Professional Documents
Culture Documents
2016
2016
"ረቂቅ"
i
ማውጫ
ማውጫ.............................................................................................................................................ii
ክፍል አንድ..........................................................................................................................................1
1. መግቢያ......................................................................................................................................1
2. አጭር ርዕስ.................................................................................................................................1
3. ትርጉም......................................................................................................................................1
ክፍል ሁለት.........................................................................................................................................3
2. የመመሪያው ዓላማ......................................................................................................................3
2.1. የመመሪያው አስፈላጊነት፤........................................................................................................3
2.2. የጥቅማ ጥቅም ክፍያ አወሳሰን፤.................................................................................................3
ክፍል ሦስት........................................................................................................................................4
3. የትርፍ ሰዓት ሥራ ስለመሚፈቀድባቸው ሁኔታዎች.....................................................................4
3.1. እንደ ትርፍ ሰዓት የማይቆጠሩ ሥራዎች..............................................................................4
3.2. የትርፍ ሰዓት ሥራ የክፍያ ሂሣብ ስሌት እና አከፋፈል.............................................................5
3.3. የሾፊሮች ትርፍ ሰዓት ሥራ አበል አከፋፍል...........................................................................5
3.4. የመስክ አበል.........................................................................................................................5
3.5. በኮሚቴነት ለሚከናወን ሥራ የሚፈፀም አበል አወሳሰን፤.......................................................6
3.6. ልዩ ልዩ አበሎች አወሳሰን፤..................................................................................................6
3.7. የወተት አበል አወሳሰን፤......................................................................................................6
3.8. የጓዝ ማንሻ አበል፤................................................................................................................7
ክፍል አራት.........................................................................................................................................8
4. ደመወዝ..................................................................................................................................8
4.1. ዓመታዊ የደሞዝ ጭማሪ.......................................................................................................8
4.2. የምርታማነት ቦነስ /ጉርሻ......................................................................................................8
4.3. ሽልማት..................................................................................................................................9
4.4. የቤት አበል /House Allowance/...........................................................................................9
4.5. የኃላፊነት አበል...................................................................................................................10
ii
ክፍል አምስት....................................................................................................................................11
5. የሞባይል ካርድ ክፍያ እና የኢንተርኔት ወጪ አወሳሰን.................................................................11
5.1. የስልክ አጠቃቀም................................................................................................................11
5.1.1. የመደበኛ ስልክ አጠቃቀም............................................................................................11
5.1.2. ተንቀሳቃሽ ስልክ አጠቃቀም.........................................................................................11
5.2. የገመድ አልባ ኢንተርኔት (በራውተር) አጠቃቀም...................................................................11
5.3. መንጃ ፈቃድ በሚመለከት፡..................................................................................................12
5.4. የትራንስፖርት ስምሪትና አጠቃቀም.....................................................................................12
5.5. የቀን ውሎ አበል አወሳሰን፤...................................................................................................13
5.6. ማሽከርከር የማይችሉ በፑል ሰርቪስ የሚጠቀሙ መካከለኛ አመራሮች፡-................................13
5.7. ትምህርትና ስልጠና.............................................................................................................14
5.8. የመስተንግዶ አጠቃቀም......................................................................................................14
5.9. የህክምና ወጪ አወሳሰን፤.....................................................................................................14
ክፍል ስድስት....................................................................................................................................15
6. የማበረታቻ ስርአት አወሳሰን፤..................................................................................................15
6.1. የሠራተኛው ማበረታቻ እና ዕውቅና አሰጣጥ ስርአት አወሳሰን፤ መስፈርት................................15
6.2. የመመሪያው የተፈጻሚነት ወሰን..............................................................................................16
ክፍል ሰባት........................................................................................................................................17
7. የባለስልጣኔ ሠራተኞች የሥራ አፈጻጸም ምዘና ማጠቃለያ..........................................................17
7.1. የባለስልጣን መ/ቤቱ ሠራተኞች የባህሪ አፈጻጸም መለኪያ.......................................................18
7.2. የባለስልጣን መ/ቤቱ መካከለኛ አመራር የባህሪ አፈጻጸም መለኪያ............................................19
7.3. የባለስልጣን መ/ቤቱ ሠራተኞች የአፈጻጽም መገምገሚያ.......................................................20
iii
ክፍል አንድ
1. መግቢያ
ይህ የክፍያና ጥቅማ ጥቅም ዋና ዓላማ የሀገሪቱ ኢኮኖሚ እና የመክፈል አቅም ጋር በተገናዘበ መልኩ በተሻለ
ሁኔታ ከማረጋገጥ ባሻገር እያንዳንዱ ሠራተኛ የግል የመፈፀም አቅሙን በራሱ ጥረት ጭምር እንዲጠናክር
በመሆኑም ሠራተኛው የተሻሻለ የክፍያ፣ የጥቅማ ጥቅምና ማስተግበሪያ መመሪያ ማዘጋጀትና ተግባራዊ
ማድረግ አስፈልጓል፡፡
2. አጭር ርዕስ
ይህ መመሪያ " የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ሠራተኞች የክፍያና ጥቅማ ጥቅም መመሪያ
" ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
3. ትርጉም
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ፡-
1. “አዋጅ” ማለት የፌዴራል የመንግስት መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 1064/2010 ማለት ነው፤
2. “መመሪያ” ማለት የባለስልጣን መ/ቤቱ መሠረት አድርጎ የወጣውን የክፍያና ጥቅማ ጥቅም መመሪያ
3. “ክፍያ” ማለት አንድ ሠራተኛ በተቀጠረበት መሥሪያ ቤት ውስጥ ለሚሰጠው አገልግሎት በደመወዝ፣
በትርፍ ሰዓት፣ በማበረታቻ፣ በአበልና በጥቅማ ጥቅም ወይም በሌላ መልክ የሚፈጸም ክፍያ ነው፤
4. “ደመወዝ” ማለት በአንድ የሥራ ደረጃ ለተመደቡ ሥራዎች የተወሰነ መነሻ ክፍያ ወይም የእርከን
ክፍያ ነዉ፤
5. “አበል” ማለት፤ ሥራን ለማከናወን ከደመወዝ በተጨማሪ የሚያስፈልግ ክፍያ ሲሆን፤ የትርፍ ሰዓት
6. "የቀን ውሎ አበል" ማለት አንድ ሠራተኛ ከመደበኛ የሥራ ቦታው ወደ ሌላ ከተማ ለሥራ ሲጓዝ
7. "የአየር ፀባይ አበል" ማለት የመንግስት ሠራተኞች የአየር ፀባዩን ለመቋቋም እንዲረዳቸው በወር
1
8. "የትርፍ ሰዓት ክፍያ" ማለት የመንግስት ሠራተኛው በአዋጅ ቁጥር 1064/2010 አንቀጽ 35
9. "የጓዝ ማንሻ አበል" ማለት አንድ የመንግስት ሠራተኛ ቀድሞ ይሠራበት ከነበረው ከተማ በዝውውር
10. "የወተት አበል" ማለት አንድ የመንግስት ሠራተኛ በሚሠራበት ከተማ ውስጥ ከመሥሪያ ቤቱ ውጪ
11. "የቤት አበል" ማለት በቋሚ መመሪያ የተፈቀዱ፤ ከተቋማት ጥያቄ ለሲቪል ሰርቪስ ሲቀርብ እየተጠኑ
12. "የኃላፊነት አበል" ማለት በመንግስት መሥሪያ ቤቶች በየደረጃው የሚገኙት የሥራ ኃላፊዎች
ስርዓት ነው፤
13. “ማበረታቻ” ማለት ከሥራ አፈጻጸም ጋር በቀጥታ የሚያያዝ ሲሆን በሥራ አፈጻጸማቸው ተቋሙ
2
ክፍል ሁለት
2. የመመሪያው ዓላማ
ከፍተኛ እውቀትና ችሎታ ያላቸውን ባለሙያዎች ለመሳብ፣ ለማቆየትና እንዲሁም ሌሎች
ሠራተኞችን ለማትጋት ብሎም የሥራ ውጤታቸውን ለማሻሻል የሚያስችል የደመወዝ ስኬል፤ ጥቅማ
ጥቅማ ጥቅም ክፍያ ማለት በቋሚ መመሪያ የተፈቀዱ፤ ከተቋማት ጥያቄ በጠቅላይ ሚኒስትር
ጽ/ቤት ወይም ስልጣን በአለው አካል የሚፈቀዱ እና የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች በተሰጣቸው
ውክልና መሠረት አጥንተው የሚፈቅዷቸው ሲሆኑ እንደ የተቋማት የሥራ ባህሪ እና እንደ ደረጃ
መሠረት በማድረግ ወጥነት ባለው መልኩ እና ተቀራራቢነት ባለው ሁኔታ ተግባራዊ ማድረግ
3
ክፍል ሦስት
1. ማንኛው የስራ ክፍል ሥራው ከላስገደደ በቀር በዕቅዱ መሠረት በመደበኛ በመደበኛ የሥራ ሰዓት
2. በማንያው የትርፍ ሰዓት ተግባራዊ የሚደረገው የበላይ ኃላፊ እውቅና በጀት መኖሩ ሲረጋገጥ ብቻ
ነው፡፡
3. በተራ ቁጥር 1 በተቀመጠው ድንጋጌ መሠረት ማንኛውም የስራ ክፍል ትርፍ የሥራ ሰዓት ከዚህ
የመ/ቤቱ የበላይ ሀላፊ ለአቅሙ በላይ የሆነ ልዩ ሁኔታ ገጥሞት ሠራተኞችን ለማሰራት ሲፈልግ፣
በሥራ ብዛት ምክንያት የሰው ሃይል ባለመመጣጠናቸው የተነሳ በጊዜ ተገድቦ መጠናቀቅ ጣለበትን
ሥራ ለማጠናቀቅ፣
ማከናወን፣
አግባብ ባለው የመ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ ሳይፈቀድ የሚከናወን ከመደበኛ የሥራ ሰዓት ውጭ
ከመደበኛ ደመወዝ ጋር በቁርጥ አበል የሚከፈላቸው የትርፍ ሰዓት ማካካሻን ታሳቢ አድርጎ
በመሆኑ፣
4
በሥራ ባህሪያቸው ምክንያት በሌሊት፣በሳምንት የእርፍት ቀን ወይም በባዓላት ቀን በመደበኛ
ከንጋቱ 12፡00 ሰዓት እስከ ምሽቱ 4፡00 የሚሠራ የትርፍ ሰዓት ሥራ ለመደበኛ ሥራ በሰዓት
በሥረ ቀኖች ከቀኑ 4፡00 ሰዓት እስከ ንጋቱ 12፡00 ሰዓት የሚሠራ የትርፍ ሰዓት ሥራ በሰዓት
በህዝብ በዓላት ቀናት የሚሠራ የትርፍ ሰዓት ሥራ ሰዓት የሚከፈል ደመወዝ በ 2.50
ይሆናል፡፡
ማንኛውም የትርፍ ሰዓት እስከ 2፡00 ሰዓት የተከናወነ ሥራ እንደ ትርፍ ሰዓት
አይቆጠርም፡፡
5
መካከለኛ አመራሮች (ዳይሬክተሮች) የአልጋ ክፍያ እስከ 2000 ብር በሚያቀርቡት
ደረሰኝ መሠረት ይከፈላቸዋል፡፡
የቡድን መሪዎች በፋይናንስ ህግ መሠረት እየተከፈለ ባለዉ ላይ በተጨማሪ 10 ‰
ከዉስጥ ገቢ ይከፈላቸዋል፡፡
ከቡድን መሪዎችበታችያሉ ሰራተኞች የአልጋ ክፍያ እስከ 1000 ብር በሚያቀርቡት
ደረሰኝ መሠረት ይከፈላቸዋል፡፡
ይኖረዎል፤
ከዚህ በላይ የተገለፀው እንደተጠበቀ ሆኖ አበል ሊፈቀድላቸው የሚገባው የግዥ አጽዳቂ ኮሚቴ፣
የግዥ ናሙና መራጭ ኮሚቴ፣ የዲሲፒሊን ኮሚቴ፣ የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ እና ሌሎች ኮሚቴዎች
አበል የገበያውን ሁኔታ በአገናዘበ መልኩ ሊሆን ይገበዋል የመ/ቤቱ የበላይ ሃለፊ ሲፈቅድ
የሚፈጸም ሲሆን፣
6
እንደ የሥራ ሁኔታ የወተት አበል የሚገባቸውን የሥራ መደቦች በጥናት ተለይተው በበላይ ሃለፊ
ሲዘዋወር ጓዝ ለማጓጓዝ የሚከፈል አበል ሲሆን ወጥነት ባለው መልኩ ተግባራዊ ማድረግ እንዲቻል
እንደ ገበያው ሁኔታ በሚመለከተው ክፍል ተረጋግጦ በበላይ ሃላፊ ሲፀድቅ ተግባራዊ ይደረጋል፡፡
7
ክፍል አራት
4. ደመወዝ በተመከተ
ደመወዝ በአንድ የሥራ ደረጃ ለተመደቡ ሥራዎች የተወሰነ መነሻ ክፍያ ወይም የእርከን ክፍያ ሲሆን፤
በጥናት ላይ ተመሥርቶ ይዘጋጃል፡፡ የደመወዝ ሥርዓት የሚዘረጋው የሥራ ገበያ ሁኔታን (አቅርቦትንና
ፍላጎትን)፣ የመክፈል አቅምን፣ የኑሮ ሁኔታን፣ የመንግሥት ሕጎችና የመሳሰሉትን ግምት ውስጥ
በማስገባት ነው፡፡ በመሆኑም ሠራተኛውን ብቃት ያላቸው ሠራተኞችን ከገበያ ለመሳብ፣ በሥራ ላይ
ሠራተኞች መሳብ የማያስችል፤ ፍትሃዊ ያልሆነና ከፊል ያህሉ የመንግሥት ሠራተኛ ከድህነት ወለል
በታች እንዲኖሩ የሚያደርግ በመሆኑ የመንግሥት የመክፈል አቅምን ከግምት ውስጥ ያስገባ የተሻሻለ
በአግባቡና በወቅቱ እንዲወጡ ለማስቻል የወቅቱን የቤት ኪራይ ወጪ ንብረት በተወሰነ መልኩ ለማገዝ
የሚከፈል የጥቅማ ጥቅም አይነት ሲሆን የአበል አከፋፈል ስርዓቱ የሚከተሉት መስፈርቶች ይኖሩታል፣
በአገሪቱ ያለውን የመንግስትና የግል የቤት ኪራይ ዋጋን ግምት ውስጥ ያስገባ አማካይ የዋጋ ተመን
የክልል እና የከተማ አስተዳደሮች ለመንግስት ሠራተኞቻቸው የሚከፍሉትን የቤት ኪራይ አበል መረጃ
መሰረት ያደረገ፤
መንግሥታዊ የሆኑ የልማት ድርጅቶችና ተቋማት የሠራተኞች ጥቅማ ጥቅምና ሌሎች ክፍያዎችን
የመንግስት ሠራተኞችን የደመወዝ መጠን መነሻ በማድረግ ከወቅቱ የኑሮ ሁኔታ ጋር የተገናዘበ
መሆኑን ይሆናል፤
ከላይ የተዘረዘሩትን ቅድመ ሁኔታዎች ትንተና በመሥራት የቤት ኪራይ አበል መነሻ ጥናት በወጥነት
ስለሆነም የአንደ ሥራተኛ የደመወዙ ¾ ይከፈለዋል ስለሆነም የአንድ ሰራተኛ ደመወዝ 10,000(አስራ
በመንግስት መሥሪያ ቤቶች በየደረጃው የሚገኙት የሥራ ኃላፊዎች የተሰጣቸውን የሥራ ኃላፊነት
በተጠያቂነትና በተነሳሽነት ማከናወን እንዲችሉ የሚወሰን የክፍያ ስርዓት ሲሆን፤
9
በተቋማት ውስጥ እንደ የሥራ ፀባያቸው የተለዩ እና የኃላፊነት አበል ክፍያ መጠን የተወሰነላቸውን
በቁርጥ ክፍያ ዋና ዳይሬክተር 7000 (ሰባት ሺህ ብር) ም/ዋና ዳይሬክተር 6000(ስድስት ሺህ ብር)
ክፍል አምስት
ለተለያዩ ሥራዎች ስለሚንቀሳቀሱና ሥራቸው ዘወትር ከተቋም የበላይ ኃላፊዎችና ከተለያዩ አካላት ጋር
ግንኙነት ማድረግ የሚጠይቅ በመሆኑ ከመደበኛ የሥራ ሰዓት ወጪና በዕረፍት ቀናትም የሚደረጉ የሥራ
10
5.1. የስልክ አጠቃቀም
የመደበኛ/የቀጥታ የስልክ ጣሪያ 400 ብር ነው፡፡ የስልክ አጠቃቀሙ ከተቀመጠው የገንዘብ ጣሪያ
ተመላሽ ይደረጋል፡፡ ዓለም አቀፍ የስልክ ግንኙነቶች ሊደረጉ የሚችሉት በበላይ አመራሩ
እውቅና ብቻ ነው፡፡
ብር 1‚500 ይከፈላቸዋል፡፡
ተጠቃሚ ይሆናሉ፡፡
እንዲጠቀሙ ይደረጋል፡፡
በዚህ የዉስጥ መመሪያ ከተፈቀደላቸው የገንዘብ ጣሪያ በላይ የተጠቀሙ ኃላፊዎች በወሩ
11
መንጃ ፈቃድ ለሌላቸው መካከለኛ አመራሮች ማሽከርከር ለማይችሉ አመራሮች በመስሪያ ቤቱ
ድጋፍ መንጃ ፍቃድ እንዲያወጡ ይደረጋል፣ሆኖም መንጃ ፈቃድ የሚያወጣ አመራር ማስረጃ
ስራን መሰረት ያደረገ መሆን ይኖርበታል፡፡ በሌላ አገላለፅ ለመካከለኛ አመራሩም ሰርቪስ የሚሰጠው
በጥቅማ ጥቅም ታሳቢ ሆኖ ሳይሆን አመራሩ ከስራ ሰዓት በተጨማሪ አምሽቶና ከስራ ቀን ውጭ
ፍጆታውም መጠን ለመ/ቤቱ ሃላፊ የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል ሲወሰነም ተግባራዊ ያደርጋል፡፡ሆኖም
መ/ቤቱ የመኪና እጥረት ከገጠመው በፑል ሰርቪስ ተሸከርካሪ እንዲመደብ ያደርጋል ፡፡የፕሮቶኮል
ሠራተኞች የፑል ሰርቪስ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ይሆናሉ፡፡ እንደሁኔታ የሰራተኛው የሰርቪስ አገልግሎት
ያቀርባል፡፡
የምሳ፣ የዕራት እና የመኝታ ወጪን የሚሸፍን ክፍያ የመንግሥት ሠራተኞች የቀን ውሎ አበል
አፈፃጸም መመሪያ ቁጥር 3/2012 መሠረት ሁለት እጥፍ ይሆናል፣
የውሎ አበል ለመ/ቤቱ የስራ ጉዳይ ከመኖሪያ ቤታቸው ውጭ ለሚላኩ ሰራተኞች
ምግባቸውን፣ መዝናኛ፣ ትራንስር እና ሌሎች ተመሳሳይ አስፈላጊ ወጭዎች ለመሸፈን
የሚሰጥ ነው፡፡
የውሎ አበሉን በቅድሚያ የሚወስድ ይሆናል በመስክ ሥራ ላይ ቅድመ ክፍያ ማስተካከያ
ወይም ክፍያን ለማረጋገጥ የስራ ቀናቱ በመ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ አማካኝነት ሊራዘም
ይችላል፡፡
ማንኛውም የመ/ቤቱ ሰራተኛ ከመደበኛ የሥራ ቦታ ውጭ ወደ ሌላ ሥራ ቦታ ለሥራ ጉዳይ
ከመላኩ በፊት የቀን ውሎ አበል መጠየቂያ፣መክፈያና መፍቀጃ ቅፆች ለጉዳዩ አግባብ ባለው
መሰረት ኪሎ ሜትርን ታሳቢ በማድረግ እንደሚሞሉ ይደረጋል፡፡ የቆዩና ያረጁ መኪናዎች የነዳጅ
በስምሪት ክፍል በሚያዘጋጀው ፎርም እይተመዘገበ ለወሩ የተፈቀደው ነዳጅ ሲያልቅ ተጨማሪ ነዳጅ
እንዲሞላላቸው ይደረጋል፡፡
ነገር ግን ከከተማ ውጭ ፊልድ ለሚሄዱ ተሸከርካሪዎች ነዳጅ የሚሞላው መኪናው በአንድ ሌትር
ስንት ኪሎሜትር እንደሚሄድ ታሰቢ በማድረግ በተዘጋጀ የአሰራር ስርዓት መሰረት ይስተናገዳሉ፡፡
በተጨማሪም ዳሬክተሮች የያዙትን መኪና ሰርቪስ ከተጠቀሙ በኋላ ባለስልጣን መ/ቤቱ ለከተማ
መስተንግዶ ያቀርባል፡፡
13
5.9. የህክምና ወጪ አወሳሰን፤
የህክምና አበል የመንግስት ሠራተኛው ከተጣለበት ኃላፊነት አኳያ በየደረጃው የሚገኙት ኃላፊዎች፤
የህክምና ወጪ ንረት በተወሰነ መልኩ ለማገዝ እንዲቻል በጥናት ላይ ተመሥርቶ የሚወሰን የጥቅማ
የሠራተኛውን የነፍስ ወከፍ ገቢ፣ ከፍሎ የመታከም አቅም፣ የኑሮ ሁኔታን፣ከግምት ውስጥ በማስገባት
በመንግሰት እና በግል ሆስፒታል ከትንሽ እስከ ትልቅ ያለውን የህክምና ወጪ በተገቢው መንገድ
መረጃዎች በማቅረብ የህክምና ወጭውን 50‰ ሲሆን በህክምና ወጭ የሚሸፈኑ የቤተሰብ አካለት
ክፍል ስድስት
ኃላፊነት በአግባቡ እየተወጡ መሆኑን ለማረጋገጥ በሚከናወን የክትትልና ግምገማ ስርአት ውጤታማ
የሆኑ ተቋማት እየተለዩ ዕውቅና የሚሰጥበት እና የተቋሙ ተልዕኮ ከማሳካት አኳያ የተለዩ የትኩረት
አዲስ ውጤት ለሚስመዘግቡ ሠራተኞች በክፍያ ወይም በአይነት ወይም ዕውቅና በመስጠት የሚፈፀም
ይሆናል፡፡
ውጤት፤
14
@ የተቋማት ዕቅድ የሀገሪቱን የትኩረት መስኮች፣ ግቦችና ዒላማዎችንና ወይም የአፈጻጸም
@ እንደ መ/ቤቱ ከተቀመጡ ግቦች ጋር የተናበቡ የተቋም ዕቅድ በጥራት፣ ሊመዘንና ሊለካ በሚችል
@ ከታች በተቀመጡት የውጤት መግለጫ መሠረት ሰራተኛ ከተወዳደሩ ሰራተኞች መካከል አብላጫ
ተፈፃሚ ይሆናል ከአንድ አመት በላይ ትምህርት እና ስልጠና ለሚሂዱ ሰራተኞችን አይመለከትም
15
ክፍል ሰባት
የሥራ አፈጻጽም ቅፅ
ቅጽ-1
የሠራተኛው ስም
የሥራ ክፍል
በግለሰብ የተሰጠ ነጥብ 25% በቡድን የተሰጠ ነጥብ 37.5% በቡድን ኃላፊ የተሰጠ ነጥብ 37.5%
ፊርማ ቀን
የፈጻሚው አስተያየት
16
ፊርማ ቀን
ፊርማ ቀን
ቅጽ-2
ጥረትና ዝንባሌ
2 ብቃት ለማሳደግ የሚያደርገው ጥረት 20%
3 ለተገልጋዩ የሚሰጠው ክብርና 15%
የሚያደርገው ጥረት
5 አሠራሩን ለማሻሻልና በኢኮቴ 15%
17
ዝንባሌ
6 የአፈጻጸም ግብረ መልስ በወቅቱን 10%
ከ 40%
ማሳሰቢያ፡- የእያንዳንዱን ባህሪ ምዘና ነጥብ ሲሰጥ ለእያንዳንዱ የተሰጠው ክብደት ለአምስት ተካፍሎ
የተገኘው ውጤት በየአፈጻጸም ደረጃው በተሰጠ ነጥብ ተባዝቶ ይቀመጣል፡፡ በየባህሪ መገለጫው
ቅጽ-3
ጥረት
2 የአመራር ብቃት ለማሳደግ 20%
የሚያደርገው ጥረት
3 ለተገልጋዩ የሚሰጠው ክብርና 15%
ዝንባሌ
4 ከቡድን አባላት ጋር ተግባብቶ 15%
18
የመሥራት ዝንባሌና የቡድን
ጥረት
5 በኢኮቴ ለማስደገፍ የሚያደርገው 15%
ለማሻሻልና አሠራሩን
6 የአፈጻጸም ግብረ መልስ በወቅቱን 10%
ከ 40%
ማሳሰቢያ፡- የእያንዳንዱን ባህሪ ምዘና ነጥብ ሲሰጥ ለእያንዳንዱ የተሰጠው ክብደት ለአምስት ተካፍሎ
የተገኘው ውጤት በየአፈጻጸም ደረጃው በተሰጠ ነጥብ ተባዝቶ ይቀመጣል፡፡ በየባህሪ መገለጫው
ቅጽ-4
19
ጊዜ
2 ጥራት
መጠን
ጊዜ
3 ጥራት
መጠን
ጊዜ
4 ጥራት
መጠን
ጊዜ
የሠራተኛው ስም የቡድን አባላት/ የቅርብ ኃላፊ ስም ፊርማ
ፊርማ
20
1
yÆH¶Y BÝT mlkþÃãC
KBdT mlkþÃ yxfÉ{M mr© MNu
R (Comptencies)
{r kþ‰Y sBúbþnT xmlµkTÂ 25% bxmlµkTM btGÆRM bkþ‰Y kþ‰Y sBúbþnTN ymdgû wYM
tGÆRN l¥SwgD y¸ÃdRgW _rT sBúbþnT xzù¶T WS_ ymÝwM xZ¥¸ÃN y¸Ãú† L† L
xlmWdqÜ# ኪራይ ሰብሳቢነትን mr©ãC #
የመታገሉ አዝማሚያ፣ y ፀ r kþ‰Y sBúbþnT wYM yk
የኪራይ ሰብሳቢነት ምንጮችን sBúbþnT DRgþT mr©#
ለማድረቅ የወጡ ስትራቴጂዎችን
የመፈጸም ብቃት፣
BÝtÜN l¥údG y¸ÃdRgW _rT 20% BÝtÜN l¥údG ያቀረበው ዕቅድና ÃqrÆcW ‰SN ¥BqEà PéjKè
አፈጻጸም ንጽጽር xGÆBnT#
kl¤lÖC lm¥R ÃlW QNnT\
tGƉêE ÃdrUcW ‰SN y¥B
PéjKèC xfÚ[M#
ltgLU† y¸s ጠው ክብርና በማገልገሉ 15% SlxgLGlÖT xsÈ«ù btgLU† wYM bo kWu wYM kWS_ tgLUY y¸sb
የሚሰማው ኩራት ‰ ÆLdrïcÜ y¸s_ GBr mLS mr© §Y Ymsr¬L\
l¤lÖCN lmdgFÂ l¥BÝT 15% ll¤lÖC DUF ለመስጠት ያቀረበው DUF ysÈcW GlsïC SltsÈcW D
y¸ÃdRgW _rT# ዕቅድና አፈጻጸም ንጽጽር# ‰T bmr© xSdGfW y¸ÃqRbùT
yDUû W«¤¬¥nT# xStÃyT\
ÃbÝcWÂ ydgÍcW GlsïC B²T #
x¿‰„N l¥ššL y¸ÃdRgW _rT 15% x¿‰RN l¥ššL ÃqrÆcW ¦úïC xfÉ{ÑN kgþz¤#_‰T m«N
yxþNæR»>N ÷Ñnþk¤>N wYM PéjKèC# XNÄþššL ÃqrbWN ¦úB tG
t½KñlÖ ጂ N የመጠቀም ZNÆl¤ b¥ššÃ £dtÜ ÃlW túTæ# Sl¥Drgù\
xs‰„N bxþ÷t½ lmdgF ÃdrgW
ÃSgßW ውጤት #
yxfÚ[M GBr mLS bwQtÜ 10 % bxfÉ{M GMg¥ wQT ÃlW túTæ፣ £îCN xãN¬êE bçn xGÆB S
bxGÆbù የመስጠትና መቀበል ዝንባሌ l‰sù t=Æ ጭ £S b¥QrB# ytmzgbù mr©ãC #
ll¤lÖC t=Æ ጭ £S b¥QrB# tgbþ yçnù £îCN tqBlÖ kmtGb„
ytmzgbù mr©ãC #
3 ከፍተኛ የአፈጻጸም ደረጃ ሲሆን ከ 80 – 94% ባለው የአፈጻጸም ውጤት ክፍል ይወድቃል፤ አፈጻጸሙ ከዚህም
1
ሆኖ ከመካከለኛ አፈጻጸም ከፍ ያለ አፈጻጸም ነው፤ ከፍተኛ የአፈጻጸም ደረጃ ላይ የሚወድቅ አፈጻጸም ሞዴል
ባይሆንም ከተለመደው መካከለኛ አፈጻጸም ወደ ላይ ከፍ ያለ ነው፡፡ ከአፈጻጸሙ መካከለኛና ዝቅተኛ የአፈ
ሠራተኞች ሊማሩበት ይችላሉ፡፡ የባህሪ አፈጻጸሙ ከውጤት አፈጻጸሙ ጋር ሊሻሻል የሚችል ግን ጠንካራ ትስስር ያ
2 ይህ ደረጃ መካከለኛ የአፈጻጸም ደረጃ ነው፤ከ 60 – 79 % ያለ አፈጻጸም ምርጥ ተብሎ ልምድ የሚቀስምበት
የአፈጻጸም ደረጃ ላይ የሚገኝ ሠራተኛ አፈጻጸሙን ሊማሩበት ይችላሉ፤ አፈጻጸሙ የመካከለኛ የአፈጻጸም ባህሪ
መደቡ ላይ ለመቆየትና ከአፈጻጸም ደረጃው ጋር የሚመጣጠን ሽልማትና የእርከን ጭማሪ የሚያስገኝ ነው፡
አፈጻጸም ብዙ መሻሻል የሚገባው ሲሆን አስፈላጊው ማሻሻያ ካልተደረገበት ወደ ዝቅተኛ አፈጻጸም ደረጃ የመ
በእዚህ ደረጃ ያለ አፈጻጸም በርካታ ሊሻሻሉ የሚገባቸው የባህሪና የውጤት አፈጻጸም ጉድለቶች የሚታዩበት ነው
1 ይህ የአፈጻጸም ደረጃ ዝቅተኛ ሲሆን ከ 50 – 59 % የሆነ አፈጻጸምን ያሳያል ፣ በመሆኑ በቀጣዩ ስድስት ወር ለሠ
ልዩ ድጋፍና ምክር የአፈጻጸም ደረጃው እንዲሻሻል ጥረት ይደረጋል ፡፡ በእዚህ ደረጃ አፈጻጸሙ የሚወድቅ ሠራ
እድል ያለው ነው፡፡
2
i