You are on page 1of 9

1) የኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርሲቲ የተለያዩ ቋሚና አላቂ እቃዎች/አገልግሎቶች/ እና

የጥገና ግንባታ ሥራ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል

 Bids
closing የጨረታ መዝጊያ እና መክፈቻ ቀን የተለያየ ነው
date

 Bids
opening የጨረታ መዝጊያ እና መክፈቻ ቀን የተለያየ ነው
date

 Published
Addis Zemen ( መጋቢት 7፣ 2013 )
on

 Posted
መጋቢት 7፣ 2013
on

 Bid
document 100 ብር
price

 Bid bond የጨረታው ማስከበሪያ ብር የተለያየ ነው

የጨረታ ማስታወቂያ

የግዥ መለያ ቁጥር ኮ/ሜ/ዩ/002/2013 ዓ/ም

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በየካ ክፍለ ከተማ በወረዳ 11 የሚገኘው ኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨ
ርሲቲ ለ2013 በጀት ዓመት ከዚህ በታች በዝርዝር የቀረቡ ቋሚና አላቂ እቃዎች/አገልግሎቶች/ እና
የጥገና ግንባታ ሥራ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡

የ የግዥ አይነት የጨረታ ሰ ጨረታው ተዘግቶ የሚከፈትበት ቀን የጨረታ ማስከበ ም


ሎ /ሎት/ ነድ መሸ ሪያ መያዣ /CP ር
ት ጫ ዋጋ የ O/፣ባንክ ጋራን መ
ቁ ማይመለስ ቲ፣ጥሬ ገንዘብ፤ ራ
ጥ ብር

ሎ የመማሪያ መ 100.00 ብ ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወ 25,000.00
ት ፅሃፍት ግዥ ር ጣ ጊዜ ጀምሮ በተከታታይ ለ10 የሥራ ቀ
ፍላጎት ጨረ ናት አየር ላይ ውሎ በ11ኛው ቀን ከቀኑ 4፡
1 ታ 15 ተዘግቶ በዛው ዕለት 4፡30 ይከፈታል፡፡

ሎ የስፖርት ት 100.00 ብ ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወ 10,000.00


ት ጥቅና አላቂ እ ር ጣ ጊዜ ጀምሮ በተከታታይ ለ10 የሥራ ቀ
ቃዎች ግዥ ናት አየር ላይ ውሎ በ11ኛው ቀን ከቀኑ 4፡
2 ፍላጎት ጨረ 15 ተዘግቶ በዛው ዕለት 4፡30 ይከፈታል፡፡
ታ፣

ሎ አላቂ የእድሳ 100.00 ብ ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወ 25,000.00


ት ትና የጥገና እ ር ጣ ጊዜ ጀምሮ በተከታታይ ለ10 የሥራ ቀ
ቃዎች ግዥ ናት አየር ላይ ውሎ በ11ኛው ቀን ከቀኑ 4፡
3 ፍላጎት ጨረ 15 ተዘግቶ በዛው ዕለት 4፡30 ይከፈታል፡፡
ታ፤
ሎ አላቂ የፅዳት 100.00 ብ ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወ 10,000.00
ት እቃዎች ግዥ ር ጣ ጊዜ ጀምሮ በተከታታይ ለ10 የሥራ ቀ
ፍላጎት ጨረ ናት አየር ላይ ውሎ በ11ኛው ቀን ከቀኑ 4፡
4 ታ፤ 15 ተዘግቶ በዛው ዕለት 4፡30 ይከፈታል፡፡

ሎ አላቂ የቢሮ 100.00 ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወ 10,000.00


ት እቃዎች ብር ጣ ጊዜ ጀምሮ በተከታታይ ለ10 የሥራ ቀ
5 ግዥ ፍላጎት ናት አየር ላይ ውሎ በ11ኛው ቀን ከቀኑ 4፡
ጨረታ 15 ተዘግቶ በዛው ዕለት 4፡30 ይከፈታል፡፡

ሎ የደንብ ልብስ 100.00 ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወ 7,000.00


ት የሰራተኞች ብር ጣ ጊዜ ጀምሮ በተከታታይ ለ10 የሥራ ቀ
6 ጫማ ግዥ ናት አየር ላይ ውሎ በ11ኛው ቀን ከቀኑ 4፡
ፍላጎት 15 ተዘግቶ በዛው ዕለት 4፡30 ይከፈታል፡፡
ጨረታ
ሎ የፅዳትና 100.00 ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወ 30,000.00
ት የአትክልት ጣ ጊዜ ጀምሮ በተከታታይ ለ10 የሥራ ቀ
7 ሰራተኞች ናት አየር ላይ ውሎ በ11ኛው ቀን ከቀኑ 8፡
አገልግሎት 15 ተዘግቶ በዛው ዕለት 8፡30 ይከፈታል፡፡
ግዥ ፍላጎት
ጨረታ
ሎ አላቂ 100.00 ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወ 10,000.00
ት የተሽከርካሪ ጣ ጊዜ ጀምሮ በተከታታይ ለ10 የሥራ ቀ
8 እድሳትና ናት አየር ላይ ውሎ በ11ኛው ቀን ከቀኑ 8፡
ጥገና 15 ተዘግቶ በዛው ዕለት 8፡30 ይከፈታል፡፡
እቃዎች
ግዥ ፍላጎት
ጨረታ
ሎ የህክምና/ 100.00 ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወ 15,000.00
ት ክሊኒክ/ ጣ ጊዜ ጀምሮ በተከታታይ ለ10 የሥራ ቀ
9 ማደራጃ ናት አየር ላይ ውሎ በ11ኛው ቀን ከቀኑ 8፡
ቁሳቁስ ግዥ 15 ተዘግቶ በዛው ዕለት 8፡30 ይከፈታል፡፡
ፍላጎት
ጨረታ
ሎ የኤሌክትሪክ 100.00 ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወ 35,000.00
ት ና ብር ጣ ጊዜ ጀምሮ በተከታታይ ለ10 የሥራ ቀ
1 የኤሊክትሮኒ ናት አየር ላይ ውሎ በ11ኛው ቀን ከቀኑ 8፡
0 ክስ 15 ተዘግቶ በዛው ዕለት 8፡30 ይከፈታል፡፡
እንዲሁም
የስፖርት
ቋሚ
እቃዎች
ግዥ ፈላጎት
ጨረታ
ሎ የጀነሬተር 100.00 ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወ 25,000.00
ት ግዥ ፍላጎት ጣ ጊዜ ጀምሮ በተከታታይ ለ10 የሥራ ቀ
1 ጨረታ ናት አየር ላይ ውሎ በ11ኛው ቀን ከቀኑ 8፡
1 15 ተዘግቶ በዛው ዕለት 8፡30 ይከፈታል፡፡
ሎ የተሽከርካሪ 100.00 ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወ 50,000.00
ት መኪኖች ብር ጣ ጊዜ ጀምሮ በተከታታይ ለ15 የሥራ ቀ
1 ግዥ ፍላጎት ናት አየር ላይ ውሎ በ16ኛው ቀን ከቀኑ 4፡
2 ጨረታ 15 ተዘግቶ በዛው ዕለት 4፡30 ይከፈታል፡፡
ሎ የፈርኒቸር 100.00 ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወ 25,000.00
ት ግዥ ፍላጎት ብር ጣ ጊዜ ጀምሮ በተከታታይ ለ10 የሥራ ቀ
1 ጨረታ ናት አየር ላይ ውሎ በ11ኛው ቀን ከቀኑ 8፡
3 15 ተዘግቶ በዛው ዕለት 8፡30 ይከፈታል፡፡
ሎ የመፀዳጃ 100.00 ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወ 30,000.00
ት ቤት ጥገና ብር ጣ ጊዜ ጀምሮ በተከታታይ ለ15 የሥራ ቀ
1 እና እድሳት ናት አየር ላይ ውሎ በ16ኛው ቀን ከቀኑ 4፡
4 ግንባታ ስራ 15 ተዘግቶ በዛው ዕለት 4፡30 ይከፈታል፡፡
ሎ የህትመት 100.00 ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወ 20,000.00
ት አገልግሎት ብር ጣ ጊዜ ጀምሮ በተከታታይ ለ10 የሥራ ቀ
1 ግዥ ፍላጎት ናት አየር ላይ ውሎ በ11ኛው ቀን ከቀኑ 8፡
5 ጨረታ 15 ተዘግቶ በዛው ዕለት 8፡30 ይከፈታል፡፡
ማሳሰቢያ፦

 ተጫራቾች በዘርፉ የተመዘገቡበትን፣ የተሟላ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር
የከፈሉበትንና በንግድ ዘርፉ የተመዘገቡ ማስረጃዎች ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
 በመንግስት ግዢ ኤጄንሲ ድረ-
ገፅ (ዌብሳይት) ላይ በአቅራቢነት የተመዘገቡበትን ኮፒ ማስያዝ ይኖርቧችኋል፤
 በጨረታ መሳተፍ የሚችሉ መሆኑን ከኢ/ያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን የድጋፍ ደብዳቤ ማ
ቅረብ ይኖርቧችኋል፤
 ለሎት 14 የሚወዳደሩ ተጫራቾች ደረጃ 6 (ስድስት) እና ከዛ በላይ መሆን ይኖርባችኋል፡፡
 ከብር 50,000
(ሃምሳ ሺ) በላይ ለማቅረብ የሚወዳደሩ ተጫራቾች የቫት (VAT) ተመዝጋቢ ሰርትፍኬት ማቅ
ረብ አለባችሁ፡፡
 የጨረታ ማስከበሪያ በስፒኦ (CPO) ወይም የባንክ ጋራንቲ፣ በጥሬ ገንዘብ የተከፈለበትን ደረሰኝ
ማቅረብ ይኖርባችኋል፡፡
 ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከሚዘጋበት ቀን ድረስ ለእያንዳንዱ ሎት (የግዥ አ
ይነት) የተቀመጠውን የማይመለስ ብር ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት በመክፈል ከዩኒቨርሲቲው የግ
ዥ ዳይሬክቶሬት መውሰድ ትችላላችሁ፡፡
 ከሎት 10 (አስር) እስከ ሎት 14
(አስራ አራት) በሁለት ኤንቨሎፕ የወጡ ጨረታዎች ስለሆኑ ፋይናኒሺያል ሰነድ(ኦርጂናል እና
ኮፒ) በተለያየ ፖስታ ለየብቻው ከታሸገ በኋላ ኦርጂናል እና ኮፒ የሚል ምልክት/ፅሁፍ/ ማድረ
ግና በአንድ ካኪ ፖስታ ማሸግ፤ እና ቴክኒካል ሰነድ(ኦርጂናል እና ኮፒ ) በተለያየ ፖስታ ለየብቻ
ው ከታሸገ በኋላ ኦርጂናል እና ኮፒ የሚል ምልክት(ፅሁፍ) ማድረግና በአንድ ካኪ ፖስታ ማሸግ
ይኖርባችኋል፤ ከሎት1 (አንድ) እስከ ሎት 9 (ዘጠኝ) እና ሎት 15
(አስራ አምስት) በአንድ ኤንቨሎፕ የወጡ ጨረታዎች ስለሆኑ ኦርጂናል እና ኮፒ በተለያዩ ኤንቨ
ሎፖች (ፖስታዎች) በማሸግ ኦርጂናል እና ኮፒ የሚል ምልክት (ፅሁፍ) በማድረግ በአንድ ትል
ቅ ካኪ ፖስታ ታሽጎ መቅረብ አለበት፡፡
 የጨረታ ማስከበሪያ፡- ከሎት 10 (አስር) እስከ ሎት14
(አስራ አራት) ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ጋራንቲ ወይም ለዩኒቨርሲቲው
ጥሬ ገንዘብ የተከፈለበት ደረሰኝ በኦርጅናል ቴክኒካል ሰነድ ውስጥ ማስገባት አለባችሁ፡፡
 በኦርጅናልና በቅጅው መካከል ያለመጣጣም ቢከሰት ኦርጅናል የበላይነት ይኖረዋል፡፡
 የጨረታ ማስከበሪያ፡- ከሎት1(አንድ) እስከ ሎት9 (ዘጠኝ) እና ሎት 15
(አስራ አምስት) ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ጋራንቲ ወይም ለዩኒቨርሲቲ
ው ጥሬ ገንዘብ የተከፈለበት ደረሰኝ በኦርጅናል ሰነድ በታሸገው ካኪ ፖስታ ውስጥ ማስገባት አለ
ባችሁ፡፡ በኦርጅናልና በቅጅው መካከል ያለመጣጣም ቢከሰት ኦርጅናል የበላይነት ይኖረዋል፡፡
 የመጫረቻ ሰነዱን በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ጨረታው ከ
መዘጋቱ በፊት ማስገባት ይኖርባችኋል፡፡ ከተገለፀው ቀንና ሰዓት በኋላ የሚቀርብ የጨረታ ሰነ
ድ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
 ጨረታዎቹ በተጠቀሰው የመክፈቻ ቀን ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግ
ልፅ የሚከፈት ይሆናል፡፡
 ማንኛውም ተጫራች በሌላ ተጫራች ዋጋ ላይ ተመርኩዞ መጫረት አይችልም፡፡
 የጨረታው መዝጊያ እና መክፈቻው ቀን በበዓል ወይም ቅዳሜ እና እሁድ ላይ ከዋለ በሚቀጥለ
ው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
 የዩኒቨርሲቲው የሸጠውን ሰነድ በየአንዳንዱ ገፅ ማህተም አድርጋችሁ ተመላሽ ማድረግ አለባች
ሁ፡፡
 የተጫራቾች ተሟልቶ አለመገኘት የጨረታው አከፋፈት ሥነ-ስርዓትን አያስተጓጉልም፡፡
 ዩኒቨርሲቲው የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰርዝ መብት አለ
ው፡፡
 በሁለት ኤንቨሎፕ (ፖስታ) ለወጡት ጨረታዎች ዩኒቨርሲቲውን ያዘጋጀው ዝቅተኛ ቴክኒካል
መስፈርት ፎቶ ኮፒ አድርጎ ማቅረብ ሳይሆን ተጫራች ድርጅት የሚያቀርበውን እቃ/አገልግሎ
ት ትክክለኛ ስፔስፊኬሽን፣ሞዴል፣የእቃው አይነት ስም በዝርዝር ተጫራቹ በራሱ ሰነድ አዘጋ
ጅቶ በየአንዳንዱ ገፅ ፈርሞና ማህተም አድርጎ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ይህ ካልሆነ ግን የዩኒቨር
ሲቲው ያዘጋጀው ቴክኒካል ሰነዱን ፎቶ ኮፒ አድርጎ ከጨረታ ሰነድ ጋር ያያዘ ተጫራች ከውድ
ድር ውጪ ይደረጋል፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ ስልክ ቁጥር፡-011 8 284394


አድራሻ፡-ቲወረዳ 11 ከወንድራድ ት/ቤት ከፍ ብሎ 10 ቁጥር አውቶቡስ ማዞሪያ

ኮተቤ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርሲቲ

2) Water Aid invites eligible bidders to submit their bids for the Purchase of
5000L water tankers, Sanitizer, Alcohol, Bleach/Berkina 800ml, Face Mask
/Surgical/ Face Mask N95 Surgical Glove 200Pkt, and Disposable Glove

 Bids
closing Mar 26, 2021 01:30 PM
date

 Bids
opening Mar 26, 2021 02:00 PM
date

 Published
Reporter ( Mar 14, 2021 )
on

 Posted
Mar 15, 2021
on

INVITATION TO BID

WAE/Water Tanker/Medical items/OB/2021/00075)

WaterAid Ethiopia is an international Non-Government Organization working in


Ethiopia since 1983 and reregistered under the Agency for Civil Society
Organisations as a foreign organization. WaterAid's aim is to improve
people's access to safe water, sanitation, and hygiene.

The organization hereby invites eligible bidders to submit their bids for
Consultancy service for."

Lots Descriptions of Quantity Bid


Items/
Security
services
1 Purchase of 35 2% of
5000L
Total
water tankers

(Horizontal fiber
Glass)
2 A. Sanitizer 1000pcs 2% of
(1000ML) 1000Pcs
1000PCS Total
B. Alcohol 264pkt
(1000ml) 2000Pcs
200Pkt
C. Bleach/Berkina

800ml

D. Face Mask
/Surgical/

E. Face Mask
N95

F. Surgical Glove
200Pkt

G. Disposable
Glove
Terms and Conditions

1. A Bid Document can be obtained from WAE's office from March 15, 2021,
to March 26, 2021, during working hours, from 09:00 am to 12:30 pm: from
01:30 to 05:00 pm.

2. Bids must be accompanied with renewed business license and registration,


VAT/TOT, TIN Registration Certificate, and must submit this requirement/s.

3. Bidders can participate in each lot separately.

4. Bid should be submitting their offer in a sealed envelope and hand-deliver


to WAE's on the address mentioned below before March 26, 2021, until 01:
30 PM and must be accompanied by a bid bond amounting to two (2%) of
the offer in the form of CPO or bank guarantee at least three months from
the date of bid opening.

5. Note: CPO must attach in the original finance document,


6. Bid must be submitted separately and clearly marked by "bidders name,
address, legal stamp and WAE/Water Tanker/ Medical items/OB/2021/00075.

7. The documents should have one original and one copy for each, clearly
marked "ORIGINAL" and "COPY". Each envelop shall be stamped and
sealed. In the event of any discrepancy between them, the original will
prevail.

8. Bids will be opened in the presence of bidders or representatives who


prefer to attend at our office on March 26, 2021, at 02:00 PM

9. WaterAid Ethiopia reserves the right to accept or reject any or all bids.
Late bids shall also be rejected.

WaterAid Ethiopia

In front of Bole Medhanialem, Near to Edna Mall

United Insurance Building 3rd floor

Telephone #: 251-11-669-5965

Addis Ababa, Ethiopia

3) CVDA intends to procure protective materials for COVID-19 prevention.

 Bids
closing Mar 19, 2021 02:00 PM
date

 Bids
opening Mar 19, 2021 02:30 PM
date

 Published
Reporter ( Mar 14, 2021 )
on

 Posted
Mar 15, 2021
on
 Bid
document 100.00 (One Hundred Birr)
price

 Bid bond 3%

INVITATION FOR BIDS

CVDA is an indigenous, non-governmental, non-for-profit, humanitarian aid


association. CVDA as one of the local community partners working to support
the people of Ethiopia in this difficult situation believed that prevention and
rapid containment of COVID-19 is a priority in order to reduce the impact on
the provision of needed service to people living in the country. The
occurrence COVID-19 affected organizational project activities and life of our
volunteers and beneficiaries who have economical problem to protect
themselves from COVID-19. SO CVDA intends to procure the following
protective materials for COVID-19 prevention.

No Item Description Quantity Opening Closing


Required Date
Unit
Date

1 1 Sanitizer No 1800 March 15 March 19


0.5L(80% 2021 2021
Alcohol level 09:30 AM 02:00 pM

2 Close Mask Pcs 2000


Washable

3 Medical Soap Pcs 2000


70g (Lifebuoy
or
equivalent)

Therefore, all interested bidders may participate in this bid with due
consideration of the following requirements.

1. Registration:

a. To be registered for the provision of such and or relevant supplies and


are expected to submit a renewed Business License for the current Ethiopian
fiscal year.
b. Toberegistered with Ethiopian Customs & Tax Authority and should
produce valid documentation which includes VAT, TIN, and PPA registration
certificate.

2. Bidding:

a. The bid document shall be collected from the CVDA office is located
around Torhayloch to Total Road Bekele Eshete building 5th-floor office#504
Addis Ababa,

b. The bidding shall be conducted through the National Competitive Bid/NCB/


procedure.

C. All bids must be submitted to Common Vision for Development Association


with a properly sealed envelope.

d. Bidder must state the delivery date,

e. Bidder shall furnish bid security 3% of the total quoted amount with CPO
by the name of Common Vision for Development Association

f. We need a sample

g. Potential supplier can obtain the tender document by paying 100 birr from
march,15,2021 to march 19,2021 2:00 pm

3. Notice:

a. Bid submitted by bidders which do not meet the above-mentioned


requirements shall be rejected without further notice.

b. CVDA demands strict adherence to deadlines and Bids submitted beyond


the final submission date and time will not be considered.

C. CVDA reserves the right to accept or reject any or all Bids.

d. Bidders can use the following contact address for their additional
information inquiry Tel:-251-13691051

The submission deadline and opening of the bid document is

March 19, 2021, at 2:00 pm and at 02:30 pm respectively.

You might also like