Professional Documents
Culture Documents
Addis Ababa Admin
Addis Ababa Admin
https://www.AfroTender.com
አዲስ ዘመን ሐሙስ ጥር 23 ቀን 2016 ዓ.ም
ቁጥር ግ/ጨ/001/2016
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ንብረት አስተዳደር ባለስልጣን በ2016ዓ.ም በጀት ዓመት ከታች በሰጠንረዥ የተዘረዘሩትን
ዕቃዎችና አገልግሎቶች ህጋዊ የሆኑና መስፈርቱን የሚያሟሉ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈጸም ይፈልጋል፡፡
5 የጋራጅ የመኪና እና ሞተር ሳይክል ጥገና እድሳት 10,000.00 በፍላጎት መግለጫ 200.00
ሰርቪስን ጨምሮ
1) የዘመኑን ንግድ ፈቃድ ያሳደሱ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ እና በዘርፉ የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ ማቅረብ የሚችሉ
5) በማንኛውም የመንግስት ግዥ ጨረታ ላይ እንዳይሳተፍ እገዳ ያልተጣለበት ወይም በጊዜ ገደቡ እገዳው የተነሳለት፡፡
6) በጨረታው ለመወዳደር የሚፈልጉ ተጫራቾች የሚገዙትን የጨረታ ሰነድ ጠቅሰው በማመልከቻ ሲጠይቁ ከድርጅቱ ህጋዊ ውክልና
ይዘው መምጣት አለባቸው፡፡
7) ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 10 ቀናት የማይመለስ 200 ብር በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ከባለስልጣን መ/
ቤቱ የፋይናንስ ክፍል መውሰድ ይችላሉ፡፡
https://afrotender.com/tenders-print?id=8Ao16187WIYNkT3zjtSN5nLYXHqdJA%3D%3D 1/2
2/8/24, 11:51 AM Print | AfroTender | Tenders and Bids in Ethiopia.
8) ተጫራቾች የቴክኒክና የፋይናንስ ዶክመንቶች ሲያቀርቡ አንድ ኦሪጅናል እና ፎቶ ኮፒ ቴክኒካል እና ፋይናንሻል በሚል ተለይቶና
በሚመለከተው አካል ተፈርሞና በማህተም ተረጋግጦ መቅረብ ይኖርበታል፡፡ ከላይ የተጠቀሰው የጨረታ ማስከበሪያ ሲ.ፒ.ኦ /በባንክ
የተረጋገጠ ከቴክኒካል ኦሪጅናል ዶክመንት ጋር በማድረግ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
9) ጨረታው ይህ ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት ቆይቶ በ11ኛው የስራ ቀን ተጫራቾች (ወኪሎቻቸው)
በተገኙበት ከረፋዱ በ 4፡00 ሰዓት ላይ ተዘግቶ በዚሁ ቀን በ 4፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
10) መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት አለው፡፡
ማሳሰቢያ፦
- ተጫራቾች ተጫርተው ያሸነፉባቸውን ማንኛውም ዕቃ ወይም አገልግሎት የጥራት ደረጃ በቴክኒ ተረጋግጦ የሚቀርብ ይሆናል፡፡
አድራሻ፡- ፒያሳ ራመት ታቦር ኦዳ ህንጻ ላይ 5ኛ ፎቅ የፋይናንስ ዳይሬክቶሬት የማይመለስ ብር (በየሎቱ ከላይ በሰንጠረዡ የተጠቀሰውን)
በመክፈል ከሂሳብ ክፍል ሰነዱን በመግዛት መወዳደር ይችላሉ፡፡
https://afrotender.com/tenders-print?id=8Ao16187WIYNkT3zjtSN5nLYXHqdJA%3D%3D 2/2