You are on page 1of 1

2/13/24, 1:24 PM Print | AfroTender | Tenders and Bids in Ethiopia.

https://www.AfroTender.com
ሪፖርተር እሁድ የካቲት 3 ቀን 2016 ዓ.ም

የጨረታ ማስታወቂያ

ድ ብ / ቁጥር : 5-7/05/16

ናይል ኢንሹራንስ ኩባንያ አ.ማ ለቢሮ አገልግሎት የሚውሉ ደስክቶፕ ኮመፒዩተሮች፣ ፕሪንተሮች፣ የተለያዩ የፕሮሞሽናል ዕቃዎችና
የሥራ የደንብ አልባሳት በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል::

ተ.ቁ የዕቃው አይነት ምድብ/ጥቅል

1 ደስክቶፕ ኮምፒዩተሮች፣ፕሪንተሮች፣ ጥቅል (Lot) 5

2 አጀንዳ፣ ካምፓኒ ፕሮፋይል 2 ጥቅል (Lot) 6

3 የሥራ የደንብ አልባሳት 3 ጥቅል (Lot) 7

ተጫራቾች ማሟላት የሚጠበቅባቸው፡-

1. ተጫራቾች ሕጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ ለተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባና የታክስ ከፋይነት ማስረጃ
ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው::

2. ተጫራቾች ስለ ጨረታው ከላይ በተ.ቁ 1-3 ለተጠቀሱት ዕቃዎች የሚገልፀውን የጨረታ ሠነድ ከየካቲት 6 ቀን 2016 ዓ.ም. ጀምሮ
ዘወትር በሥራ ሰዓት ናይል ኢንሹራንስ ኩባንያ አ.ማ ዋናው መ/ቤት ሀብት ሥራ አመራር መምሪያ (3ኛ ፎቅ) በመምጣት ለእያንዳንዱ
ምድብ/ ሎት የማይመለስ ብር 200 በመክፈል መግዛትይችላሉ::

3. ተጫራቾች ለሚጫረቱበት የዕቃ ዓይነት ለእያንዳንዱ ምድብ/ጥቅል ለጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ፡ ለጥቅል 1 ብር 30,000፣ ለጥቅል 2
ብር 30,000፣ ስጥቅስ 3 ብር 15,000 የባንክ ጋራንቲ ወይም የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ከሚጫረቱበት ሰነድ ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል::

4. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን የመጫረቻ ሰነድ እና ዋጋ በኤንቬሎፕ በማሸግ እስከ የካቲት 26 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ
3ኛ ፎቅ ለጨረታ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል::

5. ጨረታው በዕለቱ የካቲት 26 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 8፡45 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኩባንያው ዋና
መ/ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል::

6. ኩባንያው ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

አድራሻ፡- ናይል ኢንሹራንስ ኩባንያ አ.ማ ዋና መ/ቤት

(ጎተራ) ሀብት ሥራ አመራር መምሪያ (3ኛ ፎቅ)

የስልክ ቁጥር፡- 011 442 60 00

አዲስ አበባ::

https://afrotender.com/tenders-print?id=kRlCg4nET9nLGqJWu6NTuSu2Cw9anQ%3D%3D 1/1

You might also like