Professional Documents
Culture Documents
Alpha
Alpha
https://www.AfroTender.com
አዲስ ዘመን ማክሰኞ ጥር 28 ቀን 2016ዓ.ም
አልፋ መስማት የተሳናቸው የመጀመሪያ ደረጃ ልዩ ት/ቤት ከዚህ በታች የተዘረዘሩት እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም ተጫራቾች፡-
1 ለተጠቀሱት እቃዎች ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው የዘመኑ ግብር የከፈሉ ንግድ ፍቃዳቸውን ያሳደሱና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
2. ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነና ለዚህ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡ እንዲሁም የንግድ
መለያ ቁጥር (Tin Number) ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
3. ተጫራቾች የማይመለስ ብር 150.00 (አንድ መቶ ሃምሳ ብር) በመክፈል የጨረታው ሠነድ ከት/ቤቱ ፋይናንስ መግዛት ይችላሉ፡፡
5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ 2% ከላይ በየሎቱ የተገለጸውን የብር መጠን በባንክ በተመሰከረ CPO ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤
6. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ኦርጅናል ኮፒ በታሸገ ኤንቨሎፕ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የሥራ
ቀናት ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ዘወትር በሥራ ሰዓት ማስገባት ይችላሉ፡፡
7. ጨረታው የሚከፈተው ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት በ10ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ 4:30 ሰዓት ተጫራቾችና
ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ ዕለቱ የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ከላይ በተገለጸው ሰዓት ይከፈታል፡፡
9. ት/ቤቱ በጨረታው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
10. አሸናፊ በራሱ ትራንስፖርትና ወጭ ያሸነፈባቸውን ዕቃዎች የት/ቤቱ ንብረት ክፍል ገቢ ያደርጋል፡፡
11. ማንኛውም ተጫራቾች ለሚወዳደሩባቸው ዕቃዎች ናሙና ጨረታው ከመዘጋቱ በፊት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
12. ተጫራቾች መወዳደር የምትችሉት እስቶር ላይ ወይም መጋዘን ባላችሁ ዕቃ ላይ ሊሆን ይገባል፡፡
ስልክ፡-0116183496
የመ/ደረጃ ልዩ ት/ቤት
https://afrotender.com/tenders-print?id=RFk9lU%2F4jbJMT7mwMYZ2C8E9Jc%2FTXQ%3D%3D 1/2
2/8/24, 11:19 AM Print | AfroTender | Tenders and Bids in Ethiopia.
https://afrotender.com/tenders-print?id=RFk9lU%2F4jbJMT7mwMYZ2C8E9Jc%2FTXQ%3D%3D 2/2