Professional Documents
Culture Documents
Lemikura School
Lemikura School
https://www.AfroTender.com
አዲስ ዘመን ረቡዕ ጥር 15 ቀን 2016ዓ.ም
በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 የእድገት ጮራ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ለቢሮና ለትምህርት አገልግሎት የሚውሉ እቃዎች
ሎት 3 ለህትመት
ሎት 6 ቋሚ የ ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ግዥ
ሎት 7 ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች
ሎት 10 የሚወገዱ እቃዎች
በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልል፡፡ ስለሆነም ቀጥሎ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተወዳዳሪዎች በጨረታው እንዲሳተፉ
ይጋብዛል ፡፡
1. የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸውን ዕቃ አቅራቢዎች ዝርዝር መመዝገባቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ የሚያቀርብ፡፡
3. ተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት ቫት/ የተመዘገቡበትን የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ የማይመለስ በአንድ ሎት 300/ ሶስት መቶ ብር/ በመክፈል ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን
ጀምሮ ለ ተከታታይ የስራ ቀናት በለሚኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ዕድገት ጮራ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ሰነዱን መግዛት ይቻላሉ፡፡
7. የመወዳደሪያ ዋጋው ከነቫት በማስቀመጥ በግልጽ ተጠቅሶ መጻፍ ይኖርበታል፡፡ የጨረታው ተሳታፊዎች የሚያቀርቡትን የጨረታ ሰነድ
ፋይናንሽያል እና ቴክኒካል ዋናውንና ኮፒ በፖስታ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት
ይኖርባቸዋል፡፡ በተጨማሪም የሚወዳደሩበት ዕቃ ናሙና /specification/ ማቅረብ አለባቸው ፡፡ አሸናፊ ተጫራቾች ማሸነፋቸው ከታወቀ
በኋላ በ5 ቀናት ውስጥ ከት/ቤቱ ጋር ውል መዋዋል አለበት፡፡ ተጫራቾች ያሸነፉበትን ደረጃውን የጠበቀ ዕቃዎችን ትዕዛዙ በደረሳቸው
በአምስት የስራ ቀናት ውስጥ በናሙናው መሰረት አጠናቀው ለት/ቤቱ ንብረት ክፍል ሲያስረክቡና በጥራት ኮሚቴ ተፈትሾ ሲያልፍና
በተቋሙ ኃላፊ ገቢ እንዲሆን ከታዘዘ በኋላ ይከፍላቸዋል፡፡
8. የጨረታው ማስታወቂያ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት ክፍት ሆኖ በ11ኛው የስራ ቀን ጠዋት 4፡00
የጨረታው ሳጥን ይታሸግና በዛው እለት በ4፡30 ሰዓት ዕድገት ጮራ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ፋ/ግ/ንብ ኢሥ የቡድን መሪ ቢሮ ተጫራቾች ወይም
ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
https://afrotender.com/tenders-print?id=fZQxAuhmQB%2FiCzwJLGNFr5JExZJ7SQ%3D%3D 1/2
1/30/24, 11:58 AM Print | AfroTender | Tenders and Bids in Ethiopia.
9. የጨረታው አሸናፊ የጨረታው ውጤት ሲታወቅ የውል ማስከበሪያ ካሸነፈበት ጠቅላላ የጨረታ ዋጋ 10% በጥሬ ገንዘብ CPO
በቅድሚያ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
10. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ ለሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
https://afrotender.com/tenders-print?id=fZQxAuhmQB%2FiCzwJLGNFr5JExZJ7SQ%3D%3D 2/2