Professional Documents
Culture Documents
Business Process Improvement
Business Process Improvement
የከኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 1
መስከረም 2013 ዓ.ም
አዲስ አበባ
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 2
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር
የኢንተርፕራይዝ እና ኢንዱሰትሪ ልማት ቢሮ
አማካሪዎች
ተ.ቁ ስም ፊርማ
1. አቶ ኤፍሬም ሳህሌ --------------
ማውጫ ገፅ
I
ክፍል አንድ...............................................................................................................................................1
1. መግቢያ.........................................................................................................................................1
1.1. የጥናቱ ዓላማ..................................................................................................................................3
1.1.1. የጥናቱ ዋና አላማ...........................................................................................................................3
1.1.2. የጥናቱ ዝርዝር ዓላማዎች.................................................................................................................3
1.2. የጥናቱ አስፈላጊነት.........................................................................................................................3
1.3. የጥናቱ ወሰን..................................................................................................................................4
1.4. የጥናቱ ስልትና አካሄድ...................................................................................................................4
1.4.1. መጀመሪያ ደረጃ መረጃ ምንጮች (Primary sources of data)........................................................4
1.4.2. ሁለተኛ ደረጃ መረጃ ምንጮች (secondary sources of data).........................................................4
1.5. ከጥናቱ የሚጠበቅ ውጤት /outcome of the study/.........................................................................5
ክፍል ሁለት...................................................................................................................................................6
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ II
4. አደረጃጀት (Organizing and togetherness)...................................................................................45
4.1. አደረጃጀት አንድ..............................................................................................................................45
4.2. አደረጃጀት ሁለት.............................................................................................................................47
ክፍል አራት................................................................................................................................................80
4.3. የአደረጃጀት ማጠቃለያ......................................................................................................................80
የከኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ III
ክፍል አንድ
1. መግቢያ
አገራችን ኢትዮጵያ የበለጸገችና መካከለኛ ገቢ ካላቸው አገሮች ተርታ በማሰለፍ የህዝቧን የኑሮ
ሁኔታ ቀጣይነት ባለው መልኩ ለማሻሻል የሚያስችል መዋቅራዊ አደረጃጀት በመፍጠር ፍትሃዊ
የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን በማረጋገጥ ሀገራዊ የድህነት ቅነሳ ግብን ለማሳካት ከፍተኛ ርብርብ
በማድረግ ላይ ትገኛለች፡፡
በከተማ የሚታየውን ድህነትና ስራ አጥነት ለመቀነስ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ነዋሪዎች
በምግብ ዋስትና ተጠቃሚ በማድረግ ኑሮአቸውን በማሻሻል፣ በኢንተርፕራይዝ በማደራጀትና
በማልማት፣ኢንዱስትሪ ልማት በማስፋፋትና በማበልጸግ የኢንዲስትሪ መር ኢኮኖሚ ሽግግር
በማረጋገጥ፣ መንግስታዊ ድጋፎችን በመስጠት፣ በውጭ ሃገር የስራ ስምሪት ዜጎች ተጠቃሚ
እንዲሆኑ በማድረግ፣ አምራች ዜጎችን ጤንነታቸውንና ደህንነት በማስጠበቅ፣የስራ ቦታና የስራ
አከባቢዎችን ምቹ የስራ ሁኔታ በማረጋገጥ ፣ምርትና ምርታማነት እንዲያድግ በማድረግ ለበርካታ
የከተማችን ነዋሪዎች የስራ እድል መፍጠርና ኑሮ ማሻሻል ጥረት እየተደረገ ይገኛል፡፡
1
በመሆኑም የዜጎች ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የዘርፉን ፖሊሲና ስትራተጂ ከማሳካት
አንጻር ሰፊ ኃላፊነት የሚጠበቅበት በመሆኑ የዘርፉን ማነቆ ለመቅረፍና የድጋፍ አሰጣጥ
ስርዓታችን ቀልጣፋና ውጤታማ በማድረግ ተቋሙ የተሰጠውን ተልዕኮ በአግባቡ ለመፈፀም
የተገልጋይ እና የባለድርሻ አካላት ፍላጐትን ከማሟላት አኳያ ቢሮው በተሠጠው ስልጣንና
ተግባር መሰረት ያሉበትን ውስንነቶች ሊቀርፍ በሚችል መልኩ አደረጃጀቱን ከማዕከል እስከ
ወረዳ ድረስ አሁን ያሉበትን የአደረጃጀትና የአሰራር ሂደት ክፍተት ሊሞላ የሚችል የመሰረታዊ
የሥራ ሂደት (BPR) የማሻሻያ ጥናት የተደረገ ሲሆን በክፍል አንድ መግቢያ የጥናቱ ዓላማ፣
አስፈላጊነት፣ወሰን፣ዘዴ እና የሚጠበቅ ውጤት፤ ክፍል ሁለት የነባራዊ ሁኔታ ትንተና ፤ክፍል
ሶስት አዲሱን የሥራ ሂደት መቅረፅ ፣የተቋሙ ራዕይ፣ ተልዕኮና እሴቶች ፣ስልጣንና ተግባር፤
ስትራቴጂያዊ የትኩረት መስኮችና ዋና ዋና አገልግሎቶች እንዲሁም በክፍል አራት ላይ የሰው
ሀይል አደረጃጀት የያዘ ሰነድ ነው፡፡
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 2
1.1. የጥናቱ ዓላማ
የከኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 3
ምቹ የስራ አካባቢን በመፍጠር የተገልጋይን የአገልግሎት አሰጣጥ ውጤታማ ማድረግ
በማስፈለጉ፤
የስራ ክፍፍልን፣ ተጠሪነትን፣ ግልጽነትን እና ተጠያቂነትን በቀላሉ የሚያሳይ፣
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 4
የጥናቱ አማካሪዎች ከሚሰጡት ሙያዊ አስተያየት በመውሰድ፣
የከኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 5
ክፍል ሁለት
ውስጣዊ
ጠንካራ ጎን ደካማ ጎን
ሁኔታዎች
አመራሩ ፓሊሲዎችን ስትራቴጂዎችን በመረዳት የተቀመጡ ስትራቴጂውን ከመረዳት ባሻገር በአግባቡ ስራ ላይ የማዋል ክፍተት
ራዕይ፣ተልዕኮና እሴቶችን በውል በመገንዘብ ለመተግበር መኖሩ፣
የተደረገው ጥረት አበረታች መሆኑ ፣
የታቀዱ እቅዶችን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል በተፈጠሩ የሥራ
ስትራቴጂክ እቅድ በማዘጋጀት እና አመቺ ሁኔታዎችን መደቦች በሚጠይቁት መሠረት የስው ኃይል አለሟሟላት፣
በመፍጠር ተግባራዊ መደረጉ ፣ በዕቅድ ላይ የተመሰረተ የዘርፉን የሰው ኃብት ለማልማት በሚፈለገው
1) የሰው ሀብት ደረጃ የአጭር፣የመካከለኛ እና የረጅም ጊዜ ስልጠና አለማመቻቸት ፣
አመራሩ ስትራቴጂክ እቅድን ተግባራዊ ለማድረግ
የውጭ ሀገር ስልጠናዎች ላይ የሚመለከታቸው ባለሙያ ከመላክ
ሀ/አመራር የአመራሩን እና የፈጻሚውን የአመለካከት ችግር እና
ይልቅ አመራሩ ራሱ የመሳተፍ፣
የክህሎት ክፍተት ለመሙላት ውስን ጥረት መደረጉ፣
በየደረጃው የሚገኙ የዘርፉ አመራሮች ስራዎችን በባለቤትነት ስሜት
አመራሩ ቀልጠፋና ውጤታማ አገልግሎት ተግባራዊ
፣ በዕውቀት እና በቁርጠኝነት የመምራት ውስንነት መኖር፣
በማድረግ ያሉትን ችግሮች እየፈቱ ውጤት ለማምጣት
የሌብነት አመለካከትና ተግባርን በሚፈልግው ልክ አለመታገል፣
የተደረገው ጥረት አበረታች መሆኑ፣
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 6
የተቋሙን ራዕይ፣ ተልዕኮና እሴቶችን በመገንዘብ ውጤት ፈጻሚዎች ፖሊሲዎች ፣ አዋጆችን፣ መመሪያዎች እና የአሠራር
ለማስመዝገብ የሚያደርገው ጥረት እያደገ መምጣቱ ፣ ማንዋሎችን በተሟላ ሁኔታ ተረድቶ ተግባራዊ የማድረግ ክፍተት፣
ባለሙያው የለውጥ ስራዎች ተገንዝቦ ከመስራት አንጻር በቴክኖሎጂ የተደገፈ መረጃ አሰባሰብ፣ አያያዝ ፣ትንተናና እና
መሻሻሎች መታየታቸው ፣ አጠቃቀም ክፍተት መኖሩ ፣
ፈጻሚው ግብአቶች ባልተሟሉበት ሁኔታ የተቋሙን ተልዕኮ ፈጻሚው በተመደበበት የስራ መደብ የሚያስፈልገውን እውቀትና
ማሳካት ጥረት እያደረገ መሆኑ ፣ ክህሎት በማዳበር ለተገልጋዮች አገልግቶትን በብቃት የመስጠት
ክፍተት ፣
ባለሙያው የለሙ ቴክኖሎጂዎች በመጠቀም ለአገልግሎት
ለ/ፈፃሚ
ፈላጊው አገልግሎቱን ለመስጠት የሚያደርገው ጥረት ባለሙያው በሚፈለገው ደረጃ የሕዝብ አገልጋይነት ስሜት የዳበረ
2) ከመዋቅር የተቋማት እና የስራ ክፍሎች የእርስ በርስ ትስስር ከጊዜ የሚፈጠሩ አደረጃጀቶች ዘርፉን ታሳቢ ያላደረጉ እና ለባለጉዳዮች
እና ወደ ጊዜ እየተሸሻለ እንዲሄድ መደረጉ፣ ምቹና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት ውስንነት መኖሩ፣
አደረጃጀት
ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችሉ ከማዕከል እስከ አደረጃጀቶች ቶሎ ቶሎ የመለዋወጥ እና የነበረውን የአደረጃጀት
ወረዳ ተናባቢነት ያለውን መዋቅራዊ አደረጃጀት ለመፍጠር ችግር ከመፍታት አንፃር ውስንንት መኖሩ፣
ጥረት መደረጉ፣ በተቋማትና በስራ ክፍሎች መካከል የተግባርና ኃላፊነት መደራረብና
ለስራ ክፍሎች የተሰጡ ተግባርና ኃላፊነቶችን ለመወጣት ተመሳሳይነት መኖር ፣
ከማዕከል እስከ ወረዳ መዋቅራዊ አደረጃጀት ቢኖርም የሚሰጡ
ማነቆ የሆኑ የመዋቅር እና አደረጃጀት ችግሮችን በመለየት
አገልግሎቶች የተበጣጣሰ መሆኑ፣
ለመፍታት ጥረት መደረጉ ፣
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 7
ከማዕከል እስከ ወረዳ ተናባቢነት ያለውን መዋቅራዊ ተመሳሳይ ተግባራት በተለያዩ የስራ ክፍሎች እየተሰጠ የነበረና
አደረጃጀት ለመፍጠር ጥረት መደረጉ፣ ተናባቢ የሆነ አግልግሎት ከመስጠት አንፃር ውሰንነት መኖሩ፣
የተቋማቱን ችግር ሊፈቱ የሚያስችሉ የተለያዩ አመራሩ ፓሊሲዎችን ስትራቴጂዎችን ፣ አዋጆችን ፣መመሪያዎችን
መመሪያዎች እና የአሰራር ማኑዎሎች በማዘጋጀት ከባለድርሻ አካላት ጋር የጋራ ግንዛቤ በመያዝ በቅንጅት የመስራት
ተግባራዊ መደረጉ ፣ ውስንነት መኖሩ ፣
የሪፎርም ስራዎችን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችሉ አገልግሎት አሰጣጣችን ፈጣንና ቀላጣፋ ሊያደርጉ የሚችሉ የአሰራር
የአሰራር ስርዓት መዘርጋቱ ፣ ስርዓቶችን በመዘርጋት እያጠናከሩ አለመሄድ፣
የሰራተኛውን የስራ ተነሳሽነት ለማሳደግ የእውቅናና ማበረታታቻ
የመስሪያ ቦታዎች የኪራይ ገቢ አሰባሰብ ሥርዓት
ስርዓት በመዘርጋት ተግባራዊ አለመደረጉ ፣
በመዘርጋት ተግባራዊ መደረጉ ፣
በየጊዜው የአሰራር መመሪያዎችና ማንዋሎችን በመፈተሸ ወቅታዊ
መረጃዎችን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ አደራጅቶ መያዙ ጅምር
3) ከአሰራር ምላሽ በሚሰጥ መልኩ ማሻሻል አለመቻል ፣
ሥራ መኖሩ ፣
የመስሪያ ቦታቸውን ለሶስተኛ ወገን ያስተላለፉ ኢንተርፕራይዞችን
ለስራ ክፍሎች የተሰጡ ተግባርና ኃላፊነቶችን ለአሰራር
ወደ ህጋዊነት አሰራር ለማምጣት የተደረገው ጥረት በሚፈለገው
ማነቆ የሆኑ ችግሮችን በመለየት የመፍትሄ ሀሳቦችን
ደረጃ ውጤት ማምጣት አለመቻል ፣
ለማስቀመጥ ጥረት መደረጉ ፣
ሠራተኞችን ለመሳብና በሴክተሩ ለማቆየት የሚያስችል የማትጊያ
ስርዓት አለመኖሩ፣
ለኢንዱስትሪዎች እና ለኢንተርፕራይዞች የመስሪያ ቦታዎች
የአቅርቦት ውስንነት መኖሩ ፣
የሌብነት አመለካከትና ተግባር ለመከላከል እና ለመቆጣጠር
የሚያስችል ጠንካራ የአሠራር ሥርዓት አለመዘርጋቱ ፣
4) ከመልካም የመልካም አስተዳደር ችግሮች በመለየት በእቅድ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በጥናት በመለየት በሚፈለገው ደረጃ
አስተዳደርና ለመመለስ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ውስጥ መገባቱ፣ ፈጣንና ቀልጣፋ ምላሽ ያለመስጠት
አገልግሎት
ለሰራተኛው ምቹ የስራ አከባቢ ለመፍጠር ጅምር ስራዎች በአሰራር ሂደት የሚያጋጥሙ ችግሮችን ተከታትሎ መፍተሄ
አንጻር
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 8
መኖራቸው፣ ያለመስጠት፣
ለተገልጋዩ የሚሰጡ አገልግሎቶች ተደራሽ ማድረግ ተግባራቶችን /አገልግሎቶችን በተቀመጠዉ ስታንዳርድ መሰረት
የሚያስችል ዘመናዊ የቅሬታና አቤቱታ መፍቻ ቴክኖሎጂ ያለመፈጸም፣
በመዘርጋቱ አገልግሎቱን የተሻለ ለማድረግ ጥረት እየተደረገ ፍትሀዊ የሆነ ኢኮኖያዊ ተጠቃሚነትን ያለማረጋገጥ
መሆኑ፣ የተጠያቂነት አሰራር ስርዓት አለመኖሩ
የግልጽነት፣ተጠያቂነት፣ የውጤታማና ቅልጥፍና የአሠራር የአሳታፊነት ችግር መኖር፣
ሥርዓቶች የመዘርጋት ጅማሮ መኖሩ፣
5) ከግብዓት
ያለውን ሀብት አቻችሎ መጠቀም መቻሉ በሶስቱም የአስተዳደር እርከኖች አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን የቢሮ
አቅርቦት
መገልገያ ቁሳቆሶች አለማሟላት፣
አንጻር ለፐሮጀክቶችና ፕሮግራሞች ማስፈፀሚያ የሚዉል የካፒታል
በጀት መመደቡ፣ ግዥዎች በተያዘው ጊዜ መሰረት አለመፈፀማቸው
በውስን መልክ ቢሆንም የመስሪያ ቦታዎች አቅርቦት የሚገዙ ግብዓቶች የጥራት ችግር መኖሩ
መኖሩ፣
ለፕሮግራሙ ተጠቃሚዎች የሚሆን የልማትና የደህንነት መጠበቂያ
በማህበረሰብ አቀፍ ስራዎች የአነስተኛ መሰረተ ልማት መሳሪያዎች በወቅቱ አለማቅረብ፣
ግንባታዎች ለመስራት በጀትና ቦታ አቅርቦት መኖሩ ፣
የሴክተሩ መስሪያ ቢሮ ለተገልጋዮቹም ሆነ ለፈጻሚዎች ምቹ
በማኅበረሰብ አቀፍ በታቀፉ ሠሪ ኃይል ወደ ስራ ሊያስገባ አለመሆኑ፣
የሚያስችል የልማት መሳሪያና የደህንነት መጠበቂያ ማቅረብ ሥራውን ለማከናወን በቂ የትራንስፖርት አቅርቦት አለመኖሩ፤
መቻሉ
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 9
በሶስቱም የአስተዳደር እርከኖች ላይ የሴክተሩ መዋቅር
በማደራጀት አስፈላጊውን የሰው ኃይል እና ግብዓት
ለማሟላት ጥረት መደረጉ
ለውጡ ይዟቸው የመጣቸውን ትሩፋቶች ለመጠቀም የመጣውን ለውጥ ተከትሎ የህብረተሰቡ ያሳየው የልማት ፍላጎት ከመንግስት ዝግጁነት
እና አቅርቦት አንፃር ሲነፃፀር አለመጣጣም፣
የህብረተሰብ ፍላጎት መኖሩ እና ጠያቂ ህብረተሰብ
ፖለቲካዊ መፈጠሩ፣ ያደጉ ሀገራት ፖለቲካዊ ፍላጎት ከጊዜ ወደ ጊዜ መቀያየር እና በሀገራት መካከል
አስተማማኝ ፖለቲካዊ መተማመን አለመኖር፣
በሀገር ደረጃ መንግስት ከግብርና ቀጥሎ ለማኑፋክቸሪንግ የቢሮክራሲ፣ ብልሹ አሰራርና የሌብነት ችግር መስፈን፣
ኢንዱስትሪ እንዲሁም በከተማ ደረጃ ቅድሚያ ፖለቲካል አመራሩ ተቋሙን በጠራ አመለካከት፣ በተሟላ ዝግጁነት እና በተረጋጋ
ሁኔታ አለመምራት፣
ለማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ትኩረት መስጠቱ፣
የፖለቲካ (የሰላምና የፀጥታ) ባለመረጋጋት ምክንያት ተፈናቃይ ዜጎች መኖራቸው፣
ከተማችን የተለያዩ የአለም አቀፍ ተቋማት መቀመጫ
መሆኗ፣
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 10
በፖለቲካዊ ሁኔታ መቀየር ምክንያት የምስራቅ አፍሪካ
ተፈላጊነትና ተሰሚነት መጨመር፣
ኢኮኖሚያ ሀገራችን ኢትዮጵያ የአለም አቀፋዊና አህጉራዊ የንግድ የምርት ፍላጎት እና አቅርቦት አለመመጣጠን (demand and supply) ፣
ዊ ድርጅት የአባልነት ስምምነትያላት በመሆኑ ሰፊ የገበያ ሀገራችን ኢትዮጵያ የአለም የንግድ ድርጅት አባል መሆኗ በምርት ጥራትና አቅርቦት
ዕድል አማራጭ መኖሩና ለማበራታቻ ስርዓት ተጠቃሚ ተወዳዳሪ መሆን ለማይችሉ ጀማሪ ኢንተርፕራይዞች ከገበያ ውጭ ሊያደርጋቸው
የሚችል መሆኑ፣
መሆን ፣
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 11
የፋይናንስ አደረጃጀት ምቹና ያልተማከለ ሆኖ መገኘቱ፣ ከገጠር ወደ ከተማ የሚደረጉ ፍልሰት
ኤክስፖርት የሚያደርጉ እና ተኪ ምርት በማምረት የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ በምርትና ምርታማነት፣ በጥራትና በዋጋ ተወዳዳሪነት
አናሳ መሆን፣
አርዓያ የሆኑ አምራቾች መኖራቸው፣
ኮንትሮባንድና ህገወጥ የንግድ ዝውውር መስፋፋት፣
የሀገራችን ገጽታ እየተቀየረ በመምጣቱ በቀጣይ ሰፊ
በሀገራችን የዝቅተኛ ደመወዝ መጠን በህግ ያልተወሰነ በመሆኑ በግል ድርጅቶች እና
የኢንቨስትመንት ዕድሎች መኖራቸው፡፡ በሰው ኃይል አቅራቢ ኤጀንሲዎች ለሠራተኞች ዝቅተኛ ደመወዝ መከፈል፣
ሀገራችን የምትከተለው ነፃ የገበያ ስርአት መሆኑ፡፡ የተረጋጋ የማክሮ ኢኮኖሚ እድገት አለመኖር (የዋጋ ንረት፣ የውጭ ምንዛሪ እጥረት)
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 12
ስራ ፈላጊዎች ተደራጅተው እና ተቀጥረው ለመስራት አምራች ኢንዱስትሪዎች ማህበራዊ ኃላፊነታቸውን ያለመወጣት ችግር፣
ያላቸው የስራ ፍላጎትና አመለካከት እየተሻሻለና ወደ
የኮቪድ-19 አለም አቀፍ ወረርሽኝ መስፋፋት፣
ዘርፉ እየተቀላቀሉ መምጣት፣
የስራ ባህላችን ደካማ መሆን፣
የመስራት አቅም ያለው አምራች ዕድሜ ላይ ያለ
የሕዝብ ቁጥር እድገት መኖሩ፣ የግሎባላዜሽን እድገትና የባህል ተፅዕኖ መኖር፣
ማህበራዊ
የከተማችንን ህዝብ የማህበራዊ ነባራዊ ሁኔታ የሚያሳዩ የህብረተሰቡ መልካም እሴቶችና ትስስር የሚሸረሽሩ ክስተቶች እያቆጠቆጡ መሆኑ፡፡
ጥናቶች ፣የተደራጁ መረጃዎች መኖራቸው፣
የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ የእርስበርስ ትስስርና የእሴት ሰንሰለት ጠንካራ አለመሆን፣
ህብረተሰቡ የራስን ጤና እና አከባቢ ከመጠበቅ አኳያ
የባህሪ ለዉጥ እያዳበረ መምጣቱ እና በመንግስት በኩል የፍትሀዊ ተጠቃሚነት መጓደል፣
የጠና መድህን ዋስትና ስርዓት መዘርጋቱ፣ ከህዝብ ቁጥርና ከወጣቱ የስራ ፍላጎት የሚመጥን የስራ እድል ፈጠራ አለመኖር፣
የማህበራዊ አገልግሎቶች ተደራሽነታቸው እየጎለበተ
መምጣቱ፣ የኢንዱስትሪያሊስቶች ማህበራዊ ተሳትፎ ደካማ መሆንና የአከባቢ ህብረተሰብ
የባለቤትነት መንፈስ መጓደል፣
የሰው ኃይል ብቃት ለማጎልበት የሚያስችሉ በአገር
አቀፍና በከተማ ደረጃ የተለያዩ የስልጠና ተቋማት ከህዝብ ቁጥርና ከወጣቱ የስራ ፍላጎት የሚመጥን የስራ እድል ፈጠራ አለመኖር፣
መኖራቸው፣
ከኢኮኖሚ ዕድገት ጋር ያልተጣጣመ የህዝብ ቁጥር ዕድገት መኖር፣
የስራ ደህንነት ዋስትና እየጎለበተ መምጣቱ፣
የህዝብ ፍልሰት፣መፈናቀል እና ህገወጥ የሰዎች ዝውውር፣
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
13
የመረጃና ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂዎች ለማስፋፋት በሀገር በቀል ቴክኖሎጂዎችን በጥናት በመለየት ወደ ተግባር ከመግባትና ከማስፋት
መንግስት ትኩረት የሰጠው በመሆኑ ይህንን ቴክኖሎጂ ይልቅ በውጭ ሀገራት አቅም ላይ ብቻ ማተኮር፣
ለመጠቀም ዕድል መኖሩ፣
አለም የደረሰበት የቴክኖሎጂ እድገት ታዳጊ ሀገራት ኢንቨስትመንት ለመሳብ ያላቸዉ
በቴክኖሎጂ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪውን ሊያግዙ የመወዳደሪያ አቅሞች ሰፊ የሰዉ ጉልበት፣ ርካሽ የኤለክትሪክ ኃይልና የመሬት
የሚችሉ የምርምር ተቋማትና ዩኒቨርስቲዎች አቅርቦት የሚፈታተን መሆኑ፣
መኖራቸው፣ ቴክኖሎጂን መግዛትና መጠቀም የሚችል የካፒታልና የክህሎት አቅም አነስተኛ
የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን (FDI) ለቴክኖሎጂ መሆን፣
እድገ የሚያበረክተዉ አስተዋፅኦ ከፍተኛ መሆኑ፣ በምርምርና በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚሠሩ የምርምርና የጥናት ሥራዎች
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ እድገት ተሞክሮ ለመውሰድና የዘርፉን ችግሮች በብቃት ሊፈታ የሚችል ደረጃ ላይ አለመድረሱ፣
ለመቅዳት ምቹ መደላድል የተፈጠረ መሆኑ፣ በተቋማት መካከል ያለው በቴክኖሎጂ የታገዘ ዘመናዊ የመረጃ ልውውጥ ደካማ
መንግስት በቴክኖሎጂ የአእምሮ ባለቤትነትና በፈጠራ መሆን፣
ስራ የተሰማሩ ባለሙያዎችን በበጀትና በስልጠና
ለመደገፍና ለማበረታታት ጅምር ስራ መኖሩ፣
ሀገራችን ከሌሎች ሀገሮች ጋር የቴክኖሎጂ ትስስር ያላት
መሆኑ
ግሎባላይዜሽን የማያቋርጥ የቴክኖሎጂ ዕድገትና ግሎባላይዜሽን የውውድር ዓለም እንደመሆኑ መጠን የኢኮኖሚ ደረጃቸው ዝቅ ያሉ
ልውውጥ የሚካሄድበት፣በኢኮኖሚ ደረጃቸው ከፍ ያሉ በዋጋም ሆነ በጥራት ለመወዳደር የማይችሉ ተቋማትና ድርጅቶች ደግሞ ከውድድሩ
ውጪ የሚያደርግ መሆኑ፣
አገልግሎት ሰጪ ተቋማትና አምራች ድርጅቶች
የአካባቢ ብክለት ለመቀነስ ብሎም እንዳይከሰት ለማድረግ የተጠናከረ የክትትል እና
በገበያው ብቁና ተወዳዳሪ ሆነው የተገኙ የሚያሸንፉበት
የቁጥጥር ስራአት አለመዘርጋት፣
አካባቢያዊ ነፃ መደረክ መሆኑ፣
በአካባቢያችን ያሉ ፀጋዎችን በሚፈለገው አግባብ አጥንቶና ለይቶ ወደስራ ለመግባት
ምቹ የስራ አካባቢ እና ፍላጎቱ ሰፊ የሆነ የቢዝነስ ውስንነት መኖሩ፣
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 14
አካባቢ መኖሩ፣ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ዘርፉን ለመደገፍ ያላቸው ትኩረትና ቅንጅታዊ አሰራር
ደካማ መሆን፣
ከፍተኛ የሆነ ገበያ እና የገበያ ፍላጎት መኖሩ፤
ከኢንዱስትሪ መስፋፋት ጋር ተያይዞ ከባቢያዊ የአየር ብክለቱ እየጨመረ መምጣቱ፣
ጥቅም ላይ ሊውሉ የሚችሉ የአካባቢ ፀጋዎች በስፋት
መኖራቸው፣ በከተማው ውስጥ የሚገኙ የኢንዱስተሪዎች ተረፈ ምርት ልቀት ቁጥጥር አናሳ መሆን
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
15
መሆኑ፣አዋጁን ለማስፈጸም መመሪያዎች አለመውጣት፣
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 16
2.3. አስቻይና ፈታኝ ሁኔታዎች
አስቻይ ሁኔታዎች ፈታኝ ሁኔታዎች
ከተማችን የተለያዩ የአለም አቀፍ ተቋማት መቀመጫ መሆኗ፣ በከተማ አስተዳደሩ ዓለም አቀፋዊና የሀገራዊ ፖለቲካዊ ፍላጎት ከጊዜ ወደ ጊዜ መቀያየር እና
ጠንካራ የፖለቲካል መዋቅር መኖሩ እና ጠያቂ ህብረተሰብ መፈጠሩ በሀገራት መካከል አስተማማኝ ፖለቲካዊ መተማመን አለመኖር፣
የዘርፉ ኢኮኖሚ ልማት በዋነኛነት አገራት ከየራሳቸው ተጨባጭ ሁኔታ በመነሳት የምርት ፍላጎትና አቅርቦ አለመመጣጠን የአገሪቱ የማክሮ ኢኮኖሚ
በሚቀርጹት ፖሊሲና እስትራቴጂ የሚመራና የሚያብብ ኢኮኖሚያዊ ዘርፉ እድገት እንዳያድግና እንዳይረጋጋ አስተዋፆ ማድረጉ፣
መሆኑ፣ የሀገር በቀል ቴክኖሎጂዎችን የአጠቃቀም ችግር እና በምርምርና በከፍተኛ
የቴክኖሎጂ ዕድገትን ሊያመጡ የሚችሉ የምርምር ተቋማት መኖራቸው ትምህርት ተቋማት የሚሠሩ የምርምርና የጥናት ሥራዎች የዘርፉን
፣ተሞክሮ ለመውሰድና ለመቅዳት ምቹ ሁኔታ መኖሩ እና ሀብትን አቻችሎ ችግሮች መፍታት ያለመቻል ምርትና ምርታማነት እንዲቀንስ ፈታኝ
በመጠቀም ፈጣን እድገት ለማምጣት ያስችላል፤ መሆኑ፤
የማህበራዊ አገልግሎቶች ተደራሽነታቸው እየጎለበተ የመምጣቱ ፣ አምራች ዕድሜ ቴክኖሎጂን መግዛትና የሚያስችል የካፒታልና የክህሎት አቅም ማነስ እና
ላይ ያለ የሕዝብ ቁጥር እድገት መኖሩ፣ የሰው ኃይል ብቃት ለማጎልበት የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሠራር ክፍተት ቴክኖሎጂ ሽግግር
የሚያስችሉ የስልጠና ተቋማት መኖራቸው እና የስራ ፍላጎትና አመለካከት እንዳይኖር ሊፈትን ይችላል
እየተሻሻለ በመምጣት የህብረተሰብ ፍትሐዊ ተጠቃሚነትን ማሳደግ ያስችላል፡፡ አለም የደረሰበት የቴክኖሎጂ እድገት ታዳጊ ሃገራት ኢንቨስትመንት
ለአረንጓዴ ልማትና አካባቢ ለማይበክሉ ታዳሽ የኃይል ምንጭ ላይ ትኩረት ለማሳደግ ያላቸው የመወዳደሪያ አቅሞች እርካሽ የመሰረተ ልማት ፣
መስጠቱ ፣ አካባቢ የማይበክሉ ተግባራትን ለመቆጣጠር የሚችሉ ተቋማትና የመሬት አቅርቦት እና ሰፊ የሰው ኃይል ወደ ስራ ለማስገባት
አሰራር መኖሩ የማኅበረሰቡ የግንዛቤ እድገት እየተሻሻለ መምጣቱ ምቹ የስራ የሚደረገውን ጥረት ፈታኝ ማድረግ
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
17
አካባቢ በመፍጠር የሀገር በቀል ኢኮኖሚ እድገት እንዲኖር ያስችላል ህዝብ ቁጥር ከኢኮኖሚ ዕድገት ጋር ያለመጣጣም፣ የህዝብ
አለም አቀፍ ስምምነቶች ፣ ሀገር አቀፍ ፖሊሲዎች ፣ የሕግ ማዕቀፎች ፣ ፍልሰት፣መፈናቀል፤ ህገወጥ የሰዎች ዝውውር፣ እና አገልግሎት
ደንቦችና መመሪያዎች መኖራቸው ለመስጠት የተቋቋሙ ተቋማት በሚፈለገው ደረጃ ያለመጠናከራቸው ስጋት
ፍትሀዊ የሆነ ተጠቃሚነትን ያለማረጋገጥ፣ የተጠያቂነት አሰራር ስርዓት
ያለመኖር እና የአሳታፊነት ችግር ጋር ተዳምሮ ከፍተኛ የሆነ የማህበረሰብ
የአኗኗር ቀውስ በማምጣት ሊፈትነን ይችላል፡፡
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 18
ክፍል ሶስት
3. አዲሱን የሥራ ሂደት መቅረፅ (The Redesigning Stage)
3.1. የተቋሙ ራዕይ፣ ተልዕኮና እሴቶች
3.1.1. የተቋሙ ራዕይ/Vision
አዲስ አበባ ከተማ በ 2022 ምቹ የስራ ሁኔታ የተረጋገጠባት ፤ ዘላቂና አስተማማኝ የስራ እድል የፈጠሩ
በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆኑ ኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪዎች ያደጉባት ከተማ ሆና ማየት ነው
፡፡
የስራ ስምሪት አገልግሎትን በማስፋፋት፤ ሰላማዊ የአሰሪና ሰራተኛ ግንኙነትን በማስፈን ለስራ ፈላጊው
ሰፊ የስራ እድል በመፍጠር፣የልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም በመተግበር ከድህነት ወለል በታች የሚገኙ
ነዋሪዎችን ኑሮ ማሻሻል እንዲሁም የመስሪያ ቦታ፣ የፋይናንስ፣ የካፒታል ሊዝ፣ የገበያ፣ ቴክኖሎጂ፣
የቴክኒክና ምክር ድጋፍ በማድረግ ኢንተርፕራይዝና አምራች ኢንዱስትሪ በምርትና ምርታማነት ብቁና
ተወደዳሪ እንዲሆኑ ማስቻል፡፡
ግልጽኝነት
ተጠያቂነት
ፍትሀዊነት
ቅንጅታዊ አሰራርን ማጎልበት
ለለውጥ ዝግጁነት
ስራ ፈጣሪነትን ማበረታታት
በእዉቀት መምራት
የምርታማነት ባህል
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 19
አገልጋይነት
ታማኝነት
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 20
9. የኢንተርኘራይዞችና ኢንደስትሪዎችን የገበያ ችግር ለመቅረፍ ከተለያዩ አካላት ጋር የገበያ ትስስር
እንዲፈጠርላቸው ያደርጋል፤ ኤግዚቢሽንና ባዛሮች እንዲዘጋጁ ያደርጋል፤ በውጭ ሀገር በሚካሄዱ
ኤግዚቢሽንና ባዛሮች እንዲሳተፉ ሁኔታዎችን ያመቻቻል፤
10. ኢንተርኘራይዞችና አምራች ኢንደስትሪዎች ለተወዳዳሪነታቸው እንቅፋት የሆኑ ጉዳዩችን በጥናት
በመለየት መፍትሔ እንዲያገኙ ያደርጋል፤ ምርጥ ተሞክሮዎችን ከሀገር ውስጥ እና ከውጭ ሀገር
ለይቶ ያጠናል፣ ይቀምራል፣ ያስተገብራል፣ ውጤታማነቱን ይከታተላል፤
11. የኢንተርፕራይዞችና አምራች ኢንደስትሪዎች እርስ በእርስ በግብዓት አቅርቦት፣ በምርትና
በቴክኖሎጂ ትስስር እንዲፈጥሩ ያደርጋል፤ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር የገበያ ትስስር
ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያደርጋል፤
12. ኢንተርኘራይዞችና ኢንደስትሪዎች ምርታማነታቸውን ለማሳደግ እና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ
ከዩኒቨርሲቲዎች፣ ከጥናትና ምርምር ተቋማት እና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት በቅንጅት ይሰራል፣
13. ኢንተርኘራይዞችና አምራች ኢንደስትሪዎች የመረጃ፣ የቴክኖሎጂ መረጣ፣ የድርድር፣ የግንባታ፣
የኮሚሺኒንግ ድጋፍ ይሰጣል፤ ውጤቱንም ይገመግማል፤
14. ለኢንተርኘራይዞችና አምራች ኢንደስትሪዎች የመረጃና የምክር አገልግሎት የሚሰጥበት የአሰራር
ስርዓት ይዘረጋል፤ ተፈጻሚነቱን ይከታተላል፤
15. የኢንተርኘራይዞችና አምራች ኢንደስትሪዎች የብቃት ማረጋገጫ እንዲሁም የደረጃ እና የጥራት
ሰርቲፊኬሽን እንዲያገኙ ድጋፍ ያደርጋል፤
16. ኢንተርኘራይዞችንና አምራች ኢንደስትሪዎች ከጥቃቅን ወደ አነስተኛ፤ ከአነስተኛ ወደ መካከለኛና
ከመካከለኛ ወደ ከፍተኛ የዕድገት ደረጃ እንዲሸጋገሩ ያደርጋል፤
17. ኢንተርኘራይዞችና አምራች ኢንደስትሪዎች ተወዳዳሪ ለማድረግ በጥናት ላይ የተመሰረተ
የማበረታቻ፣ የዕውቅና እና ሽልማት ስርዓት ይዘረጋል፤ ተግባራዊ ያደርጋል፤
18. የኢንተርኘራይዞችና አምራች ኢንደስትሪዎች በዘርፍ ማህበራት ያደራጃል፤ ውጤታማ እንዲሆኑ
አስፈላጊውን እገዛ ያደርጋል፤
19. የኢንዱስትሪውን ምርትና ምርታማነት በቀጣይነት ሊያሣድጉ የሚችሉ የአቅም ግንባታ እና ችግር
ፈቺ የጥናት ስራዎችን ያከናውናል፤ እንዲሁም የሰራተኞች የስራ ላይ ደህንነት፤ የአካባቢ ጥበቃና
የኢንዱስትሪ ሰላም የሚያስጠብቁ ተግባራትን ያከናውናል፣
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 21
20. ከሚመለከታቸዉ አካላት ጋር በመቀናጀት ለኢንተርኘራይዞችና አምራች ኢንደስትሪዎች አስፈላጊ
የሆነ የሰለጠነ የሰዉ ኃይል እና የግብዓት አቅርቦት አስተማማኝ በሆነ መልኩ ለማሟላት
የሚያስችል ስልት ይቀይሳል፣ ተግባራዊ ያደርጋል፣
21. ለኢንተርኘራይዞችና አምራች ኢንደስትሪዎች አገልግሎት እንዲውሉ የተዘጋጁ ነባር የመስሪያ ቦታ
የሆኑ ህንጻዎች፣ ሼዶች፣ ተለጣፊ ሱቆች እና ኮንቴነሮች እንዲሁም በመንግስት፣ በግልና በተለያዩ
በጎ አድራጎት ድርጅቶች የተገነቡ መደብሮችን ያስተዳድራል፤ ይከታተላል፤
22. ለኢንተርኘራይዞችና አምራች ኢንደስትሪዎች ማምረቻ፣ ማሳያ እና መሸጫ ሼድና ህንጻ
በኢንደስትሪ መንደሮች፣ በክላስተር ማዕከላትና በገበያ ማዕከላት ማስገንባት እንዲችል
ከሚመለከተው አካል የለማ መሬት ይረከባል፤ ካርታ የሌላቸው ነባር ይዞታዎች ካርታ
እንዲሰራላቸው ያመቻቻል፤ የተገነቡትን ያስተላልፋል፤ ያስተዳድራል፤
23. ኢንተርኘራይዞችና አምራች ኢንደስትሪዎች ማምረቻ፣ ማሳያ እና መሸጫ ሼድና ህንጻ
በኢንደስትሪ መንደሮች፣ በክላስተር ማዕከላት፣ በገበያ ማዕከላት እና በኢንፖሪየም ማዕከላት
በማደራጀት እንዲገነቡ ያደርጋል፤ እድሳትና ጥገና እንዲደረግላቸው ያደርጋል፤ የመሠረተ ልማት
አውታሮችም እንዲሟሉላቸው ይደግፋል፤ ይከታተላል፤
24. ነባር እና አዲስ የመስሪያ ቦታ ማዕከላት ስታንዳርድ እና ዝርዝር የአፈጻጻም መመሪያ ያወጣል፣
ይተገብራል፣ ይቆጣጠራል፤ በወጣው መመሪያ መሰረት ለኢንተርኘራይዞችና አምራች
ኢንደስትሪዎች በኪራይ ያስተላልፋል፤ ኪራይ እንዲሰበሰብ ያደርጋል፤
25. መስራት እየቻሉ በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ምክንያት ሥራ ሳይኖራቸው በከፋ ድህነት
ላይ የሚኖሩ የከተማ ነዋሪዎችን መረጃ ይመዘግባል፤ ይለያል፤ ያደራጃል፤ ይተነትናል፤
ሲፈቀድለትም በማህበረሰብ አቀፍ ልማት ስራዎች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያደርጋል፤ አፈፃፀሙን
ይከታተላል፤
26. ከማህበረሰብ አቀፍ ልማት ስራዎች የተጠቃሚነት ጊዜያቸው ሲያበቃ የማስመረቅ ስራ ይሰራል፤
በዘላቂ ኑሮ ማሻሻያ ፕሮግራም ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያደርጋል፤ አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
27. በአሰሪና ሠራተኛ መካከል የሥራ ቦታ ሰላም እንዲሰፍን ያደርጋል፤ የወል የሥራ ክርክሮች እና
የኅብረት ስምምነት ድርድር ልዩነቶች በመግባባት እልባት እንዲያገኙ ያደርጋል፤ የህብረት
ስምምነቶችንና ማሻሻያቸውን ይመዘግባል፤
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 22
28. በአሰሪና ሠራተኛ መካከል የሥራ ቦታ ሰላም እንዲሰፍን የትምህርትና የሥልጠና አገልግሎት
ይሰጣል፣ የሙያ ምክር አገልግሎት ስለሚስፋፋበት፣ ክፍት የሥራ መደቦች ስለሚመዘገቡበትና
ሥራና ሠራተኛ ስለሚገናኙበት ዘዴ ይቀይሳል፤ ሲጸድቅም ተግባራዊ መሆኑን ያረጋግጣል፤
29. አግባብነት ካላቸው አካላት ጋር በመተባበር በከተማው ውስጥ በሥራ ላይ ስለተሰማራውና ሥራ
አጥ ስለሆነው የሰው ኃይል፣ ስለሙያ መደብ፣ የከተማውን የስራ ሰምሪት እንዲሁም የሙያ
አመዳደብ ጥናትና ምርምር ያደርጋል፤ መረጃዎችን ይይዛል፤ የስራ ገበያ መረጃዎች ስርዓት
ይዘረጋል፣ ይሰበስባል፣ ያጠናክራል፤ ያሰራጫል፤
30. በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ ህግ በተደነገገው መሰረት በከተማው ውስጥ የሚደራጁ የአሰሪና ሰራተኛ
የሙያ ማህበራትን ይመዘግባል፤ ድጋፍ ይሰጣል፤ ሲፈርሱ ምዝገባውን ይሰርዛል፤
31. አሰሪዎች የስራ ሁኔታን፣ የሙያ ደህንነትና ጤንነትንና የስራ አካባቢን ለመጠበቅ የወጡ የስራ
ሁኔታ ደረጃዎችና የመከላከያ ዘዴዎች በሥራ ላይ ማዋላቸውን ይቆጣጠራል፤
32. ሥራና ሠራተኛ ለሚያገናኙ ኤጀንሲዎች የብቃት ማረጋገጫ በህግ መሰረት ይሰጣል፤ ድጋፍ
ያደርጋል፤ መሥራታቸውን ያረጋግጣል፤ ይሰርዛል፤
33. በአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ ህግ መሰረት የከተማው አስተዳደር የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ እና
አማካሪ ቦርድ አባሎችን ይሾማል፤ ያሰናብታል፤ ተግባርና ኃላፊነታቸውን ይከታተላል፤
34. የከተማ ነዋሪ ስለውጭ አገር ሥራ ስምሪት እና ህገ ወጥ ዝውውር ተጨባጭ ሁኔታ፤ ትክክለኛ
እና ወቅታዊ መረጃ እንዲያገኝ የመገናኛ ብዙኃንንና ሌሎች አማራጭ ዘዴዎችን በመጠቀም
ቀጣይነት ያለው ከተማ አቀፍ የግንዛቤ ማሳደጊያ ሥራዎችን ያከናውናል፤
35. ለስራ ወደ ውጭ አገር ለመሄድ ፍላጎት ላላቸው ዜጎች ስለተቀባይ አገር ሁኔታ በሚሰማሩበት
የስራ መስክ ሊኒራቸወው ስሚገባ ክህሎት፣ስለመብታቸውና ኃላፊነታቸው እና ስለመሳሰሉት
ጉዳዩች የቅድመ-ስምሪትና የቅድመ ጉዞ ግንዛቤ ማሰደጊያ ስልጠና እንዲያገኙ ያደርጋል፣
36. መንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ እና ከግል ድርጅቶች ጋር ትስስር በመፍጠር
ኢንተርኘራይዞችና አምራች ኢንደስትሪዎች ድጋፍ እንዲያገኙ ሁኔታዎችን ያመቻቻል፣ የአሰራር
ስርዓት ይዘረጋል፣ተፈጻሚነቱን ያረጋግጣል፤
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 23
3.2.2. ስትራቴጂያዊ የትኩረት መስኮች እና ውጤታቸው
3.2.2.1. ስትራቴጂያዊ የትኩረት መስኮች
1) የኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ማልማት
4) ሰራ ፈላጊዎችን ወደ ስራ ማስገባት፣
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 24
13) የግብዓት፣የምርት፣ የቴክኖሎጂ እና የገበያ ትስስር መፍጠር፣
24) ለመስሪያ ቦታዎችና ክላስተር ማዕከላት ልማት የሚውል የለማ መሬት መረከብ፤
26) የመስሪያና መሸጫ ቦታዎች፣ ክላስተር ማዕከላትንና ኢንፖሪየሞችን በክላስተር ፅንሰ ሀሳብ መሰረት
29) ነባርና አዳዲስ የማምረቻና የመሸጫ ህንጻዎችንና የመስሪያ ቦታዎችን በክላስተር ፅንሰ ሀሳብ መሰረት
ማደራጀት፣
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 25
36) የሴፍትኔት ተጠቃሚዎችን በማስመረቅ፥ የማሸጋገር ስራ መስራት፣
41) ሥራና ሠራተኛ ለሚያገናኙ ኤጀንሲዎች እና የግል የስራ ሁኔታ ቁጥጥር አገልግሎት አቅራቢዎች
43) ስለውጭ አገር ሥራ ስምሪት እና ህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር የግንዛቤ ማሳደጊያ ሥራዎችን መስራት፤
2) ስራ ፈላጊዎችን ወደ ስራ ማስገባት፣
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 26
7) ከስራ ስምሪት ጋር የሚነሱ አቤቱታዎችና ቅሬታዎችን መፍታት፥
ቡድን 2
ቡድን 3
3) የመስሪያና መሸጫ ቦታዎች፣ ክላስተር ማዕከላትንና ኢንፖሪየሞችን በክላስተር ፅንሰ ሀሳብ መሰረት
5) ነባርና አዳዲስ የማምረቻና የመሸጫ ህንጻዎችንና የመስሪያ ቦታዎችን በክላስተር ፅንሰ ሀሳብ መሰረት
ማደራጀት፣
ቡድን 4
1) የሴፍቲኔት ተጠቃሚ ነዋሪዎችን መለየትና የቅሬታ አገልግሎት መስጠት፤
2) በማህበረሰብ አቀፍ ስራዎች የሚለሙ ቦታዎችን እንዲለዩ ማድረግ፤
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 27
3) የማህበረስብ አቀፍ ልማት ስራዎች ላይ በማሰራት ተጠቃሚ ማድረግ፤
4) የህበረተሰብ ተሳትፎና ንቅናቄ ሰራዎች መስራት
5) የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣
6) ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣
7) የመረጃና የምክር አገልግሎት መስጠት፥
8) የቅሬታ አፈታትና አቤቱታ አገልግሎት መስጠት፤
ቡድን 5-
ቡድን 6
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 28
ቡድን 8
ቡድን 10
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 29
3) የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣
5) ምርታማነትን መለካት፤
ቡድን 12
5) ምርታማነትን መለካት፤
ቡድን 13
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 30
5) ምርታማነትን መለካት፤
ቡድን 14
ቡድን 16
1) መረጃዎችን መሰብሰብ፣ማደራጀት፣ መተንተንና ማሰራጨት፣
2) የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ጣቢያዎችን ማቋቋምና ማጠናከር፣"
3) የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣
4) ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 31
4) የነባር መስሪያ ቦታዎችን የእድሳትና የጥገና ስራዎችን መስራት፣
6) ነባርና አዳዲስ የማምረቻና የመሸጫ ህንጻዎችንና የመስሪያ ቦታዎችን በክላስተር ፅንሰ ሀሳብ
መሰረት ማደራጀት፣
7) ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣
3.5. አዲሱ የስራ ሂደት መጠሪያ፤ የስራ ሂደቱ መግለጫ፤ የሥራ ሂደቱ መነሻና መድረሻ
3.5.1. አዲሱ የስራ ሂደት መጠሪያ:- የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት
3.5.2. የስራ ሂደት መግለጫ፡-
ይህ የዳይሬክቶሬት ተቋማዊ ተልዕኮውን ከመወጣት አኳያ የኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪዎች
የመስሪያና መሸጫ ቦታዎች፣ የማምረቻ ክላስተር ማዕከላትን፣ የኢንፖሪየሞች፣ ሱቆችንና
ማሳያዎችን፣ ገበያ ማዕከላት፣ ኢግዚብሽን ማዕከላትን ልማት ጥያቄ የሁሉም ኢንተርፕራይዞችና
አምራች ኢንዱስትሪዎች ጥያቄ በመሆኑ የከተማ አሰተዳደሩ ዘርፉ የሚፈለገውን የመሬት፣
የኤሌክትሪክ ኃይል፣ የውሀ፣ የመንገድ እና ሌሎች የመሰረተ-ልማት ፍላጎቶች በሚፈለገው
መልኩ በማሟላት ኢንተርፕራይዞችንና ኢንዱስትሪዎችን ምርታማና በገበያ ተወዳዳሪ
እንዲሆኑ ያደርጋል፡፡ በመሆኑም አዲሱ የስራ ሂደት የኢንተርፕራይዞችና የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ
የመስሪያ ቦታ ልማት ጥያቄ ለመመለስ የሚያስችል ከአካባቢ ብክለት የፀዱ ሆነው ቀጣይነት
ያለው ለውጥ ማምጣት አስፈላጊ በመሆኑ ይህ ስያሜ ተሰጥቶታል፡፡
3.5.3. የሥራ ሂደቱ መነሻ፡-
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 32
3.5.5. የሥራሂደቱ ግብዓት ፣ ውጤትና የግብ ስኬት
የሥራ ሂደቱ ግብዓት የሥራ ሂደቱ ዉጤት የሥራ ሂደቱ የግብ ስኬት
የኢንተርፕራይዞችና የአምራች መሰረተ ልማት የተሟላላቸው ጥራታቸውን የጠበቁ ለስራ ምቹና ዝግጁ
ኢንዱስትሪዎች ለሥራ ምቹና የመስሪያ ቦታዎችን በማስገንባትና የሆኑ በመሰረተ ልማት የተሟላላቸው
በስታንዳርድ የተገነባና መሠረተ በማስተላለፍ የኢንተርፕራይዞችና የመስሪያ ቦታዎች ተጠቃሚ በመሆን የረኩ
ልማት የተሟላለት የመስሪያ ቦታ የአምራች ኢንዱስትሪዎች ኢንተርፕራይዞችና አምራች ኢንዱስትሪዎች
ጥያቄ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ
3 አዲስ ለሚገነቡ የመስሪያና መሸጫ ቦታዎች ፣ ክላስተር የመስሪያና መሸጫ ቦታዎች ፣ ክላስተር ማዕከላትንና
ማዕከላትንና ኢንፖሪየሞችን በክላስተር ፅንሰ ሀሳብ መሰረት ኢንፖሪየሞችን ለመገንባት የሚያስችች ያለቀለት ዲዛይን
እንዲዘጋጅ ማስቻል፣ የተጠናቀቀ የመሥሪያ ቦታ ማግኘት፣
ዲዛይን እንዲዘጋጅ በማድረግ፣መስገንባት
4 የጥገናና የእደሳት ተግባር የሚያስፈልጋቸውን ኢንዱስትሪ የሀብት ብክነትን በመከላከል ጥገናናነ እድሳት የሚፈልጉ
የመስሪያ ቦታዎች በጥናት ተለይተው ነና የወቅቱን የጥገና
መንደሮች ፣ የማምረቻ ክላስተር ማዕከላትና መሸጫና ማሳያ
በጀት በጥራት ማዘጋጀትና ለጥገና ዝግጁ እንዲሆኑ እና
ህንጻዎችን፣ገበያ ማዕከላት ፣ ኢግዚብሽን ማዕከላትና የጥገና ሥራ እንዲሰራ ማስቻል፣
ኢንፖሪየም የእድሳትና የጥገና ስራዎችን በጥናት መለየት
እንዲጠገኑ ማድረግ፣በተገባው ውል መሰረት መስራታቸውን
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 33
ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣
5 ግንባታቸዉ እና ጥገናቸው የተጠናቀቁ የማምረቻ ክላስተር በተቀመጠለት የጥራት፣ጊዜና በተዘጋጀለት በጀት መሰረት
ማዕከላትና መሸጫና ማሳያ ህንጻዎችን፣ ገበያ ማዕከላት፣ የተቀናጀና ችግር ፈች የሆነ ክትትል በማድረግ ደረጃውን
ኢግዚብሽን ማዕከላት፣ ኢንፖሪየሞች፣ ሼዶችና ሱቆችን የጠበቀ የለማና ለኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪዎች መስሪያ
ቦታ ማቅረብ
የመስሪያ ቦታዎችን መረከብ፣
6 የመሰረተ-ልማት ችግር ያለባቸዉ ፣ ወርክሾፕ ፣ ህንፃዎች ፣ የማምረቻ፣ መሸጫና መስሪያ ቦታዎች ያለባቸውን የመሰረተ
ልማት አቅርቦት ችግር ዘለቄታዊ በሆነ መልኩ መፍታት
ሱቆች ፣ ኪዎስኮክ፣ ኢንዱስትሪ መንደሮች፣ የማምረቻ
ክላስተር ማዕከላትና መሸጫና ማሳያ ህንጻዎችን፣፣ ገበያ
ማዕከላት ፣ ቋሚ ኢግዚብሽን ፣ ኢንፖሪየም እና ለሌሎች
ኤጀንሲው ባስገነባቸው ከመስሪያ ቦታዎች ጋር ለተያያዙ
ግንባታዎች የመሠረተ ልማት አውታሮችም በመለየት
እንዲሟላላቸው ማድረግ፣
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 34
10. የውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን፤
11. የአካባቢ ጥበቃና አረንጓዴ ልማት ኮሚሽን፤
12. የገቢዎች ቢሮ፤
3.7. የአፈጻጸም ክፍተት (Performance gap)
3.7.1. ተገልጋዮች እንዲሆንላቸው ከሚፈልጉት አንጻር /Against the customer needs and
requirement/
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 35
5. ግንባታቸዉ እና ጥገናቸው የተጠናቀቁ
የማምረቻ ክላስተር ማዕከላትና
መሸጫና ማሳያ ህንጻዎችን፣ ገበያ
ማዕከላት፣ ኢግዚብሽን ማዕከላት፣
344 100 100 430 70 60 86 30 40
ኢንፖሪየሞች፣ ሼዶችና ሱቆችን
ግንባታቸውንና ጥገናቸው
የተጠናቀቁትን መስሪያ ቦታዎችን
መረከብ
3.8. የሚፈለገው የግብ ስኬት /Desired outcome/ እና በጥረት ተደራሽ ግብ /Stretch objectives/
ተ.ቁ ዋና ዋና ተግባራት የደንበኛው ፍላጎት በጥረት ተደራሽ ግብ
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 36
1. ለመስሪያ ቦታዎችና ክላስተር ማዕከላት ለመስሪያ ቦታ የሚያገለግል ለመስሪያ ቦታዎችና ክላስተር ማዕከላት ልማት የሚውል
ልማት የሚውል የለማ መሬት መረከብ፤ ለግንባታ ምቹ የሆ የለማ መሬት የለማ መሬት መረከብን በ 720 ሠዓት ይሰራ የነበረውን
እንዲቀርበላቸው ይፈልጋሉ፣
ተግባር ወደ 576 ሰዓት ዝቅ በማድረግ የጥራት ደረጃ
2. ነባርና አዲስ ይዞታዎችን የባለቤት ካርታ የሌላቸውን አዲስና ነባር ነባርና አዲስ ይዞታዎችን የባለቤት ማረጋገጫ ካርታ
ማረጋገጫ ካርታ እንዲኖራቸው ማድረግ፤ ይዞታዎች ህጋዊ ካርታ እንዲኖራቸው ማድረግን፤ በ 1770 ሠዓት ይሰራ
እንዲያገኙ በማድረግ የመስሪያ የነበረውን ተግባር ወደ 1416 ሰዓት ዝቅ በማድረግ የጥራት
ቦታው ህጋዊ ባለቤት ሆኖ ደረጃ ከ 55% ወደ 100% እና የደንበኛውን ዕርካታ ከ 40%
3. የመስሪያና መሸጫ ቦታዎች ፣ ክላስተር አለማቀፋፋዊና ወቅተታዊ የሆነ በክላስተር ፅንሰ ሀሳብ መሰረት ዲዛይን እንዲዘጋጅ
ማዕከላትንና ኢንፖሪየሞችን በክላስተር ስታንዳርዱን የጠበቀ ና ለሥራ ማድረግን፣ በ 1905 ሠዓት ይሰራ የነበረውን ተግባር ወደ
ፅንሰ ሀሳብ መሰረት ዲዛይን እንዲዘጋጅ ምቹ የሆነ የመስሪያ ቦታ ዲዛይን 1524 ሰዓት ዝቅ በማድረግ የጥራት ደረጃ ከ 50% ወደ
ማድረግ፣ እንዲዘጋጅ መፈገል፣ 100% እና የደንበኛውን ዕርካታ ከ 40% ወደ 100% ከፍ
በማድረግ የታቀደውን ተግባር ማከነወን ነው
4. ኢንዱስትሪ መንደሮች ፣ የማምረቻ ስታንዳርዱን የተበቀና ለሥራ የመስሪያ ቦታዎችን እንዲገነቡ ማድረግን በ 530 ሠዓት
ክላስተር ማዕከላትና መሸጫና ማሳያ ምቹ የሆነና በታቀደለት ጊዜ ይሰራ የነበረውን ተግባር ወደ 424 ሰዓት ዝቅ በማድረግ
ህንጻዎችን፣ገበያ ማዕከላት ፣ ኢግዚብሽን የተገነባ የመስሪያ ቦታ መረከብ፣ የጥራት ደረጃ ከ 45% ወደ 100% እና የደንበኛውን
ማዕከላትና ኢንፖሪየም ፣ ሼዶችና ሱቆች ዕርካታ ከ 40% ወደ 100% ከፍ በማድረግ የታቀደውን
እንዲገነቡ ማድረግ፣ ተግባር ማከነወን ነው
ኢንፖሪየሞች፣ ሼዶችና
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 37
6. የመሰረተ-ልማት ችግር ያለባቸዉ ፣ የመሰረተ ልማት የተማላላቸው ከመስሪያ ቦታዎች ጋር ለተያያዙ ግንባታዎች የመሠረተ
ወርክሾፕ ፣ ህንፃዎች ፣ ሱቆች ፣ ኪዎስኮክ፣ የመስሪያ ቦታዎች ባለቤት ሆኖ ልማት አውታሮችም በመለየት እንዲሟላላቸው
ኢንዱስትሪ መንደሮች፣ የማምረቻ መገኘት ማድረግን፣ በ 3260 ሠዓት ይሰራ የነበረውን ተግባር ወደ
ክላስተር ማዕከላትና መሸጫና ማሳያ 2608 ሰዓት ዝቅ በማድረግ የጥራት ደረጃ ከ 65% ወደ
ህንጻዎችን፣፣ ገበያ ማዕከላት ፣ ቋሚ 100% እና የደንበኛውን ዕርካታ ከ 65% ወደ 100% ከፍ
ኢግዚብሽን ፣ ኢንፖሪየም እና ለሌሎች በማድረግ የታቀደውን ተግባር ማከነወን ነው
ኤጀንሲው ባስገነባቸው ከመስሪያ ቦታዎች
ጋር ለተያያዙ ግንባታዎች የመሠረተ ልማት
አውታሮችም በመለየት እንዲሟላላቸው
ማድረግ፣
7. በስታንዳርዱ መሰረት ክላስተር ማዕከላት ደህንነቱ የተጠበቀ ክላስተር የመስሪያ ቦታዎችን ደህንነት እንዲጠበቅ ክትትል፣ድጋፍና
እና የማምረቻ ህንጻዎችና ሼዶች ደህንነት ማዕከላት እና የማምረቻ ቁጥጥር ማድረግን፣ በ 434 ሠዓት ይሰራ የነበረውን
እንዲጠበቅ ክትትል፣ድጋፍና ቁጥጥር ተግባር ወደ 374 ሰዓት ዝቅ በማድረግ የጥራት ደረጃ
ህንጻዎችና ሼዶች ማየት
ማድረግ፣ ከ 55% ወደ 100% እና የደንበኛውን ዕርካታ ከ 50% ወደ
100% ከፍ በማድረግ የታቀደውን ተግባር ማከነወን ነው
8. ነባርና አዳዲስ የማምረቻና የመሸጫ በክላስተር ጽንሰ ሃሳብ የመስሪያ ቦታዎችን በክላስተር ፅንሰ ሀሳብ መሰረት
ህንጻዎችንና የመስሪያ ቦታዎችን የተደራጁ ነባርና አዳዲስ ማደራጀትን፣ በ 4660 ሠዓት ይሰራ የነበረውን
በክላስተር ፅንሰ ሀሳብ መሰረት ተግባር ወደ 3728 ሰዓት ዝቅ በማድረግ የጥራት ደረጃ
የማምረቻና የመሸጫ
ማደራጀት፣ ከ 30% ወደ 100% እና የደንበኛውን ዕርካታ ከ 30%
ህንጻዎችንና የመስሪያ ወደ 100% ከፍ በማድረግ የታቀደውን ተግባር
ቦታዎችን ማግኘት ማከነወን ነው
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 38
3.9. የስራ ሂደቱን ችግሮች፣ ህጎችና ታሳቢዎችን መስበር
የስራ ሂደቱ ዋና ዋና ችግሮች የተፃፉና ያልተፃፉ ህጎችና ልማዳዊ ህጉ ታሳቢ ያደርጋቸው አሮጌ ታሳቢዎች ታሳቢዎቹን የሰበሩ ሃቆች
አሰራሮች (Rules) (Assumptions)
(Breaking Assumptions)
የመስሪያ ቦታ የመረከብ ሂደት ላይ ከመሬት መሬት በከተማዋ ስትራክቸራል ፕላን የመሬት ልማት ማኔጅመንት ቢሮ የለሙ የመሬት ልማት ማኔጅመንት ቢሮ የለማና
ልማት ማኔጅመንት ቢሮ ጋር ተነጋግሮ ሳይሆን በፍለጋ መሰጠቱ መሬቶችን ለተቋማት በማስረከብ ግንባታቸውን ለልማት ምቹ የሆነ መሬት ለተቋማት ማስረከብ
ለመወሰን የሚያስችል አሰራር አለመኖር፣ በፍጥነት በማከናወን ወደ ስራ እንዲገቡ ማስቻል፣ ባለመቻሉ ግንባታ ከማከናወን ይልቅ ተቋማት
የለማ መሬት ይባላል እንጂ የሚሰጠው መሬቱን የመደልደል ተግባር እንዲከናወን
መሬትም ለማልማት ምቹያልሆኑ ገደላማ ማድረግ፣
መሬት መተላለፉ፣
የመስሪያ ቦታዎችን ከማልማት ጋር ተያይዞ
የግንባታዉ ሂደት እራሱን ችሎ የግንባታ
ዲዛይን ፣ግንባታዉን እና ሌሎች ስራዎችን
በራሱ ስለማይሰራ የግንባታ ሂደት መጓተቱ፣
ጭራሽም አለመገንባት፣ የግንባታ ጥራት
ግንባታውን የሚያከናውነው ተቋም ሙሉ
መጓደል፣ በጊዜው አለመድረሱ
መረጃዎችን በመያዝ ከመስራት ይልቅ ግንባታ የሚያስፈፅመው ተቋም ግንባታ የሚያስገነቡ ተቋማት ግንባታውን
አስገንቢ ተቋማትን መረጃውን ለሚገነባላቸው ተቋማት ሙሉ ሃላፊነቱን ወስዶ ከሚያከናውነው ተቋም ጋር በጋራ አቅዶ ካልሰሩ
እንዲያሟሉ ማስገደዱ ግንባታውን ማስረከብ ውጤታማ መሆን አለመቻላቸው
የመሰረተ ልማት አቅራቢዎች ተቋማት የመሰረተ ልማት አቅራቢዎች ግንባታ የመሰረተልማት አቅራቢ ተቋማት የመሰረተ የመሰረተ ልማት አቅራቢ ተቋማት ከመሰረተ
አፈፃፀምን በተመለከተ የመከታተልና ለሚያከናውኑ ተቋማት በእቅዳቸው ልማት ፈላጊ ተቋማት ጥያቄ ሲያቀርቡና ግፊት ልማት ፈላጊ ተቋማት ጥያቄ ጋር በመቀናጀትና
የመገምገም በመመሪያ ወይም በአሰራር መሰረት ማስፈፀም እንዲችሉ ከመደገፍ ሲያደርጉ ብቻ ማስተናገዳቸው በጋራ በማቀድ አብረው የሚሰሩበትን አሰራር
የተቀመጠ ስርዓት አለመኖር ይልቅ ተቋማቱ በሚያቀርቧቸው ተግባራዊ ማድረግ
ጥያቄዎችና ግፊቶች ለማስተናገድ
መሞከሩ የፈጠረው የስራ ማጓተት
የስራ ሂደቱ ዋና ዋና ችግሮች የተፃፉና ያልተፃፉ ህጎችና ልማዳዊ ህጉ ታሳቢ ያደርጋቸው አሮጌ ታሳቢዎች ታሳቢዎቹን የሰበሩ ሃቆች
አሰራሮች (Rules) (Assumptions)
ለግንባታ ፣እድሳትና ጥገና መሰረተ ልማት ግንባታ ፈፃሚው ተቋም ለግንባታ ለግንባታ ፣እድሳትና ጥገና መሰረተ ልማት ለግንባታ ፣እድሳትና ጥገና መሰረተ ልማት
የሚበጀተው በጀት ዝግጅት ላይ መሳተፍ ፣እድሳትና ጥገና መሰረተ ልማት የሚበጀተው በጀት ግንባታ በሚያከናውነው የሚበጀተው በጀት ግንባታ በሚያከናውነው
አለመቻሉ የሚበጀተው በጀት ከኤጀንሲው ጋር በጋራ ተቋም አቅዶ በማስፈቀድ የተቋማትን ግንባታ ተቋም አቅዶ በማስፈቀድ የተቋማትን ግንባታ
ታቅዶ የሚፀድቅ አለመሆኑ በወቅቱ ማከናወን ማከናወን ባለመቻሉ ተቋማት በበጀት ዝግጅትና
ማፀደቅ ወቅት ሙሉ በሙሉ ተሳታፊ እንዲሆኑ
ማድረግ
ለነባርና አዲስ ይዞታዎች የባለቤት ሥራውን የሚፈጽመው አካል ሥራውን የሚፈጽመው አካል የሚፈጽምበት ሥራውን የሚፈጽመው አካል የሚፈጽምበት
የሚፈጽምበት የአሰራር ስርዓት መንግስት የአሰራር ስርዓት አሰልች መሆን፣ የአሰራር ስርዓት አሰልቺ በሆነ ልማዳዊ አሰራር
ማረጋገጫ ካርታ እንዲኖራቸው ለማድረግ፤
የሰጠውን የትኩረት አቅጣጫ ባለመገንዘብ
አሰልች መሆን፣ የተቀላጠፈ አገልግሎት አለመስጠት፣ መፈጸም.
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 40
3.10. አዲሱን የሥራ ሂደት ለመቅርጽ ቡድኑ የተጠቀመባቸው መርሆዎች
a. ተገልጋዮች ከስራ ሂደቱ የሚፈልጉትንና የሚጠብቁትን በመረዳትና ከነባሩ አፈፃፀም ጋር በማነፃፀር
ክፍተቱን መለየት፣
2) የስራ ፍሰቱ አደረጃጀት መሠረት ያደረገው በስራ ፀባይና መዋቅር ላይ ብቻ ሳይሆን በግብ ስኬትና
በጥረት ተደራሽ ግብ እንዲያተኩር በማድረግ፤
3) ለተገልጋዩ እና ለባለድርሻ አካላት የሚሰጡ አገልግሎቶችን በማደራጀት መስራት፣
4) ለተገልጋዮች ተጨማሪ እሴቶችን የሚያስገኙ ዋና ዋና ሂደቶች ፍሰቶችን ማቆየትና እሴቶች
የማይጨምሩትን ማስወገድ፣
5) ሁል ጊዜ ወቅታዊ መረጃዎችን ማደራጀት፣ መጠቀምና ለሌላ ማድረስ፣
6) በቅደም ተከተል የሚሰሩና ጊዜ የሚወስዱ ስራዎችን ጎን ለጎን በማስኬድ በጊዜ ቆጣቢ ሂደቶች
መተካት፣
7) አዲሱን የስራ ሂደት ፍሰት በቴክኖሎጂ እንዲደገፍና እንዲቀላጠፍ ማድረግ፣
8) ከተገልጋዩ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያላቸዉ፣ ለተገልጋዩና ለአገልግሎት ሰጪ በቀላል የሚገባና
ሊጠቀሙባቸዉ የሚችሉ
9) አላስፈላጊ የስራ ድግግሞሽ የቀነሰ መሆኑ
10) ስራዎች ፍሰት ያላቸዉ ፣ መነሻና መድረሻ ትስስራዊ ሰንሰለቱን የጠበቀ መሆኑ
11) ቡድናዊ አሰራርን የተላበሰ መሆኑ
12) ከቁጥጥርና ትዛዛዊ መንፈስ ይልቅ ተለዋዋጭና በቀጣይ መሻሻልን የሚቀበሉ የስራ ሂደቶች
መሆናቸዉ ፣ ዉሳኔዎች ሚሰጡት የስራ ሂደቶች በሚከናወንባቸዉ ቀጥተኛ መስመር መሆኑ
13) አደረጃጃቱ ከተግባር ይልቅ በዉጤት ላይ ያነጣጠሩ መሆናቸዉ
14) ዘርፉ ብዙ ባለሙያዎች የሚሳተፍባቸዉ መሆኑ
15) ለዳይሬክቶሬቱ እሴት የማይጨምሩ ሥራዎች እንዲወጡና ቀደም ብሎ በደንብ በዳይሬክቶሬቱ
የማይከናወኑ ስራዎች በአዲሱ አደረጃጀት እንዲካተቱ በማድረግ አፈፃፀሙን እንዲሟላ ማድረግ፤
16) ተጠቃሚዎች ከስራ ሂደቱ የሚፈልጉትንና የሚጠብቁትን በትክክል መረዳት፣
17) የመስሪያ ቦታዎችን በወቅቱ በማልማት ለኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪዎች ጥያቄ ሊመልስ
በሚችል መልኩ ቀልጣፋና ተደራሽ አገልግሎት መስጠት፣
22)
ለመስሪያ ቦታዎችና ክላስተር ማዕከላት ልማት የሚውል የለማ መሬት
መረከብ
23)
25)
የመስሪያ ቦታ የዲዛይን እና የግንባታ ስራ ክትትል ማድረግ
ግንባታቸዉ28)
የተጠናቀቁ የመስሪያ ቦታዎችን መረከብ
የመሰሪያ 29)
ቦታዎችን ለተጠቃሚዎች ማስተላለፍ
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 42
ክፍል አራት
በማምረቻ ቦታ አቅርቦት
ለመስሪያ ቦታዎችና ለኢንተርፕራይዞችና
ያለውን የማምረቻ ቦታ ጥያቄ ምቹ ሁኔታ
ክላስተር ማዕከላት ልማት አምራች ኢንዱስትሪዎች
ምላሽ ለመስጠት የለማ መሬት የተፈጠረላቸው
የሚውል የለማ መሬት የማምረቻ ቦታ አቅርቦት
መጠየቅና መረከብ ኢንተርፕራይዞችና
ጥያቄ፤ ለግንባታ ዝግጁ የሆነ መሬት
አምራች ኢንዱስትሪዎች
የመሬት ነባርና አዲስ ይዞታዎችን ነባርና አዲስ ይዞታዎችን የባለቤት የይዞታ የባለቤትነት
የተሟላ የነባርና አዲስ
ዝግጅት፣ የባለቤት ማረጋገጫ ካርታ ማረጋገጫ ካርታ እንዲኖራቸው ማረጋገጫ ካርታ
ይዞታዎችን የባለቤት
አቅርቦት እና እንዲኖራቸው የማድረግ ለሚመለከታቸው አካላት ጥያቄ የተሟላላቸው ነባርና
ማረጋገጫ ካርታ መኖር
ክላስተር ጥያቄ ማቅረብና ተግባራዊ ማስደረግ አዲስ ይዞታዎች
ትግበራ ቡድን ነባርና አዳዲስ
የማምረቻና የመሸጫ በክላስተር ፅንሰ ሀሳብ
በክላስተር ፅንሰ ሀሳብ የተደራጀና
ህንጻዎችንና የመስሪያ የተደራጀና እርስ በእርስ በክላስትር የተደራጁ
እርስ በእርስ ትስስር የፈጠረ
ቦታዎችን በክላስተር ፅንሰ ትስስር የፈጠረ የመስሪያ ቦታዎችን
ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ
ሀሳብ መሰረት ኢንተርፕራይዝና እንዲኖሩ ማስቻል፣
እንዲፈጠር ማድረግ፣
እንዲደራጅ ጥያቄ ኢንዱስትሪ መፍጠር፣
ማቅረብ፣
የኢንተርፕራይዞችና አምራች
ኢንዱስትሪዎችን የመስሪያ ቦታ
ፍላጎት ለሟሟላት ደረጃውን የኢንተርፕራይዞችና
የጠበቀ ዲዛይን ማዘጋጀት ደረጃውን የጠበቀ የመስሪያ አምራች ኢንዱስትሪዎችን
ለመስሪያ ቦታዎች
የፕሮግራም ቀረጻ እና የዲዛይን ቦታ ለመገንባት የሚያስችል በመስሪያ ቦታ ተጠቃሚ
የዲዛይን ዝግጅት ጥያቄ
ስራዉን የመስራት ልምድ ያለቸዉ ዲዛይን መኖር ለማድረግ የተዘጋጀና
ባለሙያዎችን ድርጅቶችን ወይም የተረጋገጠ ዲዛይን
ከኮንስትራክሽን ቢሮ ጋር በጥምረት
መስራት
ኢንዱስትሪ መንደሮች ፣ ደረጃውን የተበቀና ለሥራ ምቹ ደረጃውን የተበቀና ለሥራ በመስሪያ ቦታ ተጠቃሚ
የማምረቻ ክላስተር የሆነ የመስሪያ ቦታ ለማልማት ምቹ የሆነ የለማ የመስሪያ ለማድረግ የተዘጋጀና
ማዕከላትና መሸጫና እንዲቻል ለሚመለከታቸው ቦታ መፍጠር የተረጋገጠ ዲዛይን
ማሳያ ህንጻዎችን፣ገበያ
ማዕከላት ፣ ኢግዚብሽን
ማዕከላትና ኢንፖሪየም ፣ አካለት ጋር መስራት
ሼዶችና ሱቆች
እንዲገነቡ ማድረግ
ሼዶች ወርክሾፕ፣ ህንፃ፣ ሱቆች፣
ኪዎስኮክ ሌሎች ከመስሪያ
ቦታዎች ጋር የተያያዙ ግንባታዎችን
እድሳትና ጥገና
ያስገነባል፡፡
የሚያስፈልጋቸውን የመስሪያ
እድሳትና ጥገና በተደረገለት
የግንባታ፣እድ የኢንተርፕራይዞች ቦታዎች በማሳደስና
ዕድሳት እና ጥገና የመስሪያ ቦታ ተጠቃሚ
ሳትና ጥገና የመስሪያ ቦታ እድሳትና በማስጠገን
የሚያስፈልጋቸው የመሰሪያ የሆኑ ኢንተርፕራይዞችን
ክትትል ቡድን ጥገና ጥያቄ ለኢንተርፕራይዞችና
ቦታዎች በጥናት ይለያል አምራች ኢንዱስትሪዎች
አምራች ኢንዱሰትሪዎች
እድሳት እና ጥገና
ምላሽ መስጠት
የሚያስፈልጋቸዉ የመሰሪያ
ቦታዎች ዕድሳት እና ጥገና
እንዲደረግላቸው ያደርጋል፡፡
ለሼድ ፣ወርክሾፕ፣ህንፃዎች
፣ሱቆች፣ኪዎስኮክ፣ ኢንዱስትሪ
መንደሮች፣ ክላስተር ማዕከላት፣
የመሰረተ መሰረተ ልማቱ
ችግር ያለባቸው የመስሪያ ገበያ ማዕከላት፣ ቋሚ
ልማት መሰረተ ልማት በተሟላለት ምቹ የመስሪያ
ቦታዎች የመሠረተ ልማት ኢግዚብሽን፣ኢንፖሪየም እና
ማሟላትና የተሟላላቸው የመሥሪያ ቦታ ተጠቃሚ የሆኑ
አውታሮች ለሟሟላት ለሌሎች ኤጀንሲው ባስገነባቸው
ክትትል ቡድን ቦታዎች መፍጠር ኢንተርፕራይዞችና
የቀረበ ጥያቄ፣ ከመስሪያ ቦታዎች ጋር ለተያያዙ
መሪ አምራች ኢንዱስትሪዎች
ግንባታዎች የመሠረተ ልማት
አውታሮችም እንዲሟላላቸው
ማድረግ፡፡
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 44
4.2. አደረጃጀት ሁለት
በማዕከል ደረጃ
ስራው
የሥራው ስራው በዓመት
የሚወስደው ጊዜ ስራዎችን እንደገና የሚያስፈልገው የሙያ ብቃት
ዋና ዋና ተግባራትና ዝርዝር ድግግሞሽ የሚወስደው የቡድኑና የስራ
ተ.ቁ በሠዓት ማደራጀት /competence and skill የባለሙያ ብዛት
ሥራዎች በዓመት ጊዜ በሠዓት መደቡ መጠሪያ
/standard /regrouping/ required/
/frequency/ /total time/
time/
አርክቴክቸር፣ሲቪል
ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና
የመሬት ዝግጅት፣
ዴቨሎፕመንት
የመሬት ዝግጅት፣ አቅርቦት እና ክላስተር 15,192 አቅርቦት እና
፣ሰርቬይንግ፣ኮንስትራክሽን 1 ሰው
ትግበራ ቡድን ክላስተር ትግበራ
ማኔጅመንት፣ ኮንስትራክሽን
ቡድን መሪ
ፕሮጀክት ማኔጅመንት እና
ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት
ለመስሪያ ቦታዎችን ማስገንባት
1. እንዲችል ከሚመለከተዉ አካል የለማ
መሬት ይረከባል፣
አርክቴክቸር፣ሲቪል
ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና
ዴቨሎፕመንት ፣ሰርቬይንግ፣
ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣
የመሬት ዝግጅት እና
የመስሪያ ቦታ የሚለማባቸውን ቦታዎች 56 ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት
1.1. 2 112 ክላስተር ትግበራ 3 ሰው
በዳሰሳ ጥናት መለየት፣ ማኔጅመንት እና ተመሳሳይ
IV(5008)
የሙያ ያለው/ያላት
የዳሰሳ ጥናት ለማከናወን የሚረዳ 16 2 32 1.1.3፣ 1.2.4፣ 1.3.2፣
1.1.1.
ቼክሊስት ማዘጋጀት፣ 1.4.3፣ 1.4.4፣ 1.4.5፣
ቼክ ሊስቱ እንዲተችና 1..2፣ 1.5.3፣1.6.5፣
1.1.2. 24 2 48
እንዲዳብር ማድረግ፣ 1.7.4፣ 2.2..5፣
2.2.9፣ 2.3.4፣
ቼክ ሊስቱ እንዲፀድቅ ማድረግ፣ 16 2 32 2.3.8.፣ 3.1.4. ፣
1.1.3 3.3.5.፣ 3.4.10፣
የጸደቀውን ቼክሊስት ለክፍለ ከተማና 56 2 112 3.5.6፣ 3.6.1፣ 3.6.2፣
1.2. 3.6.7፣ 3.7.3፣ 3.7.7፣
ለወረዳ ባለሙያዎች ስልጠና መስጠት
ለስልጠናው የሚሆን ዝክረ ተግባር 16 2 32
1.2.1
ማዘጋጀት፣
በስልጠናው ተሳታፊ የሚሆኑ 16 2 32
1.2.2.
ባለሙያዎችን መለየት፣
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 46
ለመስሪያ ቦታ ልማት የሚውሉ መሬት 240 480
1.3.6. 2
ኮርድኔት ፖይንቶችን መውሰድ፣
በዳሰሳ ጥናቱ የተለዩ የመሬት መረጃ 264 2 528
1.4.
ማደራጀት
የተሰበሰቡ መረጃዎችን መለየት 40 2 80
1.4.1.
መተንተን፣
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
47
በስምምነት ሰነድ መፈራረሚያ መድረክ
1.6.2 24 2 48
ተካፋይ የሆኑ ባለድርሻ አካላትን መለየት፣
በተለየው መሰረት ለባለድርሻ አካላት ጥሪ
1.6.3. 16 2 32
ማስተላለፍ፣
ለስምምነት ሰነድ መፈራረሚያ መድረክ
1.6.4. 16 2 32
ማዘጋጀት፣
1.6.5. የስምምነት ሰነድ መፈራረም፣ 8 2 16
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 48
2.2.1. ዝክረ ተግባር ማዘጋጀት፣ 16 2 32
2.2.2. ለሥራ ኃላፊዎች ማቅረብና ማጸደቅ፣ 32 2 64
ለመስክ ሥራ የሚያስፈልገውን ግብዓት
2.2.3. 32 2 64
ማሟላት፣
በመስክ ሥራው ላይ የሚሳተፍ ቡድን
2.2.4 8 2 16
ማደራጀት፣
ቡድኑን ሳይቶች በሚገኙበት
2.2.5. 8 2 16
ማሰማራት፣
የእያንዳንዱን ሳይት የይዞታ መጠን
2.2.6 ለማረጋገጥ በሚያስችል ሁኔታ ኮርድኔት 352 2 704
ፖይንቶችን መልቀም፣
የተለቀሙትን ኮርድኔት ፖይንቶች
2.2.7. 32 2 64
መሰብሰብ፣ መተንተን
1.1.1.፣1.1.2.፣
2.2.8. የተተነተውን መረጃ ማደራጀት፣ 16 2 32 1.2.1፣1.2.2፣ 1.2.3፣
በተደራጀው መረጃ መሰረት ከፕላንና 1.3.3.፣1.3.4፣ 1.3.5፣
ልማት ኮሚሽን ጋር ለምን አገልግሎት 1.3.6፣ 1.4.1፣
2.2.9 እንደሚውል ማናበብ፣ የአገልግሎት 80 2 160 አርክቴክቸር፣ሲቪል
1.5.1፣1.6.2፣ 1.6.3፣
ማስተካከያ አስፈላጊ ሲሆን ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና
1.6.4፣ 1.7.1፣1.7.2፣
እንዲስተካከል ማድረግ፣ ዴቨሎፕመንት ፣ሰርቬይንግ፣
1.7.3፣ 2.1.1፣2.1.2፣
ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣ የመሬት ዝግጅት እና
አዲስና ነባር መስሪያ ቦታ የይዞታዎች 2.1.3፣2.2.3፣ 2.2.4፣
624 2 3048 ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ክላስተር ትግበራ 3 ሰው
2.3. የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ 2.2.6፣ 2.3.1፣2.3.2.፣
ማኔጅመንት፣ lI(4960)
እንዲዘጋጅና ርክክብ ማድረግ 3.1.1.፣ 3.1.2፣
ኢኮኖሚክስ፣ማኔጅመንት፣
2.3.1. የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ጥያቄ 16 2 32 3.1.3፣ 3.2.1፣
ጅኦግራፊ እና ተመሳሳይ
የሚያስፈልጉ ቅድመ መረጃዎችን 3.2.2፣3.3.3.፣ 3.3.4፣
የሙያ ያለው/ያላት
ከመሬት ልማት ማኔጅመንት ቢሮ 3.4.1፣3.4.2፣3.4.3፣3
ማሰባሰብ፣ .4.4.፣ 3.3.4፣ 3.4.5፣
3.4.6፣
በመስፈርቱ መሰረት መረጃዎችን
2.3.2 ማሟላታቸውን ማረጋገጥ፣ ያልተሟሉ 16 4 64 3.5.2፣3.5.4፣3.5.5፣
ከሆነ ማሟላት፣
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
49
በተሟሉ መረጃዎች መሰረት የነባርና
2.3.3. አዲስ የመስሪያ ቦታዎችን የባለቤትነት 120 1 120
የይዞታ ካርታ ጥቄያ ማቅረብ፣
ከመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ
2.3.4. ካርታ ዝግጅት አፈፃፀም ክትትል 120 6 720
ማድረግ፣
ከነባርና አዳዲስ ይዞታዎች ጋር ከአዋሳኝ
2.3.5. ይዞታዎች የሚቀርቡ ጥያቄዎች 40 6 240
መመለስ፣
ለአዳዲስ መሬት የባለቤትነት የይዞታ
2.3.6 ካርታ ማረጋገጫ ካርታ እንዲዘጋጅ 160 6 960
ማድረግ፣
የተዘጋጀውን የባለቤትነት ማረጋገጫ
2.3.7. ካርታ ከይዞታው መጠን ጋር 120 6 720
ትክክለኛነቱን ማረጋገጥ፣
የባለቤትነት ይዞታ ካርታ
የተዘጋጀላቸውን ነባር ይዞታዎች 32 6 192
2.3.8
እንደተጠናቀቁ በየጊዜው ርክክብ
መፈጸም፣
የመስሪ ቦታዎችን በክላስተር
3.
አደረጃጀትና ትግበራ
ነባርና አዳዲስ የመስሪያ ቦታዎችን
በክላስተር ለማደራጀት በሚጠቅም 272 2 368
3.1.
መልኩ መረጃ ማደራጀት፣የመተግበሪያ
ማኑዋል ማዘጋጀት
የነባር የመስሪያ ቦታዎች መረጃ 16 2 32
3.1.1.
መሰብሰብ፣መተንተንና ማደራጀት
የማምረቻና መሸጫ መስሪያ ቦታዎችን 40 2 80
3.1.2.
መረጃ ማሰባሰብ፣
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 50
የተሰበሰቡትን መረጃዎች መተንተንና 40 2 80
3.1.3.
ማደራጀት፣
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
51
ክላተር ማዕከላት አደረጃጀት ዙሪያ ሚና
3.4. ላላቸው ባለድርሻ አካላትን መለየትና 520 2 1040
ግንዛቤ መፍጠር
ለክላስተር ማዕከላት ውስጥ ለሚገኙ
3.4.1. አምራች ኢንዱስትሪዎች የፋይናንስ 32 2 64
ምንጭ የሚሆን ባለድርሻን መለየት፣
ለአምራች ኢንዱስትሪዎች ምርት
3.4.2. 120 2 240
ግብዓት አቅራቢ የሆኑ ተቋማትን መለየት
ለአምራች ኢንዱስትሪዎች
3.4.3. በአቅራቢያው ትራንስፖርት አቅራቢ 56 2 112
የሆኑ ተቋማትን መለየት፣
ለአምራች ኢንዱስትሪዎች ምርት የገበያ
3.4.4. 120 2 240
መዳረሻ የሆኑ አቅራቢያዎችን መለየት፣
ለአምራች ኢንዱስትሪዎች የቴክኖሎጂ
3.4.5. 56 2 112
አቅራቢዎች የሆኑ ተቋማትን መለየት፣
አምራች ኢንዱስትሪዎች የአቅም
3.4.6. ግንባታ ሥልጠና አቅራቢ ተቋማትን 56 2 112
መለየት፣
ለግንዛቤ መፍጠሪያ የሚሆን ዝክረ ተግባር
3.4.7. 16 2 32
ማዘጋጀት፣
3.4.8. ዝክረ ተግባሩን አቅርቦ ማጸደቅ፣ 24 2 48
3.4.9. የግንዛቤ መፍጠሪያ መድረክ ማዘጋጀት 16 2 32
ለተለዩት ባለድርሻ አካላት በክላስተር
3.4.10 24 2 48
አደረጃጀት ዙሪያ ግንዛቤ መፍጠር
ክላስተር አደረጃጃት በትግበራ ሂደት
3.5. ተሳታፊ የሆኑ አካለትን መለየትና ግንዛቤ 192 2 384
መፍጠር
በክላስተር አደረጃጀት ተሳታፊ የሆኑ
3.5.1. 56 2 112
አካላትን መለየት፣
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 52
ለግንዛቤ መፍጠሪያ የሚሆን ዝክረ ተግባር
3.5.2. 16 2 32
ማዘጋጀት፣
3.5.3. ዝክረ ተግባሩን አቅርቦ ማጸደቅ፣ 24 2 48
ግንዛቤ የሚፈጠርላቸውን አምራች
3.5.4. 56 2 112
ኢንዱስትሪዎችን መለየት፣
የግንዛቤ መፍጠሪያ መድረኮችን
3.5.5. 16 2 32
ማመቻቸት፣
ተከታታየነት ያለው ያለው ግንዛቤ
3.5.6. 24 2 48
መፍጠር፣
የክላስተር አደረጃጀት በፓይለት ደረጃ
3.6. 836 2 1672
መተግበር
ከክላስተር ፅንሰ ሃሳብን ለመተግበር
3.6.1. 176 2 352
የሚያስችል ሰነድ ማዘጋጀት፣
3.6.2. የመተግበሪያ ሰነድን ማፀደቅ፣ 24 2 48
ለፓይለት ትግበራ የሚሆኑ የመስሪያ
3.6.3. 56 2 112
ቦታዎችን መለየት፣
ለክላስተር ትግበራ የሚሆን ዝክረ ተግባር
3.6.4. 16 2 32
ማዘጋጀት፣
3.6.5. ዝክረ ተግባር ማቅረብና ማጸደቅ፣ 24 2 48
በተመረጠው የመስሪያ ቦታ ትግበራውን
3.6.6. 516 2 1032
ማከናወን፣
ያጋጠሙ ስኬቶቸችንና ተግዳሮቶች
በሪፖርት ለሚመለከተው አካል
3.6.7. 24 2 48
ማቅረብ፣ማስገምገምና አቅጣጫ
ማሰጠት፣
በተለዩ የመስሪያ ቦታዎች ሙሉ
3.7. 1700 2.038 3464
የክላስተር ፅንሰ ሀሳብ ትግበራ ማከናወን
በመስሪያ ቦታዎች ክላስተር ትግበራን
3.7.1. 16 2 32
ለማከናወን የሚረዳ ዝክረ ተግባር
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
53
ማዘጋጀት
3.7.2. ዝክረ ተግባሩን ማቅረብና ማጸደቅ፣ 24 2 48
ከፓይለት ትግበራው የተገኘውን ተሞክሮ
በማስፋት ሙሉ ትግበራውን ማከናወን፣
3.7.3. 1032 2 2064
ኢንተርፕራይዞችን ወደ ተዘጋጀላቸው
ቦታ ማዘዋወር
በትግበራው ሂደት የተገኙ ስኬቶችንና
3.7.4. ተግዳሮቶችን በሪፖርት ማቅረብ፣ 40 2 80
ማስገምገምና አቅጣጫ መቀበል፣
ክላስተር ማዕከላት እና ባለድርሻ አካላትን
3.7.5. አመላካች የሆነ ማፒንግ እዲዘጋጅ 532 2 1064
ማድረግ፣
ህትመት እንዲከናወንና
ለሚመለከታቸው አካላት እንዲደርስ 40 2 80
ማድረግ
ክላስተሪንግ በአግባቡ እየተከናወነ
3.7.7. 16 6 96
መሆኑን ክትተል ማድረግ፣
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 54
መረጃ የሚሰበሰብባቸውን ተቋማት
4.1.3. 16 1 16
መለየት፣
መረጃ የሚሰበስበው ቡድንን
4.1.4 8 1 8
ማሰማራት፣
ተቋማቶች በሚገኙበት ሁሉ በመገኘት
4.1.5. 532 1 532
መረጃውን ማሰባሰብ፣
የተሰበሰበውን መረጃ መተንተንና
4.1.6 24 1 24
ማደራጀት፣
የመስሪያ ቦታ ረቂቅ ስታንዳርድ አርክቴክቸር፣ሲቪል
4.2 304 1.36 424
ማዘጋጀት ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና
መረጃውን በየኢንተርፕራይዞችና ዴቨሎፕመንት ፣አርባን
4.2.1. 40 1 40 ፕላኒንግና ዲዛይን፣
ኢንዱስትሪው አይነት ማደራጀት፣
ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣
የማረቻ ማሽኖችን የክብደትና 6.4.5.፣ አርክቴክቸር፣ሲቪል የመስሪያ ቦታዎች 3 ሰው
4.2.2. የኤሌክትሪክ ኃይል ፍላጎት መሰረት 120 2 240 ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና ግንባታና ጥገና
ማደራጀት፣ ዴቨሎፕመንት ፣አርባን ክትትል ባለሙያ III
4.2.3. ረቂቅ ስታንዳርድ ማዘጋጀት፣ 120 1 120 ፕላኒንግና ዲዛይን፣
ለሚመለከተው አካል እንዲደርስ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣
4.2.4. 24 1 24 ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት
ማድረግ፣
4.3. የዳበረ ረቂቅ ስታንዳርድን ማጸደቅ 144 1.25 176 ማኔጅመንት እና ተመሳሳይ
የሙያ ያለው/ያላት
ስታንዳርድ ለማጸደቅ የሚረዳ ዝክረ
4.3.1. 16 1 16
ተግባር ማዘጋጀት፣
4.3.2. ዝክረ ተግባሩን ማቅረብና ማጸደቅ፣ 24 1 24
የሚመለለከታቸውን አካላት መለየት፣
4.3.3. 16 1 16
ለሚመለከታቸው አካላት ጥሪ
4.3.4. 16 1 16 3936
ማስተላለፍ፣
4.3.5. የማዳበሪያ ሀሳብ ማሰባሰቢያ መድረክ 16 2 32
ማዘጋጀት፣
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
55
የመስሪያ ቦታ ስታንዳርድን ሊያዳብ
4.3.6. 16 2 32
የሚችል ሀሳብ መሰብሰብ፣
በተገኘው ማዳበሪያ ሀሳብ መሰረት
4.3.7. 24 1 24
ስታንዳርዱን ማዳበር፣
4.3.8. የዳበረውን ስታንዳርድ ማፀደቅ፣ 16 1 16
በስታንዳርዱ ዙሪያ የግንዛቤ ፈጠራ 112 4 448
4.4.
ስልጠና መስጠት
ለግንዛቤ ፈጠራ የሚውል ዝክረ ተግባር 16 4 64
4.4.1.
ማዘጋጀት፣
4.4.2. ዝክረ ተግባሩን ማጸደቅ 24 4 96
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 56
ስታንዳርዱን በጥናት የተለዩት መስሪያ አርክቴክቸር፣ሲቪል የመስሪያ ቦታዎች 2 ሰው
4.5.6 532 2 1064 3708
ቦታዎች ላይ መተግበር፣ ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና ግንባታና ጥገና
የተገኘውን ውጤት ለሚመለከተው አካል 4.1.1.፣ 4.1.2.፣ ዴቨሎፕመንት ፣አርባን ክትትል ባለሙያ II
4.5.7. 24 2 48 ፕላኒንግና ዲዛይን፣
ማቅረብ፣ 4.1.3.፣ 4.1.4.፣
4.1.5.፣ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣
ለተጠቃሚ የሚተላለፉ የመስሪያ
4.1.6፣4.2.2.፣ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት
4.5.8. ቦታዎች በስታንዳርዱ መሰረት መሆኑን 8 2 16
4.3.1.፣ 4.3.2.፣ ማኔጅመንት እና ተመሳሳይ
ማረጋገጥ፣ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ
4.3.3.፣4.3.4.፣ የሙያ ያለው/ያላት
የመስሪያና መሸጫ ቦታዎች፣ ክላስተር
4.3.5.- 4.3.6፣
ማዕከላትንና ኢንፖሪየሞችን በክላስተር
5 4.4.1.፣ 4.4.2.፣
ፅንሰ ሀሳብ መሰረት ዲዛይን እንዲዘጋጅ
4.4.3.፣ 4.4.4.፣
በማድረግ ማሰገንባት፣
4.4.5፣ 4.5.1.፣
በአዲስ መልክ ዲዛይን ለሚዘጋጅለትና 4.5.2.፣ 4.5.3.፣ -
5.1. ለግንባታ የሚውል በጀት ማስያዝ 216 4 864 4.5.4፣ 5.1.1፣ 5.1.2፣
ዶክመንት ማዘጋጀት 5.2.2፣ 5.2.3፣ 5.2.5፣
በከተማ አስተዳደሩ የተጠና የጉልበትና 5.3.1.፣ 5.4.1.፣
5.1.1. 16 4 64 5.4.2.፣
የግብዓት ዋጋ መረጃ ማሰባሰብ፣
5.4.3.፣6.1.3.፣6.1.4.
ለበጀት ማስያዣያ የሚሆን ግምታዊ
5.1.2. 160 4 640 ፣ 6.1.7.፣ 6.1.8.፣
የዋጋ ዝርዝር ማዘጋጀት፣
6.4.1.፣ 6.4.2.፣
በተዘጋጀው የግምታዊ ዋጋ ዝርዝር
5.1.3. መሰረት ከፋይናንስ ቢሮ ጋር በጀት 40 4 160
እንዲያዝ፣ክትትል ማድረግ፣
በአዲስ መልክ ለሚዘጋጅ ዲዛይን ግብዓት
5.2. 644 2 1288
የሚሆን መረጃ ማዘጋጀት
5.2.1. ዝክረ ተግባር ማዘጋጀት፣ 16 2 32
የተዘጋጀውን ዝክረ ተግባር ማቅረብና
5.2.2. 24 2 48
ማጸደቅ፣
5.2.3. የጥናት የሚስፈልገውን ግብዓት 32 2 64
ማሟላት፣
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
57
በነባር መስሪያ ቦታዎች ያሉ ክፍተቶችን
5.2.4. 532 2 1064
የሚለይ የዳሰሳ ጥናት ማድረግ፣
የተገኘውን መረጃ መተንተንና
5.2.5. 40 2 80
ማደራጀት፣
ለመስሪያና መሸጫ ቦታዎች በክላስተር
5.3. ፅንሰ ሀሳብ መሰረት ዲዛይን እንዲዘጋጅ 664 4 1488
ማድረግ፣
በጥናት የተለየውን የዲዛይን ክፍተት
5.3.1. 16 2 32
የተደራጀ መረጃ ማቅረብ፣
በተለዩት የመስሪያና መሸጫ ቦታዎች
5.3.2. ዓይነት ዲዛይን ዝግጅት የሚረዳ የዲዛይን 40 2 80
ፕሮግራም ማዘጋጀት፣
የሚዘጋጀው ዲዛይን ከፕሮግራሙ ጋር
5.3.3. 132 2 264
የተጣጣመ መሆኑን ክትትል ማድረግ፣
ዲዛይኑ ከመሬት ገጽታ ጋር የተጣጣመ
5.3.4. 132 2 264
መሆኑን ክትትል ማድረግ፣
በዲዛይን ዝግጅት ሂደት ክትትል
5.3.5. 264 2 528
በማድረግ እንዲጠናቀቅ ማድረግ፣
የአፈር ምርመራ ሥራ በወቅቱ
5.3.6. 48 4 192
መከናወኑን ክትትል ማድረግ
ስትራክቸራል ኤለክትሪካልና የፍሳሽ
5.3.7. መውረጃ መስመሮች ዲዛይናቸው 32 4 128
በአግባቡ መሰራቱን ክትትል ማድረግ
በተዘጋጀው ዲዛይን መሰረት የመስሪያና 304 6 1568
5.4.
መሸጫ ቦታዎች እንዲገነቡ ማድረግ
የሚያስገነባው አካል ኮንትራክተሩን
5.4.1. በአግባቡ ወደ ስራ መግባቱን ክትትል 16 4 64
ማድረግ
5.4.2.
የሚገነባው አካል የውስጥ የኤሌክትሪክ 32 4 128
መስመር ዝርጋታ ስራ ዲዛይን በአግባቡ
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 58
ማካተቱ ክትትል ማድረግ
የሚገነባው አካል የፍሳሽ መውረጃ
5.4.3 መስመሮች ዝርጋታ ስራ ዲዛይን በአግባቡ 32 4 128
ማካተቱ ክትትል ማድረግ
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
59
የሚያስፈልጋቸውን ኢንዱስትሪ
መንደሮ፣፣ የማምረቻ ክላስተር
ማዕከላትና መሸጫና ማሳያ
ህንጻዎችን፣ገበያ ማዕከላት ፣ ኢግዚብሽን
ማዕከላትና ኢንፖሪየም የጉዳት መጠኑን
በዳሰሳ ጥናት መለየት፣
የዳሰሳ ጥናት ለማከናወን የሚረዳ ዝክረ
6.1.1. 16 1 16
ተግባር ማዘጋጀት፣
6.1.2. ዝክረ ተግባሩን ማቅረብና ማጸደቅ፣ 24 1 24
በዳሰሳ ጥናት ላይ የሚሳተፉ አባላትን
6.1.3. 32 1 32
መለየትና ማደራጀት፣
ለዳሰሳ ጥናት አገልግሎት የሚውል
6.1.4. 24 1 24
ግብዓት ማመዋላት፣
6.1.5. ቡድኑን ማሰማራትና ክትትል ማድረግ፣ 8 1 8
የመስሪያ ቦታዎችን የጉዳት መጠንና
6.1.6. 80 1 80
ዓይነት መለየት፣
በተዘጋጀው ቼክ ሊስት መሰረት የዳሰሳ
6.1.7. 240 1 240
ጥናቱን ማድረግ
6.1.8. መረጃውን በተገቢው ሁኔታ ማደራጀት፣ 16 1 16
ጥገናውን ለማከናወን የሚያስችል
6.2. ስፔስፊኬሽና ዝርዝር ሥራ እንዲዘጋጅ 224 2 688
ክትትል ማድረግ
በጥናት የተለዩትን የጉዳት መረጃን
6.2.1. ለሚመለከተው አካል እንዲደርሰው 48 2 96
ማድረግ፣
ከተለዩ የመስሪያ ቦታዎች የተወሰኑትን
6.2.2. የጉዳት ዓይነትና መጠን ከኮንስትራሽን 96 2 192
ቢሮ በጋራ ማረጋገጥ፣
ስፔስፊኬሽና ዝርዝር ሥራ እንዲዘጋጅ
6.2.3. 80 5 400
ክትትል ማድረግ
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 60
የእደሳትና ጥገና ሥራዎችን ክትትል
6.4. 252 6.6 1656
ማድረግ
የጥገና ሥራዎችን ለማሰራት ጨረታ
6.4.1. 40 6 240
መውጣቱን ማረጋገጥ፣
6.4.2. የሳይት ርክክብ መደረጉን ማረጋገጥ፣ 40 8 320
በኢንዱስትሪ መንደሮች ፣ በክላስተር
ማዕከላት፣ በገበያ ማዕከላት፣ በቋሚ
ኢግዚብሽንና ኢንፖሪየም ግንባታ ፣
6.4.3. 32 8 256
የጥገናና የእድሳት ተግባራት ሂደት
በተገባው ውል መሰረት መስራታቸውን
ክትትልና ድጋፍ ማድረግ ፣
በእደሳትና ጥገና ሥራዎች ዙሪያ
6.4.4. 32 6 192
የማሻሻያ ሀሳብ ማቅረብ፣,
የእድሳትና ጥገና ሥራዎች በተቀመጠው
6.4.5. የግዜ ሰሌዳ መሰረት እየተሰራ መሆኑን 92 6 552
ክትትል ማድረግ፣
ጥገና የተደረገላቸው የመስሪያ ቦታ
6.4.6. በትክክል መጠገናቸውን በማረጋገጥ 16 6 96
ርክክብ ማድረግ፣
የመስሪያ ማሽን አጠቃቀም
የህንጻዎችንና የመስሪያ ቦታዎችን
6.5. የመሸከም አቅም ከግምት ያስገባና
በስታንዳርዱ መሰረት መሆኑን
መከታተልና መቆጣጠር
6.5.1. የድጋፍና ክትትል ቼክሊስት ማዘጋጀት 16 4 64 ሲቪል ምህንድስና፣
ኢንዱስትሪያል መሀንዲስ፣
በተዘጋጀው ቼክ ሊስት መሰረት ድጋፍና የማምረቻና መሸጫ
6.5.2. 48 6 288 መካኒካል መሀንዲስ፣
ክትትል ማድረግ 6.5.1 - 6.5.12 ህንጻዎች ደህንነት 1 ሰው
ኮንስትራክሽን፣ ኤሌክትሪካል
የተለዩ ችግሮችን መሰረት ግብረ መልስ ክትትል ባለሙያ IV
6.5.3. 8 6 48 መሀንዲስ፣ በኮንስትራክሽን
ማዘጋጀት፣ ቴክኖሎጂና ማኔጅመንት እና
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
61
በግብረ መልስ መስጠትና ውይይት
6.5.4. 8 6 48
ማድረግ
6.5.5. የማሽነሪ ካታሎግ ማዘጋጀት 8 6 48
የመስሪያ ማሽን አጠቃቀም ከህንጻው
የመሸከም አቅም አንጻር ክፍተት
6.5.6. 48 6 288
የሌለበት መሆኑን
መከታተል፣መቆጣጠር
የመስሪያ ማሽን አጠቃቀም
የህንጻውንና የመስሪያ ቦታውን ደህንነት
6.5.7. 16 12 192
አደጋ ላይ የማይጥልና በስታንዳርዱ
መሰረት መሆኑን መከታተልና መቆጣጠር
ወደ ህንጻና መስሪያ ቦታዎች የሚገቡ
ማምረቻ መሳሪያዎችን የክብደት ልኬት
6.5.8. የተሰራላቸው የተመዘገቡና ምልክት 6 12 72
የተደረገባቸው መሆኑን መከታተልና
መቆጣጠር ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት
ለቁጥጥር ስራ አጋዥ የሆኑ ማኑዋል እና ተመሳሳይ የሙያ
6.5.9. 48 6 288 ያለው/ያላት
ማዘጋጀት፣
ለቁጥጥር ስራ የተዘጋጀውን ማኑዋል
6.5.10. 56 6 336
መተግበርና መከታተል
ከግቢና መስሪያ ኮሚቴዎች ጋር በመስሪያ
6.5.11. ቦታዎች ቁጥጥር ላይ በጋራ መሰራቱን 48 4 192
መከታተል
በመስሪያ ቦታና የስራ ላይ ደህንነት
6.5.12. 24 4 96
በተመለከተ ግንዛቤ ይፈጥራል
6.5.13. 48 4 192
የመስሪያ ማሽንና ሌሎች ከፍተኛ
ክብደት ያላቸው ቁሳቁሶች የህንፃውን
የመሸከም አቅም በስታንዳርዱ መሰረት
እየተተገበረ መሆኑን መከታተልና
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 62
መቆጣጠር፤
ለሼድ ፣ወርክሾፕ፣ህንፃዎች
፣ሱቆች፣ኪዎስክ፣ ኢንዱስትሪ
መንደሮች፣ ክላስተር ማዕከላት፣ ገበያ
ማዕከላት፣ ቋሚ
7 ኢግዚብሽን፣ኢንፖሪየም እና ለሌሎች 9,608
ኤጀንሲው ባስገነባቸው ከመስሪያ
ቦታዎች ጋር ለተያያዙ ግንባታዎች
የመሠረተ ልማት አውታሮችም
ሲቪል መሀንዲስ፣
እንዲሟላላቸው ማድረግ፡፡
ኤሌክትሪካል ማሀንዲስ፣
የመሰረተ-ልማት ችግር ያለባቸዉ ፣
አርባን ፕላኒንግና
ወርክሾፕ ፣ ህንፃዎች ፣ ሱቆች ፣
ዴቨሎፐመንት፣ አርባን
ኪዎስኮክ፣ ኢንዱስትሪ መንደሮች፣
ፕላኒንግና ዲዛይን፣
7.1. የማምረቻ ክላስተር ማዕከላትና መሸጫና 648 2 1296
ሀይድሮሊክክ፣ የውሀ
ማሳያ ህንጻዎችን፣፣ ገበያ ማዕከላት ፣
መሀንዲስ፣ ኮንስትራክሽን
ቋሚ ኢግዚብሽን እና ኢንፖሪየም
7.2.8.፣ 7.3.7.፣ ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክ፣
የመሠረተ ልማት ችግሮችን መለየት
7.3.8.፣7.3.10.፣7.4.7 ሳኒታሪ መሃንዲስ እና
ለዳሰሳ ጥናት የሚሆን ዝክረ ተግባር
7.1.1 16 2 32 .፣ 7.4.8. 7.4.9.፣ ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት የመሰረተ ልማት
ማዘጋጀት፣
7.4.10.፣ 7.5.7.፣ ክትትል ባለሙያ IV 2 ሰው
የተዘጋጀውን ዝክረ ተግባር አቅርቦ
7.1.2 24 2 48 7.6.1.2.፣ 7.6.1.3.፣ (3096)
ማፀደቅ
7.6.1.4.፣ 7.6.2.2.፣
መረጃ የሚሰበስበው ቡድንን
7.1.3 8 2 16 7.6.2.5.፣
ማሰማራት፣
ለዳሰሳ ጥናቱ የሚሆን ግብዓት
7.1.4 24 2 48
ማዘጋጀት፣
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
63
በጥናት የተለየውን መረጃ ተንትኖ
7.1.6 96 2 192
ማደራጀት
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 64
የተወሰነ ግምት ላይ ግምገማ ማድረግ፣
ግምቱ እንዲከፈል ለአመራር አቅርቦ
7.3.5 24 4 96
ማጸደቅ፣
የትራንስፎርመርና ቆጣሪ በግምቱ
7.3.6 24 4 96
መሰረት ክፍያውን መፈጸም፣
የኤለክትሪክ መስመርና ትራንስፎርመር
7.3.7 40 4 160
ስራዎችን ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣
አምራች ኢንዱስትሪዎች ሀይል ቆጣቢ
7.3.8 ማሽኖች እንዲጠቀሙ የምክር 16 4 64
አገልግሎት መስጠት፣
መስሪያ ቦታዎች ኤሌክትሪክ ኃይል
7.3.9 አገልግሎት ማግኘታቸውን በክትትል 160 4 640
ማረጋገጥ፣
ኢንተርፕራይዞችና አምራች
ኢንዱስትሪዎች የመሰረተ-ልማት
7.3.10 16 4 64
ችግሮች በጋራ የሚፈቱበት ስልት ዙሪያ
የምክር አገልግሎት መስጠት
የውሀ መሰረተ ልማት እንዲሟላ ክትትል
7.4. 936 4 3744
ማድረግ
በየውሃ መስመር ዝርጋታ የሚፈልጉ
የኢንተርፕራይዞችና አምራች
7.4.1 56 4 224
ኢንዱስትሪ እንዲያገኙ እና የውሃ
አቅርቦት ችግር ያለባቸው መለየት፣
የውሀ ችግር ያለባቸውን መረጃ
7.4.2 16 4 64
ማሰባሰብና ማደራጀት፣
7.4.3 በተዘጋጀው መረጃ መሰረት ለውሀ 16 4 64
አገልግሎት አቅራቢ ተቋማት የፍላጎት
ጥያቄ ማቅረብ፣
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
65
የዉሀ አገልግሎት አቅራቢ ተቋማት
7.4.4 240 4 960
የግምት ስራ እንዲሰራ ክትትል ማድረግ፣
የተሰላውን ግምት በሰነድ መላኩን
7.4.5 16 4 64
መከታተል፣
በመሰረተ ልማት አቅራቢ ተቋማት
7.4.6 24 4 96
የተወሰነ ግምት ላይ ግምገማ ማድረግ፣
ግምቱ እንዲከፈል ለአመራር አቅርቦ
7.4.7 24 4 96
ማጸደቅ፣
ለውሀ ቆጣሪና መስመር በግምቱ መሰረት
7.4.8 40 4 160
ክፍያውን መፈጸም፣
መስሪያ ቦታዎች የውሀ አገልግሎት
7.4.9 480 4 1920
እንዲያገኙ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣
አምራች ኢንዱስትሪዎች የራሳቸውን
7.4.10 የውሀ ጉድጓድ አጎልብተው እንዲጠቀሙ 24 4 96
የምክር አገልግሎት መስጠት፣
የመንገድ መሰረተ ልማት እንዲሟላ
7.5. 288 4.195 1208
ክትትል ማድረግ
የመንገድ መሰረተ ልማት ችግር
7.5.1. ያለባቸውን የመስሪያ ቦታዎችና 80 1 80
ኢንዱስትሪ መንደሮችን መለየት፣
የተለዩ የአስፋልትና መጋቢ መንገድ
ፍላጎት ለሚመለከተው ባለድርሻ አካል
7.5.2. 24 1 24
ማቅረብ፣
ለኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪዎች
አስፋልትና መጋቢ /Access/ መንገድ
7.5.3. 96 6 576
እንዲሰራላቸው ክትትልና ድጋፍ
ማድረግ፣
በፍላጎቱ መሰረት የመንገድ መሰረተ
7.5.4. 24 6 144
ልማት ስራው ተግባራዊ እንዲሆን
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 66
ማድረግ
የአስፋልትና መጋቢ መንገድ ስራ ሲገነባ
7.5.5. 24 6 144
ክትትል ማድረግ፣
የመንገድ መሰረተ ልማት ግንባታ
7.5.6. የደረሰበትን ደረጃ ለሚመለከተው አካል 16 6 96
ሪፖርት ማቅርብ፣
ኢንተርፕራይዞችና የአምራች
ኢንዱስትሪዎች ኤሌክትሪክ መስመር
7.5.7. 24 6 144
ዝርጋታ እንዲያገኙ እና የኃይል
መቆራረጥ ችግር እንዲፈታ ማድረግ፣
በኢንዱስትሪ መንደሮች፣ የገበያ 7.1.1.፣ 7.1.2.፣
ማዕከላት ፣ ኢግዚብሽን ማዕከላት ፣ 7.1.3.፣ 7.1.6.፣
ኢንፖሪየም ፣ ሼዶች፣ ተለጣፊ ሱቆች፣ 7.2.1.፣ 7.2..2.፣
7.6.
ተንቀሳቃሽ መስሪያ ቦታዎችና 7.2.6.፣
ኮንቴነሮች የሚገኙ መሰረተ በልማቶች 7.2.7.፣7.3.1.፣
አጠቃቀም ዙሪያ ግንዛቤ መስጠት፣ 7.3.3.3፣ 7.3.4.፣
የመሰረተ ልማት አውታሮች አጠቃቀም የመሰረተ ልማት
7.4.1.፣ 7.4.2.፣
7.6.1. በተመለከተ የግንዛቤ መፍጠሪያ ሰነድ 144 1 144 ክትትል ባለሙያ ll 2 ሰው
7.4.3.፣
ማዘጋጀት፣ (3120)
7.4.4.፣7.4.5.፣
ሠነድ ለማዘጋጀት የሚረዱ መረጃዎችን 7.4.6.፣ 7.5.1.፣
7.6.1.1. 16 1 16
መሰብሰብ፣ 7.5.2.፣
የመሰረተ ልማት አጠቃቀም ግንዛቤ 7.6.1.1.፣7.6.2..1.፣7.
7.6.1.2. 80 1 80
መፍጠሪያ ሰነድ ማዘጋጀት፣ 6.2.3.፣ 7.6.2.4.፣
7.6.1.3. ሰንዱን በማቅረብ እንዲዳብር ማድረግ፣ 24 1 24 7.6.2..6.፣
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
67
ለስልጠናው የሚያገለግል ዝክረ ተግባር
7.6.2.1. 16 4 64
ማዘጋጀት፣
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 68
አደረጃጀት ደረጃ ሁለት
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
69
የዋና ስራ ሂደት ስም፡- የመሬት ዝግጅት፣ አቅርቦት እና መሰረተ ልማት ማሟላት ቡድን፣(በክፍለ ከተማ ደረጃ)
ስራው
ስራው የስራው
በአመት ስራዎችን እንደገና የቡድኑና የስራ መደቡ የባለሙያ
ተ.ቁ ዋና ዋና እና ዝርዝር ተግራት የሚወስደው ድግግሞሽ የሚያስፈልገው የሙያ ብቃት
የሚወስደው ማደራጀት መጠሪያ ብዛት
ጊዜ/በሰዓት/ በዓመት
ጊዜ
ሲቪል መሀንዲስ፣ የከተማ ፕላንና የመሬት ዝግጅት፣ 1
የመሬት ዝግጅት፣ አቅርቦት እና መሰረተ ዴቨሎፐመንት፣ የከተማ ፕላንና አቅርቦት እና መሰረተ
ልማት ማሟላት ቡድን፣ ዲዛይን፣ አርክቴክቸር፣ ልማት ማሟላት
“ 8,168 5,112 ሰርቬይንግ/የቅየሳ፣በኮንስትራክሽን ቡድን፣
ቴክኖሎጂና ማኔጅመንት እና
ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 70
የተደራጁ መረጃዎችን ከመስሪያ ቦታ ጋር
1.1.8. 64 2 128
በተጣጣመ መልኩ ማደራጀት፣
ያልተያዙና ክፍት መሬት ከከተማው
1.1.9. መዋቅራዊ ፕላን ጋር ለተጣጣመ ልማት 160 2 320
ዲዛይን፣ አርክቴክቸር፣
የሚውል መሆኑን ማረጋገጥ፣
ሰርቬይንግ/የቅየሳ፣በኮንስትራክሽን
የተረጋገጠውን ያልተያዙና ክፍት የመሬት
1.1.10. 80 2 160 ቴክኖሎጂና ማኔጅመንት እና
መረጃዎችን ሪፖርት ማድረግ
ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት
በነባርና አዲስ ይዞታዎችን የባለቤት ማረጋገጫ
2
ካርታ እንዲኖራቸው ማድረግ፤
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
71
የተለቀሙትን ኮርድኔት ፖይንቶች
2.2.6. 32 1 32
መሰብሰብ፣ መተንተን
2.2.7. የተተነተውን መረጃ ማደራጀት፣ 16 1 16
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 72
ለማደራጀት በሚጠቅም መልኩ መረጃ
ማደራጀት፣
የነባር የሼዶችንና ሱቆች መረጃ ለመሰብሰብ
3.1.1. 16 2 32
ከማዕከል ጋር በጋራ ዝክረ ተግባር ማዘጋጀት
የማምረቻና መሸጫ መስሪያ ቦታዎችን መረጃ
3.1.2. 40 2 80
ማሰባሰብ፣
የተሰበሰቡትን መረጃዎች መተንተን ፣
3.1.3. 40 2 80
ማደራጀትና ሪፖርት ማድረግ፣
የመሰረተ ልማት አውታሮችን እንዲሟሉ
4 3,056 2,392
ማድረግ
የመሰረተ-ልማት ችግር ያለባቸዉ ፣ የመስሪያ
4.1. ሸዶችን እና ሱቆችን፣ የኤለክትሪክና የውሃ 512 2264
መሠረተ ልማት ችግሮችን መለየት፣
ለዳሰሳ ጥናት የሚሆን ዝክረ ተግባር ከማዕከል
4.1.1. 16 2 32
ጋር ማዘጋጀት ማዘጋጀት፣
1
4.1.2. መረጃ የሚሰበስበው ቡድንን ማሰማራት፣ 8 2 16
4.1.3. ለዳሰሳ ጥናቱ የሚሆን ግብዓት ማዘጋጀት፣ 24 2 48
1.1.2.፣ 2.2.6.፣
የኤለክትሪክና የውሃ የመሰረተ-ልማት ችግር
2.2.7.፣ 2.3.1.፣
4.1.4. ያለባቸዉ የመስሪያ ቦታዎችን በዳሰሳ ጥናት 240 2 480 ሲቪል መሀንዲስ፣ኤሌክትሪካል
2.3.2.፣ 2.3.6.፣
መለየትና ሪፖርት ማድረግ ማሀንዲስ፣ ኮንስትራክሽን
2.3.7.፣ 3.1.1.፣
የተሰላውን ግምት በሰነድ ለክፍለ ከተማ ማኔጅመንት፣ ሳኒታሪ መሃንዲስ፣
4.1.5. 24 12 288 3.1.2.፣ 3.1.3.፣
እንዲልኩልን ማድረግ እና ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት
4.1.13.፣ 4.2.4.፣
ለመሰረተ ልማት አቅርቦት እንዲያመች
4.1.6. 80 4 320 4.2.5.፣ 4.2.8.፣
መስሪያ ቦታዎችን ዝግጁ ማድረግ
በተያዘው መርሃ ግብር መሰረት መሰረተ
4.1.7 40 12 480
ልማቱ እንዲዘረጋ ማድረግ
የተዘረጋው መሰረተ ልማት በዲዛይንና
4.1.8. 40 12 480
በመስፈርቱ መሰረት መሰራቱን ማረጋገጥ
የመሰረተ ልማት ሥራው ሲጠናቀቅ መሰረተ ልማት
4.1.9. 40 3 120
መረከብና ለሚመለከተው ክፍል ማስረከብ ባለሙያ IV
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
73
በሼዶችን እና በሱቆችን፣ በመሰረተ ልማቶች
4.2. 288 792
አጠቃቀም ዙሪያ ግንዛቤ መስጠት፣
የመሰረተ ልማት አውታሮች አጠቃቀም
4.2.1. በተመለከተ የግንዛቤ መፍጠሪያ ሰነድ 24 1 24
ማዘጋጀት፣
ሠነድ ለማዘጋጀት የሚረዱ መረጃዎችን
4.2.2. 16 1 16
መሰብሰብ፣ ሲቪል መሀንዲስ፣ኤሌክትሪካል
የመሰረተ ልማት አጠቃቀም ግንዛቤ ማሀንዲስ፣ ኮንስትራክሽን
4.2.3. 40 1 40
መፍጠሪያ ሰነድ ማዘጋጀት፣ ማኔጅመንት፣ ሳኒታሪ መሃንዲስ፣ መሰረተ ልማት
1
4.2.4. ሰንዱን በማቅረብ እንዲዳብር ማድረግ፣ 24 1 24 ኢኮኖሚክስ፣ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ባለሙያ lll
የዳበረና የጸደቀ የግንዛቤ መፍጠሪያ ሰነድ ማኔጅመንት እና ተመሳሳይ የሙያ
4.2.5. 16 1 16
ማጠናቀቅ፣ ያለው/ያላት
4.2.6. ለተሳታፊዎች ጥሪ ማድረግ፣ 16 4 64
በመሰረተ ልማት አጠቃቀም ዙሪያ ግንዛቤ
4.2.7. 40 4 160
መስጠት፣
በተሰጠው ግንዛቤ መሰረት ለውጥ መምጣቱን
4.2.8. 96 4 384
መከታተል፣
የተገኘውን ለውጥ ለሚመለከተው አካል
4.2.9. 16 4 64
ሪፖርት ማቅርብ፣
የግንባታ፣እድሳትና
የግንባታ፣እድሳትና ጥገና ክትትል ቡድን፣ 5,024 4432 1
ጥገና ክትትል ቡድን፣
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 74
1.1.3. መረጃ የሚሰበስበው ቡድንን ማሰማራት፣ 8 2 16
ተቋማቶች በሚገኙበት ሁሉ በመገኘት
1.1.4. 532 2 1064
መረጃውን ማሰባሰብ፣
የተሰበሰበውን መረጃ መተንተን ፣ ማደራጀትና
1.1.5. 24 2 48
ሪፖርት ማድረግ
1.2. የመስሪያ ቦታዎች ስታንዳርድን መተግበር 700 1512
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
75
ለዳሰሳ ጥናት አገልግሎት የሚውል ግብዓት
2.1.3. 24 2 48
ማመዋላት፣
2.1.4. ቡድኑን ማሰማራትና ክትትል ማድረግ፣ 8 2 16
ዕድሳት እና ጥገና የሚያስፈልጋቸው የመሰሪያ
2.1.5. 80 2 160
ቦታዎች በጥናት መለየት
2.1.6. መረጃውን በተገቢው ሁኔታ ማደራጀት፣ 16 2 32
በጥናት የተለዩትን የጉዳት መረጃን ሪፖርት
2.1.7. 16 2 32 አርክቴክቸር፣ሲቪል
ማድረግ፣
ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና
የሼዶችንና ሱቆችን እደሳትና ጥገና ዴቨሎፕመንት ፣አርባን ፕላኒንግና
2.2. 160 640
ሥራዎችን ክትትል ማድረግ ዲዛይን፣ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት
በጥገና ሂደቱ የሚያጋጥሙ ችግሮችን ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት እና
2.2.1. መለየትና 40 2 80 ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት
መፍታት
ስራው በጥራት መፈጸሙን አረጋግጦ 2.1.2.፣2.1.5.፣
2.2.2. 40 2 80
ርክክብ ማድረግ 2.1.6.፣ 2.2.3፣ (912)
የጥራት ችግር ያለባቸውን መለየትና ሙያዊ 2.2.4.፣
2.2.3. 32 6 192
አስተያየትመስጠት
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 76
3.1.2. ግንባታው መጠናቀቁን ማረጋገጥ 40 6 240
ክፍል አራት
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
77
አርክቴክቸር፣ሲቪል ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፕመንት ፣ኮንስትራክሽን
ማኔጅመንት፣ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት እና ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት
4 የመሬት ዝግጅት እና ክላስተር ትግበራ IV 3 3 0
ዲግሪና ከዛ በላይ 6 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣
የመስሪያ ቦታዎች ግንባታና ጥገና ክትትል አርክቴክቸር፣ሲቪል ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፕመንት ፣አርባን ፕላኒንግና
ባለሙያ IV ዲዛይን፣ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት እና
8 ተመሳሳይ የሙያ ዲግሪና ከዛ በላይ 6 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣ 2 4 2 በመጨመር
የመስሪያ ቦታዎች ግንባታና ጥገና ክትትል አርክቴክቸር፣ሲቪል ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፕመንት ፣አርባን ፕላኒንግና
ባለሙያ lll ዲዛይን፣ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት እና
9 ተመሳሳይ የሙያ ዲግሪና ከዛ በላይ 4 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣ 1 3 2 በመጨመር
የመስሪያ ቦታዎች ግንባታና ጥገና ክትትል አርክቴክቸር፣ሲቪል ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፕመንት ፣አርባን ፕላኒንግና
ባለሙያ Il ዲዛይን፣ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት እና
10 ተመሳሳይ የሙያ ዲግሪና ከዛ በላይ 2 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣ 1 2 1 በመቀነስ
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 78
የማምረቻና መሸጫ ህንጻዎች ደህንነት አርክቴክቸር፣ሲቪል ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፕመንት ፣አርባን ፕላኒንግና
ክትትል ባለሙያ IV ዲዛይን፣ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት እና
11 ተመሳሳይ የሙያ ዲግሪና ከዛ በላይ 6 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣ 1 አዲስ የተካተተ
የመሰረተ ልማት ማሟላትና ክትትል ቡድን ሲቪል መሀንዲስ፣ ኤሌክትሪካል ማሀንዲስ፣ አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፐመንት፣ አርባን
ፕላኒንግና ዲዛይን፣ ሀይድሮሊክክ፣ የውሀ መሀንዲስ፣ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣
ኢኮኖሚክ፣ ሳኒታሪ መሃንዲስ እና ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት ዲግሪና ከዛ በላይ 8
12 1 1 0
ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣
የመሰረተ ልማት ክትትል ባለሙያ IV ሲቪል መሀንዲስ፣ ኤሌክትሪካል ማሀንዲስ፣ አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፐመንት፣ አርባን
ፕላኒንግና ዲዛይን፣ ሀይድሮሊክክ፣ የውሀ መሀንዲስ፣ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣
13
ኢኮኖሚክ፣ ሳኒታሪ መሃንዲስ እና ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት ዲግሪና ከዛ በላይ 6 4 2 2 በመቀነስ
ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣
የመሰረተ ልማት ክትትል ባለሙያ Ill ሲቪል መሀንዲስ፣ ኤሌክትሪካል ማሀንዲስ፣ አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፐመንት፣ አርባን
ፕላኒንግና ዲዛይን፣ ሀይድሮሊክክ፣ የውሀ መሀንዲስ፣ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣
14 ኢኮኖሚክ፣ ሳኒታሪ መሃንዲስ እና ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት ዲግሪና ከዛ በላይ 4 1 2 1 በመጨመር
ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣
የመሰረተ ልማት ክትትል ባለሙያ Il ሲቪል መሀንዲስ፣ ኤሌክትሪካል ማሀንዲስ፣ አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፐመንት፣ አርባን
ፕላኒንግና ዲዛይን፣ ሀይድሮሊክክ፣ የውሀ መሀንዲስ፣ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣
15 ኢኮኖሚክ፣ ሳኒታሪ መሃንዲስ እና ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት ዲግሪና ከዛ በላይ 2 1 2 1 በመጨመር
ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣
ድምር 30
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
79
የአደረጃጀት ማጠቃለያ፡- በቅርንጫፍ በክፍለ ከተማ ደረጃ
መሰረተ ልማት ባለሙያ Ill ሲቪል መሀንዲስ፣ ኤሌክትሪካል ማሀንዲስ፣ አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፐመንት፣ አርባን ፕላኒንግና ዲዛይን፣ አዲስ የተካተተ
ሀይድሮሊክክ፣ የውሀ መሀንዲስ፣ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክ፣ ሳኒታሪ መሃንዲስ እና
5 ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት ዲግሪና ከዛ በላይ 4 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣ 1
የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 80
መሰረተ ልማት ባለሙያ Il ሲቪል መሀንዲስ፣ ኤሌክትሪካል ማሀንዲስ፣ አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፐመንት፣ አርባን ፕላኒንግና ዲዛይን፣ አዲስ የተካተተ
ሀይድሮሊክክ፣ የውሀ መሀንዲስ፣ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክ፣ ሳኒታሪ መሃንዲስ እና
6 ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት ዲግሪና ከዛ በላይ 2 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣
1
ድምር 13
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
81