Professional Documents
Culture Documents
1
1
መግቢያ ....................................................................................................................................... 3
ክፍሌ አንዴ ................................................................................................................................ 4
አጠቃሊይ ሁኔታ......................................................................................................................... 4
1.1 ዓሊማ ............................................................................................................................... 4
1.2 ከሥሌጠናው የሚጠበቅ ውጤት .................................................................................... 4
1.3 የሥሌጠናው ወሰን ......................................................................................................... 5
የማሰልጠኛ ሰነድ ሽፋን ....................................................................................................... 5
1.4 የስሌጠናው ተሳታፊዎች ................................................................................................ 5
ሥሌጠናው መሠረታዊ እንዯመሆኑ ሇግብር ከፋዩ እና በግብር ከፋዩ ዴርጅት ሇሚሰሩ
በዴርጅቱ ሠራተኝነታቸው የተረጋገጠሊቸው ባሇሙያዎች ይሰጣሌ፡፡ .................................. 5
1.5 ስሌጠናው የሚወስዯው ጊዜ ........................................................................................... 5
1.6 ትርጓሜ ........................................................................................................................... 5
ክፍሌ ሁሇት ............................................................................................................................... 6
2.1 ከመቀጠር የሚገኝ ገቢ አይነትና ምንነት ....................................................................... 6
2.2 ሠንጠረዥ“ሀ” ከመቀጠር በሚገኝ ገቢ ሊይ ተፈጻሚ የሚሆኑ መጣኔዎች .................. 7
2.3 በአይነት የሚገኙ ጥቅሞች ሊይ ግብር ስሇማስከፈሌ ..................................................... 8
2.4 እንዯ ዓይነት ጥቅሞች የማይቆጠሩ ............................................................................... 8
2.5 ከመቀጠር የሚገኝ ገቢ የታክስ ስላት ............................................................................ 9
2.5.1 ጉርሻ/ ቦነስ እና የአመት ፍቃዴ ሊይ የሚከፈሌ ታክስን በተመሇከተ.................... 9
2.5.2 በውለ መሰረት ሰራተኛ ሲሰናበት የሚከፈሌ ክፍያ ወይም ሰቨራንስ ................. 10
2.5.3 የትርፍ ሰዓት ክፍያ ስላት ................................................................................... 11
ክፍሌ ሶስት .............................................................................................................................. 12
3.1 በሠንጠረዥ "ሠ" ያሇገዯብና በገዯብ ከገቢ ግብር ነፃ የተዯረጉ ገቢዎች ...................... 12
3.2 ከመቀጠር ገቢ ጋር የተያያዙ ላልች ዴንጋጌዎች ....................................................... 18
ክፍሌ አራት ............................................................................................................................. 18
4.1 የወጪ መጋራት ........................................................................................................... 18
4.2 የወጪ ዴርሻ ................................................................................................................ 19
4.3 የወጪ መጋራት ውሌና አፈፃፀም ............................................................................... 19
4.4 ተጠቃሚው ክፍያውን በገንዘብ ሇመክፈሌ ያለ አማራቾች፡- ...................................... 21
4.5 የእፎይታ ጊዜ ............................................................................................................... 22
4.6 ማበረታቻ ...................................................................................................................... 22
4.7 የትምህርት ማስረጃ አሰጣጥ እና ስሇቀጣይ ስሌጠና ሥርዓት.................................... 22
4.8 የወሇዴ አከፋፈሌና መጣኔ............................................................................................ 22
1
4.9 የአሠሪዎች ግዳታ ........................................................................................................ 24
ማጠቃሇያ.................................................................................................................................. 25
ማጣቀሻዎች .............................................................................................................................. 26
2
መግቢያ
በዚሁ መሠረት ከመቀጠር የሚገኝ ገቢ፣ ከታክስ ነጻ የሆኑ ገቢዎችና በወጪ መጋራት ሊይ
ግብር ከፋዮች ግዳታቸውን አውቀው ታክስ በፈቃዯኝነት መክፈሌ እንዱችለ አስቻይ
ሁኔታን ይፈጥራሌ፡፡ በመሆኑም የታክስ ጉዲዮች ትምህርት ዲይሬክቶሬት በሚኒስቴር
መስሪያ ቤቱ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች ከሚገኙ የታክስ ትምህርት እና መረጃ አቅርቦት
የሥራ ሂዯት /ቡዴን ጋር በመቀናጀት የታክስ አስተዲዯሩን ይበሌጥ ቀሌጣፋ፣ ውጤታማ
እና ተገማችነት ያሇው ሇማዴረግ ይህን ሞጁሌ አዘጋጅቷሌ፡፡
3
ክፍሌአንዴ
አጠቃሊይ ሁኔታ
1.1 ዓሊማ
በዚህ ሞጁሌ የሚሠሇጥኑ ሠሌጣኞች በሥሌጠናው መጨረሻ:-
በሥሌጠና ሞጁለ ሊይ በመወያየት ከመቀጠር የሚገኝ ገቢ እና ተያያዥ ጉዲዮችን በገቢ
ግብር አዋጅ 979/2008፤ በዯንብ ቁ.410/2009፤መመሪያ ቁጥር 1/2011፣ በወጪ መጋራት
ዯንብ ቁጥር 154/2000 እና በወጪ መጋራት መመሪያ 2/2009 አውቀው የታክስ
ግዳታቸውን እንዱወጡ ማስቻሌ፡፡
የሞጁለ ዝርዝር ዓሊማ፤
በሞጁለ ሥሌጠና ሂዯት ሠሌጣኞች:-
ከመቀጠር የሚገኝ ገቢ አይነትና ምንነት ይገሌጻለ፤
ከመቀጠር የሚገኝ ገቢ ታክስ የሚከፈሌበት መጣኔ በመሇየት መጣኔዎቹን
ይዘረዝራለ፤
ከመቀጠር የሚገኝ የአይነት ጥቅሞችን በመሇየት ይዘረዝራለ፤
ከመቀጠር የሚገኙ ገቢ ከታክስ ነፃ የተዯረጉ እና በገዯብ ነፃ የተዯረጉትን ገቢዎችን
ይሇያለ፤
የወጪ መጋራት አከፋፈሌ ሥርዓት ያስረዲለ፡፡
ከመቀጠር የሚገኝ ገቢ እና የወጪ መጋራት ምንነት በመረዲት መብትና
ግዳታቸውን ይሇያለ፤
4
1.3 የሥሌጠናው ወሰን
1.6 ትርጓሜ
ዯመወዝ፡- ማሇት በአንዴ የስራ ዯረጃ ሊይ የተመዯቡ ሰራተኞች ሇሚሰጡት
አገሌግልት በቀጣሪው የሚከፈሌ ክፍያ ሲሆን አበሌንና ጥቅማ ጥቅሞችን
አይጨምርም ፡፡
የውል አበሌ፡- ማሇት ሇአንዴ ተቀጣሪ የትራንስፖርት፣ ሇስራው ቦታ እና ሇስራው
ሁኔታ አስቸጋሪነት የሚከፈሌ፣ ከመዯበኛው ሥራው ቦታ ርቆ (25 ኪ.ሜ.) ሲሄዴ
ሇመኝታ ፣ሇምግብና ሇመጠጥ እና ተዛማጅ ወጪ የሚከፈሌ አበሌ ነው
ቀጣሪ ማሇት፡- ተቀጣሪን የቀጠረ ወይም ሇተቀጣሪው ዯመወዝ የሚከፍሌ ሰው ነው፡፡
ተቀጣሪ ማሇት፡- በላሊ ሰው /በቀጣሪው/ መሪነትና ቁጥጥር ስር ሆኖ አገሌግልት
ሇመስጠት፡- በቋሚነት ወይም በጊዜያዊነት የተቀጠረ ግሇሰብ፣ የዴርጅት ዲይሬክተር፣
ወይም በዴርጅቱ አመራር ውስጥ ኃሊፊነት የተሰጠውን ላሊ ሰው እንዱሁም ተሿሚንና
የህዝብ ተመራጭን ጨምሮ የመንግስት ስራ ኃሊፊን ያጠቃሌሊሌ፡፡
“አሠሪ” ማሇት የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተመራቂን ቀጥሮ የሚያሰራ ማንኛውም
የመንግስት መስሪያ ቤት፣ የግሌ ወይም መንግስታዊ ያሌሆነ ተቋም ወይም ዓሇም
አቀፍ ወይም አህጉር አቀፍ ዴርጅት ሲሆን በሙያው በግለ ስራ የተሰማራ ሰውን
ይጨምራሌ፡፡
“ተጠቃሚ” ማሇት ማንኛውም በመንግስት ተቋም ሇመማርና የሚፈሇግበትን ወጪ
ሇመክፈሌ ከተቋሙ ጋር ዉሇታ ገብቶ የከፍተኛ ትምህርት ወይም ስሌጠና
የሚከታተሌ ተማሪ ነው
5
“ወጪ መጋራት” ማሇት የከፍተኛ ትምህርት ተጠቃሚና መንግስት ሇትምህርትና
ሇላልች አገሌግልቶች የሚያወጣውን ወጪ የሚጋሩበት ስርዓት ነው፡፡
ክፍሌ ሁሇት
ከመቀጠር የሚገኝ ገቢ
ሙከራ አንዴ
ሰሌጣኞች ከመቀጠር የሚገኝ ገቢ አይነትና ምንነትን ይገሇጹ?
6
2.2 ሠንጠረዥ “ሀ” ከመቀጠር በሚገኝ ገቢ ሊይ ተፈጻሚ የሚሆኑ መጣኔዎች
ተቁ በየወሩ ከመቀጠር ከመቀጠር በሚገኝ ገቢ ሊይ የተቀናሽመጠን
የሚገኝ ገቢ በብር ተፈፃሚ የሚሆን ምጣኔ
1 0-600 0% 0.00
2 601-1,650 10% 600 * 10/100 = 60
3 1651-3,200 15% 1,650 * 5/100+60 = 142.5
4 3,201-5250 20% 3,200 * 5/100+142.5 = 302.50
5 5,251-7800 25% 5,250 * 5/100+302.50 = 565
6 7,801-10,900 30% 7,800 * 5/100+565 = 955
7 ከ10,900 በሊይ 35% 10,900 * 5/100+955 = 1500
ሙከራ ሁሇት
ሠሌጣኞች ከመቀጠር የሚገኝ ገቢ ታክስ የሚከፈሌበት መጣኔ በመሇየት
መጣኔዎቹን ይዘርዝሩ?
7
2.3 በአይነት የሚገኙ ጥቅሞች ሊይ ግብር ስሇማስከፈሌ
የገቢ ግብር ዯንብ (410/2009) በዓይነት ሇተቀጣሪው የሚሰጥ ጥቅማ ጥቅም ዋጋና
ግብር የሚሰሊበትን ሁኔታ፡-
ከዕዲ ነጻ የመዯረግ፤(ቀሪ የተዯረገ የዕዲ መጠን)
የቤተሰብ አገሌግልት ሠራተኞች፤ (የቤት ሰራተኛ፣ ምግብ አብሳይ፣ ሹፌር፣
አትክሌተኛ)፣ የመኖሪያ ቤት፤
የቅናሽ ወሇዴ ብዴር፤ (ከገበያው የማበዯሪያ ወሇዴ ምጣኔ የሚያንስ)
የምግብ ወይም መጠጥ አገሌግልት፤
የግሌ ወጪዎች፤ (ሇተቀጣሪው የግሌ ወጪ ጥቅም የሚያስገኝ፣ የተከፈሇ
ክፍያ…)
የንብረት ወይም አገሌግልቶች፤(የንብረቱን /አገሌግልቱን እንዯ መዯበኛ
የሚያቀርብ ከሆነ የዋጋውን 75% ወይም በላሊ ሁኔታ የንብረቱን
/አገሌግልቱን መሸጫ ዋጋ፣
የአየር ቲኬት ከሆነ ሇኢኮኖሚ ዯረጃ በሚከፈሇው ዋጋ
የሠራተኞች የአክሲዮን ዏቅዴ፤(ባሇ አክስዮን የመሆን መብት /ምርጫ…)
የተሽከርካሪ፤(ተሽከርካሪውን ሇማግኘት የወጣ ወጪ ወይም ኪራይ (ሀ)*5%/12)
ላሊ የዓይነት ጥቅም፡፡
8
በቀጣሪው በቀረበ የተንቀሳቃሽ ስሌክ የተዯረገን ጥሪ ጨምሮ ቀጣሪ ሇተቀጣሪ
የሚሸፍነው የተንቀሳቃሽ ስሌክ ጥሪዎች ወጪ፤
በዩኒቨርሲቲ፣ በኮላጅ ወይም በጎሌማሶች ትምህርት በሚሰጥ ላሊ ተቋም የሚሰጥ
ትምህርት መከታተሌ እንዱችሌ ቀጣሪ ሇተቀጣሪ የሚፈጽመው የትምህርት ወይም
ሥሌጠና ክፍያ፤
ሇተቀጣሪ ጥቅም የሚቀርብ የዯህንነት ጥበቃ አገሌግልት፤
ሙከራ ሶስት
ሠሌጣኞች ከመቀጠር የሚገኝ የአይነት ጥቅሞችን በመሇየት ይዘርዝሩ?
9
መሌስ
1. 12,300/12=1,025 +12,300 =13,325.00
2. 13,325*35/100-1500 = 3,163.75
3. 12,300*35/100-1500 = 2,805
4. 3,163.75-2,805 = 358.75
5. 358.75*12= 4,305 ብር የመጨረሻ የቦነስ ተከፋይ የስራ ግብር ይሆናሌ፡፡
የአመት ፍቃዴ በገንዘብ ተቀይሮ ሲሰጥ ስሇሚከፈሌ የስራ ግብር
የአመት ፍቃዴን በተመሇከተ አንዴ ዓመት ያገሇገሇ የግሌ ዴርጅት ሰራተኛ 16 ቀን የዓመት
ፍቃዴ የሚሰጠው ሲሆን ከአንዴ ዓመት በሊይ ያገሇገሇ ሠራተኛ በየሁሇት ዓመቱ አንዴ
የሥራ ቀን እየታከሇበት የዓመት እረፍት ፈቃዴ ያገኛሌ፡፡
ምሳላ፡-3 አቶ አበበ በXYZ ካምፓኒ በዴርጅቱ ተቀጥረው የሚሰሩ ሲሆኑ በዴርጅቱ 28
ዓመት ያገሇገለ ሲሆን 10,500 ብር ዯመወዝ ይከፈሊቸዋሌ፡፡ አቶ አበበ በ2011 ዓ.ም
ያሌተጠቀሙት 30 ቀናት የአመት ፍቃዴ በገንዘብ ተቀይሮ እንዱሰጣቸው በጠየቁት መሰረት
በመጨረሻው ዓመት ሂሳቡ ተሰሌቶ ተሰጣቸው፤
1. የአመት ፍቃዲቸው በገንዘብ ተቀይሮ ከተሰጣቸው ገንዘብ ሊይ ምን ያህሌ የስራ ግብር
ይከፍሊለ?
መሌስ፡-
1. 10,500/12 = 875
2. 875+10,500 =11,375.00
3. 11,375.00*35/100 -1500 = 2,481.25
4. 10,500*30/100-955 = 2,195
5. 2,481.25-2,195 = 286.25
6. 286.25*12 = 3,435.00 ብር ተከፋይ የስራ ግብር ይሆናሌ፡፡
10
1. ተሰናባቹ ግሇሰብ ከስራ ሲሰናበቱ ስንት ብር ሉከፈሊቸው ይገባሌ?
2. ከሚከፈሊቸው የስንብት ክፍያ ሊይ ስንት ብር ሇገቢ ባሇስሌጣኑ የስራ ግብር መክፈሌ
ይኖርባቸዋሌ?
መሌስ፡-
1. ሰራተኛ ሲሰናበት ሇመጀመሪያ የወር ዯመወዙን መቶ ፐርሰንት ይከፈሇዋሌ
2. ቀጥል ሊለት አገሌግልቶችየዯመወዙን 1/3ኛ የሚከፈሌ ይሆናሌ
3. በዚህም መሰረት 30,500 ብር የወር ዯመወዝ ሇመጀመሪያው ዓመት መቶ
ፐርሰንት የሚከፈሇው ሲሆን በቀሩት ዓመታት የወር ዯመወዙ በ1/3ኛ እና በቀሩት
አመታት ይባዛሌ፡፡ በዚህም መሰረት
4. 30,500 ሇመጀመሪያው አመት መቶ ፐርሰንት
5. 30,500*1/3*7አመት = 71,166.67
6. 30,500+71,166.67 = 101,666.67
7. 101,666.67/30,500 = የ3.33 ወር ዯመወዝ ይከፈሇዋሌ፡፡
8. 30,500*35/100-1500 = 9,175*3=27,525
9. 30,500*0.33 =10,065.00
10. 10,065*30/100-955= 2,064.50
11. 27,525+2,064.50= 29,589.50 የመጨረሻው የስንብት ክፍያ የስራ ግብር
ይሆናሌ::
በወሩ ውስጥ ሰራተኛው ያገኘውን የትርፍ ሰዓት ክፍያ በወሩ ከሚያገኘው ዯሞወዝ ሊይ
በመዯመር ጠቅሊሊ በተገኘው ገቢ ሊይ በሰንጠረዥ “ሀ” መሰረት ግብር ይከፈሌበታሌ፡፡
ምሳላ፡-5 በወር15,000 ብር ዯሞወዝ የሚከፈሇው ባሇሙያ በሳምንት የዕረፍት ቀን የትርፍ
ሰዓት በወር ውስጥ 20 ሰዓት ቢሰራ
11
1. የትርፍ ሰዓት ክፍያው ስንት ነው?
2. የሚከፈሌ የስራ ግብር ስንት ይሆናሌ
የስላቱ ቀመር
ክፍሌ ሶስት
12
በዓሇም ዏቀፍ ስምምነት መሠረት ከግብር ነፃ የሆነ የገቢ መጠን፤
በኢትዮጵያ ፌዯራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፐብሉክ መንግሥት በተዯረገ ስምምነት
መሠረት ማናቸውም ገቢ ከግብር ነፃ የሚሆነው፡- ስምምነቱ የተዯረገው
ሇመንግሥት የገንዘብ፣ የቴክኒክ፣ ሰብአዊ ወይም አስተዲዯራዊ እርዲታ ሇማቅረብ
የሆነ እንዯሆነ እና ከግብር ነፃ ማዴረግ የሚያስችሇውን አንቀጽ በሚመሇከት
ሚኒስትሩ መስማማቱን በጽሁፍ ሲገሌጽ
በማንኛውም መስክ ሇሊቀ የሥራ ክንውን የሚሰጥ ሽሌማት፤
አንዴን ቴክኖልጅ ሇማሻሻሌ፣ አዱስ የፈጠራ ስራ በመስራት ወይም ወጪን
ሇመቀነስ የሚያስችሌ የአሰራር ስርዓት ስራ ሊይ በማዋሌ የሚሰጥ ሽሌማት
በአሇም አቀፍ ዯረጃ በሚዯረግ ውዴዴር አገርን ወክል ወይም በሀገር አቀፍ
ዯረጃ በህግ በተቋቋመ ዴርጅት በሚዯረግ ማንኛውም ውዴዴር የሚሰጥ
ሽሌማት
በፌዯራሌ፣ በክሌሌ፣ በአዱስ አበባ እና በዴሬዯዋ ከተማ አስተዲዯር መንግስት
የሊቀ የስራ ክንውን ሊስመዘገበ ማንኛውም ግሇሰብ ወይም ዴርጅት የሚሰጥ
ሽሌማት ሲሆን ሽሌማቱ ከገቢ ግብር ነጻ ሉሆን የሚችሇው ከፈጠራ ስራው
ጋር ግንኙነት ያሇው የመንግስት አካሌ ሇፈጠራ ስራው እውቅና የተሰጠው
ወይም የፈጠራ መብት ሲኖረው ነው ፡፡
በተቀባዩ ሊይ በዯረሰ ጉዲት ወይም በላሊ ሰው ሞት ምክንያት የሚከፈሌ ካሳ፤
ስጦታው የመቀጠር፣ የኪራይ ወይም የንግዴ ሥራ ገቢ ካሌሆነ በስተቀር በስጦታ
ወይም በውርስ የሚገኝ ጥሬ ገንዘብ ወይም ሀብት፤
በትምህርት ተቋም ውስጥ ትምህርትን በነፃ ሇመከታተሌ የሚፈፀም ክፍያ፤
ሇቀሇብ ወይም ሇህፃናት ዴጋፍ የሚሰጡ ክፍያዎች፤
ዴርጅቱ ከተቋቋመበት ዓሊማ ጋር የማይገናኝ የንግዴ ሥራ ገቢን ሳይጨምር
ሇትርፍ ያሌተቋቋመ ዴርጅት የሚያገኘው ገቢ፤
ገንዘብ በሚቆጠርበት ጊዜ ሇሚዯርሰው ጉዴሇት ማካካሻ በሚሆን መጠን ብቻ
ቀጣሪው ሇተቀጣሪው የሚከፍሇው እና ሇዚሁ ዓሊማ መዋለ የተረጋገጠ የጥሬ
ገንዘብ ማካካሻ ክፍያ፤
በኢትዮጵያ ፀንቶ በሚሰራበት ሕግ መሠረት በተሇይ ከገቢ ግብር ነፃ የተዯረገ ገቢ፤
ሇመኖሪያ ቤት ሠራተኞች የሚከፈሌ ዯመወዝ፤
በነዲጅ ሥራ ሊይ የተሰማራ ሥራ ተቋራጭ ሇንዐስ ሥራ ተቋራጮች የሚፈፅመው
ክፍያ፡፡
13
ሇኢኮኖሚ፣ ሇአስተዲዯራዊ ወይም ሇማህበራዊ ምክንያቶች አንዴን ገቢ ከገቢ ግብር
ነፃ ሉያዯርግ እንዯሚችሌ ባመሇከተው መሠረት የሚከተለት ገቢዎች ከገቢ ግብር
ነፃ ናቸው፤
በወጪ ንግዴ ሥራ ሊይ የተሠማሩ ባሇሀብቶች ሇእውቀት ሽግግር ከውጭ
ሀገር ሇሚያስመጧቸው ባሇሙያዎች ከአምስት ዓመት ሊሌበሇጠ ጊዜ
የሚከፈሊቸው ከመቀጠር የሚገኝ ገቢ፤
የትራንስፖርት አበሌ:-
14
አንዴ ተቀጣሪ ከመኖሪያ ቤቱ ወዯ ሥራ እንዱሁም ከሥራ ቦታው ወዯ መኖሪያ ቤቱ
ሇመሄዴ የነዲጅ ወጪ ወይም በጥሬ ገንዘብ የሚከፈሇው የትራንስፖርት አበሌ 600
ብር ብቻ ነው፤
አንዴ ተቀጣሪ ሥራውን ሇማከናወን ከመዯበኛው የሥራ ቦታ ከሚገኝበት ውጪ
ሲንቀሳቀስ ሇትራንስፖርት ወጪ ከግብር ነፃ የሚሆነው በስራ ሊይ ባሇው
የትራንስፖርት (የአየር፣ የውሃ እና የየብስ) ዋጋ ሉበሌጥ አይችሌም፡፡
የሥራው ሁኔታ ሇጨረር፣ ሇበሽታ፣ ሇኬሚካሌ፣ ወዘተ በጤና ዯህንነት ሊይ ጉዲት ማካካሻ
የሚከፈሌ፤-
በሥራ ሁኔታው አስቸጋሪነት ምክንያት ሇሠራተኛው የሚከፈሌ አበሌ፤
(ዝቅተኛው 25%፣ ሇመካከሇኛ 40%፣ ሇከፍተኛ 60%)፤ ሲሆን የጉዲት ዯረጃውን
መሇካት የማይቻሌ ከሆነ ከተቀጣሪው የወር ዯመወዝ ከ25% (ሃያ በአምስት
መቶ) ባሌበሇጠ መጠን ከገቢ ግብር ነፃ ይዯረጋሌ፡፡
በስራ ሁኔታ አስቸጋሪነት ምክንያት ሇሰራተኛ የሚከፈሌ አበሌ የስራው ሁኔታ
ስሇሚያዯርሰው ችግር ከሚመሇከተው አካሌ ማስረጃ መቅረብ ይኖርበታሌ፡፡
15
የውል አበሌ፡-
ወ/ሮ አሌማዝ የYXZ ጨርቃ ጨርቅ እንጂነሪንግ ኩባንያ ምክትሌ ስራ አስኪያጅ ሆነው
የሚሰሩ ሲሆን በወር 50 ሺህ ብር ዯመወዝ ይከፈሊቸዋሌ፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የቤት አበሌ
በወር 5ሺህ ብር፣ የስሌክ ጥሪ ወጪ 200፣ የትራንስፖርት መጓጓዣና መዘዋወሪያ አበሌ
7,500 ብር ፣ ከቤት ወዯ ሥራና ከሥራ ወዯ ቤት 1,000 ብር እና ሇመስክ ስራ ሇ10 ቀናት
ሇተንቀሳቀሱበት የውል አበሌ ተከፍሎቸዋሌ፡፡
16
ጥያቄ አራት፡- የተከፈሊቸው ውል አበሌ ምን ያህሌ ነው?
መሌስ 4፡- ሇስራ አስኪያጅ ወይም ሇምክትሌ ስራ አስኪያጅ የሚከፈሇው የቀን ውል አበሌ
ከገቢ ግብር ነፃ የሚዯረገው 1,000.00 ብር ወይም ከዯመወዙ 5% ሆኖ ከሁሇቱ ከፍተኛ
ከሆነው ባሌበሇጠ ብቻ ይሆናሌ፡፡
17
በኢትዮጵያ ነዋሪ የሆነ ተቀጣሪ በውጭ አገር በመቀጠር ገቢ ያገኘ እንዯሆነና ግብር
የከፈሇበት ከሆነ ግብር ማካካሻ ያገኛሌ፤
ሙከራ አራት
ሠሌጣኞች ከመቀጠር ከሚገኙ ገቢ ሊይ ከታክስ ነፃ የተዯረጉ እና በገዯብ
ከታክስ ነፃ የተዯረጉትን ይዘርዝሩ?
ክፍሌ አራት
4.1 የወጪ መጋራት
ማንኛውም በመንግስታዊ ተቋም የከፍተኛ ትምህርቱን ያጠናቀቀ ምሩቅ ተማሪ ወጪን
በመጋራት መርህ ሊይ የተመሰረተ የትምህርት፣ ስሌጠና እና አገሌግልት ክፍያ መፈጸም
ይኖርበታሌ ፡፡
ክፍያው የሚፈጸመው ከምረቃ በኋሊ ከሚገኝ የዯሞወዝ ገቢ ወይም ላሊ ገቢ ሊይ ተከፋይ
በሚሆን ግብር ይሆናሌ ፡፡ (የከፍተኛ ትምህርት አዋጅ 351/1995 አንቀጽ56)
18
4.2 የወጪ ዴርሻ
መንግስት ሇምግብና ሇመኝታ የሚያወጣውን ወጪ ሙለ በሙለ እና ሇትምህርት
ከሚወጣው ውጪ ሇመነሻ 15% ያሊነሰ ተሰሌቶ ተጠቀሚዎች ይጋራለ፡፡
ተጠቃሚው ሉጋራቸው የማይገቡ ወጪዎች ፣
በትምህርት፣ በምርምር ወይም በሰባቲካሌ እረፍት ያለ መምህራንን ሇመተካት
የሚቀጠሩ የትርፍ ጊዜ መምህራን ዯመወዝ
የህክምና ባሇሙያዎች የፕሪ-ክሉኒካሌና የክሉኒካሌ አበሌ
ሇመስተንግድ፣ ሇፕሊንት፣ ሇማሽነሪ እና ሇመሳሪያ ግዢ፣ እዴሳትና ጥገና ፣ሇሀገር
ውስጥ ሇስሌጠና፣ ሇተሽከርካሪ ሇላልች እንዯተሽከርካሪ ሊለ መጓጓዣዎች መግዣ፣
ሇሕንፃ ፣ሇቁሳቁስ እና ሇተገጣጣሚዎች መግዣ ላልች ክፍያዎች እንዱሁም
በቀጥታ በተቋሙ ገቢ በማስገኘት ዓሊማ ሊይ የተሰማሩ ክፍልች ሰራተኞች ዯመወዝ
ተጠቃሚው እንዱጋራቸው አይጠበቅም፡፡
19
በትምህርት ሙያ የሰሇጠነ ተጠቃሚ በሀገሪቱ ውስጥ በሚገኙ ማንኛውም
የመንግስት ትምህርት ቤት፣ ቴክኒክና ሙያ ማስሌጠኛ ፣የመምህራን ማስሌጠኛ
በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በላልች የመንግስት ማስሌጠኛ ኢንስቲትዩት ተመዴቦ
አገሌግልት የመስጠት ግዳታ ያሇበት ሲሆን ምዯባ ካሊገኘም ሇሚመሇከተው አካሌ
በወቅቱ በማሳወቅ መረጃ በመያዝ እና በማቅረብ የወጪ መጋራቱን በገንዘብ
እንዱወጣ ይዯረጋሌ፡፡
በጤና ሙያ የሰሇጠነ ተጠቃሚ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የአዱስ አበባና ዴሬዲዋ
ከተማ አስተዲዯር /የክሌሌ ጤና ቢሮ በሚመዴበው ማንኛውም በሀገሪቱ ውስጥ
በሚገኝ የመንግስት የጤና ተቋማት አገሌግልት የመስጠት ግዳታ ሲኖርበት ምዯባ
ካሊገኘ ከጤና ጥበቃ ሚ/ር ፣ ከአዱስ አበባና ዴሬዲዋ ከተማ አስተዲዯር ከክሌሌ ጤና
ቢሮ ማስረጃ መያዝ ይኖርበታሌ፡፡ በሚያቀርበው መረጃ መነሻነት የውጪ መጋራት
ክፍያ ግዳታውን በገንዘብ እንዱወጣ ይዯረጋሌ፡፡
በአገሌግልት ግዳታውን ሇመወጣት ውሌ የፈፀመ ተጠቃሚ እንዯተመረቀ ምዯባ
በወቅቱ አሇማግኘቱን ከሚመሇከተዉ አካሌ ማሇትም ትምህርትን በሚመሇከት እንዯ
አግባብነቱ ከክሌሌ ትም/ቢሮ ወይም ከትምህርት ሚኒስቴር የተሰጠውን መረጃ
ማቅረብ የማይችሌ የትምህርት ባሇሙያ እና ጤናን በሚመሇከት ከጤና ጥበቃ
ሚኒስቴር ከአዱስ አበባና ዴሬዲዋ ከተማ አስተዲዯር ከክሌሌ ጤና ቢሮ መረጃ
ማቅረብ የማይችሌ የጤና ባሇሙያ በመንግስት ተቋም በራሱ ተቀጥሮ ቢሰራ
ግዳታውን በአገሌግልት እንዯተወጣ አይቆጠርም፡፡ ግዳታውን በገንዘብ ከነመቀጫው
እንዱወጣ ይዯረጋሌ፡፡ ሆኖም ምዯባ አሇማግኘቱን ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሌ
የትምህርት ባሇሙያ በመንግስት ትምህርት ቤቶችና ተቋማት በመምህርነት ሙያ
እንዱሁም ጤናን በሚመሇከት በመንግስት ጤና ተቋማት ተቀጥሮ የስራ የጤና
ባሇሙያ ግዳታውን በአገሌግልት እንዯተወጣ ይቆጠራሌ፡፡
የወጪ መጋራቱን ከገንዘብ በተሇየ መሌኩ በአገሌግልት እንዱወጣ የሚፈሇግ
ማንኛውም ተጠቃሚ ግዳታውን በአገሌግልት መወጣት ይኖርበታሌ፡፡
መንግስት በመዯበው ቦታ አገሌግልት መስጠት ያሌቻሇ ተጠቃሚ በውለ ሊይ
የተገሇፀውን /የትምህርት 15%፣ የምግብ እና የመኝታ ሙለ በሙለ ወጪ እና
የዚህን ወጪ 50% ቅጣት ጨምሮ ይከፈሊሌ፡፡ ሇተወሰነ ጊዜ አገሌግልት ሰጥቶ
ያቋረጠ ተጠቃሚ ያገሇገሇበት ዘመን ታስቦ ቀሪውን ክፍያ ከነቅጣቱ እንዱከፍሌ
ይዯረጋሌ ፡፡ ተጠቃሚው ቀዯም ሲሌ በላሊ መስክ ተሰማርቶ በገንዘብ መክፈሌ
20
የጀመረ ከሆነ ቀሪውን ክፍያ ብቻ መንግስት በሚመዴበው ቦታ በአገሌግልት
እንዱወጣ ይዯረጋሌ፡፡
በማንኛውም የትምህርት መስክ ተመርቀው በመንግሰት ትምህርት ቤቶች ፣
በቴክኒክና ሙያ ማስሌጠኛ በመምህራን ማስሌጠኛ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፣
በላልች የመንግስት የማስሌጠኛ ኢኒስቲትዩት በመምህርነት ሙያ ወይም
በመንግስት የትምህርት እና ጤና ሴክተር መስሪያ ቤቶችና ተቋማት በኃሊፊነትና
በፈጻሚ ሰራተኛነት እንዱሁም በሀገር መከሊከያ ሰራዊት፣ በፌዯራሌ በአዱስ አበባና
ዴሬዲዋ ከተማ አስተዲዯር፣ በክሌሌ እና ማረሚያ ቤቶች ፖሉስ ሰራዊት አባሌ
የሆኑ ብቻ በምዯባም ይሁን በቅጥር በማገሌገሌ ሊይ ያለ የወጪ መጋራቱ
በአገሌግልት ሉያዝሊቸው ይችሊሌ፡፡ ሆኖም ግን በከፊሌ አገሌግልት ሰጥተው
ካቋረጡ ቀሪውን የወጪ መጋራት ግዳታቸውን ከነመቀጫው ገንዘብ በመክፍሌ
እንዱወጡ ይዯረጋሌ፡፡
በሀገር መከሊከያ ሰራዊት ፣በፌዯራሌ፣ በአዱስ አበባና ዴሬዲዋ ከተማ አስተዲዯር ፣
በክሌሌ እና ማረሚያ ቤቶች በፖሉስ ሰራዊት አባሌነት ብቻ አገሌግልት የሰጡ
የወጪ መጋራት ተጠቃሚዎች አገሌግልት ከሰጡበት ተቋም በሚያቀርቡት ማስረጃ
መሰረት በገቢዎች ሚኒስቴር ከዕዲ ነጻ ስሇመሆናቸው ከባሇስሌጣኑ ማስረጃ
በማቅረብ የትምህርት ማስረጃቸውን ከተማሩበት የትምህርት ተቋም ማግኘት
ይችሊለ፡፡
ማንኛውም የትምህርት መስክ ተመርቀው በምዯባም ይሁን በቅጥር በመምህርነት
ወይም በጤና ዘርፍ ተመርቀው የመንግስት መስሪያ ቤቶችና ተቋማት በመስራት
ሊይ እያለ መንግስት ሇስራ ፈሌጓቸው በሹመት የተመዯቡ ስሇመሆናቸው ማረጋገጫ
በማቅረብ ሹመት ከማግኘታቸው በፊት የሰሩበት ጊዜ በአገሌግልት ታስቦ ቀሪውን
ግዳታ ያሇቅጣት በገንዘብ እንዱወጡ ይዯረጋሌ፡፡
21
4.5 የእፎይታ ጊዜ
ተጠቃሚው ከተመረቀበት ወይም ትምህርቱን ካቋረጠበት ዓመት መጨረሻ ጀምሮ ሥራ
ቢይዝም ባይዝም ክፍያ ሇመጀመር የአንዴ ዓመት የእፎይታ ጊዜ ይኖረዋሌ ፡፡ በዚህ ጊዜ
ውስጥ ሥራ ካሌሠራና ገቢ ካሊገኘ ከሁሇተኛው ዓመት መጀመሪያ ቀን ጀምሮ ሇስዴስት
ወራት ብቻ የእፎይታ ጊዜ ይሰጣሌ ፡፡
4.6 ማበረታቻ
ጠቅሊሊ የወጪ መጋራት በቅዴሚያ ሇሚከፍሌ ተጠቃሚ 10%
በየሴሚስተሩ ወይም በየዓመቱ ቅዴሚያ ሇሚከፍሌ 5%
ከምረቃ በኋሊ በእፎይታ ጊዜ እስከ አንዴ ዓመት ሇሚከፍሌ 3% ተቀናሽ
ይዯረግሇታሌ ፡፡
22
2(3) + 2(4) = 14 = 3.5 ይሆናሌ፡፡
4 4
ተጠቃው የፈጀበት የትምህርት ጊዜ አምስት አመት ሆኖ የተቀማጭ ገንዘብ የወሇዴ ምጣኔ
የሁሇቱ አመት 4 ቢሆን የሦስቱ አመት ዯግሞ 5 ቢሆን ክፍያው የሚታሰብበት የወሇዴ
ምጣኔ ፡-
2(4) + 3(5) = 23 = 4.6 ይሆናሌ፡፡
5 5
የወሇደ ስላት እና አከፋፈሌ የማንኛውም የባንክ ብዴር ወሇዴ በሚታሰብበትና
በሚከፈሌበት ዓይነት ዋናው እዲና ወሇደ ተሇይቶ መሰሊት፣ መከፈሌና መሰብሰብ
አሇበት ፡፡
23
ወሇዴ = ታክስ X ወር X የባንክ ቁጠባ መጣኔ
12
20,000*78*0.04
12
ወሇዴ= 5,200.00
ጠቅሊሊ ክፍያ= ታክስ ወሇዴ
ጠቅሊሊ ክፍያ = 20,000 5,200
ጠቅሊሊ ክፍያ= 25, 200.00
24
እንዯ አስፈሊጊነቱም የወጪ መጋራት ክፍያው አሰባሰብ በተገቢው ሁኔታ እንዱፈፀም
ሇአሠሪው አስፈሊጊውን የምክርና ቴክኒክ ዴጋፍ በመስጠት
አሠሪው ወይም በግለ የሚሠራ ተጠቃሚ ከገቢ ሊይ ተቀናሽ በማዴረግ ክፍያውን
ሳይፈጽሙ ከቀሩ እና ግብር የመክፈሌ ግዳታውን ካሌተወጣ ሚኒስቴር መ/ቤቱ
የክፍያ ውሳኔ ማስታወቂያ አዘጋጅቶ ሇአሰሪው ወይም ሇተጠቃሚው እንዱዯርስ
ማዴረግ
አሰሪውም ሆነ ተጠቃሚው የተጣሇባቸውን ኃሊፊነት ካሌተወጡ ከገቢ ሊይ ተቀንሶ
ሇባሇስሌጣኑ ገቢ ባሌተዯረገው ገንዘብ መጠን ፤ ወሇዴ እና አስተዲዯራዊ መቀጫ
ጭምር ተጠያቂ እንዯሚሆኑ በመግሇጽ ክትትሌና ቁጥጥር ማዴረግ አሇበት ፡፡
ሙከራ አምስት
ሰሌጣኞች የወጪ መጋራት አከፋፈሌ ሥርዓት ያስረደ?
ሙከራ ስዴስት
ሠሌጣኞች ከመቀጠር የሚገኝ ገቢ እና የወጪ መጋራት ምንነት
በመረዲት መብትና ግዳታዎችን ይዘርዝሩ
ማጠቃሇያ
ግብር የአንዴ ሀገር መንግስት ዋነኛና አስተማማኝ የገቢ ምንጭ በመሆኑ ከመቀጠር ከሚገኝ
ገቢ (ሠንጠረዥ "ሀ") ከቅጥር ውሌ ጋር በተያያዘ የሚያገኘው ዯመወዝ /ምንዲ፣ አበሌ፣
ጉርሻ፣ ኮሚሽን፣ የመሌካም ሥራ አፈፃፀም ማበረታቻ ስጦታ ወይም ላሊ የአገሌግልት ዋጋ
ክፍያ፣ ተቀጣሪው ከስራ ሲቀነስ ወይም ከስራ ሲሇቅ ወይም ስራን እንዱሇቅ ሇማግባባት
የሚከፈሌ ገንዘብ ወይም የስራ ውሌ በመቋረጡ ምክንያት በፈቃዯኝነት፣ በስምምነት፣
በዲኝነት ውሳኔ መሠረት በጥሬ ገንዘብ (በዓይነት) የተቀበሇው ማንኛውም የገንዘብ መጠን
25
ከታክስ ነጻ ከተዯረገው ውጭ፣ እንዯ ገቢ ተቆጥሮ ታክስ የሚሰሊበት በመሆኑና የከፍተኛ
ትምህርት የወጪ መጋራትም መንግስት ሇትምህርትና ሇላልች አገሌግልቶች ያወጣውን
ወጪ መጋራት በመሆኑ ታክሱን የመሰብሰብ ኃሊፊነት የተጣሇባቸው አካሊት ታክሱን
በተቀመጠው ህግ መሰረት ሇግብር ሰብሳቢው መ/ቤት በወቅቱ ገቢ እንዱያዯርጉ እና ወጥነት
ያሇው አሰራር ሥርዓት እንዱኖር ሇማስቻሌ ነው ፡፡
ማጣቀሻዎች
በዚህስሌጠናርዕስየተጠቀምናቸውማጠቀሻአዋጆች ፤ዯምቦች እና መመሪያዎች
1. የፌዯራሌየገቢግብርአዋጅቁጥር 979/2008
2. የታክስአስተዲዯርአዋጅቁጥር 983/2008
26