Professional Documents
Culture Documents
Ydb#B B/@Éc B/@Rsïcâ ?zïc KLL MNGST DB#B Nu T Uz@È
Ydb#B B/@Éc B/@Rsïcâ ?zïc KLL MNGST DB#B Nu T Uz@È
መግቢያ
ዘርፉ በባህርይው የሰው ኃይል በብዛት የሚሰማራበት፣ ካፒታል ቆጣቢና በተለይም አገራዊ
ባለሀብቶችን ወደ ኢንዱስትሪ ልማት መስክ ለማስገባትና ለመካከለኛው እና ከፍተኛው
ኢንዱስትሪ ልማት መሠረት ለመጣል የሚኖረው ፋይዳ ከፍተኛ በመሆኑ፣
ከማምረቻ፣ መስሪያና መሸጫ ቦታ፣ ከብድር አቅርቦት፣ ከገበያ ማስተዋወቅ ልምድ ማነስ፣
ከሥልጠና ከቅድመ ክፍያ እና ከመሳሰሉት ጋር በተያያዘ ለሚያጋጥሙ ችግሮች ተወዳዳሪ
ምርትና አገልግሎ ማቅረብ እንዲችሉ መደገፍ ተገቢ በመሆኑ፣
ክፍል አንድ
ጠቅላላ
1. አጭር ርዕስ
ይህ ደንብ የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ መንግስት ለጥቃቅንና አነስተኛ ንግድና ኢንዱስትሪን የገበያ ዕድል
ለማስፋፋትና ለማበረታታት የወጣ ደንብ ቁጥር 60/1999 ለማሻሻል የወጣ ደንብ ቁጥር
98/2004 ዓ.ም ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
2. ትርጓሜ
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ፡-
1. "ማህበር" ማለት በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንዱስትሪ ማሕበራት ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት
ያላቸው ሰዎች የተደራጁት እና በህግ መሠረት የተመዘገበ ስብስብ ማለት ነው፡፡
2. "የመንግሥት መሥሪያ ቤት"/ተቋም ማለት ንብረትነቱ ሙሉ በሙሉ ወይም ከአምሳ
በመቶ በላይ የክልሉ፣ የዞን፣ የወረዳ፣ የልዩ ወረዳና የከተማ አስተዳደር ንብረት የሆነ
ነው፡፡
3. "አሠሪ መሥሪያ ቤት" ማለት ከማበራት ጋር ውል የገባ የመንግሥት መ/ቤት ወይም
ተቋም ነው፡፡
4. "ንዑስ የሥራ ውል /ሳብ ኮንትራት/" ማለት ዋናውን ስራ በዋናው ሥራ ተቋራጮች
ማሰራትና የተወሰኑ ስራዎችን ደግሞ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች እንዲሰጥ
ማድረግ ነው፡፡
5. "ጥቃቅን ኢንተርፕራይዝ" ማለት የኢንተርፕራይዙን ባለቤት፣ የቤተሰብ አባላትና
ተቀጣሪ ሰራተኞችን ጨምሮ እስከ አምስት ሰዎች ቀጥሮ የሚያሰማራና የጠቅላላ
፲፬ . የብድር አቅርቦት
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
፲፮ . የመተባበር ግዴታ፣
ከዚህ ደንብ ጋር የሚጋጭ ደንብ፣ መመሪያ ወይም ልማዳዊ አሰራር በዚህ ደንብ
የተካተቱ ጉዳዮችን በተመለከተ ተፈፃሚነት አይኖረውም፡፡
፳. ደንቡ ስለሚፀናበት ጊዜ
ሽፈራው ሽጉጤ