Professional Documents
Culture Documents
Hotels Bid 2016
Hotels Bid 2016
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም
i/iii
የጨረታ ሰነዴ
ማውጫ
ምዕራፌ 1: የጨረታ ሥነ-ሥርዓት ............................................................. I
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም
ii/iii
ምዕራፌ 1: የጨረታ ሥነ-ሥርዓት
ማውጫ
ሀ. ጠቅሊሊ ........................................................................................ 1
1. መግቢያ ...................................................................................... 1
2. የገንዘብ ምንጭ .............................................................................. 2
3. አጭበርባሪነት፣ ሙስናና አቤቱታ የሚታይበት ሥርዓት ................................ 2
4. ተቀባይነት ያሊቸው ተጫራቾች ............................................................ 4
5. ተቀባይነት ያሊቸው ዕቃዎችና ተያያዥ አገሌግልቶች ................................... 6
ሇ. የጨረታ ሰነዴ ይዘት ......................................................................... 7
6. የጨረታ ሰነዴ ............................................................................... 7
7. በጨረታ ሰነድች ሊይ የሚሰጥ የፅሑፌ ማብራሪያ ......................................... 8
8. በጨረታ ሰነድች ሊይ ስሇሚዯረግ ማሻሻሌ ................................................. 8
9. የቅዴመ-ጨረታ ስብሰባ (ኮንፇረንስ) ...................................................... 9
ሐ. የጨረታ አዘገጃጀት.......................................................................... 9
10. በጨረታ የመሳተፌ ወጪ.................................................................. 9
11. የጨረታ ቋንቋ.............................................................................. 9
12. የጨረታ ዋጋዎችና ቅናሾች ............................................................. 10
13. የመጫረቻ ዋጋ የሚቀርብባቸው የገንዘብ አይነቶች................................... 11
14. የተጫራቾች ሙያዊ ብቃትና አቅም ................................................... 12
15. የተጫራቾች የፊይናንስ አቅም ......................................................... 12
16. የተጫራች የቴክኒክ ብቃት፣ ክህልትና ሌምዴ ........................................ 12
17. የቴክኒክ ብቃት ማስረጃ ሰነድች ........................................................ 13
18. የናሙና አቀራረብ ....................................................................... 14
19. የሽርክና ውይም የሽሙር ማህበር ወይም ጊዜያዊ ህብረት (ጥምረት) ............... 14
20. አማራጭ ጨረታዎች .................................................................... 15
21. ጨረታዎች ፀንተው የሚቆዩበት ጊዜ ................................................... 16
22. የጨረታ ዋስትና ......................................................................... 16
23. ከመጫረቻ ሰነዴ ጋር መቅረብ ያሇባቸው ሰነድች ..................................... 17
24. የጨረታ ቅፆችና አቀራረብ ............................................................. 19
መ. የጨረታ አቀራረብና አከፊፇት ........................................................... 20
25. የጨረታ ሰነዴ አስተሻሸግና ምሌክት አዯራረግ ........................................ 20
26. የጨረታ ማቅረቢያ ቀነ-ገዯብ ........................................................... 20
27. ዘግይተው የቀረቡ ጨረታዎች .......................................................... 21
28. ጨረታዎችን መሰረዝ፣ መተካትና ማሻሻሌ ........................................... 21
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም
I/IX
29. የጨረታ አከፊፇት ....................................................................... 21
ሠ. ጨረታዎችን መገምገምና ማወዲዯር ..................................................... 22
30. ምስጢራዊነት ............................................................................ 22
31. የማብራሪያ ጥያቄ አቀራረብ ............................................................ 23
32. ተቀባይነት ያሊቸው ጨረታዎች (የጨረታዎች ብቁነት) ............................. 23
33. በመጫረቻ ሰነዴ ሊይ የሚታዩ አሇመጣጣሞችና ግዴፇቶች .......................... 24
34. አጠራጣሪ የጨረታ ዋጋዎችና የስላት ስህተቶች ...................................... 24
35. ሌዩ አስተያየት ........................................................................... 25
36. የመጀመሪያ ዯረጃ የጨረታ ግምገማ.................................................... 25
37. የጨረታን/የተጫራችን ህጋዊነት፣ ሙያ፣ የቴክኒክ ብቃትና ፊይናንስ አቋም
መሇኪያ መስፇርቶች ......................................................................... 27
38. ጨረታዎችን ስሇመገምገም ............................................................. 29
39. ጨረታዎችን ስሇማወዲዯር .............................................................. 30
40. ዴህረ-ብቃት ግምገማ ................................................................... 30
41. ጨረታዎችን ስሇመቀበሌ ወይም ውዴቅ ማዴረግ ..................................... 31
42. ዴጋሚ ጨረታ ስሇማውጣት ............................................................ 31
ረ. ውሌ ስሇመፇፀም ........................................................................... 31
43. አሸናፉ ተጫራችን መምረጫ መስፇርቶች ............................................. 31
44. ከውሌ በፇት የግዥን መጠን ስሇመሇወጥ .............................................. 32
45. የጨረታ ውጤትና አሸናፉ ተጫራችን ስሇማሳወቅ .................................... 32
46. የውሌ አፇራረም ......................................................................... 32
47. የውሌ ማስከበሪያ ዋስትና ............................................................... 33
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም
I/IX
ክፌሌ 1: የተጫራቾች መመሪያ
ሀ. ጠቅሊሊ
1. መግቢያ
1.2 በዚህ የጨረታ ሰነዴና በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥ በተካተተው
አጠቃሊይ መግሇጫ መሰረት ግዥ ፇፃሚው አካሌ ዕቃዎችንና ተያያዥ
አገሌግልቶችን ሇማቅረብ ፌሊጏት ያሊቸው ተወዲዲሪዎችን ይጋብዛሌ፡፡
የዕቃዎችና ተያያዥ አገሌግልቶች ዝርዝር ሁኔታ በተሇይ በክፌሌ 6 በተቀመጠው
የፌሊጏቶች መግሇጫና በዚሁ የጨረታ ሰነዴ ውስጥ የተመሇከተው ይሆናሌ፡፡
1.3 የግዥው መሇያ ቁጥርና የጨረታ ሰነደ የልት (lot) በዝ.ጨ.መ.ሠ ውስጥ
ቀርቧሌ፡፡ የጨረታ ጥሪ የቀረበው ሇአያንዲነደ ልት ከሆነ ተጫራቹ ሇአንዴ ልት
(lot) ወይም ሇብዙ ልቶች (lots) ወይም ሇሁለም መጫረት ይችሊሌ፡፡ እያንዲንደ
ልት (lot) የራሱ የሆነ ውሌ የሚኖረው ሲሆን ሇእያንዲንደ የልት የተጠየቀው
መጠን ወይም መጠኖች ከፊፌል ማቅረብ አይፇቀዴም፡፡ ተጫራቹ ሇእያንዲንደ
ልት (lot) የተጠየቀውን ሙለ መጠን ማቅረብ ይኖርበታሌ፡፡
1.4 እያንዲንደ ተጫራች በግለ አንዴ ጨረታ ብቻ ወይም ከላሊ አጋር ጋር በመሆን
በሽርክና ጨረታውን ማቅረብ ይችሊሌ፡፡ ሆኖም በተፇቀዯ አማራጭ ጨረታ መሌክ
ወይም በንዐስ ኮንትራክተርነት ካሌሆነ በስተቀር ከአንዴ በሊይ የሆነ የመጫረቻ
ሰነዴ በማቅረብ የሚሳተፌ ተጫራች ውዴቅ እንዱሆን ይዯረጋሌ፡፡
1.6 የግዥ ፇፃሚው አካሌ ይህንን የጨረታ ሰነዴ በማውጣቱ ምክንያት በማንኛውም
ሁኔታ የግዥ ውለ እንዱፇፀም አያስገዴዯውም፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/33
1.8 አንዴ ተጫራች ጨረታ በሚያቀርብበት ጊዜ በጨረታ ሰነደ የተመሇከቱትን
የግዥ ሥነ-ሥርዓቶችና ሁኔታዎች ያሇምንም ገዯብ እንዯተቀበሇ ይቆጠራሌ፡፡
ስሇሆነም ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዴ ከማቅረባቸው በፉት በጨረታ ሰነደ ውስጥ
የተመሇከቱትን መመሪያዎች፣ ቅፆች፣ የውሌ ሁኔታዎችና የፌሊጏት ዝርዝሮች
በጥንቃቄ ሉመረምሩዋቸው ይገባሌ፡፡ በጨረታ ሰነደ ሊይ የተጠየቁት መረጃዎችና
ሰነድች ተሟሌተው በተሰጠው የጊዜ ገዯብ ካሌቀረቡ ጨረታው ተቀባይነት ሊያገኝ
ይችሊሌ፡፡ የጨረታ ሰነደን አስመሌክቶ የሚቀርብ ማንኛውም ቅሬታ ተቀባይነት
አይኖረውም፡፡
2. የገንዘብ ምንጭ
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/33
አፇፃፀሙን በሚጏዲ መሌኩ ሀቁን በመሇወጥና አዛብቶ በማቅረብ ሆን
ተብል ወይም በቸሌተኝነት የሚፇፀም ዴርጊት ነው፡፡
3.2 ከሊይ በንዐስ አንቀጽ 3.1 ሊይ ከተጠቀሰው ጋር በተያያዘ የግዥ ፇፃሚ አካለ
ወይም ተጫራቹ ወይም የተጫራቹ ተወካይ በዕቃዎችና ተያያዥ አገሌግልቶች
ግዥ ሂዯት ወይም በውሌ አፇፃፀም ወቅት በሙስና ወይም በማጭበርበር ወይም
በመሳሰለት ዴርጊቶች መሳተፊቸው ከተረጋገጠ/ከታወቀ ግዥ ፇፃሚው አካሌ
የዕቃዎችና ተያያዥ አገሌግልቶች ግዥ ውለን ሉያቋርጥ ይችሊሌ፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/33
3.3 የጨረታውን ውጤት ባሌተገባ ሁኔታ ሇማስቀየር በማሰብ ሇግዥ ፇፃሚው አካሌ
ባሇሥሌጣን ወይም ሇግዥ ሠራተኛ ማማሇያ የሰጠ ወይም ሇመስጠት ጥያቄ
ያቀረበ ተጫራች ከጨረታው እንዱሰረዝ ይዯረጋሌ፡፡ በላልች የመንግሥት
ግዥዎችም እንዲይሳተፌ ይዯረጋሌ፡፡ ያስያዘው የጨረታ ዋስትናም ይወረሳሌ፡፡
3.6 በመንግስት የግዥ አዋጅና መመሪያ መሠረት አንዴ ተጫራች ከጨረታ አፇፃፀም
ሂዯት ጋር በተያያዘ የግዥ ፇፃሚው አካሌ አዋጁንና መመሪያውን የጣሰ
ከመሰሇውና ቅር ከተሰኘ አፇፃጸሙ አንዯገና እንዱታይሇት ወይም እንዱጣራሇት
ሇግዥ ፇፃሚው አካሌ የበሊይ ሀሊፉ አቤቱታውን የማቅረብ መብት አሇው።
ተጫራቹ ቅሬታ ያስከተሇበትን ዴርጊት ባወቀ ወይም ሉያውቅ ይገባ ከነበረበት
ቀን ጀምሮ በሚቆጠር በአምስት የስራ ቀናት ውስጥ ሇግዥ ፇፃሚው አካሌ የበሊይ
ሀሊፉ አቤቱታውን በፅሑፌ ማቅረብ ይኖርበታሌ፡፡ የግዥ ፇፃሚው አካሌ የበሊይ
ኃሊፉ በአስር የስራ ቀናት ውስጥ ውሳኔ ካሌሰጠ ወይም ተጫራቹ በተሰጠው ውሳኔ
ካሌረካ ውሳኔ ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር ባለት አምስት የስራ ቀናት ውስጥ
አቤቱታውን ሇቦርዴ ማቅረብ ይችሊሌ፡፡ ቦርደ የሚሰጠው ውሳኔ በሁሇቱም አካሊት
ሊይ ተፇፃሚነት ይኖረዋሌ፡፡
(ሀ) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ በላሊ አኳኋን ካሌተገሇፀ በስተቀር
የሽርክና ማህበር፣ ጊዜያዊ ህብረት ወይም ማህበር ሁለም ተዋዋዮች
በማይነጣጠሌ ኃሊፉነት ተጠያቂ ይሆናለ፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
4/33
4.2 በዚሁ መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ ክፌሌ 5 በተመሇከተው መሠረት ይህ ጨረታ
ሇማናቸውም የብቁ ሀገሮች ተጫራች ክፌት ነው፡፡ አንዴ ተጫራች የአንዴ ሀገር
ዜጋ ከሆነ ወይም በዚያ ሀገር ሕግ መሠረት ከተቋቋመ፣ ከተዋሃዯ፣ ከተመዘገበ
ወይም በዚያ ሀገር ሕግ የሚሰራ ከሆነ የዚያ ሀገር ዜግነት እንዲሇው ይቆጠራሌ፡፡
ይህ መስፇርት ዕቃዎችና ተያያዥ አገሌግልቶችን ያቀርባለ ተብሇው የሚታሰቡ
የንዐስ ኮንትራክተሮች ዜግነት ሇመወሰን ጭምር ተግባራዊ ይሆናሌ፡፡
4.3 ማንኛውም ተጫራች የጥቅም ግጭት ሉኖረው አይገባም፡፡ በጥቅም ግጭት ውስጥ
መኖራቸው የተዯረሰባቸው ተጫራቾች ሁለ ውዴቅ ይዯረጋለ፡፡ አንዴ ተጫራች
በዚሁ የጨረታ ሂዯት ውስጥ ከአንዴ ወይም ከላልች አካሊት ጋር የጥቅም ግጭት
አሇው ተብል የሚወሰዯው፦
(ሐ) በጨረታ ሂዯት ወቅት ከአንዴ በሊይ የመጫረቻ ሰነዴ ያቀረበ እንዯሆነ ነው፡፡
4.4 አንዴ ተጫራች በጨረታ ማስረከቢያ ቀነ-ገዯብ ወይም ከዚያ በኋሊም ቢሆን
በተጫራቾች መመሪያ ንዐስ አንቀጽ 3.1(ሐ) መሠረት ዕገዲ የተጣሇበት ከሆነ
ይህንን ጨረታ ሇመካፇሌ ብቁ አይሆንም፡፡
4.6 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በላሊ ሁኔታ ካሌተገሇፀ በስተቀር ተጫራቾች
ከዚህ በታች የተመሇከቱትን የብቁነት ማረጋገጫዎች ሇግዥ ፇፃሚው አካሌ
ማቅረብ ይኖርባቸዋሌ፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
5/33
II. የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርቲፉኬት (የሀገር ውስጥ
ተጫራቾችን ብቻ ይመሇከታሌ)
III. በመንግሥት የግብር ሕግ መሠረት ግብር የመክፇሌ ግዳታቸውን
የተወጡ መሆኑን የሚያሳይ ሰርቲፉኬት (የሀገር ውስጥ ተጫራቾችን
ብቻ ይመሇከታሌ)
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
6/33
5.4 ዕቃዎቹን የሚያመርት፣ የሚገጣጥም፣ የሚያከፊፌሌ ወይም የሚሸጥ ዴርጅት
ዜግነት የዕቃዎቹን መነሻ ሀገር ሉወስን አይችሌም፡፡
6. የጨረታ ሰነዴ
7/33
የጨረታ ሰነድቹ በውክሌና በሽያጭ የተወሰደ ከሆነ የጨረታ ሰነድቹ በሚወሰደበት
ጊዜ የተጫራቾቹ ስም በግዥ ፇፃሚው አካሌ ዘንዴ መመዝገብ አሇበት፡፡
8.2 ማንኛውም በግዥ ፇፃሚው አካሌ የተዯረገ ማሻሻያ የጨረታ ሰነደ አካሌ ሆኖ
የጨረታ ሰነደን በቀጥታ ከግዥ ፇፃሚው አካሌ ሇወሰደ ተጫራቾች በሙለ
በተመሳሳይ ጊዜ በፅሑፌ መሰራጨት አሇበት፡፡ ተጫራቾችም የማሻሻያ ፅሑፈን
በቀጥታ ከግዥ ፇፃሚው አካሌ መረከባቸውን ማሳወቅና የጨረታ ሰነደ አካሌ
መሆኑን አውቀው የመጫረቻ ሰነዲቸውን በተሻሻሇው የጨረታ ሰነዴ መሰረት
ማቅረብ ይኖርባቸዋሌ፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
8/33
አይኖራቸውም ብል ሲያምን በተጫራቾቸ መመሪያ ንዐሰ አንቀጽ 8.1 መሠረት
የጨረታ ማቅረቢያ ቀነ-ገዯብ ሉያራዝም ይችሊሌ።
ሐ. የጨረታ አዘገጃጀት
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
9/33
11.2 በላሊ ቋንቋ የተዘጋጁ ጨረታዎችና ዯጋፉ ሰነድች ሕጋዊና ብቃት ባሇው ባሇሙያ
መተርጎም ይኖርባቸዋሌ፡፡ የትርጉሙ ኮፒ ከዋናው ሰነዴ ጋር ተያይዞ መቅረብ
ይኖርበታሌ፡፡
11.3 ሌዩነቱ ጥቃቅን ብል ካሊመነ በስተቀር በዋናው የመጫረቻ ሰነዴና
በተተረጏመው የመጫረቻ ሰነዴ መካከሌ ሌዩነት መኖሩ ሲታወቅ የግዥ
ፇፃሚው አካሌ የመጫረቻ ሰነደን ውዴቅ ያዯርገዋሌ፡፡
(ሀ) ሇዕቃዎች
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
10/33
ii. በሌዩ የውሌ ሁኔታዎች በተመሇከቱት ኢንኮተርሞች መሠረት ከኢትዮጵያ
ውጭ ሇሚገዙ ዕቃዎች ሇማጓጓዝ፣ ሇመዴን ዋስትናና ሇላልች
አገሌግልቶች ዋጋ፣
12.7 በተጫራቹ የቀረቡ ዋጋዎች በጨረታ ግምገማ ጊዜና በውሌ አፇፃፀም ወቅት
በምንም ዓይነት የማይቀየሩና ሇውጥ የማይዯረግባቸው መሆን አሇባቸው፡፡ ሇዋጋ
ሇውጥ ክፌት የሆኑ የጨረታ ሰነድች ተቀባይነት አይኖራቸውም፡፡
12.9 አንዴ የውጭ ሀገር ተጫራች የተጠየቀውን አቅርቦት ሇማሟሊት ከሀገር ውስጥ
ግብአት ከተጠቀመ ከሀገር ውስጥ የሚያቀርበውን ግብአት ዋጋ በዋጋ ማቅረቢያ
ሰንጠረዥ ውስጥ በኢትዮጵያ ብር ማመሌከት አሇበት፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
11/33
እንጂ ከኢትዮጵያ ገንዘብ ውጭ ከሦስት ዓይነት ገንዘብ በሊይ ማቅረብ
አይቻሌም፡፡
15.2 ከሊይ በንዐስ አንቀጽ 15.1 በተገሇጸው መሠረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩት
ሰነድች አብረው መቅረብ አሇባቸው፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
12/33
አካሌ በጨረታ ግምገማ ወቅት እንዯአስፇሊጊነቱ ማስረጃ የሰጡትን አካሊት
ሉያነጋግር ይችሊሌ፡፡
16.6 ተጫራቹ ወይም ተጫራቾቹ ያቀረቡት በሽርክና (በጋራ ማህበር) ከሆነ ከዚህ
በሊይ የተጠቀሱት መረጃዎች በሙለ ሇሁለም የማህበሩ አካሊት መገሇፅ
ይኖርባቸዋሌ፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ጨረታው የእያንዲንደ ማህበር አባሌ የይሁንታ
ዴጋፌ ማስረጃ ማካተት ይኖርበታሌ፡፡
16.7 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በላሊ ሁኔታ ካሌተጠቀሰ በስተቀር የግዥ
ፇፃሚው አካሌ የተጫራቹን ወቅታዊ የቴክኒክ ብቃትና አቅም ይህ ውሌ
ሇመፇፀም የሚያስችሌ መሆኑ ሇማረጋገጥ በአካሌ በመገኘት ሉያጣራ ይችሊሌ፡፡
17.1 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በላሊ ሁኔታ ካሌተገሇፀ በስተቀር ተጫራቹ
የሚቀርቡት ዕቃዎችና ተያያዥ አገሌግልቶች ከጨረታ ሰነድች ጋር
መጣጣማቸውን ሇማረጋገጥ በፌሊጏት መግሇጫ ክፌሌ 6 ውስጥ የተገሇፁትን
የማስረጃ ሰነድች ማቅረብ አሇበት፡፡
17.2 የማስረጃ ሰነድች ዓይነት የሚቀርበው በፅሑፌ፣ በስዕሌ ወይም በመረጃ መሌክ
ሆኖ ዕቃዎቹና ተያያዥ አገሌግልቶቹ መሠረታዊ የቴክኒክ የአሠራር ባህሪዎቹን
ዝርዝር መግሇጫ የያዘ መሆን ይኖርበታሌ፡፡ እነዚህ ዕቃዎችና ተያያዥ
አገሌግልቶች በፌሊጏት መግሇጫው ሊይ የተመሇከቱትን መሠረታዊ ፌሊጏቶች
የሚያሟለ መሆናቸውን ማሳየት ያስፇሌጋሌ፡፡ የማያሟለ ከሆነም የሌዩነት
ነጥቦቹ በትክክሌ መግሇፅ ይኖርበታሌ፡፡
13/33
የምሌክት ስሞች ወይም ካታልጎች (Catalogues) ገሊጮች እንጂ ገዲቢ መሆን
የሇባቸውም፡፡ ተጫራቾች በግዥ ፇፃሚው አካሌ ተቀባይነት እስካአገኘ ዴረስ
በፌሊጏት መግሇጫው ውስጥ የተጠቀሱትን በአቻነት የሚመጥኑ ወይም ከዚያ
በሊይ የሆኑ የጥራት ዯረጃዎች፣ ስሞችና የካታልግ ቁጥሮች በአማራጭ ማቅረብ
ይችሊለ፡፡
18.1 ግዥ ፇፃሚው አካሌ በዚህ የጨረታ ሰነዴ መሠረት የሚቀርቡ ዕቃዎች ናሙና
እንዱመረት ወይም ከእያንዲንደ ምርት ወይም ከሁለም ናሙና እንዱቀርብሇት
የመጠየቅ መብት አሇው፡፡ ተጫራቹ የተጠየቁትን ናሙናዎች ማቅረብ ካሌቻሇ
ግዥ ፇፃሚው አካሌ በተሰጠው ሥሌጣን መሠረት ከጨረታ ውዴዴር
ሉያስወጣው ይችሊሌ፡፡ ተጫራቹ የሚያቀርባቸው ናሙናዎች ከሚቀርቡት
ዕቃዎችና ተያያዥ አገሌግልቶች ጋር ተመሳሳይ ወይም የበሇጠ የጥራት ዯረጃ
ያሊቸው መሆኑን ዋስትና መስጠት አሇበት፡፡ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ
የተጠየቁት ናሙናዎች ከክፌያ ነፃና በወቅቱ መቅረብ አሇባቸው፡፡ ተጫራቾች
ያሌተመረጡ/ያሌተረጋገጡ ናሙናዎች ማቅረብ የሇባቸውም፡፡
18.4 በግዥ ፇፃሚው አካሌ በላሊ ሁኔታ ካሌተወሰነ በስተቀር በአሸናፉ ተጫራች
የቀረቡትን ናሙናዎች የግዥ ሂዯቱ እስኪያሌቅ ዴረስ ሊይመሇሱ ይችሊለ፡፡
ይህም የሚሆነው ናሙናዎቹ ከቀረቡት ዕቃዎች ጋር የተጣጣሙ መሆናቸውን
ሇማጣራት ይቻሌ ዘንዴ ነው፡፡
19.1 ተጫራቹ የጋራ ማህበር ወይም ጊዜያዊ ማህበር ከሆነ የሚቀርበው ጨረታ እንዯ
አንዴ ኮንትራት (ውሌ) ተዯርጎ ይቆጠራሌ፡፡ እነዚህ ማህበራት ከመሀከሊቸው
እንዯ መሪ ሆኖ የሚሰራ አንዴ ሰው ይወክሊለ፡፡ በጋራ ማህበሩ ወይም በጊዜያዊ
ማህበሩ የተወከሇው/ኃሊፉነት የተሰጠው ሰው ኮንትራት ይፇርማሌ፡፡ ሆኖም
የማህበሩ አባሊት የጋራና በተናጠሌ ተጠያቂነት ይኖርባቸዋሌ፡፡ ጨረታ ከቀረበ
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
14/33
በኋሊ ያሇግዥ ፇፃሚው አካሌ ዕውቅና የጋራ ማህበሩን ወይም ጊዜያዊ ማህበሩን
ጥምረት መቀየር አይቻሌም፡፡
20.1 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰነዴ በላሊ አኳኋን ካሌተገሇፀ በስተቀር አማራጭ
ጨረታዎች ተቀባይነት አይኖራቸውም፡፡
(ሀ) የቀረበው የመጫረቻ ሰነዴ የግዥ ፇፃሚው አካሌ ያወጣውን የጨረታ ሰነዴ
መሠረት ያዯረገ መሆኑን፣
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
15/33
21. ጨረታዎች ፀንተው የሚቆዩበት ጊዜ
21.1 ጨረታዎች የግዥ ፇፃሚው አካሌ ከወሰነው የጨረታ ማስረከቢያ ቀነ-ገዯብ በኋሊ
በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ ሇተጠቀሰው ጊዜ ፀንተው ይቆያለ፡፡
ሇአጭር ጊዜ ብቻ ፀንተው የሚቆዩ ጨረታዎችን የግዥ ፇፃሚው አካሌ ብቁ
እንዲሌሆኑ ቆጥሮ ሉሰርዛቸው ይችሊሌ፡፡
22.1 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በላሊ ሁኔታ ካሌተገሇፀ በስተቀር ተጫራቾች
በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ የተገሇፀውን የገንዘብ ዓይነትና መጠን
የሚያሟሊ ዋናውን (ኦሪጅናሌ) የጨረታ ዋስትና ማቅረብ ይኖርባቸዋሌ፡፡ በኮፒ
(ቅጂ) የሚቀርብ የጨረታ ዋስትና ተቀባይነት የሇውም፡፡
(ሐ) በጥሬ ገንዘብ ወይም በታወቀ ባንክ የተረጋገጠ ቼክ ወይም የክፌያ ትዕዛዝ
ሁለም ዓይነት የዋስትና ሰነድች ከታወቀ ምንጭና ብቁ ከሆነ ሀገር የቀረቡ መሆን
አሇባቸው፡፡ በውጭ አገር ባንክ ወይም የፊይናንስ ተቋም የተሰጠ ዋስትና በአገር
ውስጥ ባንክ ተረጋግጦ መቅረብ ይኖርበታሌ፡፡ የጨረታ ዋስትናው በጨረታ
ቅፆች ክፌሌ 4 ውስጥ የተካተተውን ወይም ላሊ አግባብነት ያሇውን ተመሳሳይ
የዋስትና ቅጽ በመጠቀም ይቀርባሌ፡፡ በየትኛውም መሌኩ ቅፁ የተጫራቹን ሙለ
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
16/33
ስም ማካተት መቻሌ አሇበት፡፡ የጨረታ ዋስትናው ጨረታው ፀንቶ ከሚቆይበት
ጊዜ በኋሊ ሇተጨማሪ 28 ቀናት ፀንቶ መቆየት ይኖርበታሌ፡፡
22.3 የጋራ ማህበር የጨረታ ዋስትና በጋራ ማህበሩ ስም ወይም በሁለም የማህበሩ
አባሊት ስም መዘጋጀት ይኖርበታሌ፡፡ በተጫራቾች መመሪያ ንዐስ አንቀጽ 22.7
መሠረት ከጨረታ ዋስትና ጋር በተያያዘ ምክንያት ዕገዲ ቢጣሌ በሁለም
የማህበሩ አባሊት ሊይ ተፇፃሚ ይሆናሌ፡፡
22.4 በተጫራቾች መመሪያ ንዐስ አንቀጽ 22.1 መሠረት ተጠይቆ ከሆነ ተቀባይነት
ባሇው የጨረታ ዋስትና ተዯግፍ ያሌቀረበን መጫረቻ ሰነዴ ግዥ ፇፃሚው አካሌ
ውዴቅ ሉያዯርገው ይችሊሌ፡፡
22.8 በውጭ ሀገር ተጫራቾች ከውጭ ባንኮች የሚቀርብ የጨረታ ዋስትና በሁኔታዎች
ሊይ ያሌተመሠረተና በሀገር ውስጥ ባንኮች የተረጋገጠ መሆን ይኖርበታሌ፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
17/33
I. በታክስ ባሇሥሌጣን የተሰጠ የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ
ሰርቲፉኬት (በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ንዐስ አንቀጽ 4.6
(ሇ) (ii) በተመሇከተው መሠረት የሀገር ውስጥ ተጫራቾችን ብቻ
ይመሇከታሌ)፡፡
III. በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ንዐስ አንቀጽ 16.3 በላሊ ሁኔታ
ካሌተገሇፀ በስተቀር ተጫራቹ ቢያንስ አሁን ከተወዲዯረበት የውሌ
ዋጋ ጋር የሚመጣጠን ሥራ በአግባቡ የሠራ መሆኑን የሚያስረዲ
ከዚህ በፉት ከሠራሊቸው አካሊት የተሰጠ የመሌካም ሥራ አፇፃፀም
ሰርቲፉኬት፣
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
18/33
(ሠ) በተጫራቾ መመሪያ አንቀጽ 22 መሠረት የጨረታ ዋስትና
(ሰ) የቀረበው ጨረታ ከሀገር ውስጥ ተጫራቾች በግሌ ወይም በሽርክና ሲሆን
15% የሌዩ አስተያየት ገዯብ (margin of preference) ተግባራዊ
የሚሆነው በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 35 የተቀመጡት መስፇርቶች
በሚያሟሊ ሁኔታ ይሆናሌ፣
24.2 የጨረታ ሰነደ ኦሪጅናሌና ቅጂዎቹ በታይፕ ወይም በማይሇቅ ቀሇም ተጽፇው
ሥሌጣን በተሰጠው ፇራሚ በተጫራቹ ስም ይፇረማለ፡፡ ይህ የሥሌጣን አሰጣጥ
በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ በተጠቀሰው መሠረት የጽሑፌ
ማረጋገጫ እንዱቀርብና ከጨረታው ጋር እንዱያያዝ መዯረግ ይኖርበታሌ፡፡
የፇራሚው ስምና ሥሌጣን ከፉርማው በታች በታይፕ መፃፌ ወይም መታተም
አሇበት፡፡ በሁለም የመጫረቻ ሰነዴ ገፆች ሊይ ሇመፇረም ስሌጠን በተሰጠው ሰው
መፇረም ወይም አጭር ፉርማ ማዴረግ ይኖርበታሌ፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
19/33
24.3 ማናቸውም ስርዞች፣ ዴሌዞች፤ የበፉቱን ጠፌቶ በምትኩ ላሊ የተፃፇባቸው
የመጫረቻ ሰነድች ሕጋዊ የሚሆኑት ስሌጠን በተሰጠው አካሌ ፉርማ ወይም
አጭር ፉርማ ሲረጋገጥ ብቻ ነው፡፡
(ሀ) በተጫራቾች መመሪያ ንዐስ አንቀጽ 26.1 መሠረት የግዥ ፇፃሚው አካሌ
ስምና አዴራሻ ይፃፌበታሌ፡፡
25.3 በተጫራቾች መመሪያ ንዐስ አንቀጽ 27.1 መሠረት ዘግይቶ የቀረበን ጨረታ
“የዘገየ” ተብል ሇተጫራቾች ሳይከፇት ሇመመሇስ ይቻሌ ዘንዴ ውጫዊው
ኢንቨልፕ የተጫራቹን ስምና አዴራሻ የያዘ መሆን አሇበት፡፡
26.1 የመጫረቻ ሰነድች በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ የተጠቀሰው ቀንና
ሰዓት ከማሇፈ በፉት ግዥ ፇፃሚው አካሌ እንዱረከባቸው መዯረግ አሇበት፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
20/33
27. ዘግይተው የቀረቡ ጨረታዎች
28.3 ተጫራቹ የጨረታ ማቅረቢያ ቀነ-ገዯብ ካሇፇ በኋሊና በጨረታ ሰነዴ ውስጥ
በተጠቀሰው ጨረታው ፀንቶ በሚቆይበት ጊዜ ውስጥ (የተዯረገ ማራዘም ካሇ
ጨምሮ) ከጨረታ መውጣት፣ መተካት ወይም ዋጋ ማሻሻሌ አይችሌም፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
21/33
ቀጥልም “መተኪያ“ የተሰኙ ፖስታዎች ተከፌተው ከተነበቡ በኋሊ ከተተካው ጋር
ተሇዋውጠው የመጀመሪያው ፖስታ ሳይከፇት ሇተጫራቹ ይመሇሳሌ፡፡ የትኛውም
“የመተካት” ጥያቄ ሥሌጣን ባሇው አካሌ ሇመጠየቁ ማስረጃ ካሌተያያዘና
በጨረታ መክፇቻው ሊይ ያሌተነበበ ጥያቄ ከሆነ ተቀባይነት የሇውም፡፡
በመቀጠሌም “ማሻሻያ” የሚሌ ምሌክት የያዙ ፖስታዎች ከተጓዲኝ ጨረታ ጋር
ተከፌተው ይነበባለ፡፡ የትኛውም የጨረታ “ማሻሻያ” ሕጋዊ ሥሌጣን ባሇው
አካሌ ሇመጠየቁ ከማሻሻያ ማስታወቂያው ጋር ማስረጃ ካሌቀረበና በጨረታ
መክፇቻው ሊይ ካሌተነበበ ተቀባይነት የሇውም፡፡ በጨረታ መክፇቻ ሊይ
ተከፌተው የተነበቡ ጨረታዎች ብቻ ወዯ ቀጣይ ግምገማ ይሸጋገራለ፡፡
29.3 የተቀሩት ኤንቬልፖች አንዴ በአንዴ ተከፌተው የተጫራቹ ስምና ማሻሻያ ካሇ፣
የጨረታ ዋጋዎች፣ ቅናሾችም (ካለ) እና ተሇዋጭ የዋጋ ሀሳቦች (ካለ)፣ የጨረታ
ዋስትና ማቅረብ አስፇሊጊ ከሆነ እንዱሁም ላልች ግዥ ፇፃሚው አካሌ
አግባብነት አሊቸው የሚሊቸው ዝርዝሮች ይነበባለ፡፡ በጨረታ መክፇቻው ሊይ
የተነበቡ ቅናሾችና አማራጭ የዋጋ ሀሳቦች ብቻ ሇግምገማ ዕውቅና ያገኛለ፡፡
በተጫራቾች መመሪያ ንዐስ አንቀጽ 27.1 መሠረት ከዘገዩ ጨረታዎች
በስተቀር የትኛውም ጨረታ በጨረታ መክፇቻ ሊይ ውዴቅ አይዯረግም፡፡
29.4 የግዥ ፇፃሚው አካሌ የጨረታ መክፇቻውን ሂዯት ቢያንስ የሚከተለትን አካቶ
ይመዘግባሌ፡፡ የተጫራቹን ስም፣ ከጨረታ የመውጫ፣ የመተኪያ ወይም የማሻሻያ
ጥያቄዎችን፣ የጨረታ ዋጋውን ከተቻሇ በየጥቅለ (ካሇ)፣ ማንኛቸውንም
ቅናሾችና አማራጭ የዋጋ ሀሳቦች፣ የጨረታ ዋስትና መኖርና ያሇመኖር፣
አስፇሊጊ ከሆነ በጨረታው ሊይ የተገኙት ተወካዮች የጨረታውን ዘገባ
እንዱፇርሙ ይጠየቃለ፡፡ የተጫራቹ ፉርማ ከዘገባው ሊይ መታጣት የጨረታውን
ይዘትም ሆነ የዘገባውን ውጤት አይሇውጠውም፡፡
30. ምስጢራዊነት
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
22/33
30.2 በጨረታ ምርመራ፣ ግምገማ፣ ምዘናና ዴህረ ብቃት ወይም ውሌ አሰጣጥ ወቅት
የግዥ ፇፃሚውን ውሳኔ ሇማስቀየር ተጫራቹ የሚያዯርገው ማናቸውም ጥረት
ከጨረታ ሇመሠረዝ ምክንያት ሉሆን ይችሊሌ፡፡
30.3 የተጫራቾች መመሪያ ንዐስ አንቀጽ 3ዏ.2 ቢኖርም ከጨረታው መከፇት እስከ
ውሌ መፇራረም ዴረስ ባሇው ጊዜ ውስጥ ማንኛውም ተጫራች ከጨረታው ሂዯት
ጋር በተያያዘ ወይም በማንኛውም ጉዲይ ሊይ የግዥ ፇፃሚውን ማግኘት ሲፇሌግ
የሚፇሌገውን ነገር በጽሑፌ ማቅረብ አሇበት፡፡
31.2 ተጫራቹ በግዥ ፇፃሚው አካሌ ሇቀረበሇት የማብራሪያ ጥያቄ በተጠየቀው ቀንና
ጊዜ ካሊቀረበ ጨረታውን ውዴቅ ሉዯረግበት ይችሊሌ፡፡
32.2 ብቃት ያሇው ጨረታ ማሇት ከሁለም የውለ ቃሊቶችና ሁኔታዎች የጨረታ
ሰነደ ዝርዝሮች ጋር የሚጣጣምና ያሇጉሌህ ሌዩነት፣ ጉዯሇትና ግዴፇት
የላሇበት ሆኖ ሲቀርብ ነው፡፡ ጉሌህ ሌዩነት፣ ጉዴሇት ወይም ግዴፇት
የሚባሇው፦
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
23/33
32.3 አንዴ ጨረታ ከጨረታ ሰነድቹ መሠረታዊ ፌሊጏት ጋር ካሌተጣጣመ የግዥ
ፇፃሚ አካሌ ውዴቅ ያዯርገዋሌ። ውዴቅ ከተዯረገ በኋሊ ተጫራቹ
መሠረታዊውን ሌዩነት፣ ጉዴሇትና ግዴፇቱን በማስተካከሌ ብቁ ሉያዯርገው
አይችሌም፡፡
33.1 የመጫረቻ ሰነደ አጥጋቢ ከሆነ የግዥ ፇፃሚው አካሌ መሠረታዊ ያሌሆኑ
ያሇመጣጣሞችን ወይም ግዴፇቶችን ሉያሌፊቸው ይችሊሌ፡፡
33.2 የመጫረቻ ሰነደ አጥጋቢ ከሆነ የግዥ ፇፃሚው አካሌ ተጫራቹ መሠረታዊ
የሆኑ አሇመጣጣሞችን ወይም ግዴፇቶችን ሇማሰተካከሌ ተጫራቹን ተፇሊጊ
መረጃ ወይም ሰነዴ በሚፇሇገው ጊዜ ውስጥ እንዱያቀርብ ሉጠየቅ ይችሊሌ፡፡
እንዱህ ዓይነቱ ግዴፇት ከጨረታው ዋጋ ጋር መያያዝ የሇበትም፡፡ ተጫራቹ
በተጠየቀው መሠረት ተስማምቶ አስተካክል ካሊቀረበ ከጨረታው ሉሠረዝ
ይችሊሌ፡፡
34.1 ጨረታው በመሠረቱ አጥጋቢ መሆኑ ከታወቀ የግዥ ፇፃሚው አካሌ የቁጥር
ስህተቶችን በሚከተለት መሠረት ያስተካክሊሌ፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
24/33
(ሇ) ንዐሳን ዴምሮች ወይም ቅናሾች ትክክሌ ሆነው ጠቅሊሊ ዴምሩ ሊይ
ስህተት ካሇ ንዐሳን ዴምሮች እንዲለ ተወስዯው ጠቅሊሊው ዴምር በዚያው
መሠረት ይስተካከሊሌ፡፡
35. ሌዩ አስተያየት
35.4 ሇዚህ ንዐስ አንቀጽ 35.3 ዓሊማ ሲባሌ በኢትዮጵያ ውስጥ የተጨመረው እሴት
የሚሰሊው ከዕቃዎቹ ጠቅሊሊ ዋጋ ውስጥ ቀጥተኛ ያሌሆኑ ታክሶችን ሳይጨምር
ከውጭ ሀገር ተገዝው በምርት ተግባር ሊይ የዋለትን የዕቃዎችና አቅርቦቶች
እንዱሁም የአገሌግልቶች ዋጋ በመቀነስ ነው፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
25/33
36.1 የግዥ ፇፃሚው አካሌ በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 23 በተመሇከተው
መሠረት የተጠየቁት ሁለም ሰነድች መቅረባቸውንና የቀረቡት ሰነድችም
የተሟለ መሆናቸውን ሇመወሰን ሰነድቹን መመርመር አሇበት፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
26/33
(ተ) የቀረበው የጨረታ ዋስትና በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 22 መሠረት
ካሌሆነ፡፡
(ሐ) በተጫራቾች መመሪያ ንዐስ አንቀጽ 4.6 (ሇ) (i) መሠረት ተጫራቹ
ከሥራው ጋር አግባብነት ያሇው የታዯሰ የንግዴ ፇቃዴ ማቅረብ ሳይችሌ
ሲቀር፣ (ሇሀገር ውስጥ አቅራቢ ብቻ)።
(ሠ) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ንዐስ አንቀጽ 4.6 (ሇ) (ii) መሠረት
የሀገር ውስጥ ተጫራች ሆኖ ሳሇ በታክስ ባሇሥሌጣን የተሰጠ የተጨማሪ
ዕሴት ታከሇ የምዝገባ ሰርቲፉኬት ማቅረብ ሳይችሌ ሲቀር፣
(ረ) በተጫራቾች መመሪያ ንዐስ አንቀጽ 4.6 (ሇ) (iii) መሠረት የሀገር
ውስጥ ተጫራች ሆኖ ታክስ የከፇሇበትን ሰርቲፉኬት ከታክስ ባሇሥሌጣን
ማቅረብ ሳይችሌ ሲቀር፣
(ሰ) በተጫራቾች መመሪያ ንዐስ አንቀጽ 4.6 (ሐ) መሠረት የውጭ ሀገር
ተጫራች ሆኖ ከተቋቋመበት ሀገር የንግዴ ምዝገባ ሰርቲፉኬት ማቅረብ
ሳይችሌ ሲቀር፣
(ሸ) በተጫራቾች መመሪያ ንዐስ አንቀጽ 4.4 መሠረት ከዚህ በፉት ከነበሩ
የኮንትራት ግዳታዎች ጋር በተያያዘ ምክንያት በመንግሥት ግዥ
እንዲይሳተፌ በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጀንሲ የታገዯ
ተጫራች ከሆነ፣
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
27/33
(ቀ) በተጫራቾች መመሪያ ንዐስ አንቀጽ 4.1 መሠረት ጨረታው የቀረበው
ከጋራ ማህበር ከሆነና ተጫራቹ የጋራ ማህበሩን የመረጃ ቅፅ፣ ማህበሩ
የተቋቋመበትን ስምምነት ወይም ዯብዲቤ ማቅረብ ካሌቻሇ፣
(ሀ) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዡ ንዐስ አንቀጽ 4.6 (ሇ) (iv) ተጠይቆ
ከሆነ ተጫራቹ ተዛማጅነት ያሇው የፕሮፋሽናሌነት (የሙያ ብቃት)
ማስረጃ ማቅረብ ካሌቻሇ፣
28/33
(ሠ) ተጫራቹ በክፌሌ 6 በተመሇከተው መሠረት የተፇረመና ቀን ያሇበት
የማስረከቢያና ማጠናቀቂያ ጊዜ መግሇጫ ሳያቀርብ ሲቀር፡፡
(ሀ) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ንዐስ አንቀጽ 15.2 (ሀ) እና በክፌሌ
3 የግምገማ ዘዳና መስፇርቶች በተመሇከተው መሠረት ተጫራቹ
በተመሰከረሇት የውጭ ኦዱተር የተረጋገጠ የፊይናንስ ማረጋገጫ
ሳያቀርብ ሲቀር፣
(ሇ) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ንዐስ አንቀጽ 15.2 (ሇ) መሠረት
ተጫራቹ የፊይናንስ አቅሙን የሚያሳዩ ላልች ማረጋገጫ ሰነድች
ሳያቀርብ ሲቀር፣
38.4 የግዥ ፇፃሚው አካሌ ጨረታ ሲገመግም የሚከተለትን ነጥቦች ግምት ውስጥ
ያስገባሌ፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
29/33
(ሀ) የጨረታ ዋጋን፣
40.1 የግዥ ፇፃሚው አካሌ በጨረታ ሰነድቹ መመዘኛዎች መሠረት ብሌጫ ያገኘውን
ተጫራች ወቅታዊ ብቃት ሇማረጋገጥ የዴህረ-ብቃት ግምገማ ያከናውናሌ፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
30/33
40.2 የዴህረ-ብቃት ግምገማው የሚያተኩረው ብሌጫ ያገኘው ተጫራች በተጫራቾች
መመሪያ አንቀጽ 37 መሠረት ካቀረባቸው የማስረጃ ሰነድች ጋር በተያያዘ
ይሆናሌ፡፡ ተጫራቹ አጥጋቢ የማስረጃ ሰነድች ያሊቀረበ ከሆነ የዴህረ-ብቃት
ግምገማው በተጫራቹ ህጋዊነት፣ ፕሮፋሽናሌ፣ ቴክኒካሌ እና የፊይናንስ አቅም
ሊይ ያተኮረ ይሆናሌ፡፡
40.3 በዴህረ-ብቃት ግምገማ ወቅት አሸናፉው ተጫራች በ15 ቀናት ውስጥ ተጨባጭ
ሰነድች እንዱያቀርብ ተጠይቆ ማቅረብ ካሌቻሇ ወይም ያቀረባቸው ሰነድች
የተሳሳቱ ሆነው ከተገኙ ጨረታው ውዴቅ ይዯረጋሌ፡፡ በዚህ ጊዜ የግዥ ፇፃሚው
አካሌ በሁሇተኛ ዯረጃ የጨረታ ሰነደን ፌሊጎቶች አሟሌቶ ዝቅተኛ ዋጋ ወዯ
አቀረበው ተጫራች በማሇፌ ብቃቱን ሇማረጋገጥ በተመሳሳይ ሁኔታ በተጫራቹ
ሊይ አስፇሊጊውን የዴህረ-ብቃት ግምገማ ያከናውናሌ፡፡
41.1 የግዥ ፇፃሚው አካሌ ማንኛውንም ጨረታ የመቀበሌ ወይም ያሇመቀበሌ መብት
አሇው፡፡ እንዱሁም የጨረታ ሂዯቱን የመሰረዝና ሁለንም ጨረታዎች ከመስጠት
አስቀዴሞ ውዴቅ የማዴረግ መብት አሇው፡፡
ረ. ውሌ ስሇመፇፀም
31/33
የታመነበትን ተጫራች የጨረታው አሸናፉ አዴርጎ በመመረጥ ይህንን
ሇአሸናፉው ተጫራች ያሳውቃሌ፡፡
43.2 ጨረታው የወጣው በልት (lot) ከሆነ በዚሁ መሠረት ሇእያንዲንደ ልት (lot)
የአሸናፉነት ማስታወቂያ ይሰጣሌ፡፡ ይህም ሆኖ ግን የግዥ ፇፃሚው አካሌ
የቀረቡትን ቅናሾችና አጠቃሊይ ሁኔታዎችን አይቶ የሚሻሇውን ሉመርጥ
ይችሊሌ፡፡
43.3 አንዴ ተጫራች ያሸነፇው ከአንዴ በሊይ በሆኑ ልቶች (lots) ከሆነ ሁለም
በአንዴ ኮንትራት ሉጠቃሇለ ይችሊለ፡፡
46.1 የጨረታ አሸናፉነት ማሳወቂያ ከተሊከ በኋሊ የግዥ ፇፃሚው አካሌ ወዱያውኑ
ሇአሸናፉው ተጫራች ውሌ ይሌክሇታሌ፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
32/33
46.2 አሸናፉው ተጫራች ውለን በተቀበሇ በአሥራ አምስት (15) ቀናት ጊዜ ውስጥ
ፇርሞና ቀን ጽፍበት ሇግዥ ፇፃሚው አካሌ ይመሌሳሌ፡፡
46.3 የግዥ ፇፃሚው አካሌ የጨረታ ውጤቱን ካሳወቀበት ቀን ጀምሮ ባለት ሰባት
የስራ ቀናት በፉት ወይም በጨረታው ሂዯት ቅሬታዎች በሚኖሩበት ጊዜ ውሌ
መፇረም የሇበትም፡፡
47.1 አሸናፉው ተጫራች ውለን በፇረመ በአምስት (5) ቀናት ውስጥ በአጠቃሊይ
የውሌ ሁኔታዎች መሠረት በውሌ ቅፆች ክፌሌ 9 ውስጥ የተመሇከተውን
የመሌካም አፇፃፀም ዋስትና ቅጽ ወይም በግዥ ፇፃሚው አካሌ ተቀባይነት ያሇው
ላሊ ቅጽ በመጠቀም ዋስትናውን ያቀርባሌ፡፡
47.4 አሸናፉው ተጫራች ውለን ሳይፇርም ሲቀር ወይም የመሌካም አፇጻጸም ዋስትና
ሳያቀርብ ሲቀር፣ የግዥ ፇፃማው አካሌ በጨረታ ውዴዴሩ ሁሇተኛ የወጣውን
ተጫራች በመጋበዝ ውሌ እንዱፇርም ያዯርጋሌ ወይም ከሁሇቱም አማራጮች
የሚገኘውን ጥቅም በማነፃፀር ጨረታው በአዱስ መሌክ እንዯገና
እንዱወጣያዯረጋሌ፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
33/33
ክፌሌ 2
ሀ. መግቢያ
ተ.መ. 1.1 ግዥ ፇፃሚ አካሌ፦ የብሄራዊ ተሃዴሶ ኮሚሽን
ተ.መ. 4.1 (ሀ) ግሇሰቦች፣ የጋራ ማህበራት፣ ጊዜያዊ ማህበራት ወይም ማህበራት
በግዥው ሂዯት በጋራና በተናጠሌ ተጠያቂ ናቸው።
ተ.መ. 4.6 (ሇ) (ii) የሀገር ውስጥ ተጫራቾች የታክስ ባሇሥሌጣን በሚወስነው መጠንና
ከዚያ በሊይ ሇሆነ ጨረታ የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ሠርቲፉኬት
ማቅረብ አሇባቸው
ሇ. የጨረታ ሰነድች
ተ.መ. 7.1 እና 9.4 ሇጥያቄና ሇማብራሪያ ዓሊማ ብቻ የሚያገሇግሌ የግዥ ፇፃሚ አካሌ
አዴራሻ
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም
1/6
ጉዲዩ አቶ አሇማየሁ ወይሞ / አቶ ነህምያ በሬድ/ አቶ
የሚመሇከተው ሰው ጌታቸው አሇህኝ
ቢሮ ቁጥር 205
አገር ኢትዮጵያ
ቀን፦ 06/02/2016
ሐ. የጨረታዎች አዘገጃጀት
ተ.መ. 11.1 የጨረታው ቋንቋ፦ አማርኛ
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም
2/6
ተ.መ. 15 ተጫራቹ ከዚህ በፉት ሊከናወናቸው ተመሳሳይ አገሌግልቶች ከአሠሪው
አካሌ የመሌካም ሥራ ማረጋገጫ ማስረጃ ማቅረብ አሇበት፡፡
የሚቀርበው ማስረጃ ባሇፈት ሁሇት ዓመታት የሆኑትን ነው፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም
3/6
ቢሮ ቁጥር 205
አገር ኢትዮጵያ
አገር ኢትዮጵያ
ቀን ጥቅምት 07/2016
ረ. የውሌ አሰጣጥ
ተ.መ. 25 የሚገዙ ዕቃዎችና ተያያዥ አገሌግልቶች መጠን ሉጨመር የሚችሌበት
መቶኛ 20 %
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም
4/6
2. አሸናፉ ጨረታን ስሇመወሰን
2.5 የግዥ ፇፃሚው አካሌ ጨረታው ከቁጥር እና ከስላት ስህተቶች የፀዲ መሆኑን
ያጣራሌ፣ የቁጥርና የስላት ስህተቶች ካለም ሇተጫራቹ የታረመውን ስህተት
በማሳወቅ እርማቶችን ስሇመቀበለ በሦሰት ቀናት (3) ውስጥ እንዱያሳውቅ
ይጠይቃሌ፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/5
2.7 ጨረታው አስገዲጅ የሆኑትን የህግ፣ የፕሮፋሽን፣ የቴክኒክና የፊይናንስ
መገምገሚያዎች ማሟሊቱን ከተረጋገጠ በኋሊ የሁሇት ዯረጃ የግምገማና የነጥብ
አሰጣጥ ዘዳ ይከናወናሌ፡፡ በተጫራቾች መመሪያ ንዐስ አንቀጽ 38.4 (ረ)
መሠረት የግዥ ፇፃሚው አካሌ ጨረታዎችን በሚገመግምበት ጊዜ ከአነስተኛ
ጨረታ ዋጋ በተጨማሪ የሚከተለትን የግምገማ መስፇርቶች በጠቀሜታ ቅዯም
ተከተሌ መሠረት ነጥብ በመስጠት ጨረታውን ይመዝናሌ፡፡
1 Technical 60 %
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/5
6 የተሳታፉዎችን ዯህንነት የመጠበቅ ብቃት 5
7 ነፃ የኢንተርኔት/ዋይፊይ/ አገሌግልት 5
ምዘና መግሇጫ
1ዏ እጅግ ከተጠየቀው መሥፇርት በሊይ የሆነ፣ በጣም ጠቃሚና በጣም
በጣም ጥሩ አስፇሊጊ የሆነ
9 በጣም ጥሩ ከመስፇርት በሊይ የሆነ፣ ሇፌሊጏታችን ጠቃሚ የሆነ
7-8 ጥሩ መስፇርቶችን በሙለ ያሟሊ
5-6 አጥጋቢ አብዛኛዎቹ መስፇርቶችን በተሻሇ አኳኋን ያሟሊ፣ የተወሰኑ
ወሳኝ ያሌሆኑ መስፇርቶች ያሊሟሊ ሉሆን ይችሊሌ
3-4 ዯካማ የተጠየቁትን መስፇርቶች በዝቅተኛ ዯረጃ የሚያሟሊ
1-2 በጣም ሁለም ሳይሆን የተወሰኑትን መስፇርቶች ብቻ ያሟሊ ወይም
ዯካማ ወሳኝ የሆኑትን መስፇርቶች ያሊሟሊ
0 የማያሟሊ በማንኛውም መንገዴ የተጠየቁትን መስፇርቶች ያሊሟሊ
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/5
2.10 የግዥ ፇፃሚው አካሌ ተጫራቾች እኩሌ የግምገማ ውጤት በሚያገኙበት ጊዜ
ሇመሇየት እንዱቻሌ በተወሰኑ ነጥቦች ሊይ የመወዲዯሪያ ሀሳብ እንዱያቀርቡ
መጠየቅ ይቻሊሌ፡፡
3. ሌዩ አስተያየት
(ሀ) ምዴብ “ሀ” - በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 35.3 መሰረት በሀገር ውስጥ
ሇተመረቱ ዕቃዎች የቀረቡ ጨረታዎች
ሇጨረታው ግምገማና ውዴዴር ብቻ ሲባሌ በአንቀጽ 35.3 መሠት ምዴብ “ሇ” ተብሇው
በተሇዩት ተጫራቾች ዋጋ ሊይ 15% ይጨመራሌ፡፡
በተጫራቾች መመሪያ ንዐስ አንቀጽ 38.6 መሠረት ግዥ ፇፃሚው አካሌ አንዴ ወይም
ከአንዴ በሊይ የሆኑ ኮንትራቶችን ሇተጫራቾች መስጠት መቻሌ አሇመቻለ ይጠቀስ፡፡
የሚቻሌከሆነ አፇፃፀሙም እንዯሚከተሇው ይሆናሌ።
(ሀ) በተጫራቾች መመሪያ ንዐስ አንቀጽ 12.8 መሠረት ቢያንስ ተፇሊጊውን መቶኛ
ፌሊጏትና መጠን ያሟለትን ኮንትራቶች ወይም የብዙ ምዴብ (lot) ግዥዎችን
መገምገም፣
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
4/5
5. አማራጭ ጨረታዎች
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
5/5
ክፌሌ- 4
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
V/IX
የሆቴሌ የመስተንግድ አገሌግልት ዋጋ ማቅረቢያ
ጠቅሊሊ ዋጋ
ቁጥር የአገሌግልት አይነት መሇኪያ ብዛት ነጠሊ ዋጋ
1 አንደኛ ደረጃ አልጋ መኝታ በሰው
2 ሁለተኛ ደረጃ አልጋ መኝታ
3 አንደኛ ደረጃ ምሳ በሰው
4 አንደኛ ደረጃ እራት በሰው
5 አንደኛ ደረጃ ሻይ ቡና (ሪፍሬሽመንት) በሰው
የታሽገ ውሃ ጨምሮ በቀን ሁለት ጊዜ
6 አንደኛ ደረጃ ሻይ ቡና (ሪፍሬሽመንት) በሰው
የታሽገ ውሃ ጨምሮ ግማሽ ቀን
7 አዳራሽ ኪራይ 500 ሰው በላይ ሚይዝ በቀን
ኃሊፉነት፦ ………………………………….
ፉርማ፦………………………………
ቀን፦ ………………………………..
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
VI/IX
እኛ ከታች የፇረምነው ከሊይ የተጠቀሰው የግዥ መሇያ ቁጥርና (ብ/ተ/ኮ/
002/2016) የጨረታ ሰነደን በተመሇከተ የሚከተሇውን እናረጋግጣሇን፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
VII/IX
(11) የምዝበራና የማጭበርበር ዴርጊት አሌፇፀምንም፤ ከማንኛውም ተጫራች
ጋር አሌተመሳጠርንም።
(12) ጨረታው ሇእኛ እንዱወሰንሌን ሇማዴረግ ሇግዥ ፇፃሚው አካሌ ባሇሥሌጣን
ወይም የግዥ ሠራተኛ መዯሇያ አሌሰጠንም፣ ወይም ሇመስጠት ሀሳብ
አሊቀረብንም፡፡
(13) በዚህ የጨረታ ሂዯት ከአንዴ በሊይ ጨረታ አሊቀረብንም፡፡
(14) በግዥ ፇፃሚው አካሌ ዋና የፌሊጏት መግሇጫ ዝግጅት ወቅት
አሌተሳተፌንም፣ ምንም ዓይነት የጥቅም ግጭት የሇብንም፡፡
(15) ጨረታችን ተቀባይነት ካገኘ በአጠቃሊይ የውልች ሁኔታ አንቀጽ 47
በተጠየቀው መሠረት አስፇሊጊውን የአፇጻጸም ዋስትና እናቀርባሇን፡፡
(16) እኛም ሆንን ንዐስ ተቋራጮቻችን እንዱሁም አቅራቢዎቻችን የብቁ ሀገሮች
ዜግነት አሇን፡፡
(17) የምናቀርባቸው ዕቃዎችና ተያያዥ አገሌግልቶች በኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ
ዱሞክራሲያዊ ሪፑብሉክ መንግሥት ከታገዯ ሀገር የመጡ አይዯለም፡፡
(18) የምናቀርባቸው ዕቃዎችና ተያያዥ አገሌግልቶች በተባበሩት መንግሥታት
የፀጥታው ም/ቤት ማዕቀብ ከተጣሇበት ወይም ዴርጅቶችና ግሇሰቦች የንግዴ
ሥራ እንዲይሠሩ ከተሊሇፇበት ሀገር አይዯሇም፡፡
(19) በውሌ አፇፃፀም ጊዜ እሊይ የተመሇከቱት ሁኔታዎች አስመሌክቶ የተዯረገ
ሇውጥ ካሇ ወዱያውኑ ሇግዥ ፇፃሚው አካሌ ሇማሳወቅ ቃሌ እንገባሇን፡፡ ከዚህ
በተጨማሪ ሆን ብሇን የተሳሳተ ወይም ያሌተሟሊ መረጃ ብናቀርብ ከዚህ
ጨረታ ውጭ እንዯምንሆንና የኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ ዳሞክራሲያዊ
መንግሥት ከሚያካሂዲቸው ላልች ኮንትራቶችም መሳተፌ እንዯምንከሇከሌ
ተረዴተናሌ፡፡
(20) ዋናው ውሌ ተዘጋጅቶ እስኪፇረም ዴረስ ይህንን ጨረታም ሆነ የምትሌኩሌን
የአሸናፉነት ማሳወቂያ ዯብዲቤ እንዯውሌ ሆነው እንዯማያገሇግለና
የአስገዲጅነት ባህሪይ እንዯላሊቸው እንረዲሇን፡፡
(21) ጨረታውን በሙለ ወይም በከፉሌ የመሰረዝ መብት እንዲሊችሁ እንረዲሇን፡፡
የተጫራቹ ኃሊፉነት፦……………………………………...
ፉርማ፦……………………………………..
ቀን፦ ………………………………………
የዴርጅቱ ማህተም
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
VIII/IX
እዝልች
1. አግባብነት ያሇውና ከጨረታው ዓይነት የሚጣጣም የታዯሰ የንግዴ ፇቃዴ
2. በታክስ ባሇሥሌጣን የተሰጠ የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ሰርቲፉኬት
3. በታክስ ባሇሥሌጣን የተሰጠ የታዯሰ የታክስ ከፌያ ሰርቲፉኬት
4. አግባብነት ያሇው የሙያ ብቃት ሰርቲፉኬት
5. ላልች በግዥው ፇፃሚ አካሌ የተጠየቁ ሰነድች
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
IX/IX
ክፌሌ 5፡ በጨረታው መሳተፌ የሚችለ ሀገሮች (ብቁ ሀገሮች)
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
X/IX
ምዕራፌ 2: የፌሊጏቶች መግሇጫ
ማውጫ
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
VI/IX
ሀ. የቴክኒክ ዝርዝር አጠቃሊይ ማስታወሻ
ዝርዝር መስፇርት/ስፔሲፉኬሽን/
የምግብ ጥራት
የምግብ አይነት/ብዛት
የሬፌሬሽመንት አገሌግልት በቀን 2 ጊዜ ሇተሳታፉዎች
የሚጡጡ ከአሌኮሌ ነፃ የሆኑ መጦጦች አቅርቦትና ንፅህና
ትኩስ ነገር አቅርቦትና ንፅህና
የኩሽና ንፅህና እና ፅዲት
ሇኩሽና የሚጠቁሙበት ቁሳቁሶች አይነትና ብዛት
ሇመሰተንግድ የሚጠቁሙበት ቁሳቁሶች አይነትና ብዛት
የመመገቢያ አዲራሽ አከባቢ ንፅህና እና ፅዲት
የተማረ የሰው ሃይሌ / አስተዲዯር፣ አስተናጋጅ፣ የኩሽና ሼፌ/
የትራስፖርት አመቺነት /ቅርበት
የፓርኪንግ አገሌግልት አመቺነት
ሇተሳታፉዎች ምቹና በቂ የጽዲት አገሌግልት የሚሰጡ ክፌልች አቅርቦት
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/6
ምዕራፌ 3: ውሌ
ክፌሌ 7: አጠቃሊይ የውሌ ሁኔታዎች
ማውጫ
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
VII/IX
መ. ክፌያ ...................................................................................... 23
30. የውሌ ዋጋ ................................................................................ 23
31. የዋጋ ማስተካከያ ......................................................................... 23
32. የክፌያ አፇጻጸም ......................................................................... 23
33. ቅፆች (FORMS) .......................................................................... 25
ረ. የአቅራቢው ግዳታዎች .................................................................... 25
34. የአቅራቢው ኃሊፉነቶች .................................................................. 25
35. የጋራ/ሽርክና/ ማህበር፣ ጊዜያዊ ማህበርና ማህበር ................................... 26
36. ብቁነት (ውሌ ሇመፇፀም) ............................................................... 26
37. የስነ-ምግባር ዯንቦች ..................................................................... 26
38. የጥቅም ግጭቶች ........................................................................ 27
39. የፇጠራ ባሇቤትነት የካሣ ክፌያ......................................................... 28
40. የባሇዕዲነት ገዯብ......................................................................... 29
41. አእምሯዊ ንብረት ....................................................................... 29
42. የመዴን ዋስትና (አንሹራንስ) .......................................................... 30
43. የምርቶች መረጃ ......................................................................... 30
44. የሂሳብ አያያዝ፣ ቁጥጥርና ኦዱት ...................................................... 31
45. የመረጃ (ዲታ) አጠባበቅ ................................................................ 31
46. ክሇሳ ...................................................................................... 32
47. የውሌ ማስከበሪያ ዋስትና ............................................................... 32
ረ. የውሌ አፇፃፀም ............................................................................. 33
48. የአቅርቦት ወሰን ......................................................................... 33
49. ዝርዝር መግሇጫዎችና ዯረጃዎች ...................................................... 33
50. ርክክብ (ማስረከብ) ...................................................................... 33
51. ማሸግ፣ ምሌክት ማዴረግና ሰነድች ..................................................... 34
52. ዕቃዎችን ስሇመሇየት .................................................................... 35
53. የዕቃ ማሸጊያ ሳጥኖችና ኮንቴነሮች ..................................................... 35
54. ንብረትና ስጋት .......................................................................... 35
55. መሣሪያዎች .............................................................................. 35
56. ጥራት ..................................................................................... 36
57. ምርመራዎችና ሙከራዎች ............................................................. 36
58. ዕቃዎችን አሇመረከብ ................................................................... 37
59. ጊዜ ስሇማራዘም .......................................................................... 38
60. የአፇፃፀም መሇኪያ ...................................................................... 39
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
VII/IX
ክፌሌ 7
አጠቃሊይ የውሌ ሁኔታዎች
ሀ. አጠቃሊይ ዴንጋጌዎች
1. ፌችዎች
1/39
ሰ. ውሌ ሰነድችን፣ አባሪዎችንና በማጣቀሻነት የቀረቡ ሰነድችን
ይጨምራሌ፡፡
ሸ. ቀን ማሇት በተከታታይ ያለ ቀናት ማሇት ነው፡፡
ማሇት በውለ ውስጥ በተጠቀሱት ሁኔታዎችና ጊዜያት
ቀ. ርክክብ (ማስረከብ) መሠረት አቅራቢው ዕቃዎችን ሇግዥ ፇፃሚው አካሌ
ማስተሊሇፌ ማሇት ነው፡፡
ማሇት በክፌሌ 5 በተዘረዘረው መሠረት ብቁ ሀገሮችና ግዛቶች
በ. ብቁ ሀገሮች ማሇት ነው፡፡
ማሇት በዚሁ አጠቃሊይ የውሌ ሁኔታዎች እንዯተጠቀሰው
ተ. አጠቃሊይ የውሌ በሌዩ የውሌ ሁኔታዎች ወይም በውሌ ስምምነቱ ካሌተሻረ
ሁኔታዎች በስተቀር በዚህ የውሌ ክፌሌ በተገሇጸው መሠረት ውለን
የሚገዛ ሰነዴ ማሇት ነው፡፡
ማሇት በውለ ውስጥ በተካተቱት ሁኔታዎች፣ እንዱሁም
ቸ. መሌካም አግባብነት ባሊቸው በንግዴ ማህበራት በታተሙ የንግዴ ህጎች
የኢንደስትሪ መሰረት በዕቃዎችና ተያያዥ አገሌግልቶች አቅርቦት ጊዜ
ተግባር ከአቅራቢው የሚጠበቅ የክህልት ዯረጃ፣ ጥንቃቄና አርቆ
አስተዋይነት ማሇት ነው፡፡
ማሇት መሣሪያዎች፣ ማሽነሪዎች፣ ሸቀጦች፣ በሕይወት ያለ
ኀ. ዕቃዎች እንሰሳት፤ የኮምፒዩተር አካሊት፣ እንዯዚሁም ተያያዥነት
ያሊቸው አገሌግልቶች ማሇትም ማጓጓዝን፣ ማዯስን፣
ሥሌጠናን፣ የመዴን ዋስትናንና ላልች አገሌግልቶችን ማሇት
ነው፡፡
ማሇት የኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፐብሉክ
ነ. መንግሥት መንግሥት ማሇት ነው፡፡
ማሇት ማንኛውም በእጅ ወይም በታይፕ የተፃፇ ሰነዴን
ኘ. በፅሑፌ ይጨምራሌ፡፡
ማሇት አቅራቢው በውለ መሰረት ዕቃዎችንና ተያያዥ
አ. የታወቁ ጉዲቶች አገሌግልቶችን በሙለ ወይም በከፉሌ በውለ ማቅረቢያ ጊዜ
ሇግዥ ፇፃሚው አካሌ ማቅረብ ሲያቅተው ወይም አንዯኛው
ተዋዋይ ወገን በውለ በተጠቀሱት ሁኔታዎች ውለን ሲያፇርስ
የሚከፇሌ ካሳ ማሇት ነው፡፡
ማሇት በዚህ ውሌ ውስጥ በተጠቀሰው መሠረት የግዥ ፇፃሚው
ከ. ቦታ (አዴራሻ) አካሌና አቅራቢው የተስማሙበት ዕቃዎችንና ተያያዥ
አገሌግልቶች የሚቀርብበት ቦታ ማሇት ነው፡፡
ማሇት የግዥ ፇፃሚው አካሌ ወይም አቅራቢው ሲሆን
ኸ. ወገን “ወገኖች” ማሇት ሁሇቱንም ማሇት ነው፡፡ (ወራሾቻቸውን
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/39
የጨምራሌ)።
ማሇት በከፉሌ ወይም በሙለ በፋዯራሌ መንግስት በጀት
ወ. የግዥ ፇፃሚ አካሌ የሚተዲዯሩና በአጠቃሊይ የውሌ ሁኔታዎች ውስጥ
በተመሇከተው መሰረት የዕቃዎችንና ተያያዥ አገሌግልቶች
አቅርቦት ውሌ ሇመፇጸም ስሌጣንና ግዳታ የተሰጣቸው
የከፌተኛ ትምህርት ተቋማትና ተመሳሳይ ባህሪይ ያሊቸው
ላልች የመንግስት መስሪያ ቤቶች ማሇት ነው፡፡
ማሇት የውለን ቃልችና ሁኔታዎች፣ እንዱሁም ውለ ውስጥ
ዏ. የግዥ ትዕዛዝ ያሇውን ዋጋ መሰረት በማዴረግ በግዥ ፇጻሚው አካሌ
ሇአቅራቢው የሚሰጥ የዕቃዎችና ተያያዥ አገሌግልቶች
አቅርቦት ትዕዛዝ ነው፡፡ እያንዲንደ የግዥ ትዕዛዝ ግዳታ ውስጥ
የሚያስገባ የውሌ መሳሪያ ሲሆን የሚዘጋጀውም የውለን
ቃልችና ሁኔታዎች ባገናዘበ መሌክ ሆኖ የአቅርቦት ዝርዝር፣
የርክክብ ጊዜና ቦታ፣ እንዱሁም ዋጋ አካቶ የያዘ ማሇት ነው፡፡
ማሇት በውለ መሠረት የአቅራቢዎች ግዳታዎች የሆኑ እንዯ
ዘ. ተያያዥ መዴን ዋስትና፣ ተከሊ፣ ሥሌጠና፣ የመጀመሪያ ጥገናና በውለ
አገሌግልቶች ምክንያት የሚከተለ ተመሳሳይ አገሌግልቶች ማሇት ነው፡፡
ዠ. ሌዩ የውሌ ከስምምነቱ ጋር የተያያዙ የውሌ ሁኔታዎች ሲሆኑ ይኸውም
ሁኔታዎች ውለን የሚከተለና በአጠቃሊይ የውሌ ሁኔታዎች ሊይ
የበሊይነት ያሊቸው ማሇት ነው፡፡
የ. ንዐስ ተቋራጭ ማሇት ከአቅራቢው ጋር ዕቃዎችን ወይም ተያያዥ
(ኮንትራክተር) አገሌግልቶችን ሇማቅረብ (ሇማከናወን) የተዋዋሇ ማንኛውም
የተፇጥሮ ሰው፣ የግሌ ወይም የመንግሥት ዴርጅት ወይም
የነዚሁ ወካይና ወራሾቻቸውን ጨምሮ ማሇት ነው፡፡
ዯ. አቅራቢ ማሇት ዕቃዎችን ወይም ተያያዥ አገሌግልቶችን ሇማቅረብ
ከግዥ ፇፃሚው አካሌ ጋር የተዋዋሇ ማንኛውም የተፇጥሮ
ሰው፣ የግሌ ወይም የመንግሥት ዴርጅት ወይም የእነዚህ
ህብረት ማሇት ነው፡፡
2. ኃሊፉነት ስሇመስጠት
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/39
(ሇ) አቅራቢው የውለ ሁኔታዎችና የፌሊጎት መግሇጫዎችን በጥንቃቄና
በትክክሌ ይፇጽማሌ፡፡
1.1 አቅራቢው በግዥ ፇፃሚው አካሌ ስም ምንም ዓይነት ውሌ ወይም ግዳታ ሉገባ
አይችሌም ወይም ምንም ዓይነት ዕዲ ውስጥ መግባት አይችሌም፡፡
1.3 በውለ ሁኔታዎች መሠረት አቅራቢው ውለን በማስፇፀም ረገዴ ብቸኛው ኃሊፉ
ነው፡፡ ውለን በማስፇፀም ተግባር የተሰማሩ ሁለም ሠራተኞቹ፣ ተወካዮቹ ወይም
ንዐስ ተቋራጮቹ በአቅራቢው ቁጥጥር ሥር ሆነው የሚሰሩ ናቸው፡፡ የግዥ
ፇፃሚው አካሌ ሠራተኞች አይዯለም፡፡ ሇአቅራቢው ውሌ በመስጠቱ ምክንያት
እነዚህ ሠራተኞች፣ ተወካዮችና ንዐስ ተቋራጮች ከግዥ ፇፃሚው አካሌ ጋር
የውሌ ግንኙት የሊቸውም፡፡
4. ተገቢ ጥንቃቄ
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
4/39
1.2 ከተገቢ ጥንቃቄ ጋር በተያያዘ የሚነሱ አሇመግባባቶች በኢትዮጵያ ህግ መሰረት
የሚፇቱ ይሆናሌ፡፡
5. ማጭበርበርና ሙስና
5.2 ሇዚሁ የጨረታ ሰነዴ ሲባሌ ኤጀንሲው ሇሚከተለት ቃሊት ቀጥል የተመሇከተውን
ፌች ይሰጣሌ፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
5/39
(ii) በዚሁ የተጫራቾች መመሪያ ንዐስ አንቀጽ 44.2 የተመሇከቱትን
የቁጥጥርና የኦዱት ሥራዎች ማዯናቀፌ ከመግታት ዴርጊት ጋር አብሮ
የሚታይ ይሆናሌ፡፡
6. ትርጓሜ
6.4 ሙለ ስምምነት
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
6/39
6.5 ማሻሻያ
6.7 ተከፊፊይነት
ሇ. ውሌ
7. የውሌ ሰነድች
5.1 በውለ ውስጥ በተካተቱት ሰነድች መካከሌ ግጭት ቢኖር ከዚህ በታች
በተመሇከተው ቅዯም ተከተሌ መሠረት ተፇፃሚነት ይኖራቸዋሌ፡፡
(ሀ) ስምምነት
(ሇ) ሌዩ የውሌ ሁኔታዎች
(ሐ) አጠቃሊይ የውሌ ሁኔታዎች
(መ) የጨረታ መስረከቢያ ሠንጠረዥና አባሪዎች
(ሠ) የዋጋ ዝርዝር
(ረ) ተቀባይነት ያገኙ ዕቃዎችና የእያንዲንደ ነጠሊ ዋጋ ዝርዝር
(ሰ) የተጫራቹ የአግባብነት መግሇጫ ሠንጠረዥና አባሪዎች
(ሸ) የቴክኒክ ዝርዝር፣ የመወዲዯሪያ ሀሳብ፣ የአግባብነት ሠንጠረዥና
አባሪዎች
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
7/39
(ቀ) የውለ አካሌ የሆነና ላሊ በሌዩ የውለ ሁኔታዎች ውስጥ የተጠቀሰ
ማንኛውም ሰነዴ
5.2 ውለን የሚመሠርቱ ሰነድች የተያያዙ፣ የሚዯጋገፈና ገሊጭ እንዱሆኑ የታቀደ
ናቸው፡፡
5.3 ማንኛውም በውለ መሠረት በግዥ ፇፃሚው አካሌ ወይም በአቅራቢው እንዱሟሊ
የሚጠይቅ ወይም የተፇቀዯ የውሌ አፇፃፀም ተግባር እንዱሁም ማንኛውም
ተፇፃሚ እንዱሆን የሚጠይቅ ወይም የሚፇቅዴ ሰነዴ ተፇፃሚ ሉሆን የሚችሇው
በሌዩ የውሌ ሁኔታዎች ውስጥ ሥሌጣን በተሰጠው ሰው ትዕዛዝ የተሰጠበት ሲሆን
ብቻ ነው፡፡
9. የውሌ ቋንቋ
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
8/39
10. ማስታወቂያዎችና የፅሑፌ ግንኙነቶች
10.3 ተዋዋይ ወገን በሌዩ የውሌ ሁኔታዎች ውስጥ በተመሇከተው አዴራሻ የፅሑፌ
ማስታወቂያ በመሊክ አዴራሻውን ሉቀይር ይችሊሌ፡፡
12.1 ኃሊፉነት ሇላሊ ማስተሊሇፌ ማሇት አቅራቢው ውለን በሙለ ወይም በከፉሌ
በፅሑፌ ስምምነት ሇሦስተኛ ወገን ማስተሊሇፌ ማሇት ነው፡፡
12.2 በሚከተለት ሁኔታዎች ካሌሆነ በስተቀር አቅራቢው ግዥ ፇፃሚውን አካሌ
በቅዴሚያ በፅሑፌ ሳያሳውቅ ውለን በሙለም ሆነ በከፉሌ ወይም ከውለ ጋር
የተያያዘ ጥቅሞችና ፌሊጏቶች ሇሦስተኛ ወገን ማስተሊሇፌ የሇበትም፡፡
12.4 በአጠቃሊይ የውሌ ሁኔታዎች ንዐስ አንቀጽ 12.2 ዓሊማ መሠረት ግዥ ፇፃሚው
አካሌ ኃሊፉነትን ሇላሊ ሇማስተሊሇፌ ጥያቄ በመቀበለ ምክንያት አቅራቢው
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
9/39
በውሌ አፇፃፀም ከሚኖረው ግዳታ (በተሊሇፇውም ሆነ ባሌተሊሇፇው) ነፃ
አያዯርገውም፡፡
12.5 አቅራቢው ከግዥ ፇፃሚው አካሌ ፇቃዴ ሳያገኝ ኃሊፉነቱን ሇላሊ ካስተሊሇፇ
ያሇምንም የፅሑፌ ማስጠንቀቂያ በአጠቃሊይ የውሌ ሁኔታዎች አንቀጽ 18 እና
2ዏ ውስጥ በተሇከተው መሠረት የውሌ መቋረጥ መብቶች ተግባራዊ ያዯርጋሌ፡፡
13.4 ውሌ ሰጪው ወየም የግዥ ፇፃሚው አካሌ ከንዐስ ተቋራጩ ጋር ምንም አይነት
የውሌ ግንኙነት የሇውም፡፡
13.7 አቅራቢው ያሇግዥ ፇፃሚው አካሌ ፇቃዴ ከፉሌ ውለን ሇንዐስ ተቋራጭ ከሰጠ
ግዥ ፇፃሚው አካሌ ያሇምንም የፅሑፌ ማስታወቂያ በአጠቃሊይ የውሌ
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
10/39
ሁኔታዎች አንቀጽ 18 እና 2ዏ በተመሇከተው መሠረት የውሌ መቋረጥ መብቶች
ተግባራዊ ያዯርጋሌ፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
11/39
14.6 እያንዲንደ የፅሑፌ የውሌ ሇውጥ የቅዯም ተከተሌ ቁጥር የተሰጠውና ቀን
የተፃፇበት መሆን ይኖርበታሌ፡፡ ሁሇቱም ተዋዋይ ወገኖች እያንዲንዲቸው
የፅሑፈን ዋና (ኦሪጅናሌ) የመያዝ መብት አሊቸው፡፡
15.1 በሌዩ የውሌ ሁኔታዎች ውስጥ በላሊ አኳኋን ካሌተጠቀሰ በስተቀር የጨረታ
ማስረከቢያ ቀነገዯብ ከሇፇ በኋሊ ማንኛውም ሕግ፣ ዯንብ፣ ትዕዛዝ ወይም የሕግ
አቅም ያሇው ውስጠ ዯንብ ታትሞ ቢወጣ፣ ቢጣስ ወይም የውለ ቦታ በኢትዮጵያ
ፋዳራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፐብሉክ መንግሥት ውስጥ ሀኖ፣ የወጣው ሕግ፣
ዯንብ ወይም ትዕዛዝ የማስረከቢያውን ቀን ወይም የውለ ዋጋ እንዱሇወጥ ቢሆን
የማስረከቢያውን ቀን ወይም የውለን ዋጋ የመጨመር ወይም የመቀነስ
ማስተካከያ አይዯረግም፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ በአጠቃሊይ የውሌ ሁኔታዎች አንቀፅ
33 መሰረት የዋጋ ማስተካከያ የተዯረገ ከሆነ ከሊይ በተጠቀሱት ምክንያቶች
ሇሚከሰት የዋጋ መጨመር ወይም መቀነስ ማስተካከያ አይዯረግም።
16.1 በሌዩ የውሌ ሁኔታዎች በላሊ አኳኋን ካሌተገሇፀ በስተቀር ከኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ
ዱሞክራሲያዊ ሪፐብሉክ ውጭ ሇሚቀርቡ ዕቃዎች ግብርና ቀረጥ፣ የንግዴ
ፇቃዴ ክፌያዎችና ላልች ተመሳሳይ ከኢትዮጵያ ውጭ የሚከፇለ ክፌያዎች
በሙለ አቅራቢው መክፇሌ አሇበት፡፡
16.2 በሌዩ የውሌ ሁኔታዎች በተሇየ አኳኋን ካሌተገሇፀ በስተቀር ዕቃዎቹ ከሀገር
ውስጥ (ከኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፐብሉክ) የሚቀርቡ ሲሆን፣
አቅራቢው ዕቃዎችን ርክክብ እስኪፇፀም ዴረስ ያሇውን ማንኛውም ግብርና
ቀረጥ፣ የንግዴ ፇቃዴ ክፌያና የመሳሰለትን በሙለ አቅራቢው የመክፇሌ ግዳታ
አሇበት፡፡
17.1 ሇዚህ ውሌ ዓሊማ ሲባሌ አስገዲጅ ሁኔታዎች ማሇት ከአቅራቢው አቅም በሊይ
የሆኑ ያሌተጠበቁ፣ ማስወገዴ የማይችሊቸውና በተፇሇገው ሁኔታ ግዳታውን
ሇመፇፀም የማያስችለ የሚከተለት ክስተቶች ሲፇጠሩ ማሇት ነው፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
12/39
(መ) ያሌተጠበቀ ወይም በዴንገተኛ ሁኔታ የአቅራቢው መሞት ወይም በፅኑ
መታመም፣
(ሠ) ላልች በፌተሐብሔር ህጉ ሊይ የተመሇከቱ አስገዲጅ ሁኔታዎች፣
I. ውለ ስራ ሊይ የሚውሌበትን ጊዜ፣
II. ግዳታን በመወጣት ሂዯት ሉያስወግዲቸው ወይም ሉቋቋማቸው
የሚችለትን ሁኔታዎች
17.5 በአስገዲጅ ሁኔታዎች ምክንያት ከአቅም በሊይ የሆነ ሁኔታ ሲከሰት አቅራቢው
ሇግዥ ፇፃሚው አካሌ በአስቸኳይ ማሳወቅ አሇበት፡፡ በማንኛውም መንገዴ
ከአቅም በሊይ የሆነ ሁኔታ ሲከሰት የተከሰተውን ችግርና ምክንያቱን በመግሇፅ
ቢያንስ በ14 ቀናት ውስጥ ማሳወቅ ይኖርበታሌ፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ ችግሮቹ
ተወግዯው መዯበኛ ሥራዎች በሚጀመሩበት ጊዜ በአቸስኳይ ማሳወቅ አሇበት፡፡
13/39
18. ውሌ ማፌረስ
20. ውሌ መቋረጥ
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
14/39
(ሇ) አቅራቢው በአጠቃሊይ የውሌ ሁኔታዎች አንቀጽ 19 መሠረት
ግዳታዎቹን እንዱወጣ የተሰጠውን የፅሑፌ ማስጠንቀቂያ/ማስታወቂያ
ተከትል በ3ዏ ቀናት ውስጥ ጉዴሇቶችን ሇማስተካከሌ ካሌቻሇ፡
(ኀ) የግዥ ፇፃሚው አካሌ የግዥ ፌሊጏት አሳማኝ በሆነ ምክንያት ሲሇወጥ፣
20.3 አቅራቢው በዚህ ንዐስ አንቀጽ ከ(ሀ) እስከ (መ) ከተጠቀሱት ሁኔታዎች
አንዯኛው ሲያጋጥም ከ3ዏ ቀናት ያሊነሰ የጽሑፌ ማስጠንቀቂያ በመስጠት
ውለን ማቋረጥ ይችሊሌ፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
15/39
(ሀ) ግዥ ፇፃሚው አካሌ በአጠቃሊይ የውሌ ሁኔታዎች አንቀጽ 24 መሠረት
በግሌገሌ ጉዲይ ሊይ የሚገኝ በመሆኑ ምክንያት ካሌሆነ በስተቀር በውለ
መሠረት ሇአቅራቢው መክፇሌ የሚገባውን ክፌያ ከአቅራቢው የፅሁፌ
ጥያቄ በቀረበሇት በ45 ቀናት ውስጥ ሳይከፌሌ የቀረ እንዯሆነ፣
(ሇ) የግዥ ፇፃሚው አካሌ በውለ ግዳታ የገባበትን መሠረታዊ የሆነ ጉዲይ
ሳይፇፀም በመቅረቱ የጽሑፌ ማስጠንቀቂያ በዯረሰው በ45 ቀናት ጊዜ
ውስጥ (በአቅራቢው በጽሑፌ በተሰጠው ተጨማሪ ጊዜ ውስጥ) በውለ
መሠረት ሳይፇፅም የቀረ እንዯሆነ፣
(ሐ) አቅራቢው ከአቅም በሊይ በሆነ ምክንያት ከአቅርቦቱ ዋነኛውን ክፌሌ ከ6ዏ
ቀናት ባሊነሰ ጊዜ መፇፀም ሳይቻሌ የቀረ እንዯሆነ፣
(መ) የግዥ ፇፃሚው አካሌ በአጠቃሊይ የውሌ ሁኔታዎች አንቀጽ 24 መሠረት
በግሌግሌ በተሰጠው የመጨረሻ ውሳኔ መሠረት ሳይፇፅም የቀረ
እንዯሆነ፣
20.4 በአጠቃሊይ የውሌ ሁኔታዎች ንዐስ አንቀጽ 2ዏ.2 ከ(ሀ) እስከ (ነ) ወይም በንዐስ
አንቀጽ 2ዏ.3 የተዘረዘሩት ሁኔታዎች በመከሰታቸው ምክንያት በሁሇቱም
ወገኖች ያሇመግባባት ሲፇጠር ያሇመግባባቱ በአጠቃሊይ የውሌ ሁኔታዎች
አንቀጽ 24 በተመሇከተው መሠረት የሚፇታ ይሆናሌ፡፡
20.5 በአጠቃሊይ የውለ ሁኔታዎች ንዐስ አንቀጽ 2ዏ.2 ከ(ሀ) እስከ (ነ) በተመሇከተው
ምክንያት የግዥ ፇፃሚው አካሌ ውለን ሲያቋርጥ በአቅራቢው በሙለ ወይም
በከፉሌ ያሌቀረቡትን ዕቃዎችና ተያያዥ አገሌግልቶች ግዥ መፇፀም ይችሊሌ፡፡
የግዥ ፇፃሚው አካሌ የእነዚህን ግዥ ሇመፇፀም በሚያዯርገው ጥረት የሚከሰቱ
ተጨማሪ ወጪዎች የመሸፇን ኃሊፉነት የአቅራቢው ይሆናሌ፡፡ ይሁን እንጂ
አቅራቢው ውሌ ያሌተቋረጠባቸውን ግዳታዎች መፇፀሙን ይቀጥሊሌ፡፡
20.6 የግዥ ፇፃሚው አካሌ ውለን ያቋረጠው በአጠቃሊይ የውሌ ሁኔታዎች ንዐስ
አንቀጽ 2ዏ.2 (ኘ) ምክንያት ከሆነ ውለ የተቋረጠው ሇግዥ ፇፃሚው አካሌ
አመቺነት ሲባሌ መሆኑን በመግሇጽ የውሌ አፇፃፀሙ መቋረጡንና ከመቼ ጀምሮ
ተግባራዊ እንዯሚሆን መግሇፅ አሇበት፡፡
20.7 የግዥ ፇፃሚው አካሌ ውለን ያቋረጠው በአጠቃሊይ የውሌ ሁኔታዎች ንዐስ
አንቀጽ 2ዏ.2 (ኘ) መሠረት ሲሆን የተጠናቀቁና ከማስጠንቀቂያ በኋሊ በ28
ቀናት ውስጥ ሇመረከብ ዝግጁ መሆን የሚችለ ዕቃዎችን በውለ ዋጋና ሁኔታ
ይረከባሌ፡፡ ሇቀሩት ዕቃዎች የግዥ ፇፃሚው አካሌ ቀጥል ያለት አማራጮች
መከተሌ ይችሊሌ፡፡
16/39
20.8 የግዥ ፇፃሚው አካሌ ውለን ያቋረጠው በአጠቃሊይ የውሌ ሁኔታዎች ንዐስ
አንቀጽ 2ዏ.2 (ሐ) ምክንያት ከሆነ ሇአቅራቢው የሚከፇሇው ካሣ አይኖርም፡፡
ውሌ የማቋረጡ ዴርጊት የግዥ ፇፃሚው አካሌ ያሇውን የመክሰስ መብት ወይም
ላሊ መፌትሔ የሚጎዲ ወይም የሚገዴብ መሆን የሇበትም፡፡
20.9 የግዥ ፇፃሚው አካሌ ውለን ያቋረጠው በዚህ አንቀጽ መሠረት አንዲንዴ
ጥርጣሬዎችን ሇማስወገዴ ሲሆን የውለን ዋጋ መሠረት በማዴረግ አቅራቢው
ክፌያ የመጠየቅ መብቱን አይገዴበውም፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
17/39
23.1 በውለ ውስጥ በተሇየ አኳኋን ካሌተገሇፀ በስተቀር የሚቀርቡት ዕቃዎች በሙለ
አዱስ፣ ከዚህ በፉት ጥቅም ሊይ ያሌዋለ፣ ወቅታዊ፣ ዘመናዊ ሞዳልችና
ንዴፍችን ያካተቱ መሆን አሇባቸው፡፡
23.7 አቅራቢው የጽሑፌ ማስታወቂያ ከዯረሰው በኋሊ በሌዩ የውሌ ሁኔታዎች ንዐስ
አንቀጽ 23.5 በተቀመጠው የጊዜ ገዯብ መሠረት ዕቃዎቹን ካሌቀየረ ወይም
ካሌጠገነ የግዥ ፇፃሚው አካሌ አስፇሊጊ ነው ብል የሚያምንበትን እርምጃ
ይወስዲሌ፡፡ የግዥ ፇፃሚው አካሌ በሚወስዯው እርምጃ ምክንያት ሇሚከሰቱ
ወጪዎችና ላልች ሥጋቶች አቅራቢው ኃሊፉነት ይወስዲሌ፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
18/39
24.3 ተዋዋዮቹ የተነሱትን አሇመግባባቶች በሰሊማዊ መንገዴ መፌታት ካሌቻለ
በተጫራቾች መመሪያ ንዐስ አንቀጽ 24.4 በተመሇከተው የአሇመግባባቶች
አፇታት ሥርዓት መሠረት የሚከናወን ይሆናሌ፡፡
24.4 ከሊይ በንዐስ አንቀጽ 24.3 መሠረት ሁሇቱም ተዋዋይ ወገኖች አንዴ ሲኒየር
የሆነ ሰው በተገኘበት አሇመግባባቶቻቸውን ሇመፌታት ውይይት ያካሄዲለ፡፡
ውይይቱ የሚካሄዯው በግዥ ፇፃሚው አካሌ ሰብሳቢነት ሲሆን የስብሰባው
ውጤቶችም በቃሇጉባኤ ይመዘገባለ፡፡ እንዯዚህ ዓይነት ስብሰባዎች የሚካሄደት
ስምምነት በተዯረሰባቸው ቦታዎች (በስሌክ የሚካሄዴ ስብሰባም ይጨምራሌ)
በሰብሳቢው ፌሊጏት መሠረት ሲሆን ዓሊማቸውም አሇመግባባቶችን በሰሊማዊ
መንገዴ ሇመፌታት ነው፡፡
26. ምስጢራዊነት
19/39
በፉት፣ በውሌ ጊዜ ወይም በኋሊ የተሰጠ ቢሆንም እንኳ ሇላሊኛው ተዋዋይም ሆነ
ሇሶስተኛ ወገን አሳሌፍ መስጠት ከሕግ ጋር የሚቃረን፣ ተቀባይነት የላሇውና
ውዴዴርን የሚገታ ተግባር ነው፡፡ ከሊይ የተጠቀሱት ቢኖሩም አቅራቢው ሇንዐስ
ተቋራጭ ሇውለ አፇፃፀም የሚረደትንና ከግዥ ፇፃሚው አካሌ የተረከባቸውን
ሰነድች፣ ማስረጃዎችና ላልች መረጃዎች ምስጢርነታቸው እንዱጠበቅ ቃሌ
በማስገባት ሉሰጠው ይችሊሌ፡፡
20/39
(ሇ) በንዐስ አንቀጽ 26.6 (ሀ) መሠረት አቅራቢው በመረጃዎች ይፊ
ማዴረግና አሇማዴረግ ሂዯት ከግዥ ፇፃሚው አካሌ ጋር መተባበር
አሇበት፡፡ በዚሁ ረገዴ አቅራቢው የግዥ ፇፃሚው አካሌ የሚያቀርብሇትን
የትብብርና የዴጋፌ ጥያቄ በ5 የሥራ ቀናት ውስጥ መሌስ ሇመስጠት
ተስማምቷሌ፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
21/39
አግባብነት ያሊቸው ዯንቦች ወይም ተጨማሪ ሰነድችን የማስፇጸም ተግባር
ይኖረዋሌ::
28.3 ማንኛውም የውለ አካሌ በህግ ወይም በፌርዴ ቤት ውዴቅ ከተዯረገ ወይም ህጋዊ
ተፇጻሚነት እንዲይኖረው ከተዯረገ እንዯዚህ አይነቱ በፌርዴ ቤት ወይም በህግ
ሇአንዴ ሇተወሰነ የውለ አካሌ ዯንቦች ውዴቅ መዯረግ ወይም ህጋዊ ተፇጻሚነት
እንዲይኖረው መዯረግ ሇቀሪው የውለ አካሌ ተጽዕኖ አይኖረውም፡፡
28.4 የግዥ ፇፃሚው አካሌ ወይም አቅራቢው ውለን ካሇመፇጸሙ የተነሳ ወይም
የውለን ዯንቦችና ሁኔታዎች በትክክሌ ካሇማካሄደ የተነሳ ወይም ዯግሞ ይህንን
ውሌ የሚጥስ ሁኔታ ከተከሰተ የዚህ ውሌ ተከታታይ ዯንቦችና ሁኔታዎችን
ማስቀረት ወይም መጣስ ሆኖ አይቆጠርም፡፡
28.6 አቅራቢው በህግ በኩሌ ወይም በማንኛውም ፌ/ቤት የክስ ሂዯት እንዯላሇበት፤
በማንኛውም የአስተዲዯር አካሊት የአቅራቢው የፊይናንስ ሁኔታ ወይም የንግዴ
ስራውን ወይም እንቅስቃሴውን ሉነካ ወይም ሉያስጠይቅ የሚችሌ ጉዲይ የላሇው
መሆኑን ዋስትና ይሰጣሌ፡፡ ከዚሁ በተጨማሪ አራቅቢው ውለን ሇመዋዋሌ
የሚያግዯው ምንም አይነት የውሌ ሁኔታ እንዯላሇ፤ እንዱሁም አቅራቢው በውለ
ውስጥ ሉኖሩ የሚችለ አዯጋዎችና አጋጣሚዎችን በመገንዘብ ወይም በውለ
ውስጥ ያለትን ማንኛውም ግዳታዎችና መረጃዎች በመረዲት በዚሁ መሰረት
ሉፇጽም የተስማማ መሆኑን ያረጋግጣሌ፡፡
29.2 በአጠቃሊይ የውሌ ሁኔታዎች ንዐስ አንቀጽ 29.1 መሠረት ግዥ ፇፃሚው አካሌ
ኃሊፉነቱን በመወጣት ሂዯት የሚያጋጥሙትን ወጪዎች የመሸፇን ኃሊፉነት
አሇበት፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
22/39
መ. ክፌያ
30. የውሌ ዋጋ
30.3 በአጠቃሊይ የውሌ ሁኔታዎች ንዐስ አንቀጽ 15.1 በላሊ ሁኔታ ካሌተገሇፀ
በስተቀር የውሌ ዋጋ በአጠቃሊይ የውሌ ሁኔታዎች ንዐስ አንቀጽ 3ዏ.1 ውስጥ
ከተመሇከተው በሊይ ሉጨምር የሚችሇው ተዋዋዮች በአጠቃሊይ የውሌ
ሁኔታዎች አንቀጽ 14 መሠረት በተጨማሪ ክፌያ ሊይ የተስማሙ ከሆነ ብቻ
ነው፡፡
32.1 የግዥ ፇፃሚው አካሌ በዚህ አንቀጽ የውሌ ግዳታዎች መሠረት አቅራቢው
ሊቀረባቸው ዕቃዎችና ተያያዥ አገሌግልቶች በውሌ ዋጋው መሠረት
ሇአቅራቢው ክፌያ ይፇጽማሌ፡፡
32.2 አቅራቢው ሇግዥ ፇፃሚው አካሌ ሇሚያቀርበው የክፌያ ጥያቄ ተገቢ የክፌያ
መጠየቂያ ሰነዴ በማያያዝ በጽሑፌ መሆን አሇበት፡፡ ግዥ ፇፃሚው አካሌ ክፌያ
መፇፀም የሚችሇው በውለ ውስጥ የተጠቀሱትን ግዳታዎች መሟሊታቸውን
ካረጋገጠ በኋሊ ነው፡፡ ተዋዋይ ወገኖች በተከፊፇሇ የአከፊፇሌ ሥርዓት
(Installment) መሠረት ክፌያ እንዱፇፀም ሲስማሙ አቅራቢው ሇእያንዲንደ
ርክክብ የክፌያ ጥያቄ እና የክፌያ መጠየቂያ ሰነዴ ማቅረብ ይጠበቅበታሌ፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
23/39
(ሀ) በግዥ ትዕዛዙ በተመሇከተው አዴራሻ መሠረት ጥያቄው በቀጥታ ሇግዥ
ፇፃሚው አካሌ መቅረብ አሇበት፡፡ የውለንና የግዥ ትዕዛዙን መጥቀስ
አሇበት፣
(ሇ) የተፃፇበት ቀንና መሇያ ቁጥር፣
(ሐ) እንዱከፇሌ የተጠየቀው የገንዘብ መጠን፣
(መ) እንዱከፇሌ የተጠየቀው የገንዘብ መጠን በውለ መሠረት በትክክሌ የተሰሊ
መሆን አሇበት፣
(ሠ) የሚቀርበው የክፌያ መጠየቂያ ሰነዴ ግዥ ፇፃሚው አካሌ በቀሊለ
ሉያረጋግጠው በሚችሌ አኳኋን የዕቃዎች ወይም ተያያዥ አገሌግልት
መግሇጫ፣ ብዛት፣ መሇኪያና የእያንዲንደን ዋጋ የሚያሳይ መሆን
አሇበት፣
(ረ) የሚቀርበው የክፌያ መጠየቂያ ሰነዴ በግዥ ፇፃሚው አካሌ ተወካይ
ከተረጋገጠ የዕቃ መረከቢያ ሰነዴ ጋር አብሮ መቅረብ አሇበት፡፡ የዕቃ
መረከቢያ ሰነደ በውለና በግዥ ትዕዛዙ መሠረት ዕቃዎችና
አገሌግልቶች መቅረባቸውን ማረጋገጫ ነው፣
(ሰ) የክፌያ መጠየቂያ ሰነደ ክፌያ ሇማዘጋጀት የሚያስችሌ የአቅራቢውን
ስምና አዴራሻ ማካተት አሇበት፣
(ሸ) በየክፌያ መጠየቂያ ሰነደ ውስጥ አንዲንዴ ችግሮች ሲኖሩ ሇማሳወቅ
እንዱቻሌ የሚመሇከተው ስም፣ ኃሊፉነትና የስሌክ ቁጥር ማካተት
አሇበት፡፡
(ቀ) የክፌያ መጠየቂያ ሰነደ የአቅራቢውን የባንክ ቁጥርና አዴራሻ መረጃ
ማካተት አሇበት፡፡
(በ) እንዯአስፇሊጊነቱ የክፌያ መጠየቂያ ሰነደ ከሽያጭ ታክስ ነፃ (የነፃ መብት
ካሇ) መሆኑን ማረጋገጥ አሇበት፡፡ ከሊይ የተዘረዘሩት ሁኔታዎች
ተሟሌተው ካሌቀረቡ የግዥ ፇፃሚው አካሌ ተሟሌተው እስኪቀርቡሇት
ዴረስ ክፌያውን ሉያዘገየው ይችሊሌ፡፡
32.4 በዚሁ ንዐስ አንቀጽ 32.3 መሠረት ተቀባይነት ያሇው ፊክቱር ሲቀርብ የግዥ
ፇፃሚው አካሌ በሌዩ የውሌ ሁኔታዎች ውስጥ በተገሇፀው የጊዜ ገዯብ ውስጥ
ሇአቅራቢው ክፌያ መፇፀም አሇበት፡፡
32.5 በውለ መሠረት ሇአቅራቢው የሚፇፀመው ክፌያ በሌዩ የውሌ ሁኔታዎች ውስጥ
በተመሇከተው የገንዘብ ዓይነት ነው፡፡
32.7 ተጨማሪ የግዥ ትዕዛዝ በጽሑፌ በቅዴሚያ ካሌተሰጠ በስተቀር ከግዥ ትዕዛዝ
በሊይ ሇሚቀርቡ ዕቃዎች የግዥ ፇፃሚው አካሌ ኃሊፉነት የሇበትም፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
24/39
32.8 አቅራቢው የቅዴሚያ ክፌያ እንዱሰጠው ከጠየቀ የግዥ ፇፃሚው አካሌ ከውሌ
ዋጋው ከ3ዏ% ያሌበሇጠ ሉከፌሇው ይችሊሌ፡፡
32.10 የቅዴሚያ ክፌያ ዋስትናው የጊዜ ገዯብ ካበቃና አቅራቢው ሉያራዝመው ፇቃዯኛ
ካሌሆነ የግዥ ፇፃሚው አካሌ በውለ መሠረት ከሚከፌሇው ክፌያ እኩሌ መጠን
ያሇው ገንዘብ ቀንሶ ያስቀራሌ፡፡
ረ. የአቅራቢው ግዳታዎች
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
25/39
35. የጋራ/ሽርክና/ ማህበር፣ ጊዜያዊ ማህበርና ማህበር
35.1 አቅራቢው የጋራ (ሽርክና) ማህበር፣ ጊዜያዊ ማህበር ወይም ማህበር ከሆነ ከግዥ
ፇፃሚው አካሌ የሚኖረውን ውሌ በማስፇፀም ሂዯት አባሊቱ በጋራና በተናጠሌ
ተጠያቂ ናቸው፡፡ የጋራ (ሽርክና) ማህበሩን ወይም ጊዜያዊ ማህበሩን ወይም
ማህበሩን የሚመራ ሰው ይወክሊለ፡፡ የጋራ (ሽርክና) ማህበሩ ወይም የጊዜያዊ
ማህበሩ ወይም የማህበሩ ውህዯትና አመሠራረት የግዥ ፇፃሚው አካሌ ሳያውቅ
መቀየር አይቻሌም፡፡
36.2 ሇዚህ አንቀጽ ዓሊማ ሲባሌ “መነሻ” ማሇት ዕቃዎቹ የተቆፇሩበት፣ ያዯጉበት
ወይም የተመረቱበት ወይንም አገሌግልቱ የቀረበበት ማሇት ነው፡፡ ዕቃዎች
ተመረቱ የሚባሇው በፊብሪካ ተፇብርከው ሲወጡና በምርት ሂዯት ውስጥ ሲያሌፈ
ወይም መሠረታዊ የሆነ አካሊዊ መገጣጠሞች ተዯርጎባቸው ሲሰሩና አካሊቶቹ
በመሠረታዊ ፀባዮቻቸው በዓሊማ ወይም በአገሌግልት ተቀባይነት ያሇው አዱስ
ምርት ሲገኝ ማሇት ነው፡፡
37.2 አቅራቢው፣ ንዐስ ተቋራጩ ወይም የአቅራቢው ሠራተኛ ወይም ወኪሌ ከዚህ
ውሌ ጋር በተያያዘ ሇግዥ ፇፃሚው አካሌ ማባበያ ሇመስጠት የጠየቀ፣ ወይም
የሰጠ ከሆነ፣ ስጦታዎችና ጉቦ ያቀረበ ከሆነና ተመሳሳይ ዴርጊቶችን መፇፀሙ
ከተረጋገጠ ያሇምንም ቅዴመ ሁኔታ የግዥ ፇፃሚው አካሌ ውለን ሉያቋርጥ
ይችሊሌ፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
26/39
37.4 ከዚሁ ውሌ ጋር በተያያዘ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገዴ አቅራቢው ያሇግዥ
ፇፃሚው አካሌ ፇቃዴ ምንም ዓይነት ኮሚሽን ወይም የባሇቤትነት ክፌያ
መቀበሌ አይችሌም፡፡
38.1 አቅራቢው በውሌ አፇጻጸም ሂዯት እንቅፊት ሉሆኑ የሚችለ የጥቅም ግጭቶችን
ሇመከሊከሌና ሇማስወገዴ አስፇሊጊ የሆኑ እርምጃዎች መውሰዴ አሇበት፡፡ የጥቅም
ግጭቶች በተሇይ ከኢኮኖሚያዊ ፌሊጎት የተነሳ፣ በዝምዴና ወይም በላልች
ግንኝነቶች ወይም የጋራ ፌሊጎቶች ምክንያት ሉመነጩ ይችሊለ፡፡ ማንኛውም
በውሌ አፇጻጸም ወቅት የሚከሰቱ የጥቅም ግጭቶች ያሇምንም መዘግየት ሇግዥ
ፇፃሚው አካሌ በጽሑፌ መቅረብ ይኖርባቸዋሌ፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
27/39
38.3 አቅራቢው የሰራተኞቹን ነጻነት ከሚጎዲ ከማንኛውም ግንኙነት መቆጠብ
አሇበት፡፡ ከእንዯዚህ አይነት ተግባር ካሌተቆጠበና ሰራተኞቹ ራሳቸውን ችሇው
በነጻነት የማይሰሩ ከሆነ በውለ ውስጥ የተመሇከቱትን የጉዲት ካሳ ክፌያዎች
እንዯተጠበቁ ሆነው የግዥ ፇፃሚው አካሌ ያሇምንም ማስታወቂያ ውለን
ሉያቋርጥ ይችሊሌ፡፡
39.1 አቅራቢው ከአጠቃሊይ የውሌ ሁኔታዎች ንዐስ አንቀጽ 39.2 በተጣጣመ መሌኩ
የግዥ ፇፃሚው አካሌ፣
39.2 በአጠቃሊይ የውሌ ሁኔታዎች ንዐስ አንቀጽ 39.1 መሰረት በግዥ ፇፃሚው አካሌ
ሊይ የፌ/ቤት አቤቱታ ከቀረበ የግዥ ፇፃሚው አካሌ ወዱያውኑ ሇአቅራቢው
ያሳውቃሌ፡፡ አቅራቢውም በራሱ ወጪ እና በየግዥ ፇፃሚው አካሌ ስም ሇቀረቡት
ክሶች ወይም አቤቱታዎች ፌ/ቤት በመቅረብ ምሊሽ ይሰጣሌ፡፡
39.3 አቅራቢው ከግዥ ፇፃሚው አካሌ ማስታወቂያው በዯረሰው በ28 ቀናት ውስጥ
ሇቀረቡት ክሶች ወይም አቤቱታዎች ምሊሽ እንዯሚሰጥ ካሊሳወቀ፣ የግዥ
ፇፃሚው አካሌ በራሱ ስም ጉዲዩን የመከታተሌና የማካሄዴ ነጻነት አሇው፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
28/39
39.4 የግዥ ፇፃሚው አካሌ ከአቅራቢው በሚያቀርብሇት ጥያቄ መሰረት የቀረቡትን
የፌ/ቤት ክሶች ወይም አቤቱታዎች ምሊሽ በመስጠት ረገዴ የሚችሇውን ጥረት
ሁለ ያዯርጋሌ፡፡ በዚህ ሂዯት ውስጥ የግዥ ፇፃሚው አካሌ የሚያወጣቸው
ማንኛውም አግባብነት ያሊቸው ወጪዎች በአቅራቢው ይመሇስሇታሌ፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
29/39
42. የመዴን ዋስትና (አንሹራንስ)
42.1 በሌዩ የውሌ ሁኔታዎች በተሇየ አኳኋን ካሌተጠቀሰ በስተቀር በዚህ ውሌ መሠረት
የሚቀርቡ ዕቃዎች በቀሊለ ሉቀየሩ የሚችለ ገንዘቦችን በመጠቀምና አሇም አቀፌ
የንግዴ ቃልችን መሠረት በማዴረግ በመጋዘን ውስጥ፣ በመንገዴና በጉዞ ሊይ፣
በርክክብና በመሳሰለት ሂዯቶች ወቅት ሇሚዯርስባቸው አዯጋዎች የመዴን
ዋስትና መግባት አሇባቸው፡፡
43.3 የምርት መረጃው የተሟሊ ወይም ትክክሇኛ ባሌሆነበት ወቅት፣ አቅራቢው ሇግዥ
ፇፃሚው አካሌ ያሌተሟለትን ወይም የተዘሇለትን በመግሇጽ በምርት መረጃው
ውስጥ ስሇሚጨመሩ ወይም ስሇሚሻሻለ ሁኔታዎች ወዱያውኑ ያሳውቃሌ፡፡
43.4 አቅራቢው ሇግዥ ፇፃሚው አካሌ ከሮያሉቲ ክፌያ ነፃ የሆነ የምርት መረጃ
ሇመጠቀምና በስራ ሊይ ሇማዋሌ፣ እንዱሁም በውስጡ ያለትን ማንኛውንም
ዕቃዎችና አገሌግልቶች በየጊዜው ሇግዥ ፇፃሚው አካሌ ይሰጣሌ፡፡ የግዥ
ፇፃሚው አካለ በዚህ ንዐስ አንቀጽ ወይም በዚህ ውሌ በተቀመጠው መሰረት
ሇአቅራቢው ምንም አይነት የምርት መረጃን የማሳየት ወይም የማስተዋወቅ
መብት ሊይሰጠው ይችሊሌ፡፡
43.5 የግዥ ፇፃሚው አካሌ ሇራሱ ጥቅም በሚያመች መንገዴ በአቅራቢው የተሰጠውን
የምርት መረጃ ከጊዜ ወዯ ጊዜ በኢትዮጵያ ፋዯራሌ መንግስት የውስጥ ግንኙነት
በኤላክትሮኒክስ መሌክ ወይም በመንግስት አካሊት ዴረ ገጽ ወይም በማንኛውም
ሚዱያ ወይም የመንግስት ካታልግ ውስጥ እንዱወጣ የማዴረግ መብት አሇው፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
30/39
43.7 በአንቀጽ 40 እና 43.8 መሰረት በቀረቡት ዕቃዎችና አገሌገልቶች ምክንያት
ሇሚነሱ ማንኛውም አይነት ዕዲዎች፣ ኪሳራዎች፣ ክፌያዎች፣ ወጪዎች፣
አቤቱታዎች፣ ወይም የፌርዴ ሂዯቶቸ ወይም የግዥ ፇፃሚውን አካሌ ዕቃዎቹና
አገሌገልቶች በመንግስት ካታልግ ሊይ ይፊ በማውጣቱ ምክንያት ሇሚከሴቱ
ማናቸውም ወጪዎች አቅራቢው ሇመካስ ተስማምተዋሌ፡፡
43.8 ከሊይ በንዐስ አንቀፅ 45.7 የተመሇከተው ቢኖርም አቅራቢው በግዥ ፇፃሚው
አካሌ ፇቃዯኝነት ወይም ግዴየሇሽነት ሇሚፇጠሩ ማንኛቸውም የተሳሳቱ
የዕቃዎችና አገሌገልቶች መግሇጫዎች ወይም ዕቃዎችና አገሌገልቶችን
ከማስተዋወቅ ጋር በተያያዘ በግዥ ፇፃሚው አካሌ ሇሚፇጠሩ ችግሮች አቅራቢው
ካሳ የመክፇሌ ሀሊፉነት የሇበትም፡፡
45.1 አቅራቢው የመረጃ ጥበቃ ህጏች በሚፇቅደት መሠረት ውለን መፇፀም አሇበት፡፡
አቅራቢው በተሇይ በሚከተለት ሁኔታዎች ሊይ ተስማምቷሌ፡፡
31/39
ውጭ ፇቃዴ ሳያገኙ የግሇሰብ ወይም ሕጋዊ ሰውነት ያሇው ሰው የግሌ መረጃ
በመጠቀማቸው ምክንያት በግዥ ፇፃሚው አካሌ ሊይ ሇሚዯርስበት ጉዲቶች፣
ወጪዎችና ዕዲዎች ካሣ ሇመክፇሌ አቅራቢው ተስማምቷሌ፡፡
46. ክሇሳ
47.1 አቅራቢው ውለ ከተፇረመ በኋሊ ባለት አሥራ አምስት (15) ቀናት ውስጥ በሌዩ
የውሌ ሁኔታዎች የተጠቀሰውን የውሌ ማስከበሪያ ዋስትና ያቀርባሌ፡፡
47.3 የውሌ ማስከበሪያ ዋስትናው በሌዩ የውሌ ሁኔታዎች ውስጥ በተጠቀሰው የገንዘብ
መጠን በጥሬ ገንዘብ፣ በተረጋገጠ ቼክ፣ በላተር ኦፌ ክሬዱት ወይም በባንክ
ዋስትና መቅረብ አሇበት፡፡
47.4 በሌዩ የውሌ ሁኔታዎች በላሊ ሁኔታ ካሌተገሇፀ በስተቀር የአቅራቢው የውሌ
ግዳታዎችና ላልች የዋስትና ጉዲዮች መጠናቀቃቸው ከተረጋገጠ ከ28 ቀናት
ባሌበሇጠ ጊዜ ውስጥ የግዥ ፇፃሚው አካሌ የአፇጻጸም ዋስትናውን ሇአቅራቢው
ይመሇስሇታሌ፡፡
47.5 ከሊይ በንዐስ አንቀጽ 47.2 የተመሇከተው ቢኖርም በውሌ አፇፃፀም ግዳታዎች
ያሌተሟለ ሁኔታዎች ቢኖሩም እንኳ የግዥ ፇፃሚው አካሌ የግዥ አጣሪ ኮሚቴ
ያሌተሟለት ጉዲዮች በአቅራቢው ምክንያት አሇመሆኑን ካረጋገጠ የየአፇጻጸም
ዋስትናው ሇአቅራቢው ይመሇሳሌ፡፡
47.6 በአጠቃሊይ የውሌ ሁኔታዎች ንዐስ አንቀጽ 47.5 መሠረት ከአፇጻጸም ዋስትና
ሇአቅራቢው መመሇስ ሂዯት ጋር በተያያዘ የግዥ ፇፃሚው አካሌ እጁ ሊይ ያለ
ሰነድች ሇመንግሥት የግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጀንሲ ወይም ላልች ሕጋዊ
አካሊት ማስረከብ ሲኖርበት ሰነድቹን ማስረከብ ይኖርበታሌ፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
32/39
ረ. የውሌ አፇፃፀም
50.1 አቅራቢው በሌዩ የውሌ ሁኔታ ወይም በግዥ ትዕዛዝ በተመሇከተው ወይም ከግዥ
ፇፃሚው አካሌ በፅሑፌ በተስማሙበት ቦታ ዕቃዎቹን ማስረከብ አሇበት፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
33/39
50.3 በሌዩ የውሌ ሁኔታ ንዐስ አንቀጽ 5ዏ.1 ከተገሇፀው ውጭ የግዥ ፇፃሚው አካሌ
ዕቃዎቹ በአስቸኳይ (በአጭር ጊዜ) ውስጥ እንዱቀርብሇት ሲፇሌግ በዚህ
ምክንያት አቅራቢው የሚያጋጥሙትን ተጨማሪ ወጪዎች ሇግዥ ፇፃሚው አካሌ
ሉያስተሊሌፌ ይችሊሌ፡፡
50.5 በሌዩ የውሌ ሁኔታዎች በላሊ አኳኋን ካሌተገሇፀ በስተቀር ከውጭ ሀገር የገቢና
ወጪ ዕቃዎች ፇቃዴ የማውጣትና ፇቃደን በማግኘት ሂዯት ሇሚፇጠሩ
መዘግየቶች ኃሊፉነት የአቅራቢው ነው፡፡
50.7 የግዥ ፇፃሚው አካሌ ዕቃዎቹን በተከፊፇሇ ሁኔታ (Partial) ሇመረከብ በፅሑፌ
ሲስማማ እያንዲንደን የተከፊፇሇ ርክክብ በሚያሳይ መሌክ በአንዴ ውሌ
ይካተታለ፡፡ አቅራቢው አንደንም የተከፊፇሇ ርክክብ ማስረከብ ቢያቅተው በግዥ
ፇፃሚው አካሌ ምርጫ ሙለ አቅርቦቱን ሊይረከብ፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
34/39
51.2 በሌዩ የውሌ ሁኔታዎች ውስጥ በላሊ አኳኋን ካሌተገሇፀ በስተቀር የሚከተለት
መረጃዎች በእሽጉ ውጫዊ አካሌ ሊይ መታየት (መሇጠፌ) አሇባቸው፡፡
(ሀ) የዕቃዎቹ መግሇጫ (ዓይነት)፣ የዕቃዎቹ ክብዯትና የግዥ ትዕዛዝ ቁጥር፣
(ሇ) በእሽጉ ውስጥ ያሇው የዕቃዎች ብዛት፣
(ሐ) በመጋዘን አያያዝ ሊይ የሚኖር ሌዩ መመሪያ፣
(መ) የዕቃዎቹ የመጨረሻ መጠቀሚያ ቀን (የሚኖር ከሆነ)፣
(ሠ) የልት (Lot) ቁጥር
(ረ) የዕቃዎቹ አምራች ስምና የአቅራቢው ስም
55. መሣሪያዎች
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
35/39
ሇማስፇፀም ብቻ ይጠቀምባቸዋሌ፡፡ በግዥ ፇፃሚው አካሌ እንዱመሇስ ሲጠየቅም
አቅራቢው ወዱያውኑ መመሇስ አሇበት፡፡
56. ጥራት
57.3 የግዥ ፇጻሚው ወይም ኃሊፉነት የተሰጠው ወኪሌ በአጠቃሊይ የውሌ ሁኔታዎች
ንዐስ አንቀጽ 57.2 መሠረት ማንኛውንም የራሱን ወጭዎች ችል
ኢንስፔክተሮች የሚያዯርጉትን ሙከራ (ፌተሻ) መታዘብ ይችሊሌ፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
36/39
57.4 አቅራቢው የተጠቀሰውን ምርመራ/ሙከራ ሇማካሄዴ ሲዘጋጅ ሇግዥ ፇፃሚው
አካሌ በቂ ጊዜ በመስጠት ያስታውቃሌ፡፡ የግዥ ፇፃሚው አካሌ ወይም ተወካዩ
በምርመራ ወቅት ከመገኘት ጋር ተያይዞ ከአምራቹ ወይም ከላሊ ሶስተኛ ወገን
ፇቃዴ ወይም ስምምነት ማግኘት ሲያስፇሌግ ይህን የማሟሊት የአቅረቢው
ሀሊፉነት ይሆናሌ።
57.8 እቃዎቹ ምርመራ ስሇሇፈ እና/ወይም የፌተሻ መስፇርቱን ስሊሟለ ወይም የግዥ
ፇጻሚው አካሌ ወይም ወኪለ በምርመራ ወቅት ስሇተገኙ ወይም በአጠቃሊይ
በውሌ ሁኔታዎች ንዐስ አንቀጽ 57.6 መሠረት ማንኛውም አይነት ሪፖርት
ስሇቀረበ አቅራቢው ከማንኛውም የዋስትና ክፌያ እና ኃሊፉነት ነፃ
አያዯርገውም፡፡
58.2 በንዐስ አንቀጽ 58.4 የተመሇከተው ቢኖርም የግዥ ፇጻሚው አካሌ ሇአቅራቢው
የሚከተለትን ያሳውቋሌ፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
37/39
(ሀ) በቀረቡት ዕቃዎች ሊይ ችግር መኖሩን በመግሇፅ አቅራቢው ችግሮቹን
በአስቸኳይ እንዱመረምር ማሳወቅ፣
(ሇ) በቀረቡት ዕቃዎች ሊይ በጉዞ ወቅት የመጠን ጉዴሇት ወይም የዯረሰ ጉዲት
ሲኖር ተዋዋይ ወገኖች በተስማሙት መሠረት ዕቃዎች ከዯረሱበት ጊዜ
ጀምሮ ባለት 14 ቀናት ማሳወቅ፡፡
58.4 የግዥ ፇፃሚው አካሌ ዕቃዎቹ የተረከባቸው ቢሆንም እንኳን መብቱ እስከተወሰነ
ጊዜ ዴረስ የሚቀጥሌ ይሆናሌ፡፡ በተሇይም የዕቃዎቹ ርክክብ በመፇፀሙ ወይም
እንስፔክሽን በመካሄደ ወይም ክፌያ በመፇፀሙ ዕቃዎቹን እንዯተቀበሇ
ማረጋገጫ ሉሆኑ ወይም ዕቃዎቹን ሊሇመመሇስ ምክንያቶች ሉሆኑ አይችለም፡፡
የግዥ ፇፃሚው አካሌ ዕቃዎችን ያሇመመሇስ ወይም ያሇመቀበሌ መብቱ
የሚያበቃው የዕቃዎቹ የውሌ ሁኔታዎች አጣርቶ ምንም አይነት የውሌ ጉዴሇት
እንዯላሇባቸው ካረጋገጠ በኋሊ ነው፡፡
59. ጊዜ ስሇማራዘም
38/39
60. የአፇፃፀም መሇኪያ
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
39/39
ክፌሌ 8
ሌዩ የውሌ ሁኔታዎች
ማውጫ
ሀ. አጠቃሊይ ሁኔታዎች ......................................................................... 1
ሇ. ውሌ………………………………………………………………………………………………………………1
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
VIII/IX
ክፌሌ 8
ሌዩ የውሌ ሁኔታዎች
ሀ. አጠቃሊይ ሁኔታዎች
ብ/ተ/ኮ/002/2016
አ.ው.ሀ. 1.2 (ኸ) የብሄራዊ ተሃዴሶ ኮሚሽን
አ.ው.ሁ. 1.2 (የ) አቅራቢው፤ ………………
አ.ው.ሁ. 6.3 (ሀ) የንግዴ ቃልቹ ትርጉም የሚገሇፁት በ ____ ነው፤ (የንግዴ ተቋም
ይግባ)
አ.ው.ሁ. 6.3 (ሇ) የአሇም አቀፌ የንግዴ ቃልች እትም (የኢንተርኮም እትም ይግባ፤
ሇምሳላ 2000)
ሇ. ውሌ
አ.ው.ሁ. 7.1 (ቀ) በአ.ው.ሁ አንቀጽ 7.1 ከተዘረዘሩት ሰነድች በተጨማሪ የሚከተለት
ሰነድች የውለ አካሌ ናቸው፡፡
ሀ.
ሇ.
ሐ.
አ.ው.ሁ. 7.3 የግዥ ፇፃሚው አካሌ አዴራሻ እንዯሚከተሇው ይሆናሌ፡፡
ተወካይ /ኃሊፉ የብሔራዊ ተሃዴሶ ኮሚሽን
ፓ.ሣ.ቁ 241845/1000 አዱሰ አበባ
የመንገዴ አዴራሻ ከባሌዯራስ ወዯ አዋሬ
በሚወሰዯው መንገዴ
ከተማ አአ
አገር ኢትዮጵያ
ስሌክ ቁጥር 251-1-15571300/ 251-11-
55-77201
ፊስክ ቁጥር 251-1-15576576
ኤ.ሜይሌ አዴራሻ www.nrc.gov.et
የአቅራቢው አዴራሻ እንዯሚከተሇው ይሆናሌ
ተወካይ /ኃሊፉ …………
ፓ.ሳ.ቁ ………….
የመንገዴ አዴራሻ ………….
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/5
ከተማ …………
አገር …………
አገር ኢትዮጵያ
የስሌክ ቁጥር 251-1-15571300/ 251-11-55-77201
ተፇሊጊ …………
ፓ.ሣ.ቁጥር …………
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/5
ከተማ …………
የፓ.ሣ. ኮዴ …………
አገር ኢትዮጵያ
የስሌክ ቁጥር …………
መ. ክፌያ
አ.ው.ሁ 32.4 የግዥ ፇፃሚው አካሌ የውሌ ዋጋውን ሇአቅራቢው የሚከፌሇው የጊዜ
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/5
ገዯብ___10 ቀን__ ነው፡፡
አ.ው.ሁ 32.5 ከሀገር ውስጥ ሇቀረቡት ዕቃዎች ሇአቅራቢው ሁለም ክፌያ
የሚከፇሇው በኢትዮጵያ ብር ነው፡፡
ከኢትዮጵያ ውጭ ሇሚቀርቡ ዕቃዎች ሇአቅራቢው ክፌያ
የሚከፇሇው በ ______በኢትዮ ብር___ ይሆናሌ፡፡
ሠ. የአቅራቢው ግዳታዎች
አ.ው.ሁ 40.1 (ሇ) አጠቃሊይ የኃሊፉነት መጠን ___100 ፐርሰንት______ ነው
አ.ው.ሁ 42.1 የመዴን ዋስትና ሸፊን የሚሆነው በሚከተሇው የአሇም አቀፌ የንግዴ
ቃሌ (ኢንኮተርም) መሠረት ይሆናሌ፡፡ __________
አ.ው.ሁ 47.1 የውሌ ማስከበሪያ ዋስትና መጠን _______10000ብር__ ይሆናሌ
አ.ው.ሁ 47.3 ተቀባይነት ያሇቸው የውሌ ማስረከቢያ ዋስትና የባንክ ጋራንቲ
ይሆናሌ፡፡
አ.ው.ሀ 47.4 የውሌ አፇጻጸም ዋስትና የሚሇቀቀው (ነፃ የሚሆነው) በአጠቃሊይ
የውሌ ሁኔታዎች ንዐስ አንቀፅ 47.4
ረ. የውሌ አፇፃፀም
አ.ው.ሁ 48.1 የአቅርቦት ወስን የሚተረጏመው:- ብሄራዊ ተሃዴ ኮሚሽን
አ.ው.ሁ 50.1 አቅራቢው ዕቃዎቹን የሚያስረክብበት ቦታ ብሄራዊ ተሃዴ ኮሚሽን
አ.ው.ሁ 50.5 የገቢና ወጪ ዕቃዎች ፇቃዴ የማግኘት ኃሊፉነት የአቅራቢው ነው
አ.ው.ሁ 50.9 በአቅራቢው መቅረብ ያሊባቸው የማጓጓዣና ላልች ሰነድች
የሚከተለት ዋናውና ሁሇት ኮፒ ኤይርወይ ቢሌ ወይም ቢሌ
ሆፌ ሊዱንግ
የእሸጋ ዝርዝር
ግዥ ፇፃሚው አካሌ ተጠቃሚ መሆኑ የሚያሳይ
ኢንሹራንስ ሰርተፉኬት
የእቃዎቹ መነሻ ሀገር የሚያሳይ ሰርተፉኬት
የእንስፔክሽን ሰርተፉኬት
ዯሉቨሪ ኖት
ላሊ አስፇሊጊ የሆነ ሰነዴ
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
4/5
ክፌሌ 9
የውሌ ቅፆች
ማውጫ
1. ስምምነት ..................................................................................... 1
2. የውሌ ስምምነት ሁኔታዎች ................................................................. 2
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
IX/IX
ሀ. የውሌ ስምምነት
1. ስምምነት
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/4
8. የቴክኒክ ዝርዝር መግሇጫ፣ የቴክኒክ መወዲዯሪያ ሃሳብ፣ የሙያ ብቃት
ሠንጠረዥና አባሪዎቹ
9. ________________
1.3 ይህ ውሌ በሁለም ሰነድች ሊይ የበሊይነት ይኖረዋሌ፡፡ በውለ ሰነድች ሊይ
ሌዩነት ወይም ያሇመጣጣም በሚኖርበት ጊዜ ከሊይ በተዘረዘው ቅዯም
ተከተሌ መሠረት የበሊይነት ይኖራቸዋሌ፡፡
1.4 ግዥ ፇፃሚው አካሌ ሇአቅራቢው የሚፇጽመውን ክፌያ ግምት ውስጥ
በማስገባት በዚሁ ውሌ ውስጥ እንዯተመሇከተው አቅራቢው ዕቃዎቹንና
ተያያዥ አገሌግልቶቹን ሇማቅረብና በውለ ዴንጋጌዎች መሠረት
ግዴፇቶችን ሇማረም ከግዥ ፇፃሚው አካሌ ጋር ግዳታ ይገባሌ፡፡
1.5 ግዥ ፇፃሚው አካሌ አቅራቢው ሊቀረባቸው ዕቃዎችና ተያያዥ
አገሌግልቶች፣ እንዱሁም ግዴፇቶች ሇማረም ሇገባው ግዳታ የውለን ዋጋ
ወይም በውለ ዴንጋጌዎች መሠረት ተከፊይ የሚሆነውን መጠን በተባሇው
ጊዜና ሁኔታ ሇመክፇሌ ግዳታ ይገባሌ፡፡
ሇማስረጃነት ይሆን ዘንዴ ተዋዋዮች ከሊይ በተጠቀሰው ቀን፣ ወርና ዓ.ም. በየስማቸው
አንፃር በመፇረም ይህንን ውሌ መስርተዋሌ፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/4
ሇ. የውሌ ማስከበሪያ ዋስትና
(የባንክ ዋስትና)
ይህ ዋስትና በዓሇም አቀፌ የንግዴ ምክር ቤት እትም ቁ. 458 መሰረት ሇዯንበኞች በጥያቄ
የሚሰጥ አንዴ ዓይነት ዋስትና ነው፡፡
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/4
ሐ. የቅዴሚያ ክፌያ ዋስትና
(የባንክ ዋስትና)
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
4/4
መዯበኛ የጨረታ ሰነዴ - ሇዕቃዎችና ተያያዥ አግሌግልቶች - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ኤጄንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
5/4