Professional Documents
Culture Documents
EEA CITIZENS - Charter PDF
EEA CITIZENS - Charter PDF
2011ዓ.ም
[Type text] Page 1
የኢትዮጵያ ኢነርጂ ባለስልጣን የዜጎች ቻርተር
ማውጫ
ርዕስ ገጽ
1. መግቢያ------------------------------------------------------------------------------------------3
2. የቻርተሩ ዓላማ፣ ------------------------------------------------------------------------------3
3. የባለስልጣኑ ራዕይ፣ተልዕኮና እሴቶች--------------------------------------------------------4
4. ተገልጋዬች/ደንበኞች፣አጠቃላይ የጥራት መርሆዎች--------------------------------------5
5. የተገልጋይ መብቶች----------------------------------------------------------------------------5
6. በባለስልጣኑ የሚሰጡ ዋና ዋና አግልግሎቶች----------------------------------------------6
7. በባለስልጣኑ የሚሰጡ አገልግሎቶች ስታንዳርድ----------------------------------------7-40
8. ለተገልጋዮች የምንገባው ቃል፣ለአስተያየትና ተሳትፎ------------------------------------41
12.ለተጨማሪ መረጃ---------------------------------------------------------------------------43-44
መግቢያ
የኢትዮጵያ ኢነርጂ ባለስልጣን በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 308/2006 እንዲሁም ሲሆን የተሰጠውን ተልዕኮ ለማሳካት
እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡ ባለስልጣኑ አገልግሎቱን ቀልጣፋ ለማድረግ እንዲቻል የሚሰጡ ዋና ዋና አገልግሎቶችን በመለየት
የአገልግሎት አሰጣጥ ስታንዳርድ በማዘጋጀት ተገልጋዮች ማግኘት ያለባቸውን አገልግሎት በተቀመጠው ስታንዳርድ መሠረት
እንዲያገኙ፣መብትና ግዴታቸውን ምን ምን እንደሆነ እንዲረዱ፣ቅሬታና ጥያቄ የሚስተናገድበት ስርዓትን እንዲገነዘቡ ለማስቻል
ይህ የዜጎች ቻርተር ተዘጋጅቷል፡፡
1. ቻርተሩ ዓላማ፡-
የዜጎችን መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ፣
ዜጎችምን ዓይነት አገልግሎት በምን አይነት የጥራት ደረጃ አገልግሎት ማግኘት እንደሚገባቸው ለማሳወቅ፣
ዜጎች በመንግስታዊ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የባለቤትነት ስሜት ተሰምቷቸው አስተያየት ጥቆማና ግብዓት የሚሰጡበትን
ሁኔታ ለማመቻቸት፡፡
3.የባለስልጣኑ ራዕይ፡-
በ2ዐ17 በሚሰጣቸው የኢነርጂ ዘርፍ አገልግሎቶችና በሚያከናውነው የቁጥጥር ሥራ ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ተቆጣጣሪ
ተቋም መሆን፡፡
4.የባለስልጣኑ ተልዕኮ
የኤሌክትሪክና የጂኦተርማል ሀብት ልማት ሥራዎች ፈቃድ መስጠትና ማስተዳደር፤ በባለፈቃድ የሚቀርቡለትን ከብሔራዊ ግሪድ ጋር
የተያያዘ ታሪፍ በመገምገምና እንዲጸድቅ ለመንግስት የውሳኔ ሃሳብ ማቅረብና ከብሄራዊ ግሪድ ጋር ያልተያያዘ ታሪፍን ገምግሞ
ማጽደቅ፣የኢነርጂ አገልግሎት አሰጣጥ ደረጃ በማውጣት አገልግሎቱን አስተማማኝ፤ ፍትሐዊና ኢኮኖሚያዊ ማድረግ፤ እንዲሁም በኢነርጂ
አቅርቦትና አጠቃቀም ጥናት በማካሄድ የብቃት ደረጃ በማውጣት እና የአህዝቦት ስራ በመሥራትና ፈቃድ በመስጠት የኢነርጂ ብቃትና ቁጠባን
ማሳደግ ነው፡፡
5. የባለስልጣኑእሴቶች
ተገልጋይ ተኮር /Customer Focused/
የአገልግሎት ጥራት /Quality Service/
የቡድን ሥራ /Team work/
ፍትሃዊነት /Fairness/
ግልጽነትና ተጠያቂነት /Transparency & Accountability/
አቅም ማሳደግ /Capacity Building/
6.ተገልጋዮች
በኤሌክትሪክ ሥራ ላይ የተሰማሩ ባለሙያዎች
¾›?K?¡ƒ]¡“ ›?K?¡ƒ]¡ ’¡ ¾”ÓÉ Y^ S<Á wnƒ Ue¡` ¨[kƒ ÖÁm‹
ተራ የሚሰጡ አገልግሎቶች አገልግሎቱ የአገልግሎት አሰጣጥ ስታንዳርድ አገልግሎቱን ለማግኘት የሚጠይቅ ቅድመ
ቁጥር የሚሰጥበት ቦታ ጊዜ የሚሰጥበት ወጪ ሁኔታ
ሁኔታ
1. በኢነርጂው ዘርፍ የፈቃድ ኢኮኖሚክ
የኢንቨስትመንትና ሬጉሌሽንዳይሬክቶሬ
ኤሌክትሪክ ት
ስራዎች ቃድ
መስጠት
በባለሀብቱ/በወኪሉየተፈረመየኢንቨስትመንትማመቻቅ
ጽ
የባለሀብቱን ማንነት የሚገልጽ የታደሰ የፓስፖርት
ገጾች ፎቶ ኮፒ
የኢንቨስትመንት ማመልከቻ በወኪል የቀረበ ከሆነ
የውክልና
ሥልጣን ማረጋገጫ ሰነድ ፎቶኮፒ
ሁለት የባለሀብቱ የቅርብ ጊዜፎቶ ግራፎች
ኢንቨስትመንቱ የሚካሄደው ኢትዮጵያ ውስጥ
በተቋቋመ/በሚቋቋም የንግድ ማህበር ከሆነ
በንግድማህበሩ ወኪል የተፈረመ የኢንቨስትመንት
ማመልከቻ ቅጽ
የማህበሩ የመመሥረቻ ጽሁፍና የመተዳደሪያ ደንብ
ፎቶ ኮፒ
የማህበርተኞቹ ማንነት የሚገልጽና የታደሱ
የፓስፖርቶች ገፆች ፎቶ ኮፒ
የኢንቨስትመንት ማመልከቻ በወኪል/በንግድ ማህበሩ
መመሥረቻ ጽሁፍና መተዳደሪያ ደንብ መሠረት
ሥልጣን
ከተሰጠው ሰው ውጪ/የቀረበ ከሆነ የውክልና
ሥልጣን
ማረጋገጫ ሰነድ ፎቶ ኮፒ
ኢንቨስትመንቱ የሚካሄደው በውጭ አገር በተቋቋመ
የንግድ
ማህበር ኢትዮጵያ ውስጥ ቅርንጫ ፍበመክፈት ከሆነ
ማሻሻያ ለማደስ ብር
የተበላሸ/ የጠፋ 20 ደቃቃ ሰርተፍ 100 ብር ምትክ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ለማግኘት
ፈቃድ ማካተት ኬት በባለሀብቱ/በወኪሉ የተፈረመ ማመልከቻ
የተበላሸ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ለመተካት ከሆነ
የተበላሸው
የኢንቨስትመንት ፈቃድ
የጠፋን የኢንቨስትመንት ፈቃድ ለመተካት ከሆነ
ስለመጥፋቱ
ጊዜ
10 ቀን (ይህ ቀን ግን
ለማስታወቅ
የኤሌክትሪክ የስራ በ1ኪዋ/1 .የመመልከቻ ቅጽ መሙላት
አይጨምርም
የሚቆይበትን ኬት . የኦዲት ሪፖርት
በጋዜጣ
2 የኤሌክትሪክ የብቃት 18 ሰዓት ከ35 ተገልጋ ምንም .አግልግሎት ሰጭው የመጨረሻ ውሳኔ(ምላሽ) የሰተበት ፣
ሬት
5 ኤሌክትሪክና ኤሌክትሪክ የብቃት
ነክ በሆኑ የንግድ ስራ ማረጋገጥ
መስኮች ለተሰማሩ ቴክኒካል
ተገልጋዮች ብቃት ሬጉሌሽን
ማረጋገጥ ዳይሬክቶ
ሬት
5.1 የኤሌክትሪክ እያንዳንዱ ደረጃ የሚከተሉት ሥራዎች እና የሰው
ሥራዎች ተቋራጭ ሀይል ይኖሩታል፡፡
የኤሌክትሪክ ሥራ ተቋራጭ ደረጃ 1
(ኮድ-50320) 8 1. አጠቃላይ የማመንጨት አቅም ከ100 ሜጋዋት
ደረጃዎች አሉት በላይ ኃይል ያላቸው ማናቸውም የኤሌክትሪክ ኃይል
ማመንጫ ተቋማት የኤሌክትሪክ ግንባታ ስራ
አገልግሎት በሙሉ፣
2.ከ86 ኬቪ በላይ የሆኑ ማናቸውንም የሃይል
ማስተላለፊያና የማከፋፈያ መስመሮች ግንባታ ስራ
አገልግሎት በሙሉ፣
3.ከዚህ ደረጃ በታች ያሉ የሌሎች ኤሌክትሪክ
ስራዎችን በሙሉ ያካትታል፣
4.የኤሌክትሪክ ኢንስታሌሽን ስራዎች የሙያ ብቃት
ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ከኢ.ኢ.ባ ወይም አግባብ
ካለው ደረጃ 1 ያለው/ያላት ባለሙያ ብዛት አራት፣
5.የኤሌክትሪክ ኢንስታሌሽን ስራዎች የሙያ ብቃት
ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ከኢ.ኢ.ባ ወይም አግባብ
ካው ደረጃ 2 ያለው/ያላት ባለሙያ ብዛት ሁለት፣
6.የኤሌክትሪክ ኢንስታሌሽን ስራዎች የሙያ ብቃት
ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ከኢ.ኢ.ባ ወይም አግባብ
ካለው ደረጃ 3 ያለው/ያላት ባለሙያ ብዛት ሁለት፣
7.የኤሌክትሪክ ኢንስታሌሽን ስራዎች የሙያ ብቃት
ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ከኢ.ኢ.ባ ወይም አግባብ
ካው ደረጃ 4 ያለው/ያላት ባለሙያ ብዛት ሁለት፣
8. ለስራው ማከናወኛ የሚሆን ቢሮ የራስ ይዞታ
ማቅረብ፣
12.ለኤሌክትሪክ ስራ ተቋራጭነት ተፈላጊ የቢሮ
፣የሰራ ማከናወኛ/ወርክሾፕ/ ቦታ ስፋትና የመለኪያ
መሳሪዎችና የደህንነት መከላከያ መሳሪያዎች
በስተመጨረሻ አባሪ ተደርጓል
ማረጋጋጥ፣
9.ለሁለቱም ጾታ ሠራተኞች ልዩ የስራ ልብስ እና
የተሟላ የደህንነት ትጥቅ መኖሩን ማረጋገጥ፣
10.የንግድ ስራ መደቡን የጠቀሰ ማመልከቻ
ማቅረብ፣
11.ለኤሌክትሪክ ስራ ተቋራጭነት ተፈላጊ የቢሮ
፣የሰራ ማከናወኛ/ወርክሾፕ/ ቦታ ስፋትና የመለኪያ
መሳሪዎችና የደህንነት መከላከያ መሳሪያዎች
በስተመጨረሻ አባሪ ተደርጓል፣
የኤሌክትሪክ ስራ ተቋራጭ ደረጃ 6
የተረጋገጠ ውል፣
7.የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ መስጫ መሳሪያ
መኖራቸውን ማረጋገጥ፣
8.የአደጋ ጊዜ መከላከያ መሳሪያ መኖራቸውን
ማረጋጋጥ፣
9.ለሁለቱም ጾታ ሠራተኞች ልዩ የስራ ልብስ እና
የተሟላ የደህንነት ትጥቅ መኖሩን ማረጋገጥ፣
10.የንግድ ስራ መደቡን የጠቀሰ ማመልከቻ
ማቅረብ፣
11.ለኤሌክትሪክ ስራ ተቋራጭነት ተፈላጊ የቢሮ
፣የሰራ ማከናወኛ/ወርክሾፕ/ ቦታ ስፋትና የመለኪያ
መሳሪዎችና የደህንነት መከላከያ መሳሪያዎች
በስተመጨረሻ አባሪ ተደርጓል፣
የኤሌክትሪክ ስራ ተቋራጭ 7
1.አጠቃላይ የማመንጨት አቅም አስከ 10ሜጋ ዋት
ኃይል ያላቸው መናቸውንም የኤሌክትሪክ ኃይል
ማመንጫ ተቋማት የኤሌክትሪክ ግንባታ ስራ
አገልግሎት በሙሉ፣
2.አጠቃላይ የኤሌክትሪክ ስራው የሚጠይቀው
የኤሌክትሪክ ኃይል በአምፔር ወይም በኬቪዔ
ከተዘረዘሩት የስራ ወሰኖች ውስጥ አነስተኛነት
በሚኖረው አስከ 100 ኬቪኤ የሚደርሱ ወይም
ከቆጣሪ ቀትሎ ያለው የኤሌክትሪክ ፍሰት
መቆጣጠሪያ መገበሪያ አቅም አስከ 160 አምፔርና
አስከ 1 ኬቪ የሚደርሱ ማናቸውንም የኤሌክትሪክ
ግንባታ አገልግሎት ስራዎች በሙሉ፣
3.ከዚህ ደረጃ በታች ያሉ ሌሎች የኤሌክትሪክ
ስራዎች በሙሉ ያካትታል ባለሙያ ብዛት አንድ
4.የኤሌክትሪክ ኢንስታሌሽን ስራዎች የሙያ ብቃት
ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ከኢ.ኢ.ባ ወይም አግባብ
ካለው ደረጃ 4 ያለው /ያላት
5.የኤሌክትሪክ ኢንስታሌሽን ስራዎች የሙያ ብቃት
ደረጃ 2
1.አንድ ኤሌክትሪካል መሃንዲስ 10 ዓመት ቀጥተኛ
የስራ ልምድ ያለው.ያላት
2.አንድ ሜካኒካል መሃንዲስ 5 ዐመት ቀትተኛ
የስራ ለምድ ያለው/ያላት
3.አንድ ኤሌክትሪካል መሃንዲስ 10 ኣመት ቀጥተኛ
የሰራ ልምድ ያለው ያላት
4.አንድ ሜካኒካል መሃንዲስ 3 ዓመት ቀጥተኛ
የስራ ልምድ ያለው/ ያላት
5.ሁለት ጀማሪ ኤሌክትሪሽን ወይም ሜካኒክ
6.ለደረጃ 2 በኤሌክትሪክ የሙያ መስክ ከተጠቀሱት
በለሙያዎች ውስጥ ቢያንስ አንድ አንድ ባለሙያ
በደረጃ 1 2 እና 3 ከኢ.ኢ.ባ ወይም አግባብ ካው
አካ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት
የወሰደ/የወሰደች መሆን አለበቸው
ደረጃ 3
1.አንድ ኤሌክትሪካል መሃንዲስ 6 ዓመት ቀጥተኛ
የስራ ልምድ ያለው.ያላት
2.አንድ ሜካኒካል መሃንዲስ 4 ዐመት ቀትተኛ
የስራ ለምድ ያለው/ያላት
3.አንድ ኤሌክትሪኪሽያን 6 ዓመት እና ከዚያ በላይ
ቀጥተኛ የስራ ልምድ ያለው /ያላት
4.አንድ ኤሌጀክትሪሽያን ወይም ሜካኒክ 3 ዓመት
እና ከዚያ በላይ ቀትተኛ የስራ ለምድ ያለው/ያላት
5.አንድ ጀማሪ ኤሌክትሪሽን ወይም ሜካኒክ
6.ለደረጃ 3 በኤሌክትሪክ የሙያ መስክ ከተጠቀሱት
በለሙያዎች ውስጥ ቢያንስ አንድ አንድ ባለሙያ
በደረጃ 1 2 እና 3 ከኢ.ኢ.ባ ወይም አግባብ ካው
አካል የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት
የወሰደ/የወሰደች መሆን አለበቸው
ደረጃ 4
1.አንድ ኤሌክትሪካል መሃንዲስ6ዓመት ቀጥተኛ
የስራ ልምድ ያለው.ያላት
2.አንድ ሜካኒካል መሃንዲስ ከ2 ዓመት በላይ
ቀጥተኛ የስራ ለምድ ያለው/ያላት
3.አንድ ኤሌጀክትሪሽያን 4 ዓመት እና ከዚያ በላይ
ቀጥተኛ የስራ ለምድ ያለው/ያላት
4.አንድ ጀማሪ ኤሌክትሪሽን ወይም ሜካኒክ
5.ለደረጃ 4 በኤሌክትሪክ የሙያ መስክ ከተጠቀሱት
በለሙያዎች ውስጥ ቢያንስ አንድ አንድ ባለሙያ
በደረጃ 1 2 እና 3 ከኢ.ኢ.ባ ወይም አግባብ ካው
አካ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት
የወሰደ/የወሰደች መሆን አለበቸው
ደረጃ 5
1.አንድ ኤሌክትሪካል መሃንዲስ 4 ዓመት ቀጥተኛ
የስራ ልምድ ያለው.ያላት
2.አንድ ሜካኒካል መሃንዲስ 4 ዓመት እና ከዚያ
በላይ ቀጥተኛ የስራ ለምድ ያለው/ያላት
3.አንድ ኤሌጀክትሪሽያን 4 ዓመት እና ከዚያ በላይ
ቀትተኛ የስራ ለምድ ያለው/ያላት
4.አንድ ጀማሪ ኤሌክትሪሽን ወይም ሜካኒክ
5.ለደረጃ 5 በኤሌክትሪክ የሙያ መስክ ከተጠቀሱት
በለሙያዎች ውስጥ ቢያንስ አንድ አንድ ባለሙያ
በደረጃ 1 2 እና 3 ከኢ.ኢ.ባ ወይም አግባብ ካው
አካ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት
የወሰደ/የወሰደች መሆን አለበቸው
ደረጃ 6
1.አንድ ኤሌክትሪካል መሃንዲስ 4 ዓመት ቀጥተኛ
የስራ ልምድ ያለው.ያላት
2.አንድ ሜካኒካል መሃንዲስ 4 ዐመት ቀትተኛ
የስራ ለምድ ያለው/ያላት
3.አንድ ሜካኒካ 2 ዓመት እና ከዚያ በላይ ቀጥተኛ
የስራ ልምድ ያለው/ ያላት
1፡8 1ቀን
አስተያየቶችን መተንተን
9ቀን ከ2 ሰዓት
ጠቅላላ የሚወስደው ጊዜ
ጠቅላላ የሚወስደው ጊዜ 1 ወር ከ5 ቀን
8ቀን
ጠቅላላ የሚወስደው ጊዜ
ተ.ቁ. አገልግሎቶች አገልግሎቶች ከአጋር አካላት ጋር ታሳቢዎችን በማካተት አገልግሎቶች ለማግኘት በተገልጋዩ መሟላት
ከመከናወኑ በፊት እና በኋላ በቻርተሩ ሊቀመጥ የሚገባቸው መስፈርቶች
የሚገባው
የበጂኦተርማል ጉድጓድ
በጂኦተርማል ጉድጓድ
መስክ የማልማትና የመጠቀም ፈቃድ
መስክ
3 ጥያቄው ሰነድ ተገምግሞ ተቀባይነት 57 ሰዓት 52.5 ደቂቃ
የማልማትና የመጠቀም
ሲያገኝ እና ረቂቅ ሞዴል ስምምነት (7 ቀን 1 ሰዓት)
ፈቃድ መስጠት
ተዘጋጅቶ ለአመልካቹ እስኪሰጠው
ያለው ሂደት ድረስ የሚፈጀው ጊዜ፣
[Type text] Page 35
የኢትዮጵያ ኢነርጂ ባለስልጣን የዜጎች ቻርተር
ምርመራ ፈቃድ
አመልካች የዝውውር፣ የፕሮግራም ሥራ ሪፖርት ማቅረብ፣
ማሻሻያ፣ የጊዜ ማራዘሚያ፣ የፈቃድ 12 ሰዓት 30 ደቂቃ የሥራና የወጪ ግዴታን መወጣት፣
መብት ማስተላለፍ ያለው ሂደት (1 ቀን 4.5 ሰዓት) የሥራና የወጪ የሥራ ፕሮግራም
ዝውውር፣ የሚፈጀው ጊዜ ማቅረብ፣
ፕሮግራም የሚፈለግባቸውን የተለያዩ ክፍያ ሰነዶችን
ማሻሻያ፣ ጊዜ ማቅረብ፣
ማራዘሚያ፣ ከንግድ ሚኒስቴር እና ከጉምሩክ ባለስልጣን
4
የፈቃድ መብት በአዋጅ፣ በደንብ እና መመሪያ ክሊራንስ ማቅረብ፣
ማስተላለፍ መሠረት የተቀመጡትን መስፈርቶች
በጂኦተርማል ጉድጓድ
መስክ የማልማትና
10. ለተገልጋዮችየምንገባውቃል
በቻርተሩበተቀመጠውመሠረትአገልግሎትእንሰጣለን፤
ተገልጋዮችን/ ዜጎችንበክብር፤በፍትሀዊነትናያለአድልዎእናገለግላለን፤
11. ለአስተያየትናለተሳትፎ:-
አስተያየት፣ጥቆማ፣ጥያቄናማብራሪያየሚሹዜጎች/ተገልጋዮችከዚህበታችበተዘረዘሩት
መንገዶችማቅረብይችላሉ፡፡
በባለስልጣኑአስተያየትመስጫሳጥን፤
በአካል በመገኘት፤
በደብዳቤ
ኢትዮጵያ ኢነርጂ በለስልጣን
ፖ.ሣ.ቁጥር2554,
አዲስአበባ፣ኢትዮጵያ
በስልክ ቁጥር(ማዞሪያ) (0115507733/35/52/54)
በፋክስ ቁጥር(0115507734)
በዌብሳይታችንwww.ethioelenergyauthourity.gov.et
ኢሜይል(energyauthority@ethionet.et
12.የቅሬታአቀራረብሥነሥርዓት:-
በቻርተሩበተቀመጠውመሠረትአገልግሎትያላገኘዜጋ/ተገልጋይቅሬታየማቅረብመብትአለው፡፡
የቅሬታውአቀራረብናአፈታትሥርዓቱምበሚከተለውአግባብይሆናል፡፡
ቅሬታያጋጠመውዜጋቅሬታውንበቀጥታአገልግሎትለሰጠውፈፃሚበቃል፣በፅሁፍ፣በስልክ፣በፋክስናበኢሜይልመግለፅይችላል፡፡
ቅሬታውየቀረበለትፈፃሚምየቀረበለትንቅሬታአጣርቶወዲያውኑለቅሬታአቅራቢውተገቢውንምላሽመስጠትአለበት፤
በተሰጠውምላሽያልረካዜጋቀጥሎላለውኃላፊቅሬታውእንዲፈታማቅረብይችላል፤በዚህሁኔታየቀረበለትየሥራኃላፊምቅሬታውንአጣርቶ
ወዲያውኑምላሽመስጠት አለበት፤
በዚህያልረካዜጋጉዳዩንለተቋሙየበላይኃላፊማቅረብይችላል፤የበላይኃላፊውም
ቅሬታውእንዲጣራበማድረግለቅሬታአቅራቢውመልስመስጠትአለበት፤
በመጨረሻእነዚህንደረጃዎችንተከትሎዜጋው/ተገልጋዩ/ አሁንምበተሰጠውውሳኔ ደስተኛካልሆነ/አጥጋቢምላሽካላገኘ/
አግባብላለውፍርድቤት፣ለሕዝብእምባጠባቂ ተቋም፣ለሰብዓዊመብትኮሚሽን፣ለሚዲያእናለሥነምግባርናፀረ-ሙስናኮሚሽን
[Type text] Page 41
የኢትዮጵያ ኢነርጂ ባለስልጣን የዜጎች ቻርተር
ማቅረብይችላል፤
13. የኢትዮጵያኢነርጂ ባለስልጣን የክትትልናግምገማሥርዓት
በተዘረጋውየቅሬታማስተናገጃሥርዓትመሰረትቅሬታዎችንያስተናግዳል፤
በቻርተሩላይበተቀመጡትስታንዳርድመሠረትዜጋው/ተገልጋዩ/ አገልግሎትስለማግኘቱበክትትልናድጋፍያረጋግጣል፤
በዚህምኃላፊነትያለባቸውየሥራክፍልአመራሮችናፈፃሚዎችበቻርተሩመሠረትስለመፈፀማቸበየወሩናበየሩብዓመቱ
በመገምገምሪፖርት ለተቋሙየበላይአመራርያቀርባሉ፤
በየወቅቱበቀረቡትየክትትልናየግምገማሪፖርቶችላይበመመስረትየእርምትናየማስተካከያእርምጃይወሰዳል