You are on page 1of 2

Online Ethiopian Tender Information (www.habeshatender.

com)
አዲስ ዘመን ማክሰኞ ነሐሴ 2 ቀን 2015 ዓ . ም

ለ 3 ኛ ጊዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

በቾ - ወሊሶ የገ / ኀ / ሥራ ዩኒየን ኃ / የተ / ማህበር ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች ማለትም፤

1. የተለያዩ ዓይነት አዲስ እና ያገለገሉ የፋብሪካ ዕቃዎች (Mesh bag loom, Automatic PP bag cutter
Machine, ያገለገሉ የቻይና የስፌት መኪና ፣ ያገለገለ የፒፒ ከረጢት እና የህትመት ማሽን ) እንዲሁም የተለያየ
መጠን ያላቸውን የፒፒ ከረጢቶች
2. የ FSR ቅጥቅጥ የሕዝብ ማመላለሻ መኪና በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም መግዛት የሚፈልጉ ግለሰቦች ወይም ድርጅቶች ከዚህ ቀጥሎ ያሉ መስፈርቶችን በማሟላት ተወዳድረው
መግዛት ይችላሉ፡፡

ተጫራቾች ማሟላት ያለባቸው፡ -

1. ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዓመቱን ግብር የከፈሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡ መኪና ለመጫረት የንግድ ፈቃድ
አይጠይቅም፡፡
2. ለጨረታ ሰነድ ግዢ የማይመለስ ብር 200 ( ሁለት መቶ ብር ) በመክፈል ሰነዱን መግዛት አለባቸው፡፡
3. የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ ማስያዣ የአቅርቦቱን ዋጋ 2% በሲፒኦ ወይም በባንክ ዋስትና ሰነድ ማስያዝ
አለባቸው፡፡
4. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዶቹን በታሸገ ኤንቨሎፕ እስከ 18/12/2015 ዓ . ም ከቀኑ 8 ፡ 15 ሰዓት ድረስ
ዘወትር በስራ ሰዓት ዩኒየኑ ባዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት አለባቸው፡፡
5. ጨረታው በ 18/12/2015 ዓ . ም ከቀኑ 8:30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት
ይከፈታል፡፡
6. ተጫራቾች ለጨረታ የቀረቡትን ዕቃዎች እና የሕዝብ ማመላለሻ መኪና በዩኒየኑ መጋዘን እና በዩኒየኑ ግቢ ውስጥ
አይተው ዋጋ መስጠት ይችላሉ፡፡
7. ተጫራቾች አንዱ ባቀረበው ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ የተከለከለ ነው፡፡
8. ዩኒየኑ የተሻለ ዋጋ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
9. አሸናፊው ተጫራች የገዛውን ንብረት ሙሉ ዋጋ በ 10 ( አስር ) ቀን ከፍሎ ከዩኒየኑ መጋዘን ማንሳት
ይኖርበታል፡፡

አድራሻ : በጅማ መንገድ ከአዲስ አበባ 80 ኪ . ሜ ላይ እንገኛለን፡፡


ለተጨማሪ ማብራሪያ፡ - በስልክ ቁጥር 011 342 0265/08 65/01 40 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
በደቡብ ምዕ / ሸዋ ዞን የበቾ - ወሊሶ የገ / ኅ / ሥራ ዩኒየን ኃ / የተ / ማህበር

Category : Packaging/ Wrapping and Papers, Sale., Other Sale, Vehicle and Spare Parts,
Vehicle Sale
Posted Date : 2023-08-09 04:56:56
Deadline : 2023-08-24 (15 days left.)

Copyright © 2010 - 2023 Habesha Tender


Telephone: +251-960-160215 / +251-967-829782 / +251-118-961881, P.O.Box: 122841
Office Address: Aberus Complex 4th floor, office No 405, Bole Road infront of Dembel City Center
Email: contact@habeshatender.com || Website: www.habeshatender.com

You might also like