You are on page 1of 86

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር

ኢንተርፕራይዝ እና ኢንዱሰትሪ ልማት ቢሮ

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና መስሪያ ቦታዎች


ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት
ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
BUSINESS PROCESS IMPROVEMENT

የከኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 1
መስከረም 2013 ዓ.ም
አዲስ አበባ

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 2
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር
የኢንተርፕራይዝ እና ኢንዱሰትሪ ልማት ቢሮ

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት


የመሰረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ ማሻሻያ የጥናት ሰነድ

የጥናት ቡድኑ አባላት


ተ.ቁ ስም ፊርማ ተ.ቁ ስም ፊርማ
1 ሰለሞን ሞላ -------------- 10 ሽዋታጠቅ ዘገዬ --------------

2 ሰብሀዲን ሱልጣን -------------- 11 ካሳ ስዩም --------------

3 አንተነህ መንግስቱ -------------- 12 ካሳሁን በዛብህ --------------

4 ኑርሁሴን መሀመድ ዓሊ -------------- 13 አስታውሰኝ ሙላቱ --------------

5 ፍቅሩ ጌታቸው -------------- 14 ጥላዬ አለማየሁ --------------

6 ስዩም ታፈሰ -------------- 15 ኢታና እምቢያለ --------------

7 ወርቁ ተጋፋው -------------- 16 ሲሳይ ሰለሞን --------------

8 ሀብታሙ እሸቴ -------------- 17 አብዮት ሰለሞን --------------

9 ግርማ አበራ -------------- 18 ገናናው ተስፋሁን --------------

አማካሪዎች
ተ.ቁ ስም ፊርማ
1. አቶ ኤፍሬም ሳህሌ --------------

2. አቶ ዳርጌ መኮነን --------------

3. ወ/ ሮ አዜብ ሙሉጌታ መ --------------

ማውጫ ገፅ

I
ክፍል አንድ...............................................................................................................................................1
1. መግቢያ.........................................................................................................................................1
1.1. የጥናቱ ዓላማ..................................................................................................................................3
1.1.1. የጥናቱ ዋና አላማ...........................................................................................................................3
1.1.2. የጥናቱ ዝርዝር ዓላማዎች.................................................................................................................3
1.2. የጥናቱ አስፈላጊነት.........................................................................................................................3
1.3. የጥናቱ ወሰን..................................................................................................................................4
1.4. የጥናቱ ስልትና አካሄድ...................................................................................................................4
1.4.1. መጀመሪያ ደረጃ መረጃ ምንጮች (Primary sources of data)........................................................4
1.4.2. ሁለተኛ ደረጃ መረጃ ምንጮች (secondary sources of data).........................................................4
1.5. ከጥናቱ የሚጠበቅ ውጤት /outcome of the study/.........................................................................5
ክፍል ሁለት...................................................................................................................................................6

2. ነባራዊ ሁኔታ ትንተና......................................................................................................................6


2.1. ውስጣዊ ትንተና.............................................................................................................................6
2.2. ውጫዊ ሁኔታ ትንተና...................................................................................................................11
2.3. አስቻይና ፈታኝ ሁኔታዎች............................................................................................................19
ክፍል ሶስት.................................................................................................................................................21

3. አዲሱን የሥራ ሂደት መቅረፅ (The Redesigning Stage)................................................................21

3.1. የተቋሙ ራዕይ፣ ተልዕኮና እሴቶች.................................................................................................21

3.1.1. የተቋሙ ራዕይ/Vision...................................................................................................................21

3.1.2. የተቋሙ ተልዕኮ /Mission:...........................................................................................................21

3.1.3. የተቋሙ እሴቶች/Values...............................................................................................................21

3.2. የተቋሙ ስልጣንና ተግባር፤ ስትራቴጂያዊ የትኩረት መስኮችና ዋና ዋና አገልግሎቶች........................22

3.2.1. የተቋሙ ስልጣንና ተግባራት............................................................................................................22

3.2.2. ስትራቴጂያዊ የትኩረት መስኮች እና ውጤታቸው..............................................................................26

3.2.2.1. ስትራቴጂያዊ የትኩረት መስኮች......................................................................................................26

3.2.2.2. ስትራቴጂያዊ ውጤቶች.................................................................................................................26

3.2.3. የተቋሙ ዋና ዋና ተግባራት /አገልግሎቶች/................................................................................26

3.3. ዋና ዋና ተግባራት /አገልግሎቶችን /በስራሂደት /process/ መልክ ማደራጀት /regrouping/......................28

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ II
4. አደረጃጀት (Organizing and togetherness)...................................................................................45
4.1. አደረጃጀት አንድ..............................................................................................................................45
4.2. አደረጃጀት ሁለት.............................................................................................................................47
ክፍል አራት................................................................................................................................................80
4.3. የአደረጃጀት ማጠቃለያ......................................................................................................................80

የከኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ III
ክፍል አንድ

1. መግቢያ

አገራችን ኢትዮጵያ የበለጸገችና መካከለኛ ገቢ ካላቸው አገሮች ተርታ በማሰለፍ የህዝቧን የኑሮ
ሁኔታ ቀጣይነት ባለው መልኩ ለማሻሻል የሚያስችል መዋቅራዊ አደረጃጀት በመፍጠር ፍትሃዊ
የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን በማረጋገጥ ሀገራዊ የድህነት ቅነሳ ግብን ለማሳካት ከፍተኛ ርብርብ
በማድረግ ላይ ትገኛለች፡፡

መንግስት ሀገራችን ከነበረችበት ድህነትና ኋላቀርነት ለማላቀቅ የህብረተሰቡን የኢኮኖሚና


ማህበራዊ የላቀ ተሳትፎና ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ዘርፎችን እየለየና በሂደት ዘርፉን ውጤታማ
ማድረግ የሚያስችሉ የተለያዩ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎችን በመቅረጽና ወደ ተግባር በመግባት
ኢንዱስትሪዎችን በማስፋፋትና የበርካታ ዜጎችን የስራ አጥነት ችግር በመቅረፍ ኑሯቸው
እንዲሻሻል እየተደረገ ይገኛል፡፡

ለከተማ ነዋሪው ቀልጣፋና ውጤታማ አገልግሎት ከመስጠት እና ምቹ ሁኔታ ከመፍጠር አንጻር


መንግስት ባደረገው ጥናት መሰረት ክፍተት የነበረበት በመሆኑ በተለያዩ ተቋማት ሲሰጡ የነበሩ
ተግባርና ኃላፊነት ወደ አንድ በማምጣት ለተገልጋዮች የተሻለ አግልግሎት ለመስጠት
እንዲያስችልና የከተማ አስተዳዳሩ ራዕይ በተሻለ ሁኔታ ለማሳካት ታሳቢ በማድረግ ተቋማቱ ወደ
አንድ እንዲመጡ ተደርጓል፡፡

በከተማ የሚታየውን ድህነትና ስራ አጥነት ለመቀነስ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ነዋሪዎች
በምግብ ዋስትና ተጠቃሚ በማድረግ ኑሮአቸውን በማሻሻል፣ በኢንተርፕራይዝ በማደራጀትና
በማልማት፣ኢንዱስትሪ ልማት በማስፋፋትና በማበልጸግ የኢንዲስትሪ መር ኢኮኖሚ ሽግግር
በማረጋገጥ፣ መንግስታዊ ድጋፎችን በመስጠት፣ በውጭ ሃገር የስራ ስምሪት ዜጎች ተጠቃሚ
እንዲሆኑ በማድረግ፣ አምራች ዜጎችን ጤንነታቸውንና ደህንነት በማስጠበቅ፣የስራ ቦታና የስራ
አከባቢዎችን ምቹ የስራ ሁኔታ በማረጋገጥ ፣ምርትና ምርታማነት እንዲያድግ በማድረግ ለበርካታ
የከተማችን ነዋሪዎች የስራ እድል መፍጠርና ኑሮ ማሻሻል ጥረት እየተደረገ ይገኛል፡፡
1
በመሆኑም የዜጎች ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የዘርፉን ፖሊሲና ስትራተጂ ከማሳካት
አንጻር ሰፊ ኃላፊነት የሚጠበቅበት በመሆኑ የዘርፉን ማነቆ ለመቅረፍና የድጋፍ አሰጣጥ
ስርዓታችን ቀልጣፋና ውጤታማ በማድረግ ተቋሙ የተሰጠውን ተልዕኮ በአግባቡ ለመፈፀም
የተገልጋይ እና የባለድርሻ አካላት ፍላጐትን ከማሟላት አኳያ ቢሮው በተሠጠው ስልጣንና
ተግባር መሰረት ያሉበትን ውስንነቶች ሊቀርፍ በሚችል መልኩ አደረጃጀቱን ከማዕከል እስከ
ወረዳ ድረስ አሁን ያሉበትን የአደረጃጀትና የአሰራር ሂደት ክፍተት ሊሞላ የሚችል የመሰረታዊ
የሥራ ሂደት (BPR) የማሻሻያ ጥናት የተደረገ ሲሆን በክፍል አንድ መግቢያ የጥናቱ ዓላማ፣
አስፈላጊነት፣ወሰን፣ዘዴ እና የሚጠበቅ ውጤት፤ ክፍል ሁለት የነባራዊ ሁኔታ ትንተና ፤ክፍል
ሶስት አዲሱን የሥራ ሂደት መቅረፅ ፣የተቋሙ ራዕይ፣ ተልዕኮና እሴቶች ፣ስልጣንና ተግባር፤
ስትራቴጂያዊ የትኩረት መስኮችና ዋና ዋና አገልግሎቶች እንዲሁም በክፍል አራት ላይ የሰው
ሀይል አደረጃጀት የያዘ ሰነድ ነው፡፡

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 2
1.1. የጥናቱ ዓላማ

1.1.1. የጥናቱ ዋና አላማ


ለቢሮው የተሰጡ ተልዕኮዎችን ውጤታማ ለማድረግ ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት
የሚያስችል ተቋማዊ አደረጃጀት መፍጠር ነው፡፡

1.1.2. የጥናቱ ዝርዝር ዓላማዎች


 የተቋሙን አደረጃጀትና አሰራር ተገልጋይ ተኮር እንዲሆን በማድረግ አገልግሎት

አሰጣጣችን በማሻሻል ግልፅ የሆነ ተግባር እና ኃላፊነት እንዲኖር ማስቻል፣


 ከላይኛዉ እስከ ታችኛዉ ያለውን መዋቅር ተናባቢ የሆነ አደረጃጀት ማድረግ፤

 ተመሳሳይነት ያላቸዉን ተግባራት ያከናውኑ የነበሩ ተቋማትና የስራ ክፍሎች


የሚያከናውኗቸውን ስራዎች በአንድ ላይ ማደራጀት፤
 ያልተናበበና ፍሰቱን ያልጠበቀ የአሰራር ስርዓት ቀላል እና የተገልጋዩን ፍላጎት

ሊመልስ እንዲችል ማድረግ፣


 የሰው ኃይል የፋይናንስ፣የግብዓትና ቴክኖሎጂን በአግባቡ ለመጠቀም የሚያስችል

አደረጃጀት በመፍጠር የተገልጋዮችን እርካታ ማሳደግ ነው፡፡


1.2. የጥናቱ አስፈላጊነት

ይህ ጥናት ያስፈለገበት ዋና ምክንያት ቢሮው የተሰጠውን ሥልጣንና ተግባራት በአግባቡ


ለመወጣት የሚያስችል መዋቅራዊ አደረጃጀት ለመፍጠር ነው፡፡ በመሆኑም
 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ተቋማትን መልሶ ለማደራጀት በወጣው አዋጅ

መሰረት ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ የተሰጠው ስልጣንና ኃላፊነቶች


በመኖራቸው፣
 በተለያዩ ተቋማት ይሰጡ የነበሩ ተግባራት ተመሳሳይ እና ድግግሞሽ ያላቸው በመሆኑ

በወጥነትና ወጪ ቆጣቢ በሆነ መልኩ ለመምራት በማስፈለጉ ፤

የከኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 3
 ምቹ የስራ አካባቢን በመፍጠር የተገልጋይን የአገልግሎት አሰጣጥ ውጤታማ ማድረግ

በማስፈለጉ፤
 የስራ ክፍፍልን፣ ተጠሪነትን፣ ግልጽነትን እና ተጠያቂነትን በቀላሉ የሚያሳይ፣

ተልዕኮውን በተሟላ ሁኔታ የመፈፀም አቅም ያለው ተቋም እና ተናባቢ የሆነ


መዋቅራዊ አደረጃጀት ለመፍጠር፣
 አዲስ ለተፈጠሩና ለተሻሻሉ የስራ መደቦች ተገቢ የሆነ የስራ መዘርዝር ፣ የሰው

ኃይል እና የትምህርት ዝግጅት በአግባቡ በማደራጀት ተቋሙ የተጣለበትን ተግባርና


ኃላፊነት በብቃት እንዲወጣ ለማስቻል ነው፡፡

1.3. የጥናቱ ወሰን

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር ስር የሚገኙ ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ያሉ የሕብረተሰብ


ክፍሎችን ኑሮ ሊያሻሽል፣ ስራ ፈላጊ ዜጎችን ወደ ስራ ሊያስገባና የአሰሪና ሰራተኛ
ጉዳዮችን ሊፈታ የሚችል እና የኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ስራዎችን
በመንግስታዊ ድጋፍ ማዕቀፎች በአግባቡ ሊመራ እና ሊደግፍ የሚችል መዋቅራዊ
አደረጃጀት በማጥናት ከማዕከል እስከ ወረዳ የሚዋቀሩ የስራ ሂደቶችን የመቅረጽ ፣ የሰው
ኃይል ፍላጎት የመለየትና ዋና ዋና ተግባራትን በማዘጋጀትና በማደራጀት ላይ የተወሰነ
ነው፡፡

1.4. የጥናቱ ስልትና አካሄድ

የጥናቱ ዘዴ ጥራት ያለዉና ዉጤታማ ጥናት ሰነድ ለማዘጋጀት የሚረዱ የመጀመሪያና


የሁለተኛ ደረጃ የመረጃ ምንጮችን በመጠቀም የተጠና ሲሆን፡-

1.4.1. መጀመሪያ ደረጃ መረጃ ምንጮች (Primary sources of data)

 የጥናት ኮሚቴው ከአመራር ጋር ውይይት በማድረግ፣

 በዘርፉ ካሉ ባለሙያዎች ውይይት በማድረግ፣

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 4
 የጥናቱ አማካሪዎች ከሚሰጡት ሙያዊ አስተያየት በመውሰድ፣

1.4.2. ሁለተኛ ደረጃ መረጃ ምንጮች (secondary sources of data)

 ለተቋሙ የተሰጠው ስልጣንና ኃላፊነት፤

 ዘርፉን ለመደገፍ የወጡ ፖሊሲ፣ ስትራቴጂ፣አዋጆች፣ደንቦች እና መመሪያዎች፤


 በ 2012 ዓ.ም የስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕይዝ ልማት ቢሮ፣የመስሪያ ቦታ ልማትና
አስተዳደር ኤጀንሲ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ የተጠና የመሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት
ሰነዶች፤
 በ 2011 ዓ.ም የስራተኛ ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ እና የምግብ ዋስትና ልማታዊ ሴፍትኔት
ኤጀንሲ የተጠና የመሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ሰነዶች፤
 ድረ-ገጾች፣ ዓመታዊ የተቋማት እቅዶችና ሪፖርቶቸ፣
1.5. ከጥናቱ የሚጠበቅ ውጤት /outcome of the study/

በተለያዩ ተቋማት ተበታትነው ሲተገበሩ የነበሩ ሥራዎችን ወደ አንድ በማምጣት፣


የሥራዎችን ፍሰት መሰረት በማድረግ ከተገልጋይ ፍላጎት አንጻር በማደራጀት፣
ተፈላጊ ችሎታ ያለው የሰው ሀይልና ተቋማዊ አደረጃጀት እንዲኖር ማስቻል ነው፡፡

የከኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 5
ክፍል ሁለት

2. ነባራዊ ሁኔታ ትንተና

2.1. ውስጣዊ ትንተና

ውስጣዊ
ጠንካራ ጎን ደካማ ጎን
ሁኔታዎች

 አመራሩ ፓሊሲዎችን ስትራቴጂዎችን በመረዳት የተቀመጡ  ስትራቴጂውን ከመረዳት ባሻገር በአግባቡ ስራ ላይ የማዋል ክፍተት
ራዕይ፣ተልዕኮና እሴቶችን በውል በመገንዘብ ለመተግበር መኖሩ፣
የተደረገው ጥረት አበረታች መሆኑ ፣
 የታቀዱ እቅዶችን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል በተፈጠሩ የሥራ
 ስትራቴጂክ እቅድ በማዘጋጀት እና አመቺ ሁኔታዎችን መደቦች በሚጠይቁት መሠረት የስው ኃይል አለሟሟላት፣
በመፍጠር ተግባራዊ መደረጉ ፣  በዕቅድ ላይ የተመሰረተ የዘርፉን የሰው ኃብት ለማልማት በሚፈለገው
1) የሰው ሀብት ደረጃ የአጭር፣የመካከለኛ እና የረጅም ጊዜ ስልጠና አለማመቻቸት ፣
 አመራሩ ስትራቴጂክ እቅድን ተግባራዊ ለማድረግ
 የውጭ ሀገር ስልጠናዎች ላይ የሚመለከታቸው ባለሙያ ከመላክ
ሀ/አመራር የአመራሩን እና የፈጻሚውን የአመለካከት ችግር እና
ይልቅ አመራሩ ራሱ የመሳተፍ፣
የክህሎት ክፍተት ለመሙላት ውስን ጥረት መደረጉ፣
 በየደረጃው የሚገኙ የዘርፉ አመራሮች ስራዎችን በባለቤትነት ስሜት
 አመራሩ ቀልጠፋና ውጤታማ አገልግሎት ተግባራዊ
፣ በዕውቀት እና በቁርጠኝነት የመምራት ውስንነት መኖር፣
በማድረግ ያሉትን ችግሮች እየፈቱ ውጤት ለማምጣት
 የሌብነት አመለካከትና ተግባርን በሚፈልግው ልክ አለመታገል፣
የተደረገው ጥረት አበረታች መሆኑ፣

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 6
 የተቋሙን ራዕይ፣ ተልዕኮና እሴቶችን በመገንዘብ ውጤት  ፈጻሚዎች ፖሊሲዎች ፣ አዋጆችን፣ መመሪያዎች እና የአሠራር
ለማስመዝገብ የሚያደርገው ጥረት እያደገ መምጣቱ ፣ ማንዋሎችን በተሟላ ሁኔታ ተረድቶ ተግባራዊ የማድረግ ክፍተት፣
 ባለሙያው የለውጥ ስራዎች ተገንዝቦ ከመስራት አንጻር  በቴክኖሎጂ የተደገፈ መረጃ አሰባሰብ፣ አያያዝ ፣ትንተናና እና
መሻሻሎች መታየታቸው ፣ አጠቃቀም ክፍተት መኖሩ ፣
 ፈጻሚው ግብአቶች ባልተሟሉበት ሁኔታ የተቋሙን ተልዕኮ  ፈጻሚው በተመደበበት የስራ መደብ የሚያስፈልገውን እውቀትና
ማሳካት ጥረት እያደረገ መሆኑ ፣ ክህሎት በማዳበር ለተገልጋዮች አገልግቶትን በብቃት የመስጠት
ክፍተት ፣
 ባለሙያው የለሙ ቴክኖሎጂዎች በመጠቀም ለአገልግሎት
ለ/ፈፃሚ
ፈላጊው አገልግሎቱን ለመስጠት የሚያደርገው ጥረት  ባለሙያው በሚፈለገው ደረጃ የሕዝብ አገልጋይነት ስሜት የዳበረ

አበረታች መሆኑ ፣ አለመሆኑ ፣


 የባለሙያ የቁርጠኝነትና ጠባቂነት ችግር መኖሩ፣
 አዳዲስ አስተሳሰቦች አሰራሮች፣ የጥናት ግኝቶች የመቀበልና እንደ
ሀገር ተጨባጭ ሁኔታ ቃኝቶ የመጠቀም ውስንነት መኖሩ፣
 የሌብነት አመለካከትና ተግባርን በቁርጠኝነት አለመታገል፣

2) ከመዋቅር  የተቋማት እና የስራ ክፍሎች የእርስ በርስ ትስስር ከጊዜ  የሚፈጠሩ አደረጃጀቶች ዘርፉን ታሳቢ ያላደረጉ እና ለባለጉዳዮች
እና ወደ ጊዜ እየተሸሻለ እንዲሄድ መደረጉ፣ ምቹና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት ውስንነት መኖሩ፣
አደረጃጀት
 ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችሉ ከማዕከል እስከ  አደረጃጀቶች ቶሎ ቶሎ የመለዋወጥ እና የነበረውን የአደረጃጀት
ወረዳ ተናባቢነት ያለውን መዋቅራዊ አደረጃጀት ለመፍጠር ችግር ከመፍታት አንፃር ውስንንት መኖሩ፣
ጥረት መደረጉ፣  በተቋማትና በስራ ክፍሎች መካከል የተግባርና ኃላፊነት መደራረብና
 ለስራ ክፍሎች የተሰጡ ተግባርና ኃላፊነቶችን ለመወጣት ተመሳሳይነት መኖር ፣
 ከማዕከል እስከ ወረዳ መዋቅራዊ አደረጃጀት ቢኖርም የሚሰጡ
ማነቆ የሆኑ የመዋቅር እና አደረጃጀት ችግሮችን በመለየት
አገልግሎቶች የተበጣጣሰ መሆኑ፣
ለመፍታት ጥረት መደረጉ ፣

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 7
 ከማዕከል እስከ ወረዳ ተናባቢነት ያለውን መዋቅራዊ  ተመሳሳይ ተግባራት በተለያዩ የስራ ክፍሎች እየተሰጠ የነበረና
አደረጃጀት ለመፍጠር ጥረት መደረጉ፣ ተናባቢ የሆነ አግልግሎት ከመስጠት አንፃር ውሰንነት መኖሩ፣

 የተቋማቱን ችግር ሊፈቱ የሚያስችሉ የተለያዩ  አመራሩ ፓሊሲዎችን ስትራቴጂዎችን ፣ አዋጆችን ፣መመሪያዎችን
መመሪያዎች እና የአሰራር ማኑዎሎች በማዘጋጀት ከባለድርሻ አካላት ጋር የጋራ ግንዛቤ በመያዝ በቅንጅት የመስራት
ተግባራዊ መደረጉ ፣ ውስንነት መኖሩ ፣
 የሪፎርም ስራዎችን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችሉ  አገልግሎት አሰጣጣችን ፈጣንና ቀላጣፋ ሊያደርጉ የሚችሉ የአሰራር
የአሰራር ስርዓት መዘርጋቱ ፣ ስርዓቶችን በመዘርጋት እያጠናከሩ አለመሄድ፣
 የሰራተኛውን የስራ ተነሳሽነት ለማሳደግ የእውቅናና ማበረታታቻ
 የመስሪያ ቦታዎች የኪራይ ገቢ አሰባሰብ ሥርዓት
ስርዓት በመዘርጋት ተግባራዊ አለመደረጉ ፣
በመዘርጋት ተግባራዊ መደረጉ ፣
 በየጊዜው የአሰራር መመሪያዎችና ማንዋሎችን በመፈተሸ ወቅታዊ
 መረጃዎችን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ አደራጅቶ መያዙ ጅምር
3) ከአሰራር ምላሽ በሚሰጥ መልኩ ማሻሻል አለመቻል ፣
ሥራ መኖሩ ፣
 የመስሪያ ቦታቸውን ለሶስተኛ ወገን ያስተላለፉ ኢንተርፕራይዞችን
 ለስራ ክፍሎች የተሰጡ ተግባርና ኃላፊነቶችን ለአሰራር
ወደ ህጋዊነት አሰራር ለማምጣት የተደረገው ጥረት በሚፈለገው
ማነቆ የሆኑ ችግሮችን በመለየት የመፍትሄ ሀሳቦችን
ደረጃ ውጤት ማምጣት አለመቻል ፣
ለማስቀመጥ ጥረት መደረጉ ፣
 ሠራተኞችን ለመሳብና በሴክተሩ ለማቆየት የሚያስችል የማትጊያ
ስርዓት አለመኖሩ፣
 ለኢንዱስትሪዎች እና ለኢንተርፕራይዞች የመስሪያ ቦታዎች
የአቅርቦት ውስንነት መኖሩ ፣
 የሌብነት አመለካከትና ተግባር ለመከላከል እና ለመቆጣጠር
የሚያስችል ጠንካራ የአሠራር ሥርዓት አለመዘርጋቱ ፣
4) ከመልካም  የመልካም አስተዳደር ችግሮች በመለየት በእቅድ  የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በጥናት በመለየት በሚፈለገው ደረጃ
አስተዳደርና ለመመለስ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ውስጥ መገባቱ፣ ፈጣንና ቀልጣፋ ምላሽ ያለመስጠት
አገልግሎት
 ለሰራተኛው ምቹ የስራ አከባቢ ለመፍጠር ጅምር ስራዎች  በአሰራር ሂደት የሚያጋጥሙ ችግሮችን ተከታትሎ መፍተሄ
አንጻር

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 8
መኖራቸው፣ ያለመስጠት፣

 ለተገልጋዩ የሚሰጡ አገልግሎቶች ተደራሽ ማድረግ  ተግባራቶችን /አገልግሎቶችን በተቀመጠዉ ስታንዳርድ መሰረት
የሚያስችል ዘመናዊ የቅሬታና አቤቱታ መፍቻ ቴክኖሎጂ ያለመፈጸም፣
በመዘርጋቱ አገልግሎቱን የተሻለ ለማድረግ ጥረት እየተደረገ  ፍትሀዊ የሆነ ኢኮኖያዊ ተጠቃሚነትን ያለማረጋገጥ
መሆኑ፣  የተጠያቂነት አሰራር ስርዓት አለመኖሩ
 የግልጽነት፣ተጠያቂነት፣ የውጤታማና ቅልጥፍና የአሠራር  የአሳታፊነት ችግር መኖር፣
ሥርዓቶች የመዘርጋት ጅማሮ መኖሩ፣

 አመራሩ እና ፈጻሚው የህዝብ አገልጋይነት ስሜት


እንዲያዳብር ጥረት መደረጉ፤

5) ከግብዓት
 ያለውን ሀብት አቻችሎ መጠቀም መቻሉ  በሶስቱም የአስተዳደር እርከኖች አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን የቢሮ
አቅርቦት
መገልገያ ቁሳቆሶች አለማሟላት፣
አንጻር  ለፐሮጀክቶችና ፕሮግራሞች ማስፈፀሚያ የሚዉል የካፒታል
በጀት መመደቡ፣  ግዥዎች በተያዘው ጊዜ መሰረት አለመፈፀማቸው

 በውስን መልክ ቢሆንም የመስሪያ ቦታዎች አቅርቦት  የሚገዙ ግብዓቶች የጥራት ችግር መኖሩ
መኖሩ፣
 ለፕሮግራሙ ተጠቃሚዎች የሚሆን የልማትና የደህንነት መጠበቂያ
 በማህበረሰብ አቀፍ ስራዎች የአነስተኛ መሰረተ ልማት መሳሪያዎች በወቅቱ አለማቅረብ፣
ግንባታዎች ለመስራት በጀትና ቦታ አቅርቦት መኖሩ ፣
 የሴክተሩ መስሪያ ቢሮ ለተገልጋዮቹም ሆነ ለፈጻሚዎች ምቹ
 በማኅበረሰብ አቀፍ በታቀፉ ሠሪ ኃይል ወደ ስራ ሊያስገባ አለመሆኑ፣
የሚያስችል የልማት መሳሪያና የደህንነት መጠበቂያ ማቅረብ  ሥራውን ለማከናወን በቂ የትራንስፖርት አቅርቦት አለመኖሩ፤
መቻሉ

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 9
 በሶስቱም የአስተዳደር እርከኖች ላይ የሴክተሩ መዋቅር
በማደራጀት አስፈላጊውን የሰው ኃይል እና ግብዓት
ለማሟላት ጥረት መደረጉ

2.2. ውጫዊ ሁኔታ ትንተና


ውጫዊ መልካም አጋጣሚዎች ስጋት
ሁኔታዎች
 በከተማ አስተዳደሩ ልማት ቀጥተኛ ግንኙነት /አስተዋፅኦ  ዓለም አቀፋዊና የሀገራዊ ፖለቲካዊ ሁኔታ ተለዋዋጭ መሆን፣
ያለው ጠንካራ ፓለቲካል መዋቅር መኖሩ፣  በውስጥና በውጪ ያሉ ለውጥ አደናቃፊ ሀይሎች መኖራቸው፣

 ለውጡ ይዟቸው የመጣቸውን ትሩፋቶች ለመጠቀም  የመጣውን ለውጥ ተከትሎ የህብረተሰቡ ያሳየው የልማት ፍላጎት ከመንግስት ዝግጁነት
እና አቅርቦት አንፃር ሲነፃፀር አለመጣጣም፣
የህብረተሰብ ፍላጎት መኖሩ እና ጠያቂ ህብረተሰብ

ፖለቲካዊ መፈጠሩ፣  ያደጉ ሀገራት ፖለቲካዊ ፍላጎት ከጊዜ ወደ ጊዜ መቀያየር እና በሀገራት መካከል
አስተማማኝ ፖለቲካዊ መተማመን አለመኖር፣
 በሀገር ደረጃ መንግስት ከግብርና ቀጥሎ ለማኑፋክቸሪንግ  የቢሮክራሲ፣ ብልሹ አሰራርና የሌብነት ችግር መስፈን፣
ኢንዱስትሪ እንዲሁም በከተማ ደረጃ ቅድሚያ  ፖለቲካል አመራሩ ተቋሙን በጠራ አመለካከት፣ በተሟላ ዝግጁነት እና በተረጋጋ
ሁኔታ አለመምራት፣
ለማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ትኩረት መስጠቱ፣
 የፖለቲካ (የሰላምና የፀጥታ) ባለመረጋጋት ምክንያት ተፈናቃይ ዜጎች መኖራቸው፣
 ከተማችን የተለያዩ የአለም አቀፍ ተቋማት መቀመጫ
መሆኗ፣

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 10
 በፖለቲካዊ ሁኔታ መቀየር ምክንያት የምስራቅ አፍሪካ
ተፈላጊነትና ተሰሚነት መጨመር፣

 የሀገርቱ የውጭ ግንኙነት እየተጠናከረ መምጣቱ፣

 የከተማው አስተዳደር የሲቪል ሰርቪስ ተቋማትን በአዲስ


መልክ ለማዋቀርና ለማጠናከርና የፖለቲካ ቁርጠኝነት
መኖሩ፣

 በከተማ አስተዳደር ውስጥ መልካም አስተዳደርን


ለማስፈን የሚያስችል ግልጽ አቅጣጫ መያዙ እና
ቁርጠኝነት መኖሩ፣

 ህብረተሰቡ በከተማው አስተዳደር ውስጥ በየደረጃው ባሉ


ምክር ቤቶች በተወካዮቹ አማካኝነት በውሳኔ አሰጣጥ
ላይ እየተሳተፈ መሆኑ፣

ኢኮኖሚያ  ሀገራችን ኢትዮጵያ የአለም አቀፋዊና አህጉራዊ የንግድ  የምርት ፍላጎት እና አቅርቦት አለመመጣጠን (demand and supply) ፣
ዊ ድርጅት የአባልነት ስምምነትያላት በመሆኑ ሰፊ የገበያ  ሀገራችን ኢትዮጵያ የአለም የንግድ ድርጅት አባል መሆኗ በምርት ጥራትና አቅርቦት
ዕድል አማራጭ መኖሩና ለማበራታቻ ስርዓት ተጠቃሚ ተወዳዳሪ መሆን ለማይችሉ ጀማሪ ኢንተርፕራይዞች ከገበያ ውጭ ሊያደርጋቸው
የሚችል መሆኑ፣
መሆን ፣

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 11
 የፋይናንስ አደረጃጀት ምቹና ያልተማከለ ሆኖ መገኘቱ፣  ከገጠር ወደ ከተማ የሚደረጉ ፍልሰት

 ኤክስፖርት የሚያደርጉ እና ተኪ ምርት በማምረት  የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ በምርትና ምርታማነት፣ በጥራትና በዋጋ ተወዳዳሪነት
አናሳ መሆን፣
አርዓያ የሆኑ አምራቾች መኖራቸው፣
 ኮንትሮባንድና ህገወጥ የንግድ ዝውውር መስፋፋት፣
 የሀገራችን ገጽታ እየተቀየረ በመምጣቱ በቀጣይ ሰፊ
 በሀገራችን የዝቅተኛ ደመወዝ መጠን በህግ ያልተወሰነ በመሆኑ በግል ድርጅቶች እና
የኢንቨስትመንት ዕድሎች መኖራቸው፡፡ በሰው ኃይል አቅራቢ ኤጀንሲዎች ለሠራተኞች ዝቅተኛ ደመወዝ መከፈል፣

 ሀገራችን የምትከተለው ነፃ የገበያ ስርአት መሆኑ፡፡  የተረጋጋ የማክሮ ኢኮኖሚ እድገት አለመኖር (የዋጋ ንረት፣ የውጭ ምንዛሪ እጥረት)

 ለዘርፉ የባንኮች የብድር ወለድ ምጣኔ ከፍተኛ መሆን፣


 በሀገራችን የሚመረቱ ምርቶችን የሚጠቀም የሀገር ዉስጥ
 ኢንተርፕራይዞችና የመስሪያ ቦታዎች በእሴት ሰንሰለትና በክላስተር ፅንስ ሃሳብ
ገበያ ሰፊ መሆኑ፣
መሰረት ያደረገ አለመኖኑ፣
 የዜጎች የነፍስ ወከፍ ገቢ መጨመር፣የህብረተሰቡ የቁጠባ  ወደ ዉጪ የሚላኩ አብዛኛው የግብርና እና ማዕድናት እሴት ያልተጨመረባቸው
ባህል መዳበር፣ መሆን፣

 በሃገሪቱ የሎጀስቲክ አቅርቦት አገልግሎት ተወዳዳሪና ቀልጣፋ ያለመሆን፣


 የዜጎች የስራ ፈጠራ እያደገ መምጣት፣
 ለኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪልማት ክፈተታቸው መሰረት ያደረገ የተቀናጀ
 ለኢንዱስትሪ ዘርፉ ጥሬ እቃ የሚያገለግሉ የግብርና መንግስታዊ ድጋፎች የመስጠት ችግር፣
ምርቶች መኖራቸው፣

 የአለማቀፋዊ ክስተት ለካፒታል ዝውውር፣ የቴክኖሎጂ


እድገት፣ ለስራ እድል ፈጠራ ምቹ መደላድል መፍጠር
መቻሉ፣

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 12
 ስራ ፈላጊዎች ተደራጅተው እና ተቀጥረው ለመስራት  አምራች ኢንዱስትሪዎች ማህበራዊ ኃላፊነታቸውን ያለመወጣት ችግር፣
ያላቸው የስራ ፍላጎትና አመለካከት እየተሻሻለና ወደ
 የኮቪድ-19 አለም አቀፍ ወረርሽኝ መስፋፋት፣
ዘርፉ እየተቀላቀሉ መምጣት፣
 የስራ ባህላችን ደካማ መሆን፣
 የመስራት አቅም ያለው አምራች ዕድሜ ላይ ያለ
የሕዝብ ቁጥር እድገት መኖሩ፣  የግሎባላዜሽን እድገትና የባህል ተፅዕኖ መኖር፣
ማህበራዊ
 የከተማችንን ህዝብ የማህበራዊ ነባራዊ ሁኔታ የሚያሳዩ  የህብረተሰቡ መልካም እሴቶችና ትስስር የሚሸረሽሩ ክስተቶች እያቆጠቆጡ መሆኑ፡፡
ጥናቶች ፣የተደራጁ መረጃዎች መኖራቸው፣
 የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ የእርስበርስ ትስስርና የእሴት ሰንሰለት ጠንካራ አለመሆን፣
 ህብረተሰቡ የራስን ጤና እና አከባቢ ከመጠበቅ አኳያ
የባህሪ ለዉጥ እያዳበረ መምጣቱ እና በመንግስት በኩል  የፍትሀዊ ተጠቃሚነት መጓደል፣

የጠና መድህን ዋስትና ስርዓት መዘርጋቱ፣  ከህዝብ ቁጥርና ከወጣቱ የስራ ፍላጎት የሚመጥን የስራ እድል ፈጠራ አለመኖር፣
 የማህበራዊ አገልግሎቶች ተደራሽነታቸው እየጎለበተ
መምጣቱ፣  የኢንዱስትሪያሊስቶች ማህበራዊ ተሳትፎ ደካማ መሆንና የአከባቢ ህብረተሰብ
የባለቤትነት መንፈስ መጓደል፣
 የሰው ኃይል ብቃት ለማጎልበት የሚያስችሉ በአገር
አቀፍና በከተማ ደረጃ የተለያዩ የስልጠና ተቋማት  ከህዝብ ቁጥርና ከወጣቱ የስራ ፍላጎት የሚመጥን የስራ እድል ፈጠራ አለመኖር፣
መኖራቸው፣
 ከኢኮኖሚ ዕድገት ጋር ያልተጣጣመ የህዝብ ቁጥር ዕድገት መኖር፣
 የስራ ደህንነት ዋስትና እየጎለበተ መምጣቱ፣
 የህዝብ ፍልሰት፣መፈናቀል እና ህገወጥ የሰዎች ዝውውር፣

 ማህበራዊ አገልግሎት ለመስጠት የተቋቋሙ ተቋማት በሚፈለገው መጠን ያልተጠናከረ


መሆኑ፣
ቴክኖሎጂ  ዘርፈ ብዙ የሆነ ፈጣን የቴክኖሎጂ ዕድገትና ስርጭት  ቴክኖሎጂዎችን በመቅዳት በማሻሻል እና በመፍጠር ጥቅም ላይ ለማዋል ውስንነት
መኖሩና እንዲሁም ለመጠቀም ምቹ ሁኔታ መኖሩ፣ መኖር፣

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
13
 የመረጃና ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂዎች ለማስፋፋት  በሀገር በቀል ቴክኖሎጂዎችን በጥናት በመለየት ወደ ተግባር ከመግባትና ከማስፋት
መንግስት ትኩረት የሰጠው በመሆኑ ይህንን ቴክኖሎጂ ይልቅ በውጭ ሀገራት አቅም ላይ ብቻ ማተኮር፣
ለመጠቀም ዕድል መኖሩ፣
 አለም የደረሰበት የቴክኖሎጂ እድገት ታዳጊ ሀገራት ኢንቨስትመንት ለመሳብ ያላቸዉ
 በቴክኖሎጂ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪውን ሊያግዙ የመወዳደሪያ አቅሞች ሰፊ የሰዉ ጉልበት፣ ርካሽ የኤለክትሪክ ኃይልና የመሬት
የሚችሉ የምርምር ተቋማትና ዩኒቨርስቲዎች አቅርቦት የሚፈታተን መሆኑ፣
መኖራቸው፣  ቴክኖሎጂን መግዛትና መጠቀም የሚችል የካፒታልና የክህሎት አቅም አነስተኛ
 የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን (FDI) ለቴክኖሎጂ መሆን፣
እድገ የሚያበረክተዉ አስተዋፅኦ ከፍተኛ መሆኑ፣  በምርምርና በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚሠሩ የምርምርና የጥናት ሥራዎች
 የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ እድገት ተሞክሮ ለመውሰድና የዘርፉን ችግሮች በብቃት ሊፈታ የሚችል ደረጃ ላይ አለመድረሱ፣
ለመቅዳት ምቹ መደላድል የተፈጠረ መሆኑ፣  በተቋማት መካከል ያለው በቴክኖሎጂ የታገዘ ዘመናዊ የመረጃ ልውውጥ ደካማ
 መንግስት በቴክኖሎጂ የአእምሮ ባለቤትነትና በፈጠራ መሆን፣
ስራ የተሰማሩ ባለሙያዎችን በበጀትና በስልጠና
ለመደገፍና ለማበረታታት ጅምር ስራ መኖሩ፣
 ሀገራችን ከሌሎች ሀገሮች ጋር የቴክኖሎጂ ትስስር ያላት
መሆኑ
 ግሎባላይዜሽን የማያቋርጥ የቴክኖሎጂ ዕድገትና  ግሎባላይዜሽን የውውድር ዓለም እንደመሆኑ መጠን የኢኮኖሚ ደረጃቸው ዝቅ ያሉ
ልውውጥ የሚካሄድበት፣በኢኮኖሚ ደረጃቸው ከፍ ያሉ በዋጋም ሆነ በጥራት ለመወዳደር የማይችሉ ተቋማትና ድርጅቶች ደግሞ ከውድድሩ
ውጪ የሚያደርግ መሆኑ፣
አገልግሎት ሰጪ ተቋማትና አምራች ድርጅቶች
 የአካባቢ ብክለት ለመቀነስ ብሎም እንዳይከሰት ለማድረግ የተጠናከረ የክትትል እና
በገበያው ብቁና ተወዳዳሪ ሆነው የተገኙ የሚያሸንፉበት
የቁጥጥር ስራአት አለመዘርጋት፣
አካባቢያዊ ነፃ መደረክ መሆኑ፣
 በአካባቢያችን ያሉ ፀጋዎችን በሚፈለገው አግባብ አጥንቶና ለይቶ ወደስራ ለመግባት
 ምቹ የስራ አካባቢ እና ፍላጎቱ ሰፊ የሆነ የቢዝነስ ውስንነት መኖሩ፣

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 14
አካባቢ መኖሩ፣  የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ዘርፉን ለመደገፍ ያላቸው ትኩረትና ቅንጅታዊ አሰራር
ደካማ መሆን፣
 ከፍተኛ የሆነ ገበያ እና የገበያ ፍላጎት መኖሩ፤
 ከኢንዱስትሪ መስፋፋት ጋር ተያይዞ ከባቢያዊ የአየር ብክለቱ እየጨመረ መምጣቱ፣
 ጥቅም ላይ ሊውሉ የሚችሉ የአካባቢ ፀጋዎች በስፋት
መኖራቸው፣  በከተማው ውስጥ የሚገኙ የኢንዱስተሪዎች ተረፈ ምርት ልቀት ቁጥጥር አናሳ መሆን

 ለአረንጓዴ ልማትና አከባቢ ለማይበክሉ ታዳሽ የኃይል


ምንጭ ላይ ትኩረት መሰጠቱ፣
 አከባቢ የማይበክሉ ተግባራትን ለመቆጣጠር የሚችሉ
ተቋማት መኖር እና የማህበረሰቡ የግንዛቤ እድገት
እየተሻሻለ መምጣቱ፣
 በዘርፉ የሚያሰራ አለም አቀፍ ስምምነቶች ፣ሀገር አቀፍ  የዘርፉን ፖሊሲና ስትራቴጂ በአግባቡ ተረድቶ ተግባራዊ አለማድረግ፣
ፖሊሲዎች፣የህግ ማዕቀፎች፣ ደንቦችና መመሪያዎች
 ዘርፉን ለመደገፍ የተቀረፁ አዋጆችን፤ ደንቦች፤ መመሪያዎች ዙሪያ በተከታታይ
መኖራቸው፣
ግንዛቤ በመፍጠር ተፈፃሚ ማድረግ ላይ ሰፊ ክፍተት መኖሩ፣
 ህግ አውጪውና አስፈጻሚው አካል የተለያዩ የቁጥጥር
ህጋዊ  ወቅታዊና ተለዋዋጭ ሁኔታዎችን በማጤን ፖሊሲና ስትራቴጂዎችን መከለስ
ስርዓት በመዘርጋት መከታተል መቻሉ፣
አለመቻል፣

 የማያሰሩ / ማነቆ የሆኑ መመሪያዎች መኖራቸው፣

 ከምርት ጥራት እና ተያያዥ ጉዳዮች ጋር ተያይዞ የመንግስት ክትትልና ቁጥጥር ስራ


የአፈፃፀም ክፍተት ያለበት መሆን፣

 የአሰሪና ሰራተኛ ሕግ እንደ ሀገር የወጣ ቢሆንም ተግባራዊነቱ ክፍተት ያለበት

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
15
መሆኑ፣አዋጁን ለማስፈጸም መመሪያዎች አለመውጣት፣

 የተቀረፁትን አዋጆጆችን፤ደንቦች ፤መመሪያዎች በተገቢው ሁኔታ ተረድቶ ተፈፃሚ


አለማድረግ

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 16
2.3. አስቻይና ፈታኝ ሁኔታዎች
አስቻይ ሁኔታዎች ፈታኝ ሁኔታዎች

 ከተማችን የተለያዩ የአለም አቀፍ ተቋማት መቀመጫ መሆኗ፣ በከተማ አስተዳደሩ  ዓለም አቀፋዊና የሀገራዊ ፖለቲካዊ ፍላጎት ከጊዜ ወደ ጊዜ መቀያየር እና
ጠንካራ የፖለቲካል መዋቅር መኖሩ እና ጠያቂ ህብረተሰብ መፈጠሩ በሀገራት መካከል አስተማማኝ ፖለቲካዊ መተማመን አለመኖር፣

 የዘርፉ ኢኮኖሚ ልማት በዋነኛነት አገራት ከየራሳቸው ተጨባጭ ሁኔታ በመነሳት  የምርት ፍላጎትና አቅርቦ አለመመጣጠን የአገሪቱ የማክሮ ኢኮኖሚ
በሚቀርጹት ፖሊሲና እስትራቴጂ የሚመራና የሚያብብ ኢኮኖሚያዊ ዘርፉ እድገት እንዳያድግና እንዳይረጋጋ አስተዋፆ ማድረጉ፣
መሆኑ፣  የሀገር በቀል ቴክኖሎጂዎችን የአጠቃቀም ችግር እና በምርምርና በከፍተኛ
 የቴክኖሎጂ ዕድገትን ሊያመጡ የሚችሉ የምርምር ተቋማት መኖራቸው ትምህርት ተቋማት የሚሠሩ የምርምርና የጥናት ሥራዎች የዘርፉን
፣ተሞክሮ ለመውሰድና ለመቅዳት ምቹ ሁኔታ መኖሩ እና ሀብትን አቻችሎ ችግሮች መፍታት ያለመቻል ምርትና ምርታማነት እንዲቀንስ ፈታኝ
በመጠቀም ፈጣን እድገት ለማምጣት ያስችላል፤ መሆኑ፤

 የማህበራዊ አገልግሎቶች ተደራሽነታቸው እየጎለበተ የመምጣቱ ፣ አምራች ዕድሜ  ቴክኖሎጂን መግዛትና የሚያስችል የካፒታልና የክህሎት አቅም ማነስ እና
ላይ ያለ የሕዝብ ቁጥር እድገት መኖሩ፣ የሰው ኃይል ብቃት ለማጎልበት የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሠራር ክፍተት ቴክኖሎጂ ሽግግር
የሚያስችሉ የስልጠና ተቋማት መኖራቸው እና የስራ ፍላጎትና አመለካከት እንዳይኖር ሊፈትን ይችላል
እየተሻሻለ በመምጣት የህብረተሰብ ፍትሐዊ ተጠቃሚነትን ማሳደግ ያስችላል፡፡  አለም የደረሰበት የቴክኖሎጂ እድገት ታዳጊ ሃገራት ኢንቨስትመንት
 ለአረንጓዴ ልማትና አካባቢ ለማይበክሉ ታዳሽ የኃይል ምንጭ ላይ ትኩረት ለማሳደግ ያላቸው የመወዳደሪያ አቅሞች እርካሽ የመሰረተ ልማት ፣
መስጠቱ ፣ አካባቢ የማይበክሉ ተግባራትን ለመቆጣጠር የሚችሉ ተቋማትና የመሬት አቅርቦት እና ሰፊ የሰው ኃይል ወደ ስራ ለማስገባት
አሰራር መኖሩ የማኅበረሰቡ የግንዛቤ እድገት እየተሻሻለ መምጣቱ ምቹ የስራ የሚደረገውን ጥረት ፈታኝ ማድረግ

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
17
አካባቢ በመፍጠር የሀገር በቀል ኢኮኖሚ እድገት እንዲኖር ያስችላል  ህዝብ ቁጥር ከኢኮኖሚ ዕድገት ጋር ያለመጣጣም፣ የህዝብ
 አለም አቀፍ ስምምነቶች ፣ ሀገር አቀፍ ፖሊሲዎች ፣ የሕግ ማዕቀፎች ፣ ፍልሰት፣መፈናቀል፤ ህገወጥ የሰዎች ዝውውር፣ እና አገልግሎት
ደንቦችና መመሪያዎች መኖራቸው ለመስጠት የተቋቋሙ ተቋማት በሚፈለገው ደረጃ ያለመጠናከራቸው ስጋት
ፍትሀዊ የሆነ ተጠቃሚነትን ያለማረጋገጥ፣ የተጠያቂነት አሰራር ስርዓት
ያለመኖር እና የአሳታፊነት ችግር ጋር ተዳምሮ ከፍተኛ የሆነ የማህበረሰብ
የአኗኗር ቀውስ በማምጣት ሊፈትነን ይችላል፡፡

 በከተማችን እድገት ጋር ተያይዞ ከባቢያዊ ብክለት እየጨመረ መምጣትና


በከተማ ውስጥ የሚገኙ ኢንዱስትሪዎች ተረፈ ምርት ልቀት ቁጥጥር
አናሳ መሆን አካባቢን ይጎዳል

 የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸው ኬሚካሎች አካባቢን ሊበክል


በማይችል መልኩ ለማስወገድ የአሰራርና የአቅም ውስንነት መኖር
 የዘርፉን ፖሊሲ ፣ አዋጆች ፣ ደንቦችና መመሪያዎችን በአግባቡ ተረድቶ
ተግባራዊ ለማድረግ የአቅም ውስንነት እንዲሁም ከከተማችን እድገት ጋር
ተያይዞ የሚመጡ ችግሮችን ለመፍታት የሚየስችሉ አዳዲስ ሕጎችን
ተግባራዊ አለማድረግ ፣ ነባሮችን የማሻሻል ውስንነት መኖር ፣

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 18
ክፍል ሶስት
3. አዲሱን የሥራ ሂደት መቅረፅ (The Redesigning Stage)
3.1. የተቋሙ ራዕይ፣ ተልዕኮና እሴቶች
3.1.1. የተቋሙ ራዕይ/Vision
አዲስ አበባ ከተማ በ 2022 ምቹ የስራ ሁኔታ የተረጋገጠባት ፤ ዘላቂና አስተማማኝ የስራ እድል የፈጠሩ
በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆኑ ኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪዎች ያደጉባት ከተማ ሆና ማየት ነው
፡፡

3.1.2. የተቋሙ ተልዕኮ /Mission:

የስራ ስምሪት አገልግሎትን በማስፋፋት፤ ሰላማዊ የአሰሪና ሰራተኛ ግንኙነትን በማስፈን ለስራ ፈላጊው
ሰፊ የስራ እድል በመፍጠር፣የልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም በመተግበር ከድህነት ወለል በታች የሚገኙ
ነዋሪዎችን ኑሮ ማሻሻል እንዲሁም የመስሪያ ቦታ፣ የፋይናንስ፣ የካፒታል ሊዝ፣ የገበያ፣ ቴክኖሎጂ፣
የቴክኒክና ምክር ድጋፍ በማድረግ ኢንተርፕራይዝና አምራች ኢንዱስትሪ በምርትና ምርታማነት ብቁና
ተወደዳሪ እንዲሆኑ ማስቻል፡፡

3.1.3. የተቋሙ እሴቶች/Values

 ግልጽኝነት
 ተጠያቂነት
 ፍትሀዊነት
 ቅንጅታዊ አሰራርን ማጎልበት
 ለለውጥ ዝግጁነት
 ስራ ፈጣሪነትን ማበረታታት
 በእዉቀት መምራት
 የምርታማነት ባህል

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 19
 አገልጋይነት
 ታማኝነት

3.2. የተቋሙ ስልጣንና ተግባር፤ ስትራቴጂያዊ የትኩረት መስኮችና ዋና ዋና አገልግሎቶች

3.2.1. የተቋሙ ስልጣንና ተግባራት

1. የኢንተርኘራይዞችንና የኢንደስትሪ ልማት ለማፋጠን የሚረዱ ተቋማዊ ስትራቴጂዎች፣ ስልቶችን፣


ፕሮግራሞችን፣ ፕሮጀክቶችን፣ የድጋፍ ማዕቀፎች፣ መመሪያዎችንና እቅዶችን ያዘጋጃል፤
ተግባራዊ ያደርጋል፤
2. በከተማው ውስጥ የሚገኙትን ነዋሪዎች አምራች ዜጋ ለማድረግ የሚያስችሉ አዳዲስ የስራ ዕድል
አማራጮችን ይለያል፣ ያጠናል፣ ያስጠናል፣ ፕሮጀክት ፕሮፋይል ያዘጋጃል፣ የአዋጭነት
ጥናቶችን ያጠናል፣ ያስተዋውቃል፣ ወደ ስራ እንዲገቡ ያበረታታል፤
3. የኢንተርኘራይዞች የኢንደስትሪዎች የሥራ ፈላጊዎችንና የስራ ገበያ መረጃ ይመዘግባል፤ መረጃ
ይሰበስባል፣ ይተነትናል፣ ያደራጃል፣ይተነትናል ጥቅም ላይ እንዲውል ያደርጋል፤
4. ለሥራ ፈላጊዎች ለኢንተርፕራይዞችና ኢንደስትሪዎች በሥራ ዕድል ፈጠራና ኢንዱስትሪ ልማት
ስትራቴጂ፣ አሰራርና የድጋፍ ማዕቀፎች ላይ ግንዛቤ ይፈጥራል፤ አፈፃፀሙን እየተከታተለ ድጋፍ
ያደርጋል፤
5. የኢንተርኘራይዞችና ኢንደስትሪዎች የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ጣቢያዎችን ያቋቁማል፣
ያስተባብራል፣ ይቆጣጠራል፤
6. ኢንተርኘራይዞችና አምራች ኢንደስትሪዎችን በንግድ ህጉ እና አግባብ ባለው ሌላ ህግ መሰረት
ያደራጃል፤ አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል፤
7. ኢንተርኘራይዞችና አምራች ኢንደስትሪዎች የተሰማሩበትን የስራ ዘርፍ በአግባቡ ማካሄድ
የሚያስችላቸው የብድር፣ የካፒታል ሊዝ ፋይናንስ አገልግሎት ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፤
የመስሪያና መሸጫ ቦታ ይሰጣል፤ ተፈፃሚነቱን ይከታተላል፤ ያረጋግጣል፣ ከታለመለት ዓላማ
ዉጭ ጥቅም ላይ ዉሎ ሲገኝ ህጋዊ እርምጃ ይወስዳል ያስወስዳል፤
8. በኢንተርኘራይዝና ኢንደስትሪ ልማት ለተሰማሩ አንቀሳቃሾችና አምራቾች የሙያ ማበልፀጊያ
ስልጠናዎች እና አውደ ርዕዮች እንዲዘጋጁ ያደርጋል፤

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 20
9. የኢንተርኘራይዞችና ኢንደስትሪዎችን የገበያ ችግር ለመቅረፍ ከተለያዩ አካላት ጋር የገበያ ትስስር
እንዲፈጠርላቸው ያደርጋል፤ ኤግዚቢሽንና ባዛሮች እንዲዘጋጁ ያደርጋል፤ በውጭ ሀገር በሚካሄዱ
ኤግዚቢሽንና ባዛሮች እንዲሳተፉ ሁኔታዎችን ያመቻቻል፤
10. ኢንተርኘራይዞችና አምራች ኢንደስትሪዎች ለተወዳዳሪነታቸው እንቅፋት የሆኑ ጉዳዩችን በጥናት
በመለየት መፍትሔ እንዲያገኙ ያደርጋል፤ ምርጥ ተሞክሮዎችን ከሀገር ውስጥ እና ከውጭ ሀገር
ለይቶ ያጠናል፣ ይቀምራል፣ ያስተገብራል፣ ውጤታማነቱን ይከታተላል፤
11. የኢንተርፕራይዞችና አምራች ኢንደስትሪዎች እርስ በእርስ በግብዓት አቅርቦት፣ በምርትና
በቴክኖሎጂ ትስስር እንዲፈጥሩ ያደርጋል፤ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር የገበያ ትስስር
ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያደርጋል፤
12. ኢንተርኘራይዞችና ኢንደስትሪዎች ምርታማነታቸውን ለማሳደግ እና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ
ከዩኒቨርሲቲዎች፣ ከጥናትና ምርምር ተቋማት እና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት በቅንጅት ይሰራል፣
13. ኢንተርኘራይዞችና አምራች ኢንደስትሪዎች የመረጃ፣ የቴክኖሎጂ መረጣ፣ የድርድር፣ የግንባታ፣
የኮሚሺኒንግ ድጋፍ ይሰጣል፤ ውጤቱንም ይገመግማል፤
14. ለኢንተርኘራይዞችና አምራች ኢንደስትሪዎች የመረጃና የምክር አገልግሎት የሚሰጥበት የአሰራር
ስርዓት ይዘረጋል፤ ተፈጻሚነቱን ይከታተላል፤
15. የኢንተርኘራይዞችና አምራች ኢንደስትሪዎች የብቃት ማረጋገጫ እንዲሁም የደረጃ እና የጥራት
ሰርቲፊኬሽን እንዲያገኙ ድጋፍ ያደርጋል፤
16. ኢንተርኘራይዞችንና አምራች ኢንደስትሪዎች ከጥቃቅን ወደ አነስተኛ፤ ከአነስተኛ ወደ መካከለኛና
ከመካከለኛ ወደ ከፍተኛ የዕድገት ደረጃ እንዲሸጋገሩ ያደርጋል፤
17. ኢንተርኘራይዞችና አምራች ኢንደስትሪዎች ተወዳዳሪ ለማድረግ በጥናት ላይ የተመሰረተ
የማበረታቻ፣ የዕውቅና እና ሽልማት ስርዓት ይዘረጋል፤ ተግባራዊ ያደርጋል፤
18. የኢንተርኘራይዞችና አምራች ኢንደስትሪዎች በዘርፍ ማህበራት ያደራጃል፤ ውጤታማ እንዲሆኑ
አስፈላጊውን እገዛ ያደርጋል፤
19. የኢንዱስትሪውን ምርትና ምርታማነት በቀጣይነት ሊያሣድጉ የሚችሉ የአቅም ግንባታ እና ችግር
ፈቺ የጥናት ስራዎችን ያከናውናል፤ እንዲሁም የሰራተኞች የስራ ላይ ደህንነት፤ የአካባቢ ጥበቃና
የኢንዱስትሪ ሰላም የሚያስጠብቁ ተግባራትን ያከናውናል፣

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 21
20. ከሚመለከታቸዉ አካላት ጋር በመቀናጀት ለኢንተርኘራይዞችና አምራች ኢንደስትሪዎች አስፈላጊ
የሆነ የሰለጠነ የሰዉ ኃይል እና የግብዓት አቅርቦት አስተማማኝ በሆነ መልኩ ለማሟላት
የሚያስችል ስልት ይቀይሳል፣ ተግባራዊ ያደርጋል፣
21. ለኢንተርኘራይዞችና አምራች ኢንደስትሪዎች አገልግሎት እንዲውሉ የተዘጋጁ ነባር የመስሪያ ቦታ
የሆኑ ህንጻዎች፣ ሼዶች፣ ተለጣፊ ሱቆች እና ኮንቴነሮች እንዲሁም በመንግስት፣ በግልና በተለያዩ
በጎ አድራጎት ድርጅቶች የተገነቡ መደብሮችን ያስተዳድራል፤ ይከታተላል፤
22. ለኢንተርኘራይዞችና አምራች ኢንደስትሪዎች ማምረቻ፣ ማሳያ እና መሸጫ ሼድና ህንጻ
በኢንደስትሪ መንደሮች፣ በክላስተር ማዕከላትና በገበያ ማዕከላት ማስገንባት እንዲችል
ከሚመለከተው አካል የለማ መሬት ይረከባል፤ ካርታ የሌላቸው ነባር ይዞታዎች ካርታ
እንዲሰራላቸው ያመቻቻል፤ የተገነቡትን ያስተላልፋል፤ ያስተዳድራል፤
23. ኢንተርኘራይዞችና አምራች ኢንደስትሪዎች ማምረቻ፣ ማሳያ እና መሸጫ ሼድና ህንጻ
በኢንደስትሪ መንደሮች፣ በክላስተር ማዕከላት፣ በገበያ ማዕከላት እና በኢንፖሪየም ማዕከላት
በማደራጀት እንዲገነቡ ያደርጋል፤ እድሳትና ጥገና እንዲደረግላቸው ያደርጋል፤ የመሠረተ ልማት
አውታሮችም እንዲሟሉላቸው ይደግፋል፤ ይከታተላል፤
24. ነባር እና አዲስ የመስሪያ ቦታ ማዕከላት ስታንዳርድ እና ዝርዝር የአፈጻጻም መመሪያ ያወጣል፣
ይተገብራል፣ ይቆጣጠራል፤ በወጣው መመሪያ መሰረት ለኢንተርኘራይዞችና አምራች
ኢንደስትሪዎች በኪራይ ያስተላልፋል፤ ኪራይ እንዲሰበሰብ ያደርጋል፤
25. መስራት እየቻሉ በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ምክንያት ሥራ ሳይኖራቸው በከፋ ድህነት
ላይ የሚኖሩ የከተማ ነዋሪዎችን መረጃ ይመዘግባል፤ ይለያል፤ ያደራጃል፤ ይተነትናል፤
ሲፈቀድለትም በማህበረሰብ አቀፍ ልማት ስራዎች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያደርጋል፤ አፈፃፀሙን
ይከታተላል፤
26. ከማህበረሰብ አቀፍ ልማት ስራዎች የተጠቃሚነት ጊዜያቸው ሲያበቃ የማስመረቅ ስራ ይሰራል፤
በዘላቂ ኑሮ ማሻሻያ ፕሮግራም ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያደርጋል፤ አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
27. በአሰሪና ሠራተኛ መካከል የሥራ ቦታ ሰላም እንዲሰፍን ያደርጋል፤ የወል የሥራ ክርክሮች እና
የኅብረት ስምምነት ድርድር ልዩነቶች በመግባባት እልባት እንዲያገኙ ያደርጋል፤ የህብረት
ስምምነቶችንና ማሻሻያቸውን ይመዘግባል፤

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 22
28. በአሰሪና ሠራተኛ መካከል የሥራ ቦታ ሰላም እንዲሰፍን የትምህርትና የሥልጠና አገልግሎት
ይሰጣል፣ የሙያ ምክር አገልግሎት ስለሚስፋፋበት፣ ክፍት የሥራ መደቦች ስለሚመዘገቡበትና
ሥራና ሠራተኛ ስለሚገናኙበት ዘዴ ይቀይሳል፤ ሲጸድቅም ተግባራዊ መሆኑን ያረጋግጣል፤
29. አግባብነት ካላቸው አካላት ጋር በመተባበር በከተማው ውስጥ በሥራ ላይ ስለተሰማራውና ሥራ
አጥ ስለሆነው የሰው ኃይል፣ ስለሙያ መደብ፣ የከተማውን የስራ ሰምሪት እንዲሁም የሙያ
አመዳደብ ጥናትና ምርምር ያደርጋል፤ መረጃዎችን ይይዛል፤ የስራ ገበያ መረጃዎች ስርዓት
ይዘረጋል፣ ይሰበስባል፣ ያጠናክራል፤ ያሰራጫል፤
30. በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ ህግ በተደነገገው መሰረት በከተማው ውስጥ የሚደራጁ የአሰሪና ሰራተኛ
የሙያ ማህበራትን ይመዘግባል፤ ድጋፍ ይሰጣል፤ ሲፈርሱ ምዝገባውን ይሰርዛል፤
31. አሰሪዎች የስራ ሁኔታን፣ የሙያ ደህንነትና ጤንነትንና የስራ አካባቢን ለመጠበቅ የወጡ የስራ
ሁኔታ ደረጃዎችና የመከላከያ ዘዴዎች በሥራ ላይ ማዋላቸውን ይቆጣጠራል፤
32. ሥራና ሠራተኛ ለሚያገናኙ ኤጀንሲዎች የብቃት ማረጋገጫ በህግ መሰረት ይሰጣል፤ ድጋፍ
ያደርጋል፤ መሥራታቸውን ያረጋግጣል፤ ይሰርዛል፤
33. በአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ ህግ መሰረት የከተማው አስተዳደር የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ እና
አማካሪ ቦርድ አባሎችን ይሾማል፤ ያሰናብታል፤ ተግባርና ኃላፊነታቸውን ይከታተላል፤
34. የከተማ ነዋሪ ስለውጭ አገር ሥራ ስምሪት እና ህገ ወጥ ዝውውር ተጨባጭ ሁኔታ፤ ትክክለኛ
እና ወቅታዊ መረጃ እንዲያገኝ የመገናኛ ብዙኃንንና ሌሎች አማራጭ ዘዴዎችን በመጠቀም
ቀጣይነት ያለው ከተማ አቀፍ የግንዛቤ ማሳደጊያ ሥራዎችን ያከናውናል፤
35. ለስራ ወደ ውጭ አገር ለመሄድ ፍላጎት ላላቸው ዜጎች ስለተቀባይ አገር ሁኔታ በሚሰማሩበት
የስራ መስክ ሊኒራቸወው ስሚገባ ክህሎት፣ስለመብታቸውና ኃላፊነታቸው እና ስለመሳሰሉት
ጉዳዩች የቅድመ-ስምሪትና የቅድመ ጉዞ ግንዛቤ ማሰደጊያ ስልጠና እንዲያገኙ ያደርጋል፣
36. መንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ እና ከግል ድርጅቶች ጋር ትስስር በመፍጠር
ኢንተርኘራይዞችና አምራች ኢንደስትሪዎች ድጋፍ እንዲያገኙ ሁኔታዎችን ያመቻቻል፣ የአሰራር
ስርዓት ይዘረጋል፣ተፈጻሚነቱን ያረጋግጣል፤

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 23
3.2.2. ስትራቴጂያዊ የትኩረት መስኮች እና ውጤታቸው
3.2.2.1. ስትራቴጂያዊ የትኩረት መስኮች
1) የኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ማልማት

2) የሥራ ስምሪት በማስፋፋት የስራ ዕድል መፍጠር


3) በከተማ ልማታዊ ሴፍቲኔት ተጠቃሚ ማድረግ
4) የመስሪያ ቦታ ልማትና አቅርቦት
5) ምቹ የሥራ ቦታና አካባቢ መፍጠር

3.2.2.2. ስትራቴጂያዊ ውጤቶች


1) ምርታማ፣ብቁና ተወዳዳሪ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ
2) ስራ ዕድል የተፈጠረላቸው ስራ ፈላጊዎች
3) በምግብ ዋስትና ፕሮግራም ተጠቃሚ የሆኑ ነዋሪዎች
4) በመስሪያ ቦታ አቅርቦት ተጠቃሚ የሆኑ ኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪዎች
5) መብትና ደህንነቱ የተጠበቀ ሰራተኛ
3.2.3. የተቋሙ ዋና ዋና ተግባራት /አገልግሎቶች/

1) ፕሮጀክት ማዘጋጀትና መገምገም ፣

2) አማራጭ የስራ ዕድሎችን መለየት፣

3) የአዋጭነት ጥናትና ፕሮጀክት ፕሮፋይል ማዘጋጀት፣

4) ሰራ ፈላጊዎችን ወደ ስራ ማስገባት፣

5) መረጃዎችን መሰብሰብ፣ማደራጀት፣ መተንተንና ማሰራጨት፣

6) የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ጣቢያዎችን ማቋቋምና ማጠናከር፣

7) የስራ ፈላጊዎችን በንግድ ህጉ መሰረት በኢንተርፕራይዝ ማደራጀት፣

8) የመስሪያና መሸጫ ቦታዎችን በውል ማስተላለፍ፣ ማስተዳደርና መቆጣጠር፣

9) የካፒታል ሊዝና የፋይናንስ ድጋፍ እንዲያገኙ ማመቻቸት፣

10) ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣

11) የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣

12) ምርትና አገልግሎትን ማስተዋወቅ (Promotion)

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 24
13) የግብዓት፣የምርት፣ የቴክኖሎጂ እና የገበያ ትስስር መፍጠር፣

14) ምርጥ ተሞክሮዎችን መቀመርና ማስፋት፥

15) ጥናትና ምርምር ማድረግ፣

16) ምርታማነትን መለካት፤

17) የድርድርና የኮሚሽንኒንግ አገልግሎት መስጠት፤

18) የመረጃና የምክር አገልግሎት መስጠት፥

19) የብቃት ማረጋገጫ፣የደረጃ እና የጥራት ሰርቲፊኬሽን እንዲያገኙ ማመቻቸት፤

20) የዕድገት ደረጃ ሽግግር አገልግሎት መስጠት፤

21) የኢንዱስተሪ ኤክስቴንሽን ድጋፍ ማመቻቸት

22) የማበረታቻ ፣ የዕውቅና እና ሽልማት ስራን ተግባራዊ ማድረግ፤

23) የስራ ቦታ አከባቢ እና የሰራተኛች የስራ ላይ ደህንነት፥ጤንነት ማስጠበቅ፤

24) ለመስሪያ ቦታዎችና ክላስተር ማዕከላት ልማት የሚውል የለማ መሬት መረከብ፤

25) ነባርና አዲስ ይዞታዎችን የባለቤት ማረጋገጫ ካርታ እንዲኖራቸው ማድረግ፤

26) የመስሪያና መሸጫ ቦታዎች፣ ክላስተር ማዕከላትንና ኢንፖሪየሞችን በክላስተር ፅንሰ ሀሳብ መሰረት

ዲዛይን እንዲዘጋጅ በማድረግ ማሰገንባት፣

27) የነባር መስሪያ ቦታዎችን የእድሳትና የጥገና ስራዎችን መስራት፤

28) የመሰረተ ልማት አውታሮች እንዲሟሉ ማድረግ፤

29) ነባርና አዳዲስ የማምረቻና የመሸጫ ህንጻዎችንና የመስሪያ ቦታዎችን በክላስተር ፅንሰ ሀሳብ መሰረት

ማደራጀት፣

30) የሴፍቲኔት ተጠቃሚ ነዋሪዎችን መለየት፣

31) የቅሬታ አፈታትና አቤቱታ አገልግሎት መስጠት፤

32) በማህበረሰብ አቀፍ ስራዎች የሚለሙ ቦታዎችን እንዲለዩ ማድረግ፤

33) የማህበረስብ አቀፍ ልማት ስራዎች ላይ በማሰራት ተጠቃሚ ማድረግ፤

34) የዘላቂ ኑሮ ማሻሻያ የድጋፍ ማእቀፎችን እንዲያገኙ ማድረግ፤

35) የኑሮ ማሻሻያ ተጠቃሚዎች ተጨመሪ ጥሪት ማፍሪያ ላይ ማሰማራት፣

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 25
36) የሴፍትኔት ተጠቃሚዎችን በማስመረቅ፥ የማሸጋገር ስራ መስራት፣

37) ማህበራዊ ምክክር ማስተግበር፤

38) የወል የሥራ ክርክሮች እና የኅብረት ስምምነት ድርድር ልዩነቶችን ማስማማት፤

39) የአሰሪና ሰራተኛ ማህበራትን ህጋዊ ማድረግ እና ድጋፍ መስጠት፤

40) የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ የህግ ማዕቀፎች ተፈፃሚነት ማረጋገጥ፣

41) ሥራና ሠራተኛ ለሚያገናኙ ኤጀንሲዎች እና የግል የስራ ሁኔታ ቁጥጥር አገልግሎት አቅራቢዎች

የብቃት ማረጋገጫ መስጠት፤

42) የስራ ክርክሮችን በውሳኔ መፍትታት

43) ስለውጭ አገር ሥራ ስምሪት እና ህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር የግንዛቤ ማሳደጊያ ሥራዎችን መስራት፤

44) የስደት ተመላሾችን በዘላቂነት ማቋቋም፣

45) የሂሳብ መዝገብ አያያዝ እና የኦዲት አገልግሎት መስጠት፣

46) ለኢንተርፕራይዞች የንግድ ልማት አገልግሎት (BDS) መስጠት፤

47) ነባርና አዳዲስ የመስሪያ ቦታዎችን በስታንዳርዱ መሰረት ያደራጃል፣

48) የአገልግሎት ክፍያ መሰብሰብ፣

49) የህብረተሰብ ተሳትፎና ንቅናቄ ሰራዎች መስራት፣

50) የምርት ቁጥጥርና ኢንስፔክሽን ያከናውናል፣

51) የአምራች ኢንዱስትሪዎችን የአምራችነት ፈቃቅ መስጠትና መሰረዝ፣

3.3. ዋና ዋና ተግባራት /አገልግሎቶችን / በስራሂደት /process/ መልክ ማደራጀት /regrouping/


ቡድን 1

1) አማራጭ የስራ ዕድሎችን መለየት፣

2) ስራ ፈላጊዎችን ወደ ስራ ማስገባት፣

3) የስራ ፈላጊዎችን በንግድ ህጉ መሰረት በኢንተርፕራይዝ ማደራጀት፣

4) ስለውጭ አገር ሥራ ስምሪት እና ህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር የግንዛቤ ማሳደጊያ ሥራዎችን መስራት፣

5) የስደት ተመላሾችን በዘላቂነት ማቋቋም፣

6) ሥራና ሠራተኛ ለሚያገናኙ ኤጀንሲዎች የብቃት ማረጋገጫ መስጠት፤ቁጥጥር ማድረግ

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 26
7) ከስራ ስምሪት ጋር የሚነሱ አቤቱታዎችና ቅሬታዎችን መፍታት፥

8) ክትትልና ድጋፍ ማድረግ ፣

9) የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣

ቡድን 2

1) የመስሪያና መሸጫ ቦታዎችን በውል ማስተላለፍ፣ ማስተዳደርና መቆጣጠር፣

2) ነባርና አዳዲስ የመስሪያ ቦታዎችን በስታንዳርዱ መሰረት ያደራጃል

3) የአገልግሎት ኪራይ መሰብሰብ፣

4) የቅሬታ አፈታትና አቤቱታ አገልግሎት መስጠት

5) ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣

6) የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣

ቡድን 3

1) ለመስሪያ ቦታዎችና ክላስተር ማዕከላት ልማት የሚውል የለማ መሬት መረከብ፤

2) ነባርና አዲስ ይዞታዎችን የባለቤት ማረጋገጫ ካርታ እንዲኖራቸው ማድረግ፤

3) የመስሪያና መሸጫ ቦታዎች፣ ክላስተር ማዕከላትንና ኢንፖሪየሞችን በክላስተር ፅንሰ ሀሳብ መሰረት

ዲዛይን እንዲዘጋጅ በማድረግ ማሰገንባት፣

4) የነባር መስሪያ ቦታዎችን የእድሳትና የጥገና ስራዎችን መስራት፣

5) ነባርና አዳዲስ የማምረቻና የመሸጫ ህንጻዎችንና የመስሪያ ቦታዎችን በክላስተር ፅንሰ ሀሳብ መሰረት

ማደራጀት፣

6) የመሰረተ ልማት አውታሮች እንዲሟሉ ማድረግ፤

7) ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣

8) የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣

ቡድን 4
1) የሴፍቲኔት ተጠቃሚ ነዋሪዎችን መለየትና የቅሬታ አገልግሎት መስጠት፤
2) በማህበረሰብ አቀፍ ስራዎች የሚለሙ ቦታዎችን እንዲለዩ ማድረግ፤

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 27
3) የማህበረስብ አቀፍ ልማት ስራዎች ላይ በማሰራት ተጠቃሚ ማድረግ፤
4) የህበረተሰብ ተሳትፎና ንቅናቄ ሰራዎች መስራት
5) የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣
6) ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣
7) የመረጃና የምክር አገልግሎት መስጠት፥
8) የቅሬታ አፈታትና አቤቱታ አገልግሎት መስጠት፤

ቡድን 5-

1) የዘላቂ ኑሮ ማሻሻያ የድጋፍ ማእቀፎችን እንዲያገኙ ማድረግ፤

2) የኑሮ ማሻሻያ ተጠቃሚዎች ተጨመሪ ጥሪት ማፍሪያ ላይ ማሰማራት፣

3) የሴፍትኔት ተጠቃሚዎችን በማስመረቅ፥ የማሸጋገር ስራ መስራት፣

4) የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት

5) ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣

6) የመረጃና የምክር አገልግሎት መስጠት፥

ቡድን 6

1) የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣


2) ምርትና አገልግሎትን ማስተዋወቅ (Promotion)
3) የመረጃና የምክር አገልግሎት መስጠት፥
4) የግብዓት፣የምርት የገበያ ትስስር መፍጠር፣
5) የቅሬታ አፈታትና አቤቱታ አገልግሎት መስጠት፤
6) ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣
ቡድን 7

1) የዕድገት ደረጃ ሽግግር አገልግሎት መስጠት፤

2) የማበረታቻ ፣ የዕውቅና እና ሽልማት ስራን ተግባራዊ ማድረግ፤

3) የሂሳብ መዝገብ አያያዝ እና የኦዲት አገልግሎት መስጠት፣

4) ምርጥ ተሞክሮዎችን መቀመርና ማስፋት፥

5) ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣

6) የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 28
ቡድን 8

1) የስራ ቦታ አከባቢ እና የሰራተኛች የስራ ላይ ደህንነት፥ ጤንነት ማስጠበቅ፣


2) የማህበራዊ ምክክር ማስተግበር፣
3) የወል የሥራ ክርክሮች እና የኅብረት ስምምነት ድርድር ልዩነቶችን ማስማማት፤
4) የአሰሪና ሰራተኛ ማህበራትን ህጋዊ ማድረግ እና ድጋፍ መስጠት፤
5) የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ የህግ ማዕቀፎች ተፈፃሚነት ማረጋገጥ፣
6) የስራ ክርክሮችን በውሳኔ መፍታት፥
7) የግል የስራ ሁኔታ ቁጥጥር አገልግሎት አቅራቢዎች የብቃት ማረጋገጫ መስጠት፣
8) ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣
9) የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣
10) የሙያ ደህንነትና ጤንነት አጠባበቅ ጥናትና ምርምር ማካሄድ፥
ቡድን 9
1) ጥናትና ምርምር ማድረግ፣

2) ፕሮጀክት ማዘጋጀትና መገምገም፣

3) ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣

4) የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣

ቡድን 10

1) የካፒታል ሊዝና የፋይናንስ ድጋፍ እንዲያገኙ ማመቻቸት፣


2) ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣
3) የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣
4) የቴክኖሎጂ ትስስር መፍጠር፣
5) ምርታማነትን መለካት፤
6) የድርድርና የኮሚሽንኒንግ አገልግሎት መስጠት፤
7) የመረጃና የምክር አገልግሎት መስጠት፥
8) የብቃት ማረጋገጫ፣የደረጃ እና የጥራት ሰርቲፊኬሽን እንዲያገኙ ማመቻቸት፤
9) የንግድ ልማት አገልግሎት (BDS) መስጠት፤
10) የኢንዱስተሪ ኤክስቴንሽን ድጋፍ ማመቻቸት
ቡድን 11

1) የካፒታል ሊዝና የፋይናንስ ድጋፍ እንዲያገኙ ማመቻቸት፣

2) ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 29
3) የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣

4) የቴክኖሎጂ ትስስር መፍጠር፣

5) ምርታማነትን መለካት፤

6) የድርድርና የኮሚሽንኒንግ አገልግሎት መስጠት፤

7) የመረጃና የምክር አገልግሎት መስጠት፥

8) የብቃት ማረጋገጫ፣የደረጃ እና የጥራት ሰርቲፊኬሽን እንዲያገኙ ማመቻቸት፤

9) የንግድ ልማት አገልግሎት (BDS) መስጠት፤

10) የኢንዱስተሪ ኤክስቴንሽን ድጋፍ ማመቻቸት

ቡድን 12

1) የካፒታል ሊዝና የፋይናንስ ድጋፍ እንዲያገኙ ማመቻቸት፣

2) ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣

3) የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣

4) የቴክኖሎጂ ትስስር መፍጠር፣

5) ምርታማነትን መለካት፤

6) የድርድርና የኮሚሽንኒንግ አገልግሎት መስጠት፤

7) የመረጃና የምክር አገልግሎት መስጠት፥

8) የብቃት ማረጋገጫ፣የደረጃ እና የጥራት ሰርቲፊኬሽን እንዲያገኙ ማመቻቸት፤

9) የንግድ ልማት አገልግሎት (BDS) መስጠት፤

10) የኢንዱስተሪ ኤክስቴንሽን ድጋፍ ማመቻቸት

ቡድን 13

1) የካፒታል ሊዝና የፋይናንስ ድጋፍ እንዲያገኙ ማመቻቸት፣

2) ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣

3) የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣

4) የቴክኖሎጂ ትስስር መፍጠር፣

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 30
5) ምርታማነትን መለካት፤

6) የድርድርና የኮሚሽንኒንግ አገልግሎት መስጠት፤

7) የመረጃና የምክር አገልግሎት መስጠት፥

8) የብቃት ማረጋገጫ፣የደረጃ እና የጥራት ሰርቲፊኬሽን እንዲያገኙ ማመቻቸት፤

9) የንግድ ልማት አገልግሎት (BDS) መስጠት፤

10) የኢንዱስተሪ ኤክስቴንሽን ድጋፍ ማመቻቸት

ቡድን 14

1) የካፒታል ሊዝና የፋይናንስ ድጋፍ እንዲያገኙ ማመቻቸት፣

2) ሙያዊ ክትልና ድጋፍ ማድረግ፣

3) የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣

4) የግብዓት፥የአገልግሎት እና ቴክኖሎጂ ትስስር መፍጠር፣

5) የመረጃና የምክር አገልግሎት መስጠት፥

1) ለኢንተርፕራይዞች የንግድ ልማት አገልግሎት (BDS) መስጠት፤

2) የኢንዱስተሪ ኤክስቴንሽን ድጋፍ ማመቻቸት

ቡድን 16
1) መረጃዎችን መሰብሰብ፣ማደራጀት፣ መተንተንና ማሰራጨት፣
2) የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ጣቢያዎችን ማቋቋምና ማጠናከር፣"
3) የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣
4) ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣

3.4. የሥራ ሂደቱ ዋና ዋና ተግባራት /አገልግሎቶችን /ማደራጀት /regrouping/

1) ለመስሪያ ቦታዎችና ክላስተር ማዕከላት ልማት የሚውል የለማ መሬት መረከብ

2) ነባርና አዲስ ይዞታዎችን የባለቤት ማረጋገጫ ካርታ እንዲኖራቸው ማድረግ፤

3) የመስሪያና መሸጫ ቦታዎች፣ ክላስተር ማዕከላትንና ኢንፖሪየሞችን በክላስተር ፅንሰ ሀሳብ

መሰረት ዲዛይን እንዲዘጋጅ በማድረግ ማሰገንባት፣

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 31
4) የነባር መስሪያ ቦታዎችን የእድሳትና የጥገና ስራዎችን መስራት፣

5) የመሰረተ ልማት አውታሮች እንዲሟሉ ማድረግ፤

6) ነባርና አዳዲስ የማምረቻና የመሸጫ ህንጻዎችንና የመስሪያ ቦታዎችን በክላስተር ፅንሰ ሀሳብ

መሰረት ማደራጀት፣
7) ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣

8) የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣

3.5. አዲሱ የስራ ሂደት መጠሪያ፤ የስራ ሂደቱ መግለጫ፤ የሥራ ሂደቱ መነሻና መድረሻ
3.5.1. አዲሱ የስራ ሂደት መጠሪያ:- የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት
3.5.2. የስራ ሂደት መግለጫ፡-
ይህ የዳይሬክቶሬት ተቋማዊ ተልዕኮውን ከመወጣት አኳያ የኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪዎች
የመስሪያና መሸጫ ቦታዎች፣ የማምረቻ ክላስተር ማዕከላትን፣ የኢንፖሪየሞች፣ ሱቆችንና
ማሳያዎችን፣ ገበያ ማዕከላት፣ ኢግዚብሽን ማዕከላትን ልማት ጥያቄ የሁሉም ኢንተርፕራይዞችና
አምራች ኢንዱስትሪዎች ጥያቄ በመሆኑ የከተማ አሰተዳደሩ ዘርፉ የሚፈለገውን የመሬት፣
የኤሌክትሪክ ኃይል፣ የውሀ፣ የመንገድ እና ሌሎች የመሰረተ-ልማት ፍላጎቶች በሚፈለገው
መልኩ በማሟላት ኢንተርፕራይዞችንና ኢንዱስትሪዎችን ምርታማና በገበያ ተወዳዳሪ
እንዲሆኑ ያደርጋል፡፡ በመሆኑም አዲሱ የስራ ሂደት የኢንተርፕራይዞችና የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ
የመስሪያ ቦታ ልማት ጥያቄ ለመመለስ የሚያስችል ከአካባቢ ብክለት የፀዱ ሆነው ቀጣይነት
ያለው ለውጥ ማምጣት አስፈላጊ በመሆኑ ይህ ስያሜ ተሰጥቶታል፡፡
3.5.3. የሥራ ሂደቱ መነሻ፡-

 የኢንተርፕራይዞችና የአምራች ኢንዱስትሪዎች የመስሪያ ቦታ ጥያቄ

3.5.4. የስራ ሂደቱ መድረሻ፡-


 ጥራታቸውን የጠበቁ መሰረተ ልማት የተሟላላቸው እና ለስራ ምቹና ዝግጁ የሆኑ የመስሪያ ቦታዎች
ለኢንተርፕራይዞችና አምራች ኢንዱስትሪዎች በማቅረብ የመስሪያ ቦታ ጥያቄ መልስ መስጠት፣

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 32
3.5.5. የሥራሂደቱ ግብዓት ፣ ውጤትና የግብ ስኬት

የሥራ ሂደቱ ግብዓት የሥራ ሂደቱ ዉጤት የሥራ ሂደቱ የግብ ስኬት
የኢንተርፕራይዞችና የአምራች መሰረተ ልማት የተሟላላቸው ጥራታቸውን የጠበቁ ለስራ ምቹና ዝግጁ
ኢንዱስትሪዎች ለሥራ ምቹና የመስሪያ ቦታዎችን በማስገንባትና የሆኑ በመሰረተ ልማት የተሟላላቸው
በስታንዳርድ የተገነባና መሠረተ በማስተላለፍ የኢንተርፕራይዞችና የመስሪያ ቦታዎች ተጠቃሚ በመሆን የረኩ
ልማት የተሟላለት የመስሪያ ቦታ የአምራች ኢንዱስትሪዎች ኢንተርፕራይዞችና አምራች ኢንዱስትሪዎች
ጥያቄ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ

3.6. የስራ ሂደቱ ደንበኞች ፍላጎትና የባለድርሻ አካላት ሚና

3.6.1. የስራ ሂደቱ ደንበኞች

 ኢንተርፕራይዞችና አምራች ኢንዱስሪዎች


 የስራ እድል የሚፈጠርላቸው ዜጎች

3.6.2. የሥራ ሂደቱ ደንበኞች

ተ.ቁ ዋና ዋና ተግባራት የደንበኛው ፍላጎት


1 ለመስሪያ ቦታዎችና ክላስተር ማዕከላት ልማት የሚውል ለምቹ የመስሪያ ቦታ ልማት አገልግሎትና ለግንባታ
የሚውል መሬት ርክክብ መፈጸም፣
የለማ መሬት መረከብ፤

2 ነባርና አዲስ ይዞታዎችን የባለቤት ማረጋገጫ ካርታ


ካርታ የለሌቸውን አዲስና ነባር ይዞታዎች ህጋዊ ካርታ
እንዲያገኙ በማድረግ የመስሪያ ቦታው ህጋዊ ባለቤት ሆኖ
እንዲኖራቸው ማድረግ፤ መገኘት

3 አዲስ ለሚገነቡ የመስሪያና መሸጫ ቦታዎች ፣ ክላስተር የመስሪያና መሸጫ ቦታዎች ፣ ክላስተር ማዕከላትንና
ማዕከላትንና ኢንፖሪየሞችን በክላስተር ፅንሰ ሀሳብ መሰረት ኢንፖሪየሞችን ለመገንባት የሚያስችች ያለቀለት ዲዛይን
እንዲዘጋጅ ማስቻል፣ የተጠናቀቀ የመሥሪያ ቦታ ማግኘት፣
ዲዛይን እንዲዘጋጅ በማድረግ፣መስገንባት

4 የጥገናና የእደሳት ተግባር የሚያስፈልጋቸውን ኢንዱስትሪ የሀብት ብክነትን በመከላከል ጥገናናነ እድሳት የሚፈልጉ
የመስሪያ ቦታዎች በጥናት ተለይተው ነና የወቅቱን የጥገና
መንደሮች ፣ የማምረቻ ክላስተር ማዕከላትና መሸጫና ማሳያ
በጀት በጥራት ማዘጋጀትና ለጥገና ዝግጁ እንዲሆኑ እና
ህንጻዎችን፣ገበያ ማዕከላት ፣ ኢግዚብሽን ማዕከላትና የጥገና ሥራ እንዲሰራ ማስቻል፣
ኢንፖሪየም የእድሳትና የጥገና ስራዎችን በጥናት መለየት
እንዲጠገኑ ማድረግ፣በተገባው ውል መሰረት መስራታቸውን

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 33
ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣

5 ግንባታቸዉ እና ጥገናቸው የተጠናቀቁ የማምረቻ ክላስተር በተቀመጠለት የጥራት፣ጊዜና በተዘጋጀለት በጀት መሰረት
ማዕከላትና መሸጫና ማሳያ ህንጻዎችን፣ ገበያ ማዕከላት፣ የተቀናጀና ችግር ፈች የሆነ ክትትል በማድረግ ደረጃውን
ኢግዚብሽን ማዕከላት፣ ኢንፖሪየሞች፣ ሼዶችና ሱቆችን የጠበቀ የለማና ለኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪዎች መስሪያ
ቦታ ማቅረብ
የመስሪያ ቦታዎችን መረከብ፣

6 የመሰረተ-ልማት ችግር ያለባቸዉ ፣ ወርክሾፕ ፣ ህንፃዎች ፣ የማምረቻ፣ መሸጫና መስሪያ ቦታዎች ያለባቸውን የመሰረተ
ልማት አቅርቦት ችግር ዘለቄታዊ በሆነ መልኩ መፍታት
ሱቆች ፣ ኪዎስኮክ፣ ኢንዱስትሪ መንደሮች፣ የማምረቻ
ክላስተር ማዕከላትና መሸጫና ማሳያ ህንጻዎችን፣፣ ገበያ
ማዕከላት ፣ ቋሚ ኢግዚብሽን ፣ ኢንፖሪየም እና ለሌሎች
ኤጀንሲው ባስገነባቸው ከመስሪያ ቦታዎች ጋር ለተያያዙ
ግንባታዎች የመሠረተ ልማት አውታሮችም በመለየት
እንዲሟላላቸው ማድረግ፣

7 በስታንዳርዱ መሰረት ክላስተር ማዕከላት እና የማምረቻ ኢንዱስትሪ መንደሮች ፣ የማምረቻ ክላስተር


ህንጻዎችና ሼዶች ደህንነት እንዲጠበቅ ክትትል፣ድጋፍና ማዕከላትና መሸጫና ማሳያ ህንጻዎችን፣ገበያ
ቁጥጥር ማድረግ፣ ማዕከላት ፣ ኢግዚብሽን ማዕከላትና ኢንፖሪየም

8 የማምረቻ ማሽኖችን ክብደት መቋቋም የሚችሉና


ነባርና አዳዲስ የማምረቻና የመሸጫ ህንጻዎችንና የመስሪያ ደህንነታቸው የተጠበቀ ክላስተር ማዕከላት፣ የማምረቻ
ቦታዎችን በክላስተር ፅንሰ ሀሳብ መሰረት ማደራጀት፣ ህንጻዎችና ሼዶች ለኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪዎች
ማቅረብ መቻል፣

3.6.3. የስራ ሂደቱ ባለድርሻ አካላት

1. የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ፤


2. የፋይናስና ቢሮ
3. የዲዛይንና ኮንስትራክሽን ቢሮ፤
4. የፕላንና ልማት ኮሚሽን፤
5. የመንገዶች ባለስልጣን፤
6. የመሰረተ ልማት ቅንጅት፣ ግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን፤
7. የሰላምና ጸጥታ ቢሮ፣
8. አቃቢ ህግ፣
9. የኤሌክትሪክ አገልግሎት፣

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 34
10. የውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን፤
11. የአካባቢ ጥበቃና አረንጓዴ ልማት ኮሚሽን፤
12. የገቢዎች ቢሮ፤
3.7. የአፈጻጸም ክፍተት (Performance gap)

3.7.1. ተገልጋዮች እንዲሆንላቸው ከሚፈልጉት አንጻር /Against the customer needs and
requirement/

ተ. ዋና ዋና ተግባራት የደንበኞች ፍላጎት አሁን ያለው አፈፃፀም የአፈፃጸም ክፍተት



ጊዜ ጥራት ዕርካታ ጊዜ ጥራት በ ዕርካታ ጊዜ ጥራት ዕርካታ
በሰዓት በ% በ% በሰዓት % በ% በደቂቃ በ% በ%
1. ለመስሪያ ቦታዎችና ክላስተር
ማዕከላት ልማት የሚውል የለማ 576 100 100 720 55 40 144 45 60
መሬት መረከብ፤

2. ነባርና አዲስ ይዞታዎችን የባለቤት


ማረጋገጫ ካርታ እንዲኖራቸው 1416 100 100 1770 55 40 354 45 60
ማድረግ፤

3. የመስሪያና መሸጫ ቦታዎች ፣


ክላስተር ማዕከላትንና
ኢንፖሪየሞችን በክላስተር ፅንሰ 1524 100 100 1905 50 40 381 50 60
ሀሳብ መሰረት ዲዛይን እንዲዘጋጅ
ማድረግ፣

4. ኢንዱስትሪ መንደሮች ፣ የማምረቻ


ክላስተር ማዕከላትና መሸጫና ማሳያ
ህንጻዎችን፣ገበያ ማዕከላት ፣
424 530 45 40 106 -45 -40
ኢግዚብሽን ማዕከላትና ኢንፖሪየም
፣ ሼዶችና ሱቆች እንዲገነቡ
ማድረግ፣

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 35
5. ግንባታቸዉ እና ጥገናቸው የተጠናቀቁ
የማምረቻ ክላስተር ማዕከላትና
መሸጫና ማሳያ ህንጻዎችን፣ ገበያ
ማዕከላት፣ ኢግዚብሽን ማዕከላት፣
344 100 100 430 70 60 86 30 40
ኢንፖሪየሞች፣ ሼዶችና ሱቆችን
ግንባታቸውንና ጥገናቸው
የተጠናቀቁትን መስሪያ ቦታዎችን
መረከብ

6. የመሰረተ-ልማት ችግር ያለባቸዉ ፣


ወርክሾፕ ፣ ህንፃዎች ፣ ሱቆች ፣
ኪዎስኮክ፣ ኢንዱስትሪ መንደሮች፣
የማምረቻ ክላስተር ማዕከላትና
መሸጫና ማሳያ ህንጻዎችን፣፣ ገበያ
ማዕከላት ፣ ቋሚ ኢግዚብሽን ፣ 2608 100 100 3260 65 65 652 35 35
ኢንፖሪየም እና ለሌሎች ኤጀንሲው
ባስገነባቸው ከመስሪያ ቦታዎች ጋር
ለተያያዙ ግንባታዎች የመሠረተ
ልማት አውታሮችም በመለየት
እንዲሟላላቸው ማድረግ፣

7. በስታንዳርዱ መሰረት ክላስተር


ማዕከላት እና የማምረቻ ህንጻዎችና
374 100 100 434 55 50 60 45 50
ሼዶች ደህንነት እንዲጠበቅ
ክትትል፣ድጋፍና ቁጥጥር ማድረግ፣

8. ነባርና አዳዲስ የማምረቻና የመሸጫ


ህንጻዎችንና የመስሪያ ቦታዎችን
3728 100 100 4660 30 30 932 70 70
በክላስተር ፅንሰ ሀሳብ መሰረት
ማደራጀት፣

3.8. የሚፈለገው የግብ ስኬት /Desired outcome/ እና በጥረት ተደራሽ ግብ /Stretch objectives/
ተ.ቁ ዋና ዋና ተግባራት የደንበኛው ፍላጎት በጥረት ተደራሽ ግብ

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 36
1. ለመስሪያ ቦታዎችና ክላስተር ማዕከላት ለመስሪያ ቦታ የሚያገለግል ለመስሪያ ቦታዎችና ክላስተር ማዕከላት ልማት የሚውል
ልማት የሚውል የለማ መሬት መረከብ፤ ለግንባታ ምቹ የሆ የለማ መሬት የለማ መሬት መረከብን በ 720 ሠዓት ይሰራ የነበረውን
እንዲቀርበላቸው ይፈልጋሉ፣
ተግባር ወደ 576 ሰዓት ዝቅ በማድረግ የጥራት ደረጃ

ከ 55% ወደ 100% እና የደንበኛውን ዕርካታ ከ 40% ወደ


100% ከፍ በማድረግ የታቀደውን ተግባር ማከነወን ነው

2. ነባርና አዲስ ይዞታዎችን የባለቤት ካርታ የሌላቸውን አዲስና ነባር ነባርና አዲስ ይዞታዎችን የባለቤት ማረጋገጫ ካርታ
ማረጋገጫ ካርታ እንዲኖራቸው ማድረግ፤ ይዞታዎች ህጋዊ ካርታ እንዲኖራቸው ማድረግን፤ በ 1770 ሠዓት ይሰራ
እንዲያገኙ በማድረግ የመስሪያ የነበረውን ተግባር ወደ 1416 ሰዓት ዝቅ በማድረግ የጥራት
ቦታው ህጋዊ ባለቤት ሆኖ ደረጃ ከ 55% ወደ 100% እና የደንበኛውን ዕርካታ ከ 40%

መገኘት፣ ወደ 100% ከፍ በማድረግ የታቀደውን ተግባር ማከነወን


ነው

3. የመስሪያና መሸጫ ቦታዎች ፣ ክላስተር አለማቀፋፋዊና ወቅተታዊ የሆነ በክላስተር ፅንሰ ሀሳብ መሰረት ዲዛይን እንዲዘጋጅ
ማዕከላትንና ኢንፖሪየሞችን በክላስተር ስታንዳርዱን የጠበቀ ና ለሥራ ማድረግን፣ በ 1905 ሠዓት ይሰራ የነበረውን ተግባር ወደ
ፅንሰ ሀሳብ መሰረት ዲዛይን እንዲዘጋጅ ምቹ የሆነ የመስሪያ ቦታ ዲዛይን 1524 ሰዓት ዝቅ በማድረግ የጥራት ደረጃ ከ 50% ወደ
ማድረግ፣ እንዲዘጋጅ መፈገል፣ 100% እና የደንበኛውን ዕርካታ ከ 40% ወደ 100% ከፍ
በማድረግ የታቀደውን ተግባር ማከነወን ነው

4. ኢንዱስትሪ መንደሮች ፣ የማምረቻ ስታንዳርዱን የተበቀና ለሥራ የመስሪያ ቦታዎችን እንዲገነቡ ማድረግን በ 530 ሠዓት
ክላስተር ማዕከላትና መሸጫና ማሳያ ምቹ የሆነና በታቀደለት ጊዜ ይሰራ የነበረውን ተግባር ወደ 424 ሰዓት ዝቅ በማድረግ
ህንጻዎችን፣ገበያ ማዕከላት ፣ ኢግዚብሽን የተገነባ የመስሪያ ቦታ መረከብ፣ የጥራት ደረጃ ከ 45% ወደ 100% እና የደንበኛውን
ማዕከላትና ኢንፖሪየም ፣ ሼዶችና ሱቆች ዕርካታ ከ 40% ወደ 100% ከፍ በማድረግ የታቀደውን
እንዲገነቡ ማድረግ፣ ተግባር ማከነወን ነው

5. ግንባታቸዉ እና ጥገናቸው የተጠናቀቁ ግንባታቸዉና ጥገናቸው ግንባታቸዉ እና ጥገናቸው የተጠናቀቁ የመስሪያ


የማምረቻ ክላስተር ማዕከላትና መሸጫና የተጠናቀቁ የማምረቻ ክላስተር ቦታዎችን መረከብን በ 430 ሠዓት ይሰራ የነበረውን
ማሳያ ህንጻዎችን፣ ገበያ ማዕከላት፣ ተግባር ወደ 344 ሰዓት ዝቅ በማድረግ የጥራት ደረጃ
ማዕከላትና መሸጫና ማሳያ
ኢግዚብሽን ማዕከላት፣ ኢንፖሪየሞች፣ ከ 70% ወደ 100% እና የደንበኛውን ዕርካታ ከ 60% ወደ
ሼዶችና ሱቆችን ግንባታቸውንና ጥገናቸው ህንጻዎችን፣ ገበያ ማዕከላት፣ 100% ከፍ በማድረግ የታቀደውን ተግባር ማከነወን ነው
የተጠናቀቁትን መስሪያ ቦታዎችን መረከብ ኢግዚብሽን ማዕከላት፣

ኢንፖሪየሞች፣ ሼዶችና

ሱቆችን ተጠናቀው ማየት

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 37
6. የመሰረተ-ልማት ችግር ያለባቸዉ ፣ የመሰረተ ልማት የተማላላቸው ከመስሪያ ቦታዎች ጋር ለተያያዙ ግንባታዎች የመሠረተ
ወርክሾፕ ፣ ህንፃዎች ፣ ሱቆች ፣ ኪዎስኮክ፣ የመስሪያ ቦታዎች ባለቤት ሆኖ ልማት አውታሮችም በመለየት እንዲሟላላቸው
ኢንዱስትሪ መንደሮች፣ የማምረቻ መገኘት ማድረግን፣ በ 3260 ሠዓት ይሰራ የነበረውን ተግባር ወደ
ክላስተር ማዕከላትና መሸጫና ማሳያ 2608 ሰዓት ዝቅ በማድረግ የጥራት ደረጃ ከ 65% ወደ
ህንጻዎችን፣፣ ገበያ ማዕከላት ፣ ቋሚ 100% እና የደንበኛውን ዕርካታ ከ 65% ወደ 100% ከፍ
ኢግዚብሽን ፣ ኢንፖሪየም እና ለሌሎች በማድረግ የታቀደውን ተግባር ማከነወን ነው
ኤጀንሲው ባስገነባቸው ከመስሪያ ቦታዎች
ጋር ለተያያዙ ግንባታዎች የመሠረተ ልማት
አውታሮችም በመለየት እንዲሟላላቸው
ማድረግ፣

7. በስታንዳርዱ መሰረት ክላስተር ማዕከላት ደህንነቱ የተጠበቀ ክላስተር የመስሪያ ቦታዎችን ደህንነት እንዲጠበቅ ክትትል፣ድጋፍና
እና የማምረቻ ህንጻዎችና ሼዶች ደህንነት ማዕከላት እና የማምረቻ ቁጥጥር ማድረግን፣ በ 434 ሠዓት ይሰራ የነበረውን
እንዲጠበቅ ክትትል፣ድጋፍና ቁጥጥር ተግባር ወደ 374 ሰዓት ዝቅ በማድረግ የጥራት ደረጃ
ህንጻዎችና ሼዶች ማየት
ማድረግ፣ ከ 55% ወደ 100% እና የደንበኛውን ዕርካታ ከ 50% ወደ
100% ከፍ በማድረግ የታቀደውን ተግባር ማከነወን ነው

8. ነባርና አዳዲስ የማምረቻና የመሸጫ በክላስተር ጽንሰ ሃሳብ የመስሪያ ቦታዎችን በክላስተር ፅንሰ ሀሳብ መሰረት
ህንጻዎችንና የመስሪያ ቦታዎችን የተደራጁ ነባርና አዳዲስ ማደራጀትን፣ በ 4660 ሠዓት ይሰራ የነበረውን
በክላስተር ፅንሰ ሀሳብ መሰረት ተግባር ወደ 3728 ሰዓት ዝቅ በማድረግ የጥራት ደረጃ
የማምረቻና የመሸጫ
ማደራጀት፣ ከ 30% ወደ 100% እና የደንበኛውን ዕርካታ ከ 30%
ህንጻዎችንና የመስሪያ ወደ 100% ከፍ በማድረግ የታቀደውን ተግባር
ቦታዎችን ማግኘት ማከነወን ነው

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 38
3.9. የስራ ሂደቱን ችግሮች፣ ህጎችና ታሳቢዎችን መስበር
የስራ ሂደቱ ዋና ዋና ችግሮች የተፃፉና ያልተፃፉ ህጎችና ልማዳዊ ህጉ ታሳቢ ያደርጋቸው አሮጌ ታሳቢዎች ታሳቢዎቹን የሰበሩ ሃቆች
አሰራሮች (Rules) (Assumptions)
(Breaking Assumptions)
የመስሪያ ቦታ የመረከብ ሂደት ላይ ከመሬት መሬት በከተማዋ ስትራክቸራል ፕላን የመሬት ልማት ማኔጅመንት ቢሮ የለሙ የመሬት ልማት ማኔጅመንት ቢሮ የለማና
ልማት ማኔጅመንት ቢሮ ጋር ተነጋግሮ ሳይሆን በፍለጋ መሰጠቱ መሬቶችን ለተቋማት በማስረከብ ግንባታቸውን ለልማት ምቹ የሆነ መሬት ለተቋማት ማስረከብ
ለመወሰን የሚያስችል አሰራር አለመኖር፣ በፍጥነት በማከናወን ወደ ስራ እንዲገቡ ማስቻል፣ ባለመቻሉ ግንባታ ከማከናወን ይልቅ ተቋማት
የለማ መሬት ይባላል እንጂ የሚሰጠው መሬቱን የመደልደል ተግባር እንዲከናወን
መሬትም ለማልማት ምቹያልሆኑ ገደላማ ማድረግ፣
መሬት መተላለፉ፣
የመስሪያ ቦታዎችን ከማልማት ጋር ተያይዞ
የግንባታዉ ሂደት እራሱን ችሎ የግንባታ
ዲዛይን ፣ግንባታዉን እና ሌሎች ስራዎችን
በራሱ ስለማይሰራ የግንባታ ሂደት መጓተቱ፣
ጭራሽም አለመገንባት፣ የግንባታ ጥራት
ግንባታውን የሚያከናውነው ተቋም ሙሉ
መጓደል፣ በጊዜው አለመድረሱ
መረጃዎችን በመያዝ ከመስራት ይልቅ ግንባታ የሚያስፈፅመው ተቋም ግንባታ የሚያስገነቡ ተቋማት ግንባታውን
አስገንቢ ተቋማትን መረጃውን ለሚገነባላቸው ተቋማት ሙሉ ሃላፊነቱን ወስዶ ከሚያከናውነው ተቋም ጋር በጋራ አቅዶ ካልሰሩ
እንዲያሟሉ ማስገደዱ ግንባታውን ማስረከብ ውጤታማ መሆን አለመቻላቸው
የመሰረተ ልማት አቅራቢዎች ተቋማት የመሰረተ ልማት አቅራቢዎች ግንባታ የመሰረተልማት አቅራቢ ተቋማት የመሰረተ የመሰረተ ልማት አቅራቢ ተቋማት ከመሰረተ
አፈፃፀምን በተመለከተ የመከታተልና ለሚያከናውኑ ተቋማት በእቅዳቸው ልማት ፈላጊ ተቋማት ጥያቄ ሲያቀርቡና ግፊት ልማት ፈላጊ ተቋማት ጥያቄ ጋር በመቀናጀትና
የመገምገም በመመሪያ ወይም በአሰራር መሰረት ማስፈፀም እንዲችሉ ከመደገፍ ሲያደርጉ ብቻ ማስተናገዳቸው በጋራ በማቀድ አብረው የሚሰሩበትን አሰራር
የተቀመጠ ስርዓት አለመኖር ይልቅ ተቋማቱ በሚያቀርቧቸው ተግባራዊ ማድረግ
ጥያቄዎችና ግፊቶች ለማስተናገድ
መሞከሩ የፈጠረው የስራ ማጓተት
የስራ ሂደቱ ዋና ዋና ችግሮች የተፃፉና ያልተፃፉ ህጎችና ልማዳዊ ህጉ ታሳቢ ያደርጋቸው አሮጌ ታሳቢዎች ታሳቢዎቹን የሰበሩ ሃቆች
አሰራሮች (Rules) (Assumptions)
ለግንባታ ፣እድሳትና ጥገና መሰረተ ልማት ግንባታ ፈፃሚው ተቋም ለግንባታ ለግንባታ ፣እድሳትና ጥገና መሰረተ ልማት ለግንባታ ፣እድሳትና ጥገና መሰረተ ልማት
የሚበጀተው በጀት ዝግጅት ላይ መሳተፍ ፣እድሳትና ጥገና መሰረተ ልማት የሚበጀተው በጀት ግንባታ በሚያከናውነው የሚበጀተው በጀት ግንባታ በሚያከናውነው
አለመቻሉ የሚበጀተው በጀት ከኤጀንሲው ጋር በጋራ ተቋም አቅዶ በማስፈቀድ የተቋማትን ግንባታ ተቋም አቅዶ በማስፈቀድ የተቋማትን ግንባታ
ታቅዶ የሚፀድቅ አለመሆኑ በወቅቱ ማከናወን ማከናወን ባለመቻሉ ተቋማት በበጀት ዝግጅትና
ማፀደቅ ወቅት ሙሉ በሙሉ ተሳታፊ እንዲሆኑ
ማድረግ
ለነባርና አዲስ ይዞታዎች የባለቤት ሥራውን የሚፈጽመው አካል ሥራውን የሚፈጽመው አካል የሚፈጽምበት ሥራውን የሚፈጽመው አካል የሚፈጽምበት
የሚፈጽምበት የአሰራር ስርዓት መንግስት የአሰራር ስርዓት አሰልች መሆን፣ የአሰራር ስርዓት አሰልቺ በሆነ ልማዳዊ አሰራር
ማረጋገጫ ካርታ እንዲኖራቸው ለማድረግ፤
የሰጠውን የትኩረት አቅጣጫ ባለመገንዘብ
አሰልች መሆን፣ የተቀላጠፈ አገልግሎት አለመስጠት፣ መፈጸም.

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 40
3.10. አዲሱን የሥራ ሂደት ለመቅርጽ ቡድኑ የተጠቀመባቸው መርሆዎች
a. ተገልጋዮች ከስራ ሂደቱ የሚፈልጉትንና የሚጠብቁትን በመረዳትና ከነባሩ አፈፃፀም ጋር በማነፃፀር
ክፍተቱን መለየት፣
2) የስራ ፍሰቱ አደረጃጀት መሠረት ያደረገው በስራ ፀባይና መዋቅር ላይ ብቻ ሳይሆን በግብ ስኬትና
በጥረት ተደራሽ ግብ እንዲያተኩር በማድረግ፤
3) ለተገልጋዩ እና ለባለድርሻ አካላት የሚሰጡ አገልግሎቶችን በማደራጀት መስራት፣
4) ለተገልጋዮች ተጨማሪ እሴቶችን የሚያስገኙ ዋና ዋና ሂደቶች ፍሰቶችን ማቆየትና እሴቶች
የማይጨምሩትን ማስወገድ፣
5) ሁል ጊዜ ወቅታዊ መረጃዎችን ማደራጀት፣ መጠቀምና ለሌላ ማድረስ፣
6) በቅደም ተከተል የሚሰሩና ጊዜ የሚወስዱ ስራዎችን ጎን ለጎን በማስኬድ በጊዜ ቆጣቢ ሂደቶች
መተካት፣
7) አዲሱን የስራ ሂደት ፍሰት በቴክኖሎጂ እንዲደገፍና እንዲቀላጠፍ ማድረግ፣
8) ከተገልጋዩ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያላቸዉ፣ ለተገልጋዩና ለአገልግሎት ሰጪ በቀላል የሚገባና
ሊጠቀሙባቸዉ የሚችሉ
9) አላስፈላጊ የስራ ድግግሞሽ የቀነሰ መሆኑ
10) ስራዎች ፍሰት ያላቸዉ ፣ መነሻና መድረሻ ትስስራዊ ሰንሰለቱን የጠበቀ መሆኑ
11) ቡድናዊ አሰራርን የተላበሰ መሆኑ
12) ከቁጥጥርና ትዛዛዊ መንፈስ ይልቅ ተለዋዋጭና በቀጣይ መሻሻልን የሚቀበሉ የስራ ሂደቶች
መሆናቸዉ ፣ ዉሳኔዎች ሚሰጡት የስራ ሂደቶች በሚከናወንባቸዉ ቀጥተኛ መስመር መሆኑ
13) አደረጃጃቱ ከተግባር ይልቅ በዉጤት ላይ ያነጣጠሩ መሆናቸዉ
14) ዘርፉ ብዙ ባለሙያዎች የሚሳተፍባቸዉ መሆኑ
15) ለዳይሬክቶሬቱ እሴት የማይጨምሩ ሥራዎች እንዲወጡና ቀደም ብሎ በደንብ በዳይሬክቶሬቱ
የማይከናወኑ ስራዎች በአዲሱ አደረጃጀት እንዲካተቱ በማድረግ አፈፃፀሙን እንዲሟላ ማድረግ፤
16) ተጠቃሚዎች ከስራ ሂደቱ የሚፈልጉትንና የሚጠብቁትን በትክክል መረዳት፣
17) የመስሪያ ቦታዎችን በወቅቱ በማልማት ለኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪዎች ጥያቄ ሊመልስ
በሚችል መልኩ ቀልጣፋና ተደራሽ አገልግሎት መስጠት፣

3.11. የስራ ሂደቱ የላቀ ሥዕላዊ መግለጫ /High Level Map/


በዚህ ክፍል ግብዓት ዋና ዋና ተግባራትና የግብ ስኬት በስዕላዊ መልክ ይቀመጣል፡፡
18)
የኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪዎች የመስሪያ ቦታ ጥያቄ
19)
20)
ለመስሪያ ቦታ ግንባታና ማስፋፊያ አገልግሎት የሚውል የመሬት ጥያቄ
ፕሮፖሳለ 21)
ማዘጋጀት

22)
ለመስሪያ ቦታዎችና ክላስተር ማዕከላት ልማት የሚውል የለማ መሬት
መረከብ
23)

24)ይዞታዎችን ባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታዝግጅት ክትትል


ነባርና አዳዳስ
ማድረግ

25)
የመስሪያ ቦታ የዲዛይን እና የግንባታ ስራ ክትትል ማድረግ

የመስሪያ ቦታዎች እድሳትና ጥገና እንዲያገኙ ክትትል ማድረግ


26)

27)እንዲሟላ ክትትል ማድረግ


መሰረተ ልማት

ግንባታቸዉ28)
የተጠናቀቁ የመስሪያ ቦታዎችን መረከብ

የመሰሪያ 29)
ቦታዎችን ለተጠቃሚዎች ማስተላለፍ

30) ደህንነት መጠበቅ፣ ክትትልና ድጋፍ ማድግ


የመስሪያ ቦታዎችን

የመስሪያ ቦታዎችን በክላስተር ጽንሰ ሀሳብና በዘመናዊ መንገድ


አደራጅቶ31)
መያዝ

የመስሪያ ቦታዎችን አልምቶ ለተጠቃሚዎች ማቅረብ

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 42
ክፍል አራት

4. አደረጃጀት (Organizing and togetherness)

4.1. አደረጃጀት አንድ


የዳይሬክቶሬቱ ስም ፡- የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት

የቡድኑ ስያሜ ግብዓት ዋና ዋና ተግባራት ውጤት/Output የግብ ስኬት/Out come

በማምረቻ ቦታ አቅርቦት
ለመስሪያ ቦታዎችና ለኢንተርፕራይዞችና
ያለውን የማምረቻ ቦታ ጥያቄ ምቹ ሁኔታ
ክላስተር ማዕከላት ልማት አምራች ኢንዱስትሪዎች
ምላሽ ለመስጠት የለማ መሬት የተፈጠረላቸው
የሚውል የለማ መሬት የማምረቻ ቦታ አቅርቦት
መጠየቅና መረከብ ኢንተርፕራይዞችና
ጥያቄ፤ ለግንባታ ዝግጁ የሆነ መሬት
አምራች ኢንዱስትሪዎች
የመሬት ነባርና አዲስ ይዞታዎችን ነባርና አዲስ ይዞታዎችን የባለቤት የይዞታ የባለቤትነት
የተሟላ የነባርና አዲስ
ዝግጅት፣ የባለቤት ማረጋገጫ ካርታ ማረጋገጫ ካርታ እንዲኖራቸው ማረጋገጫ ካርታ
ይዞታዎችን የባለቤት
አቅርቦት እና እንዲኖራቸው የማድረግ ለሚመለከታቸው አካላት ጥያቄ የተሟላላቸው ነባርና
ማረጋገጫ ካርታ መኖር
ክላስተር ጥያቄ ማቅረብና ተግባራዊ ማስደረግ አዲስ ይዞታዎች
ትግበራ ቡድን ነባርና አዳዲስ
የማምረቻና የመሸጫ በክላስተር ፅንሰ ሀሳብ
በክላስተር ፅንሰ ሀሳብ የተደራጀና
ህንጻዎችንና የመስሪያ የተደራጀና እርስ በእርስ በክላስትር የተደራጁ
እርስ በእርስ ትስስር የፈጠረ
ቦታዎችን በክላስተር ፅንሰ ትስስር የፈጠረ የመስሪያ ቦታዎችን
ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ
ሀሳብ መሰረት ኢንተርፕራይዝና እንዲኖሩ ማስቻል፣
እንዲፈጠር ማድረግ፣
እንዲደራጅ ጥያቄ ኢንዱስትሪ መፍጠር፣
ማቅረብ፣

የኢንተርፕራይዞችና አምራች
ኢንዱስትሪዎችን የመስሪያ ቦታ
ፍላጎት ለሟሟላት ደረጃውን የኢንተርፕራይዞችና
የጠበቀ ዲዛይን ማዘጋጀት ደረጃውን የጠበቀ የመስሪያ አምራች ኢንዱስትሪዎችን
ለመስሪያ ቦታዎች
የፕሮግራም ቀረጻ እና የዲዛይን ቦታ ለመገንባት የሚያስችል በመስሪያ ቦታ ተጠቃሚ
የዲዛይን ዝግጅት ጥያቄ
ስራዉን የመስራት ልምድ ያለቸዉ ዲዛይን መኖር ለማድረግ የተዘጋጀና
ባለሙያዎችን ድርጅቶችን ወይም የተረጋገጠ ዲዛይን
ከኮንስትራክሽን ቢሮ ጋር በጥምረት
መስራት

ኢንዱስትሪ መንደሮች ፣ ደረጃውን የተበቀና ለሥራ ምቹ ደረጃውን የተበቀና ለሥራ በመስሪያ ቦታ ተጠቃሚ
የማምረቻ ክላስተር የሆነ የመስሪያ ቦታ ለማልማት ምቹ የሆነ የለማ የመስሪያ ለማድረግ የተዘጋጀና
ማዕከላትና መሸጫና እንዲቻል ለሚመለከታቸው ቦታ መፍጠር የተረጋገጠ ዲዛይን
ማሳያ ህንጻዎችን፣ገበያ
ማዕከላት ፣ ኢግዚብሽን
ማዕከላትና ኢንፖሪየም ፣ አካለት ጋር መስራት
ሼዶችና ሱቆች
እንዲገነቡ ማድረግ
ሼዶች ወርክሾፕ፣ ህንፃ፣ ሱቆች፣
ኪዎስኮክ ሌሎች ከመስሪያ
ቦታዎች ጋር የተያያዙ ግንባታዎችን
እድሳትና ጥገና
ያስገነባል፡፡
የሚያስፈልጋቸውን የመስሪያ
እድሳትና ጥገና በተደረገለት
የግንባታ፣እድ የኢንተርፕራይዞች ቦታዎች በማሳደስና
ዕድሳት እና ጥገና የመስሪያ ቦታ ተጠቃሚ
ሳትና ጥገና የመስሪያ ቦታ እድሳትና በማስጠገን
የሚያስፈልጋቸው የመሰሪያ የሆኑ ኢንተርፕራይዞችን
ክትትል ቡድን ጥገና ጥያቄ ለኢንተርፕራይዞችና
ቦታዎች በጥናት ይለያል አምራች ኢንዱስትሪዎች
አምራች ኢንዱሰትሪዎች
እድሳት እና ጥገና
ምላሽ መስጠት
የሚያስፈልጋቸዉ የመሰሪያ
ቦታዎች ዕድሳት እና ጥገና
እንዲደረግላቸው ያደርጋል፡፡
ለሼድ ፣ወርክሾፕ፣ህንፃዎች
፣ሱቆች፣ኪዎስኮክ፣ ኢንዱስትሪ
መንደሮች፣ ክላስተር ማዕከላት፣
የመሰረተ መሰረተ ልማቱ
ችግር ያለባቸው የመስሪያ ገበያ ማዕከላት፣ ቋሚ
ልማት መሰረተ ልማት በተሟላለት ምቹ የመስሪያ
ቦታዎች የመሠረተ ልማት ኢግዚብሽን፣ኢንፖሪየም እና
ማሟላትና የተሟላላቸው የመሥሪያ ቦታ ተጠቃሚ የሆኑ
አውታሮች ለሟሟላት ለሌሎች ኤጀንሲው ባስገነባቸው
ክትትል ቡድን ቦታዎች መፍጠር ኢንተርፕራይዞችና
የቀረበ ጥያቄ፣ ከመስሪያ ቦታዎች ጋር ለተያያዙ
መሪ አምራች ኢንዱስትሪዎች
ግንባታዎች የመሠረተ ልማት
አውታሮችም እንዲሟላላቸው
ማድረግ፡፡

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ
ገፅ 44
4.2. አደረጃጀት ሁለት
በማዕከል ደረጃ

የዳይሬክቶሬቱ ስም፡- የኢንዱስትሪ ክላስተር እና መስሪያ ቦታዎች ልማት የዳይሬክቶሬት

ስራው
የሥራው ስራው በዓመት
የሚወስደው ጊዜ ስራዎችን እንደገና የሚያስፈልገው የሙያ ብቃት
ዋና ዋና ተግባራትና ዝርዝር ድግግሞሽ የሚወስደው የቡድኑና የስራ
ተ.ቁ በሠዓት ማደራጀት /competence and skill የባለሙያ ብዛት
ሥራዎች በዓመት ጊዜ በሠዓት መደቡ መጠሪያ
/standard /regrouping/ required/
/frequency/ /total time/
time/
አርክቴክቸር፣ሲቪል
ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና
የመሬት ዝግጅት፣
ዴቨሎፕመንት
የመሬት ዝግጅት፣ አቅርቦት እና ክላስተር 15,192 አቅርቦት እና
፣ሰርቬይንግ፣ኮንስትራክሽን 1 ሰው
ትግበራ ቡድን ክላስተር ትግበራ
ማኔጅመንት፣ ኮንስትራክሽን
ቡድን መሪ
ፕሮጀክት ማኔጅመንት እና
ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት
ለመስሪያ ቦታዎችን ማስገንባት
1. እንዲችል ከሚመለከተዉ አካል የለማ
መሬት ይረከባል፣
አርክቴክቸር፣ሲቪል
ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና
ዴቨሎፕመንት ፣ሰርቬይንግ፣
ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣
የመሬት ዝግጅት እና
የመስሪያ ቦታ የሚለማባቸውን ቦታዎች 56 ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት
1.1. 2 112 ክላስተር ትግበራ 3 ሰው
በዳሰሳ ጥናት መለየት፣ ማኔጅመንት እና ተመሳሳይ
IV(5008)
የሙያ ያለው/ያላት
የዳሰሳ ጥናት ለማከናወን የሚረዳ 16 2 32 1.1.3፣ 1.2.4፣ 1.3.2፣
1.1.1.
ቼክሊስት ማዘጋጀት፣ 1.4.3፣ 1.4.4፣ 1.4.5፣
ቼክ ሊስቱ እንዲተችና 1..2፣ 1.5.3፣1.6.5፣
1.1.2. 24 2 48
እንዲዳብር ማድረግ፣ 1.7.4፣ 2.2..5፣
2.2.9፣ 2.3.4፣
ቼክ ሊስቱ እንዲፀድቅ ማድረግ፣ 16 2 32 2.3.8.፣ 3.1.4. ፣
1.1.3 3.3.5.፣ 3.4.10፣
የጸደቀውን ቼክሊስት ለክፍለ ከተማና 56 2 112 3.5.6፣ 3.6.1፣ 3.6.2፣
1.2. 3.6.7፣ 3.7.3፣ 3.7.7፣
ለወረዳ ባለሙያዎች ስልጠና መስጠት
ለስልጠናው የሚሆን ዝክረ ተግባር 16 2 32
1.2.1
ማዘጋጀት፣
በስልጠናው ተሳታፊ የሚሆኑ 16 2 32
1.2.2.
ባለሙያዎችን መለየት፣

1.2.3. በስልጠና ተሳታፊዎችን ጥሪ ማድረግ፣ 8 2 16

1.2.4. በቼክ ሊስቱ ዙሪያ ስልጠና መስጠት፣ 16 2 32

ለተለያዩ ዘርፎች መስሪያ ቦታ ልማት


1.3. የሚውል መሬት በቼክ ሊስቱ መሰረት 480 2 960
በዳሰሳ መለየት፣

ለልየታ ተግባር ለሚሰማራው ባለሙያ 16 32


1.3.1. 2
የሚሆን ዝክረ ተግባር ማዘጋጀት፣

የተዘጋጀውን ዝክረ ተግባር አቅርቦ 16 32


1.3.2 2
ማጸደቅ፣
ለዳሰሳ ጥናቱ የሚያስፈልግ ግብዓት 32 64
1.3.3. 2
ማሟላት፣

1.3.5. ባለሙያዎችን ወደ መስክ ማሰማራት፣ 16 2 32

1.3.4 የዳሰሳ ጥናት በየሳይቶች ማድረግ፣ 160 2 320

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 46
ለመስሪያ ቦታ ልማት የሚውሉ መሬት 240 480
1.3.6. 2
ኮርድኔት ፖይንቶችን መውሰድ፣
በዳሰሳ ጥናቱ የተለዩ የመሬት መረጃ 264 2 528
1.4.
ማደራጀት
የተሰበሰቡ መረጃዎችን መለየት 40 2 80
1.4.1.
መተንተን፣

የተደራጁ መረጃዎችን ከመስሪያ ቦታ 40 2 80


1.4.2
ጋር በተጣጣመ መልኩ ማደራጀት፣

የተደራጀውን መረጃዎችን ለአመራር 24 2 48


1.4.3
አቅርቦ ማስወሰን፣
ያልተያዙና ክፍት መሬት ከከተማው
1.4.4. መዋቅራዊ ፕላን ጋር ለተጣጣመ ልማት 80 2 160
1.3.1፣ 1.6.1፣
የሚውል መሆኑን ማረጋገጥ፣
1.7.5፣2.2.1፣
ለልማት ውሳኔ የተሰጠባቸውን የመሬት 2.2.2፣2.2.7፣2.2.8፣ አርክቴክቸር፣ሲቪል
መረጃዎችን ለምን አገልግሎት መዋል 80 2 160 2.3.3.፣ 2.3.5.፣ ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና
1.4.5
እንደሚችሉ ከፕላንና ልማት ኮሚሽን 2.3.6.፣ ዴቨሎፕመንት ፣ሰርቬይንግ፣
ጋር መግባባት፣ የመሬት ዝግጅት እና
2.3.7.፣3.3.1.፣ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣
ክላስተር ትግበራ 3 ሰው
የለማ መሬት ለመረከብ የሚያስችል 136 2 272 3.3.2፣ 3.4.7፣ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት
1.5. III(5224)
የስምምነት ሰነድ ማዘጋጀት 3.4.8፣3.4.9.፣ 3.5.1፣ ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክስ፣
16 2 32 3.5.3፣ 3.6.3፣ 3.6.4፣ ጅኦግራፊ እና ተመሳሳይ የሙያ
1.5.1. መረጃዎችን ማሰባሰብ፣
3.6.5፣ 3.6.6፣3.7.1፣ ያለው/ያላት
የስምምነት ሰነድ ማዘጋጀት፣ 96 2 192 3.7.2፣ 3.7.4፣ 3.7.5፣
1.5.2.

1.5.3. የስምምነት ሰነዱን ማቅረብና ማጸደቅ፣ 24 2 48

1.6. የስምምነት ሰነድ መፈራረም 80 2 160


1.6.1. ዝክረ ተግባር ማዘጋጀት 16 2 32

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
47
በስምምነት ሰነድ መፈራረሚያ መድረክ
1.6.2 24 2 48
ተካፋይ የሆኑ ባለድርሻ አካላትን መለየት፣
በተለየው መሰረት ለባለድርሻ አካላት ጥሪ
1.6.3. 16 2 32
ማስተላለፍ፣
ለስምምነት ሰነድ መፈራረሚያ መድረክ
1.6.4. 16 2 32
ማዘጋጀት፣
1.6.5. የስምምነት ሰነድ መፈራረም፣ 8 2 16

1.7. ለመስሪያ ቦታ የሚውል መሬት መረከብ 360 2 720

በስምምነቱ መሰረት ፍላጎት ጥያቄ 24 2 48


1.7.1.
ማቅረቢያ ቅፆች ማዘጋጀት፣
ለሚመለከተው አካል የለማ መሬት ጥያቄ 16 2 32
1.7.2.
ማቅረብ፣
ቀደም ሲል በዳሰሳ ጥናት የተወሰዱትን 176 2 352
1.7.3.
ኮርዲነቶች በጋራ መውሰድና ማረጋገጥ፣
በመሬት ልማት ማኔጅመንት ቢሮ 120 2 240
1.7.4.
ቦታዎችን እንዲጸድቅ ማድረግ፣
በተደረሰው ስምምነት መሰረት ለልማት 24 2 48
1.7.5
የሚውል መሬትን በሰነድ መረከብ፣
ነባርና አዲስ ይዞታዎችን የባለቤት
2 ማረጋገጫ ካርታ እንዲኖራቸው
ማድረግ፤
የይዞታ ካርታ የሌላቸውን ነባር
2.1 216 2 432
ይዞታዎችን መለየት
2.1.1. የነባር ይዞታዎችን መረጃ ማሰባሰብ፣ 16 2 32
ይዞታ ያለቸውንና የሌላቸውን ሳይቶች
2.1.2. 176 2 352
መለየት፣
ይዞታ የሌላቸውን ሳይቶች መረጃ
2.1.3. 24 2 48
ማደራጀት፣
2.2 የነባር ሳይቶችን የይዞታ መጠን ማረጋገጥ 576 2 1152

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 48
2.2.1. ዝክረ ተግባር ማዘጋጀት፣ 16 2 32
2.2.2. ለሥራ ኃላፊዎች ማቅረብና ማጸደቅ፣ 32 2 64
ለመስክ ሥራ የሚያስፈልገውን ግብዓት
2.2.3. 32 2 64
ማሟላት፣
በመስክ ሥራው ላይ የሚሳተፍ ቡድን
2.2.4 8 2 16
ማደራጀት፣
ቡድኑን ሳይቶች በሚገኙበት
2.2.5. 8 2 16
ማሰማራት፣
የእያንዳንዱን ሳይት የይዞታ መጠን
2.2.6 ለማረጋገጥ በሚያስችል ሁኔታ ኮርድኔት 352 2 704
ፖይንቶችን መልቀም፣
የተለቀሙትን ኮርድኔት ፖይንቶች
2.2.7. 32 2 64
መሰብሰብ፣ መተንተን
1.1.1.፣1.1.2.፣
2.2.8. የተተነተውን መረጃ ማደራጀት፣ 16 2 32 1.2.1፣1.2.2፣ 1.2.3፣
በተደራጀው መረጃ መሰረት ከፕላንና 1.3.3.፣1.3.4፣ 1.3.5፣
ልማት ኮሚሽን ጋር ለምን አገልግሎት 1.3.6፣ 1.4.1፣
2.2.9 እንደሚውል ማናበብ፣ የአገልግሎት 80 2 160 አርክቴክቸር፣ሲቪል
1.5.1፣1.6.2፣ 1.6.3፣
ማስተካከያ አስፈላጊ ሲሆን ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና
1.6.4፣ 1.7.1፣1.7.2፣
እንዲስተካከል ማድረግ፣ ዴቨሎፕመንት ፣ሰርቬይንግ፣
1.7.3፣ 2.1.1፣2.1.2፣
ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣ የመሬት ዝግጅት እና
አዲስና ነባር መስሪያ ቦታ የይዞታዎች 2.1.3፣2.2.3፣ 2.2.4፣
624 2 3048 ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ክላስተር ትግበራ 3 ሰው
2.3. የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ 2.2.6፣ 2.3.1፣2.3.2.፣
ማኔጅመንት፣ lI(4960)
እንዲዘጋጅና ርክክብ ማድረግ 3.1.1.፣ 3.1.2፣
ኢኮኖሚክስ፣ማኔጅመንት፣
2.3.1. የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ጥያቄ 16 2 32 3.1.3፣ 3.2.1፣
ጅኦግራፊ እና ተመሳሳይ
የሚያስፈልጉ ቅድመ መረጃዎችን 3.2.2፣3.3.3.፣ 3.3.4፣
የሙያ ያለው/ያላት
ከመሬት ልማት ማኔጅመንት ቢሮ 3.4.1፣3.4.2፣3.4.3፣3
ማሰባሰብ፣ .4.4.፣ 3.3.4፣ 3.4.5፣
3.4.6፣
በመስፈርቱ መሰረት መረጃዎችን
2.3.2 ማሟላታቸውን ማረጋገጥ፣ ያልተሟሉ 16 4 64 3.5.2፣3.5.4፣3.5.5፣
ከሆነ ማሟላት፣

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
49
በተሟሉ መረጃዎች መሰረት የነባርና
2.3.3. አዲስ የመስሪያ ቦታዎችን የባለቤትነት 120 1 120
የይዞታ ካርታ ጥቄያ ማቅረብ፣
ከመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ
2.3.4. ካርታ ዝግጅት አፈፃፀም ክትትል 120 6 720
ማድረግ፣
ከነባርና አዳዲስ ይዞታዎች ጋር ከአዋሳኝ
2.3.5. ይዞታዎች የሚቀርቡ ጥያቄዎች 40 6 240
መመለስ፣
ለአዳዲስ መሬት የባለቤትነት የይዞታ
2.3.6 ካርታ ማረጋገጫ ካርታ እንዲዘጋጅ 160 6 960
ማድረግ፣
የተዘጋጀውን የባለቤትነት ማረጋገጫ
2.3.7. ካርታ ከይዞታው መጠን ጋር 120 6 720
ትክክለኛነቱን ማረጋገጥ፣
የባለቤትነት ይዞታ ካርታ
የተዘጋጀላቸውን ነባር ይዞታዎች 32 6 192
2.3.8
እንደተጠናቀቁ በየጊዜው ርክክብ
መፈጸም፣
የመስሪ ቦታዎችን በክላስተር
3.
አደረጃጀትና ትግበራ
ነባርና አዳዲስ የመስሪያ ቦታዎችን
በክላስተር ለማደራጀት በሚጠቅም 272 2 368
3.1.
መልኩ መረጃ ማደራጀት፣የመተግበሪያ
ማኑዋል ማዘጋጀት
የነባር የመስሪያ ቦታዎች መረጃ 16 2 32
3.1.1.
መሰብሰብ፣መተንተንና ማደራጀት
የማምረቻና መሸጫ መስሪያ ቦታዎችን 40 2 80
3.1.2.
መረጃ ማሰባሰብ፣

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 50
የተሰበሰቡትን መረጃዎች መተንተንና 40 2 80
3.1.3.
ማደራጀት፣

3.1.4. የክላስተር መተግበሪያ ማኑዋል ማዘጋጀት 176 1 176

በመስሪያ ቦታዎቹ የሚገኙ አምራች


3.2. ኢንተርፕራይዞችን በንዑስ ዘርፍ ለይቶ 256 2 512
ማደራጀት፣
የተለዩት ኢንተርፕራይዞች መሰረት
በማድረግ ለክላስተር አደረጃጀት
3.2.1. በሚመች መልኩ በእያንዳንዱ መስሪያ 176 2 352
ቦታ የሚገኙትን ኢንተርፕራይዞችን
ማደራጀት፣
የተለዩ አምራች ኢንዱስትሪዎች
3.2.2. ለክላስተር አደረጃጀት በሚሆን መልኩ 80 2 160
መመደብ፣
ለኢንተርፕራይዞች በክላስተር
3.3. አደረጃጀት ዙሪያ ተደጋጋሚ የሆነ ግንዛቤ 128 2 256
መፍጠር፣
ለግንዛቤ መፍጠሪያ የሚሆን ዝክረ ተግባር 16 2 32
3.3.1.
ማዘጋጀት፣

3.3.2. ዝክረ ተግባሩን አቅርቦ ማጸደቅ፣ 24 2 48

ግንዛቤ የሚፈጠርላቸውን አምራች 32 2 64


3.3.3.
ኢንዱስትሪዎችን መለየት፣
የግንዛቤ መፍጠሪያ መድረኮችን 16 2 32
3.3.4.
ማመቻቸት፣
3.3.5. ተከታታየነት ያለው ግንዛቤ መፍጠር፣ 40 2 80

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
51
ክላተር ማዕከላት አደረጃጀት ዙሪያ ሚና
3.4. ላላቸው ባለድርሻ አካላትን መለየትና 520 2 1040
ግንዛቤ መፍጠር
ለክላስተር ማዕከላት ውስጥ ለሚገኙ
3.4.1. አምራች ኢንዱስትሪዎች የፋይናንስ 32 2 64
ምንጭ የሚሆን ባለድርሻን መለየት፣
ለአምራች ኢንዱስትሪዎች ምርት
3.4.2. 120 2 240
ግብዓት አቅራቢ የሆኑ ተቋማትን መለየት
ለአምራች ኢንዱስትሪዎች
3.4.3. በአቅራቢያው ትራንስፖርት አቅራቢ 56 2 112
የሆኑ ተቋማትን መለየት፣
ለአምራች ኢንዱስትሪዎች ምርት የገበያ
3.4.4. 120 2 240
መዳረሻ የሆኑ አቅራቢያዎችን መለየት፣
ለአምራች ኢንዱስትሪዎች የቴክኖሎጂ
3.4.5. 56 2 112
አቅራቢዎች የሆኑ ተቋማትን መለየት፣
አምራች ኢንዱስትሪዎች የአቅም
3.4.6. ግንባታ ሥልጠና አቅራቢ ተቋማትን 56 2 112
መለየት፣
ለግንዛቤ መፍጠሪያ የሚሆን ዝክረ ተግባር
3.4.7. 16 2 32
ማዘጋጀት፣
3.4.8. ዝክረ ተግባሩን አቅርቦ ማጸደቅ፣ 24 2 48
3.4.9. የግንዛቤ መፍጠሪያ መድረክ ማዘጋጀት 16 2 32
ለተለዩት ባለድርሻ አካላት በክላስተር
3.4.10 24 2 48
አደረጃጀት ዙሪያ ግንዛቤ መፍጠር
ክላስተር አደረጃጃት በትግበራ ሂደት
3.5. ተሳታፊ የሆኑ አካለትን መለየትና ግንዛቤ 192 2 384
መፍጠር
በክላስተር አደረጃጀት ተሳታፊ የሆኑ
3.5.1. 56 2 112
አካላትን መለየት፣

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 52
ለግንዛቤ መፍጠሪያ የሚሆን ዝክረ ተግባር
3.5.2. 16 2 32
ማዘጋጀት፣
3.5.3. ዝክረ ተግባሩን አቅርቦ ማጸደቅ፣ 24 2 48
ግንዛቤ የሚፈጠርላቸውን አምራች
3.5.4. 56 2 112
ኢንዱስትሪዎችን መለየት፣
የግንዛቤ መፍጠሪያ መድረኮችን
3.5.5. 16 2 32
ማመቻቸት፣
ተከታታየነት ያለው ያለው ግንዛቤ
3.5.6. 24 2 48
መፍጠር፣
የክላስተር አደረጃጀት በፓይለት ደረጃ
3.6. 836 2 1672
መተግበር
ከክላስተር ፅንሰ ሃሳብን ለመተግበር
3.6.1. 176 2 352
የሚያስችል ሰነድ ማዘጋጀት፣
3.6.2. የመተግበሪያ ሰነድን ማፀደቅ፣ 24 2 48
ለፓይለት ትግበራ የሚሆኑ የመስሪያ
3.6.3. 56 2 112
ቦታዎችን መለየት፣
ለክላስተር ትግበራ የሚሆን ዝክረ ተግባር
3.6.4. 16 2 32
ማዘጋጀት፣
3.6.5. ዝክረ ተግባር ማቅረብና ማጸደቅ፣ 24 2 48
በተመረጠው የመስሪያ ቦታ ትግበራውን
3.6.6. 516 2 1032
ማከናወን፣
ያጋጠሙ ስኬቶቸችንና ተግዳሮቶች
በሪፖርት ለሚመለከተው አካል
3.6.7. 24 2 48
ማቅረብ፣ማስገምገምና አቅጣጫ
ማሰጠት፣
በተለዩ የመስሪያ ቦታዎች ሙሉ
3.7. 1700 2.038 3464
የክላስተር ፅንሰ ሀሳብ ትግበራ ማከናወን
በመስሪያ ቦታዎች ክላስተር ትግበራን
3.7.1. 16 2 32
ለማከናወን የሚረዳ ዝክረ ተግባር

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
53
ማዘጋጀት
3.7.2. ዝክረ ተግባሩን ማቅረብና ማጸደቅ፣ 24 2 48
ከፓይለት ትግበራው የተገኘውን ተሞክሮ
በማስፋት ሙሉ ትግበራውን ማከናወን፣
3.7.3. 1032 2 2064
ኢንተርፕራይዞችን ወደ ተዘጋጀላቸው
ቦታ ማዘዋወር
በትግበራው ሂደት የተገኙ ስኬቶችንና
3.7.4. ተግዳሮቶችን በሪፖርት ማቅረብ፣ 40 2 80
ማስገምገምና አቅጣጫ መቀበል፣
ክላስተር ማዕከላት እና ባለድርሻ አካላትን
3.7.5. አመላካች የሆነ ማፒንግ እዲዘጋጅ 532 2 1064
ማድረግ፣
ህትመት እንዲከናወንና
ለሚመለከታቸው አካላት እንዲደርስ 40 2 80
ማድረግ
ክላስተሪንግ በአግባቡ እየተከናወነ
3.7.7. 16 6 96
መሆኑን ክትተል ማድረግ፣

2 የግንባታ፣እድሳትና ጥገና ክትትል ቡድን 1

የመስሪያ ቦታዎች በስታንዳርድ መሰረት


በማልማ፣ በማደስ እና በመጠገን ምቹ 4.4.6.፣ 4.5.7.፣
የመስሪያቦታዎችን ማዘጋጀት 4.5.8.፣ 5.2.1.፣
የመስሪያ ቦታዎች ስታንዳርድ ያወጣል፤ 5.3.3.፣
4. 14,492 5.3.4.፣5.3.5.፣
በስታንዳርዱ መሰረት ይተገብራል፡፡
ለመስሪያ ቦታዎች ስታንዳርድ ዝግጅት 5.3.6.፣ 5.3.7.፣
4.1 620 1 620
የመውል መረጃ መሰብሰብ፣ 5.4.4.፣
መረጃ ለማሰባሰብ የሚያስችል ዝክረ የመስሪያ ቦታዎች
4.1.1. 16 1 16 5.4.6.፣ 5.5.5.1.፣
ተግባር ማዘጋጀት፣ ግንባታና ጥገና
5.5.2.፣ 6.2.3.፣
4.1.2 የተዘጋጀውን ዝክረ ተግባር አቅርቦ 24 1 24 ክትትል ባለሙያ IV 4 ሰው
6.4.2.፣ 6.4.4.፣
ማፀደቅ

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 54
መረጃ የሚሰበሰብባቸውን ተቋማት
4.1.3. 16 1 16
መለየት፣
መረጃ የሚሰበስበው ቡድንን
4.1.4 8 1 8
ማሰማራት፣
ተቋማቶች በሚገኙበት ሁሉ በመገኘት
4.1.5. 532 1 532
መረጃውን ማሰባሰብ፣
የተሰበሰበውን መረጃ መተንተንና
4.1.6 24 1 24
ማደራጀት፣
የመስሪያ ቦታ ረቂቅ ስታንዳርድ አርክቴክቸር፣ሲቪል
4.2 304 1.36 424
ማዘጋጀት ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና
መረጃውን በየኢንተርፕራይዞችና ዴቨሎፕመንት ፣አርባን
4.2.1. 40 1 40 ፕላኒንግና ዲዛይን፣
ኢንዱስትሪው አይነት ማደራጀት፣
ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣
የማረቻ ማሽኖችን የክብደትና 6.4.5.፣ አርክቴክቸር፣ሲቪል የመስሪያ ቦታዎች 3 ሰው
4.2.2. የኤሌክትሪክ ኃይል ፍላጎት መሰረት 120 2 240 ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና ግንባታና ጥገና
ማደራጀት፣ ዴቨሎፕመንት ፣አርባን ክትትል ባለሙያ III
4.2.3. ረቂቅ ስታንዳርድ ማዘጋጀት፣ 120 1 120 ፕላኒንግና ዲዛይን፣
ለሚመለከተው አካል እንዲደርስ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣
4.2.4. 24 1 24 ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት
ማድረግ፣
4.3. የዳበረ ረቂቅ ስታንዳርድን ማጸደቅ 144 1.25 176 ማኔጅመንት እና ተመሳሳይ
የሙያ ያለው/ያላት
ስታንዳርድ ለማጸደቅ የሚረዳ ዝክረ
4.3.1. 16 1 16
ተግባር ማዘጋጀት፣
4.3.2. ዝክረ ተግባሩን ማቅረብና ማጸደቅ፣ 24 1 24
የሚመለለከታቸውን አካላት መለየት፣
4.3.3. 16 1 16

ለሚመለከታቸው አካላት ጥሪ
4.3.4. 16 1 16 3936
ማስተላለፍ፣
4.3.5. የማዳበሪያ ሀሳብ ማሰባሰቢያ መድረክ 16 2 32
ማዘጋጀት፣

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
55
የመስሪያ ቦታ ስታንዳርድን ሊያዳብ
4.3.6. 16 2 32
የሚችል ሀሳብ መሰብሰብ፣
በተገኘው ማዳበሪያ ሀሳብ መሰረት
4.3.7. 24 1 24
ስታንዳርዱን ማዳበር፣
4.3.8. የዳበረውን ስታንዳርድ ማፀደቅ፣ 16 1 16
በስታንዳርዱ ዙሪያ የግንዛቤ ፈጠራ 112 4 448
4.4.
ስልጠና መስጠት
ለግንዛቤ ፈጠራ የሚውል ዝክረ ተግባር 16 4 64
4.4.1.
ማዘጋጀት፣
4.4.2. ዝክረ ተግባሩን ማጸደቅ 24 4 96

በስልጠናው ከላይ ተሳታፊዎችን 16 4 64


4.4.3
መለየት፣
4.4.4 ለተሳታፊዎች ጥሪ ማስተላለፍ፣ 16 4 64 4.2.1.፣ 4.2.3.፣
4.2.4.፣ 4.3.7.፣
4.4.5. ለግንዛቤ መፍጠሪያ መድረክ ማዘጋጀት፣ 16 4 64 4.3.8.፣4.5.5.፣
4.5.6.፣ 5.1.3.፣
4.4.6. በስታንዳርዱ ዙሪያ ስልጠና መስጠት፣ 24 4 96
5.2.4.፣
4.5. የመስሪያ ቦታዎች ስታንዳርድን መተግበር 708 3.3 1528 5.3.2.፣5.4.5.፣
6.1.1.፣ 6.1.2.፣
4.5.1. ዝክረ ተግባር ማዘጋጀት 16 4 64
6.1.5.፣
ለሚመለከተው አካል በማቅረብ
6.1.6.፣6.2.1.፣6.2.2.
ማጸደቅ፣
4.5.2. 24 4 96 ፣6.4.3.፣

4.5.3 ግብዓት ማሟላት 16 4 64


4.5.4. ቡድን ማደራጀት 8 2 16
ስታንዳርድ የሚተገበርባቸው አምራች
ኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪዎች
4.5.5. 80 2 160
የሚጠቀሙባቸውን ነባር መስሪያ
ቦታዎችን በጥናት መለየት፣

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 56
ስታንዳርዱን በጥናት የተለዩት መስሪያ አርክቴክቸር፣ሲቪል የመስሪያ ቦታዎች 2 ሰው
4.5.6 532 2 1064 3708
ቦታዎች ላይ መተግበር፣ ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና ግንባታና ጥገና
የተገኘውን ውጤት ለሚመለከተው አካል 4.1.1.፣ 4.1.2.፣ ዴቨሎፕመንት ፣አርባን ክትትል ባለሙያ II
4.5.7. 24 2 48 ፕላኒንግና ዲዛይን፣
ማቅረብ፣ 4.1.3.፣ 4.1.4.፣
4.1.5.፣ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣
ለተጠቃሚ የሚተላለፉ የመስሪያ
4.1.6፣4.2.2.፣ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት
4.5.8. ቦታዎች በስታንዳርዱ መሰረት መሆኑን 8 2 16
4.3.1.፣ 4.3.2.፣ ማኔጅመንት እና ተመሳሳይ
ማረጋገጥ፣ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ
4.3.3.፣4.3.4.፣ የሙያ ያለው/ያላት
የመስሪያና መሸጫ ቦታዎች፣ ክላስተር
4.3.5.- 4.3.6፣
ማዕከላትንና ኢንፖሪየሞችን በክላስተር
5 4.4.1.፣ 4.4.2.፣
ፅንሰ ሀሳብ መሰረት ዲዛይን እንዲዘጋጅ
4.4.3.፣ 4.4.4.፣
በማድረግ ማሰገንባት፣
4.4.5፣ 4.5.1.፣
በአዲስ መልክ ዲዛይን ለሚዘጋጅለትና 4.5.2.፣ 4.5.3.፣ -
5.1. ለግንባታ የሚውል በጀት ማስያዝ 216 4 864 4.5.4፣ 5.1.1፣ 5.1.2፣
ዶክመንት ማዘጋጀት 5.2.2፣ 5.2.3፣ 5.2.5፣
በከተማ አስተዳደሩ የተጠና የጉልበትና 5.3.1.፣ 5.4.1.፣
5.1.1. 16 4 64 5.4.2.፣
የግብዓት ዋጋ መረጃ ማሰባሰብ፣
5.4.3.፣6.1.3.፣6.1.4.
ለበጀት ማስያዣያ የሚሆን ግምታዊ
5.1.2. 160 4 640 ፣ 6.1.7.፣ 6.1.8.፣
የዋጋ ዝርዝር ማዘጋጀት፣
6.4.1.፣ 6.4.2.፣
በተዘጋጀው የግምታዊ ዋጋ ዝርዝር
5.1.3. መሰረት ከፋይናንስ ቢሮ ጋር በጀት 40 4 160
እንዲያዝ፣ክትትል ማድረግ፣
በአዲስ መልክ ለሚዘጋጅ ዲዛይን ግብዓት
5.2. 644 2 1288
የሚሆን መረጃ ማዘጋጀት
5.2.1. ዝክረ ተግባር ማዘጋጀት፣ 16 2 32
የተዘጋጀውን ዝክረ ተግባር ማቅረብና
5.2.2. 24 2 48
ማጸደቅ፣
5.2.3. የጥናት የሚስፈልገውን ግብዓት 32 2 64
ማሟላት፣

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
57
በነባር መስሪያ ቦታዎች ያሉ ክፍተቶችን
5.2.4. 532 2 1064
የሚለይ የዳሰሳ ጥናት ማድረግ፣
የተገኘውን መረጃ መተንተንና
5.2.5. 40 2 80
ማደራጀት፣
ለመስሪያና መሸጫ ቦታዎች በክላስተር
5.3. ፅንሰ ሀሳብ መሰረት ዲዛይን እንዲዘጋጅ 664 4 1488
ማድረግ፣
በጥናት የተለየውን የዲዛይን ክፍተት
5.3.1. 16 2 32
የተደራጀ መረጃ ማቅረብ፣
በተለዩት የመስሪያና መሸጫ ቦታዎች
5.3.2. ዓይነት ዲዛይን ዝግጅት የሚረዳ የዲዛይን 40 2 80
ፕሮግራም ማዘጋጀት፣
የሚዘጋጀው ዲዛይን ከፕሮግራሙ ጋር
5.3.3. 132 2 264
የተጣጣመ መሆኑን ክትትል ማድረግ፣
ዲዛይኑ ከመሬት ገጽታ ጋር የተጣጣመ
5.3.4. 132 2 264
መሆኑን ክትትል ማድረግ፣
በዲዛይን ዝግጅት ሂደት ክትትል
5.3.5. 264 2 528
በማድረግ እንዲጠናቀቅ ማድረግ፣
የአፈር ምርመራ ሥራ በወቅቱ
5.3.6. 48 4 192
መከናወኑን ክትትል ማድረግ
ስትራክቸራል ኤለክትሪካልና የፍሳሽ
5.3.7. መውረጃ መስመሮች ዲዛይናቸው 32 4 128
በአግባቡ መሰራቱን ክትትል ማድረግ
በተዘጋጀው ዲዛይን መሰረት የመስሪያና 304 6 1568
5.4.
መሸጫ ቦታዎች እንዲገነቡ ማድረግ
የሚያስገነባው አካል ኮንትራክተሩን
5.4.1. በአግባቡ ወደ ስራ መግባቱን ክትትል 16 4 64
ማድረግ

5.4.2.
የሚገነባው አካል የውስጥ የኤሌክትሪክ 32 4 128
መስመር ዝርጋታ ስራ ዲዛይን በአግባቡ

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 58
ማካተቱ ክትትል ማድረግ
የሚገነባው አካል የፍሳሽ መውረጃ
5.4.3 መስመሮች ዝርጋታ ስራ ዲዛይን በአግባቡ 32 4 128
ማካተቱ ክትትል ማድረግ

ኢንዱስትሪ መንደሮች፣ ክላስተር


ማዕከላት፣ ገበያ ማዕከላት፣ ቋሚ
5.4.4. ኢግዚብሽንና ኢንፖሪየም ግንባታ 48 4 192
በዲዛይኑ መሰረት እየተገነባ መሆኑን
ክትትል ማድረግ፣

5.4.5. ግንባታው መጠናቀቁን ማረጋገጥ 96 6 576

ተጠናቀቁ ግንባታዎችን መረከብና


5.5. 120 6 1200
ለሚመለከተው አካል ማስተላለፍ
ለመስሪያና መሸጫ አገልግሎት የሚሰጡ
የህንጻዎችና ሼዶች ግንባታዎች
5.5.1. 160 6 960
በተገቢው መገንባታቸውን በማረጋገጥ
ርክክብ ማድረግ፣
ለተጠቃሚ ኢንተርፕራይዞችና
5.5.2. ኢንዱስትሪዎች ለሚያስተላልው ክፍል 40 6 240
ማስተላለፍ፣

የጥገናና የእደሳት ተግባር


የሚያስፈልጋቸውን ኢንዱስትሪ
መንደሮ፣ የማምረቻ ክላስተር ማዕከላትና
6 መሸጫና ማሳያ ህንጻዎችን፣ገበያ
ማዕከላት ፣ ኢግዚብሽን ማዕከላትና
ኢንፖሪየም በጥናት መለየትና የእድሳትና
የጥገና ስራዎችን መስራት፣
6.1. የጥገናና የእደሳት ተግባር 440 1 440

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
59
የሚያስፈልጋቸውን ኢንዱስትሪ
መንደሮ፣፣ የማምረቻ ክላስተር
ማዕከላትና መሸጫና ማሳያ
ህንጻዎችን፣ገበያ ማዕከላት ፣ ኢግዚብሽን
ማዕከላትና ኢንፖሪየም የጉዳት መጠኑን
በዳሰሳ ጥናት መለየት፣
የዳሰሳ ጥናት ለማከናወን የሚረዳ ዝክረ
6.1.1. 16 1 16
ተግባር ማዘጋጀት፣
6.1.2. ዝክረ ተግባሩን ማቅረብና ማጸደቅ፣ 24 1 24
በዳሰሳ ጥናት ላይ የሚሳተፉ አባላትን
6.1.3. 32 1 32
መለየትና ማደራጀት፣
ለዳሰሳ ጥናት አገልግሎት የሚውል
6.1.4. 24 1 24
ግብዓት ማመዋላት፣
6.1.5. ቡድኑን ማሰማራትና ክትትል ማድረግ፣ 8 1 8
የመስሪያ ቦታዎችን የጉዳት መጠንና
6.1.6. 80 1 80
ዓይነት መለየት፣
በተዘጋጀው ቼክ ሊስት መሰረት የዳሰሳ
6.1.7. 240 1 240
ጥናቱን ማድረግ
6.1.8. መረጃውን በተገቢው ሁኔታ ማደራጀት፣ 16 1 16
ጥገናውን ለማከናወን የሚያስችል
6.2. ስፔስፊኬሽና ዝርዝር ሥራ እንዲዘጋጅ 224 2 688
ክትትል ማድረግ
በጥናት የተለዩትን የጉዳት መረጃን
6.2.1. ለሚመለከተው አካል እንዲደርሰው 48 2 96
ማድረግ፣
ከተለዩ የመስሪያ ቦታዎች የተወሰኑትን
6.2.2. የጉዳት ዓይነትና መጠን ከኮንስትራሽን 96 2 192
ቢሮ በጋራ ማረጋገጥ፣
ስፔስፊኬሽና ዝርዝር ሥራ እንዲዘጋጅ
6.2.3. 80 5 400
ክትትል ማድረግ

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 60
የእደሳትና ጥገና ሥራዎችን ክትትል
6.4. 252 6.6 1656
ማድረግ
የጥገና ሥራዎችን ለማሰራት ጨረታ
6.4.1. 40 6 240
መውጣቱን ማረጋገጥ፣
6.4.2. የሳይት ርክክብ መደረጉን ማረጋገጥ፣ 40 8 320
በኢንዱስትሪ መንደሮች ፣ በክላስተር
ማዕከላት፣ በገበያ ማዕከላት፣ በቋሚ
ኢግዚብሽንና ኢንፖሪየም ግንባታ ፣
6.4.3. 32 8 256
የጥገናና የእድሳት ተግባራት ሂደት
በተገባው ውል መሰረት መስራታቸውን
ክትትልና ድጋፍ ማድረግ ፣
በእደሳትና ጥገና ሥራዎች ዙሪያ
6.4.4. 32 6 192
የማሻሻያ ሀሳብ ማቅረብ፣,
የእድሳትና ጥገና ሥራዎች በተቀመጠው
6.4.5. የግዜ ሰሌዳ መሰረት እየተሰራ መሆኑን 92 6 552
ክትትል ማድረግ፣
ጥገና የተደረገላቸው የመስሪያ ቦታ
6.4.6. በትክክል መጠገናቸውን በማረጋገጥ 16 6 96
ርክክብ ማድረግ፣
የመስሪያ ማሽን አጠቃቀም
የህንጻዎችንና የመስሪያ ቦታዎችን
6.5. የመሸከም አቅም ከግምት ያስገባና
በስታንዳርዱ መሰረት መሆኑን
መከታተልና መቆጣጠር
6.5.1. የድጋፍና ክትትል ቼክሊስት ማዘጋጀት 16 4 64 ሲቪል ምህንድስና፣
ኢንዱስትሪያል መሀንዲስ፣
በተዘጋጀው ቼክ ሊስት መሰረት ድጋፍና የማምረቻና መሸጫ
6.5.2. 48 6 288 መካኒካል መሀንዲስ፣
ክትትል ማድረግ 6.5.1 - 6.5.12 ህንጻዎች ደህንነት 1 ሰው
ኮንስትራክሽን፣ ኤሌክትሪካል
የተለዩ ችግሮችን መሰረት ግብረ መልስ ክትትል ባለሙያ IV
6.5.3. 8 6 48 መሀንዲስ፣ በኮንስትራክሽን
ማዘጋጀት፣ ቴክኖሎጂና ማኔጅመንት እና

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
61
በግብረ መልስ መስጠትና ውይይት
6.5.4. 8 6 48
ማድረግ
6.5.5. የማሽነሪ ካታሎግ ማዘጋጀት 8 6 48
የመስሪያ ማሽን አጠቃቀም ከህንጻው
የመሸከም አቅም አንጻር ክፍተት
6.5.6. 48 6 288
የሌለበት መሆኑን
መከታተል፣መቆጣጠር
የመስሪያ ማሽን አጠቃቀም
የህንጻውንና የመስሪያ ቦታውን ደህንነት
6.5.7. 16 12 192
አደጋ ላይ የማይጥልና በስታንዳርዱ
መሰረት መሆኑን መከታተልና መቆጣጠር
ወደ ህንጻና መስሪያ ቦታዎች የሚገቡ
ማምረቻ መሳሪያዎችን የክብደት ልኬት
6.5.8. የተሰራላቸው የተመዘገቡና ምልክት 6 12 72
የተደረገባቸው መሆኑን መከታተልና
መቆጣጠር ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት
ለቁጥጥር ስራ አጋዥ የሆኑ ማኑዋል እና ተመሳሳይ የሙያ
6.5.9. 48 6 288 ያለው/ያላት
ማዘጋጀት፣
ለቁጥጥር ስራ የተዘጋጀውን ማኑዋል
6.5.10. 56 6 336
መተግበርና መከታተል
ከግቢና መስሪያ ኮሚቴዎች ጋር በመስሪያ
6.5.11. ቦታዎች ቁጥጥር ላይ በጋራ መሰራቱን 48 4 192
መከታተል
በመስሪያ ቦታና የስራ ላይ ደህንነት
6.5.12. 24 4 96
በተመለከተ ግንዛቤ ይፈጥራል
6.5.13. 48 4 192
የመስሪያ ማሽንና ሌሎች ከፍተኛ
ክብደት ያላቸው ቁሳቁሶች የህንፃውን
የመሸከም አቅም በስታንዳርዱ መሰረት
እየተተገበረ መሆኑን መከታተልና

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 62
መቆጣጠር፤

የመሰረተ ልማት ማሟላትና ክትትል


1
ቡድን መሪ

ለሼድ ፣ወርክሾፕ፣ህንፃዎች
፣ሱቆች፣ኪዎስክ፣ ኢንዱስትሪ
መንደሮች፣ ክላስተር ማዕከላት፣ ገበያ
ማዕከላት፣ ቋሚ
7 ኢግዚብሽን፣ኢንፖሪየም እና ለሌሎች 9,608
ኤጀንሲው ባስገነባቸው ከመስሪያ
ቦታዎች ጋር ለተያያዙ ግንባታዎች
የመሠረተ ልማት አውታሮችም
ሲቪል መሀንዲስ፣
እንዲሟላላቸው ማድረግ፡፡
ኤሌክትሪካል ማሀንዲስ፣
የመሰረተ-ልማት ችግር ያለባቸዉ ፣
አርባን ፕላኒንግና
ወርክሾፕ ፣ ህንፃዎች ፣ ሱቆች ፣
ዴቨሎፐመንት፣ አርባን
ኪዎስኮክ፣ ኢንዱስትሪ መንደሮች፣
ፕላኒንግና ዲዛይን፣
7.1. የማምረቻ ክላስተር ማዕከላትና መሸጫና 648 2 1296
ሀይድሮሊክክ፣ የውሀ
ማሳያ ህንጻዎችን፣፣ ገበያ ማዕከላት ፣
መሀንዲስ፣ ኮንስትራክሽን
ቋሚ ኢግዚብሽን እና ኢንፖሪየም
7.2.8.፣ 7.3.7.፣ ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክ፣
የመሠረተ ልማት ችግሮችን መለየት
7.3.8.፣7.3.10.፣7.4.7 ሳኒታሪ መሃንዲስ እና
ለዳሰሳ ጥናት የሚሆን ዝክረ ተግባር
7.1.1 16 2 32 .፣ 7.4.8. 7.4.9.፣ ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት የመሰረተ ልማት
ማዘጋጀት፣
7.4.10.፣ 7.5.7.፣ ክትትል ባለሙያ IV 2 ሰው
የተዘጋጀውን ዝክረ ተግባር አቅርቦ
7.1.2 24 2 48 7.6.1.2.፣ 7.6.1.3.፣ (3096)
ማፀደቅ
7.6.1.4.፣ 7.6.2.2.፣
መረጃ የሚሰበስበው ቡድንን
7.1.3 8 2 16 7.6.2.5.፣
ማሰማራት፣
ለዳሰሳ ጥናቱ የሚሆን ግብዓት
7.1.4 24 2 48
ማዘጋጀት፣

የመሰረተ-ልማት ችግር ያለባቸዉ


7.1.5 480 2 960
የመስሪያ ቦታዎችን በዳሰሳ ጥናት መለየት

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
63
በጥናት የተለየውን መረጃ ተንትኖ
7.1.6 96 2 192
ማደራጀት

መሰረተ ልማት ማሟላት የሚያስችል


7.2. 208 1 208
የስምምነት ሰነድ ማዘጋጀት

የተሰበሰቡ መረጃዎችን በመስሪያ


7.2.1. 32 1 32
ቦታዎች ዓይነት መለየት፣
7.2.2. የስምምነት ሰነድ ማዘጋጀት፣ 80 1 80
7.2.3. የስምምነት ሰነዱን ማቅረብና ማጸደቅ፣ 24 1 24
7.2.4. ዝክረ ተግባር ማዘጋጀት 16 1 16
በስምምነት ሰነድ መፈራረሚያ መድረክ
7.2.5. ተካፋይ የሆኑ ባለድርሻ አካላትን 8 1 8
መለየት፣
በተለየው መሰረት ለባለድርሻ አካላት
7.2.6. 16 1 16
ጥሪ ማስተላለፍ፣
ለስምምነት ሰነድ መፈራረሚያ መድረክ
ማዘጋጀት፣
7.2.7. 24 1 24

7.2.8. የስምምነት ሰነድ መፈራረም፣ 8 1 8


የአሌክትሪክ መሰረተ ልማት እንዲሟላ ሲቪል መሀንዲስ፣
7.3. 528 4 2112 7.1.4.፣ 7.1.5.፣
ክትትል ማድረግ ኤሌክትሪካል
7.2.3.፣ 7.2..4.፣
በተዘጋጀው መረጃ መሰረት ለመሰረተ ማሀንዲስ፣ሳኒታሪ መሃንዲስ፣
7.2.5.፣ 7.3.2.፣ የመሰረተ ልማት
7.3.1 ልማት አቅራቢ ተቋማት የፍላጎት ጥያቄ 24 4 96 አርባን ፕላኒንግና
7.3.5.፣ 7.3.6.፣ ክትትል ባለሙያ lll 2 ሰው
ማቅረብ፣ ዴቨሎፐመንት፣አርባን
7.3.9.፣ 7.5.3.፣ (3392)
በመሰረተ ልማት አቅራቢ ተቋማት ፕላኒንግና
7.3.2 120 4 480 7.5.4.፣ 7.5.5.፣
የግምት ስራ እንዲሰራ ክትትል ማድረግ፣ ዲዛይን፣ኮንስትራክሽን
7.5.6.፣ 7.6.2.7.
7.3.3 የተሰላውን ግምት መላኩን መከታተል፣ 80 4 320 ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክ፣ እና
ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት
7.3.4 በመሰረተ ልማት አቅራቢ ተቋማት 24 4 96

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 64
የተወሰነ ግምት ላይ ግምገማ ማድረግ፣
ግምቱ እንዲከፈል ለአመራር አቅርቦ
7.3.5 24 4 96
ማጸደቅ፣
የትራንስፎርመርና ቆጣሪ በግምቱ
7.3.6 24 4 96
መሰረት ክፍያውን መፈጸም፣
የኤለክትሪክ መስመርና ትራንስፎርመር
7.3.7 40 4 160
ስራዎችን ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣
አምራች ኢንዱስትሪዎች ሀይል ቆጣቢ
7.3.8 ማሽኖች እንዲጠቀሙ የምክር 16 4 64
አገልግሎት መስጠት፣
መስሪያ ቦታዎች ኤሌክትሪክ ኃይል
7.3.9 አገልግሎት ማግኘታቸውን በክትትል 160 4 640
ማረጋገጥ፣
ኢንተርፕራይዞችና አምራች
ኢንዱስትሪዎች የመሰረተ-ልማት
7.3.10 16 4 64
ችግሮች በጋራ የሚፈቱበት ስልት ዙሪያ
የምክር አገልግሎት መስጠት
የውሀ መሰረተ ልማት እንዲሟላ ክትትል
7.4. 936 4 3744
ማድረግ
በየውሃ መስመር ዝርጋታ የሚፈልጉ
የኢንተርፕራይዞችና አምራች
7.4.1 56 4 224
ኢንዱስትሪ እንዲያገኙ እና የውሃ
አቅርቦት ችግር ያለባቸው መለየት፣
የውሀ ችግር ያለባቸውን መረጃ
7.4.2 16 4 64
ማሰባሰብና ማደራጀት፣
7.4.3 በተዘጋጀው መረጃ መሰረት ለውሀ 16 4 64
አገልግሎት አቅራቢ ተቋማት የፍላጎት
ጥያቄ ማቅረብ፣

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
65
የዉሀ አገልግሎት አቅራቢ ተቋማት
7.4.4 240 4 960
የግምት ስራ እንዲሰራ ክትትል ማድረግ፣
የተሰላውን ግምት በሰነድ መላኩን
7.4.5 16 4 64
መከታተል፣
በመሰረተ ልማት አቅራቢ ተቋማት
7.4.6 24 4 96
የተወሰነ ግምት ላይ ግምገማ ማድረግ፣
ግምቱ እንዲከፈል ለአመራር አቅርቦ
7.4.7 24 4 96
ማጸደቅ፣
ለውሀ ቆጣሪና መስመር በግምቱ መሰረት
7.4.8 40 4 160
ክፍያውን መፈጸም፣
መስሪያ ቦታዎች የውሀ አገልግሎት
7.4.9 480 4 1920
እንዲያገኙ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣
አምራች ኢንዱስትሪዎች የራሳቸውን
7.4.10 የውሀ ጉድጓድ አጎልብተው እንዲጠቀሙ 24 4 96
የምክር አገልግሎት መስጠት፣
የመንገድ መሰረተ ልማት እንዲሟላ
7.5. 288 4.195 1208
ክትትል ማድረግ
የመንገድ መሰረተ ልማት ችግር
7.5.1. ያለባቸውን የመስሪያ ቦታዎችና 80 1 80
ኢንዱስትሪ መንደሮችን መለየት፣
የተለዩ የአስፋልትና መጋቢ መንገድ
ፍላጎት ለሚመለከተው ባለድርሻ አካል
7.5.2. 24 1 24
ማቅረብ፣

ለኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪዎች
አስፋልትና መጋቢ /Access/ መንገድ
7.5.3. 96 6 576
እንዲሰራላቸው ክትትልና ድጋፍ
ማድረግ፣
በፍላጎቱ መሰረት የመንገድ መሰረተ
7.5.4. 24 6 144
ልማት ስራው ተግባራዊ እንዲሆን

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 66
ማድረግ
የአስፋልትና መጋቢ መንገድ ስራ ሲገነባ
7.5.5. 24 6 144
ክትትል ማድረግ፣
የመንገድ መሰረተ ልማት ግንባታ
7.5.6. የደረሰበትን ደረጃ ለሚመለከተው አካል 16 6 96
ሪፖርት ማቅርብ፣
ኢንተርፕራይዞችና የአምራች
ኢንዱስትሪዎች ኤሌክትሪክ መስመር
7.5.7. 24 6 144
ዝርጋታ እንዲያገኙ እና የኃይል
መቆራረጥ ችግር እንዲፈታ ማድረግ፣
በኢንዱስትሪ መንደሮች፣ የገበያ 7.1.1.፣ 7.1.2.፣
ማዕከላት ፣ ኢግዚብሽን ማዕከላት ፣ 7.1.3.፣ 7.1.6.፣
ኢንፖሪየም ፣ ሼዶች፣ ተለጣፊ ሱቆች፣ 7.2.1.፣ 7.2..2.፣
7.6.
ተንቀሳቃሽ መስሪያ ቦታዎችና 7.2.6.፣
ኮንቴነሮች የሚገኙ መሰረተ በልማቶች 7.2.7.፣7.3.1.፣
አጠቃቀም ዙሪያ ግንዛቤ መስጠት፣ 7.3.3.3፣ 7.3.4.፣
የመሰረተ ልማት አውታሮች አጠቃቀም የመሰረተ ልማት
7.4.1.፣ 7.4.2.፣
7.6.1. በተመለከተ የግንዛቤ መፍጠሪያ ሰነድ 144 1 144 ክትትል ባለሙያ ll 2 ሰው
7.4.3.፣
ማዘጋጀት፣ (3120)
7.4.4.፣7.4.5.፣
ሠነድ ለማዘጋጀት የሚረዱ መረጃዎችን 7.4.6.፣ 7.5.1.፣
7.6.1.1. 16 1 16
መሰብሰብ፣ 7.5.2.፣
የመሰረተ ልማት አጠቃቀም ግንዛቤ 7.6.1.1.፣7.6.2..1.፣7.
7.6.1.2. 80 1 80
መፍጠሪያ ሰነድ ማዘጋጀት፣ 6.2.3.፣ 7.6.2.4.፣
7.6.1.3. ሰንዱን በማቅረብ እንዲዳብር ማድረግ፣ 24 1 24 7.6.2..6.፣

የዳበረና የጸደቀ የግንዛቤ መፍጠሪያ ሰነድ


7.6.1.4. 24 1 24
ማጠናቀቅ፣
የግንዛበቤ ፈጠራ ቅድመ ዝግጅት
7.6.2. 224 4 896
ማድረግና ሥልጠና መስጠት

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
67
ለስልጠናው የሚያገለግል ዝክረ ተግባር
7.6.2.1. 16 4 64
ማዘጋጀት፣

7.6.2.2. ዝክረ ተግባሩን አቅርቦ ማጸደቅ፣ 24 4 96

7.6.2.3. መድረክ ማመቻቸት፣ 16 4 64

7.6.2.4. ለተሳታፊዎች ጥሪ ማድረግ፣ 16 4 64

በመሰረተ ልማት አጠቃቀም ዙሪያ


7.6.2.5. 40 4 160
ግንዛቤ መስጠት፣
ሲቪል መሀንዲስ፣
በተሰጠው ግንዛቤ መሰረት ለውጥ
7.6.2.6. 96 4 384 ኤሌክትሪካል ማሀንዲስ፣
መምጣቱን መከታተል፣
አርባን ፕላኒንግና
የተገኘውን ለውጥ ለሚመለከተው አካል
7.6.2.7. 16 4 64 ዴቨሎፐመንት፣አርባን
ሪፖርት ማቅርብ፣
ፕላኒንግና ዲዛይን፣

አደረጃጀት ደረጃ ሁለት ፡- በቅርንጫፍ በክፍለ ከተማ ደረጃ

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 68
አደረጃጀት ደረጃ ሁለት

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
69
የዋና ስራ ሂደት ስም፡- የመሬት ዝግጅት፣ አቅርቦት እና መሰረተ ልማት ማሟላት ቡድን፣(በክፍለ ከተማ ደረጃ)
ስራው
ስራው የስራው
በአመት ስራዎችን እንደገና የቡድኑና የስራ መደቡ የባለሙያ
ተ.ቁ ዋና ዋና እና ዝርዝር ተግራት የሚወስደው ድግግሞሽ የሚያስፈልገው የሙያ ብቃት
የሚወስደው ማደራጀት መጠሪያ ብዛት
ጊዜ/በሰዓት/ በዓመት
ጊዜ
ሲቪል መሀንዲስ፣ የከተማ ፕላንና የመሬት ዝግጅት፣ 1
የመሬት ዝግጅት፣ አቅርቦት እና መሰረተ ዴቨሎፐመንት፣ የከተማ ፕላንና አቅርቦት እና መሰረተ
ልማት ማሟላት ቡድን፣ ዲዛይን፣ አርክቴክቸር፣ ልማት ማሟላት
“ 8,168 5,112 ሰርቬይንግ/የቅየሳ፣በኮንስትራክሽን ቡድን፣
ቴክኖሎጂና ማኔጅመንት እና
ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት

የመስሪያ ቦታ የሚለማባቸውን ቦታዎች ሲቪል መሀንዲስ፣ የከተማ ፕላንና 1


1.1. በዳሰሳ ጥናት መለየት፣ 792 1704 3,904 ዴቨሎፐመንት፣ የከተማ ፕላንና
ዲዛይን፣ አርክቴክቸር፣ የመሬት ዝግጅትና
ሰርቬይንግ/የቅየሳ፣በኮንስትራክሽን አቅርቦት ባለሙያ IV
የዳሰሳ ጥናቱን ለማከናወን እንዲረዳ 1.1.1፣ .1.1.3.፣
1.1.1. 16 2 32 ቴክኖሎጂና ማኔጅመንት እና
በቸክሊስት አዘገጃጀት ዙሪያ ስልጠና ማግኘት 1.1.4፣ 1.1.9፣ ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት
የዳሰሳ ጥናት ለማከናወን የሚረዳ ቼክሊስት 1.1.10.፣ 2.1.2.፣
1.1.2. 16 2 32
መረከብ፣ 2.2.1.፣ 2.2.2.፣
ለዳሰሳ ጥናቱ የሚያስፈልግ ግብዓት 2.2.3.፣2.2.2.4.፣
1.1.3 32 3 96 2.2.5.፣ 2.2.8.፣
ማሟላት፣
2.3.3.፣
1.1.4 ባለሙያዎችን ወደ መስክ ማሰማራት፣ 8 4 32
2.3.4.፣2.3.5.፣
2.3.8.፣ 4.1.2.፣
በዳሰሳ ጥናቱ የተለዩ የመስሪያ ቦታ
1.1.5 24 5 120 4.1.3.፣ 4.1.5.፣
የሚለማባቸውን ቦታዎች መረጃ ማደራጀት
4.1.9.፣ 4.1.8.፣
4.2.1.፣ 4.2.7.፣
ለመስሪያ ቦታ ልማት የሚውሉ መሬት
1.1.6.. 352 2 704 4.2.9.፣
ኮርድኔት ፖይንቶችን መውሰድ፣

ሲቪል መሀንዲስ፣ የከተማ ፕላንና የመሬት ዝግጅትና


1.1.7.. የተሰበሰቡ መረጃዎችን መለየት መተንተን፣ 40 2 80 1872 1
ዴቨሎፐመንት፣ የከተማ ፕላንና አቅርቦት ባለሙያ lll

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 70
የተደራጁ መረጃዎችን ከመስሪያ ቦታ ጋር
1.1.8. 64 2 128
በተጣጣመ መልኩ ማደራጀት፣
ያልተያዙና ክፍት መሬት ከከተማው
1.1.9. መዋቅራዊ ፕላን ጋር ለተጣጣመ ልማት 160 2 320
ዲዛይን፣ አርክቴክቸር፣
የሚውል መሆኑን ማረጋገጥ፣
ሰርቬይንግ/የቅየሳ፣በኮንስትራክሽን
የተረጋገጠውን ያልተያዙና ክፍት የመሬት
1.1.10. 80 2 160 ቴክኖሎጂና ማኔጅመንት እና
መረጃዎችን ሪፖርት ማድረግ
ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት
በነባርና አዲስ ይዞታዎችን የባለቤት ማረጋገጫ
2
ካርታ እንዲኖራቸው ማድረግ፤

የይዞታ ካርታ የሌላቸውን ነባር ይዞታዎችን


2.1 216 432
መለየት
2.1.1. የነባር ይዞታዎችን መረጃ ማሰባሰብ፣ 16 2 32
ይዞታ ያለቸውንና የሌላቸውን ሳይቶች
2.1.2. 176 2 352
መለየት፣
1.1.5.፣ 1.1.6..፣ ሲቪል መሀንዲስ፣ የከተማ ፕላንና የመሬት ዝግጅትና 1
2.1.3. ይዞታ የሌላቸውን ሳይቶች መረጃ ማደራጀት፣ 24 2 48
1.1.7.፣ 1.1.8.፣ ዴቨሎፐመንት፣ የከተማ ፕላንና አቅርቦት ባለሙያ ll
2.1.1.፣ 2.1.3.፣ ዲዛይን፣ አርክቴክቸር፣
2.2 የነባር ሳይቶችን የይዞታ መጠን ማረጋገጥ 552 680
4.1.1.፣ 4.1.5.፣ ሰርቬይንግ/የቅየሳ፣በኮንስትራክሽን
የይዞታ መጠን ማረጋገጥ የሚያሥችል ስልጠና 4.1.6.፣ 4.2.2.፣ ቴክኖሎጂና ማኔጅመንት እና
2.2.1. 24 1 24
ማግኘትና ቸክ ሊስት መረከብ 4.2.3.፣ 4.2.6.፣ ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት
ለመስክ ሥራ የሚያስፈልገውን ግብዓት
2.2.2. 32 2 64
ማሟላት፣
በመስክ ሥራው ላይ የሚሳተፍ ቡድን
2.2.3 8 2 16
ማደራጀት፣

2.2.4. ቡድኑን ሳይቶች በሚገኙበት ማሰማራት፣ 8 2 16


2.2.5. የእያንዳንዱን ሳይት የይዞታ መጠን 352 1 352
ለማረጋገጥ በሚያስችል ሁኔታ ኮርድኔት
ፖይንቶችን መልቀም፣

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
71
የተለቀሙትን ኮርድኔት ፖይንቶች
2.2.6. 32 1 32
መሰብሰብ፣ መተንተን
2.2.7. የተተነተውን መረጃ ማደራጀት፣ 16 1 16

2.2.8. በተደራጀው መረጃ መሰረት ሪፖርት ማድረግ 80 2 160

አዲስና ነባር ሸዶችንና ሱቆች የባለቤትነት


2.3. 624 2104
ማረጋገጫ ካርታ እንዲዘጋጅና ርክክብ ማድረግ
የሼዶችንና ሱቆችን የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ
2.3.1. ጥያቄ የሚያስፈልጉ ቅድመ መረጃዎችን 16 2 32
ከመሬት ልማት መኔጅመንት ቢሮ ማሰባሰብ፣
በመስፈርቱ መሰረት መረጃዎችን
2.3.2 ማሟላታቸውን ማረጋገጥ፣ ያልተሟሉ ከሆነ 16 4 64
ማሟላት፣
በተሟሉ መረጃዎች መሰረት የነባርና አዲስ
2.3.3. የመስሪያ ቦታዎችን የባለቤትነት የይዞታ ካርታ 120 1 120
ጥቄያ ማቅረብ፣
ከመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ካርታ
2.3.4. 120 4 480
ዝግጅት አፈፃፀም ክትትል ማድረግ፣
ከነባርና አዳዲስ ይዞታዎች ጋር ከአዋሳኝ
2.3.5. 40 4 160
ይዞታዎች የሚቀርቡ ጥያቄዎች መመለስ፣
ለአዳዲስ መሬት የባለቤትነት የይዞታ ካርታ
2.3.6 160 4 640
ማረጋገጫ ካርታ እንዲዘጋጅ ማድረግ፣
የተዘጋጀውን የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ
2.3.7. ከይዞታው መጠን ጋር ትክክለኛነቱን 120 4 480
ማረጋገጥ፣
የባለቤትነት ይዞታ ካርታ የተዘጋጀላቸውን ነባር
2.3.8 ይዞታዎች እንደተጠናቀቁ በየጊዜው ርክክብ 32 4 128
መፈጸምና ሪፖርት ማድረግ፣
3. ሼዶችን በክላስተር አደረጃጀትና ትግበራ
3.1. ነባርና አዳዲስ የሸዶችንና ሱቆች በክላስተር 96 192

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 72
ለማደራጀት በሚጠቅም መልኩ መረጃ
ማደራጀት፣
የነባር የሼዶችንና ሱቆች መረጃ ለመሰብሰብ
3.1.1. 16 2 32
ከማዕከል ጋር በጋራ ዝክረ ተግባር ማዘጋጀት
የማምረቻና መሸጫ መስሪያ ቦታዎችን መረጃ
3.1.2. 40 2 80
ማሰባሰብ፣
የተሰበሰቡትን መረጃዎች መተንተን ፣
3.1.3. 40 2 80
ማደራጀትና ሪፖርት ማድረግ፣
የመሰረተ ልማት አውታሮችን እንዲሟሉ
4 3,056 2,392
ማድረግ
የመሰረተ-ልማት ችግር ያለባቸዉ ፣ የመስሪያ
4.1. ሸዶችን እና ሱቆችን፣ የኤለክትሪክና የውሃ 512 2264
መሠረተ ልማት ችግሮችን መለየት፣
ለዳሰሳ ጥናት የሚሆን ዝክረ ተግባር ከማዕከል
4.1.1. 16 2 32
ጋር ማዘጋጀት ማዘጋጀት፣
1
4.1.2. መረጃ የሚሰበስበው ቡድንን ማሰማራት፣ 8 2 16
4.1.3. ለዳሰሳ ጥናቱ የሚሆን ግብዓት ማዘጋጀት፣ 24 2 48
1.1.2.፣ 2.2.6.፣
የኤለክትሪክና የውሃ የመሰረተ-ልማት ችግር
2.2.7.፣ 2.3.1.፣
4.1.4. ያለባቸዉ የመስሪያ ቦታዎችን በዳሰሳ ጥናት 240 2 480 ሲቪል መሀንዲስ፣ኤሌክትሪካል
2.3.2.፣ 2.3.6.፣
መለየትና ሪፖርት ማድረግ ማሀንዲስ፣ ኮንስትራክሽን
2.3.7.፣ 3.1.1.፣
የተሰላውን ግምት በሰነድ ለክፍለ ከተማ ማኔጅመንት፣ ሳኒታሪ መሃንዲስ፣
4.1.5. 24 12 288 3.1.2.፣ 3.1.3.፣
እንዲልኩልን ማድረግ እና ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት
4.1.13.፣ 4.2.4.፣
ለመሰረተ ልማት አቅርቦት እንዲያመች
4.1.6. 80 4 320 4.2.5.፣ 4.2.8.፣
መስሪያ ቦታዎችን ዝግጁ ማድረግ
በተያዘው መርሃ ግብር መሰረት መሰረተ
4.1.7 40 12 480
ልማቱ እንዲዘረጋ ማድረግ
የተዘረጋው መሰረተ ልማት በዲዛይንና
4.1.8. 40 12 480
በመስፈርቱ መሰረት መሰራቱን ማረጋገጥ
የመሰረተ ልማት ሥራው ሲጠናቀቅ መሰረተ ልማት
4.1.9. 40 3 120
መረከብና ለሚመለከተው ክፍል ማስረከብ ባለሙያ IV

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
73
በሼዶችን እና በሱቆችን፣ በመሰረተ ልማቶች
4.2. 288 792
አጠቃቀም ዙሪያ ግንዛቤ መስጠት፣
የመሰረተ ልማት አውታሮች አጠቃቀም
4.2.1. በተመለከተ የግንዛቤ መፍጠሪያ ሰነድ 24 1 24
ማዘጋጀት፣
ሠነድ ለማዘጋጀት የሚረዱ መረጃዎችን
4.2.2. 16 1 16
መሰብሰብ፣ ሲቪል መሀንዲስ፣ኤሌክትሪካል
የመሰረተ ልማት አጠቃቀም ግንዛቤ ማሀንዲስ፣ ኮንስትራክሽን
4.2.3. 40 1 40
መፍጠሪያ ሰነድ ማዘጋጀት፣ ማኔጅመንት፣ ሳኒታሪ መሃንዲስ፣ መሰረተ ልማት
1
4.2.4. ሰንዱን በማቅረብ እንዲዳብር ማድረግ፣ 24 1 24 ኢኮኖሚክስ፣ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ባለሙያ lll
የዳበረና የጸደቀ የግንዛቤ መፍጠሪያ ሰነድ ማኔጅመንት እና ተመሳሳይ የሙያ
4.2.5. 16 1 16
ማጠናቀቅ፣ ያለው/ያላት
4.2.6. ለተሳታፊዎች ጥሪ ማድረግ፣ 16 4 64
በመሰረተ ልማት አጠቃቀም ዙሪያ ግንዛቤ
4.2.7. 40 4 160
መስጠት፣
በተሰጠው ግንዛቤ መሰረት ለውጥ መምጣቱን
4.2.8. 96 4 384
መከታተል፣
የተገኘውን ለውጥ ለሚመለከተው አካል
4.2.9. 16 4 64
ሪፖርት ማቅርብ፣
የግንባታ፣እድሳትና
የግንባታ፣እድሳትና ጥገና ክትትል ቡድን፣ 5,024 4432 1
ጥገና ክትትል ቡድን፣

ለመስሪያ ቦታዎች ስታንዳርድ ያወጣል፤ አርክቴክቸር፣ሲቪል


1 1.1.1.፣1.1.3. ፣
በስታንዳርዱ መሰረት ይተገብራል፡፡ ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና
1.1.4. ፣ 1.2.1.፣
ለመስሪያ ቦታዎች ስታንዳርድ ዝግጅት ዴቨሎፕመንት ፣አርባን ፕላኒንግና
1.1. 596 1192 1.2.2.፣ 1.2.3.፣
የሚውል መረጃ መሰብሰብ፣ ዲዛይን፣ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት የግንባታና ጥገና
1.2.6.፣ 2.1.3፣ 2
ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት እና ክትትል ባለሙያ IV
መረጃ ለማሰባሰብ የሚያስችል ዝክረ ተግባር 2.1.4.፣ 2.1.7.፣
1.1.1. 16 2 32 ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት
ለማዘጋጀት፣ከማእከል ጋር በጋራ መስራት 2.2.2.፣ 2.2.5.፣
3.1.1. ፣ 3.1.3.፣
1.1.2. መረጃ የሚሰበሰብባቸውን ተቋማት መለየት፣ 16 2 32

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 74
1.1.3. መረጃ የሚሰበስበው ቡድንን ማሰማራት፣ 8 2 16
ተቋማቶች በሚገኙበት ሁሉ በመገኘት
1.1.4. 532 2 1064
መረጃውን ማሰባሰብ፣
የተሰበሰበውን መረጃ መተንተን ፣ ማደራጀትና
1.1.5. 24 2 48
ሪፖርት ማድረግ
1.2. የመስሪያ ቦታዎች ስታንዳርድን መተግበር 700 1512

1.2.1. የፀደቀ ቸክ ሊስት ከማዕከል መረከብ 16 4 64 1400


1.2.2. ግብዓት ማሟላት 32 4 128
1.2.3. ቡድን ማደራጀት 8 4 32
ስታንዳርድ የሚተገበርባቸው ነባር ሸዶችን
1.2.4 80 2 160
በጥናት መለየት፣ አርክቴክቸር፣ሲቪል
ስታንዳርዱን በጥናት የተለዩት መስሪያ ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና
1.2.5. 532 2 1064
ቦታዎች ላይ መተግበር፣ ዴቨሎፕመንት ፣አርባን ፕላኒንግና
የተገኘውን ውጤት ለሚመለከተው አካል ዲዛይን፣ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት
1.2.6. 24 2 48
ማቅረብ፣ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት እና
ለተጠቃሚ የሚተላለፉ የመስሪያ ቦታዎች 1.2.5.፣ 1.2.7.፣ ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት የግንባታና ጥገና
1.2.7. በስታንዳርዱ መሰረት መሆኑን ማረጋገጥ፣ 8 2 16 2.2.1.፣ 2.2.1.፣ 1
ክትትል ባለሙያ Ill
ክትትልና ድጋፍ ማድረግ 3.1.2.፣
የጥገናና የእደሳት ተግባር የሚያስፈልጋቸውን
2 ሸዶችንና ሱቆችን በጥናት መለየትና
የእድሳትና የጥገና ስራዎችን መስራት፣
የጥገናና የእደሳት ተግባር የሚያስፈልጋቸውን
2.1. የሸዶችንና ሱቆችን የጉዳት መጠኑን በዳሰሳ 192 384
ጥናት መለየት፣
የዳሰሳ ጥናት ለማከናወን የሚረዳ ቸክ ሊስት
2.1.1. 16 2 32
ከማዕከል መረከበብ፣
2.1.2. በዳሰሳ ጥናት ላይ የሚሳተፉ አባላትን 32 2 64 1.1.2.፣ 1.1.5.፣ የግንባታና ጥገና 1
መለየትና ማደራጀት፣ 1.2.4.፣ 2.1.1.፣ ክትትል ባለሙያ Il

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
75
ለዳሰሳ ጥናት አገልግሎት የሚውል ግብዓት
2.1.3. 24 2 48
ማመዋላት፣
2.1.4. ቡድኑን ማሰማራትና ክትትል ማድረግ፣ 8 2 16
ዕድሳት እና ጥገና የሚያስፈልጋቸው የመሰሪያ
2.1.5. 80 2 160
ቦታዎች በጥናት መለየት
2.1.6. መረጃውን በተገቢው ሁኔታ ማደራጀት፣ 16 2 32
በጥናት የተለዩትን የጉዳት መረጃን ሪፖርት
2.1.7. 16 2 32 አርክቴክቸር፣ሲቪል
ማድረግ፣
ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና
የሼዶችንና ሱቆችን እደሳትና ጥገና ዴቨሎፕመንት ፣አርባን ፕላኒንግና
2.2. 160 640
ሥራዎችን ክትትል ማድረግ ዲዛይን፣ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት
በጥገና ሂደቱ የሚያጋጥሙ ችግሮችን ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት እና
2.2.1. መለየትና 40 2 80 ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት
መፍታት
ስራው በጥራት መፈጸሙን አረጋግጦ 2.1.2.፣2.1.5.፣
2.2.2. 40 2 80
ርክክብ ማድረግ 2.1.6.፣ 2.2.3፣ (912)
የጥራት ችግር ያለባቸውን መለየትና ሙያዊ 2.2.4.፣
2.2.3. 32 6 192
አስተያየትመስጠት

2.2.4. በተሰጠው አስተያየት መስተካከሉን ማረጋገጥ 32 6 192

ጥገና የተደረገላቸው የመስሪያ ቦታ በትክክል


2.2.5. መጠገናቸውን በማረጋገጥ ርክክብ ማድረግና 16 6 96
ለሚመለከተው አካል ማስረከብ፣
የሸዶችንና ሱቆችን በክላስተር ፅንሰ ሀሳብ
3 መሰረት ዲዛይን እንዲዘጋጅ በማድረግ
ማሰገንባት፣
በተዘጋጀው ዲዛይን መሰረት የመስሪያ
3.1. ሸዶችና ሱቆች ከማዕከል በሚተላለፈው 216 1296
መመሪያ መሰረት እንዲገነቡ ማድረግ
የመስሪያ ሸዶችና ሱቆች ቦታዎች በዲዛይኑ
3.1.1. 96 6 576
መሰረት እየተገነባ መሆኑን ክትትል ማድረግ፣

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 76
3.1.2. ግንባታው መጠናቀቁን ማረጋገጥ 40 6 240

የተጠናቀቁ ግንባታዎችን መረከብና ሪፖርት


3.1.3. 80 6 480
ማድረግ

ክፍል አራት

4.3. የአደረጃጀት ማጠቃለያ


በማዕከል ደረጃ

የሰው ኃይል ብዛት


ተ.ቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ ተፈላጊ ችሎታ ማብራሪያ

ነባር አዲስ ልዩነት


አርክቴክቸር፣ሲቪል ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፕመንት ፣ኮንስትራክሽን
የኢንዱስትሪ ክላስተር እና መስሪያ ቦታዎች ማኔጅመንት፣ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት እና ተመሳሳይ የሙያ
1 ያለው/ያላትና ዲግሪና ከዛ በላይ 10 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣ 2 1 1 በመቀነስ
ልማት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር

ኤክስኪዩቲቪ I ቢሮና ጽህፈት አስተዳደር የኮሌጅ ዲፕሎማ፣ የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ቤት ዲኘሎማ


2 2 1 1 በመቀነስ
2 ዓመት
አርክቴክቸር፣ሲቪል ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፕመንት ፣ኮንስትራክሽን
የመሬት ዝግጅት፣ አቅርቦት እና ክላስተር ማኔጅመንት፣ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት እና ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት
3 2 1 1 በመቀነስ
ትግበራ ቡድን መሪ ዲግሪና ከዛ በላይ 8 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
77
አርክቴክቸር፣ሲቪል ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፕመንት ፣ኮንስትራክሽን
ማኔጅመንት፣ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት እና ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት
4 የመሬት ዝግጅት እና ክላስተር ትግበራ IV 3 3 0
ዲግሪና ከዛ በላይ 6 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣

አርክቴክቸር፣ሲቪል ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፕመንት ፣ኮንስትራክሽን


ማኔጅመንት፣ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት፣ኢኮኖሚክስ፣ ጅኦግራፊ፣ ቢዝነስ
5 የመሬት ዝግጅት እና ክላስተር ትግበራ III ማኔጅመንት፣ ማኔጅመንት እና ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት ዲግሪና ከዛ በላይ 4 3 3 0
ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣

አርክቴክቸር፣ሲቪል ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፕመንት ፣ኮንስትራክሽን


ማኔጅመንት፣ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክስ፣ ጅኦግራፊ፣ ቢዝነስ
6 የመሬት ዝግጅት እና ክላስተር ትግበራ II 2 3 1 በመጨመር
ማኔጅመንት እና ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት ዲግሪና ከዛ በላይ 2 ዓመት አግባብነት
ያለው የስራ ልምድ፣
አርክቴክቸር፣ሲቪል ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፕመንት ፣አርባን ፕላኒንግና
ዲዛይን፣ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት እና
7 የግንባታ፣እድሳትና ጥገና ክትትል ቡድን መሪ 1 1 0
ተመሳሳይ የሙያ ዲግሪና ከዛ በላይ 8 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣

የመስሪያ ቦታዎች ግንባታና ጥገና ክትትል አርክቴክቸር፣ሲቪል ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፕመንት ፣አርባን ፕላኒንግና
ባለሙያ IV ዲዛይን፣ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት እና
8 ተመሳሳይ የሙያ ዲግሪና ከዛ በላይ 6 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣ 2 4 2 በመጨመር

የመስሪያ ቦታዎች ግንባታና ጥገና ክትትል አርክቴክቸር፣ሲቪል ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፕመንት ፣አርባን ፕላኒንግና
ባለሙያ lll ዲዛይን፣ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት እና
9 ተመሳሳይ የሙያ ዲግሪና ከዛ በላይ 4 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣ 1 3 2 በመጨመር

የመስሪያ ቦታዎች ግንባታና ጥገና ክትትል አርክቴክቸር፣ሲቪል ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፕመንት ፣አርባን ፕላኒንግና
ባለሙያ Il ዲዛይን፣ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት እና
10 ተመሳሳይ የሙያ ዲግሪና ከዛ በላይ 2 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣ 1 2 1 በመቀነስ

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 78
የማምረቻና መሸጫ ህንጻዎች ደህንነት አርክቴክቸር፣ሲቪል ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፕመንት ፣አርባን ፕላኒንግና
ክትትል ባለሙያ IV ዲዛይን፣ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት እና
11 ተመሳሳይ የሙያ ዲግሪና ከዛ በላይ 6 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣ 1 አዲስ የተካተተ

የመሰረተ ልማት ማሟላትና ክትትል ቡድን ሲቪል መሀንዲስ፣ ኤሌክትሪካል ማሀንዲስ፣ አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፐመንት፣ አርባን
ፕላኒንግና ዲዛይን፣ ሀይድሮሊክክ፣ የውሀ መሀንዲስ፣ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣
ኢኮኖሚክ፣ ሳኒታሪ መሃንዲስ እና ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት ዲግሪና ከዛ በላይ 8
12 1 1 0
ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣

የመሰረተ ልማት ክትትል ባለሙያ IV ሲቪል መሀንዲስ፣ ኤሌክትሪካል ማሀንዲስ፣ አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፐመንት፣ አርባን
ፕላኒንግና ዲዛይን፣ ሀይድሮሊክክ፣ የውሀ መሀንዲስ፣ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣
13
ኢኮኖሚክ፣ ሳኒታሪ መሃንዲስ እና ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት ዲግሪና ከዛ በላይ 6 4 2 2 በመቀነስ
ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣

የመሰረተ ልማት ክትትል ባለሙያ Ill ሲቪል መሀንዲስ፣ ኤሌክትሪካል ማሀንዲስ፣ አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፐመንት፣ አርባን
ፕላኒንግና ዲዛይን፣ ሀይድሮሊክክ፣ የውሀ መሀንዲስ፣ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣
14 ኢኮኖሚክ፣ ሳኒታሪ መሃንዲስ እና ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት ዲግሪና ከዛ በላይ 4 1 2 1 በመጨመር
ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣

የመሰረተ ልማት ክትትል ባለሙያ Il ሲቪል መሀንዲስ፣ ኤሌክትሪካል ማሀንዲስ፣ አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፐመንት፣ አርባን
ፕላኒንግና ዲዛይን፣ ሀይድሮሊክክ፣ የውሀ መሀንዲስ፣ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣
15 ኢኮኖሚክ፣ ሳኒታሪ መሃንዲስ እና ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት ዲግሪና ከዛ በላይ 2 1 2 1 በመጨመር
ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣

ድምር 30

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
79
የአደረጃጀት ማጠቃለያ፡- በቅርንጫፍ በክፍለ ከተማ ደረጃ

የሰው ኃይል ብዛት


ተ.ቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ ተፈላጊ ችሎታ ማብራሪያ
ነባር አዲስ ልዩነት

የመሬት ዝግጅት፣ አቅርቦት እና አርክቴክቸር፣ሲቪል ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፕመንት ፣ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣


1 መሰረተ ልማት ማሟላት ቡድን ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት እና ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት ዲግሪና ከዛ በላይ 8 ዓመት 1 1 0
አስተባባሪ አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣
አርክቴክቸር፣ሲቪል ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፕመንት ፣ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣
የመሬት ዝግጅትና አቅርቦት
2 ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት እና ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላትዲግሪና ከዛ በላይ 6 ዓመት 2 አዲስ የተካተተ
ባለሙያ lV
አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣
የመሬት ዝግጅትና አቅርቦት አርክቴክቸር፣ሲቪል ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፕመንት ፣ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣
3 ባለሙያ lll ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት እና ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት ዲግሪና ከዛ በላይ 4 ዓመት 2 1 1 በመቀነስ
አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣
የመሬት ዝግጅትና አቅርቦት አርክቴክቸር፣ሲቪል ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፕመንት ፣ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣
4 ባለሙያ ll ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክስ፣ ጅኦግራፊ፣ ማኔጅመንት እና ተመሳሳይ የሙያ 1 አዲስ የተካተተ
ያለው/ያላት ዲግሪና ከዛ በላይ 2 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣
መሰረተ ልማት ባለሙያ IV ሲቪል መሀንዲስ፣ ኤሌክትሪካል ማሀንዲስ፣ አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፐመንት፣ አርባን ፕላኒንግና ዲዛይን፣
ሀይድሮሊክክ፣ የውሀ መሀንዲስ፣ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክ፣ ሳኒታሪ መሃንዲስ እና
ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት ዲግሪና ከዛ በላይ 6 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣ 1 1 0

መሰረተ ልማት ባለሙያ Ill ሲቪል መሀንዲስ፣ ኤሌክትሪካል ማሀንዲስ፣ አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፐመንት፣ አርባን ፕላኒንግና ዲዛይን፣ አዲስ የተካተተ
ሀይድሮሊክክ፣ የውሀ መሀንዲስ፣ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክ፣ ሳኒታሪ መሃንዲስ እና
5 ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት ዲግሪና ከዛ በላይ 4 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣ 1

የኢንዱስትሪ ክላስተርና የመስሪያ ቦታዎች ልማት ዳይሬክቶሬት መሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ 80
መሰረተ ልማት ባለሙያ Il ሲቪል መሀንዲስ፣ ኤሌክትሪካል ማሀንዲስ፣ አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፐመንት፣ አርባን ፕላኒንግና ዲዛይን፣ አዲስ የተካተተ
ሀይድሮሊክክ፣ የውሀ መሀንዲስ፣ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክ፣ ሳኒታሪ መሃንዲስ እና
6 ተመሳሳይ የሙያ ያለው/ያላት ዲግሪና ከዛ በላይ 2 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣
1

የሰው ኃይል ብዛት


ተ.ቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ ተፈላጊ ችሎታ ማብራሪያ
ነባር አዲስ ልዩነት

አርክቴክቸር፣ሲቪል ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፕመንት ፣አርባን ፕላኒንግና ዲዛይን፣


የግንባታ፣እድሳትና ጥገና
7 ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት እና ተመሳሳይ የሙያ ዲግሪና ከዛ 1 አዲስ የተካተተ
ክትትል ቡድን አስተባባሪ
በላይ 8 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣

አርክቴክቸር፣ሲቪል ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፕመንት ፣አርባን ፕላኒንግና ዲዛይን፣


የግንባታና ጥገና ክትትል ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት እና ተመሳሳይ የሙያ ዲግሪና ከዛ
8 2 አዲስ የተካተተ
ባለሙያ IV በላይ 6 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣

አርክቴክቸር፣ሲቪል ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፕመንት ፣አርባን ፕላኒንግና ዲዛይን፣


የግንባታና ጥገና ክትትል ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት እና ተመሳሳይ የሙያ ዲግሪና ከዛ
9 1 1 0
ባለሙያ Ill በላይ 4 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣

አርክቴክቸር፣ሲቪል ምህንድስና፣አርባን ፕላኒንግና ዴቨሎፕመንት ፣አርባን ፕላኒንግና ዲዛይን፣


የግንባታና ጥገና ክትትል ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት እና ተመሳሳይ የሙያ ዲግሪና ከዛ
10 1 አዲስ የተካተተ
ባለሙያ Il በላይ 2 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፣

ድምር 13

የኢንዱስትሪ ክላስተር እና የመስሪያ ቦታዎች ልማት መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ የጥናት ሰነድ ገፅ
81

You might also like