንጅሜንት ኮሚቴ ባደረገው ስብሰባ ቀደም ሲል ለሁለቱም ሕንፃ የወጣለት የዋጋ

ተመን መሠረት ወደ ሥራ ለመግባት ከፍተኛ የበጀት ችግር ያጋጠመን ስለሆነ ከሁለቱም ሕንፃ ለጊዜው አንዱን ህንፃ

ተገቢው ጥገና እንዲደረግ የተወሰነ ስለሆነ የክልሉ ከተማ መሠረተ ልማት ቢሮ ያጋጠመንን የበጀት ችግር ከግምት

በማስገባት ለማስጠገን ካስብነው ሁለት ህንፃ ውስጥ የአንዱ ህንፃ ዋጋ ተመን በሁለተኛ category የህንፃ ግንባታ

ግብያት ማቴሪያሎች አሁን ገቢያ ላይ በሚገኘው ሂሳብ ግምት ወጥቶለት ወደ ሥራ ለመግባት እንዲንችል ጉዳዩ

የሚመለከተው ባለሙያ እንዲትልኩልን እንጠይቃለን ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
 ለመ/ቤታችን ቢሮኃላፊ
 ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
 ለመ/ል/ዕ/ዝ/ክትትል ቡድን
 ለመ/ቤቱ ግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን
ጋምቤላ ፍትህ ቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

 ለክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን


 ለጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ
 ለፌዴራል ፖሊስ ምርመራ ማስተባበሪያ
 ለክልሉ ማ/ቤቶች ኮሚሽን
 ለጋምቤላ ከተማ ፍትህ ጽ/ቤት
 ለጋምቤላ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት

ጋምቤላ፣

ጉዳዩ ፡- የጉብኝት ኮሚቴ ስለማወቀር

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የፍትህ አካላት በጋራ በመሆን በጋምቤላ ከተማ ፖሊስ ጣቢያ እና በክልል
ማረሚያ ቤት በተለያዩ የወንጀል ድርጊት ተጠርጥረው በህግ ቁጥጥር ሥር የሚገኙ በመጎብኘት በህግ የተቀመጠላቸውን
ሰብዓዊ መብት ለማስጠበቅ ጉብኝት ሲደረግ እንደነበር ይታወቃል ፡፡

በዚሁ መሠረት ማረሚያ ቤት እና በፖሊስ ጣቢያ የሚደረጉ ጉብኝቶች የጉብኝት ኮሚቴ በማዋቀር የጋራ የሆነ ፍትሐዊ
ውሳኔ ለማሰጠት እና ውጤታቸውን እስከ መጨረሻ ለመከታተል እንዲያስችል ፡-

የፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር እና የወንጀል ምርመራ ሹም ክፍል ኃላፊ፣


የክልሉ ማ/ቤቶች ኮሚሽን ኮሚሽነር እና የእሥረኞች ጉዳይ የሚመለከተው አንድ ባለሙያ፣
ከፌዴራል ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ማስተባበሪያ አንድ መርማሪ ፖሊስ
ከጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ አንድ የወንጀል ጉዳይ የሥ/ ሂ/ ባለቤት
ከጋምቤላ ከተማ ፖሊስ አዛዥ እና አንድ ወንጀል ምርመራ ሹም ኃላፊ
ከጋምቤላ ከተማ ፍትህ ጽ/ቤት ኃላፊ እና አንድ የወንጀል ሥራ ሂደት ባለቤት
ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 

``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

በተገኙበት ተወያይቶ አቅጣጫ ለመስጠት እንዲቻል በቀን 15/02/2015 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ላይ ክልል ፍትህ ቢሮ
እንዲትገኙ እናሳስባለን ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ፍትህ ቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለ unicef ጋምቤላ ቅርንጫፍ

ለ Plan international

ለ UNHCR

ለ Save the Children

ለክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት

ጋምቤላ፣

ጉዳይ፡- በቀረበው ይግባኝ ቅረታ ላይ መልስ ስለመስጠት

በይግባኝ ባይ ሟች ጆክ እና በመልስ ሰጪ የክልሉ ዐቃቤ ህግ መካከል ስላለው የወንጀል የዋስት ይግባኝ ጥያቄ ላይ የበኩላችንን
ህጋዊ አስተያየት ወይም ትችት እንዲንሰጥበት በመዝገብ ቁጥር 03440/2015 በቀን 04/11/2015 ዓ/ም የተፃፈ ትዕዛዝ
ደርሶናል ፡፡

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

በዚሁ መሠረት የቀረበልንን የዋስት ይግባኝ መዝገብ ሲንመረምረው በይግባኝ ባዩ ስም የተጣራ ምርመራ መዝገብ ለሚመለከተው
ፍትህ አካል ያልተላለፈ ስለሆነ ጉዳዩን የያዘው የፖሊሰ ኮሚሽን መርማሪ ፖሊስ ቀርቦ እንዲያስረዳ ትዕዛዝ እንዲሰጥልን
በአክብሮት እንጠይቃለን ፡፡

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ጋምቤላ፣

ጉዳዩ ፡- የሥልጠና ጥሪ ይመለከታል

የክልሉ ፍትህ ቢሮ በክልሉ የቤተሰብ ህግ ላይ የሚታዩ የአፈፃፀም ችግሮች እና ተግራቶች ዙሪያ ጉዳዩ የሚመለከታቸው ኃላፊዎች
እና የህግ ባለሙያዎች በተገኙበት በጋምቤላ ከተማ ላይ የህግ ግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና አዘጋጅቷል ፡፡ በዚሁ መሠረት ፡-

 ከ unicef ጋምቤላ ቅርንጫፍ ------------- 1 ተወካይ


 ከ Plan international ------------- 1 ተወካይ
 ከ UNHCR ------------- 1 ተወካይ
 ከ Save the Children ------------- 1 ተወካይ

በቀን 27/01/2015 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡00 በጋምቤላ ከተማ ጊዋ ሆቴል የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ላይ ጉዳዩ የሚመለከተውን
አንድ ተወካይ እንዲትልኩልን እንግልፃለን ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለመ/ቤቱ ግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህ ቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለ unicef ጋምቤላ ቅርንጫፍ

ለወ/ሮ ፀሓይ በፊቃዱ

ለወ/ሮ አኩኝ ኡጁሉ

ለአቶ ዊዋል ዳክ

ጋምቤላ፣

ጉዳዩ ፡- የሥልጠና ተሳታፊዎች ይመለከታል

የክልሉ ፍትህ ቢሮ በክልሉ የቤተሰብ ህግ ላይ የሚታዩ የአፈፃፀም ችግሮች እና ተግራቶች ዙሪያ ጉዳዩ
የሚመለከታቸው ኃላፊዎች እና የህግ ባለሙያዎች በተገኙበት በጋምቤላ ከተማ ላይ የህግ ግንዛቤ ማስጨበጫ
ሥልጠና አዘጋጅቷል ፡፡

በዚሁ መሠረት በቀን 27/01/2015 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡00 በጋምቤላ ከተማ ጊዋ ሆቴል በሚሰጠው ሥልጠና ላይ
እንዲትሳተፉ እንግልፃለን ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችን ቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለመ/ቤቱ ግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህ ቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለጋምቤላ ከተማ 01 ቀበሌ አስ/ም/ቤት


ለጋምቤላ ከተማ 02 ቀበሌ አስ/ም/ቤት
ለጋምቤላ ከተማ 03 ቀበሌ አስ/ም/ቤት
ለጋምቤላ ከተማ 04 ቀበሌ አስ/ም/ቤት
ለጋምቤላ ከተማ 05 ቀበሌ አስ/ም/ቤት
ጋምቤላ
ጉዳዩ ፡- የሥልጠና ጥሪ ይመለከታል

የክልሉ ፍትህ ቢሮ በክልሉ የቤተሰብ ህግ ላይ የሚታዩ የአፈፃፀም ችግሮች እና ተግራቶች ዙሪያ ጉዳዩ
የሚመለከታቸው ኃላፊዎች እና የህግ ባለሙያዎች በተገኙበት በጋምቤላ ከተማ ላይ የህግ ግንዛቤ ማስጨበጫ
ሥልጠና አዘጋጅቷል ፡፡ በዚሁ መሠረት ፡-

 ከጋምቤላ ከተማ 01 ቀበሌ አስ/ም/ቤት ---------- 1 ማህበራዊ ፍ/ቤት ዳኛ


 ከጋምቤላ ከተማ 02 ቀበሌ አስ/ም/ቤት ---------- 1 ማህበራዊ ፍ/ቤት ዳኛ
 ከጋምቤላ ከተማ 03 ቀበሌ አስ/ም/ቤት ---------- 1 ማህበራዊ ፍ/ቤት ዳኛ
 ከጋምቤላ ከተማ 04 ቀበሌ አስ/ም/ቤት ---------- 1 ማህበራዊ ፍ/ቤት ዳኛ
 ከጋምቤላ ከተማ 05 ቀበሌ አስ/ም/ቤት ---------- 1 ማህበራዊ ፍ/ቤት ዳኛ
በተገኙበት በቀን 26/01/2015 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡00 በጋምቤላ ከተማ ጊዋ ሆቴል በመገኘት በተዘጋጀው
ስልጠና ላይ እንዲትገኙ እንገልፃለን ፡፡
“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለመ/ቤቱ ግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለአኙዋሃ ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ


አቦቦ፣
ለማጃንግ ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ
ሜጢ፣
ለኑዌር ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ
ኝንኛንግ፣
ጉዳዩ ፡- የሥልጠና ጥሪ ይመለከታል

የክልሉ ፍትህ ቢሮ በክልሉ የቤተሰብ ህግ ላይ የሚታዩ የአፈፃፀም ችግሮች እና ተግራቶች ዙሪያ ጉዳዩ
የሚመለከታቸው ኃላፊዎች እና የህግ ባለሙያዎች በተገኙበት በጋምቤላ ከተማ ላይ የህግ ግንዛቤ ማስጨበጫ
ሥልጠና አዘጋጅቷል ፡፡ በዚሁ መሠረት ፡-
4. ከአኙዋሃ ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ ----------------1 መምሪያ ኃላፊ
5. ከማጃንግ ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ ----------------1 መምሪያ ኃላፊ
6. ከኑዌር ብ/ዞን ፍትህ መምሪያ ----------------1 መምሪያ ኃላፊ

በተገኙበት በቀን 26/01/2015 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡00 በጋምቤላ ከተማ ጊዋ ሆቴል በመገኘት በተዘጋጀው
ስልጠና ላይ እንዲትገኙ እንገልፃለን ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለመ/ቤቱ ግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህቢሮ

ለጎደሬ ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት


ሜጢ፣
ለጋምቤላ ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት
አቦል፣
ለጂካዎ ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት
ኳችቲያንግ፣
ላሬ ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት
ኮርጋንግ፣
ጆር ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት
አንጎኒ፣
ጉዳዩ ፡- የሥልጠና ጥሪ ይመለከታል

የክልሉ ፍትህ ቢሮ በክልሉ የቤተሰብ ህግ ላይ የሚታዩ የአፈፃፀም ችግሮች እና ተግራቶች ዙሪያ ጉዳዩ
የሚመለከታቸው ኃላፊዎች እና የህግ ባለሙያዎች በተገኙበት በጋምቤላ ከተማ ላይ የህግ ግንዛቤ ማስጨበጫ
ሥልጠና አዘጋጅቷል ፡፡ በዚሁ መሠረት ፡-
 ከጎደሬ ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት ----------------1 ዓቃቤ ህግ
 ከጋምቤላ ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት ------------ 1 ዓቃቤ ህግ
 ከጂካዎ ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት ---------------1 ዓቃቤ ህግ
 ከላሬ ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት -----------------1 ዓቃቤ ህግ
 ከጆር ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት ----------------1 ዓቃቤ ህግ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

በተገኙበት በቀን 26/01/2015 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡00 በጋምቤላ ከተማ ጊዋ ሆቴል በመገኘት በተዘጋጀው
ስልጠና ላይ እንዲትገኙ እንገልፃለን ፡፡
“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለመ/ል/ዕ/ዝ/ክትትል ቡድን
ለመ/ቤቱ ግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለአቶ ኡማን ኡጁሉ

ክልል ዓቃቤ ህግ፣

ጉዳዩ ፡- የሥራ ውክልና ስለመስጠት

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ የሥራ ድክመት በሚታይባቸው የስራ መደቦች
ላይ ብቃት ያለውን ባለሙያ በማሠራት በዘርፉ ያለውን የአሰራር ክፍተቶችን ለማስተካከል እንዲቻል እርስዎ
ባሎዎት የትምህረት ዝግጅት መሠረት በያዙት ደመወዝ የክልል ፍትህ ቢሮ የሕግ ጥ/ረ/ዝ/ግ/መፊ/ ሥራ
በህግ እና በህግ ብቻ እንዲሠሩ ይህ የሥራ ውክልና የተሰጠዎት መሆኑን አስታውቃለሁ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለሙስና ወ/ክ/ሀ/ማስ/የሥራ ሂደት
ለአቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለህግ /ጥ/ረ/ዝ/ግ/መፊ/ወ/የሥራ ሂደት
ለሠ/ም/ማ/የጠ/ፈ/አስ/ወ/የሥራ ሂደት
ለመ/ል/ዕ/ዝ/ክትትል ቡድን
ፍትህቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለአቶ ቦል ኬት

ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ ፣

ጉዳዩ ፡- የሥራ ውክልና ስለመስጠት

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ የሥራ ድክመት በሚታይባቸው የስራ መደቦች
ላይ ብቃት ያለውን ባለሙያ በማሠራት በዘርፉ ያለውን የአሰራር ክፍተቶችን ለማስተካከል እንዲቻል እርስዎ
ባሎዎት የትምህረት ዝግጅት መሠረት በያዙት ደመወዝ የክልል ፍትህ ቢሮ የሕግ ጥ/ረ/ዝ/ግ/መፊ/ ሥራ
በህግ እና በህግ ብቻ እንዲሠሩ ይህ የሥራ ውክልና የተሰጠዎት መሆኑን አስታውቃለሁ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለሙስና ወ/ክ/ሀ/ማስ/የሥራ ሂደት
ለአቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለህግ /ጥ/ረ/ዝ/ግ/መፊ/ወ/የሥራ ሂደት
ለሠ/ም/ማ/የጠ/ፈ/አስ/ወ/የሥራ ሂደት
ለመ/ል/ዕ/ዝ/ክትትል ቡድን
ፍትህቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለወ/ሮ አሪያት ኡጁሉ

የክልል ዓቃቤ ህግ፣

ጉዳዩ ፡- የሥራ ውክልና ስለመስጠት

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ የሥራ ድክመት በሚታይባቸው የስራ መደቦች
ላይ ብቃት ያለውን ባለሙያ በማሠራት በዘርፉ ያለውን የአሰራር ክፍተቶችን ለማስተካከል እንዲቻል እርስዎ
ባሎዎት የትምህረት ዝግጅት መሠረት በያዙት ደመወዝ የክልል ፍትህ ቢሮ የሠ/ም/ማ/ጠ/ፈ/አሰ/ወ/የስራ
ሂደትን ሥራ በህግ እና በህግ ብቻ እንዲሠሩ ይህ የሥራ ውክልና የተሰጠዎት መሆኑን አስታውቃለሁ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለሙስና ወ/ክ/ሀ/ማስ/የሥራ ሂደት
ለአቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለህግ /ጥ/ረ/ዝ/ግ/መፊ/ወ/የሥራ ሂደት
ለሠ/ም/ማ/የጠ/ፈ/አስ/ወ/የሥራ ሂደት
ለመ/ል/ዕ/ዝ/ክትትል ቡድን
ፍትህቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለወ/ሮ ይታየሽ ግዛው

ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ

ጉዳዩ ፡- የሥራ ውክልና ስለመስጠት

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ የሥራ ድክመት በሚታይባቸው የስራ መደቦች
ላይ ብቃት ያለውን ባለሙያ በማሠራት በዘርፉ ያለውን የአሰራር ክፍተቶችን ለማስተካከል እንዲቻል እርስዎ
ባሎዎት የትምህረት ዝግጅት መሠረት በያዙት ደመወዝ የክልል ፍትህ ቢሮ የሠ/ም/ማ/ጠ/ፈ/አሰ ሥራ
በህግ እና በህግ ብቻ እንዲሠሩ ይህ የሥራ ውክልና የተሰጠዎት መሆኑን አስታውቃለሁ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ
ጋምቤላ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለሙስና ወ/ክ/ሀ/ማስ/የሥራ ሂደት
ለአቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለህግ /ጥ/ረ/ዝ/ግ/መፊ/ወ/የሥራ ሂደት
ለሠ/ም/ማ/የጠ/ፈ/አስ/ወ/የሥራ ሂደት
ፍትህቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለወ/ሮ አጃኝ ኡሞድ

ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ

ጉዳዩ ፡- የሥራ ውክልና ስለመስጠት

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ የሥራ ድክመት በሚታይባቸው የስራ መደቦች
ላይ ብቃት ያለውን ባለሙያ በማሠራት በዘርፉ ያለውን የአሰራር ክፍተቶችን ለማስተካከል እንዲቻል እርስዎ
ባሎዎት የትምህረት ዝግጅት መሠረት በያዙት ደመወዝ የክልል ፍትህ ቢሮ የሠ/ም/ማ/ጠ/ፈ/አሰ ሥራ
በህግ እና በህግ ብቻ እንዲሠሩ ይህ የሥራ ውክልና የተሰጠዎት መሆኑን አስታውቃለሁ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለሙስና ወ/ክ/ሀ/ማስ/የሥራ ሂደት
ለአቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለህግ /ጥ/ረ/ዝ/ግ/መፊ/ወ/የሥራ ሂደት
ለሠ/ም/ማ/የጠ/ፈ/አስ/ወ/የሥራ ሂደት
ፍትህቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለአቶ ኡሞድ ኡቲዌሪ

ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ

ጉዳዩ ፡- የተሰጠዎት የሥራ ውክልና የተነሳ መሆኑን ስለማሳወቅ

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ የሥራ ድክመት በሚታይባቸው የስራ መደቦች
ላይ ብቃት ያለውን ባለሙያ በማሠራት በዘርፉ ያለውን የአሰራር ክፍተቶችን ለማስተካከል እንዲቻል እርስዎ
በያዙት ደመወዝ የክልል ፍትህ ቢሮ የሠ/ም/ማ/ጠ/ፈ/አሰ ሥራ በውክልና እንዲሠሩ መደረጉ ይታወቃል ፡፡

በዚሁ መሠረት የክልሉ ፍትህ ቢሮ የሠ/ም/ማ/ጠ/ፈ/አሰ ሥራ ቦታ ላይ ባለሙያ የተወከለ ስለሆነ ወደ


መደበኛ ሥራዎ እንዲመለሱ እያሳሰብኩ ቀደም ሲል የተሰጠዎት የሥራ ውክልና በዚህ ደብዳቤ የተነሳ
መሆኑን አስታውቃለሁ ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለጋምቤላ ከተማ ፍትህ መምሪያ
ጋምቤላ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለሙስና ወ/ክ/ሀ/ማስ/የሥራ ሂደት
ለአቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለህግ /ጥ/ረ/ዝ/ግ/መፊ/ወ/የሥራ ሂደት
ለሠ/ም/ማ/የጠ/ፈ/አስ/ወ/የሥራ ሂደት
ፍትህቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለአቶ ሮድ ዬች

ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ ፣

ጉዳዩ ፡- የሥራ ውክልና ስለመስጠት

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ የሥራ ድክመት በሚታይባቸው የስራ መደቦች
ላይ ብቃት ያለውን ባለሙያ በማሠራት በዘርፉ ያለውን የአሰራር ክፍተቶችን ለማስተካከል እንዲቻል እርስዎ
ባሎዎት የትምህረት ዝግጅት መሠረት በያዙት ደመወዝ የክልል ፍትህ ቢሮ የሠ/ም/ማ/ጠ/ፈ/አሰሥራ በህግ
እና በህግ ብቻ እንዲሠሩ ይህ የሥራ ውክልና የተሰጠዎት መሆኑን አስታውቃለሁ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለሙስና ወ/ክ/ሀ/ማስ/የሥራ ሂደት
ለአቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለህግ /ጥ/ረ/ዝ/ግ/መፊ/ወ/የሥራ ሂደት
ለሠ/ም/ማ/የጠ/ፈ/አስ/ወ/የሥራ ሂደት
ለመ/ል/ዕ/ዝ/ክትትል ቡድን
ፍትህቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለፌዴራል ፍትህ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ጉዳዩ ፡- የፌዴራል የህግ ታራሚ ወ/ሮ ኛጆክ ዶል ቾል የይቅርታ ጥያቄ ይመለከታል

የፌዴራል የህግ ታራሚ የሆነች ወ/ሮ ኛጆክ ዶል ቾል በ 2008 ዓ/ም በጋምቤላ ክልል ጃዌ ስደተኞች ካምፕ

ውስጥ በተፈጠረው ችግር ምክንያት በሰው መግደል ወንጀል ክስ ቀርቦባት በፌ/ከ/ፍ/ቤት በመ/ቁ 184076

ጥቅምት 13/2010 ዓ/ም በዋለው ችሎት 16 ዓመት ከ 6 ወር እሥራት ተፈርዶባት በይግባኝ የፌዴራል

ጠቅላይ ፍ/ቤት የወ/ይ/መ/ቁጥር 175601 በሆነው መዝገብ ሐምሌ 21 ቀን 2012 ዓ/ም በዋለው ችሎት

የእሥራት ቅጣቱን በማሻሻል ከፍርዱ 1 ዓመት ከ 6 ወር ተቀንሶላት የ 15 ዓመት እሥራት እንድትቀጣ

ተወስኗል ፡፡

በዚሁ መሠረት የሕግ ታራሚዋ ከህፃን ልጇ ጋር በመሆን በማ/ቤቱ የሚትገኝ መሆኗን ለሕፃን ልጀዋ

ተገቢውን እንክብካቤ ለማድረግ በከፍተኛ ችግር ውስጥ ስለሚትገኝ የይቅርታ ጥያቄዋን ተቀብለው የይቅርታ

መጠየቂያማመልከቻ ፎርም በመሙላት ለፌዴራል ፍትህ ሚኒስቴር ይቅርታ ቦርድ እንድተላለፍላት በቀን

01/11/2014 ዓ/ም ማመልከቻ ያቀረበች በመሆኑ እና የክልል ፍትህ ቢሮ ይህንኑን ጠቅሶ ለፌዴራል ፍትህ

ሚኒስቴር ይቅርታ ቦርድ እንዲያሳውቅ የክልሉ ማ/ቤቶች ኮሚሽን በቁጥር ጋም/2170/14 በቀን 29/11/14

ዓ/ም በተፃፈ ደብዳቤ ገልፆልናል ፡፡

በዚሁ መሠረት የክልሉ ማ/ቤት ኮሚሽን የህግ ታራሚዋ በማ/ቤቱ ሆና ያቀረበችሁን የይቅርታ ጥያቄ

ማመልከቻ መነሻ በማድረግ በማ/ቤቱ የተሟላውን የይቅርታ ፎርም 5 ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አያይዘን

የላክን ስለሆነ የፌዴራል ይቅርታ ቦርድ የቀረበውን የታራሚዋ የይቅርታ ጥያቄ በህግ አግባብ ታይቶ ተገቢው

ምለሽ እንደሰጥበት በአክብሮት እንጠይቃለን ፡፡

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ጉዳዩ ፡- ከፌዴራል ፍትህ ሚኒስቴር እየተዘጋጅ የሚወጡ ጥቅል የህግ መጽሐፍ ይመለከታል

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው በፌዴራል ፍትህ ሚኒስቴር በየዓመቱ እየተዘጋጀ የሚወጡ ጥቅል

የህግ መጽሐፎች ቅጽ 1-8 ብዛቱ 11 ጥራዝ የላክንላችሁ ስለሆነ መጥታችሁ እንዲትረከቡ እናሳስባለን ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለመ/ቤታችን ግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለጋምቤላ ክልል ማ/ቤት ኮሚሽን

ጋምቤላ ፣

ጉዳዩ ፡- በ 2014 ዓ/ም ከፊል ይቅርታ ያገኙ የህግ ታራሚዎች ይመለከታል

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው በ 2014 ዓ/ም በአራቱም ማ/ቤቶች ከፊል ይቅርታ ያገኙ የህግ ታራሚዎች
ካለው የወንጀሉ ክብደት እና የፍርዱ ሁኔታ መሠረት በማድረግ በህጉ የተቀመጠው የ 1/3 ኛ ስሌቱ ከፍርዱ በታች
ሲሆን የዚህ ስሌት ወጥቶለት የሚያመጣው የፍርዱ ልክ በማ/ቤቱ ሆኖ ሲያጠናቅቁ ተፈፃሚ የሚደረግ ሥርዓት ሆኖ
እያለ በአንዳንድ ማ/ቤቶች የአፈፃፀም ችግሮች እንዳሉ ለመረዳት ችለናል፡፡

በዚሁ መሠረት ይህ ከፊል ይቅርታ ጥያቄ ከአማክሮ ጋር የማይገናኝ እና ተጨማሪ ስሌት ሳይደረግ ተፈፃሚ የሚሆን
በመሆኑ በአራቱም ማ/ቤቶች አስተዳደር ኮሚሽን የሚገኙ ከፊል ይቅርታ የተደረገላቸው የህግ ታራሚዎች ቀሪ
እሥራት ጊዜያቸውን በማ/ቤቱ የእሥራት ቆይታቸውን ሲያጠናቅቁ እና የገንዘብ መቀጮ ዕዳም ካለባቸው ገንዘቡን
ለመንግሥት ገቢ በማድረግ ጊዜው ሲደርስ ከእሥራታቸው የሚፈቱ መሆኑ ተገልጾ ለአራቱም ማ/ቤቶች አስ/ኮሚሽን
እንድታሳውቃቸው እንገልጻለን ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለዓ/ህ/አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 

``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ፍትህቢሮ

ለጋምቤላ ክልል ማ/ቤት ኮሚሽን

ጋምቤላ ፣

ጉዳዩ ፡- በ 2014 ዓ/ም ይቅርታ ያገኙ የህግ ታራሚዎች ይመለከታል

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው በ 2014 ዓ/ም በማጃንግ ብ/ዞን ማ/ቤት ሆነው ከፊል ይቅርታ ያገኙ የህግ
ታራሚዎች በሠንጠረዡ የተገለፀው ዝርዝር ከኮምፕውተር ላይ ፕሪንት ሲደረግ የህግ ታራሚዎቹ የእሥራት
ቅጣታቸውን የሚያጠናቅቁት ስሌቱ በግልጽ ስለማይታይበትክክል ፕሪንት የተደረገ ------------ገጽ ከዚህ መሸኛ
ደብዳቤ ጋር አያይዘን የላክን ስለሆነ ለማጃንግ ብ/ዞን ማ/ቤት ይኽወ ተገልፆ ተገቢው ማስተካከያ እንዲያደርጉ
እንገልፃለን ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለዓ/ህ/አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ፍትህቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለጋምቤላ ክልል ማ/ቤት ኮሚሽን

ጋምቤላ ፣

ጉዳዩ ፡- በ 2014 ዓ/ም ይቅርታ ያገኙ የህግ ታራሚዎች ይመለከታል

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው በ 2014 ዓ/ም በአራቱም ማ/ቤቶች ከፊል ይቅርታ ያገኙ የህግ ታራሚዎች
በተለይም በማጃንግ ብ/ዞን ማ/ቤት ካለው የወንጀሉ ክብደት እና የፍርዱ ሁኔታ መሠረት በማድረግ በህጉ የተቀመጠው
የ 1/3 ኛ ስሌቱ ከፍርዱ በታች ሲሆን የዚህ ስሌት ወጥቶለት የሚያመጣው የፍርዱ ልክ በማ /ቤቱ ሆኖ ሲያጠናቅቅ
ተፈፃሚ የሚደረግ ሥርዓት ሆኖ እያለ በአንዳንድ ማ/ቤቶች የአፈፃፀም ችግሮች እንዳሉ ለመረዳት ችለናል

በዚሁ መሠረት በአራቱም ማ/ቤቶች አስተዳደር ኮሚሽን የሚገኙ ከፊል ይቅርታ የተደረገላቸው የህግ ታራሚዎች
በማ/ቤቱ የእሥራት ቆይታቸውን ሲያጠናቅቁ እና የገንዘብ መቀጮ ዕዳም ካለባቸው ገንዘቡን ለመንግሥት ገቢ
በማድረግ ጊዜው ሲደርስ ከእሥራታቸው የሚፈቱ መሆኑ ተገልጾ ለአራቱም ማ/ቤቶች አስ/ኮሚሽን
እንድታሳውቃቸው እንገልጻለን ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለዓ/ህ/አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ፍትህቢሮ

ለክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ጋምቤላ፣

ጉዳዩ፡-

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለፌዴራል ፍትህ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣

ጉዳዩ ፡- በፌዴራል ሥልጣን ሥር የሚወድቁ የወንጀል ክሶች የ 2014 በጀት ዓመት የ 4 ኛ ሩብ ዓመት

የክንውን ሪፖርት ይመለከታል

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው በፌዴራል ፍትህ ሚኒስቴር በተሰጠን ውክልና መሠረት በፌዴራል

ሥልጣን ሥር የሚወድቁ የወንጀል ክሶች የ 2014 በጀት ዓመት የክንውን ሪፖርት ------ገጽ ከዚህ መሸኛ

ደብዳቤ ጋር አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለመ/ል/ዕ/ዝ/ክት/ቡድን
ፍትህቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለፌዴራል ፍትህ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣

ጉዳዩ ፡- በፌዴራል ፍትህ ሚኒስቴር እየተዘጋጅ የሚወጡ ጥቅል የህግ መጽሐፍ ይመለከታል

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው በፌዴራል ፍትህ ሚኒስቴር በየዓመቱ እየተዘጋጀ የሚወጡ ጥቅል

የህግ መጽሐፎች የመ/ቤታች ድርሻ ያልወሰን ስለሆነ ለዚሁ ሥራ ጉዳይ በተላኩት በአቶ ታደሌ ጌታሁን እጅ

ወጪ ሆኖ እንድሰጠን በአክብሮት እንጠይቃለን ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለአቶ ታደሌ ጌታሁን
ፍትህቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለአቶ ኡቶው ቹሮ

የክልል ዓቃቤ ህግ

ጉዳዩ ፡- የሥራ ውክልና ስለመስጠት

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው ለመንግሥት ሥራ ጉዳይ ወደ ዲማ ወረዳ ስለሚሄድ


እስክመለስ ድረስ የሚመለከተኝን ሥራ በሥራዎ ላይ ደርበው እንዲሠሩየተወከሉ መሆኑን
አስታውቃለሁ ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለዓ/ህ/አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ፍትህቢሮ

ለአቶ ኡቶው ቹሮ

የክልል ዓቃቤ ህግ

ጉዳዩ ፡- የሥራ ውክልና ስማንሳት

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው ለመንግሥት ሥራ ጉዳይ ወደ ዲማ ወረዳ ስለሚሄድ


እስክመለስ ድረስ የሚመለከተኝን ሥራ በሥራዎ ላይ ደርበው እንዲሠሩ በቁጥር ፍት 851/2014 በቀን
18/11/2014 ዓ/ም የሥራ ውክልና የተሰጠዎት መሆኑ ይታወቃል፡፡

በዚሁ መሠረት የሄድኩበትን ሥራ አጠናቅቀ የተመለስኩ ስለሆነ የተሰጠዎት የሥራ ውክልና በዚህ
ደብዳቤ የተነሳ መሆኑን አስታውቃለሁ ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለዓ/ህ/አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ፍትህቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለአቶ ዓሊ ኢብራህም

የመንገሽ ወረዳ ዓቃቤ ህግ

ጉዳዩ ፡- የሥራ ውክልና ስለመስጠት

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የጎደሬ ወረዳ ዓቃቤ ህጎች በክረምት በሚሰጠው የህግ ትምህርት
በመከታተል ላይ ስለሚገኙ በእነርሱ የሚከናወን የመንግሥት ሥራ እንዳበደል ባለሙያን በቦታው ላይ መወከሉ
አስፈላጊ ሆኗል ፡፡

በዚሁ መሠረት የጐደሬ ወረዳ ዓቃቤ ህጎቹ የክረምት ትምህርታቸውን አጠናቅቆ እስክመለሱ ድረስ በሥራዎ
ላይ ደርበው የጐደሬ ወረዳ ዓቃቤ ህግን ሥራ በታማኝነት በህግ እና በህግ ብቻ እንዲያከናውኑ የተወከሉ
መሆኑን አስታውቃለሁ ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለማጃንግ ብ/ዞን ዓቃቤ ህግ መምሪያ
ለጐደሬ ወረዳ ዓቃቤ ህግ ጽ/ቤት
ለ ጐደሬ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት
ለጐደሬ ወረዳ ፍ/ቤት
ሜጢ፣
ለመንገሽ ወረዳ ዓቃቤ ህግ ጽ/ቤት
ጐደሬ -ሚሽን
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ፍትህቢሮ
ለዲማ ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት

ዲማ

ጉዳዩ ፡- ለሥራ የተላ ባለሙያዎች ይመለከታል

የክልሉ ፍትህ ቢሮ በአዋጅ ቁጥር 1178/2012 በተሰጠው ኃለፊነት በሰው መነገድ ፣ ሰውን በህገ ወጥ መንገድ
ድንበር ማሻገርና ሰውን በህገ ወጥ መንገድለሥራ ወደ ውጭ መላክ ወንጀሎችን መከላከል የክልላዊ ትብብር
ጥምረት ሰብሳቢ ተቋም መሆኑ ይታወቃል ፡፡

በዚሁ መሠረት በወረዳው በሰው መነገድ ፣ ሰውን በህገ ወጥ መንገድ ድንበር ማሻገርና በህገ ወጥ መንገድ
ለሥራ ወደ ውጭ መላክ ወንጀሎችን መከላከል (Anti Human Trafficking Task Force) በወረዳው ደረጃ
ያለው የሥራ እንቅስቃሴ ለመከታተልና የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ እንዲዘጋጅ ለማድረግ ከሐምሌ 19/2014
ዓ/ም ጀምሮ ወደ ወረዳው ለሚንቀሳቀሱ ባለሙያዎች 1 ኛ/ አቶ ወንድሙ ለማ 2 ኛ/ አቶ ታርኩ ተሾመ
በእናንተ በኩል አስፈላጊ የሥራ ትብብር እንዲታደርጉላቸው እንጠይቃለን ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታች ግዥ/ን/አስ/ብደን
ለመ/ቤታችን የውስጥ ኦዲት
ለአቶ ወንድሙ ለማ
አቶ ታርኩ ተሾመ
ፍትህቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለጋምቤላ ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት

አቦል፣

ጉዳዩ ፡- ለሥራ የተላ ባለሙያዎች ይመለከታል

የክልሉ ፍትህ ቢሮ በአዋጅ ቁጥር 1178/2012 በተሰጠው ኃለፊነት በሰው መነገድ ፣ ሰውን በህገ ወጥ መንገድ
ድንበር ማሻገርና ሰውን በህገ ወጥ መንገድ ለሥራ ወደ ውጭ መላክ ወንጀሎችን መከላከል የክልላዊ ትብብር
ጥምረት ሰብሳቢ ተቋም መሆኑ ይታወቃል ፡፡

በዚሁ መሠረት በወረዳው በሰው መነገድ ፣ ሰውን በህገ ወጥ መንገድ ድንበር ማሻገርና በህገ ወጥ መንገድ
ለሥራ ወደ ውጭ መላክ ወንጀሎችን መከላከል (Anti Human Trafficking Task Force) በወረዳው ደረጃ
ያለው የሥራ እንቅስቃሴ ለመከታተልና የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ እንዲዘጋጅ ለማድረግ ከሐምሌ 19/2014
ዓ/ም ጀምሮ ወደ ወረዳው ለሚንቀሳቀሱ ባለሙያዎች 1 ኛ/ ወ/ሮ ፀሓይ በፊቃዱ 2 ኛ/ ወ/ሮ አጃኝ ኡሞድ
በእናንተ በኩል አስፈላጊ የሥራ ትብብር እንዲታደርጉላቸው እንጠይቃለን ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታች ግዥ/ን/አስ/ብደን
ለመ/ቤታችን የውስጥ ኦዲት
ለወ/ሮ ፀሓይ በፍቃዱ
ለወ/ሮ አጃን ኡሞድ
ፍትህቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለፍትህ ቢሮ

ጋምቤላ

ጉዳዩ ፡- መግለጫ ስለማቅረብ

የክልሉ ፍትህ ቢሮ በ 2015 ዓ/ም

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለ Garman intemationale cooperation (Giz)

አዲስ አበባ፣

ጉዳዩ ፡- ንብረት ውጪ ስለማድረግ ይመለከታል

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው ከ Giz ተስጠን የተላያዩን ንብረቶች ድርጅቱ ለክልሉ ፍትህ ቢሮ
መስጠቱ ይታወሳል ፡፡ በዚህ መሰረት ከተስጡት ንብረቶች መካካል ፕርንተር የቀረ ሲለሆን ለዚሁ ሥራ ጉዳይ
በተላኩት በአቶ ታደሌ ጌታሁን እጅ ወጪ ሆኖ እንድሰጠን በአክብሮት እንጠይቃለን ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታች ግዥ/ን/አስ/ብደን
ለአቶ ታደሌ ጌታሁን
ፍትህቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

 ለክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት


 ለክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን
 ለጋምቤላ ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት
 ለጋምቤላ ከተማ መ/ደ/ፍ/ቤት

ጋምቤላ፣

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ጉዳዩ ፡- የዓቃቤ ህጎች ግምገማ ይመለከታል

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ በ 2014 ዓ/ም ከክልል እስከ ወረዳ የሚገኙ ዓቃቤ

ህጎችን የሥራ እንቅስቃሴ በመገምገም በፍትህ ዘርፍ የተሻለ ውጤት ለማስገኘት እንደቻል፡-

 ከክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ----------አንድ ዳኛ


 ከክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን --------- አንድ የወንጀል መርማሪ ፖሊስ
 ከጋምቤላ ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት ----------አንድ ዳኛ
 ከጋምቤላ ከተማ መ/ደ/ፍ/ቤት ----------አንድ ዳኛ በተገኙበት ግምገማ ስለሚደረግ በቀን

4/11/2014 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡30 ላይ ክልል ፍትህ ቢሮ እንደትገኙልን እንጠይቃለን፡፡


“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ፍትህቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

 ለአቶ ኡቦንግ አብዱረዛቅ


 ለአቶ ኡማን ኡጁሉ
 ለአቶ ጆን ዮንግ
 ለአቶ ቱት ሎዋል
 ለአቶ ወልደየሱስ ገላን
 ለወ/ሮ አኩኝ ኡጁሉ
 ለአቶ ሮድ ዬች

ጋምቤላ ፣

ጉዳዩ ፡- የመድረክ ተሳታፊ መሆንዎን ስለማሳወቅ

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ ከክልል እስከ ወረዳ ከሚገኙ መምሪያ ኃላፊዎች
እና ዓቃቤ ህግ ጽ/ቤት ኃላፊዎች በተገኙበት የፍትህ አፈፃፀም ዙሪያ በሚታዩ ችግሮች ላይ በጋራ ለመወያየት
የአንድ ቀን መድረክ አዘጋጅቷል ፡፡

በዚሁ መሠረት በቀን 30/10/2014 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡30 በጋምቤላ ክልል አፈጉባኤ አደራሽ በሚደረገው
የውይይት መድረክ ላይ እንድትገኙ እንገልፃለን ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለመ/ቤታችን ግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህቢሮ

ለመ/ቤታችን ግዥ/ፋይ/ን/አስ/ቡድን

ጋምቤላ፣

ጉዳዩ ፡- የገንዘብ ወጪ ስለማዘዝ

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ ከክልል እስከ ወረዳ ከሚገኙ መምሪያ ኃላፊዎች
እና ዓቃቤ ህግ ጽ/ቤት ኃላፊዎች በተገኙበት የፍትህ አፈፃፀም ዙሪያ በሚታዩ ችግሮች ላይ በጋራ ለመወያየት
በቀን 30/10/2014 ዓ/ም የአንድ ቀን የመድረክ ውይይት አዘጋጅቷል ፡፡

በዚሁ መሠረት በውይይት መድረኩ ላይ ከክልል እስከ ወረዳ መጥተው ለሚሳተፉ ኃላፊዎች እና ባለሙዎች
በተዘጋጀው ፕሮፖዛል መሠረት ገንዘቡ ወጪ ሆኖ እንድከፈላቸው አስታውቃለሁ ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለመ/ቤቱ ውስጥ ኦዲት
ለመ/ል/ዕ/ዝ/ክት/ቡድን
ፍትህቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለመ/ቤታችን ግዥ/ፋይ/ን/አስ/ቡድን

ጋምቤላ፣

ጉዳዩ ፡- የገንዘብ ወጪ ስለማዘዝ

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ ከክልል እስከ ወረዳ ከሚገኙ መምሪያ ኃላፊዎች
እና ዓቃቤ ህግ ጽ/ቤት ኃላፊዎች በተገኙበት የፍትህ አፈፃፀም ዙሪያ በሚታዩ ችግሮች ላይ በጋራ ለመወያየት
በቀን 30/10/2014 ዓ/ም የአንድ ቀን የመድረክ ውይይት አዘጋጅቷል ፡፡

በዚሁ መሠረት በውይይት መድረኩ ላይ ለሚሳተፉ ኃላፊዎች እና ባለሙዎች ለውይይት ለቀረበው ጽሑፍ
ዝግጅት ፣ ለአወያይ እና መድረክ አስተባባሪ ለሆኑ ለአራት /4/ ባለሙያዎችበተዘጋጀው ፕሮፖዛል መሠረት
ገንዘቡ ወጪ ሆኖ እንድከፈላቸው አስታውቃለሁ ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለውስጥ ኦዲት
ለመ/ል/ዕ/ዝ/ክት/ቡድን
ፍትህቢ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

የሚታዩ ችግሮች

1. ከብ/ዞን እና ወረዳ የሚቀርቡ የወንጀል ይግባኝ መዝገቦች አለመከታተል እና የሚላክላችሁን የይግባኝ ትዕዛዝ
ተቀብሎ ተፈፃሚ አለማድረግ ችግሮች ጎልተው መታየታቸው
2. የወንጀል እስታስቲክሳዊ መረጃ እና የየሩብ ዓመቱን የሥራ ሪፖርት ወቅቱን ጠብቆ አለመላክ ችግሮች የክልል
የስልክ ጥሪ መጠበቅ----
3. የማ/ቤት እና የፖሊሰ ጣቢያ ጉብኝት በወጣት የጊዜ ሠሌዳ ተፈፀሚ ቢደረግም ውጤቱን አለመከታተል ችግር
4. በየብሔረሰብ ዞን ሆነ ወረዳዎች የሚገኙ ዓቃቤ ህጎችን አለመቆጣጠር እና ከሥራ ገበታቸው ሲጠፉ
ተከታትሎ ለክልል ሪፖርት አለማድረግ
5. በሹሙትም ሆነ በተለያዩ ምክንያቶች ሥራቸውን ሲያቋርጡ ለክልል ሪፖርት አለማድረግ ለምሳሌ በዳኝነት
ሲሾሙ ------
6. ወረዳ ከብ/ዞን ብ/ዞን ከክልል ጋር ያለው የሥራ እንቅስቃሴ /ግንኙነት/ መላላት
7. በማ/ቤቱ የሚገኙ የህግ ታራሚዎች የተፈረደባቸው ፍርድ ተፈፀሚነቱን አለመከታተል እና ፍርዳቸውን እስከ
መጨረሻ መፈፀማቸውን ከማ/ቤቱ ጋር ተናብቦ አለመሥራት ችግሮች መኖር
8. የዓቃቤ ህግ ማስረጃዎች በበጀት እጥረት ምክንያት ፍ/ቤት ቀርበው አለመመሥከር ችግር ሲያጋጥም
ኃላፊዎች ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን ችግሮች ለመቅረፍ አፋጣኝ መፍትኤ አለመስጠት
9. ከክልል እስከ ወረዳ ለሚገኙ የዓቃቤ ህግ ጥቅማጥቅም አስመለክቶ በአንዳንድ ወረዳዎች ተፈፃሚ አለመሆን
ተከታትሎ አለማስፈፀም
10.

-----------------፤፤--------------------፤፤------------------

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

 ለአቶ ዓይናለም ግርማ


 ለወ/ሮ አኬምሳ ኡዋር
 ለአቶ አጁዳ ኡቶው
 ለአቶ ታደለ ጌታሁን
 ለወ/ሮ አቡያ ኡጁሉ
 ለአቶ ዓለማየሁ ዘርሁን

ጋምቤላ፣

ጉዳዩ ፡- የሥራ ትዕዛዝ ስለመስጠት

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ ከክልል እስከ ወረዳ ከሚገኙ መምሪያ ኃላፊዎች እና ዓቃቤ
ህግ ጽ/ቤት ኃላፊዎች በተገኙበት የፍትህ አፈፃፀም ዙሪያ በሚታዩ ችግሮች ላይ በጋራ ለመወያየት የአንድ ቀን መድረክ
አዘጋጅቷል ፡፡

በዚሁ መሠረት በቀን 30/10/2014 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡30 በጋምቤላ ክልል አፈጉባኤ አደራሽ በሚደረገው የውይይት
መድረክ አስፈላጊው ሥራ እንዲታከናውኑ የሥራ ትዕዛዝ የተሰጣችሁ መሆኑን እንገልፃለን ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለመ/ቤታችን ግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህቢሮ

ለጋምቤላ ህ/ብ/ክ/መንግሥት ማ/ቤት ኮሚሽን

ጋምቤላ፣

ጉዳዩ ፡- የህግ ታራሚዎች የይቅርታ ሠርቲፍኬት ይመለከታል

በወንጀልድርጊትየተፀፀቱትእናካለፈውድርጊታቸውበመማር፣በመልካምስነ-
ምግባር፣እናበስራቸውውጤትበህ/ሰቡውስጥበመኖርየበደሉትንህዝብእናመንግስትለማካካስዝግጁየሆኑትንታራ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ሚዎችወደሰላማዊኑሯቸውእንዲመለሱከህ/
ሰቡጋርተቀላቅለውለሐገርእድገትብልጽግናየበኩላቸውንአስተዋፆለማድረግእንዲቻልከአራቱም ማ/ቤቶች 218
የይቅርታ ጥያቄቀርቦ የይቅርታጥያቄዎቹንየክልሉ ይቅርታ ቦርድመርምሮ ሙሉ እና ከፊል ይቅርታ የሚያገኙ
የሕግ ታራሚዎች አስመልክቶ ያስተላላፈው ውሳኔ መነሻ በማድረግ የክልሉ መ/ም/ቤት ሙሉ ይቅርታ ያገኙ
45 ፍርደኞች ከፊል ማለትም የ 1/3 ኛ ታሳቢ የተደረገላቸው ፍርደኞች 17 የህግ ታራሚዎች መሆናቸውን
በመጥቀስ የክልሉ የቅርታ ቦርድ ውሳኔ ተገቢውን እንዲፈፃፀም አስታውቃለሁየሚል በቁጥር
መ 2/4876/ጠ/8/2 በቀን 29/09/2014 ዓ/ም የተፃፈ ደብዳቤ ደርሶናል ፡፡

በዚሁ መሠረት የክልሉ ማ/ቤቶች አስተዳደር ኮሚሽን የክልሉ ይቅርታ ቦርድመርምሮ ያስተላላፈው የህግ
ታራሚዎች የይቅርታ ውሳኔ መነሻ በማድረግ የክልሉ መስ/ም/ቤት አጽድቆ ያስተላለፈው ውሳኔ በእናንተ
በኩል ለአራቱም ማ/ቤቶች አስተዳደር በመላክ ተፈጻሚነቱን በመከታተል ሪፖርት እንዲታደርጉ እየገለጽን
የ 47 /አርባ ሰባት/ ሙሉ ይቅርታ ያገኙ የህግ ታራሚዎች ሠርቲፍኬት እና 45 /አርባ ሰባት / ከፊል ይቅርታ
ያገኙ 17 /አሥራ ስድስት/ ሲሆኑ የህግ ታራሚዎች ስም ዝርዝር -7- ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አያይዜን የላክነም
ሲሆን ከፊል ይቅርታ ያገኙ የህግ ታራሚዎች ቀሪ እሥራታቸውን በማ/ቤቱ ሆኖ ሲያጠናቅቁ ያለባቸውን
የገንዘብ መቀጮ በመክፈል የእሥራት ጊዜያቸውን ማ/ቤቱ እንዲያስፈጽም እንገልፃለን ፡፡

“ ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ፍትህቢሮ

እኔ ጀርመያ ፓቶት የተባልኩን የጋምቤላ ክልል ማ/ቤት አባል የሆንኩን በቀን 28/10/2014 ዓ/ም የአራቱም ማ/ቤት ኮሚሽን
የቀረበውን የህግ ታራሚዎች የይቅርታ ሠርቴፊኬት

1. የጋምቤላ ከተመ የህግ ታራሚዎች ሠርቴፊኬት ብዛት ----------------

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

2. የአኙዋሃ ብ/ዞን የህግ ታራሚዎች ሠርቴፊኬት ብዛት -----------------


3. የማጃንግ ብ/ዞን የህግ ታራሚዎች ሠርቴፊኬት ብዛት -----------------
4. የኑዌር ብ/ዞን የህግ ታራሚዎች ሠርቴፊኬት ብዛት ----------------- በማ/ቤቱ አማካይነት ለሚመለከታቸው
ማ/ቤት ለማድረስ ተቀብለሁ ፡፡

ስም

ፊርማ

ቀን

ለጋምቤላ ከተማ ዓቃ ህግ መመሪያ


ጋምቤላ፣
ለአኙዋሃ ብ/ዞን ዓቃቤ ህግ መምሪያ
አቦቦ፣
ለማጃንግ ብ/ዞን ዓቃቤ ህግ መምሪያ
ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 

``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ሜጢ፣
ለኑዌር ብ/ዞን ዓቃቤ ህግ መምሪያ
ኝንኛንግ፣
ጉዳዩ ፡- የስብሰባ ጥሪን ይመለከታል
የክልሉ ፍትህ ቢሮ ፍትህን ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ እና በአሠራር ላይ የሚጋጥሙ ተግራቶች ዙሪያ

አስተዳደርታስረውከሚገኙፍርደኞችየህግታራሚዎችመካከልሙሉይቅርታያገኙፍርደኞች 47 ከፊልማለትም
1/3 ኛታሳቢየተደረገላቸውፍርደኞች 16 ፍርደኞችበይቅርታቦርድታይተውከወንጀሉባህሪአኳያበከፊልእናበሙ
ሉይቅርታውስጥያልተካተቱት 218 ፍርደኞችመሆናቸውንበመጥቀስየክልሉ ፍትህ ቢሮ የይቅርታ ቦርድ አባላት
በቀን 26/08/2014 ዓ/ም
ያስተላለፈውውሳኔገጽከዚህመሸኛደብዳቤጋርአያይዘንየላክንመሆኑንበአክብሮትእንገልፃለን፡፡

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

“ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ፍትህቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለጋምቤላ ህ/ብ/ክ/መንግሥት ፖሊስ ኮሚሽን


ጋምቤላ
ጉዳዩ ፡- በአቶ ፓራኖክ ዋዋይ ቶንጌቱ ላይ ምርመራ እንዲጣራባቸው ስለማስወቅ
ከላይ በስም ተጠቃሹ ግለሰብ በ 6 ኛው ሀገር ምርጫ በህዝብ ተመርጠው የክልሉ ም/ቤት አባል እና የማጃንግ ብ/ዞን
አፌ ጉባኤ ሆነው የተሾሙ መሆናቸውን በመጥቀስ ግለሰቡ ከህዝብ የተጣላባቸውን ኃላፊነት ወደ ጎን በመተው በግል
ጉዳይ በይዞታ ይገባኛል ጥያቄ ምክንያት አቶ አወል እንድርስ ከሚባለው ግለሰብ ጋር ጉዳያቸውን ለህግ አካል በማቅረብ
በህግ መዳኘት እየተቻለከመንግሥት የተሰጠውን ሥልጣን እና ኃላፊነት መከታ በማድረግ በግለሰቡ የሥራ ቦታ ድረስ
በመሄድየድብደባ ወንጀል የፈፀመ ሲሆን ፡-
1. በሁለቱም ግለሰቦች መካከል የተፈፀመው ግጭት በግል ደረጃ ቢሆንም አቶ ፓራኖክ ዋዋይ ቶንጌቱ የህዝብ አደራ
የተጣለባቸው የመንግሥት አመራር በመሆኑ እንደ ክልል ም/ቤት አባላት የተፈፀመው ድርጊት የምወግዝ በመሆኑ ፤
2. የተፈፀመው የወንጀል ድርጊት ጋር ተያይዞ በማጃንግ ብ/ዞኑ ህዝብ መካከል ልዩነት እንዲፈጠር ያደረገ በመሆኑ
የክልሉ ፍትህ ቢሮ ከሚመለከተው አካል ጋር በመሆን ጉዳዩ ተጣሪቶ ለህግ እንዲቀርብ የክልሉ መስ/ም/ቤት
በቁጥር መ 2/4302/4/2/1 በቀን 20/08/2014 ዓ/ም የተፃፈ ደብዳቤ ደርሶናል፡፡
በዚሁ መሠረት አቶ ፓራኖክ ዋዋይቶንጌቱ ለፈፀሙት የወንጀል ድርጊት ጉዳዩ በህግ አግባብ ታይቶ ተገቢው እልባት
ማግኘት ስላለበት ለምርመራ ሂደት አመቺ እንዲሆን የሰውም ሆነ የሠነድ ማስረጃዎችን ከማጃንግ ብ/ዞን አፈ ጉባኤ
ቢሮ በማሰባሰብ በግለሰቡ ላይ ምርመራ ተጣሪቶ ጉዳዩን ለማየት ሥልጣን ላለው የፍትህ አካል እንዲታቀርቡ
እያሳሰብን ከክልሉመ/ም ቤት የተፃፈልንን -1- ገጽ ደብዳቤ ከዚህ ጋር አያይዘን የላክን ስለሆነ ምርመራውን አስመልክቶ
የደረሳችሁበትን ውጤት በፁሑፍ እንዲትገልጹልን እንጠይቃለን፡፡
ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 

``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

501490
“ ከሠላምታ ጋር “
እንዲያውቁት
ለክልሉ መ/ም/ቤት
ግልባጭ፣

ለመ/ቤቱኃላፊጽ/ቤት
ለመ/ቤቱም/ቢሮኃላፊጽ/ቤት
ለመ/ቤቱአቤ/ክ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ፍትህ ቢሮ፣

ለክልሉ ሰበር ሰሚ የወንጀል ችሎት


ጋምቤላ ፣
ጉዳዩ ፡- የተጠሪዎች እነ አወቀ አያል 2 ሰዎች መጥሪያን ይመለከታል
አመልካች ፡-የክልልዓቃቤህግ
አድራሻ፡- ጋምቤላከተማ
ተጠሪዎች ፡
1. አቶ አዋቀ አያል
2. አቶቾል ቢያል ዴክ
2 ሰዎች መካከል ስላላው ህገ ወጥ የጦር መሣሪያ ዝውውር ወንጀል ክስ ጉዳይ የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ
የወንጀል ችሎት የክልሉ ፍትህ ቢሮ ዓቃቤ ህግ ያቀረበውን ቅረታ መርምሮ መዝገቡን ያስቀርባል በማለት
የሰጠው ትዕዛዝ ላይ ከተጠሪዎቹ መካከል አቶ ቾል ቢያል ዴንግ በክልሉ ማ/ቤት የሚገኝ ሲሆን በቀን
09/09/2014 የፍ/ቤት መጥሪያውን ሲናደርስ ተጠሪው “ እኔ ይግባኝ ባልጠየኩበት መዝገብ ላይ መልስ
ለመስጠት አልችልም “ በሚል እማኞች በተገኙበት የፍ/ቤቱን መጥሪያ ለመቀበል ፍቃደኛ አልሆነም ፡፡
በዚሁ መሠረት ተጠሪ አቶቾል ቢያል ዴክ የፍ/ቤቱን መጥሪያ ለመቀበል ፍቃደኛ አለመሆኑን የሚያረጋግጡልን
፡-
1. ኢ/ር ጀርሚያ ፓቶት የክልል ማ/ቤት ኮሚሽን መረጃ ደህንነት ክትትል አስተባባሪ
2. ወ/ሮ ኝጎዎ ብሩ የፍትህ ቢሮ የህግ መዝገብ ቤት ሠራተኛ ናቸው ፡፡

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ስለሆነም ክቡር ፍ/ቤቱ ተጠሪዎቹን በሚመለከት ለ 1 ኛው ተጠሪ የፍ/ቤቱን መጥሪያ ያደረስን ሲሆን 2 ኛ
ተጠሪውም የፍ/ቤቱ መጥሪያ ለመቀበል ፍቃደኛ አለመሆኑን እያሳሰብን በ 2 ኛ ተጠሪ ስም የወጣውን
የፍ/ቤቱን መጥሪያ 3 ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አያይዘን የመለስን መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን ፡፡ ፡፡

ለክልሉጠቅላይፍርድቤትየወንጀልችሎት
ጋምቤላ፣
ይግባኝባይ፡-የክልልዓቃቤህግ
አድራሻ፡- ጋምቤላከተማ
መልስሰጪ፡
1. መ/ርኡቦንግአጉዋ
2. አቶአቡዎላአዲየል
3. አቶኡላዎኡቡታ
አድራሻአኙዋሃብ/ዞንጆርወረዳ
 ውሳኔየሰጠውየአኙዋሃብ/ዞንከፍተኛፍ/ቤት
 ውሳኔያገኘበትቀን 19/02/2014 ዓ/ም
ጉዳዩ፡-ይግባኝስለመጠየቅይሆናል
የአኙዋሃብ/ዞንከፍተኛፍ/ቤትበቀን 19/02/2014
ዓ/ምበዋለውችሎትየአሁኑመልስሰጪዎችንበቀረበባቸውየወንጀልክስጉዳዩንበይግባኝቀርቦበክርክርሂደትላይቆይ
ቶመዝገቡንመርምሮመልስሰጪዎችንበነፃበማሰናበቱምክንያትየቀረበየይግባኝቅረታነው፡፡
የይግባኙአመጣጥሂደት
የጆርወረዳዓቃቤህግበ 1997 ዓ/ምየወጣውንየኢ.ፌ.ዲ.ሪየወንጀልህግአንቀጽ 409 (1)
ሥርየተመለከተውንድንጋጌበመተላለፍበቀን 18/12/2013 ዓ/ምከቀኑ 7፡ 00

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

በሚሆንበትጊዜህገወጥስኳርወደጆርወረዳአንጎጊከተማአምጥተውያለንግድፍቃድወደውድበሆነዋጋለህዝብበመ
ሸጣቸው፤ማህበርሳኖራቸውማህበርአለንበማለትበተጠቃሚህዝብላይጉዳትእንዲደርስበማድረጋቸውበፈፀሙ
ትህገወጥደርጊትየማይገባጥቅምበመቀበልወንጀልየቀረበባቸውክስነው፡፡

የጆርወረዳፍ/ቤትምየቀረበውንክስሲመረምርቆይቶመልስሰጪዎችላይ 1 ኛእና 2 ኛመልስሰጪዎችንበብር


4,000 ገንዘብመቀጮ 3 ኛውንመልሰሰጪደግሞበ 3,000 የገንዘብመቀጮቅጣትእንዲቀጡውሳኔሰጥቷል፡፡
መልስሰጪዎችምበዚህውሳኔቅርበመሰኘትለአኙዋሃብ/ዞንከፍተኛፍ/ቤትየወንጀልይግባኝቅረታአቅርበውፍ/
ቤቱምቅረታቸውንተቀብሎካከራከራቸውበኃላመልስሰጪዎችንከቀረበባቸውክስበነጻእንዲሰናበቱእናለክርክሩመ
ነሻየሆነውንስኳርተመላሽእንዲደረግወስኗል፡፡

የእኛምቅረታየጆርወረዳፍ/

ቤትበህግባልተሰጠውሥልጣንጉዳዩንተቀብሎውሳኔመስጠቱመሠረታዊየህግስህተትስላለውቅረታችንምይህንኑ

ንመነሻያደረገነው፡፡

የይግባኝየቅረታነጥቦች
የአኙዋሃብ/ዞንጆርወረዳፍ/
ቤትየቀረበለትንመዝገቡየራሱሥልጣንባልሆነጉዳይላይውሳኔመስጠቱአግባብነትየሌለውመሆኑእየታወቀየአኙዋ
ሃብ/ዞንከፍተኛፍ/ቤትበይግባኝየቀረበለትንመዝገብሙሉበሙሉበሥርፍ/
ቤትየተሰጠውንውሳኔበመሻርመልስሰጪዎቹንበነፃማሰናበቱውሳኔውመሠረታዊየህግሥህተትያለበትነው፡፡

1. የጆርወረዳፍ/
ቤትባልተሰጠውሥልጣንመዝገቡንተቀብሎአከራከሮውሳኔመስጠቱአግባብነትየሌለውመሆኑታውቆጉዳዩበይ
ግባኝየቀረበለትፍ/ቤትምመዝገቡንከሥርመሰረቱመርመሮየሥር ፍ/ቤት ጠቅሶ ውሳኔ ያስተላለፈው የህግ
ድንጋጌ ከህጉ ጋር አገናዝቦ ፍትሐዊ
ውሳኔመስጠትእየቻለየሥርፍ/ቤትባልተሰጠውሥልጣንጉዳዩንተቀብሎአይቶአልበሚልግምትሥልጣንበሌለ
ውፍ/ቤትመዳኘቱአግባብአይደለምብሎመዝገቡንሳይመረምርመልስሰጪዎቹንበነፃማሰናበቱአግባብነትየሌ
ውም፡፡
2. አኙዋሃብ/ዞንከፍተኛፍ/
ቤትባስተላለፈውውሳኔላይለክርክሩመነሻየሆነውጉዳይመርምሮየመወሰንሥልጣኑየዞኑከፍተኛፀረሙስናዓቃ
ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 

``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ቤህግወይምፈጣንችሎትመሆኑእየቻለየሥርፍ/
ቤትውሳኔመሠረታዊየህግስንተትያለበትነውብሎፍትሓዊውሳኔመሥጠትሲገባውሥልጣንበሌለውፍ/
ቤትጉዳያችሁታቶአልበሚልግምትመልስሰጪዎቹንከቀረበባቸውክስበነፃማስናበቱአግባብነትየለውም፡፡
3. በውሳኔውመልስሰጪዎቹወቅታዊየሀገራችንየኑሮውድነትሁኔታከግምትማስገባትሲገባቸውበማህበርሳይደራ
ጁማህበርአለንበማለትለክርትክሩመነሻሆነውንስኳርተመጣጠኝባልሆነዋጋፍቃድሳኖራቸውለህብረተሰቡመ
ሸጣቸውበማስረጃተረጋግጦእያለመልስሰጪዎቹላጠፉትጥፋትአስተማሪእናተመጣጣኝቅጣትመቅጣትሲገ
ባውይህንኑድርጊትቸልበማለትየአሁኑመልስሰጩዎችንበነፃእንዲሰናበቱእናበእግዚቪትየነበረውንስኳርተመላ
ሽእንዲሆንመወሰኑበአግባብነትየለውም፡፡
የምንጠይቀውዳኝነት

ስለዚህየተከበረውየክልሉጠቅላይፍ/ቤትይግባኝሰሚየወንጀልችሎትየአኙዋሃብ/ዞንከፍተኛፍ/

ቤትለመልስሠጪዎቹጉዳያችሁሥልጣንበሌለውፍ/

ቤትታይቶውሳኔመሰጠቱአግባብነትየለውምበማለትየሥርፍ/

ቤበመልስሰጪዎችላይያስተላለፈውየገንዘብመቀጮቅጣትየሥረነገርሥልጣንሳይኖረውየሰጠውውሳኔበመሆ

ኑምክንያትብቻመልስሰጪዎችበነጻእንዲሰናበቱመደረጉውሳኔውህጋዊድጋፍየሌለስለሆነክቡርየክልሉጠቅላ

ይፍ/ቤትይግባኝሰሚችሎትየአኙዋሃብ/ዞንከፍተኛፍ/

ቤትየሰጠውውሳኔውድቅበማድረግቅረታችንበህግአግባብታይቶአስተማሪናተመጣጣኝቅጣትእንዲሰጥልንበ

አክብሮትእንጠይቃለን፡፡

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለክልሉጠቅላይፍርድቤትየወንጀልችሎት
ጋምቤላ፣
ይግባኝባይ፡-የክልልዓቃቤህግ
አድራሻ፡- ጋምቤላከተማ
መልስሰጪ፡
1. መ/ርኡቦንግአጉዋ
2. አቶአቡዎላአዲየል
3. አቶኡላዎኡቡታ
አድራሻአኙዋሃብ/ዞንጆርወረዳ

ጉዳዩ፡-በወ/መ/ሕግቁጥር 191(1) መሠረትየቀረበየይግባኝማስፈቀጃጥያቄአቤቱታንይመለከታል


በይግባኝባይየክልልዓቃቤህግእናበመልስሰጪዎችእነመ/ር ኡቦንግ አጉዋ
3 ሰዎችመካከልስላለውየወንጀልይግባኝክርክርጉዳይየክልልዓቃቤ
ህግበሥርፍ/ቤትየተሠጠውንወሳኔላይቅርበመሰኘትየይግባኝጥያቄአቅርቧል፡፡
ከአቅምበላይበሆኑምክንያቶችየይግባኝየማቅረቢያጊዜሊያልፍብንችሏል፡፡
ሆኖምየይግባኝየመቅረቢያጊዜውሊያልፍብንየቻለው፡-
1. መዝገቡን ያዘጋጀው የዞኑ ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ ለተዘዋወሪ ችሎት ወደ ዲማ ወረዳ የተዛወረ በመሆኑ እና
የቀሩት ዓቃቤ ህጎች ስለመዝገቡ ሁኔታ ሙሉ መረጃ ባለመኖሩ ምክንያት እና የሥራ ጫና በመኖሩ ምክንያት
የተፈጠረ ክፍተት በመሆኑ፤
2. ይግባኝ መዝገቡም ይግባኝ ተጠይቆበት ወቅቱን ጠብቆ ለይግባኝ ሰሚው ችሎት ቅረታ ለማቅረብ መዝገቦቹ
በጊዜ ተገልብጦ አለመድረስ እና የፎቶ ኮፒ ችግር ያጋጠመን ችግር ምክንያት የይግባኝ የመጠየቂያ ጊዜ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ሊያልፈብን ችሏል ፡፡
ስለዚህየተከበረውየክልሉጠቅላይፍርድቤትየወንጀልይግባኝሰሚችሎትከላይየዘረዘርናቸውንነጥቦችከግምትውስ
ጥበማስገባትበወ/መ/ሕግቁጥር 191(1)
መሠረትየይግባኝየማቅረቢያጊዜውያለፈብንከአቅምበላይበሆኑምክንያቶችመሆኑታውቆየማስፈቀጃአቤታችን
ንበማየትየይግባኝየማስፈቀጃፍቃድእንዲሰጠንበአክብሮትእንጠይቃለን፡፡

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለክልሉፖሊሰኮሚሽን

ለፌ.ዴ.ራ.ል. ወንጀልምርመራማስተባበሪያጋምቤላቅርንጫፍ

ለጋምቤላከተማዓቃቤህግመምሪያ

ለጋምቤላከተማዓቃቤህግጽ/ቤት

ለጋምቤላከተማፖሊስጽ/ቤት

ጋምቤላ፤

ጉዳዩ፡-የማ/ቤትጉብኝትይመለከታል

በጋምቤላክልልማ/

ቤቶችአስተዳደርበተለያዩወንጀልየተጠረጠሩግለሰቦች፣ተከሣሾችእናታራሚዎችንከፍትህተቋማቱከተወጣጡትየህግባለ

ሙያዎችጋርጉብኘትበማድረግበህግየተቀመጠላቸውንመብትለማስጠበቅእንዲቻል፡-

1. ከክልሉፍትህ ቢሮ ሁለትዓቃቤህጎች

2. ከክልሉፖሊስኮሚሽንአንድየወንጀልም/ሹምእናአንድመርማሪፖሊስ

3. ከፌ.ዴ.ራ.ል. ወንጀልምርመራማስተባበሪያየወንጀልአንድመርማሪ

4. ከጋምቤላከተማፖሊስጽ/ቤትአንድየወንጀልም/ሹምእናአንድመርማሪፖሊስ

5. ከጋምቤላከተማዐቃቤህግመምሪያሁለትዓቃቤህጎች

6. ከጋምቤላከተማዓቃቤህግጽ/ቤትሁለትዓቃቤህጎችበተገኙበትበቀን 04/09/2014 ዓ/ምከጠዋቱ 2፡30

ጋምቤላክልልማ/ቤትግቢውስጥበመገናኘትበጋራየጉብኝትሥራበማከናወንየክንውንሪፖርቱንለክልሉፍትህቢሮበፅ

ሑፍእንዲታቀርቡእንገልፃለን፡፡

“ ከሠላምታጋር “

ግልባጭ፣

 ለጋምቤላክልልማ/ቤቶችአስተዳር

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ጋምቤላ፣
ለመ/ቤቱኃላፊጽ/ቤት
ለመ/ቤቱም/ቢሮኃላፊጽ/ቤት
ለመ/ቤቱአቤ/ክ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ፍትህ ቢሮ፣

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት የወንጀል ይግባኝ

ጋምቤላ ፣

ለጋ/ህ/ብ/ክ/መንግሥት መስ/ምቤት

ጋምቤላ ፣

ጉዳዩ፡- የይቅርታቦርድውሳኔንይመለከታል

በወንጀልድርጊትየተፀፀቱትእናካለፈውድርጊታቸውበመማር፣በመልካምስነ-
ምግባር፣እናበስራቸውውጤትበህ/ሰቡውስጥበመኖርየበደሉትንህዝብእናመንግስትለማካካስዝግጁየሆኑትንታራ
ሚዎችወደሰላማዊኑሯቸውእንዲመለሱከህ/
ሰቡጋርተቀላቅለውለሐገርእድገትብልጽግናየበኩላቸውንአስተዋፆለማድረግእንዲቻልየይቅርታቦርድኮሚቴበጋ
ምቤላሕዝቦችብሔራዊክልላዊመንግስትከሚገኙበአራቱምማ/
ቤቶችአስተዳደርታስረውከሚገኙፍርደኞችየህግታራሚዎችመካከልሙሉይቅርታያገኙፍርደኞች 47 ከፊልማለ
ትም
1/3 ኛታሳቢየተደረገላቸውፍርደኞች 16 ፍርደኞችበይቅርታቦርድታይተውከወንጀሉባህሪአኳያበከፊልእናበሙ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ሉይቅርታውስጥያልተካተቱት 218 ፍርደኞችመሆናቸውንበመጥቀስየክልሉ ፍትህ ቢሮ የይቅርታ ቦርድ አባላት


በቀን 26/08/2014 ዓ/ም
ያስተላለፈውውሳኔገጽከዚህመሸኛደብዳቤጋርአያይዘንየላክንመሆኑንበአክብሮትእንገልፃለን፡፡

“ከሠላምታጋር”

ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ፍትህቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..



 ለክልሉ መስ/ም/ቤት
 ለክልሉ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ
 ለክልሉ ፍትህ ቢሮ ም/ቢሮ ኃላፊ
 ለክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን
 ለክልሉ ሴቶችና ሕፃናት ጉዳ ቢሮ
 ለክልሉ ሠላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ
 ለክልሉ ማ/ቤቶች አስተዳደር ኮሚሽን
 ለክልሉ ጤና ቢሮ
 ለክልሉ ሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ

ጋምቤላ ፣
ጉዳዩ ፡-ይቅርታ ቦርድ አባላት ጥሪን ይመለከታል

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

የክልሉ ፍትህ ቢሮ ጋምቤላ ከተማን ጨምሮ በአራቱም ማረሚያ ቤቶች አስተዳዳር ኮሚሽን የሚገኙ የህግ ታራሚዎች
በወንጀል ድርጊት የተፀፀቱና ካፈው የወንጀል ድርጊት በመማር ፣ በመልካም ሥነ- ምግባር እና በሥራቸው ውጤት
በህብረተሰቡ ውስጥ በመኖር የበደሉትን ህዝብና መንግሥትን ለመካስ ዝግጁ የሆኑ የህግ ታራሚዎች ወደ ሠላማዊ
ኑሮአቸው እንዲመለሱ ለማድረግ የይቅርታ ጥያቄ አቅርበው በክልሉ ፍትህ ቢሮ በተቋቋሙት የይቅርታ አጣሪ ኮሚቴ
ተጣሪቶ የቀረበውን ሪፖርት መርምሮ ለመወሰን እንድቻል በቀን 26/08/2014 ዓ/ም ----ሰዓት ጀምሮ በክልሉ
ም/ቤት አፈ-ጉባዔ መሰብሰቢያ አደራሽ ስብሰባ ስለሚኖረን ፡-
 ከክልሉ መስ/ም/ቤት ------------------------- ለህገ መንግሥቱ ታማኝ የሆኑና መልካም ሥነ ምግባር
ያላቸው ህብረተሰብ የሚወክሉ ሁለት ሰዎች በክቡር ፕሬዚዳንት አቅራቢነት የሚወከሉ ተወካዮች
 የክልሉ ፍትህ ቢሮ ------------------------------ኃላፊ
 የክልሉ ፍትህ ቢሮ ---------------------------- ም/ቢሮ ኃላፊ
 የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ------------------------ ኮሚሽነር
 የክልሉ ሴቶችና ሕፃናት ጉዳይ ቢሮ ------------- ኃላፊ
 የክልሉ ማ/ቤቶች አስተዳደር -------------------- ኮሚሽን
 የክልሉ ጤና ቢሮ ------------------------------- ኃላፊ
 የክልሉ ሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ------------- ቢሮ
ከላይ በተጠቀሰው ቀን እና ሰዓት በቦታው እንዲትገኙልን በአክብሮት እንጠይቃለን ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “
ግልባጭ ፣
ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ
ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት
ለመ/ቤታችን ግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን
ፍትህቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት

አዲስ አበባ፣

አመልካች ፡- አቶ ቢንያም መረሣ

አድራሻ ፡- ጋምቤላ ክልል ማ/ቤት

ተጠሪ ፡- የጋምቤላ ክልል ፍትህ ቢሮ

አድራሻ ፡- ጋምቤላ ከተማ

የአቤቱታው አመጣጥ በአጭሩ

በአመልካች አቶ ቢንያም መረሣ እና በተጠሪ የክልል ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ መካካል ስለላው የሰው መግደል ወንጀል

ክርክር ጉዳይ ላይ የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የሰ/መ/ቁ/219353 በቀን 03/08/2014 ዓ/ም በተፃፈው ትዕዛዝ
መሠረት የክልሉ ጠቅላይ ዓቃቤ ህግበቀረበው አቤቱታ ላይ የበኩሉን ህግዊ አስተያየት ወይም ትችት
እንዲሰጥበት የተሠጠው ትዕዛዝ ደርሶናል ፡፡
ለዚሁ አቤቱታ መነሻ የሆነው የአሁኑ አመልካች የጋምቤላ ከተማ ከፍተኛ ዓቃቤ ሀግ መምሪያ በሥር ፍ/ቤት

ባቀረበው ክስ ላይየተሻሻለውን የወንጀል ህግ አንቀጽ 32(1)(ሀ) ፣ 37(1) እና 540 መሠረት በተራ የሰው መግደል

ወንጀል ክስ ቀርቦበት ማስረጃ ተሰምቶ ካለቀ በኃላ የስር ፍ/ቤት ማለትም የጋምቤላ ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት

በራሱ ተነሣሽነት በዓቃቤ ህግ የተጠቀሰውን አንቀጽወደ 539 (1)ሐ በመቀየር የአሁኑን አመልካች በ 20(ሃያ)

ዓመት ጽኑ እሥራት እንዲቀጣ በቀን 30/11/2013 ዓ/ም ውሳኔ ሰጥቷል ፡፡ በተወሰነው ውሳኔ ላይ አመልች

ቅር በመሰኘት በቀን 24/12/2013 ዓ/ም ይግባኙን ለክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት አቤቱታ አቅርቦ የክልሉ ጠቅላይ
ዓቃቤ ህግ የበኩሉም መልስ ሰጥተዋል ፡፤
1. የአሁኑ አመልካች በክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ባይ ቀርበው የተሰሙት የዓቃቤ ህግ ማስረጃዎች
ጥፋተኛ ሊያስብለው የሚችሉ አይደልም በማለት አቅርቧል፡፡ ይሁን እንጅ የቀረቡት የሰው ማስረጃዎች
ለፖሊስ ቀርበው ያስረዱት ቃልተከሣሹ የድርጊቱ ተባባሪ መሆኑን በግልጽ የሚያስረዱ በመሆኑ
ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 

``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

በወ/መ/ሥ/ሥ/ አንቀጽ ህግ ቁጥር 145 መሸረጽ በሥር ፍ/ቤት የተሰሙት የሰው እና የሠነድ ማስረጃ
በቂ እና ጥፋተኛ ሊየስብለው አይገባም በማለት የቀረበው አቤቱታ ተገቢነት ስለሌው ውድቅ ሊደረግ
ይገባል ፡፡
2. 3 ኛ የዓቃቤ ህግ ማስረጃ በቦታው ያልበረ እና የደርጊቱ ተሳታፊ ስለመሆኑ የሚያስረዳ ባመሆኑ ውድቅ

ይደረገልኝ በማት አቤቱታ አቅርቧል ፡፡ ይሁን እንጂ የ 3 ኛ የዓቃቤ ህግ ማስረጃ ምንምእንኳን ድርጊቱ
ሲፈፀም በቦታው ባኖርም ይግባኝ ባይ ከሟች ጋር ከቤት አብረው እንደወጡ እና አብረው ማምሻቸውን
ያስረዱ በመሆኑ ለ 1 ኛ እና ለ 2 ኛ መስረጃ ማጠናከሪያ ሆኖ ውሳኔ ለመጠት ከመጀመሪያ ጀምሮ
በግልጽ የሚያስረዱ በመሆኑ በዚህ ረገድ የቀረበው አቤቱታ ውድቅ እንዲደረግልን፤
3. ይግባኝ ባይ በሥር ፍ/ቤት አቅርቦ ያሰማው የመከላከያ ማስረጃዎች በተለይም የባንክ ቤት ዘበኛው
ተከሣሹ ድርጊቱን አለማድረጉን ወይም ማድረጉን ምንም የሚያስረዳ ነገር አለመኖሩን ገልፆል፡፡
ስለሆነም ቀርበው የተሰሙት የመከላከያ ማስረጃዎች ዓቃቤ ህግ አቅርቦ ያሰማቸውን ማስረጃዎች
ያሚያስተባብል ሳይሆን በምትኩ የባንክ ቤቱ ዘበኛ ስለድርጊቱ አፈፃፀም ከ 6-7 የሚሆኑ ተጠርጣሪዎች
ድብደባ የሚመስል ነገር በወቅቱ እንደነበር ማስረዳቱ የዓቃቤ ህግ አቅርቦ ካሰማቸው ማስረጃዎች ጋር
ተመሳሳይ እና ደጋፊ ሆኖ ሊወሰድ ይገባል ፡፡
ስለሆነም የአሁኑ አመልካች በዚህ ረገድ ያቀረበው አቤቱታ አግባብነት የሌለው መሆኑን እና የተሰጠውም
ፍርድም ሆኖ የቅጣት ውሳኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት አይደለም ፡፡ ለዚህም ነው የጋምቤላ ከተማ
ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ በ 10/02/2014 ዓ/ም በዋለው ችሎት የሥር ፍ/ቤት የሰጠውን የ 20 ዓመት

እሥራት ውሳኔን በሥር ፍ/ቤት የቀረቡትን የማስረጃዎችን ሚዘና ከህጉ ጋር በማገናዘብ በወንጀል ህግ አንቀጽ

539 ድንጋጌን ወደ 540 በመቀየር የ 20 ዓመት ፍርድን ወደ 18 ዓመት እሥራት ዝቅ አድርጎ እንድቀጣ ውሳኔ
መስጠቱ በህግ አግባብነት አለው ፡፡
የክልሉም ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎትም አመልካች ያቀረበው አቤቱታ ከህጉ ጋር በማገናዘብ ባደረገው

የማስረጃ ሚዘና መሠረት የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ወንጀል ሰሚ ችሎት የሠጠው ውሳኔ መሠረታዊ የህግ
ስህተት የለሌበት መሆኑን በማረጋገጥ ፍትሐዊ ውሳኔ ሰጥቷል፡፡
የተከበረውም የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ወንጀል ሰሚ ችሎት በአጠቃላይ አመልካች በዝርዝር ያቀረባቸው

ቅረታዎች በሥር ፍ/ቤት ቀርበው ከተሰሙት የሰው እና የሠነድ ማስረጃዎች እንዲሁም የሥር ፍ/ቤት እና

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጡት ውሳኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የሌለበት መሆኑን

በማረጋገጥ የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የቀረበውን የአመልካች አቤቱታ ያስቀርብም በማለት

መዝገቡን ዘግቶ መመለሱ አግባብነት ስላለው የተከበረው የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት

የፍ/ቤቶቹን ውሳኔ ከተሰሙት የዓቃቤ ህግ ማስረጃዎች ቃል እና የአመልካችን የመከላከያ ማስረጃ ቃል ከህጉ

ጋር በማገናዘብ የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠው ውሳኔ እንዲፀናልን በአክብሮት
እንጠይቃለን ፡፡

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለአቶ አኳይ ኡቡቲ

ለአቶ ወንድሙ ለማ

ለአቶ ኡቶው ቹሮ

ጋምቤላ፣

ጉዳዩ ፡- የሥራ ትዕዛዝ ስለመስጠት

የክልሉ ፍትህ ቢሮ በ 2014 ዓ/ም በተያዘው ዕቅድ መሠረት ከክልል እሰከ ወረዳ የሚገኙ ዓቃቤ ህጎች የሥራ እንቅስቃሴ

ለመገምገም በታቀደው ዕቅድ መሠረት በዲማ ወረዳ ፣ማጃንግ ብ/ዞን እና በሥሩ የሚገኙ ወረዳዎች የሚገኙ ዓቃቤ

ህጎችን ለመገምገም እና ከፌዴራል ፍትህ ሚኒስቴር ለክልሉ ፍትህ ቢሮ በውክልን የሚታዩ የወንጀል ጉዳዮች ዙሪያ

የተከናወኑ ሥራዎችን በተዘጋጀው የሪፖርት ማድረጊያእና ማጠቃለያ ቅፆችን በመሙላት ሪፖርት እንዲታቀርቡ ታዟል

፡፡

በዚሁ መሠረት በቀን 10/08 2014 ዓ/ም በተጠቀሱት ብ/ዞን እና ወረዳዎች በመንቀሳቀስ የዓቃቤ ህጎችን ግምገማ

እና ተያያዥ ሥራዎችን እንድታከናውኑ በዚሁ ደብዳቤ የታዘዙ መሆኑን አስታውቃለው ፡፡

“ ከሠላምታ ጋር “

ግልባጭ ፣

ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ

ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት

ለመ/ቤታችን ግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን

ፍትህቢሮ

ለአቶቶክ ፊሊፕ

ለአቶ ሮዲ ዬች

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለአቶ ጆን ዮንግ

ጋምቤላ ፣

ጉዳዩ ፡- የሥራ ትዕዛዝ ስለመስጠት

የክልሉ ፍትህ ቢሮ በ 2014 ዓ/ም በተያዘው ዕቅድ መሠረት ከክልል እሰከ ወረዳ የሚገኙ ዓቃቤ ህጎች የሥራ እንቅስቃሴ

ለመገምገም በታቀደው ዕቅድ መሠረት በኑዌር ብ/ዞን እና በሥሩ የሚገኙወረዳዎች ፣ በኢታንግ ልዩ ወረዳ የሚገኙ

ዓቃቤ ህጎችን ለመገምገም እና ከፌዴራል ፍትህ ሚኒስቴር ለክልሉ ፍትህ ቢሮ በውክልን የሚታዩ የወንጀል ጉዳዮች

ዙሪያ የተከናወኑ ሥራዎችን በተዘጋጀው የሪፖርት ማድረጊያ እና ማጠቃለያ ቅፆችን በመሙላት ሪፖርት

እንዲታቀርቡ ታዟል ፡፡

በዚሁ መሠረት በቀን 10/08 2014 ዓ/ም በተጠቀሱት ብ/ዞን እና ወረዳዎች በመንቀሳቀስ የዓቃቤ ህጎችን ግምገማ

እና ተያያዥ ሥራዎችን እንድታከናውኑ በዚሁ ደብዳቤ የታዘዙ መሆኑን አስታውቃለው ፡፡

“ ከሠላምታ ጋር “

ግልባጭ ፣

ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ

ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት

ለመ/ቤታችን ግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን

ፍትህቢሮ

ለአቶ ኡፓራ አጉዋ

ለወ/ሮ አሪያት ኡሞድ

ለአቶ ኡቦንግ አብድራዝቅ

ጋምቤላ፣

ጉዳዩ ፡- የሥራ ትዕዛዝ ስለመስጠት

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

የክልሉ ፍትህ ቢሮ በ 2014 ዓ/ም በተያዘው ዕቅድ መሠረት ከክልል እሰከ ወረዳ የሚገኙ ዓቃቤ ህጎች የሥራ እንቅስቃሴ

ለመገምገም በታቀደው ዕቅድ መሠረት በአኙዋሃ ብ/ዞን እና በሥሩ የሚገኙ ወረዳዎች ፣ በጋምቤላ ወረዳ የሚገኙ

ዓቃቤ ህጎችን ለመገምገም እና ከፌዴራል ፍትህ ሚኒስቴር ለክልሉ ፍትህ ቢሮ በውክልን የሚታዩ የወንጀል ጉዳዮች

ዙሪያ የተከናወኑ ሥራዎችን በተዘጋጀው የሪፖርት ማድረጊያ እና ማጠቃለያ ቅፆችን በመሙላት ሪፖርት

እንዲታቀርቡ ታዟል ፡፡

በዚሁ መሠረት በቀን 10/08 2014 ዓ/ም በተጠቀሱት ብ/ዞን እና ወረዳዎች በመንቀሳቀስ የዓቃቤ ህጎችን ግምገማ

እና ተያያዥ ሥራዎችን እንድታከናውኑ በዚሁ ደብዳቤ የታዘዙ መሆኑን አስታውቃለው ፡፡

“ ከሠላምታ ጋር “

ግልባጭ ፣

ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ

ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት

ለመ/ቤታችን ግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን

ፍትህቢሮ

ለዲማ ወረዳ አስ/ም/ቤት ለዲማ ወረዳ ሴቶች ሕፃናት እና ወጣቶች ጽ/ቤት


ለዲማ ወረዳ ዓቃቤ ህግ ጽ/ቤት ለዲማ ወረዳ ሠላምና ፀጥታ ጽ/ቤት
ለዲማ ወረዳ ፍ/ቤት ለዲማ ወረዳ ሴቶች ማህበራት
ለዲማ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት
ዲማ ፣
ጉዳዩ ፡- የዓቃቤ ህግ ግምገማ ይመለከታል
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ በ 2014 ዓ/ም ከክልል እስከ ወረዳ የሚገኙ ዓቃቤ ህጎች
የሥራ እንቅስቃሴ ለመገምገም ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ማለትም ፡-
 ከዲማ ወረዳ አስ/ም/ቤት --------------- የወረዳው አስተዳዳሪ
ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 

``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

 ከዲማ ወረዳ ዓቃቤ ህግ ጽ/ቤት ------------ ዓቃቤ ህጎች እና ጽ/ቤት ኃላፊ


 ከዲማ ወረዳ ፍ/ቤት ---------------------ፕሬዚዳንት እና አንድ ዳኛ
 ከዲማ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት --------------- ፖሊስ አዛዥ እና አንድ የወንጀል መርማሪ ፖሊስ
 ለዲማ ወረዳ ሴቶች ሕፃናት እና ወጣቶች ጽ/ቤት -----------------ኃላፊ
 ለዲማ ወረዳ ሠላምና ፀጥታ ጽ/ቤት --------------------- ኃላፊ
 ለዲማ ወረዳ ሴቶች ማህበራት -------------------------ኃላፊ በተገኙበት በቀን 10/08/2014 ዓ/ም
በዲማ ወረዳ ከጠዋቱ 3፡00 ላይ የዓቃቤ ህጎች ግምገማ ስለሚደረግ ጥሪ የተደረገላችሁ አካላት በተጠቀሰው
ቀን እና ሰዓት በቦታው እንድትገኙልን እንገልፃለን ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “

ግልባጭ ፣

ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ

ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት

ፍትህቢሮ

ለጎደሬ ወረዳ አስ/ም/ቤት ለጉደሬ ወረዳ ሴቶች ሕፃናት እና ወጣቶች ጽ/ቤት


ለጎደሬ ወረዳ ዓቃቤ ህግ ጽ/ቤት ለጉደሬ ወረዳ ሠላምና ፀጥታ ጽ/ቤት
ለጉደሬ ወረዳ ፍ/ቤት ለጎደሬ ወረዳ ሴቶች ማህበራት
ለጉደሬ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት
ሜጢ፣
ጉዳዩ ፡- የዓቃቤ ህግ ግምገማ ይመለከታል
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ በ 2014 ዓ/ም ከክልል እስከ ወረዳ የሚገኙ ዓቃቤ ህጎች
የሥራ እንቅስቃሴ ለመገምገም ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ማለትም ፡-
 ከጎደሬ ወረዳ አስ/ም/ቤት --------------- የወረዳው አስተዳዳሪ
 ከጎደሬ ወረዳ ዓቃቤ ህግ ጽ/ቤት ------------ ዓቃቤ ህጎች እና ጽ/ቤት ኃላፊ
 ከጎደሬ ወረዳ ፍ/ቤት ---------------------ፕሬዚዳንት እና አንድ ዳኛ
 ከጎደሬ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት --------------- ፖሊስ አዛዥ እና አንድ የወንጀል መርማሪ ፖሊስ
 ከጎደሬ ወረዳ ሴቶች ሕፃናት እና ወጣቶች ጽ/ቤት -----------------ኃላፊ
ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 

``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

 ከጎደሬ ወረዳ ሠላምና ፀጥታ ጽ/ቤት --------------------- ኃላፊ


 ከጎደሬ ወረዳ ሴቶች ማህበራት -------------------------ኃላፊ በተገኙበት በቀን 10/08/2014 ዓ/ም
በጎደሬ ወረዳ ከጠዋቱ 3፡00 ላይ የዓቃቤ ህጎች ግምገማ ስለሚደረግ ጥሪ የተደረገላችሁ አካላት በተጠቀሰው
ቀን እና ሰዓት በቦታው እንድትገኙልን እንገልፃለን ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “

ግልባጭ ፣

ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ

ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት

ፍትህቢሮ

ለማጃንግ ብ/ዞን አስ/ም/ቤት


ለማጃንግ ብ/ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት

ጉዳዩ ፡- የዓቃቤ ህግ ግምገማ ይመለከታል


ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ በ 2014 ዓ/ም ከክልል እስከ ወረዳ የሚገኙ ዓቃቤ ህጎች
የሥራ እንቅስቃሴ ለመገምገም ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ማለትም ፡-
 ከጎደሬ ወረዳ አስ/ም/ቤት --------------- የወረዳው አስተዳዳሪ
 ከጎደሬ ወረዳ ዓቃቤ ህግ ጽ/ቤት ------------ ዓቃቤ ህጎች እና ጽ/ቤት ኃላፊ
 ከጎደሬ ወረዳ ፍ/ቤት ---------------------ፕሬዚዳንት እና አንድ ዳኛ
 ከጎደሬ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት --------------- ፖሊስ አዛዥ እና አንድ የወንጀል መርማሪ ፖሊስ
 ከጎደሬ ወረዳ ሴቶች ሕፃናት እና ወጣቶች ጽ/ቤት -----------------ኃላፊ
 ከጎደሬ ወረዳ ሠላምና ፀጥታ ጽ/ቤት --------------------- ኃላፊ
 ከጎደሬ ወረዳ ሴቶች ማህበራት -------------------------ኃላፊ በተገኙበት በቀን 10/08/2014 ዓ/ም
በጎደሬ ወረዳ ከጠዋቱ 3፡00 ላይ የዓቃቤ ህጎች ግምገማ ስለሚደረግ ጥሪ የተደረገላችሁ አካላት በተጠቀሰው
ቀን እና ሰዓት በቦታው እንድትገኙልን እንገልፃለን ፡፡
“ ከሠላምታ ጋር “

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ግልባጭ ፣

ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ

ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ
ለዓቃቤ ህግ አስ/ደ/የሥራ ሂደት
ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት

ፍትህቢሮ

ለኢትዮጵያ ኮንስትራክን ባለሥልጣን

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

አድስ አበባ፣

ጉዳዩ ፡- የውይይት መድረክ ተሳታፊዎች ይመለከታል

ከኢትዩጵያ ኮንስተራክሽን ባለሥልጣን በአዲስ መልክ በአዋጅ ቁጥር 1263/2014 ተቋቁሞ በዘርፉ የሚሰማሩትን

የምዝገባ ሰርትፍኬሽን እንዲሁም ቁጥጥር ሥራዎች እየሠሩ ይገኛሉ፡፡

በዚሁ መሠረት ከመጋቢት በ 02 ቀን 2014 ዓ/ም ጀምሮ በአዳማ ከተማ በገዳ ሪዞሪት ከሚመለከታቸው ባለድርሻ ጋር

የምክክር መድረክ አስመልክቶ በደብዳቤ ቁጥር 02100-34/71/2014 በቀን 18/06/2014 ዓ/ም የተፃፈ ደብዳቤ

ደርሶናል ፡፡

ስለሆነም ከክልል ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ ቢሮ በሚካሄደው መድረክ ላይ የሚሳተፉ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``
በጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግሥት ፍትህ ቢሮ
The Gambella Peoples National Regional State Justice Bureau
ቁጥር --------------------------------- ቀን --------------------------
Ref No…………… Date…………………………………..

ለክልሉጠቅላይፍ/ቤት

ጋምቤላ፣

ጉዳዩ፡- የቀጠሮጊዜያቸውየተቋረጡየይግባኝመዝገቦችይመለከታል

ከላይበርዕሱለመጥቀስእንደተሞከረውበፍ/

ቤቱፋይልተከፍቶላቸውበክርክርሂደትላይእያሉበተለያዩምክንያቶችየቀጠሮጊዜያቸውየተቋረጡየወንጀልይግባኝመዝገቦ

ችስምዝርዝርየያዘአንድገጽከዚህደብዳቤጋርአያይዘንየላክንስለሆነበእናንተበኩልጉዳዩታይቶተለዋጭቀጠሮተሰጥቶፋይሉ

እንድቀሳቀስልንበአክብሮትእንጠይቃለን፡፡

“ ከሠላምታጋር ”

ግልባጭ

ለመ/ቤታችንቢሮኃላፊ

ለመ/ቤታችንም/ቢሮኃላፊ

ለአቤቱታናክስ/አመ/ወ/የሥራሂደት

ፍትህቢሮ

ስልክ 0475510125 0475511166 0475512919 0475511168 0475510107 ፖስታ ሣ.ቁ 125 


``ፍትህ ለሁሉም ``

You might also like