You are on page 1of 2

ቀን፡-________________

የደ/ቁ፡-________________

ለ፡-ለፌደራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን


አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡-ለኦሮሚያ ባንክ ሆራ ቅርንጫፍ ለቀሪ የኘሮጀክቱ ቅድመ ክፍያ ዋስትና እድሳት የማሳወቂያ /ማስረጃ
ደብዳቤ እንድትፅፉልን ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኢ ቲ ኤ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ./ የግል ማህበር ከአሰሪው የፌደራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ጋር ለማእከላዊ
ማዕድ ቤት የኤሌክትሮ ሜካኒካል ስራ ለመስራት ውል የተዋዋለ መሆኑ ይታወቃል፡

ለዚህም፣ ተቋራጩ በአሰሪው ቅጥር ግቢ ውስጥ እየሰራ ለሚገኘው ስራ የኘሮጀክቱ ቅድመ ክፍያ ዋስትና
ለማሳደስ አሰሪው መ/ቤት በደብዳቤ እንዲያሳውቃቸው የጠየቁን ስለሆነ፣ በእናንተ በኩል ለኦሮሚያ ባንክ
ሆራ.ቅርንጫፍ ለቀሪ የኘሮጀክቱ ቅድመ ክፍያ ዋስትና እድሳት የማሳወቂያ/ማስረጃ ደብዳቤ እንድትልኩልንና
በተጨማሪም የኘሮጀክቱ ቅድመ ክፍያ ዋስትና መጠን ብር ተጨማሪ እሴት ታክስን ጨምሮ
15,125,619.60 (አስራ አምስት ሚሊዮን አንድ መቶ ሀያ አምስት ሺ ስድስት መቶ አስራ ዘጠኝ ብር ከ
60 ሳንቲም) በአሀዝና በፊደል ተመላክቶ አብሮ እንዲጠቀስልን ስንል፣ መ/ቤታችሁን በታላቅ አክብሮት
እንጠይቃለን።

ለሚደረግልን መልካም ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ሙሉአለም ሙሉጌታ

ዋና ስራ አስኪያጅ

Tel:-+251116663161, Mob: - +251 911223933 E-mail:- etaengineeringplc@gmail.com


Address:- 22 Mazoriya in Front of St.Gebreal Hospital KW Tower 3rd Floor Room No306
ግልባጭ፡- ፋይል

Tel:-+251116663161, Mob: - +251 911223933 E-mail:- etaengineeringplc@gmail.com


Address:- 22 Mazoriya in Front of St.Gebreal Hospital KW Tower 3rd Floor Room No306

You might also like