Professional Documents
Culture Documents
Habesha Tender Printing
Habesha Tender Printing
com)
አዲስ ዘመን ሐሙስ ህዳር 17 ቀን 2013 ዓ . ም
የጉራጌ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ለጉራጌ ዞን ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ የወልቂጤ ስቴድየም ትሪቡን ግንባታ
ተቋራጮችን አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
ሀ/ ለቴከኒካል ዶከመንት አንድ ኦሪጅናል እና ሁለት ፎቶ ግራፊክ ኮፒዎች እያንዳንዳቸውን በሰም በማሸግ ሁሉንም
በአንድ ትልቅ እናት ፖስታ በማሸግ የጨረታ ማስከበሪያ 100,000 / አንድ መቶ ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ
ሲፒኦ ፣ ቢድ ቦንድ ወይም በጥሬ ገንዘብ ከኦሪጅናል ዶክመንት ጋር በማድረግ /ቴከኒካል በሚል በመለየት
ለ/ ለፋይናንሺያል ዶክመንት አንድ ኦሪጅናልና ሁለት ፎቶ ግራፊክ ኮፒ በሰም በማሸግ ሁሉንም በአንድ ትልቅ እናት
ፖስታ ውስጥ በማሸግ/ፋይናንሺያል በሚል በመለየት እ ስከ 21 ኛው ቀን 8 ፡00 ሰዓት ድረስ በተዘጋጀው ሳጥን
ማስገባት አለባቸው፤
8. ከተራ ቁጥር 1-7 የተጠቀሱትን መስፈርቶች ሙሉ ለሙሉ ያላሟላ ተጫራች ከውድድር ውጪ ይሆናል፤
9. የጨረታው ቴከኒካል ዶከመ ንት በ21 ኛው ቀን ከቀኑ 8 ፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው
በተገኙበት ይከፈታል፤
10.የፋይናንሺያል የፕሮጀክቱ ግንባታ ዋጋ ከቴከኒክ ግምገማ ውጤት በኋላ የቴከኒክ ግምገማውን ያለፉት ተጫራቶች
ሰነድ ብቻ የጨረታው ኮሚቴው በማስታወቂያ በሚገልፀው ቀን ይከፈታል፤
11. መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ማሳሰቢያ