You are on page 1of 121

0

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት

በአገር ውስጥ ለሚፈፀም የአገልግሎት ግዥ


(የምክር አገልግሎትን አይጨምረም)
የሚውል መደበኛ የጨረታ ሰነድ

ብሔራዊ ግልጽ ጨረታ

የሚገዛው አገልግሎት:- (የማማከር አገልግሎት የማይጨምር አጠቃላይ መግለጫ)


የግዥ መለያ ቁጥር:-.(የ (የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ)
የፕሮጀክቱ ስም:-.ገ (የፕሮጀክት ስም ይግባ)
የጨረታ ሰነዱ የወጣበት ቀን:- (ቀን ይግባ)

አዲስ አበባ ወር ዓ.ም

የጨረታ ሰነድ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
ማውጫ

ምዕራፍ 1: የጨረታ ሥነ-ሥርዓት..........................................................................................................I


ክፍል 1: የተጫራቾች መመሪያ..........................................................................................................I
ክፍል 2: የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ........................................................................................II
ክፍል 3፡ የግምግማ ዘዴና መስፈርቶች..............................................................................................III
ክፍል 4፡ የጨረታ ቅፆች...............................................................................................................IV
ክፍል 5: በጨረታው መሳተፍ የሚችሉ ሀገሮች (ብቁ ሀገሮች)..................................................................V
ምዕራፍ 2: የፍላጐት መግለጫ...........................................................................................................VI
ክፍል 6: ቢጋር (TERMS OF REFERENCE)...................................................................................VI
ምዕራፍ 3: ውል...........................................................................................................................VII
ክፍል 7: አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች..............................................................................................VII
ክፍል 8፡ ልዩ የውል ሁኔታዎች....................................................................................................VIII
ክፍል 9፡ የውል ቅፆች..................................................................................................................IX

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
ምዕራፍ 1: የጨረታ ሥነ-ሥርዓት
ክፍል 1: የተጫራቾች መመሪያ

ማውጫ

ሀ. ጠቅላላ.......................................................................................................................................1
1. መግቢያ...............................................................................................................................1
2. የገንዘብ ምንጭ......................................................................................................................2
3. አጭበርባሪነት፣ ሙስናና አቤቱታ የሚታይበት ሥርዓት.....................................................................2
4. ተቀባይነት ያላቸው ተጫራቾች..................................................................................................4
5. የተጫራቾች ብቃት.................................................................................................................6
ለ. የጨረታ ሰነድ ይዘት......................................................................................................................6
6. የጨረታ ሰነድ.......................................................................................................................6
7. በጨረታ ሰነዶች ላይ የሚሰጥ የፅሑፍ ማብራሪያ.............................................................................7
8. በጨረታ ሰነዶች ላይ ስለሚደረግ ማሻሻያ......................................................................................8
9. የቅድመ-ጨረታ ስብሰባ (ኮንፈረንስ) እና ጉብኝት...........................................................................8
ሐ. የጨረታ አዘገጃጀት.......................................................................................................................9
10. በጨረታ የመሳተፍ ወጪ......................................................................................................9
11. የጨረታ ቋንቋ...................................................................................................................9
12. የጨረታ ዋጋዎችና ቅናሾች....................................................................................................9
13. ዋጋ የሚቀርብባቸው የገንዘብ አይነቶች...................................................................................10
14. የተጫራቾች የሙያ ብቃትና አቅም........................................................................................11
15. የተጫራቾች የፋይናንስ አቅም..............................................................................................11
16. የተጫራች ቴክኒካል ብቃት፣ ክህሎትና ልምድ..........................................................................11
17. የሽሙር ማህበር ወይም ጊዜያዊ ጥምረት.................................................................................13
18. አማራጭ ጨረታዎች.........................................................................................................13
19. ጨረታዎች ፀንተው የሚቆዩበት ጊዜ......................................................................................14
20. የጨረታ ዋስትና...............................................................................................................14
21. ከመጫረቻ ሰነድ ጋር መቅረብ ያለባቸው ሰነዶች.......................................................................16
22. የጨረታ ቅፆችና አቀራረብ..................................................................................................17
መ. የጨረታ አቀራረብና አከፋፈት.......................................................................................................18
23. የጨረታ ሰነድ አስተሻሸግና ምልክት አደራረግ...........................................................................18
24. የጨረታዎች ማቅረቢያ ቀነ-ገደብ..........................................................................................18
25. ዘግይተው የሚቀረቡ ጨረታዎች..........................................................................................19
26. ጨረታዎችን መሰረዝ፣ መተካትና ማሻሻል...............................................................................19
27. የጨረታ አከፋፈት............................................................................................................20
ሠ. ጨረታዎችን መገምገምና ማወዳደር.................................................................................................21
28. ምስጢራዊነት..................................................................................................................21
29. የማብራሪያ ጥያቄ አቀራረብ.................................................................................................21
30. ተቀባይነት ያላቸው ጨረታዎች............................................................................................21

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
I/IX
31. የጨረታዎች አለመጣጣምና ግድፈቶች...................................................................................22
32. አጠራጣሪ የጨረታ ዋጋዎችና የስሌት ስህተቶች........................................................................22
33. ልዩ አስተያየት (MARGIN OF PREFERENCE)......................................................................23
34. የመጀመሪያ ደረጃ የጨረታዎች ግምገማ..................................................................................23
35. ከህጋዊነት፣ ሙያ፣ የቴክኒክ ብቃትና ከፋይናንሼያል አንፃር የተጫራቾች አቋም መለኪያ መስፈርቶች........24
36. ጨረታዎችን ስለመገምገም..................................................................................................27
37. ጨረታዎችን ስለማወዳደር..................................................................................................28
38. የድህረ-ብቃት ግምገማ.......................................................................................................28
39. ጨረታዎችን ስለመቀበል ወይም ውድቅ ስለማድረግ...................................................................28
40. ድገሚ ጨረታ ስለማውጣት................................................................................................28
ረ. ውል ስለመፈፀም........................................................................................................................29
41. አሸናፊ ተጫራቾችን መምረጫ መስፈርቶች..............................................................................29
42. ከውል በፊት የግዥ መጠን ስለመለወጥ..................................................................................29
43. የጨረታ ውጤትና አሸናፊ ተጫራችን ስለማሳወቅ......................................................................30
44. ውል አፈራረም................................................................................................................30
45. የውል ማስከበሪያ ዋስትና....................................................................................................30

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
I/IX
ክፍል 1: የተጫራቾች መመሪያ

ሀ. ጠቅላላ

1. መግቢያ

1.1 በጨረታው ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ የተጠቀሰው የግዢ ፈፃሚ አካል በኢትዮጵያ
ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት የግዥ ሕጐች መሠረት የዚህ ጨረታ ተዋዋይ
አካል ነው፡፡ ስለሆነም ይህ የአገልግሎት ግዥ ሂደት በመንግሥት ግዥ አፈፃፀም መመሪያና
በፌዴራል መንግሥት የግዥና ንብረት አስተዳደር አዋጅ፣ እንዲሁም በዚሁ መደበኛ የጨረታ
ሰነድ መሠረት የሚፈፀም ይሆናል፡፡
1.2 የግዥ ፈፃሚው አካል ይህንን መደበኛ የጨረታ ሰነድ በማውጣት ውል በመግባት አገልግሎቱን
ለመስጠት ፍላጐት ያላቸው ተወዳዳሪዎችን ይጋብዛል፡፡ የአገልግሎቱን አጠቃላይ ሁኔታ
በጨረታው ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥና በዚህ የጨረታ ሰነድ ክፍል 6 ላይ ተመልክቷል፡፡
1.3 የዚህ የጨረታ ሰነድ የግዥ መለያ የሎት (lot) ብዛት በጨረታው ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ
ውስጥ ተመልክቷል፡፡ ለእያንዳንዱ ሎት (lot) ጨረታ እንዲቀርብ በሚጠየቅበት ጊዜ
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን ለአንድ ሎት (lot)፣ ለበርካታ ሎቶች (lots) ወይም ለሁሉም
ሎቶች (lots) ማቅረብ ይችላሉ፡፡ እያንዳንዱ ሎት (lot) የራሱ የሆነ ውል የሚኖረው ሲሆን
በአንድ ሎት (lot) ውስጥ የተጠቀሰው የአቅርቦት መጠን መከፋፈል ግን አይቻልም፡፡
ተጫራቾች እንደምርጫቸው ለሁሉም ሎቶች (lots) ወይም በእያንዳንዱ ሎት (lot) ውስጥ
ለተጠቀሰው ቁጥር መጫረት ይችላሉ፡፡
1.4 እያንዳንዱ ተጫራች በግሉ ወይም ከሌላ አጋር ጋር በመሆን የመጫረቻ ሰነዱን ማቅረብ
ይችላል። ሆኖም በተፈቀደ አማራጭ ጨረታ መልክ ወይም በንዑስ ተቋራጭነት ካልሆነ
በስተቀር ከአንድ በላይ የመጫረቻ ሰነድ ማቅረብ ከውድድር ውጭ ይስደርጋል፡፡

1.5 ክፍል 1 የተጫራቾች መመሪያ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን ሲያዘጋጁ ምን ምን


ሁኔታዎችን አሟልተው በምን መንገድ ማቅረብ እንዳለባቸው ለመጠቆም ዓላማ የተዘጋጀ
እንጂ የውል ስምምነቱ አካል አይደለም፡፡
1.6 የግዥ ፈፃሚው አካል ይህንን የጨረታ ሰነድ በማውጣቱ ምክንያት በማንኛውም ሁኔታ የውል
ስምምነት እንዲፈጽም አያስገድደውም፡፡
1.7 የግዥ ፈፃሚው አካል ባወጣው ጨረታ ምክንያት የተቀበላቸውን ከተጫራቾች የሚቀርቡ
የመጫረቻ ሰነዶችን በባለቤትነት የመያዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ በመሆኑም ዘግይተው
የደረሱ ጨረታዎች ካልሆኑ በስተቀር ተጫራቾች ያቀረቡት የመጫረቻ ሰነድ
እንዲመለስላቸው የመጠየቅ መብት አይኖራቸውም፡፡
1.8 አንድ ተጫራች ጨረታ በሚያቀርብበት ጊዜ በጨረታ ሰነዱ የተመለከቱትን የግዥ ሥነ-
ሥርዓቶችና ሁኔታዎች ያለምንም ገደብ እንደተቀበለ ይቆጠራል፡፡ ስለሆነም ተጫራቾች
የመጫረቻ ሰነድ ከማቅረባቸው በፊት በጨረታ ሰነዱ ውስጥ የተመለከቱትን መመሪያዎች፣
ቅፆች፣ የውል ሁኔታዎችና የፍላጐት ዝርዝሮች በጥንቃቄ ሊመረምሩዋቸው ይገባል፡፡ በጨረታ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/31
ሰነዱ ላይ የተጠየቁት መረጃዎችና ሰነዶች ተሟልተው በተሰጠው የጊዜ ገደብ ካልቀረቡ
ጨረታው ተቀባይነት ላያገኝ ይችላል፡፡ በጨረታ ሰነዱ ላይ የተገለፁ ሁኔታዎች አሟልቶ
አለማቅረብ ያለምንም ተጨማሪ የማጣራት ስራ ከጨረታ ውድድር ውጭ ለመሆን ምክንያት
ይሆናል፡፡
1.9 በግዥ ፈፃሚው አካልና በተጫራቾች መካከል የሚኖረው ግንኙነት በጽሑፍ ብቻ ይሆናል፡፡
በዚህ የጨረታ ሰነድ መሠረት “በጽሑፍ” ሲባል ግንኙነቱ በጽሑፍ ላይ የተመሰረተ ሆኖ
የተላከው መልዕክት መድረሱን የሚያረጋግጥ ማስረጃ መያዝን ይጠይቃል።

2. የገንዘብ ምንጭ

2.1 ግዥ ፈፃሚው አካል የአገልግሎት ፍላጎቶቹን በጨረታው ዝርዝር መረጃ ሰንጠርዥና በክፍል 6
የተመለከቱትን በማዘጋጀት የግዥ ትዕዛዝ ለመስጠት የአገልግሎት ፍላጐቶች ግዥ የሚውል
የፀደቀ (የተፈቀደ) በጀት ሊኖረው ይገባል፡፡ የፀደቀ በጀት ካለው ከአቅራቢ ጋር ውል በማሰር
የአገልግሎት ግዥውን ለመፈፀም ይችላል፡፡
2.2 ክፍያ የሚፈፀመው በቀጥታ በግዥ ፈፃሚው አካል ሲሆን፣ ተዋዋይ ክፍያውን የሚያገኘው
ከግዥ ፈፃሚ አካል ጋር በገባው ውል መሠረት ይሆናል፡፡

3. አጭበርባሪነት፣ ሙስናና አቤቱታ የሚታይበት ሥርዓት

3.1 የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት (ካሁን በኋላ “መንግሥት“


እየተባለ የሚጠራው) በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ (ካሁን በኋላ “ኤጀንሲ“
እየተባለ የሚጠራው) የሚወከል ሲሆን፤ ግዥ ፈፃሚ አካላትና ተጫራቾች በግዥ ሂደት
ወቅትና በውሎች አፈፃፀም ወቅት የሥነ-ምግባር ደንቦችን በፍተኛ ደረጃ እንዲያከብሩ
ይጠበቅባቸዋል፡፡
በዚሁ ፖሊሲ መሠረት መንግሥት፦
(ሀ) ከላይ በአንቀፅ 3 ላይ ለተመለከተው አፈፃፀም ሲባል ለሚከተሉት ቃላት ቀጥሎ
የተመለከተውን ፍች ይሰጣል፡፡

I. “የሙስና ድርጊት” ማለት የአንድን የመንግሥት ባለሥልጣን በግዥ ሂደት ወይም


በውል አፈፃፀም ወቅት በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ ለማባበል (ለማማለል)
በማሰብ ማንኛውንም ዋጋ ያለው ነገር መስጠት፣ ወይንም እንዲቀበል ማግባባት
ማለት ነው፡፡
II. “የማጭበርበር ድርጊት” ማለት ያልተገባን የገንዘብ ወይም ሌላ ጥቅም ለማግኘት፣
ወይም ግዴታን ላለመወጣት በማሰብ የግዥ ሂደቱንና የውል አፈፃፀሙን በሚጐዳ
መልኩ ሀቁን በመለወጥና አዛብቶ በማቅረብ ሆን ተብሎ ወይም በቸልተኝነት
የሚፈፀም ድርጊት ነው፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/31
III. “የመመሳጠር ድርጊት” ማለት ሁለት ወይም ከሁለት በላይ የሆኑ ተጫራቾች የግዥ
ፈፃሚው አካል እያወቀም ሆነ ሳያውቀው በመመሳጠር ውድድር አልባና ተገቢ
ያልሆነ ዋጋን መፍጠር ማለት ነው፡፡
IV. “የማስገደድ ድርጊት” ማለት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ የሰዎችን አካልና
ንብረት በመጉዳትና ለመጉዳት በማስፈራራት በግዥ ሂደት ውስጥ ያላቸውን
ተሳትፎ ወይም የውል አፈፃፀም ማዛባት ማለት ነው፡፡
V. “የመግታት (የማደናቀፍ) ድርጊት” ማለት:-

 ለምርመራ ጉዳይ በፌዴራል ስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን፣ በፌዴራል


ኦዲተር ጀነራልና በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ወይም
በኦዲተሮች የሚፈለጉ መረጃዎችን በማጥፋት፣ በማስፈራራትና ጉዳት
በማድረስ መረጃዎችን እንዳይታወቁ በማድረግ፣ የምርመራ ሂደቶችን
መግታት ወይም ማደናቀፍ ማለት ነው፡፡

 የዚህ መደበኛ የጨረታ ሰነድ አካል በሆነው የተጫራቾች መመሪያ ንዑስ


አንቀጽ 3.5 ላይ የተመለከቱትን የቁጥጥርና የኦዲት ሥራዎች ማደናቀፍ
ከመግታት ድርጊት ጋር አብሮ የሚታይ ይሆናል፡፡
(ለ) በአሸናፊነት የተመረጡ ተጫራቾች በራሳቸው ወይም በተወካያቸው አማካኝነት
የሙስናና የማጭበርበር፣ የማሴር፣ የማስገደድና የመግታት/ማደናቀፍ ድርጊት
በጨረታው ሂደት ወቅት ከፈፀሙ ከጨረታው ይሰረዛሉ፡፡
(ሐ) ተጫራቾች በማንኛውም የጨረታ ሂደት ጊዜ ወይም በውል አፈፃፀም ወቅት በሙስና፣
በማጭበርበር፣ በመመሳጠር፣ በማስገደድና በማደናቀፍ ተግባር ተካፋይ መሆናቸው
ከተረጋገጠ ለተወሰነ ጊዜ በመንግሥት ግዥ ተካፋይ እንዳይሆኑ ይታገዳሉ፡፡ የታገዱ
ተጫራቸች ዝርዝር ከኤጀንሲው ድረ-ገፅ http://www.ppa.gov.et ላይ ማግኘት
ይቻላል፡፡
3.2 ከላይ በንዑስ አንቀጽ 3.1 ላይ ከተጠቀሰው ጋር በተያያዘ የግዥ ፈፃሚ አካሉ ወይም ተጫራቹ
ወይም የተጫራቹ ተወካይ በአገልግሎት ግዥ ሂደት ወይም በውል አፈፃፀም ወቅት በሙስና
ወይም በማጭበርበር ወይም በመሳሰሉት ድርጊቶች መሳተፋቸው ከተረጋገጠ/ከታወቀ ግዥ
ፈፃሚው አካል የአገልግሎት ግዥ ውሉን ሊያቋርጥ ይችላል፡፡
3.3 የጨረታውን ውጤት ባልተገባ ሁኔታ ለማስቀየር በማሰብ ለግዥ ፈፃሚው አካል ባለሥልጣን
ወይም ለግዥ ሠራተኛ ማማለያ የሰጠ ወይም ለመስጠት ጥያቄ ያቀረበ ተጫራች ከጨረታው
እንዲሰረዝ ይደረጋል፡፡ በሌሎች የመንግሥት ግዥዎችም እንዳይሳተፍ ይደረጋል፡፡ ያስያዘው
የጨረታ ዋስትናም ይወረሳል፡፡
3.4 ተጫራቾች በሙስናና በማጭበርበር ጉዳይ ላይ የተመለከቱትን ሁኔታዎች መቀበላቸውን
በጨረታ ማቅረቢያ ሰነዳቸው ላይ ማመልከት ይኖርባቸዋል፡፡
3.5 ከዚህ ውል አፈፃፀም ጋር በተያያዘ የአቅራቢዎች የሂሳብ ሰነዶች ኤጀንሲው በሚመድባቸው
ኦዲተሮች እንዲመረመሩና ኦዲት እንዲደረጉ ኤጀንሲው የመጠየቅ መብት አለው፡፡
3.6 በመንግስት የግዥ አዋጅና መመሪያ መሠረት አንድ ተጫራች ከጨረታ አፈፃፀም ሂደት ጋር
በተያያዘ የግዥ ፈፃሚው አካል አዋጁንና መመሪያውን የጣሰ ከመሰለውና ቅር ከተሰኘ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/31
አፈፃጸሙ አንደገና እንዲታይለት ወይም እንዲጣራለት ለግዥ ፈፃሚው አካል የበላይ ሀላፊ
አቤቱታውን የማቅረብ መብት አለው። ተጫራቹ ቅሬታ ያስከተለበትን ድርጊት ባወቀ ወይም
ሊያውቅ ይገባ ከነበረበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር በአምስት የስራ ቀናት ውስጥ ለግዥ
ፈፃሚው አካል የበላይ ሀላፊ አቤቱታውን በፅሑፍ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ የግዥ ፈፃሚው
አካል የበላይ ኃላፊ በአስር የስራ ቀናት ውስጥ ውሳኔ ካልሰጠ ወይም ተጫራቹ በተሰጠው
ውሳኔ ካልረካ ውሳኔ ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር ባሉት አምስት የስራ ቀናት ውስጥ
አቤቱታውን ለቦርድ ማቅረብ ይችላል፡፡ ቦርዱ የሚሰጠው ውሳኔ በሁለቱም አካላት ላይ
ተፈፃሚነት ይኖረዋል፡፡

4. ተቀባይነት ያላቸው ተጫራቾች

4.1 አንድ ተጫራች የተፈጥሮ ሰው፣ የግል ድርጅት፣ የመንግሥት ድርጅት፣ (በተጫራቾች
መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.5 መሠረት) ወይም በማንኛውም ዓይነት ሽርክና ማህበር፣ በጊዜያዊ
ህብረት ወይም በማህበር መልክ በስምምነት ውስጥ ያለ ወይም አዲስ ስምምነት ለመፍጠር
ይፋዊ ዕቅድ ያለው ሊሆን ይችላል፡፡
(ሀ) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ በሌላ አኳኋን ካልተገለፀ በስተቀር በሽርክና
ማህበር፣ ጊዜያዊ ህብረት ደረጃ ወይም ማህበር የታቀፉ የጥምረቱ አባላት በጋራና
በተናጠል ተጠያቂ ይሆናሉ፡፡
(ለ) የሽርክና ማህበራት/ ጊዜያዊ ህብረቶችና ማህበሮች እነሱን ወክሎ በጨረታ ሂደት ጊዜና
በውል አፈፃፀም ወቅት ሊሰራላቸው የሚችል ተወካይ መምረጥ ይኖርባቸዋል፡፡
4.2 በዚህ መደበኛ የጨረታ ሰነድ ክፍል 5 በተመለከተው መሠረት ይህ ጨረታ ለማናቸውም የብቁ
ሀገሮች ተጫራቾች ክፍት ነው፡፡ አንድ ተጫራች የአንድ ሀገር ዜጋ ከሆነ ወይም በዚያ ሀገር
ሕግ መሠረት ከተቋቋመ፣ ከተዋሃደ፣ ከተመዘገበ ወይም በዚያ ሀገር ሕግ የሚሰራ ከሆነ የዚያ
ሀገር ዜግነት እንዳለው ይቆጠራል፡፡ ይህ መስፈርት አገልግሎቶችን ያቀርባሉ ተብለው
የሚታሰቡ የንዑስ ኮንትራክተሮች ዜግነትም ለመወሰን ጭምር ተግባራዊ ይሆናል፡፡
4.3 ማንኛውም ተጫራች የጥቅም ግጭት ሊኖረው አይገባም፡፡ በጥቅም ግጭት ውስጥ
መኖራቸው የተደረሰባቸው ተጫራቾች ሁሉ ውድቅ ይደረጋሉ፡፡ አንድ ተጫራች በዚሁ
የጨረታ ሂደት ውስጥ ከአንድ ወይም ከሌሎች አካላት ጋር የጥቅም ግጭት አለው ተብሎ
የሚወሰደው፦
(ሀ) አሁን ወይም ከዚህ ቀደም በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ በጨረታ ለሚገዙ
አገልግሎቶች ተያያዥ በሰነድ ዝግጅት ወይም በማማከር አገልግሎት ከተሳተፉ ድርጅቶች
ግንኙነት ካለው ወይም ከአጋሮቹ አንዱ በመሆን በስራው ተሳታፊ ከነበረ፣ ወይም
(ለ) በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ከሦስተኛ አካል ጋር ባለው ግንኙነት ምክንያት
መረጃዎችን በመስጠት በሌሎች ተጫራቾች እና በግዥ ፈፃሚው አካል የግዥ ውሳኔ
አሰጣጥ ላይ ተፅዕኖ በማሳደር የጨረታውን ሂደት ሊያዛባ የሚችል ከሆነና
(ሐ) በጨረታ ሂደት ወቅት ከአንድ በላይ የመጫረቻ ሰነድ ያቀረበ እንደሆነ ነው፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
4/31
4.4 አንድ ተጫራች በጨረታ ማስረከቢያ ቀነ-ገደብ ወይም ከዚያ በኋላም ቢሆን በተጫራቾች
መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 3.1(ሐ) መሠረት በኤጀንሲው ዕገዳ የተጣለበት ከሆነ ይህንን ጨረታ
ለመካፈል ብቁ አይሆንም፡፡
4.5 በግዥ ፈፃሚው አካል መስሪያ ቤት የሚተዳደሩ እስካልሆኑ ድረስ ህጋዊ ሰውነት ያላቸው፣
በፋይናንስ ራሳቸውን ችለው የሚተዳደሩና በንግድ ሕግ መሠረት ተቋቁመው የሚሰሩ
የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ለመጫረት ብቁ ናቸው፡፡
4.6 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ካልተገለፀ በስተቀር ተጫራቾች ከዚህ በታች
የተመለከቱትን የብቁነት ማረጋገጫዎች ለግዥ ፈፃሚው አካል ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
(ሀ) ዕዳ መክፈል ያላቃታቸው፣ ያልከሰሩ፣ በመፍረስ ላይ ያልሆኑ፤ የንግድ ስራቸው
ያልተገደባቸውና በክስ ላይ የማይገኙ፣
(ለ) የሚከተሉትን ጨምሮ የተጫራችን ህጋዊነት የሚያሳዩ ማስረጃዎችን ማቅረብ አስፈላጊ
ነው።
I. የተጫራቹን የስራ ዘርፍ የሚያሳይ የታደሰ የንግድ ፈቃድ
II. የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርቲፊኬት (የሀገር ውስጥ ተጫራቾችን ብቻ
ይመለከታል)
III. በመንግሥት የግብር ሕግ መሠረት ግብር የመክፈል ግዴታቸውን የተወጡ
መሆኑን የሚያሳይ ሰርቲፊኬት (የሀገር ውስጥ ተጫራቾችን ብቻ ይመለከታል)
IV. አግባብነት ያለው የሙያ ብቃት ሰርቲፊኬት (በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ
ከተጠየቀ)
(ሐ) የውጭ ሀገር ተጫራቾች እንደአስፈላጊነቱ የንግድ ምዝገባ ሰርቲፊኬት ወይም የንግድ
ፈቃድ ከተመዘገቡበት ሀገር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

4.7 በመንግሥት ግዥ ለመሳተፍ በኤጀንሲው ድረ ገፅ በአቅራቢነት መመዝገብ ቅድመ ሁኔታ


ነው። (ይህ የሀገር ውስጥ ተጫራቾችን ብቻ ይመለከታል)። በመንግሥት ግዥ መሳተፍ
የሚፈልጉ ዕጩ ተወዳዳሪዎች በኤጀንሲው ድረ ገፅ ላይ ለዚሁ አላማ የተዘጋጀውን ፎርም/ቅፅ
በመጠቀም መመዝገብ ይኖርባቸዋል።
4.8 ተጫራቾች በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በተጠቀሰው መሠረት ህጋዊነታቸው
ቀጣይነት ያለው መሆኑን የሚያሳዩ ማስረጃዎችን ለግዥ ፈፃሚው አካል ማቅረብ
ይኖርባቸዋል፡፡

5. የተጫራቾች ብቃት

V.1 የተጫራቾች ብቃት የሚገመገመው በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 35 መሠረት ይሆናል፡፡

V.2 ብቃት ያላቸው ተጫራቾች ብቻ ለውል ስምምነት ይመረጣሉ፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
5/31
ለ. የጨረታ ሰነድ ይዘት

6. የጨረታ ሰነድ

6.1 ይህ የጨረታ ሰነድ ከዚህ በታች የተመለከቱትን ክፍሎች የሚያጠቃልልና በተጫራቾች


መመሪያ አንቀጽ 8 ከተመለከቱት ተጨማሪ ጽሑፎች ጋር በጥምረት መነበብ ያለባቸውን
የጨረታ ሰነድ ምዕራፎች 1፣ 2 እና 3 ያካትታል፡፡
ምዕራፍ 1:- የጨረታ ሥነ-ሥርዓት
ክፍል 1 - የተጫራቾች መመሪያ
ክፍል 2 - የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ
ክፍል 3 - የጨረታዎች ግምገማ ዘዴና መስፈርቶች
ክፍል 4 - የጨረታ ቅፆች
ክፍል 5 - በጨረታው መሳተፍ የሚችሉ ሀገሮች (ብቁ ሀገሮች)
ምዕራፍ 2:- የተፈላጊ ነጥቦች ሠንጠረዥ
ክፍል 6 - የፍላጎት መግለጫ /ቢጋር/ (Terms of reference)
ምዕራፍ 3:- ውል
ክፍል 7 - አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
ክፍል 8 - ልዩ የውል ሁኔታዎች
ክፍል 9 - የውል ቅፆች
6.2 የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታው ሰነድ አካል አይደለም፡፡ በጨረታ ማስታወቂያውና በጨረታ
ሰነዱ የተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 6.1 መካከል ልዩነት ቢኖር በጨረታ ሰነዱ ላይ
የተገለፀው ተቀባይነት ይኖረዋል፡፡
6.3 ተጫራቾቹ የጨረታ ሰነዳቸውን በቀጥታ ከግዥ ፈፃሚው አካል ካለመውሰዳቸው ጋር ተያይዞ
ለሚከሰት ማንኛውም ጉድለት ወይም አለመሟላት ግዥ ፈፃሚው መ/ቤት ተጠያቂነት
የለበትም፡፡ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በቀጥታ ከግዥ ፈፃሚው አካል ያልተቀበሉ ከሆነ
በግምገማ ወቅት ውድቅ ሊደረጉ ይችላሉ፡፡ የጨረታ ሰነዶቹ በውክልና በሽያጭ የተወሰዱ ከሆነ
የጨረታ ሰነዶቹ በሚወሰዱበት ጊዜ የተጫራቾቹ ስም በግዥ ፈፃሚው አካል ዘንድ መመዝገብ
አለበት፡፡
6.4 ተጫራቾች በጨረታ ሰነዶቹ ውስጥ የተመለከቱትን ሁሉንም ማሳሰቢያዎች፣ ቅፆች፣
ቃላቶችንና መዘርዝሮችን ይመረምራሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ አንድ ተጫራች በጨረታ ሰነዱ
የተጠየቁትን መረጃዎችና ሰነዶች አሟልቶ ካላቀረበ ግዥ ፈፃሚው አካል ከጨረታው
እንዲወጣ ሊያደርገው ይችላል፡፡

7. በጨረታ ሰነዶች ላይ የሚሰጥ የፅሑፍ ማብራሪያ

7.1 በጨረታ ሰነዶቹ ላይ ማብራሪያ የሚፈልግ ተጫራች በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ
ውስጥ የተጠቀሰው የግዥ ፈፃሚ አካል አድራሻ ተጠቅሞ የሚፈልገውን ማብራሪያ በፅሑፍ
መጠየቅ ይኖርበታል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል ማንኛውም ከጨረታ ማቅረቢያ የመጨረሻ ቀን

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
6/31
አስር ቀናት በፊት ለደረሱት የማብራሪያ ጥያቄዎች በሙሉ በፅሑፍ መልስ ይሰጣል፡፡ የግዥ
ፈፃሚው አካል የመልሱን ቅጂዎች የጠያቂውን ማንነት ሳይገልፅ የጨረታ ሰነድ በቀጥታ
ከተቋሙ ለገዙት ተጫራቾች በሙሉ ይልካል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል በማብራሪያው ውጤት
መሠረት የጨረታ ሰነዶቹን የሚያሻሽል ከሆነም ይህንኑ የሚያደርገው በተጫራቾች መመሪያ
አንቀጽ 8 እና ንዑስ አንቀጽ 24.2 የተመለከተውን ሥነ-ሥርዓት ተከትሎ ነው፡፡
7.2 በጨረታ ሂደትም ሆነ በጨረታ ግምገማ ወቅት ተቀባይነት የሚኖረው በቀጥታ ከግዥ ፈፃሚው
አካል በፅሑፍ የተሰጠ የማብራሪያ ጥያቄ መልስ ብቻ ነው፡፡ በሌላ አኳኋን ማለትም በቃል፣
በፅሑፍ፣ ወይም በግዥ ፈፃሚው አካል ሠራተኛ ወይም በሌላ ተወካይ ወይም በሌላ ሦስተኛ
አካል የተሰጡ መልሶች ወይም ማብራሪያዎች ከግዥ ፈፃሚው አካል የተሰጡ ማብራሪያዎች
ተደርገው አይቆጠሩም፡፡

8. በጨረታ ሰነዶች ላይ ስለሚደረግ ማሻሻያ

8.1 ግዥ ፈፃሚው አካል በራሱ ተነሳሽነት ወይም በተጫራቾች ጠያቂነት ምክንያት የጨረታ ሰነድ
ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው የጨረታ ማስረከቢያ ቀነ-ገደብ ከማለቁ በፊት የጨረታ
ሰነዶቹን በፅሑፍ ሊያሻሽላቸው ይችላል፡፡
8.2 ማንኛውም በግዥ ፈፃሚው አካል የተደረገ ማሻሻያ የጨረታ ሰነዱ አካል ሆኖ የጨረታ ሰነዱን
በቀጥታ ከግዥ ፈፃሚው አካል ለወሰዱ ተጫራቾች በሙሉ በተመሳሳይ ጊዜ በፅሑፍ
መሰራጨት አለበት፡፡ ተጫራቾችም የማሻሻያ ፅሑፉን በቀጥታ ከግዥ ፈፃሚው አካል
መረከባቸውን ማሳወቅና የጨረታ ሰነዱ አካል መሆኑን አውቀው የመጫረቻ ሰነዳቸውን
በተሻሻለው የጨረታ ሰነድ መሰረት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
8.3 ግዥ ፈፃሚው አካል በጨረታ ሰነዱ ላይ በተደረገው ማሻሻያ ምክንያት ተጫራቾች የመጫረቻ
ሰነዳቸውን ለማዘጋጀትና ለማስረከብ በቂ ጊዜ አይኖራቸውም ብሎ ሲያምን በተጫራቾቸ
መመሪያ ንዑሰ አንቀጽ 8.1 መሠረት የጨረታ ማቅረቢያ ቀነ-ገደብ ሊያራዝም ይችላል።

9. የቅድመ-ጨረታ ስብሰባ (ኮንፈረንስ) እና ጉብኝት

9.1 የግዥ ፈፃሚው አካል አስፈላጊ ነው ብሎ ካመነበት የጨረታ ሰነድ ከገዙት ተጫራቾች ጋር
የቅድመ ጨረታ የውይይት መድረክ ሊያዘጋጅ ይችላል፡፡ ውይይቱ የሚካሄደው በጨረታ ሰነዶቹ
ይዘት ላይ ይሆናል፡፡ ከዚሁ በተጨማሪ የግዥ ፈፃሚው አካል የሳይት ጉብኝት ሊያዘጋጅ
ይችላል፡፡ በቅድመ ጨረታ ውይይትና ጉብኝት ምክንያት የሚፈጠሩ ወጪዎች ሁሉ
የሚሸፈኑት በራሳቸው በተጫራቾች ይሆናል፡፡
9.2 የግዥ ፈፃሚው አካል ቅድመ ጨረታ ስብሰባና ጉብኝት ለማዘጋጀት ሲያስብ በቅድሚያ
ለተጫራቾች ስብሰባና ጉብኝቱ የሚካሄድበትን ቀንና ሰዓት እንዲሁም አድራሻ በፅሑፍ
ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡
9.3 የግዥ ፈፃሚው አካል በቅድመ ጨረታ ስብሰባና ጉብኝት ጊዜ ተጫራቾችን በተገቢው መንገድ
ያስተናግዳል፡፡ ለሁሉም ተጫራቾች በስብሰባው የመሳተፍ ዕድል ለመስጠት ያመች ዘንድ
በስብሰባው ላይ ከአንድ ድርጅት በስብሰባውና ጉብኝቱ ወቅት መሳተፍ የሚችሉት ሁለት

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
7/31
ተወካዮች ብቻ ናቸው፡፡ የቅድመ ጨረታ ስብሰባና ጉብኝት ለመሳተፍ የሚወጣ ወጪ
የሚሸፈነው በተጫራቾች ነው፡፡
9.4 የግዥ ፈፃሚው አካል ተጫራቾች ያሉዋቸውን ጥያቄዎችና ማብራሪያዎች በጨረታ ዝርዝር
መረጃ ሠንጠረዥ በተመለከተው አድራሻ፣ ቀንና ሰዓት መሠረት እንዲያቀርቡ ይጋብዛል፡፡
9.5 የቅድመ ጨረታው ውይይት በቃለ ጉባኤ ይያዛል፡፡ ተጫራቾች በውይይቱ ውስጥ የተነሱትን
ማብራሪያዎች በጨረታ ማቅረቢያቸው ማካተት ይችሉ ዘንድ የቃለ ጉባኤው ኮፒ የጨረታ
ሰነድ ለገዙ ሁሉ ይላክላቸዋል፡፡

ሐ. የጨረታ አዘገጃጀት

10. በጨረታ የመሳተፍ ወጪ

10.1 ተጫራቾች ከጨረታ ዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ማዘጋጃና ማስረከቢያ ጋር የተያያዙ ወጪዎችን


በሙሉ እራሳቸው ይችላሉ፡፡ የጨረታው ሁኔታም ሆነ ውጤት ምንም ይሁን ምን ግዥ
ፈፃሚው አካል ለነዚሁ ወጪዎች ተጠያቂ አይሆንም፡፡

11. የጨረታ ቋንቋ

11.1 ጨረታውም ሆነ በተጫራቾችና በግዥ ፈፃሚ አካል መካከል የሚደረጉ ሁሉም የፅሑፍ
ልውውጦች በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በተጠቀሰው ቋንቋ መሠረት መሆን አለበት፡፡
11.2 በሌላ ቋንቋ የተዘጋጁ ጨረታዎችና ደጋፊ ሰነዶች ሕጋዊና ብቃት ባለው ባለሙያ መተርጎም
ይኖርባቸዋል፡፡ የትርጉሙ ኮፒ ከዋናው ሰነድ ጋር ተያይዞ መቅረብ ይኖርበታል፡፡
11.3 ልዩነቱ ጥቃቅን ብሎ ካላመነ በስተቀር በዋናው የመጫረቻ ሰነድና በተተረጐመው የመጫረቻ
ሰነድ መካከል ልዩነት መኖሩ ሲታወቅ የግዥ ፈፃሚው አካል የመጫረቻ ሰነዱን ውድቅ
ያደርገዋል፡፡

12. የጨረታ ዋጋዎችና ቅናሾች

12.1 ተጫራቾች የሚያቀርቡአቸው ዋጋዎችና ቅናሾች በጨረታ ማቅረቢያ ሠንጠረዥና በክፍል 4


በተመለከተው የጨረታ ቅፅ መሠረት ሲሆን ከዚህ በታች ከተዘረዘሩት ጋር የተጣጣሙ መሆን
ይኖርባቸዋል፡፡
12.2 በክፍል 6 ላይ የተመለከቱት የአቅርቦት ፍላጐቶች በዝርዝር ለቀመጡና ለእያንዳንዳቸው ዋጋ
ሊቀርብላቸው ይገባል፡፡ የአቅርቦት ፍላጐቶች ተዘርዝረው ዋጋ ያልተሰጣቸው ከሆነ የነዚሁ
ፍላጐቶች ዋጋ በሌሎች ፍላጐቶች ውስጥ እንደተካተተ ይቆጠራል፡፡ በዝርዝር ውስጥ
ያልተካተቱ የአቅርቦት ፍላጐቶች የዋጋ አሰጣጥን በተመለከተ በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ
አንቀጽ 31.3 መሠረት የሚፈፀም ይሆናል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
8/31
12.3 በጨረታ ማቅረቢያ ሠንጠረዥ ላይ ተሞልቶ የሚቀርበው ጠቅላላ ዋጋ ማናቸውንም ታክስ
ያካተተ መሆነ አለበት። ሆኖም በሁኔታዎች ላይ የተመሰረቱ ቅናሾች የጠቅላላ ዋጋው አካል
አይሆኑም፡፡
12.4 ተጫራቹ ያቀረባቸውን ቅናሾችና የአተገባበራቸው ዘዴ በጨረታ ማስረከቢያው ሠንጠረዥ
ውስጥ መጥቀስ ይኖርበታል፡፡
12.5 የኢንኮተርም (Incoterm) እና ሌሎች ተመሳሳይ ቃሎች አረዳድ በተጫራቾች መመሪያና
በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በተመለከተው መሠረት ዓለም አቀፍ የንግድ ም/ቤት
በሚያሳትመው ወቅታዊ የኢንኮተርም ደንብ መሠረት የሚፈፀም ይሆናል፡፡
12.6 በተጫራቹ የቀረቡ ዋጋዎች በጨረታ ግምገማ ጊዜና በውል አፈፃፀም ወቅት በምንም ዓይነት
የማይቀየሩና ለውጥ የማይደረግባቸው መሆን አለባቸው፡፡ ለዋጋ ለውጥ ክፍት የሆኑ የጨረታ
ሰነዶች ተቀባይነት አይኖራቸውም፡፡
12.7 በጨረታ ዝርዘር መረጃ ሠንጠረዥ ንዑስ አንቀጽ 1.3 ላይ በተገለፀው መሠረት ጨረታዎች
በሎት (lot) ወይም በፓኬጅ (package) ደረጃ መቅረብ ይችላሉ፡፡ በጨረታ ዝርዝር መረጃ
ሠንጠረዥ ካልተገለፀ በስተቀር የሚቀርቡት ዋጋዎች በእያንዳንዱ ሎት (lot) ግዥ ውስጥ
ከተዘረዘሩት የአቅርቦት ፍላጐቶችና መጠን ጋር ሙሉ በሙሉ (መቶ በመቶ) መጣጣም
ይኖርባቸዋል፡፡ የዋጋ ቅናሽ የሚቀርበው በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 12.4
በተመለከተው መሠረት ሲሆን በጨረታ መክፈቻ ወቅት ለማሳወቅ በሚያስችል መልኩ በግልጽ
መፃፍ ይኖርባቸዋል፡፡
12.8 ተጫራቾቹ የውጭ ሀገር በሚሆኑበት ጊዜና የሀገር ውስጥ ግብዓት መጠቀም በሚፈልጉበት
ጊዜ ለሀገር ውስጥ ግብዓት የሚቀርበው ዋጋ በዋጋ ማቅረቢያው ሠንጠረዥ ውስጥ በኢትዮጵያ
ብር መሆን ይኖርበታል፡፡

13. ዋጋ የሚቀርብባቸው የገንዘብ አይነቶች

13.1 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ካልተገለፀ በስተቀር ተጫራቹ የሚያቀርባቸው ዕቃዎችና
ተያያዥ አገልግሎቶች ከሀገር ውስጥ ከሆነ ዋጋ መቅረብ ያለበት በኢትዮጵያ ብር ነው፡፡
13.2 ተጫራቹ ዕቃዎችንና ተያያዥ አገልግሎቶችን የሚያቀርበው ከውጭ ሀገር ከሆነ የሚያቀርበው
ዋጋ በቀላሉ ሊቀየሩ ወይም ሊለወጡ በሚችሉ የገንዘብ አይነቶች መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ
በተለያዩ የገንዘብ አይነቶች ማቅረብ ይችላል። ይሁን እንጂ ከኢትዮጵያ ገንዘብ ውጭ ከሦስት
ዓይነት ገንዘብ በላይ ማቅረብ አይቻልም፡፡

14. የተጫራቾች የሙያ ብቃትና አቅም

14.1 የተጫራቾችን ሙያዊ ብቃትና አቅም ለማረጋገጥ እንዲቻል በጨረታ ዝርዝር መረጃ
ሠንጠረዥ ላይ በተመለከተውና በክፍል 4 የጨረታ ቅፆች ላይ ባለው የተጫራቾች የሙያ
ብቃት ማረጋገጫ መሙያ ቅፅ ላይ አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን በመሙላት ማቅረብ
ይኖርባቸዋል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
9/31
14.2 በጨረታ ሰነዱ ውስጥ የተመለከቱትን አገልግሎቶች በመስጠት ረገድ በዋናነት የሚሳተፉት
ቁልፍ ሠራተኞች የትምህርትና የሥልጠና ዝግጅት፣ የሥራ ልምድና የፕሮጀክት አፈፃፀም
ልምድ የሚያሳይ ዝርዝር ተፈላጊ መረጃ (Resume) መቅረብ ይኖርበታል፡፡
14.3 ይህንን የጨረታ ሰነድ በሚገመገምበት ጊዜ ሊገኙ የሚችሉና ተጫራቾች ላቀረቡዋቸው
ግለሰቦች ምስክርነት ሊሰጡ የሚችሉ ሰዎች ዝርዝር በተጫራቾች መቅረብ ይኖርበታል፡፡

15. የተጫራቾች የፋይናንስ አቅም

15.1 ተጫራቹ ይህን ውል ለመፈፀም በቂ የሆነ የፋይናንስ አቅም ያለው መሆኑን በሚያሳይ መልኩ
የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በሚያዘው መሠረት በክፍል 4 የተመለከተውን
የተጫራቾች አግባብነት ማረጋገጫ ሞልቶ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
15.2 ከላይ በንዑስ አንቀጽ 15.1 በተገለጸው መሠረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ሰነዶች አብረው
መቅረብ አለባቸው፡፡
(ሀ) በኦዲተር የተረጋገጠ የፋይናንስ ማረጋገጫ
(ለ) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ የተገለፁ ሌሎች ሰነዶች

16. የተጫራች ቴክኒካል ብቃት፣ ክህሎትና ልምድ

16.1 ተጫራቹ የኩባንያውን አደረጃጀትና አጠቃላይ ሁኔታ የሚያሳይ መረጃ ማቅረብ አለበት፡፡ ከዚህ
በተጨማሪ በክፍል 6 የተመለከቱትን ዕቃዎችና ተያያየዥ አገልግሎቶች በተገቢው ሁኔታ
ለማቅረብ የሚያስችል ልምድና ችሎታ በተመሳሳይ የስራ መስክ ላይ ያለው መሆኑን በግልፅ
ማሳየት ይኖርበታል፡፡ ተጫራቹ አሁን በእጁ ከሚገኙ ሌሎች አቅርቦቶች ጋር በማጣጣም በዚሁ
ጨረታ ሰነድ ውስጥ የተመለከቱትን ሥራዎች እንዴት ለማስኬድ እንዳሰበና በምን ዓይነት
ሁኔታ መሥራት እንደሚችል የሚያሳይ ዕቅድ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
16.2 መረጃው በክፍል 4 በሚገኘው የተጫራቾች አግባብነት ማረጋገጫ ቅፅ ላይ ተሞልቶ መቅረብ
ይኖርበታል፡፡
16.3 ተጫራቹ ከዚህ በፊት ላከናወናቸው ተመሳሳይ ውሎች ከአሠሪው አካል የመልካም ሥራ
ማረጋገጫ ማስረጃ ማቅረብ አለበት፡፡ ማስረጃው የተሰጡትን ኮንትራቶች በአግባቡ
ማከናወኑን፣ እንዲሁም የኮንትራቱን መጠንና ዓይነት የሚያሳይ ማስረጃውን ሊያረጋግጡ
የሚችሉ ሰዎችን ስም፣ የሥራ ኃላፊነት፣ አድራሻ፣ ኢሜይልና ስልክ ቁጥር ጭምር ማካተት
ይኖርበታል፡፡ ማስረጃውን የሚሰጠው አካል የአሠሪው ፕሮጀክት አስተዳዳሪ ወይም በከፍተኛ
ኃላፊነት ላይ ያለና የተጫራቹ ሥራ በውል የሚያውቅ መሆን ይኖርበታል፡፡ የግዥ ፈፃሚው
አካል እንደአስፈላጊነቱ በጨረታ ግምገማ ወቅት ማስረጃ የሰጡትን አካላት ሊያነጋግር
ይችላል፡፡
16.4 የሚቀርቡት የመልካም ሥራ ማስረጃዎች የሚከተሉትን መረጃዎች ማካተት አለባቸው፡፡
(ሀ) ኮንትራቱን የፈረሙት አካላት ስምና የተፈረመበት ቦታ
(ለ) የኮንትራቱን ዓይነት
(ሐ) የኮንትራቱን መጠን

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
10/31
(መ) ኮንትራቱ የተከናወነበትን ጊዜና ቦታ
(ሠ) ኮንትራቱ በአጥጋቢ ሁኔታ ስለመከናወኑ
16.5 አንድ ተጫራች ከአሠሪው አካል የመልካም ስራ አፈፃፀም ማስረጃ ባያቀርብም እንኳ ሥራውን
በአጥጋቢ ሁኔታ ማከናወኑን ከገለፀና የመልካም ሥራ አፈፃፀም ማስረጃ እንዲሰጠው
ያሰራውን አካል የጠየቀበት ማስረጃ ካቀረበ ተቀባይነት ሊኖረው ይችላል፡፡
16.6 ተጫራቹ ወይም ተጫራቾቹ ያቀረቡት በሽርክና (በጋራ ማህበር) ከሆነ ከዚህ በላይ የተጠቀሱት
መረጃዎች በሙሉ ለሁሉም የማህበሩ አካላት መገለፅ ይኖርባቸዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ
ጨረታው የእያንዳንዱ ማህበር አባል የይሁንታ ድጋፍ ማስረጃ ማካተት ይኖርበታል፡፡
16.7 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በሌላ ሁኔታ ካልተጠቀሰ በስተቀር የግዥ ፈፃሚው አካል
የተጫራቹን ወቅታዊ የቴክኒክ ብቃትና አቅም ይህን ውል ለመፈፀም የሚያስችል መሆኑን
ለማረጋገጥ በአካል ጭምር በመገኘት ሊያጣራ ይችላል፡፡

17. የሽሙር ማህበር ወይም ጊዜያዊ ጥምረት

17.1 ተጫራቹ የጋራ ማህበር ወይም ጊዜያዊ ማህበር ከሆነ እንደ አንድ ኮንትራት ተደርጎ
ይቆጠራል፡፡ እነዚህ ማህበራት ከመሀከላቸው እንደ መሪ ሆኖ የሚሰራ አንድ ሰው ይወክላሉ፡፡
በጋራ ማህበሩ ወይም በጊዜያዊ ማህበሩ የተወከለው/ኃላፊነት የተሰጠው ሰው ኮንትራት
ይፈርማል፡፡ ሆኖም የማህበሩ አባላት የጋራ እና የተናጠል ተጠያቂነት ይኖራቸዋል፡፡ ጨረታ
ከቀረበ በኋላ ያለግዥ ፈፃሚው አካል ዕውቅና የጋራ ማህበሩ ወይም ጊዜያዊ ማህበሩን
ጥምረት መቀየር አይቻልም፡፡
17.2 ኮንትራቱን ለመፈራረም በጋራ ማህበሩ ወይም በጊዜያዊ ማህበሩ የተወከለ ሰው መወከሉን
የሚያረጋግጥ ሕጋዊ ሰነድ ለግዥ ፈፃሚው አካል ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ሕጋዊ ሰነዱ ሥልጣን
ባለው አካል የተሰጠና የተወከለው ሰው በጋራ ማህበሩ ወይም በጊዜያዊ ማህበሩ ስም መፈረም
የሚያስችል መሆን ይኖርበታል፡፡ እያንዳንዱ የማህበሩ አባልም የግዥ ፈፃሚውን አካል
በሚያረካ ሁኔታ አስፈላጊ የሆኑት የሕግ፣ የቴክኒክና የፋይናንስ ፍላጐቶች መሟላታቸውንና
አገልግሎቱን በአግባቡ ለመስጠት የሚያስችሉ መሆኑን ማረጋገጥ ይገባቸዋል፡፡

18. አማራጭ ጨረታዎች

18.1 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰነድ በሌላ አኳኋን ካልተገለፀ በስተቀር አማራጭ ጨረታዎች
ተቀባይነት አይኖራቸውም፡፡
18.2 አማራጭ ጨረታ እንዲቀርብ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ የተፈቀደ ከሆነም ግዥ
ፈፃሚው አካል አሸናፊው ተጫራች ከመለየቱ በፊት የሚከተሉትን ሁኔታዎች ማረጋገጥ
ይኖርበታል፡፡

(ሀ) የቀረበው የመጫረቻ ሰነድ የግዥ ፈፃሚው አካል ያወጣውን የጨረታ ሰነድ መሠረት
ያደረገ መሆኑን፣
(ለ) የቀረቡት አማራጭ ጨረታዎች የግዥ ፈፃሚው አካል ያወጣውን የጨረታ ሰነድ
መሠረት ያደረጉ መሆናቸውን፣

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
11/31
(ሐ) የቀረቡት አማራጭ ጨረታዎች ከዋናው ጨረታ ጋር ሲገናዘቡ ሊያስገኙ የሚችሉት
ኢኮኖሚያዊና ቴክኒካዊ ጠቀሜታ በሚያሳምን ሁኔታ መቅረቡን፣
(መ) የቀረቡት አማራጭ ጨረታዎች ለግምገማ የሚረዳ ዝርዝር መግለጫ (የቁጥር ስሌቶች፣
የቴክኒክ ዝርዝር መግለጫዎች፣ የዋጋ ዝርዝሮች፣ የአሠራር ዘዴዎችና ሌሎች ተዛማጅ
መግለጫዎች) መካተታቸውን፡፡
18.3 ግዥ ፈፃሚው አካል ያዘጋጀውን የቴክኒክ ፍላጐት/የቴክኒክ መግለጫ የሚያሟላና ዝቅተኛ
ዋጋ የሰጠው ተጫራች ያቀረበውን አማራጭ ጨረታ ብቻ ግምት ውስጥ ይገባል፡፡
18.4 የግዥ ፈፃሚው አካል አማራጭ ጨረታዎችን የሚገመግመው በጨረታ ዝርዝር መረጃ
ሠንጠረዥና በክፍል 3 በተመለከቱት የግምገማ ዘዴዎችና መስፈርቶች መሠረት ይሆናል፡፡
18.5 በግዥ ፈፃሚው አካል ያልተፈቀዱ አማራጭ ጨረታዎች ውድቅ ይሆናሉ፡፡

19. ጨረታዎች ፀንተው የሚቆዩበት ጊዜ

19.1 ጨረታዎች የግዥ ፈፃሚው አካል ከወሰነው የጨረታ ማስረከቢያ ቀነ-ገደብ በኋላ በጨረታ
ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ ለተጠቀሰው ጊዜ ፀንተው ይቆያሉ፡፡ ለአጭር ጊዜ ብቻ
ፀንተው የሚቆዩ ጨረታዎችን የግዥ ፈፃሚው አካል ብቁ እንዳልሆኑ ቆጥሮ ሊሰርዛቸው
ይችላል፡፡
19.2 በልዩ ሁኔታዎች ምክንያት ጨረታው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ከማብቃቱ በፊት ግዥ ፈፃሚው
አካል ተጫራቾች የጨረታዎቻቸውን ፀንቶ መቆያ ጊዜ እንዲያራዝሙ ሊጠይቅ ይችላል፡፡
ጥያቄውና መልሱ በፅሑፍ የሚፈፀም ይሆናል፡፡
19.3 ተጫራቹ የማራዘም ጥያቄውን ባይቀበለው ጨረታው ውድቅ ይሆናል፡፡ ሆኖም ያስያዘው
የጨረታ ዋስትና ሊወረስበት አይችልም፡፡
19.4 ጨረታው ፀንቶ የሚቆይበትን ጊዜ ለማራዘም የተስማሙ ተጫራቾች ያራዘሙበትን ጊዜ
በመጥቀስ ስምምነታቸውን በፅሑፍ ማሳወቅ ይኖርባቸዋል፡፡ ያስያዙት የጨረታ ዋስትናም
በተመሰሳይ ሁኔታ መራዘም ይኖርበታል ወይም አዲስ የጨረታ ዋስትና ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
19.5 ጨረታው ፀንቶ የሚቆይበትን ጊዜ ለማራዘም ያልተስማማ ተጫራች የግዥ ፈፃሚውን አካል
ጥያቄ ለመፈፀም እምቢተኛ እንደሆነ ተቆጥሮ ጨረታው ውድቅ እንዲሆንና ከውድድሩ
እንዲወጣ ይደረጋል፡፡

20. የጨረታ ዋስትና

20.1 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በሌላ ሁኔታ ካልተገለፀ በስተቀር ተጫራቾች በጨረታ
ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ የተገለፀውን የገንዘብ ዓይነትና መጠን የሚያሟላ ዋናውን
(ኦሪጅናል) የጨረታ ዋስትና ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ በኮፒ (ቅጂ) የሚቀርብ የጨረታ ዋስትና
ተቀባይነት የለውም፡፡
20.2 የጨረታው ዋስትና በተጫራቹ ምርጫ ከሚከተሉት ዓይነቶች አንዱ ሊሆን ይችላል፡፡
(ሀ) በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና፣

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
12/31
(ለ) በማይሻር ሌተር ኦፍ ክሬዲት የቀረበ ዋስትና፣
(ሐ) ጥሬ ገንዘብ ወይም በታወቀ ባንክ የተረጋገጠ ቼክ ወይም የክፍያ ትዕዛዝ
ሁሉም ዓይነት የዋስትና ሰነዶች ከታወቀ ምንጭና ብቁ ከሆነ ሀገር መሆን አለባቸው፡፡ በውጭ
አገር ባንክ ወይም የፋይናንስ ተቋም የተሰጠ ዋስትና በአገር ውስጥ ባንክ ተረጋግጦ መቅረብ
ይኖርበታል፡፡ የጨረታ ዋስትናው በጨረታ ቅፆች ክፍል 4 ውስጥ የተካተተውን ወይም ሌላ
አግባብነት ያለውን ተመሳሳይ የዋስትና ቅጽ በመጠቀም ይቀርባል፡፡ በየትኛውም መልኩ ቅፁ
የተጫራቹን ሙሉ ስም ማካተት መቻል አለበት፡፡ የጨረታ ዋስትናው ጨረታው ፀንቶ
ከሚቆይበት ጊዜ በኋላ ለተጨማሪ 28 ቀናት ፀንቶ መቆየት ይኖርበታል፡፡
20.3 የጋራ ማህበር የጨረታ ዋስትና በጋራ ማህበሩ ስም ወይም በሁሉም የማህበሩ አባላት ስም
መዘጋጀት ይኖርበታል፡፡ በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 2 ዐ.7 መሠረት ከጨረታ ዋስትና
ጋር በተያያዘ ምክንያት ዕገዳ ቢጣል በሁሉም የማህበሩ አባላት ላይ ተፈፃሚ የሆናል፡፡
20.4 በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 2 ዐ.1 መሠረት ተጠይቆ ከሆነ ተቀባይነት ባለው የጨረታ
ዋስትና ተደግፎ ያልቀረበን ጨረታ ግዥ ፈፃሚው አካል ውድቅ ሊያደርገው ይችላል፡፡
20.5 የጨረታው አሸናፊ በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 45 መሠረት የአፈጻጸም ዋስትና እንዳቀረበ
የተሸናፊ ተጫራቾች የጨረታ ዋስትና ወዲያውኑ ተመላሽ ይደረግላቸዋል፡፡
20.6 የአሸናፊው ተጫራቾች ጨረታ ዋስትና ተጫራቹ ውሉን እንደፈረመና ተፈላጊውን
የአፈጻጸም ዋስትና እዳቀረበ ወዲያውኑ ተመላሽ ይደረግለታል፡፡
20.7 የጨረታ ዋስትና ሊወረስ የሚችለው:-

(ሀ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 19.2 ውስጥ በተመለከተው ሁኔታ ካልሆነ
በስተቀር ተጫራቹ በጨረታ ማቅረቢያ ሰነድ ውስጥ በተጠቀሰውና ጨረታው ፀንቶ
በሚቆይበት ጊዜ ውስጥ ተጫራቹ ከጨረታው ከወጣ፣ ወይም
(ለ) አሸናፊው ተጫራች ቀጥለው የተመለከቱትን ሳይፈፅም ከቀረ፦
I. በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 44 መሠረት ውል መፈረም፣
II. በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 45 መሠረት የውል ማስከበሪያ ዋስትና ማቅረብ፣
20.8 በውጭ ሀገር ተጫራቾች ከውጭ ባንኮች የሚቀርብ የጨረታ ዋስትና በሁኔታዎች ላይ
ያልተመሠረተና በሀገር ውስጥ ባንኮች የተረጋገጠ መሆን ይኖርበታል፡፡

21. ከመጫረቻ ሰነድ ጋር መቅረብ ያለባቸው ሰነዶች

21.1 ሁሉም የሚቀርቡት የመጫረቻ ሰነዶች በጨረታ ሰነዱ ውስጥ የተጠቀሱትን ፍላጐቶችና
ከዚህ በታች የተመለከቱትን ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡
21.2 የተጫራቹ ብቁነት የሚረጋገጠው በሚከተሉት ወሳኝ የሰነድ ማስረጃዎች ይሆናል፡፡
(ሀ) በክፍል 4 የጨረታ ቅፆች መሠረት የሚቀርብ የጨረታ ማቅረቢያ ሠንጠረዥና
ከሠንጠረዡ ጋር ተያይዘው መቅረብ ያለባቸው የሚከተሉት ወሳኝ ሰነዶች ናቸው፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
13/31
I. በታክስ ባለሥልጣን የተሰጠ የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ሰርቲፊኬት
(በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ንዑስ አንቀጽ 4.6(ለ)(ii)) በተመለከተው
መሠረት የሀገር ውስጥ ተጫራቾችን ይመለከታል፡፡
II. በታክስ ባለሥልጣን የተሰጠ ወቅታዊ የታክስ ክፍያ ሰርቲፊኬት (የሀገር ውስጥ
ተጫራቾችን ይመለከታል)፡፡
III. የንግድ ድርጅቱ ከሚገኝበት ሀገር የተሰጠ ወቅታዊ የንግድ ፈቃድና የንግድ
ምዝገባ ሰርቲፊኬት (የውጭ ሀገር ተጫራቾችን ብቻ ይመለከታል)፡፡
IV. እንደአስፈላጊነቱ አግባብነት ያለው የሙያ ብቃት ሰርቲፊኬት
(ለ) በክፍል 4 የጨረታ ትፆች መሠረት የተጫራቹ የሙያ ብቃት ሰርቲፊኬት ከሚከተሉት
ወሳኝ ሰነዶች ጋር መቅረብ አለበት፡፡
I. በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 22.2 በተመለከተው መሠረት በኩባንያው
ወይም በጋራ ማህበሩ ወይም በጊዜያዊ ማህበሩ የተመረጠው ሰው ስምና
ጥምረቱን ወክሎ መፈረም የሚችል ሰው መሆኑን የሚያስረዳ በሚመለከተው
አካል የተሰጠ ሕጋዊ ውክልና፣
II. በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ንዑስ አንቀጽ 15.2 መሠረት የተጫራቹን
የፋይናንስ አቅም የሚያሳይ ሰነድ፣
III. በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ንዑስ አንቀጽ 16.3 በሌላ ሁኔታ ካልተገለፀ
በስተቀር ተጫራቹ ቢያንስ አሁን ከተወዳደረበት የውል ዋጋ ጋር የሚመጣጠን
ሥራ በአግባቡ የሠራ መሆኑን የሚያስረዳ ከዚህ በፊት ከሠራባቸው አካላት
የተሰጠ የመልካም ሥራ አፈፃፀም ሰርቲፊኬት፣
IV. በባለሙያዎቹ በራሳቸው ወይም ሥልጣን ባለው አካል የተፈረመ የባለሙያዎች
ተፈላጊ መረጃ (Curriculum Vitae)፣
(ሐ) በክፍል 6 የተመለከተው የፍላጐት መግለጫ፣ የቴክኒክ መወዳደሪያ ሀሳብ፣ የተጫራች
የአግባብነት ሠንጠረዥ በዝርዝር መቅርብ አለበት፡፡ ዝርዝር መግለጫው ቢያንስ
ለታቀደው አገልግሎት የተጠየቀውን አነስተኛ የቴክኒክ ፍላጐት ማሟላት መቻል
አለበት፡፡ ቀጥለው የተመለከቱት ወሳኝ ሰነዶችም አብረው ይቀርባሉ፡፡

I. በአንቀጽ 24 በተመለከቱት አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች መሠረት በድርጅቱ


የቀረበ ዋስትና፣
II. በክፍል 6 በሰፈረው ቅፅ “ሠ” መሠረት የአፈፃፀም ንድፎችና ስዕሎች፣
(መ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 2 ዐ መሠረት የጨረታ ዋሰትና፣
(ሠ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 18 መሠረት አማራጭ ጨረታዎች (የተፈቀደ ሲሆን
ብቻ) ፣
(ረ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.1 መሠረት ጨረታው የቀረበው በጋራ ማህበር
(joint venture) ሲሆን የመረጃ ቅፅ፣ የጋራ ማህበሩ የተቋቋመበት ስምምነት ወይም
ደብዳቤ ወይም ረቂቅ ስምምነት፣

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
14/31
(ሰ) በክፍል 4 የተመለከቱትን የጨረታ ቅፆች መሠረት በማድረግ አገልግሎቱን ለመስጠት
የቀረበ የዋጋ ዝርዝር፣ (አስፈላጊ ከሆነ ተጨማሪ ዝርዝር ሠንጠረዥ ማያያዝ ይቻላል)
(ሸ) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ መሠረት ሌሎች ተጫራቾች ማቅረብ ያለባቸው
ሰነዶችና መረጃዎች፡፡

22. የጨረታ ቅፆችና አቀራረብ

22.1 ተጫራቹ በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 21 ውስጥ እንደተገለፀው ጨረታውን ሲያቀርብ


አንድ ኦሪጅናል አዘጋጅቶ “ኦሪጅናል” የሚል ምልክት በግልጽ ያደርግበታል፡፡ በተጫራቾች
መመሪያ አንቀጽ 18 መሠረት አማራጭ ጨረታ ማቅረብ ሲፈቀድና ማቅረብ ሲያስፈልግ
“አማራጭ” ጨረታ የሚል ምልክት በማድረግ ያቀርባል፡፡ በተጨማሪም ተጫራቹ በጨረታ
ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ በተጠቀሰው መጠን ቅጅዎችን (ኮፒዎችን) አቅርቦ በላዩ ላይ
በግልጽ “ቅጂ” የሚል ምልክት ያደርግበታል፡፡ በኦሪጅናልና በቅጂው መካከል ያለመጣጣም
(ልዩነት) ቢከሰት ኦርጅናሉ የበላይነት ይኖረዋል፡፡ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ከተጠየቀ
ተጫራቾች የቴክኒክና የፋይናንስ የመጫረቻ ሰነዳቸውን ጨረታቸውን በሁለት በተለየዩ
ኤንቨሎፓች ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
22.2 የጨረታ ሰነዱ ኦሪጅናልና ቅጂዎቹ በታይፕ ወይም በማይለቅ ቀለም ተጽፈው ሥልጣን
በተሰጠው ፈራሚ በተጫራቹ ስም ይፈረማሉ፡፡ ይህ የሥልጣን አሰጣጥ በጨረታ ዝርዝር
መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ በተጠቀሰው መሠረት የጽሑፍ ማረጋገጫ እንዲቀርብና ከጨረታው
ጋር እንዲያያዝ መደረግ ይኖርበታል፡፡ የፈራሚው ስምና ሥልጣን ከፊርማው በታች በታይፕ
መፃፍ ወይም መታተም አለበት፡፡ በሁሉም የመጫረቻ ሰነድ ገፆች ላይ ለመፈረም ስልጠን
በተሰጠው ሰው መፈረም ወይም አጭር ፊርማ ማድረግ ይኖርበታል፡፡
22.3 ማናቸውም ስርዞች፣ ድልዞች፤ የበፊቱን ጠፍቶ በምትኩ ሌላ የተፃፈባቸው የመጫረቻ ሰነዶች
ሕጋዊ የሚሆኑት ስልጠን በተሰጠው አካል ፊርማ ወይም አጭር ፊርማ ሲረጋገጥ ብቻ ነው፡፡

መ. የጨረታ አቀራረብና አከፋፈት

23. የጨረታ ሰነድ አስተሻሸግና ምልክት አደራረግ

23.1 ተጫራቹ ጨረታውን ኦሪጅናልና ቅጂ አማራጭ ጨረታዎችን ጨምሮ በተጫራቾች መመሪያ


አንቀጽ 18 መሠረት በተለያዩ ኢንቨሎፖች ውስጥ “ኦሪጅናል” እና “ቅጂ” በሚል ምልክት
በማድረግ ያሽጋቸዋል፡፡ እነዚህን ኦሪጂናልና ቅጂዎችን የያዙ ኢንቨሎፖች በሌላ ትልቅ
ኢንቨሎፕ ውስጥ ተከተው ይታሸጋሉ፡፡
23.2 የኢንቨሎፖች የውስጥና የውጪው ገፅታ፦
(ሀ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 24.1 መሠረት የግዥ ፈፃሚው አካል ስምና
አድራሻ ይፃፍበታል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
15/31
(ለ) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በተጠቀሰው መሠረት የግዢውን መጠሪያ ወይም
የፕሮጀክቱን ስም እና የግዥ መለያ ቁጥር ይይዛሉ፡፡
(ሐ)ኢንቨሎፖቹ ላይ በግልጽ በሚታይ ሁኔታ “ከጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት በፊት መከፈት
የሌለበት” የሚል ምልክት ይደረግባቸዋል፡፡
23.3 በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 25.1 መሠረት ዘግይቶ የቀረበ ጨረታ የዘገየ ተብሎ
ለተጫራቾች ሳይከፈት ለመመለስ ይቻል ዘንድ ውጫዊው ኤንቨሎፖች የተጫራቹን ስምና
አድራሻ የያዘ መሆን አለበት፡፡
23.4 ሁሉም ኢንቨሎፖች በተገቢው ሁኔታ ካልታሸጉና ምልክት ካልተደረገባቸው በትክክል
ካለመቀመጣቸው የተነሳ ሆነ ለጨረታው ያለጊዜው መከፈት የግዥ ፈፃሚው አካል ኃላፊነት
አይወስድም፡፡

24. የጨረታዎች ማቅረቢያ ቀነ-ገደብ

24.1 የመጫረቻ ሰነዶች በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ የተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ከማለፉ
በፊት ግዥ ፈፃሚው አካል እንዲረከባቸው መደረግ አለበት፡፡
24.2 ግዥ ፈፃሚው አካል በራሱ ኃላፊነትና ተነሳሽነት በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 8 መሠረት
የጨረታ ሰነዶችን በማሻሻል የጨረታዎችን የማቅረቢያ ቀነ-ገደብን ማራዘም ይችላል፡፡ ይህም
በሆነበት ጊዜ የግዥ ፈፃሚው አካል እና ቀደም ሲል በነበረው የጊዜ ገደብ መሠረት የነበሩ
ተጫራቾች መብቶችና ግዴታዎች በተሻሻለው ሰነድ መሠረት ይሆናል፡፡

25. ዘግይተው የሚቀረቡ ጨረታዎች

25.1 ግዥ ፈፃሚው አካል በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 24 መሠረት ከጨረታው ማቅረቢያ ቀነ-
ገደብ በኋላ የሚመጣውን ማንኛውንም ጨረታ አይቀበልም፡፡ ማናቸውም ከመጫረቻ ሰነድ
ማስረከቢያ የመጨረሻ ሰዓት በኋላ ለግዥ ፈፃሚው አካል የደረሱ የመጫረቻ ሰነዶች
በመዘግየታቸው ውድቅ የተደረጉ ተብለው ሳይከፈቱ ለተጫራቹ ይመለሳሉ፡፡

26. ጨረታዎችን መሰረዝ፣ መተካትና ማሻሻል

26.1 ተጫራቹ የመጫረቻውን ዋጋ ካስረከበ በኋላ ሙሉ ሥልጣን ባለው ተወካይ በተፈረመ የፅሑፍ
ማስታወቂያና በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 22.2 መሠረት የውክልና ሥልጣኑን ኮፒ
በማያያዝ (ከጨረታ የመውጣት ማስታወቂያው ኮፒ የማይፈለግ ካልሆነ በስተቀር)
ከጨረታው ሊወጣ፣ የጨረታ ዋጋውን ሊተካ ወይም ሊያሻሽል ይችላል፡፡ የጽሑፍ
ማስታወቂያውን ተከትሎ የጨረታ መተኪያ ወይም ማሻሻያ ማቅረብ አለበት፡፡ ሁሉም
ማስታወቂያዎች:-
(ሀ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 22 እና 23 መሠረት (ከጨረታ መውጣት
የማስታወቂያው ኮፒ የማይፈለግ ካልሆነ በስተቀር) መቅረብ አለባቸው፡፡ በተጨማሪም

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
16/31
በነዚሁ ኤንቬሎፖች ላይ “ከጨረታ መውጫ” ወይም “መተኪያ” ወይም “ማሻሻያ”
ተብሎ በግልፅ ሊፃፍባቸው ይገባል፡፡
(ለ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 24 መሠረት የግዢ ፈጻሚ አካል ከጨረታ ማቅረቢያ
ቀነ-ገደብ በፊት ሊረከባቸው ይገባል፡፡
26.2 ከጨረታ ለመውጣት ጥያቄ የቀረበባቸው ጨረታዎች በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ
26.1 መሠረት ሳይከፈቱ ለተጫራቾች መመለስ አለባቸው፡፡ ከጨረታ ማቅረቢያ ቀነ-ገደብ
በኋላ የሚቀርቡ ከጨረታ የመውጣት ማስታወቂያዎች መልስ አይሰጣቸውም፡፡ በቀነ-ገደቡ
በቀረበው ጨረታ ተቀባይነት ያገኙ ጨረታዎች ሆነው ይቀጥላሉ፡፡
26.3 ተጨራቹ በጨረታ ማቅረቢያ ቀነ-ገደብና በጨረታ ሰነድ ውስጥ በተጠቀሰው ጨረታው ፀንቶ
በሚቆይበት ጊዜ ውስጥ (የተደረገ ማራዘም ካለ ጨምሮ) ከጨረታ መውጣት፣ የመጫረቻ
ሰነድን መተካት ወይም ዋጋ ማሻሻል አይችልም፡፡

27. የጨረታ አከፋፈት

27.1 ግዥ ፈፃሚው አካል ጨረታውን የሚከፍተው በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ
በተጠቀሰው ቀን፣ ቦታና ሰዓት መሠረት ፍላጐት ያላቸው የተጫራቾች ተወካዮች በተገኙበት
ይሆናል፡፡
27.2 በመጀመሪያ ከጨረታ “መውጫ” የሚል ምልክት ያለበት ኤንቬሎፕ ተከፍቶ ከተነበበ በኋላ
በተጓዳኝ የቀረበው ኤንቬሎፕ ሳይከፈት ለተጫራቹ ይመለሳል፡፡ ሕጋዊ ሥልጣን ባለው አካል
ለመጠየቁ ተጓዳኝ ማስረጃ ካልተያያያዘና በጨረታ መክፈቻው ላይ ካልተነበበ ከጨረታ
የመውጣት ጥያቄው ተቀባይነት አይኖረውም፡፡

ቀጥሎም “መተኪያ“ የተሰኙ ፖስታዎች ተከፍተው ከተነበቡ በኋላ ከተተካው ጋር


ተለዋውጠው የመጀመሪያው ፖስታ ሳይከፈት ለተጫራቹ ይመለሳል፡፡ የትኛውም “የመተካት”
ጥያቄ ሥልጣን ባለው አካል ለመጠየቁ ማስረጃ ካልተያያዘና በጨረታ መክፈቻው ላይ
ያልተነበበ ጥያቄ ከሆነ ተቀባይነት የለውም፡፡
በመቀጠልም “ማሻሻያ” የሚል ምልክት የያዙ ፖስታዎች ከተጓዳኝ ጨረታ ጋር ተከፍተው
ይነበባሉ፡፡ የትኛውም የጨረታ “ማሻሻያ” ሕጋዊ ሥልጣን ባለው አካል ለመጠየቁ ከማሻሻያ
ማስታወቂያው ጋር ማስረጃ ካልቀረበና በጨረታ መክፈቻው ላይ ካልተነበበ ተቀባይነት
የለውም፡፡ በጨረታ መክፈቻ ላይ ተከፍተው የተነበቡ ጨረታዎች ብቻ ወደ ቀጣይ ግምገማ
ይሸጋገራሉ፡፡
27.3 የተቀሩት ኤንቬሎፖች አንድ በአንድ ተከፍተው የተጫራቾቹ ስምና “ማሻሻያ” ካለ፣ የጨረታ
ዋጋዎች፣ ቅናሾችም (ካሉ) እና ተለዋጭ የዋጋ ሀሳቦች (ካሉ)፣ የጨረታ ዋስትና ማቅረብ
አስፈላጊ ከሆነ እንዲሁም ሌሎች ግዥ ፈፃሚው አካል አግባብነት አላቸው የሚላቸው
ዝርዝሮች ይነበባሉ፡፡ በጨረታ መክፈቻው ላይ የተነበቡ ቅናሾችና አማራጭ የዋጋ ሀሳቦች ብቻ
ለግምገማ ዕውቅና ያገኛሉ፡፡ በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 25.1 መሠረት ከዘገዩ
ጨረታዎች በስተቀር የትኛውም ጨረታ በጨረታ መክፈቻ ላይ ውድቅ አይደረግም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
17/31
27.4 የግዥ ፈፃሚው አካል የጨረታ መክፈቻውን ሂደት ቢያንስ የሚከተሉትን አካቶ ይመዘግባል፡፡
የተጫራቹን ስም፣ ከጨረታ የመውጫ፣ የመተኪያ ወይም የማሻሻያ ጥያቄዎችን፣ የጨረታ
ዋጋውን ከተቻለ በየጥቅሉ (ካለ)፣ ማንኛቸውንም ቅናሾችና አማራጭ የዋጋ ሀሳቦች፣
የጨረታ ዋስትና መኖርና ያለመኖር፣ አስፈላጊ ከሆነ በጨረታው ላይ የተገኙት ተወካዮች
የጨረታውን ዘገባ እንዲፈርሙ ይጠየቃሉ፡፡ የተጫራቹ ፊርማ ከዘገባው ላይ መታጣት
የጨረታውን ይዘትም ሆነ የዘገባውን ውጤት አይለውጠውም፡፡
27.5 ማንኛውም በጨረታ መክፈቻው ሥነ-ሥርዓት ወቅት ያልተከፈተና ያልተነበበ የጨረታ ሰነድ
ለቀጣይ ግምገማ ሊቀርብ አይችልም፡፡

ሠ. ጨረታዎችን መገምገምና ማወዳደር

28. ምስጢራዊነት

28.1 የጨረታው ውድድር አሸናፊ በይፋ ለሁሉም ተጫራቾች እስካልተገለጸ ድረሰ የጨረታ
ምርመራን፣ ግምገማን፣ ምዘናንና የጨረታ አሸናፊነት ሀሳብን የሚመለከት መረጃ
ለተጫራቾችም ሆነ ለሌሎች ጉዳዩ ለማይመለከታቸው ግለሰቦች ማሳወቅ የተከለከለ ነው፡፡
28.2 በጨረታ ምርመራ፣ ግምገማና ምዘና ወቅት ወይም በውል አሰጣጥ ወቅት የግዥ ፈፃሚውን
ውሳኔ ለማስቀየር ተጫራቹ የሚያደርገው ማናቸውም ጥረት ከጨረታ ለመሠረዝ ምክንያት
ሊሆን ይችላል፡፡
28.3 የተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 28.2 ቢኖርም ከጨረታው መከፈት እስከ ውል
መፈራረም ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ ማንኛውም ተጫራች ከጨረታው ሂደት ጋር በተያያዘ
በማንኛውም ጉዳይ ላይ የግዥ ፈፃሚውን ማግኘት ሲፈልግ የሚፈልገውን ነገር በጽሑፍ
ማቅረብ አለበት፡፡

29. የማብራሪያ ጥያቄ አቀራረብ

29.1 ግዥ ፈፃሚው ከጨረታ ምርመራ፣ ግምገማ፣ ምዘናና ድህረ ብቃት ሂደት ጋር በተያያዘ ግልፅ
ባልሆኑት ጉዳዮች ዙሪያ ተጫራቾች ማብራሪያ እንዲሰጡት ሊጠይቅ ይችላል፡፡ ለቀረበው
ጥያቄ በተጫራቹ የተሰጠው ምላሸ ወይም ማብራሪያ ተገቢ ሆኖ ካልተገኘ ግምት ውስጥ
አይገባም፡፡ የማብራሪያ ጥያቄውና መልሱም በጽሑፍ መሆን አለበት፡፡ በተጫራቾች መመሪያ
አንቀጽ 34 መሠረት የሂሳብ ስሌትን አስመልክቶ ብቻ የቀረበ ማብራሪያ ካልሆነ በስተቀር
በቀረበው ዋጋ ወይም በጨረታው ላይ ለውጥ የሚያመጣ ማብራሪያ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
29.2 ተጫራቹ በግዥ ፈፃሚው አካል ለቀረበለት የማብራሪያ ጥያቄ በተጠየቀው ቀንና ጊዜ ካላቀረበ
ጨረታውን ውድቅ ሊደረግበት ይችላል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
18/31
30. ተቀባይነት ያላቸው ጨረታዎች

30.1 የግዥ ፈፃሚው አካል ተጫራቹ ያቀረበውን የመጫረቻ ሃሳብ ብቁነት የሚወሰነው
ለተጫራቾች የሰጠውን የጨረታ ይዘት መሠረት በማድረግ ነው፡፡
30.2 ብቃት ያለው ጨረታ ማለት ከሁሉም የውሉ ቃላቶችና ሁኔታዎች የጨረታ ሰነዱ ዝርዝሮች
ጋር የሚጣጣምና ጉልህ ልዩነት፣ ጉድለትና ግድፈት የሌለበት ሆኖ ሲቀርብ ነው፡፡ ጉልህ ልዩነት፣
ጉድለት ወይም ግድፈት የሚባለው፦
(ሀ) ጨረታው ተቀባይነት ቢያገኝ

i. በውሉ ውስጥ የተጠቀሰው የአገልግሎት ወሰን፣ ጥራት ወይም አፈፃፀም


የሚለውጥ ሲሆን፣
ii. በውሉ ውስጥ የተጠቀሱ የግዥ ፈፃሚውን መብቶች ወይም የተጫራቹን
ግዴታዎች ፍሬ ነገር የሚገድብ፣ ከጨረታ ሰነዶች ጋር የማይጣጣም ሲሆን፣
ወይም

(ለ) ጨረታው ተቀባይነት ያገኘው በጨረታው ግምገማ ወቅት የታዩ መሰረታዊ ግድፈቶች
እንዲስተካከሉ ተደርጎ ከሆነና ከሌሎች ተጫራቾች መብት ጋር በተያያዘ ሚዛናዊነትን
የማፋለስ ውጤት ያስከትላል ተብሎ ሲገመት ነው፡፡
30.3 አንድ ጨረታ ከጨረታ ሰነዶቹ መሠረታዊ ፍላጐት ጋር ካልተጣጣመ የግዥ ፈፃሚ አካል ውድቅ
ያደርገዋል፡፡ ውድቅ ከተደረገ በኋላ ተጫራቹ መሠረታዊውን ልዩነት፣ ጉድለቱንና ግድፈቱን
በማስተካከል ብቁ ሊያደርገው አይችልም፡፡
30.4 ብቁ ያልሆኑ ጨረታዎች ብቁ ያልሆኑበት በቂ ምክንያቶች በግምገማው ቃለ ጉባኤ ውስጥ በግልፅ
መስፈር ይኖርባቸዋል፡፡
30.5 የጨረታው ሰነድ የሚጠይቃቸውን ፍላጐቶች አሟልቶ የተገኘው አንድ የመጫረቻ ሰነድ ብቻ
ከሆነና የቀረበውም ዋጋ ካለው ወቅታዊ የገበያ ሁኔታ ጋር ሲነፃፀር ያነሰ ወይም ተመጣጣኝ ሆኖ
ከተገኘ ይህን የመጫረቻ ሰነድ ካቀረበው ተጫራች ጋር ግዥ ፈፃሚው አካል ውል ሊፈጸም
ይችላል፡፡

31. የጨረታዎች አለመጣጣምና ግድፈቶች

31.1 የመጫረቻ ሰነዱ አጥጋቢ ከሆነ የግዠ ፈፃሚው አካል መሠረታዊ ያልሆኑ ያለመጣጣሞችን
ወይም ግድፈቶችን ሊያልፋቸው ይችላል፡፡
31.2 የመጫረቻ ሰነጉ አጥጋቢ ከሆነ የግዥ ፈፃሚው አካል ተጫራቹ መሠረታዊ የሆኑ
አለመጣጣሞችን ወይም ግድፈቶችን ለማሰተካከል ተጫራቹን ተፈላጊ መረጃ ወይም ሰነድ
በሚፈለገው ጊዜ ውስጥ እንዲያቀርብ ሊጠየቅ ይችላል፡፡ እንዲህ ዓይነቱ ግድፈት ከጨረታው
ዋጋ ጋር መያያዝ የለበትም፡፡ ተጫራቹ በተጠየቀው መሠረት ተስማምቶ አስተካክሎ ካላቀረበ
ከጨረታው ሊሠረዝ ይችላል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
19/31
31.3 የመጫረቻ ሰነዱ አጥጋቢ ከሆነ የግዥ ፈፃሚው አካል መሠረታዊ ያልሆኑ አለመጣጣሞችንና
ግድፈቶችን ሊያስተካክል ይችላል፡፡ ለውድድር ዓላማ ሲባል ብቻ ዋጋ ሳይሞላላቸው የተዘለሉ
አገልግሎቶች ዋጋ በቀረበው ከፍተኛ ዋጋ ይስተካከላሉ።

32. አጠራጣሪ የጨረታ ዋጋዎችና የስሌት ስህተቶች

32.1 ጨረታው በመሠረቱ አጥጋቢ መሆኑ ከታወቀ የግዥ ፈፃሚው አካል የስሌት ስህተቶችን
በሚከተሉት መሠረት ያስተካክላል፡፡
(ሀ) በግዥ ፈፃሚው አካል አስተያየት የዴሲማል ነጥብ አቀማመጥ ስህተት ካልሆነ
በስተቀር በአንዱ ነጠላ ዋጋና በተፈላጊው መጠን ተባዝቶ በሚገኘው ጠቅላላ ዋጋ
መካከል ልዩነት ከመጣ የአንዱ ነጠላ ዋጋ የበላይነት ይኖረዋል፡፡ ጠቅላላ ዋጋ በአንፃሩ
ይስተካከላል፡፡ በግዥ ፈፃሚው አስተያየት መሠረት በነጠላ ዋጋ ውስጥ የዴሲማል
ነጥቦች አቀማመጥ ተዛብቷል ተብሎ ከታመነ ጠቅላላ ዋጋው የበላይነት ያገኝና የአንዱ
ዋጋ በዚያው መጠን ይስተካከላል፡፡
(ለ) ንዑሳን ድምሮች ወይም ቅናሾች ትክክል ሆነው ጠቅላላ ድምሩ ላይ ስህተት ካለ
ንዑሳን ድምሮች እንዳሉ ተወስደው ጠቅላላው ድምር በዚያው መሠረት
ይስተካከላል፡፡
(ሐ) በቁጥሮችና በቃላት መካከል ልዩነት ከታየ በፊደል የተገለፀው ቁጥር ከስህተቱ ጋር
የተያያዘ ካልሆነ በስተቀር በፊደል የተገለፀው ቁጥር ይወሰዳል፡፡ በፊደል የተገለፀው
ቁጥር ከሂሳቡ ስህተት ጋር የተየያዘ ከሆነ በቁጥር የተገለፀው መጠን እላይ በፊደል “ሀ”
እና “ለ” ላይ ባለው መሠረት በቁጥር የተገለፀው መጠን የበላይ ይሆናል፡፡
32.2 የግዥ ፈፃሚው አካል የተገኙትን የስሌት ስህተቶች በማረም ወዲያውኑ ለተጫራቹ በጽሑፍ
በማሳወቅ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ጠንጠረዥ በተመለከተው መሠረት እርማቱን መቀበል
አለመቀበሉን ከተጠየቀበት ቀን ጀምሮ በተወሰነ ጊዜ ገደብ ውስጥ መልስ እንዲያቀርብ
ይጠይቃል፡፡ እርማቶቹ በጨረታው ውስጥ በግልጽ መቀመጥ አለባቸው፡፡
32.3 የጨረታ ሰነዱን ፍላጎት አሟልቶ ቅተኛ ዋጋ ያቀረበው ተጫራች የስህተቶችን እርማት
ካልተቀበለ ጨረታው ውድቅ መደረግ አለበት፡፡

33. ልዩ አስተያየት (Margin of preference)

ልዩ አስተያየት ተግባራዊ አይሆንም፡፡

34. የመጀመሪያ ደረጃ የጨረታዎች ግምገማ

34.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 21 በተመለከተው መሠረት የተጠየቁት
ሁሉም ሰነዶች መቅረባቸውንና የቀረቡት ሰነዶችም የተሟሉ መሆናቸውን ለመወሰን
ሰነዶቹን መመርመር አለበት፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
20/31
34.2 ጨረታው ከተከፈተበት እስከ ኮንትራት ስምምነት መፈረም ድረስ ባለው ጊዜ ማንኛውም
ተጫራች ካቀረበው የመጫረቻ ሰነድ ጋር በተያያዘ ከግዥ ፈፃሚው አካል ጋር ምንም አይነት
ግንኙነት ማድረግ የለበትም፡፡ በምርመራ፣ በግምገማ፣ የተጫራቶች አንፃራዊ ደረጃ
በሚወጣበት ወቅትና የጨረታው አሸናፊ በሚወሰንበት ሂደት ውስጥ የግዥ ፈፃሚው አካል
ላይ ጫና የሚፈጥር ማንኛውም ተጫራች ጨረታው ውድቅ ይደረግበታል፡፡
34.3 የግዥ ፈፃሚው አካል የሚከተሉት ሁኔታዎች ሲኖሩ ጨረታው ብቁ አይደለም በማለት
ሊወስን ይችላል፡፡
(ሀ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 22.2 መሠረት ጨረታው ላይ የፈረመው ሰው
በኩባንያው ወይም በጋራ ማህበሩ ወይም በጊዜያዊ ማህበሩ ስም ለመፈረም
የተወከለበት ህጋዊ የጽሑፍ ሰነድ ሳይቀርብ ሲቀር፣
(ለ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 22.2 መሠረት ኦሪጅናልና ቅጂ ጨረታዎች
ሥልጣን ባለው ሰው የተፈረሙ ቢሆንም እንኳ በታይፕ ወይም በማይለቅ ቀለም
ያልተዘጋጁ ከሆነ፣
(ሐ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 22.2 መሠረት ሁሉም የጨረታው ገፆች
ሥልጣን ባለው ሰው ካልተፈረሙ ወይም አጭር ፊርማ ካልተደረገባቸው፣
(መ) ጨረታው በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 11.1 በተመለከተው ቋንቋ ያልቀረበ
ከሆነ፣
(ሠ) ተጫራቹ የተፈረመና ቀን ያለበት የጨረታ ማቅረቢያ ሠንጠረዥ ማቅረብ ካልቻለ፣
(ረ) ተጫራቹ የተፈረመና ቀን ያለበት የዋጋ ዝርዝር ቅጽ ማቅረብ ካልቻለ፣
(ሰ) ተጫራቹ የተፈረመና ቀን ያለበት የተጫራች አግባብነት ማረጋገጫ ሠንጠረዥ
ካልቀረበ፣
(ሸ) ተጫራቹ የተፈረመና ቀን ያለበት የፍላጐት ዝርዝር፣ የቴክኒክ የመወዳደሪያ ሀሳብና
የአግባብነት መግለጫ ሠንጠረዥ ካላቀረበ፣
(ቀ) ተጫራቹ የተፈረመና ቀን ያለበት የጨረታ ዋስትና ካላቀረበ፣
(በ) የቀረበው የጨረታ ዋስትና በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 2 ዐ መሠረት ካልሆነ፡፡

35. ከህጋዊነት፣ ሙያ፣ የቴክኒክ ብቃትና ከፋይናንሼያል አንፃር የተጫራቾች አቋም


መለኪያ መስፈርቶች

35.1 የግዥ ፈፃሚው አካል የተጠየቁትን ወሳኝ ሰነዶች ተሟልተው መቅረባቸውን ካረጋገጠ በኋላ
የጨረታው ህጋዊነት፣ ፕሮፌሽናል፣ ቴክኒካልና ፋይናንሻል ተቀባይነት ይመረምራል፣ በጨረታ
ሰነዱ ላይ ከተቀመጡት መስፈርቶች አንፃር ብቁና ብቁ ያልሆኑትን ይለያል፡፡
35.2 ሕጋዊ ተቀባይነት፣
የግዥ ፈፃሚው አካል በሚከተሉት ምክንያቶች የጨረታን ብቁ አለመሆን ሊወስን ይችላል፡፡

(ሀ) ከዜግነት አወሳሰን ጋር በተያያዘ በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.2 ላይ


የተገለፀውን ካላሟላ፣
(ለ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.3 መሠረት ከተጫራቹ ጋር የጥቅም ግጭት
መኖሩ ሲታወቅ፣

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
21/31
(ሐ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.6 (ለ) (i) መሠረት ተጫራቹ ከሥራው ጋር
አግባብነት ያለው የታደሰ የንግድ ፈቃድ ማቅረብ ሳይችል ሲቀር፣
(መ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.7 መሠረት ተጫራቹ በመንግሥት ግዥና
ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ደረ ገፅ ላይ ያልተመዘገበ ሲሆን፣ (የሀገር ውስጥ
ተጫራቾችን ብቻ ይመለከታል)፣
(ሠ) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ንዑስ አንቀጽ 4.6 (ለ) (ii) መሠረት የሀገር ውስጥ
ተጫራች ሆኖ በታክስ ባለሥልጣን የተሰጠ የተጨማሪ ዕሴት ታክስ የምዝገባ
ሰርቲፊኬት ማቅረብ ሳይችል ሲቀር፣
(ረ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.6 (ለ) (iii) መሠረት የሀገር ውስጥ ተጫራች
ሆኖ ታክስ የከፈለበት ሰርቲፊኬት ከታክስ ባለሥልጣን ማቅረብ ሳይችል ሲቀር፣
(ሰ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.6 (ሐ) መሠረት የውጭ ሀገር ተጫራች ሆኖ
ከተቋቋመበት ሀገር የንግድ ምዝገባ ሰርቲፊኬት ወይም የንግድ ፈቃድ ማቅረብ
ሳይችል ሲቀር፣
(ሸ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.4 መሠረት ከዚህ በፊት ከነበሩ የኮንትራት
ግዴታዎች ጋር በተያያዘ ምክንያት በመንግሥት ግዥ እንዳይሳተፍ በመንግሥት ግዥና
ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የታገደ ተጫራች ከሆነ፣
(ቀ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.1 መሠረት ጨረታው የቀረበው ከጋራ ማህበር
ከሆነና ተጫራቹ የጋራ ማህበሩን የመረጃ ቅፅ፣ ማህበሩ የተቋቋመበትን ስምምነት
ወይም ደብዳቤ ማቅረብ ካልቻለ፣
35.3 ፕሮፌሽናል ተቀባይነት፣
የግዥ ፈፃሚው አካል በሚከተሉት ምክንያቶች የጨረታውን ብቁ አለመሆን ሊወስን
ይችላል፡፡
(ሀ) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ንዑስ አንቀጽ 4.6 (ለ) (iv) ተጠይቆ ከሆነና
ተጫራቹ ተዛማጅነት ያለው የፕሮፌሽናል ሥራ ማስረጃ ማቅረብ ካልቻለ፣
(ለ) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ንዑስ አንቀፅ 14.1 መሠረት የተጫራቹን
ፕሮፌሽናል አቅም ለማረጋገጥ የተጠየቀውን የአግባብነትና የሠራተኞች
ስታቲስቲክስ በተሰጠው ጊዜ ገደብ ውስጥ ማቅረብ ካልቻለ፣
(ሐ) ይህን ውል በተሳካ ሁኔታ ለመፈፀም ያስችለው ዘንድ ለሥራው ያቀረባቸው የቡድን
አባላት የሙያ ብቃትና ስብጥር በተጫራቾች አግባብነት ማረጋገጫ ቅፅ ማቅረብ
ካልቻለ፣
(መ) ተጫራቹ በራሳቸው በባለሙያዎች ወይም ሥልጣን ባለው ተወካይ የተፈረመ
የባለሙያዎቹን ተፈላጊ መረጃ (CV) ማቅረብ ካልቻለ፣

35.4 የቴክኒክ ተቀባይነት፣

የግዥ ፈፃሚው አካል በሚከተሉት ምክንያቶች የጨረታውን ብቁ አለመሆን ሊወስን


ይችላል፡፡
(ሀ) ተጫራቹ የጨረታ ማቅረቢያ ቅፅ በሚፈቅደው መሠረት አገልግሎቱን የሚሰጠው
ከየት እንደሆነ ላይገልጽ ሲቀር፣

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
22/31
(ለ) ተጫራቹ የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በሚጠይቀው መሠረት ከዚህ በፊት
በአጥጋቢ ሁኔታ ያከናወናቸውን ዋና ዋና ኮንትራቶች መረጃ በቁጥርና በጊዜ ለይቶ
በተጫራቾች አግባብነት ማረጋገጫ ቅፅ ሳያቀርብ ሲቀር፣
(ሐ) ተጫራቹ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ንዑስ አንቀጽ 16.3 መሠረት ከዚህ
በፊት ከሰራላቸው አካላት ኮንትራቶችን በአጥጋቢ ሁኔታ ማከናወኑን የሚያረጋግጥ
ማስረጃ በጊዜና በበጀት ለይቶ ሳያቀርብ ሲቀር፣
(መ) በክፍል 6 በተመለከተው መሠረት ተጫራቹ የተሟላ የፍላጐት መግለጫ፣ የቴክኒክ
የመወዳደሪያ ሀሳብና የአግባብነት መግለጫውን በተዘጋጀው ቢጋር መሠረት ሳያቀርብ
ሲቀር፣
(ሠ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 24 በተመለከተው መሠረት ተጫራቹ በድርጅቱ
የተሰጠ ዋስትና (Warranty) ሳያቀርብ ሲቀር፣
(ረ) በክፍል 6 ቅፅ “ሠ” መሠረት ሲጠየቅ አስፈላጊ የሆኑ ስዕሎች፤ ንድፎችና ተያያዥ
መረጃዎችን ሳያቀረብ ሲቀር፣

35.5 የፋይናንስ ተቀባይነት፣

የግዥ ፈፃሚው አካል በሚከተሉት ምክንያቶች ጨረታውን ውድቅ ሊያደርገው ይችላል፡፡

(ሀ) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ንዑስ አንቀጽ 15.2 (ሀ) እና በክፍል 3 የግምገማ
ዘዴና መስፈርቶች በተመለከተው መሠረት ተጫራቹ በውጭ ኦዲተር የተረጋገጠ
የፋይናንስ ማረጋገጫ ሳያቀርብ ሲቀር፣
(ለ) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ንዑስ አንቀጽ 15.2 (ለ) መሠረት ተጫራቹ
የፋይናንስ አቅሙን የሚያሳዩ ሌሎች ማረጋገጫ ሰነዶች ሳያቀርብ ሲቀር፣
(ሐ) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በተመለከተው መሠረት ተጫራቹ የሚያቀርበው
የፋይናንስ መወዳደሪያ ሃሳብ መጠን በክፍል 3 የግምገማ ዘዴና መስፈርቶች
በተገለፀው መሠረት ከዓመታዊ አማካይ የፋይናንስ ገቢው (turnover) መብለጥ
የለበትም፡፡
(መ) ተጫራቹ ለአገልግሎቱ ያቀረበው የጨረታ ዋጋ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ
አንቀጽ 12 መሠረት ካልሆነ፣
(ሠ) ተጫራቹ ለመጫረት ያቀረበው የመጫረቻ ገንዘብ በጨረታ ዝርዝር መረጃ
ሠንጠረዥና በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 13 ካልሆነ፣

36. ጨረታዎችን ስለመገምገም

36.1 የግዥ ፈፃሚው አካል ለዝርዝር ግምገማ ብቁ የሆኑ የመጫረቻ ሰነዶችን ብቻ ይገመግማል፣
36.2 ግዥ ፈፃሚው አካል ለጨረታ ግምገማና ውድድር ዓላማ ሲባል ተጫራቾች በተለያዩ ገንዘቦች
አይነቶች ያቀረቡዋቸውን ዋጋዎች በጨረታ መክፈቻ ዕለት የኢትዮጵያ ብሔራዊ
በሚያወጣው የገንዘብ መለወጫ ምጣኔ መሠረትና በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ላይ
በተገለፀው አግባብ ወደ ተመሳሳይ የገንዘብ አይነት ይቀየራሉ፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
23/31
36.3 የግዥ ፈፃሚው አካል ጨረታውን የሚገመገመው በዚህ አንቀጽና በክፍል 3 የግምገማ ዘዴና
መስፈርቶች መሠረት ነው፡፡ ሌላ ማንኛውንም የግምገማ ዘዴና መስፈርት መጠቀም
አይፈቀድም፡፡
36.4 የግዥ ፈፃሚው አካል ጨረታ ሲገመግም የሚከተሉትን ነጥቦች ግምት ውስጥ ያስገባል፡፡
(ሀ) የጨረታ ዋጋ፣
(ለ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 32 መሠረት የስሌት ስህተቶች ማረሚያ (ማስተካከያ)

(ሐ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 12.4 መሠረት በቀረበው የዋጋ ቅናሸ ሀሳብ
መሠረት የሚደረግን የዋጋ ማስተካከያ፣
(መ) ከላይ ከ“ሀ” እስከ “ለ” የተገለፀው መተግበር አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ በተጫራቾች
መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 36.2 መሠረት ወደ ተመሳሳይ ገንዘብ የሚደረግ ለውጥ፣
(ሠ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 31 መሠረት አለመጣጣሞችና ግድፈቶች ማስተካከያ፣
(ረ) በግምገማ ዘዴና መስፈርቶች ከፍል 3 ውስጥ በተጠቀሰው መሠረት ሁሉንም
የግምገማ ነጥቦች መተግበር፣
36.5 በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 12 ከተጠቀሰው የጨረታ ዋጋ በተጨማሪ የግዥ ፈፃሚው
አካል ለጨረታ ዋጋ ግምገማ ሌሎች ነጥቦችን ግንዛቤ ውስጥ ሊያስገባ ይችላል፡፡ እነዚህ ነጥቦች
ከአገልግሎቱ ባህርይ፣ አፈፃፀም፣ ቃላቶችና ሁኔታዎች ጋር ሊያያዙ ይችላሉ፡፡ ለግምገማ
ጥቅም ላይ የሚውሉት ነጥቦችና የአተገባበር ዘዴዎች በግምገማ ዘዴና መስፈርቶች ክፍል 3
ውስጥ ተጠቅሰዋል፡፡
36.6 ይህ የጨረታ ሰነድ ተጫራቾች ዋጋቸውን በሎት እንዲያቀርቡ፤ እንዲሁም ለአንድ ተጫራች
የሎት (lot) ውል መስጠት የሚፈቅድ ሲሆን ዝርዝር አፈፃፀሙ በጨረታ ማቅረቢያ ቅፅ ላይ
የተመለከተውን ቅናሽ አካቶ አሸናፊውን ድርጅት ለመወሰን ስራ ላይ የሚውለው
የመወዳደሪያ መስፈርት እና የግምገማ ዘዴ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ እና በጨረታ
ሰነዱ ክፍል 3 ላይ ተገልፀዋል፡፡

37. ጨረታዎችን ስለማወዳደር

37.1 ግዥ ፈፃሚው አካል በጨረታ ሰነዱ ክፍል 3 ላይ የተገለፀውን የማወዳደሪያና የግምገማ


መስፈርት በመጠቀም መሰረታዊ ወይም ዝቅተኛ የማወዳደሪያ መስፈርቶችን ካሟሉት
መካከል በአሸናፊነት መመረጥ የሚገባውን ተጫራች ይወስናል፡፡

38. የድህረ-ብቃት ግምገማ

38.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በጨረታ ሰነዶቹ መመዘኛዎች መሠረት አሸናፊ የሆነውን ተጫራች
ወቅታዊ ብቃት ለማረጋገጥ የድህረ-ብቃት ግምገማ ያከናውናል፡፡
38.2 የድህረ ብቃት ግምገማው የሚያተኩረው አሸናፊው ተጫራች በተጫራቾቹ መመሪያ
አንቀጽ 35 መሠረት ካቀረባቸው የማስረጃ ሰነዶች ጋር በተያያዘ ይሆናል፡፡ ተጫራቹ አጥጋቢ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
24/31
የማስረጃ ሰነዶች ያላቀረበ ከሆነ የድህረ-ብቃት ግምገማው በተጫራቹ ህጋዊነት፣
ፕሮፌሽናል፣ ቴክኒካል እና የፋይናንስ አቅም ላይ ያተኮረ ይሆናል፡፡
38.3 በድህረ-ብቃት ግምገማ ወቅት አሸናፊው ተጫራች በ 15 ቀናት ውስጥ ተጨባጭ ሰነዶች
ማቅረብ ካልቻለ ወይም ያቀረባቸው ሰነዶች የተሳሳቱ ሆነው ከተገኙ ጨረታው ውድቅ
ይደረጋል፡፡ በዚህ ጊዜ የግዥ ፈፃሚው አካል በሁለተኛ ደረጃ ዝቅተኛ ዋጋ ወደአቀረበው
ተጫራች በማለፍ ብቃቱን ለማረጋገጥ በተመሳሳይ ሁኔታ በተጫራቹ ላይ አስፈላጊውን
የድህረ-ብቃት ግምገማ ያከናውናል፡፡

39. ጨረታዎችን ስለመቀበል ወይም ውድቅ ስለማድረግ

39.1 የግዥ ፈፃሚው አካል ማንኛውንም ጨረታ የመቀበል ወይም ያለመቀበል መብት አለው፡፡
እንዲሁም የጨረታ ሂደቱን የመሰረዝና ሁሉንም ጨረታዎች ከመስጠት አስቀድሞ ውድቅ
የማድረግ መብት አለው፡፡

40. ድገሚ ጨረታ ስለማውጣት

40.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በሚከተሉት ምክንያቶች ጨረታውን እንደገና እንዲወጣ ሊያደርግ
ይችላል፡፡
(ሀ) የጨረታው ውጤት አጥጋቢ ሳይሆን ሲቀር ማለትም በጥራትና በገንዘብ አዋጭ
ሳይሆን ሲቀር፣
(ለ) አሸናፊው ተጫራች ያቀረበው የጨረታ ዋጋ የግዥ ፈፃሚው አካል ከጨረታ በፊት
ካዘጋጀው የዋጋ ግምት አንፃር ሲታይ የተጋነነ ሆኖ ሲገኝ፣
(ሐ) በጨረታው ሰነድ ውስጥ የተገለፁት ህጐችና ሥነ-ሥርዓቶች ከግዥ አዋጁና
መመሪያው ጋር የማይጣጣሙ ሲሆን፣ በዚሁ ምክንያት ተጫራቾችን የማይስብ ሆኖ
ሲገኝ ወይም የጨረታ ሰነዱ ቢስተካከል የተጫራቾችን ቁጥር ከፍ ሊያደርግ ይችላል
ተብሎ ሲታመንበት፣
(መ) በሌሎች አስገዳጅ ሁኔታዎች ይህንን ውል ማከናወን ሳይቻል ሲቀር፡፡

ረ. ውል ስለመፈፀም

41. አሸናፊ ተጫራቾችን መምረጫ መስፈርቶች

41.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በጨረታ ሰነዱ ላይ የተመለከቱትን መሰረታዊ መስፈርቶች በአጥጋቢ
ሁኔታ ከሟሉት መካከል የተሻለ ዋጋ ያቀረበውን ተጫራች የጨረታ አሸናፊ አድርጎ በመምረጥ
ይህንኑ ለአሸናፊው ተጫራች ያሳውቃል፡፡
41.2 በጨረታ ሰነዱ ላይ የተጠየቀው የሎት (lot) ኮንትራት ከሆነ በዚሁ መሠረት ለእያንዳንዱ ሎት
(lot) የአሸናፊነት ማስታወቂያ ይሰጣል፡፡ ይህም ሆኖ ግን የግዥ ፈፃሚው አካል የቀረቡትን
ቅናሾችና አጠቃላይ ሁኔታዎችን አይቶ የሚሻለውን ሊመርጥ ይችላል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
25/31
41.3 አንድ ተጫራች ያሸነፈው ከአንድ በላይ ሎት (lot) ከሆነ ሁሉም በአንድ ኮንትራት ሊጠቃለሉ
ይችላሉ፡፡

42. ከውል በፊት የግዥ መጠን ስለመለወጥ

42.1 የጨረታ አሸናፊነት ማሳወቂያ በሚሰጥበት ጊዜ የግዥ ፈፃሚው አካል የአገልግሎቱን መጠን
በፍላጐት መግለጫ ክፍል 6 ውስጥ መጀመሪያ ከተጠቀሰው የመጨመር ወይም የመቀነስ
መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ይህ የሚሆነው በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዡ ውስጥ
የተመለከተውን የመቶኛ ምጣኔ ተጠብቆ በነጠላ ዋጋዎች ላይ ምንም ለውጥ ሳይደረግ ወይም
ሌሎች የጨረታ ዋስትና ሁኔታዎች ላይ ለውጥ ሳይደርግ ነው፡፡

43. የጨረታ ውጤትና አሸናፊ ተጫራችን ስለማሳወቅ

43.1 ግዥ ፈፃሚው አካል ጨረታው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ከማለቁ በፊት የጨረታው ግምገማ
ውጤት ለሁሉም ተጫራቾች በተመሳሳይ ጊዜ ያሳውቃቸዋል፡፡
43.2 የጨረታ ውጤት ማሳወቂያ ደብዳቤው ያልተመረጡ ተጫራቾች ያልተመረጡበትን
ምክንያት፣ እንዲሁም የተመረጠውን ተጫራች ማንነት ማካተት ይኖርበታል፡፡
43.3 ለአሸናፊው ተጫራች የሚላከው የአሸናፊነት ማሳወቂያ ደብዳቤ በተጫራቹና በግዥ
ፈፃሚው አካል የተፈፀመ ውል መኖሩን አያመለክትም፡፡ በግዥ ፈፃሚው አካልና በአሸናፊው
ተጫራች መካከል ውል ተመስርቷል የሚባለው ለግዥው አፈፃፀም የሚያስፈልጉ ዝርዝር
ሁኔታዎች በውሉ ውስጥ ተካተው ውሉ ሲፈረም ብቻ ነው፡፡

43.4 ለአሸናፊው ተጫራች የሚላከው ደብዳቤ የሚከተሉትን መረጃዎች ማካተት ይኖርበታል፡፡


(ሀ) የግዥ ፈፃሚው አካል ጨረታውን መቀበሉን፣
(ለ) ጠቅላላ የውል ዋጋውን፣
(ሐ) የአገልግሎቶች ዝርዝርና የእያንዳንዱ ነጠላ ዋጋ፣
(መ)ተጫራቹ ሊያቀርበው የሚገባውን የአፈጻጸም ዋስትና መጠንና የመጨረሻ ማስረከቢያ
ቀን፣

44. ውል አፈራረም

44.1 የጨረታ አሸናፊነት ማሳወቂያ ከተላከ በኋላ የግዥ ፈፃሚው አካል ወዲያውኑ ለአሸናፊው
ተጫራች የውል ስምምነት ይልክለታል፡፡
44.2 አሸናፊው ተጫራች ስምምነቱን በተቀበለ በአሥራ አምስት (15) ቀናት ጊዜ ውስጥ ፈርሞና
ቀን ጽፎበት ለግዥ ፈፃሚው አካል ይመልሳል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
26/31
44.3 የግዥ ፈፃሚው አካል የጨረታ ውጤቱን ካሳወቀበት ቀን ጀምሮ ባሉት ሰባት ቀናት በፊት
ወይም በጨረታው ሂደት ላይ የቀረበ ቅሬታ ካለ ኮንትራት መፈረም የለበትም፡፡

45. የውል ማስከበሪያ ዋስትና

45.1 አሸናፊው ተጫራች ውሉን በፈረመ በአሥራ አምስት (15) ቀናት ውስጥ በአጠቃላይ የውል
ሁኔታዎች መሠረት በውል ቅፆች ክፍል 9 ውስጥ የተመለከተውን የአፈፃፀም ዋስትና ቅጽ
ወይም በግዥ ፈፃሚው አካል ተቀባይነት ያለውን ሌላ ቅጽ በመጠቀም የአፈፃፀም
ዋስትናውን ያቀርባል፡፡
45.2 አሸናፊው ተጫራች ከላይ የተጠቀሰውን የአፈፃፀም ዋስትና ማቅረብ ያለመቻል ወይም
ውሉን መፈረም ያለመቻል ውል መስጠቱን ለመሰረዝና የጨረታ ዋስትናውን ለመውረሰ በቂ
ምክንያቶች ይሆናሉ፡፡
45.3 ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች በጨረታ ዋስትና፣ በውል ማስከበሪያ ዋስትናና
በቅድሚያ ክፍያ ዋስትና ምትክ ኢንተርፕራይዞቹን ለማደራጀትና ለመምራት ሥልጣን
ከተሰጠው አካል የዋስትና ደበዳቤ ማቅረብ ይችላሉ፡፡
45.4 አሸናፊው ተጫራች ውሉን ሳይፈርም ሲቀር ወይም የውል ማስከበሪያ ዋስትና ሳያቀርብ
ሲቀር፣ የግዥ ፈፃሚው አካል በውድድሩ ሁለተኛ የወጣውን ተጫራች እንዲፈርም ያደርጋል
ወይም ከሁለቱም አማራጮች የሚገኘውን ጥቅም በማነፃፀር ጨረታው በአዲስ መልክ
እንደገና አንዲወጣ ያደርጋል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
27/31
ክፍል 2: የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ

ማውጫ

ሀ. መግቢያ......................................................................................................................................1
ለ. የጨረታ ሰነዶች............................................................................................................................2
ሐ. የጨረታዎች አዘገጃጀት..................................................................................................................2
መ. የጨረታዎች አቀራረብና አከፋፈት....................................................................................................4
ሠ. ጨረታዎችን መገምገምና ማወዳደር...................................................................................................5
ረ. ውል ስለመፈፀም..........................................................................................................................5

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
II/IX
ክፍል 2
የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ
የተጫራቾች መመሪያ (ተ.መ)
ከተጫራቾች መመሪያ ጋር የተያያዘ
መለያ

ሀ. መግቢያ

ተ.መ. 1.1 ግዥ ፈፃሚ አካል፦ [የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]

አድራሻ፦ [የተመዘገበ አድራሻ ይግባ]

ተ.መ. 1.1 የጨረታው ሰነድ የወጣበት የግዥ ዘዴ፦ [የግዥ ዘዴ ይግባ]

ተ.መ. 1.2 እና 23.2 (ለ) የፕሮጀክቱ ስም፦ [የፕሮጀክቱ ስም ይግባ]

የአገልግሎት ግዥ አይነት፦ [አጠቃላይ የአገልግሎቶች ግዥ መግለጫ ይግባ]

ተ.መ. 1.3 እና 23.2 (ለ) የግዥ መለያ ቁጥር፦………………

ተ.መ. 1.3 ብዛትና የጨረታው ሰነድ የብዙ ምድብ (lot) መለያ ቁጥር፦ [የ lot መለያ ቁጥርና
ይግባ]

ተ.መ. 4.1 (ሀ) ግለሰቦች፣ የጋራ ማህበራት፣ ጊዜያዊ ማህበራት ወይም ማህበራት በጋራና በተናጠል
ተጠያቂ መሆን አለመሆናቸው ይገለፅ።

[ግለሰቦች ወይም የጋራ ማህበራት በጋራና በተናጠል ተጠያቂ ካልሆኑ “


በምትኩ፣የሚከተሉት ልዩ ተጠያቂነቶችና ሀላፊነቶች ለያንዳንዱ ግለሰብ ወይም
የጋራ ማህበራት ተግባራዊ እንደሚሆን ይግባ ” (በዝርዝር ይብራራ)]

ተ.መ. 4.6 (ለ) (ii) የሀገር ውስጥ ተጫራቾች የታክስ ባለሥልጣን በሚወስነው መጠንና መጠንና [መጠኑ
በኢትዮጵያ ብር ይግባ] ከዚያ በላይ ለሆነ ጨረታ የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ
ሠርቲፊኬት ማቅረብ አለባቸው፡፡

ተ.መ. 4.6 (ለ) (iv) አግባብነት ያለው የሙያ ብቃት ማረጋገጫ [የሙያ ብቃት ይገለፅ] ሰርቲፊኬት
ማስፈለግ አለማስፈለጉ ይገለፅ፡፡

ተ.መ. 4.8 ተጫራቹ ሕጋዊነቱን ለማረጋገጥ የሚከተሉትን የታደሱ ሰነዶች ማቅረብ አለበት፡፡

ሀ. ለ.

ለ. የጨረታ ሰነዶች

ተ.መ. 7.1 እና 9.4 ለጥያቄና ለማብራሪያ ዓላማ ብቻ የሚያገለግል የግዥ ፈፃሚ አካል አድራሻ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/5
ግዥ ፈፃሚ አካል [ግዥ ፈፃሚ አካል ስምይግባ]

ጉዳዩ የሚመለከተው [ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]


ሰው

ቢሮ ቁጥር [ቢሮ ቁጥር ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]

ፖ.ሣ.ቁ. [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]

የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]

ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]

ፓ.ሳ. ቁጥር [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]]

አገር ኢትዮጵያ

ስልክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ ቁጥር ይግባ]

የፋክስ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ ቁጥር ይግባ]

ኢሜይል አድራሻ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]

ተ.መ. 7.1 አና 9.4 የጥያቄዎችና ማብራሪያዎች ማቅረቢያ ቀነ-ገደብ

ቀን፦ [ቀን፣ወር፣ እና አ.ም. ይግባ]

ሰዓት፦ [ሰዓት ይግባ፤ ከሰአት በፊት ወይም በኋላ መሆኑ የገለፅ]

ሐ. የጨረታዎች አዘገጃጀት

ተ.መ. 11.1 የጨረታው ቋንቋ፦ [የጨረታው ቋንቋ ይገለፅ]

ተ.መ. 12.5 አለም አቀፍ የንግድ ውል ቃል እትም፦ እትም፦ [ጥቅም ላይ የሚውለው የአለም
አቀፍ የንግድ ውል (ኢንኮተርም እትም) ቀን ይግባ]

ተ.መ. 12.7 ለእያንዳንዱ ሎት(lot) የቀረበው ዋጋ ቢያንስ [በፅሁፍ መቶኛ ፣በተለምዶ 100
ይግባ] % [በምልክት መቶኛ % ይግባ] ከተጠቀሰው እያንዳንዱ የዕቃ ዓይነት
መጣጣም አለበት፡፡

ለእያንዳንዱ ሎት(lot) የቀረበው ከእያንዳንዱ የዕቃ መጠን ጋር ቢያንስ [በፅሁፍ


መቶኛ ፣በተለምዶ 100 ይግባ]በ % [በምልክት መቶኛ % ይግባ] መጣጣም
አለበት፡፡

ተ.መ. 13.1 ተጫራቹ ከሀገር ውስጥ (ከኢትዮጵያ) ለሚያቀርባቸው የአገልግሎት ግብዓቶች


የሚያቀርበው ዋጋ በ [የመገበያያ ገንዘብ አይነት ይግባ] _______መሆን አለበት፡፡

ተ.መ. 14.1 ተጫራቹ የአሁኑንና [የአመታት ብዛት ይግባ] የበፊቱን የሙያ ብቃትና አቅም

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/5
ማረጋገጫውን በተጫራቾች አግባብነት ማረጋገጫ ቅጽ ላይ በመሙላት
ማስረጃውን ማቅረብ አለበት፡፡

ተ.መ. 15.2 (ለ) ተጫራቹ የፋይናንስ አቅሙን ለማረጋገጥ የሚከተሉትን ሰነዶች ማቅረብ አለበት፡፡

ሀ.

ለ.

ተ.መ. 16.3 ተጫራቹ ከዚህ በፊት ላከናወናቸው ተመሳሳይ አገልግሎቶች ከአሠሪው አካል
የመልካም ሥራ ማረጋገጫ ማስረጃ [አስፈላጊው የምስክር ወረቀት ብዛት ይግባ]
ማቅረብ አለበት፡፡ የሚቀርበው ማስረጃ ባለፉት ዓመታት [አስፈላጊው
የአመታት ብዛት ይግባ] የተሠሩና የበጀት መጠናቸው [አስፈላጊው የበጀት መጠን
ይግባ] ቢያንስ __ የሆኑትን ነው፡፡

ተ.መ. 16.7 የግዥ ፈፃሚው አካል የተጫራቹን የቴክኒክ ብቃትና ክህሎት ለማወቅ በአካል
በመገኘት ማረጋገጥ ማስፈለግ/አለማስፈለጉ ይገለፅ።

ተ.መ. 18.1 አማራጭ ጨረታ ማቅረብ መፈቀድ/አለመፈቀዱ ይገለፅ።

ተ.መ. 18.4 ከላይ በተ.መ. 18.1 መሰረት አማራጭ ጨረታ ማቅረብ የተፈቀደ ከሆነ
የሚከተሉትን መስፈርቶች መሟላት ይኖርባቸዋል፡፡

ሀ.

ለ.

ተ.መ. 19.1 ጨረታው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ [የቀኖች ብዛት ይግባ] .

ተ.መ. 2 ዐ.1 የጨረታ ዋስትና መጠን፦………………….

የጨረታ ማስከበሪያ ማስያዝ ማስፈለግ ወይም አለማስፈለጉ ይገለፅ። የጨረታ


ማስከበሪያ ማስያዝ አስፈላጊ ከሆነ መጠኑ ይገለፅ። [የጨረታ ማሰከበሪያ መጠን
የሚወሰነው ከተገመተው የጨረታ ዋጋ ከ 0.5% -2% በማስላት ይግባ]

ተ.መ. 22.1 ከዋናው የመወዳደሪያ ሀሳብ (ኦሪጂናል) በተጨማሪ የሚፈለጉ ኮፒዎች ብዛት፦
[የኮፒዎች ብዛትይግባ]

ተ.መ. 22.1 ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን በሁለት የተለያዩ ኢንቨሎፖች (ቴክኒካል


የመወዳደሪያ ሀሳብ እና ፋይናንሻል የመወዳደሪያ ሀሳብ) ማቅረብ
አለባቸው/የለባቸውም ይገለፅ፡፡

 በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 22.2 ከ(ሀ) እስከ (ሠ) በተመለከተው


መሠረት የቴክኒካል የመወዳደሪያ ሃሳብ አስገዳጅ የሆኑ የሰነድ ማስረጃዎች
ማካተት አለበት፡፡

 በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 22.2 (L) መሠረት የፋይናንሻል


የመወዳደሪያ ሀሳቡ አገልግሎቱን ለመስጠት የተጠየቀውን የዋጋ ዝርዝር

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/5
ማካተት አለበት፡፡

መ. የጨረታዎች አቀራረብና አከፋፈት

ተ.መ. 24.1 ጨረታን ለማቅረብ ዓላማ ብቻ የሚያገለግል የግዥ ፈፃሚ አካል አድራሻ

ግዥ ፈፃሚ አካል [ግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]


ጉዳዩ የሚመለከተው [ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
ሰው
ቢሮ ቁጥር [ቢሮ ቁጥር ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
ፖ.ሣ.ቁ. [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
ፓ.ሣ.ቁጥር [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
አገር ኢትዮጵያ
የጨረታ ማቅረቢያ ቀነ-ገደብ

ቀን፦ [ቀን፣ወር፣ እና አመት ይግባ ምሳሌ፦15 ግንቦት 2003 ዓ.ም ፣ወሩ በፊደል
ይፃፍ]

ሰዓት፦ [ሰዓት፣ከጠዋቱ ወይም ከሰአት በኋላ ተብሎ ይግባ]

ተ.መ. 27.1 ጨረታው የሚከፈትበት ቦታና ጊዜ


ግዥ ፈፃሚ አካል [ግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]
ቢሮ ቁጥር [ቢሮ ቁጥር ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
ፓ.ሣ. ቁጥር [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
አገር ኢትዮጵያ
ቀን [ቀን፣ወር፣ እና አመት ይግባ ምሳሌ፦15 ግንቦት 2003 ዓ.ም
፣ወሩ በፊደል ይፃፍ]

ሰዓት [ሰዓት፣ከጠዋቱ ወይም ከሰአት በኋላ ተብሎ ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
4/5
ሠ. ጨረታዎችን መገምገምና ማወዳደር

ተ.መ. 32.2 ተጫራቹ የተደረጉትን የቁጥር ስሌት ማስተካከያዎች ስለመቀበሉ በ_____ቀናት


ውስጥ ማሳወቅ አለበት፡፡ [ጊዜ ይግባ]

ተ.መ. 35.4 (ለ) ተጫራቹ ባለፉት ዓመታት [አስፈላጊው የአመታት ብዛት ይግባ] በአጥጋቢ
ሁኔታ ያከናወናቸውን ዋና ዋና ኮንትራቶች [የኮንትራቶች ብዛትይግባ] የሚያረጋግጥ
በተጫራች አግባብነት ማረጋገጫ ቅጽ ሞልቶ ማቅረብ አለበት።

ተ.መ. 35.5 (ለ) ያለፈው ዓመት የተጫራቹ አማካኝ ዓመታዊ ገቢ አሁን ተጫራቹ ለውድድር
ካቀረበው የፋይናንስ የመወዳደሪያ ሀሳብ በ ጊዜ መብለጥ አለበት፡፡ [አስፈላጊው
ቁጥር ይግባ]

ተ.መ. 36.2 ለጨረታ ግምገማና ውድድር ዓላማ ሲባል የቀረቡት የተለያዩ የገንዘበ ዓይነቶች ወደ
ገንዘብ ይቀየራሉ፡፡ [የመገበያያ ገንዘብ ይግባ]

ተ.መ. 36.6 ብዛት ያላቸው ጨረታዎች ለአንድ ተጫራች መስጠት መፈቀድ/አለመፈቀዱ ይገለፅ፡፡
በጨረታ ሰነዱ ላይ የተገለፁትን ፍላጎቶች አሟልቶ ዝቅተኛ ዋጋ ያቀረበውን ተጫራች
ለመወሰን የሚያስችሉ ዝርዝር ነጥቦች በክፍል 3 የግምገማና የብቃት መስፈርቶች
በሚለው ላይ ተገልፀዋል።

ረ. ውል ስለመፈፀም

ተ.መ. 42.1 የሚገዙ አገልግሎቶች ብዛት (መጠን) ሊጨምር የሚችልበት የመቶኛ መጠን ______.
[የተፈቀደ ትልቁ መቶኛ ይግባ]

የሚገዙ አገልግሎቶች ብዛት (መጠን) ሊቀንስ የሚችልበት የመቶኛ መጠን ______.


[የተፈቀደ ትንሹ መቶኛ ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
5/5
ክፍል 3፡ የግምግማ ዘዴና መስፈርቶች

ማውጫ

1. ፕሮፌሽናል፣ ቴክኒካልና ፋይናንሻል የብቃት መስፈርቶች.......................................................................1


2. አሸናፊውን ተጫራች ስለመወሰን....................................................................................................2
3. የበርካታ ግዥዎች ግምገማ............................................................................................................4
4. አማራጭ ጨረታዎች..................................................................................................................4

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
III/IX
[ማስታወሻ ግዥ ፈፃሚው አካል፤ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቶች ለብቻቸው ተጫራቾችን ለመምረጥ
እንደመጨረሻ ተደርገው መቆጠር የለባቸውም]

የግምገማ ዘዴና መስፈርቶች


ይህ ክፍል የተጫራቾች መመሪያ ከሚለው ክፍል 1 እና የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ከሚለው ክፍል
2 ጋር ተጣምሮ ሲነበብ ግዥ ፈፃሚው አካል አንድ ተጫራች ተፈላጊዎቹ ብቃቶች ያሉት ስለመሆኑ
ለመገምገምና ለመወሰን መጠቀም ያለበትን ሁሉንም ነጥቦች፣ ዘዴዎችና መስፈርቶችን ይይዛል፡፡ ሌሎች
ማናቸውም ነጥቦች፣ ዘዴዎች ወይም መስፈርቶች ጥቅም ላይ አይውሉም፡፡

1. ፕሮፌሽናል፣ ቴክኒካልና ፋይናንሻል የብቃት መስፈርቶች

የሚከተሉት የብቃት መስፈርቶች በሁሉም ተጫራቾች ተፈፃሚ ይሆናሉ፡፡ ጨረታው የቀረበው በጊዜያዊ
ማህበር ከሆነ እነዚህ የብቃት መስፈርቶች በጊዜያዊ ማህበሩ በአጠቃላይ ተፈፃሚ ይሆናሉ፡፡ [ተስማሚ
በሆነው ፊደል ምልክት ይደረግ]

1.1 የተጫራች ፕሮፌሽናል ብቃትና አቅም (የተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 14)

(ሀ) ተጫራቹ በአሁኑ ወቅት ቢያንስ ቁልፍ ሠራተኞች ያሉት [አስፈላጊው ቁጥር ይግባ]
(ለ) ከላይ በ“ሀ” ከተጠቀሱት ቁልፍ ሠራተኞች መካከል ቢያንሰ . (የሙያቸውን ዓይነት፤
ደረጃ፤ ወዘተ ይጠቀስ).ጀጉ((
(ሐ) ተጨማሪ መስፈርት ካለ ይጠቀስ

1.2 የተጫራቹ ቴክኒካል ብቃት፣ ክህሎትና የሥራ ልምድ (የተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 16)

(ሀ) ተጫራቹ ባለፉት___ ዓመታት ቢያንስ [አስፈላጊው የአመታት ብዛት ይግባ] ይህንን
ጨረታ የሚመጥን በጀት ያላቸው ኮንትራቶች [የኮንትራቶች ብዛት ይግባ]
ማከናወኑን
(ለ) ተጨማሪ መስፈርት ካለ ይጠቀስ

1.3 የተጫራቹ የፋይናንስ አቅም (የተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 15)

(ሀ) ተጫራቹ ባለፉት___ ዓመታት [የአመታት ብዛት ይግባ] የነበረው አማካይ የተረጋገጠ
ዓመታዊ ገቢ ቢያንስ ለዚህ ጨረታ ከቀረበው የፋይናንስ መወዳደሪያ ሀሳብ በ ___
ጊዜ [አስፈላጊው ጊዜ ይግባ] የሚበልጥ መሆን አለበት፡፡
(ለ) ተጨማሪ መስፈርት ካለ ይጠቀስ

2. አሸናፊውን ተጫራች ስለመወሰን

በመንግሥት ግዥ አዋጅና መመሪያ መሠረት የግዥ ፈፃሚው አካል የሚከተሉትን ዘዴዎች በመጠቀም
አሸናፊው ተጫራች የሚመርጠው፤ [ተስማሚ በሆነው ፊደል ምልክት ይደረግ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/4
(ሀ)  በጨረታ ሰነዱ ላይ ከተገለፁት ፍላጐቶች አንፃር በፕሮፌሽን፣ በቴክኒክና በፋይናንስ ብቃቱ
ተገምግሞ መሠረታዊ መመዘኛዎችን ያሟላና ዝቅተኛ ዋጋ ያቀረበ፡፡
(ለ)  ከላይ በ“ሀ” ከተመለከተው በተጨማሪ በሌሎች መስፈርቶች ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ የሚያስገኝ ሆኖ
ሲገኝ፡፡

ሀ. ዝቅተኛ ዋጋ የቀረበበት ጨረታ

2.1 በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 21 መሠረት የጨረታው ሰነድ የሚጠይቃቸውን የሰነድ


ማስረጃዎች መሟላታቸው መመርመር አለበት፡፡

2.2 አስገዳጅ የሰነድ ማስረጃዎች በተገቢው መንገድ መሟላታቸው ከተረጋገጠ በኋላ የግዥ
ፈፃሚው አካል በጨረታ ሰነዱ ውስጥ ከተጠየቁት የፕሮፌሽን፣ የሕግ፣ የቴክኒክና የፋይናንሻል
ተቀባይነት ፍላጐቶች ጋር በማገናዘብ ጨረታው የተሟላ ወይም ያልተሟላ መሆኑ
ይወሰናል፡፡

2.3 በመቀጠልም የግዥ ፈፃሚው አካል ጨረታው የተጠየቀውን የቴክኒክ ዝርዝር ፍላጐት
ማሟላት አለማሟላቱን ከመረመረ በኋላ ከቴክኒክ አንፃር ጨረታው ብቁ ነው ወይም
አይደለም የሚለውን ይወስናል፡፡

2.4 የግዥ ፈፃሚው አካል ጨረታው ውስጥ ያለመጣጣሞችና ግድፈቶች እንዳይኖሩ በመገምገም
ለተጠየቁት ፍላጐቶች መሠረታዊ መልስ የሚሰጥ ስለመሆኑ የማጣራት ሂደቱን ይቀጥላል፡፡

2.5 የግዥ ፈፃሚው አካል ጨረታው ከቁጥር እና ስሌት ስህተቶች የፀዳ መሆኑን ያጣራል፣
የቁጥርና የስሌት ስህተቶች ካሉም ለተጫራቹ የታረመውን ስህተት በማሳወቅ እርማቶችን
ስለመቀበሉ በሦሰት ቀናት (3) ውስጥ እንዲያሳውቅ ይጠይቃል፡፡

2.6 በመጨረሻም የጨረታው ሕጋዊነት፣ ፕሮፌሽናል፣ ቴክኒካልና ፋይናንሻል ግምገማ ከተካሄደ


በኋላ የግዥ ፈፃሚው አካል በጨረታ ሰነዱ የተጠየቁትን ፍላጐቶች በመሠረታዊነት
የሚያሟላና በዋጋም ዝቅተኛ ሆኖ የተገኘን ጨረታ አሸናፊ እንዲሆን ያደርጋል፡፡

ለ. ዝቅተኛውን መስፈርት በአጥጋቢ ሁኔታ ካሟሉት መካከል ዝቅተኛ ዋጋ የቀረበበትን ወይም


ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ የሚያስገኝ ጨረታን ስለመወሰን

2.7 ጨረታው አስገዳጅ የሆኑትን የህግ፣ የፕሮፌሽን፣ የቴክኒክና የፋይናንስ መገምገሚያዎች


ማሟላቱን ከተረጋገጠ በኋላ የሁለት ደረጃ የግምገማና የነጥብ አሰጣጥ ዘዴ ይከናወናል፡፡
በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 36.4 (ረ) መሠረት የግዥ ፈፃሚው አካል ጨረታዎችን
በሚገመግምበት ጊዜ ከአነስተኛ ጨረታ ዋጋ በተጨማሪ የሚከተሉትን የግምገማ
መስፈርቶች በጠቀሜታ ቅደም ተከተል መሠረት ነጥብ በመስጠት ጨረታውን ይመዝናል፡፡

(ሀ) ተጨማሪ የመገምገሚያ መስፈርቶችና ለእያንዳንዱ የተቀመጠው የምዘና ነጥብ


እንደሚከተለው ተቀምጧል፡፡
ቅደም ለመስፈርቱ የተሰጠው
የመስፈርቱ ስም
ተከተል ነጥብ መቶኛ
1 መስፈርት I ነጥብ አስገባ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/4
2 መስፈርት II ነጥብ አስገባ
3 መስፈርት III ነጥብ አስገባ
4 መስፈርት IV ነጥብ አስገባ
I አጠቃላይ ተጨማሪ መስፈርቶች ነጥብ አስገባ
(1+2+3+4)
II የጨረታ ዋጋ ነጥብ አስገባ
III ጠቅላላ ድምር (I+II) 1 ዐዐ

(ለ) የግዥ ፈፃሚው አካል ማንኛውም ተጨማሪ መስፈርት የሚገመግመው በሚከተለው


የነጥብ ምዘና መሠረት ነው፡፡

ምዘና መግለጫ
1ዐ እጅግ በጣም ከተጠየቀው መሥፈርት በላይ የሆነ፣ በጣም ጠቃሚና በጣም
ጥሩ አስፈላጊ የሆነ
9 በጣም ጥሩ ከመስፈርት በላይ የሆነ፣ ለፍላጐታችን ጠቃሚ የሆነ
7-8 ጥሩ መስፈርቶችን በሙሉ ያሟላ
5-6 አጥጋቢ አብዛኛዎቹ መስፈርቶችን በተሻለ አኳኋን ያሟላ፣ የተወሰኑ ወሳኝ
ያልሆኑ መስፈርቶችን ያላሟላ ሊሆን ይችላል
3-4 ደካማ የተጠየቁትን መስፈርቶች በዝቅተኛ ደረጃ የሚያሟላ
1-2 በጣም ደካማ ሁሉም ሳይሆን የተወሰኑትን መስፈርቶች ብቻ ያሟላ ወይም
ወሳኝ የሆኑትን መስፈርቶች ያላሟላ
0 የማያሟላ በማንኛውም መንገድ የተጠየቁትን መስፈርቶች ያላሟላ

2.8 የእያንዳንዱ የቴክኒክ መስፈርት ከላይ በተቀመጠው መሠረት የምዘና ነጥብ ይሰጣቸዋል፡፡
የምዘና ውጤት የሚሰላው የምዘና ነጥቡ ከእያንዳንዱ መስፈርት ጋር በማባዛት ነው፡፡ በዚሁ
የአሠራር መንገድ መሠረት የሚገኘው ውጤት የጨረታዎችን ደረጃ ለማውጣት ያገለግላል፡፡

2.9 ሁለት ተጫራቾች እኩል ነጥብ በሚያገኙበት ጊዜ የሀገር ውስጥ አገልግሎቶች ለሚያቀርብ
ተጫራች ቅድሚያ ይሰጣል፡፡

2.10 የግዥ ፈፃሚው አካል ተጫራቾች እኩል የግምገማ ውጤት በሚያገኙበት ጊዜ ለመለየት
እንዲቻል በተወሰኑ ነጥቦች ላይ የመወዳደሪያ ሀሳብ እንዲያቀርቡ መጠየቅ ይችላል፡፡
2.11 ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሀሳብ እንዲያቀርቡ ተጠይቀው ሳያቀርቡ ቢቀሩ ወይም በድጋሚ
ባቀረቡት የመወዳደሪያ ሀሳብ አሁንም እኩል የግምገማ ነጥብ ቢያገኙና አሸናፊውን
ተጫራች መለየት ሳይቻል ሲቀር እስከተቻለ ድረስ ተጫራቾቹ በተገኙበት አሸናፊው
ተጫራች በዕጣ የሚለይ ይሆናል፡፡

3. የበርካታ ግዥዎች ግምገማ

3.1 በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 36.6 መሠረት ግዥ ፈፃሚው አካል አንድ ወይም
ከአንድ በላይ የሆኑ ኮንትራቶችን ለተጫራቾች መስጠት ይችላል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/4
(ሀ) በተጫራቾች ንዑሰ አንቀጽ 12.7 መሠረት ቢያንስ ተፈላጊውን መቶኛ ፍላጐትና መጠን
ያሟሉትን ኮንትራቶች ወይም የሎት (lot) ግዥዎችን መገምገም፣
(ለ) ግምት ውስጥ የሚገቡ፣

I. የመገምገሚያ መስፈርቶችን በማሟላት ዝቅተኛ ዋጋ የቀረበበት እያንዳንዱ የሎት (lot)


ግዥ፣
II. በእያንዳንዱ የብዙ ምድብ /ሎት/ (lot) ግዥ የቀረበው የዋጋ ቅናሽና የአፈፃፀም ዘዴዎች፣

III. በአቅርቦትና አፈፃፀም አቅም ዙሪያ ሊኖሩ የሚችሉትን ውስንነቶችና ችግሮች ግምት
ውስጥ በማስገባት የሚኖረው የተሻለና ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ፡፡

4. አማራጭ ጨረታዎች

በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ 18.1 መሠረት አማራጭ ጨረታዎች የተፈቀዱ ከሆነ የሚገመገሙት
እንደሚከተለው ይሆናል፡፡

ግዥ ፈፃሚው አካል አማራጭ ጨረታዎች የሚገመግመው በሚከተሉት መስፈርቶች መሠረት ይሆናል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
4/4
ክፍል 4፡ የጨረታ ቅፆች

ማውጫ

ሀ. የጨረታ ማቅረቢያ ቅፅ...................................................................................................................1


ለ. የአገልግሎቶች ዋጋ ማቅረቢያ ሠንጠረዥ.............................................................................................5
ሐ. የተጫራች አግባብነት ማረጋገጫ ሰንጠረዥ..........................................................................................6
1. ስለተጫራቹ አጠቃላይ መረጃ....................................................................................................6
2. የፋይናንስ አቋም....................................................................................................................7
3. የቴክኒክ ብቃት፣ ክህሎትና የሥራ ልምድ......................................................................................8
4. የሙያ ብቃትና አቅም..............................................................................................................9
5. የጥራት መማረጋገጫ፣የሥራ አመራርና የቁጥጥር ሥርዓት................................................................10
6. መሣሪያዎችና ፋሲሊቲዎች......................................................................................................10
7. አገልግሎቱን ለመስጠት የቀረቡ ዋና ዋና መሣሪያዎች......................................................................10
8. የተጫራቹ ኦዲት ኤጀንሲ.......................................................................................................11
9. የኩባንያው አደረጃጀት...........................................................................................................11
10. የባንክ አድራሻና የባንክ ሂሳብ ቁጥር.......................................................................................11
መ. የጋራ ማህበር/ጊዜያዊ ማህበር የመረጃ ቅጽ........................................................................................12
ረ. የቁልፍ ባለሙያዎች ተፈላጊ መረጃ (CV).........................................................................................13
ሠ. የጨረታ ዋስትና.........................................................................................................................16

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
IV/IX
ሀ. የጨረታ ማቅረቢያ ቅፅ

ቦታና ቀን፤ [ጨረታው የቀረበበት ቦታ እና ቀን(ቀን፣ወር እና አመተ ምህረት)ይግባ]

የግዥ መለያ ቁጥር፤ . [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]

ለ፡ [የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]


[ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
[ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
[አድራሻ ይግባ]
. አዲስ አበባ
ኢትዮጵያ

አቅራቢው፤
የተጫራቹ ሕጋዊ ስምና የአሁን አድራሻ ዜግነት
የቡድን መሪው
ሌሎች አባላት
ወዘተ
እኛ ከታች የፈረምነው ከላይ የተጠቀሰው የግዥ መለያ ቁጥርና [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]
የጨረታ ሰነድን በተመለከተ የሚከተለውን እናረጋግጣለን፡፡
(ሀ) የጨረታ ሰነዱን መርምረን በሙሉ ያለምንም ተቃውሞ ተቀብለናል፣
(ለ) በጨረታ ሰነዱ ፍላጐቶች መግለጫ ውስጥ የተዘረዘሩትን አገልግሎቶች፣ የማስረከቢያ
ጊዜና ከጨረታ ሰነዶቹ ጋር በተጣጣመ ሁኔታ ለማቅረብ የሚከተሉትን ሃሳቦች
እናቀርባለን፡፡ [የአገልግሎቶች ዝርዝር መግለጫ ይግባ]
(ሐ) ለሚቀርቡት አገልግሎቶች የተሰጠው የዋስትና ጊዜ ነው፡፡ [የዋስትና ጊዜ ይግባ]
(መ) እታች በፊደል ተራ “ሠ” ውስጥ የቀረበውን ቅናሽ ሳይጨምር የጨረታችን አጠቃላይ ዋጋ
ነው፡፡ [የጨረታው አጠቃላይ ዋጋ በፊደልና በአሀዝ ይግባ] [የመገበያያ ዋጋ ይግባ]
(ሠ) የቀረበው የቅናሾች ሀሳብና የአተገባበር ዘዴ፦ [ቅናሹ ይግባ]
 በሁኔታዎች ያልተገደቡ ቅናሾች፦ ጨረታችን ተቀባይነት ካገኘ፣ የሚከተሉት ቅናሾች
ተግባራዊ ይሆናሉ፡፡
 ቅናሾቹ ተግባራዊ የሚሆኑባቸው ዘዴዎች፦ ቅናሾቹ ከዚህ ቀጥሎ ባሉት ዘዴዎች
አማካይነት ተግባራዊ ይሆናሉ፡፡ [ቅናሾቹ ተግባራዊ የሚሆኑባቸው ዘዴዎች ይገለፅ]
 በሁኔታዎች የተገደቡ ቅናሾች፦ ጨረታችን (ጨረታዎቻችን) ተቀባይነት ካገኘ(ኙ)
የሚከተሉት ቅናሾች ተግባራዊ ይሆናሉ፡፡
 ቅናሾቹ ተግባራዊ የሚሆኑባቸው ዘዴዎች- ቅናሾቹ ቀጥሎ ባሉት ዘዴዎች አማካይነት
ተግባራዊ ይሆናሉ፡፡ [ቅናሾቹ ተግባራዊ የሚሆኑባቸው ዘዴዎች ይገለፅ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/17
(ረ) ጨረታችን ፀንቶ የሚቆየው በጨረታ ሰነዱ በተጠቀሰው መሰረት ከጨረታ ማቅረቢያ
የጊዜ ገደብ [የጊዜ ገደቡ ይገለፅ] ጀምሮ ጊዜው ከመጠናቀቁ በፊት ምንጊዜም ቢሆን
ውጤትና ተቀባይነት ይኖረዋል፡፡
(ሰ) የጨረታ ውድድሩን ለመወሰን ሲባል ለዚሁ ጨረታ ያቀረብነው ዋጋ እና ከታች
የተዘረዘሩት ሀሳቦች ከሌሎች ተወዳዳሪዎችና ተጫራቾች ያለምንም ውይይት፣ ግንኙነት
ወይም ስምምነት በግላችን ብቻ ነው፡፡
I. የጨረታ ዋጋዎች
II. የጨረታ መወዳደሪያ ሃሳብ
III. ዋጋን ለማውጣት የተጠቀምንበት ዘዴዎችና ነጥቦች

(ሸ) እዚህ ያቀረብነው የጨረታ ዋጋ ከዚህ በፊትም ሆነ ወደፊት ጨረታ ከመከፈቱ በፊት
በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ሆን ተብሎ ለሌሎች ተወዳዳሪዎች ወይም ተጫራቾች
እንዲያውቁት አይደረግም፡፡
(ቀ) እኛና ንዑስ ተቋራጮቻችን የዚህ ጨረታ ሂደት በሚያስገኘው ውጤት መሠረት
ለመፈፀም በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.1 በመንግሥት ግዥና ንብረት
አስተዳደር ኤጀንሲ ብቁ አይደላችሁም ተብለን ከመንግሥት ግዥ አልታገድንም፡፡
(በ) እኛ አልከሰርንም ወይም በመክሰር ላይ አይደለንም፡፡ ከንግድ ሥራ አልታገድንም ወይም
ከዚሁ ጋር በተያያዘ በማንኛውም ሁኔታ የፍ/ቤት ክስ የለብንም፡፡
(ተ) በኢትዮጵያ የታክስ ህግ መሠረት የሚፈለግብንን ታክስ የመክፈል ግደታችንን
ተወጥተናል፡፡ [ለአገር ውስጥ ተጫራቾች ብቻ ይመለከታል]
(ቸ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 5 ስለማጭበርበርና ስለሙስና የተመለከተውን
አንብበን ተረድተናል፡፡ ስለሆነም በጨረታ ሂደትም ሆነ በኮንትራት አፈፃፀም ጊዜ
በእንደዚህ ዓይነት ሰይጣናዊ ድርጊት የማንሳተፍ መሆኑን እናረጋግጣለን፡፡
(ኀ) ከማንኛውም ተጫራች ጋር በመሆን የምዝበራና የማጭበርበር ድርጊት አልፈፀምንም፡፡
(ነ) ጨረታው ለአኛ እንዲወሰንልን ለማድረግ ለግዥ ፈፃሚው አካል ባለሥልጣን ወይም
ለግዥ ሠራተኛ መደለያ አልሰጠንም፣ ወይም ለመስጠት ሀሳብ አላቀረብንም፡፡
(ኘ) በጨረታ ሰነዱ አማራጭ ጨረታዎችን ለማቅረብ ከተፈቀደው ውጭ እንደተጫራች በዚህ
የጨረታ ሂደት ከአንድ በላይ ጨረታ አላቀረብንም፡፡
(አ) በግዥ ፈፃሚው አካል ዋና የፍላጐት መግለጫ (ቢጋር) ዝግጅት ወቅት አልተሳተፍንም፣
ምንም ዓይነት የጥቅም ግጭት የለብንም፡፡
(ከ) ጨረታችን ተቀባይነት ካገኘ በአጠቃላይ የውሎች ሁኔታ አንቀጽ 49 በተጠየቀው መሠረት
አስፈላጊው የውል አፈፃፀም ዋስትና እናቀርባለን፡፡ [የመገበያያ ገንዘብ አይነት ይግባ]
[የአፈጻጸም ዋስትና በፊደልና በአሀዝ ይግባ]
(ኸ) እኛም ሆንን ንዑስ ተቋራጮቻችን እንዲሁም ለየትኛውም የውሉ ክፍል አቅራቢዎቻችን
የብቁ ሀገሮች ዜግነት አለን፡፡ [ዜግነት ይግባ]
(ወ) የምናቀርባቸው አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ መንግሥት
ከታገደ ሀገር አይደለም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/17
(ዐ) የምናቀርባቸው አገልግሎቶች በተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ም/ቤት ማዕቀብ
ከተጣለበት ሀገር ወይም ድርጅቶችና ግለሰቦች የንግድ ሥራ እንዳይሠሩ ከተላለፈበት ሀገር
አይደለም፡፡
(ዘ) በስምምነት አፈፃፀም ጊዜ እላይ የተመለከቱት ሁኔታዎች አስመልክቶ የተደረገ ለውጥ ካለ
ወዲያውኑ ለግዥ ፈፃሚው አካል ለማሳወቅ ቃል እንገባለን፡፡ ከዚሁ በተጨማሪ ሆን ብለን
የተሳሳተ ወይም ያልተሟላ መረጃ ብናቀርብ ከዚህ ጨረታ ውጭ አንደምንሆንና
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ መንግሥት ከሚያካሂዳቸው ሌሎች ኮንትራቶችም
መሳተፍ እንደምንከለከል ተረድተናል፡፡
(ዠ) ዋናው ስምምነት ተዘጋጅቶ እስኪፈረም ድረስ ይህንን ጨረታም ሆነ የምትልኩልን
የአሸናፊነት ማሳወቂያ ደብዳቤ እንደኮንትራት ሆነው እንደማያገለግሉና የአስገዳጅነት
ባህሪይ እንደሌላቸው እንረዳለን፡፡
(የ) ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት እንዳላችሁ እንረዳለን፡፡

ስም፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]


ኃላፊነት፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ኃላፊነት ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
ጨረታው ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የተጫራቹ ሙሉ ስም ይግባ]
ቀን፦ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም. ይግባ]

እዝሎች
1. አግባብነት ያለውና ከጨረታው ዓይነት የሚጣጣም የታደሰ የንግድ ፈቃድ [የተጫራች ስም ይግባ]
2. በታክስ ባለሥልጣን የተሰጠ የተጨማሪ የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ሰርቲፊኬት [የአገር ውስጥ
ተጫራቾች ብቻ ይመለከታል]
3. በታክስ ባለሥልጣን የተሰጠ የታደሰ የታክስ ከፍያ ሰርቲፊኬት [ለአገር ውስጥ ተጫራቾች ብቻ]
4. ከተቋቋመበት ሀገር የተሰጠ የንግድ ምዝገባ ሰርቲፊኬትና የንግድ ፈቃድ [ለውጭ አገር ተጫራቾች
ብቻ]
5. አግባብነት ያለው የሙያ ብቃት ሰርቲፊኬት
6. የጨረታ ዋስትና
7. ሌሎች በግዥው ፈፃሚ አካል የተጠየቁ ሰነዶች

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/17
ማሳሰቢያ፤ ይህ የዋጋ ማቅረቢያ ሠንጠረዥ የጨረታ ሰነዶችን ለመፈረም ስልጣን ባለው ሰው መፈረም
ይኖርበታል። ይህን የሚያረጋግጥ ሰነድም ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር ተያይዞ መቅረብ አለበት። ተጨራቹ
ሌላ ተመሳሳይ ቅፅ መጠቀም ይችላል። ይሁን እንጂ ሰለትክክለኛነቱ ሀላፊነት ይወስዳል።

ለ. የዋጋ ማቅረቢያ ሠንጠረዥ

ቀንና ቦታ፦ [ጨረታው የሚቀርብበት ቦታ እና ቀን(ቀን፣ወር እና አ.ም.)ይግባ]


የግዥ መለያ ቁጥር፦ .[የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]
አማራጭ ቁጥር፦ .[የአማራጭ መለያ ቁጥር ይግባ]

ለ፡
[የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]
[ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
[አድራሻ ይግባ]
አዲሰ አበባ
መነሻ ነጠላ ዋጋ ጠቅላላ ዋጋ
ቁጥር የአገልግሎቱ ዝርዝር ብዛት መለኪያ
ሀገር በ . በ .

የጨረታ ዋጋ በ (የገንዘቡ አይነት ይጠቀስ)


ጥቅም ላይ ነጠላ ዋጋ ጠቅላላ ዋጋ
የሚውል የአገር ኢትዮጵያ ብዛት መለኪያ በኢትዮጵያ በኢትዮጵያ
ውስጥ ግብዓት ብር ብር

የጨረታ ዋጋ በኢትዮጵያ ብር .

ስም፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]


ኃላፊነት፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ኃላፊነት ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
ጨረታው ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የተጫራቹ ሙሉ ስም ይግባ]
ቀን፦ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም. ይግባ]
[ለግዥ ፈፃሚ አካል ማስታወሻ፦በቅፁ ላይ ጠቃሚ ያልሆነ ክፍል ይሰረዝ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
4/17
ሐ. የተጫራች አግባብነት ማረጋገጫ ሰንጠረዥ

ቦታና ቀን፦ [ጨረታው የቀረበበት ቦታ እና ቀን(ቀን፣ወር እና አመተ ምህረት)ይግባ].


የግዥ መለያ ቁጥር፦ [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ].

ለ፡ .
[የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]
[ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
[ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
[አድራሻ ይግባ]
አዲስ አበባ
ኢትዮጵያ

1. ስለተጫራቹ አጠቃላይ መረጃ

የተጫራች ህጋዊ ስም
የጋራ ማህበር ከሆነ የእያንዳንዱ አባል ህጋዊ
ስም
የምዝገባ ቦታ
የተመዘገበበት አድራሻ
የህጋዊ ወኪል መረጃ ስም፦………………
ኃላፊነት፦…………….
አድራሻ፦……………..
ስልክ/ፋክስ ቁጥር፦……………
ኢሜይል አድራሻ…………….
የተያያዙ የኦሪጅናል ሰነዶች ቅጂዎች  የጋራ ማህበር ከሆነ የጋራ ማህበር ለማቋቋም
የስምምነት ደብዳቤ ወይም ማህበሩ
የተቋቋመበት ስምምነት (በተጫራቾች
መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.1) መሠረት
 የጋራ ማህበሩ የመረጃ ቅፅ
 በግዥ ፈፃሚው ሀገር በመንግሥት ይዞታ
የሚተዳደር ከሆነ በተጫራቾች መመሪያ
ንዑስ አንቀጽ 4.4 መሠረት በንግድ ህግ
መርህ የተቋቋመና የህግና የፋይናንስ ነፃነት
ያለው ለመሆኑ የሚያረጋግጡ ሰነዶች

በኩባንያው/በጋራ ማህበሩ/በጊዜያዊ ማህበሩ ስም የፈረመውና ከላይ የተጠቀሰው ሰው ይህንኑ


ለመፈፀም የሚያስችለውን ሙሉ ኃላፊነት የተሰጠው ለመሆኑ የሚያረጋግጥ ህጋዊ የውክልና
ሰነድ አያይዘን አቅርበናል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
5/17
2. የፋይናንስ አቋም

[የተጫራች ስም ይግባ] ይህንን ኮንትራት ለማከናወን በቂና አስተማማኘ የገንዘብ አቅም ያለን
መሆኑን ለማሳየት በውጭ ኦዲተር ተረጋግጦ የቀረበ የፋይናንስ መረጃ አያይዘናል። ከዚህ በታች
የተመለከተው ሠንጠረዥ የፋይናንስ መረጃዎችን ያሳያል፡፡ መረጃዎቹ የተዘጋጁት ዓመታዊ
የኦዲት ሪፖርትን መሠረት በማድረግ ነው፡፡ ሠንጠረዡ የየዓመቱን የፋይናንስ ሁኔታ ለማወዳደር
በሚያስችል መልኩ ቀርቧል፡፡
ያለፉት ዓመታት መረጃ በ .
የፋይናንስ መረጃ 2ኛ 1ኛ ያለፈው የአሁኑ
አማካይ
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት
ሀ. ከገቢና ወጪ ዝርዝር መረጃ (ከባላንስ
ሺት መረጃ)
1. ጠቅላላ ሀብት
2. ጠቅላላ ዕዳ
I. ልዩነት (1-2)
3. ወቅታዊ ሀብት
4. የአጭር ጊዜ ዕዳ
II. ሥራ ማስኬጃ (3-4)
ለ. ከትርፍና ኪሳራ ዝርዝር መረጃ
(ከኢንካም ስቴትመንት መረጃ)
1. ጠቅላላ ሀብት
2. ከታክስ በፊት ትርፍ
3. ኪሣራ

በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዡ መሠረት ከላይ ካቀረብነው የፋይናንስ መረጃ በተጨማሪ
የፋይናንስ አቋማችንን የሚያረጋግጡ የሚከተሉት ሰነዶችን አያይዘን አቅርበናል፡፡
(ሀ)
(ለ)
የተያያዙት ሰነዶች ከሚከተሉት ሁኔታዎች ጋር የሚጣጣሙ ናቸው፡፡
 ሰነዶቹ የአጋር መ/ቤት ወይም የጋራ ማህበር ወይም የእህት ኩባንያን ሳይሆኑ የተጫራቹ
የፋናንስ ሁኔታ የሚያንፀባርቁ ናቸው፡፡
 የፋይናንስ መረጃዎቹ በተመሰከረለት አካውንታንት ኦዲት የተደረጉ ናቸው፡፡
 የፋይናንስ መረጃዎቹ የተሟሉና አስፈላጊ የሆኑ ማስታወሻዎችን ያካተቱ ናቸው፡፡
 የፋይናንስ መረጃዎቹ ከተጠናቀቀና ኦዲት ከተደረገው የሂሳብ ዘመን ጋር የተጣጣሙ ናቸው፡፡
ዓመታዊ የገቢ መረጃ
ዓመት መጠንና የገንዘቡ ዓይነት

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
6/17
አማካይ ዓመታዊ ገቢ
አማካይ ዓመታዊ ገቢ የሚሰላው በከፍል 3 የግምገማ ብቃት መስፈርቶች ላይ በተመለከተው
መንገድ በዓመታት ውስጥ የተጠናቀቁና በሂደት ላይ ያሉ ኮንትራቶች ጠቅላላ ዋጋ ተደምሮ ለነዚሁ
ዓመታት በማካፈል ይሆናል፡፡

3. የቴክኒክ ብቃት፣ ክህሎትና የሥራ ልምድ

በጨረታው የተመለከቱትን አገልግሎቶች በተሟላ የቴክኒክና የፕሮፌሽናል ችሎታ ማከናወን


እንደምንችል ለማረጋገጥ [የተጫራች ስም ይግባ] ባለፉት ዓመታት [ተፈላጊው የአመት ብዛት
ይግባ] በአጥጋቢ ሁኔታ የፈፀምናቸውን ኮንትራቶች [ተፈላጊው የኮንትቶች ብዛት ይግባ] ዝርዝር
ከታች በተመለከተው ሠንጠረዥ አቅርበናል፡፡ የኮንትራቶቹ ጠቅላላ በጀትም . ነው፡፡ [ተፈላጊው
በጀት መጠን ይግባ]
የተጫራቹ ወይም አጋር/የጋራ ማህበር ስም
1 የኮንትራት ስም
አገር
2 የደንበኛው ስም
የደንበኛው አድራሻ
የተጠሪ ስም
የተጠሪው ኃላፊነት
የስልክ ቁጥር
ኢሜይል አድራሻ
3 የአገልግሎቱ ዓይነት በጨረታ ሰነዱ ከተጠቀሰው
ኮንትራት ጋር ያለው ተዛማጅነት
4 የኮንትራት ኃላፊነት  ዋና ተዋዋይ
 ንዑስ ተዋዋይ
 አጋር/የጋራ ማህበር
5 አጠቃላይ የአቅርቦት መጠን በ .
6 ጨረታው የተሰጠበት/የተጠናቀቀበት
7 የመጨረሻ ርክክብ ተፈጽሟል አዎ ገና ነው አይደለም
8 በዚሁ ሥራ የተሰማሩ ሠራተኞች ብዛት
9 በንዑስ ኮንትራት የተሰጡ አገልግሎቶች ካሉ
በግምት በመቶኛ ጠቅላላ የኮንትራት መጠንና
የኮንትራት ዓይነት ይገለጽ
1 ሌሎች አስፈላጊ መረጃዎች

ኮንትራቶችን በአጥጋቢ ሁኔታ ስለመፈፀማችን ከደንበኞቻችን የተሰጡ ማረጋገጫዎች/
ሰርቲፊኬቶች ከዚሁ ጋር አያይዘን አቅረበናል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
7/17
4. የሙያ ብቃትና አቅም

የሙያ ብቃታችንና አቅማችንን ለማረጋገጥ ይረዳ ዘንድ በአሁኑና ባለፉት ሁለት ዓመታት
(የተጫራች ስም ይግባ) የነበረ የሰው ኃይላችን የሚያሳይ ስታስቲክስ በሚከተለው ሠንጠረዥ
አቅርበናል፡፡

አማካይ ከአንድ ዓመት በፊት ባለፈው ዓመት በዚህ ዓመት


የሰው ቁልፍ ቁልፍ ቁልፍ
ኃይል አጠቃላይ ባለሙያዎች አጠቃላይ ባለሙያዎች አጠቃላይ ባለሙያዎች
በሙያ ደረጃ በሙያ ደረጃ በሙያ ደረጃ
ቋሚ
ጊዜያዊ
ጠቅላላ
ከዚህ በታች የተመለከተው የቡድን ክህሎት ስብጥር ኮንትራቱን በአጥጋቢ ሁኔታ ለመፈፀም
እንደምንችል ለማሳየት ታስቦ የቀረበ ነው፡፡
የባለሙያ ስም
ኃላፊነት ምሳሌ፤ ፕሮጀክት ሥራ አስከየጅ፤ ቴክኒካል ስፔሻሊስት፤ ወዘተ
ዕውቀት የዕውቀት ደረጃ የተፈላጊ መረጃ መለያ መግለጫ

የሥራ ልምድ የዕውቀት ደረጃ የተፈላጊ መረጃ መለያ መግለጫ

ተጨማሪ ዕውቀትና የዕውቀት ደረጃ የተፈላጊ መረጃ መለያ መግለጫ


የሥራ ልምድ

በሠንጠረዥ ውስጥ የተመለከተው የሥራ ልምድ በእያንዳንዱ ባለሙያ ተፈላጊ መረጃ ሰነድ
(CV) ላይ የተደገፈ ነው፡፡
የቡድናችንን ክህሎት ለማንፀባረቅ የሚከተሉትን የደረጃ አሰጣጥ ተጠቅመናል፡፡
መ መረዳት ለተፈላጊው ሥራ አግባብነት ያለው የትምህርት ዝግጁነት አለው፡፡ ነገር
ግን ሙያውን በተግባር ሥራ ላይ አልዋለም፡፡
የ የሥራ ልምድ በዚሁ ረገድ ያለው የሥራ ልምድ የተወሰነ ነው፡፡
ብ ብቃት ከ 2-5 የሚሆኑ የተለያዩ ዓይነት ክብደት ያላቸው ፕሮጀክቶችን
ለመተግበር በቂ የሆነ የሥራ ልምድ አለው፡፡
ባ ባለሙያ ከ 5 በላይ የሆኑ የተለያዩ ክብደት ያላቸው ፕሮጀክቶች ለመተግበር በቂ
የሆነ የሥራ ልምድ አለው፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
8/17
5. የጥራት መማረጋገጫ፣የሥራ አመራርና የቁጥጥር ሥርዓት

[ተጫራቹ ውሉን በአጥጋቢ ሁኔታ ለማስፈጸም የሚከተላቸው ስርአቶችና ዝርዝር የጥራት ቁጥጥር
ሂደቶች በዝርዝር ማስቀመጥ ይኖርበታል።]

6. መሣሪያዎችና ፋሲሊቲዎች

[ተጫራቹ ስራውን በአግባቡ ለማስፈጸም የሚረዱ በቂ መሳሪያዎችና ፋሲሊቲ ያለው መሆን


አለመሆኑ መጥቀስ ይኖርበታል።]

7. አገልግሎቱን ለመስጠት የቀረቡ ዋና ዋና መሣሪያዎች

የመሣሪያው የተሠራበት ዓ.ም. የመሣሪያው ሁኔታ እና ብዛት ባለቤትነት፣ በኪራይ


ዓይነት ዓይነት (አዲስ፣ ጥሩ፣ አሮጌ) ወይም የሚገዛ

8. የተጫራቹ ኦዲት ኤጀንሲ

[ተጫራቹ የኦዲተሮቹን ስም፤ አድራሻና ስልክ ቁጥር መስጠት ይኖርበታል።]

9. የኩባንያው አደረጃጀት

[ተጫራቹ ስራውን ከሌሎች ፕሮጀክቶች ጋር እንዴት አቀናጅቶ መስራት እንዳሰበ መግለጽ


አለበት።]

10. የባንክ አድራሻና የባንክ ሂሳብ ቁጥር

ክፍያ የሚፈፀምበት የባንክ ሂሳብ ቁጥራችን የሚከተለው ነው፡፡ (የባንክ አድራሻ ይፃፍ)

ስም፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]


ኃላፊነት፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ኃላፊነት ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
ጨረታው ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የተጫራቹ ሙሉ ስም ይግባ]
ቀን፦ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም.ይግባ]

እዝሎች
1. ጨረታውን ለፈረመው ሰው የተሰጠ ሕጋዊ የውክልና ማስረጃ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
9/17
2. ኦዲት የተደረገ የፋይናንስ ሰነድ
3. የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ በተጠየቀው መሠረት የተጫራቹ የፋይናንስ አቋም
የሚያሳይ ሰነድ
4. የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ በተጠየቀው መሠረት ባለፉት ዓመታት [ተፈላጊው
የአመት ብዛት ይግባ] በአጥጋቢ ሁኔታ ለተከናወኑ ኮንትራቶች ከአሠሪዎች የተሰጠ
ሰርቲፊኬት [ተፈላጊው የሰርቲፊኬቾች ብዛት ይግባ]
5. የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ በተጠየቀው መሠረት የግለሰቦች ተፈላጊ መረጃ
(CV)

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
10/17
መ. የጋራ ማህበር/ጊዜያዊ ማህበር የመረጃ ቅጽ

ቀን፦ [ጨረታው የቀረበበት ቀን(ቀን፣ወር እና አመተ ምህረት)ይግባ]


የግዥ መለያ ቁጥር፦ [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]
አማራጭ ቁጥር፦ [የአማራጭ መለያ ቁጥር ይግባ]
.
1 የጋራ ማህበሩ/ጊዜያዊ ማህበሩ ስም፦ [የጋራ ማህበሩ/ጊዜያዊ ማህበሩ ስም ይግባ]
2 የቦርዱ አድራሻ፦
ፓ.ሳ.ቁ.፦ [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ አድራሻ፦ [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ፦ [የከተማ ስም ይግባ]
ፓ.ሳ.ኮድ.፦ [ፓ.ሳ. ቁጥር ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]

አገር፦ [አገር ይግባ]


ስልክ ቁጥር፦ [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ ቁጥር ይግባ]

ፋክስ ቁጥር፦ [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ ቁጥር ይግባ]

ኢሜይል አድራሻ፦ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]


3 በኢትዮጵያ የጋራ ማህበሩ/ጊዜያዊ ማህበሩ
ተወካይ፦
ፓ.ሳ.ቁ.፦ [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ አድራሻ፦ [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ፦ [የከተማ ስም ይግባ]
ፓ.ሳ.ኮድ.፦ [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
ስልክ ቁጥር፦ [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ ቁጥር ይግባ]

ፋክስ ቁጥር፦ [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ ቁጥር ይግባ]

ኢሜይል አድራሻ፦ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]


4 የአባላት ስም
አባል 1፦ [የአባሉ ህጋዊ ስምና አድራሻ ይግባ]
አባል 2፦ [የአባሉ ህጋዊ ስምና አድራሻ ይግባ]
ወዘተ. [የአባሉ ህጋዊ ስምና አድራሻ ይግባ]
5 የቡድን መሪው አባል ስም [የአባሉ ህጋዊ ስምና አድራሻ ይግባ]
6 የጋራ ማህበሩ/ጊዜያዊ ማህበሩ
የተፈረመበት
የተቋቋመበት ቀን፦
ማስረጃ [ቀን ይግባ]
ቦታ [ቦታ ይግባ]
7 የአባላት የኃላፊነት መጠን በመቶኛ [የአባላቱ የሀላፊነት ድርሻ በመቶኛ ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
11/17
ስም፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]

ኃላፊነት፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ኃላፊነት ይግባ]

ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]


ጨረታው ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የተጫራቹ ሙሉ ስም ይግባ]

ቀን፤ ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም. ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
12/17
[ማስታወሻ ለተጫራቾች፤ ከዚህ በታች የተጠቀሱት መረጃዎች በቀረበው ፎርማት መሰረት በእያንዳንዱ ባለሙያ
ስም ተዘጋጅተው ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር አብረው መቅረብ ይኖርባቸዋል።]

ረ. የቁልፍ ባለሙያዎች ተፈላጊ መረጃ (CV)

1. ኃላፊነት (ለአንድ ባለሙያ ብቻ)……………………….


.
2. የኩባንያው ስም ………………………………… .
3. የሠራተኛው ስም…………………………………. .
4. የትውልድ ቀን . ዜግነት .
5. የትምህርት ደረጃ .
(የኮሌጅ ወይም ዩኒቨርሲቲ ወይም ሌላ ትምህርት ቤት ስም፤ የተገኝ ዲግሪና የተገኘበት ጊዜ
ይጠቀስ)
6. የሙያ ማህበራት አገልግሎት .
7. ሌላ ሥልጠና (በትምህርት ያልተገኙ ሌሎች ስልጠናዎች ካሉ ይጠቀሱ) ____
8. የሀገሮች የሥራ ልምድ (ባለፉት 10 አመታት ልምድ ያገኘባቸው አገሮች ይጠቀሱ).
9. ቋንቋዎች (የመናገር፤ የማንበብ፤ የመፃፍ ሁኔተዎች ጥሩ፤ መካከለኛ፤ ደካማ እየተባለ ይፃፍ)
.
10. የሥራ ልምድ (ከአሁኑ ስራ ጅምሮ ተመርቆ ስራ እስከጀመረበት ድረስ ያለው በዝርዝር ይግባ)
.
ከ እስከ _________________
.አሠሪ ________________________________________________
.የነበረውኃላፊነት .

11. የተሰጠው ዝርዝር ኃላፊነት 12. የአሁኑን ሥራ ለመሥራት የሚያሰችል ከዚህ በፊት
የተሰሩ ሥራዎች፤ የቀረቡት ባለሙያዎች በክፍል 11
ላይ የተዘረዘሩትን ስራዎች ከመስራት አንፃር ያላቸው
ችሎታ ይጠቀስ)

የፕሮጀክቱ ስም …………….. .
ዓ.ም……………. .
አካባቢ/ቦታ ……………….. .
ደንበኛ……………………. .
የፕሮጀክቱ ዋነኛ ገጽታ .
የነበረው ኃላፊነት………………. .
የተከናወኑ ተግባራት………………. .

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
13/17
12. ማረጋገጫ
እኔ ከዚህ በታች የፈረምኩ እስከማውቀውና እስከማምንበት ድረሰ ይህ የባለሙያ ተፈላጊ መረጃ
የትምህርት ደረጃዬንና የሥራ ልምዴን በትክክል የሚገልጽ መሆኑን አረጋግጣለሁ፡፡ ማንኛውም
በዚህ ሰነድ ውስጥ የተገለፀው የተሳሳተ ቃል ከተገኘ በጨረታው እንዳልሳተፍ በማድረግ
ከጨረታው ውጭ መሆንን የሚያሰከትል እንደሆነ እገነዘባለሁ፡፡

ቀን

ሥልጣን ያለው ወኪል ሙሉ ስም

ማሳሰቢያ፤ ይህ የጨረታ ዋስትና በዋስትና ሰጪው የፋይናንስ ተቋም አርማ ያለው ወረቀት መጻፍና ህጋዊ ስልጣን ባለው
የተቋሙ ባለሥልጣን መፈረም ይኖርበታል። የጨረታ ዋስትናው ተጫራቹ ከሚያቀርበው የጨረታ ሰነድ ጋር
አብሮ መቅረብ አለበት።

ሰ. የጨረታ ዋስትና

ቀን:- [ጨረታው የቀረበበት ቀን(ቀን፣ወር እና አመተ ምህረት)ይግባ]


የግዥ መለያ ቁጥር:- [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]
አማራጭ ቁጥር:- [የአማራጭ መለያ ቁጥር ይግባ]

ለ፤ [የግዥ ፈፃሚ አካል ሙሉ ስም ይግባ]

የተጫራች ሙሉ ስም ይግባ (ከዚህ በኋላ “ተጫራች” እየተባለ የሚጠራው) በግዥ መለያ ቁጥር
______ በተደረገው ጥሪ መሠረት የአገልግሎቶች አጭር መግለጫ ይፃፍ ለማቅረብ የመወዳደሪያ
ሐሳብ (ከዚህ በኋላ “የመወዳደሪያ ሀሳብ’’ እየተባለ የሚጠራውን) ያቀረበ በመሆኑ፡፡

ሁሉም ሰዎች እንደሚያውቁት እኛ የጨረታ ዋስትና ሰጪ ድርጅት ሙሉ ስም፤ አድራሻና


የተመዘገበበት አገር ስም ይሞላ የሆነ (ከዚህ በኋላ “ዋስ” እየተባልን የምንጠራ) ለ የግዥ ፈፃሚው
አካል ሙሉ ስም ይሞላ (ከዚህ በኋላ “የግዥ ፈፃሚ አካል” እየተባለ ለሚጠራው) የጨረታ
ዋስትናው ገንዘብና መጠን በቃላትና በፊደል ይሞላ ለመክፈል የዋስትና ግዴታ የገባን ሲሆን ከዚህ
በላይ ለተገለፀው ግዥ ፈፃሚ አካል ክፍያው በሙሉ እና በትክክል የሚከፈል ለመሆኑ ወራሾቻችን

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
14/17
ወይም መብት የሚተላለፍላቸውን ሰዎች ግዴታ አስገብተናል፡፡ ለዚህም የዋሱ ማኀተም
በ___(ቀን) ____ (ወር) _____ ዓ.ም. ታትሞበታል፡፡

ይህ የዋስትና ሰነድ ተፈፃሚ የሚሆነው የሚከተሉት ሁኔታዎች ሲያጋጥሙ ይሆናል፡፡

a. በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 19.2 ካልሆነ በስተቀር ተጫራቹ በጨረታ ማቅረቢያ
ሰንጠረዥ ውስጥ በገለጸው መሰረት ጨረታው ፀንቶ በሚቆይበት ጊዜ ውስጥ ከጨረታው
ከወጣ፤ ወይም
b. ግዥ ፈጻሚው አካል ጨረታው ፀንቶ በሚቆይበት ጊዜ ውስጥ ያቀረበው የመወዳደሪያ ሐሳብ
ተቀባይነት ማግኘቱን ለተጫራቹ ካሳወቀው በኋላ ተጫራቹ ጨረታው ፀንቶ በሚቆይበት
ጊዜ፣
ዐ/ ውሉን ለመፈረም ወይም/
ለ/ በተጫራቶች መመሪያ አንቀጽ 45 መሠረት የውል ማስከበሪያ ዋስትና
ለማቅረብ፣
ፈቃደኛ ሳይሆን የቀረ እንደሆነ፡፡

የግዥ ፈፃሚው አካል ከዚህ በላይ ከተዘረዘሩት ሁኔታዎች አንዱ ወይም ከአንድ በላይ የሆኑ
ሁኔታዎች በማጋጠማቸው ምክንያት ገንዘቡ ሊከፈለው እንደሚገባ ጠቅሶ ከጠየቀ ለጥያቄው
ማስረጃ ማቅረብ ሳያሰፈልገው ጥያቄ ባቀረበ ጊዜ እላይ እስከተጠቀሰው ገንዘብ መጠን ድረስ
ለግዥ ፈፃሚው አካል ለመክፈል ግዴታ እንገባለን፡፡

ይህ የጨረታ ዋስትና የጨረታ ዋጋው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ካበቃበት ዕለት ጀምሮ አስከ ሃያ
ስምንተኛው (28) ቀን ድረስ (ሃያ ስምንተኛውን ቀን ጨምሮ) የፀና ሆኖ የሚቆይ ሲሆን
ማኛቸውም በጉዳዩ ላይ የሚቀርቡ ጥያቄዎች ከተጠቀሰው ጊዜ የዘገየ መሆን የለበትም፡፡

ስም፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]

ኃላፊነት፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ኃላፊነት ይግባ]

ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]


ጨረታው ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የተጫራቹ ሙሉ ስም
ይግባ]

ቀን፤ ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም. ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
15/17
ክፍል 5: በጨረታው መሳተፍ የሚችሉ ሀገሮች (ብቁ ሀገሮች)

የግዥ መለያ ቁጥር፤

የሚከተሉት ድንጋጌዎች ተግባራዊ ከሚሆኑባቸው ሀገሮች በስተቀር ሌሎች ሀገሮች በጨረታው መሳተፍ
ይችላሉ፡፡

(ሀ) ተፈላጊ የሆነውን አገልግሎት ለመስጠት የሚደረገውን ውድድር የማያስተጓጉል መሆኑ በመንግሥት
እስከታመነበት ድረስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት በሕግ ወይም
በደንብ ከአንድ የተወሰነ ሀገር የንግድ ግንኙነት እንዳይደረግ የከለከለ ከሆነ፣

(ለ) በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በቻርተሩ ምዕራፍ 7 መሠረት የተላለፈውን
ውሳኔ መሠረት በማድረግ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ከአንድ ሀገር
ማንኛውም አገልግሎት እንዳይገዛ ወይም ለዚያ አገር ዜጋ ወይም ድርጅት ክፍያዎች እንዳይፈፀም
የከለከለ ከሆነ፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
V/IX
ምዕራፍ 2: የፍላጐት መግለጫ

ክፍል 6: ቢጋር (Terms of Reference)

ማውጫ

ሀ. ዓላማ
ለ. የአገልግሎቱ ተፈፃሚነት ወሰን
ሐ. የፍላጎቶች መግለጫ
መ. ተፈላጊ ሰነዶች
ሠ. ንድፎችና የአፈፃፀም ስዕሎች...........................................................................................................1
1. ተያይዘው የቀረቡ የንድፎች ዝርዝር.............................................................................................4
2. የአፈፃፀም ስዕሎችና የሳይት ፕላኖች ዝርዝር...................................................................................4
ረ. የአቅርቦት መግለጫዎች፣ የቴክኒክ የመወዳደሪያ ሀሳብና የአግባብነት ሠንጠረዥ..............................................5
1. የቴክኒክ አቀራረብና ዘዴ..........................................................................................................6
2. የሥራ ዕቅድ.........................................................................................................................6
3. የጥራት ሥራ አመራርና መሣሪያዎች............................................................................................7
4. አደረጃጀትና የሠራተኞች አመዳደብ.............................................................................................7
5. ሥራውን የማጠናቀቂያ ጊዜ ሰሌዳ...............................................................................................7
6. የቡድን ስብጥርና የሥራ ምደባ...................................................................................................7
7. የሠራተኞች የስራ ድልድል ሠንጠረዥ..........................................................................................8

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
VI/IX
(ሀ) የአገልግሎቱ አላማ

የተፈለገው አገልግሎት በህሪይና መጠን በአጭሩ ይገለፅ፤ የአገልግሎቱ ፍላጎት እንዴትና ለምን
እንደመነጨ፤ አጠቃላይ የአገልግሎቱ አላማ እንዲሁም የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች አመጣጥ ይጠቀስ።
ለምሳሌ፤ አገልግሎቱ የነበረ ነው ወይስ አዲስ፤ ከመጀመሪያው ጀምሮ የአገልግሎቱ ዝርዝር ፍላጎት ብሄራዊ
ስታንዳርድ ወይም ሌላ አላማ መሰረት ማድረጉ ይገለፅ።

(ለ) የአገልግሎቱ ወሰን

ዝርዝር ፍላጎቱ ረጅም ከሆነ ይህ ክፍል እንደ ማጠቃለያ ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል። በረጅሙ እንዲካተት
ከተፈለገ ግን ከዚህ በታች በዝርዝር መግለጫው ላይ የሚካተት ይሆናል። የአገልግሎቱ ወሰን
የሚከተሉትን ይጨምራል። በነዚህ ብቻ የተወሰነ ግን አይደለም።
 የአገልግሎቱ አጭር መግለጫና ተፈላጊ ውጤቶች
 ለአገልግሎቱ ታሳቢ የተደረገ ፍላጎት
 ተጫራቹ ስልጠና የሚሰጥ ወይም ሰነዶች የሚያቀርብ ስለመሆኑ
 ሌላ ተጫራቹ ማድረግ የሌለበት ወይም ያለበት ሁኔታ

(ሐ) የፍላጎት መግለጫ

ይህ ክፍል ፍላጎትነ በዝርዝር የሚገልፅ ነው። ዝርዝር ፍላጎቶች በአሰራርና በአፈፃፀም ባህርያት ሲገለፁ
ተጫራቾች መፍተሄ አመንጪ ሆነው እንዲሆኑ ይረዳቸዋል።

1. የተፈላጊ ውጤቶች ዝርዝር

መሰረታዊ በሆኑ ፍላጎቶችና ለተጫራቾች ነፃነት የሚሰጡ ፍላጎቶች ለይቶ ማስቀመጥ አስፈላጊ
ነው። በግብአቶችና ውጤቶች መካከል የሚኖረው ጥሩ ተሞክሮና ልምድ ግምት ውስጥ ማስገባት
ተገቢ ነው። ከውጤት አንፃር ትርጉም ባላቸውና መለካት በሚችሉ ሶስት ወይም አራት ጠቃሚ
ጉዳዮች ላይ ማተኮር ያስፈልጋል።

2. የአተገባበር ባህሪያት

የተፈለገው ውጤት ለማምጣት የሚረዱ የትግበራ በህሪያት ይገለፁ።

3. የአፈፃፀም ደረጃ

የተፈለገው የአፈፃፀም ደረጃ (መጠን፤ ጥራት፤ ጊዜ) ይገለፅ።

4. የአገልግሎቱ ስታንዳርዶችና ኢላማዎች

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/9
የአገልግሎት ወጤቱን ከመለካት አንፃር ሊኖር የሚገባው የጥራት ሁኔታ መለየት ጠቃሚ ነው።
የዝቅተኛ ልምድ ምሳሌዎችና የፖሊሲ ፍላጎቶች የሚከተሉት ናቸው።
 ከሰራተኛ ፍላጎት አንፃር (ሀላፊነት፤ የትምህርት ደረጃ፤ የስራ ልምድ)
 ከማኔጅመንት ፍላጎት አንፃር (የባለሙያ ቁጥር፤ የሰው ሀይል ቅጥር ስታንዳርዶች)
 ከአገር አቀፍና አለም አቀፍ ስታንዳርዶች ጋር ተስማምቶ የመሄድ ጉዳይ
 የተጫራቹ ፖሊሲዎች፤ ህጎችና ከደህንነትና አገልግሎት ጥራት አንፃር
 ተጠቃሚዎችን ከማሳተፍ አንፃር
 አገልግሎት ከመገምገም አንፃር የአቅራቢው ተሳትፎ

5. የጥራት ማረጋገጫ ፍላጎት

ጥራትን ከማረጋገጥ አንፃር ከተጫራቹ የሚጠበቅ ሁኔታ ይጠቀሰ

6. የአፈፃፀም መለኪየዎች

አፈፃፀምን ለመለካት የሚያስችሉ መለኪያዎች ይዘርዘሩ

7. የቦታ እጥረቶችና ውሱንነቶች

አገልግሎት በሚሰጥበት ቦታ ሊኖሩ የሚችሉ ወይም ሊያጋጥሙ የሚችሉ እጥረቶች ወይም


ችግሮች ይጠቀሱ። የሚከተሉት ሊያካትት ይችላል።
 የቦታው አቀማመጥ
 ኢርጎኖሚክ ፍላጎተ
 የግል ደህንነት ሁኔታ
 ቦታውን ወይም ሰራተኛን የማግኘት ሁኔታ
 የሌላ አገልግሎት ወይም የሀይል አቅርቦት ሁኔታ
8. የወጪ ዝርዝር

9. የስልጠና ፍላጎት

ለአገልግሎቱ አፈፃፀም የሚረዱ የስልጠና ፍላጎቶች፤ የስልጠናው ደረጃ፤ የስልጠናው ብዛትና


ስልጠናው የሚሰጥበት ቦታ ይጠቀስ። ተጫራቾች በዘህ ረገድ ያላቸው የስራ ልምድ ና ብቃት
እንዲያቀርቡ ለጠየቁ ይችላሉ።

10. የውል አስተዳደር መስፈርቶች

የሪፖርት አቀራረብ ሁኔታ ይጠቀስ (የሪፐርቱ ይዘት፤ ብዛት፤ ፎርማት)፤ ሪፐርቱ የሚደርሳቸው
ሰዎች፤ ሪፖርት ማቅረቢያ ጊዜ፤ ወዘተ። ርፖርት ማቅረብ አስፈላጊ ካልሆነ አስፈላጊ አለመሆኑ
ይገለፅ።

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/9
11. የስራ ሀላፊነት መግለጫዎች

የአቅራቢውና የግዥ ፈፃሚው አካል ሀላፊነት በግልፅ ይቀመጥ

12. የሽግግር ስርአት

በኮንትራቱ መጀመሪያና መጨረሻ ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ሁኔታዎች የገለፁ

(መ) የሰነድ አያያዝ ፍላጎቶች

ቢጋሩ ሌሎች ሰነዶችን ሊጠቅስ ይችላል። እነዚህ ሰነዶች የቢጋሩ አካል ሆነው ይቆጠራሉ። እያንዳንዱ ሰነድ
የት እንደሚገኝ ተገልፆ በዝርዝር መቀመጥ አለበት። ቢጋሩ የሚጠቅሰው ከሰነዱ የተወሰነውን ክፍል ብቻ
ከሆነ ይህንኑ ክፍል ብቻ መጠቀስ አለበት። ለምሳሌ፤
 ናሽናል ወይም እንተርናሽናል ስታንዳርድ
 ህጋዊነት
 ሌላ የመንግስት አዋጅ ወይም መመሪያ

[ንድፎች፤ ሳይት ፕላኖችና የመሳሰሉት እዚህ ይዘረዘራሉ። ዋና ዋናዎቹ ንድፎችና ሳይት ፕላኖች በእዝል መክል ተያይዘው
ይቀመጣሉ።]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/9
ሠ. ንድፎችና የአፈፃፀም ስዕሎች

1. ተያይዘው የቀረቡ የንድፎች ዝርዝር

የግዥ መለያ ቁጥር:-


ተያይዘው የቀረቡ የንድፎች ዝርዝር
ተ.ቁ. የንድፉ ርዕስ ዓላማ

2. የአፈፃፀም ስዕሎችና የሳይት ፕላኖች ዝርዝር

የግዥ መለያ ቁጥር:-

ተ.ቁ. የስዕል/ፕላን ቁጥር የስዕል/ፕላን ስም ቀን


1
2
3

ስዕሎቹንና ንድፎቹን ለማየት ሲያስፈልግ በሚከተለው አድራሻ ማግኘት ይቻላል፡፡

የሚመለከተው ሰው ስም፡- [ስም ይግባ]


ስልክ፡- [ስልክ ቁጥር ይግባ]
ፋክስ ቁጥር፡ -[ፋክስ ቁጥር ይግባ]
ኢሜይል አድራሻ፡- [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]

ስም፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]

ኃላፊነት፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ህጋዊ ኃላፊነት ይግባ]

ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]


ጨረታው ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የተጫራቹ ሙሉ ስም ይግባ]

ቀን: ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም. ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
4/9
ረ. የአቅርቦት መግለጫዎች፣ የቴክኒክ የመወዳደሪያ ሀሳብና የአግባብነት
ሠንጠረዥ

ቀንና ቦታ፦ [ጨረታው የቀረበበት ቦታ እና ቀን(ቀን፣ወር እና አ.ም.)ይግባ].


የግዥ መለያ ቁጥር፦ [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]
አማራጭ ቁጥር፦ [የአማራጭ መለያ ቁጥር ይግባ]

ለ፡ [የግዥ ፈፃሚ አካል ሙሉ ስም ይግባ]


[ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
[ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
[አድራሻ ይግባ]
አዲስ አበባ
ኢትዮጵያ

ሀ. ተጫራቾች ሠንጠረዡን በሚከተለው ሁኔታ ሞልተው ማቅረብ አለባቸው።

 ሁለተኛው ቁልቁል ረድፍ (column) የሚያሳየው የተጠየቀውን ዕቃ ዝርዝር ነው፡፡ (በተጫራቹ


ሊለወጥ አይችልም)
 አምስተኛው ቁልቁል ረድፍ (column) የሚያሳየው የመወዳደሪያ ሀሳብ ሲሆን በተጫራቹ የሚሞላ
ነው፡፡ (“አዎ” ወይም “ያሟላል” ብሎ መሙላት ብቻ በቂ አይደለም)
 ስድስተኛው ቁልቁል ረድፍ (column) የሚያሳየው በተጫራቹ የቀረበው የመወዳደሪያ ሀሳብ
የተጠየቀውን ሁሉ “ማሟላቱን” ወይም “አለማሟላቱን” ሲሆን የማያሟላ በሚሆንበት ጊዜ ተጫራቹ
የማጣቀሻ ሰነዶችን በመጥቀስ ያላሟላበትን ዝርዝር ሁኔታ መግለጽ አለበት፡፡
ለ. ተጫራቹ በተፈለገው አገልግሎትና ባቀረበው የአገልግሎት የመወዳደሪያ ሀሳብ መካከል ያለውን
ልዩነት በተመለከተ በጣም ግልጽ መሆን ይኖርበታል፡፡ የጨረታው ገምጋሚዎች ሁለቱንም
በቀላሉ ማወዳደር በሚያስችላቸው ሁኔታ ማቅረብ አለበት፡፡
የቀረበው የቀረበው የመወዳደሪያ
አገልግሎቱን ለመስጠት
የአገልግሎት ሀሳብ የተጠየቁትን
ተ.ቁ. የሚያስፈልግ አነስተኛው መለኪያ ብዛት
መወዳደሪያ ማሟላት
ፍላጐት
ሀሳብ አለማሟላቱን መግለጫ
1 2 3 4 5 6

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
5/9
1. የቴክኒክ አቀራረብና ዘዴ

ይህ ክፍል ተጫራቹ የአገልግሎቱን አቀራረብ፤ የሚጠቀምበት የአፈፃፀም ዘዴና በቢጋሩ ውስጥ የተዘረዘሩትን
ስራዎች በመተግበር የሚያስገኘው ውጤት የሚገልፅበት ነው።

1.1 አጀማመር

- ተጫራቹ ስራዎችን በመጀመር ሂደት ከግዥ ፈፃሚ አካል ጋር ስለሚኖረው ግንኙነት

1.2 ጠቅላላ

- አጠቃላይ የኮንትራቱ አስተዳደር ዘዴ

- ተጫራቹ የሚያመጣው ተጨማሪ እሴት

- ከጊዜ፤ ከወጪና ከጥራት አንፃር የሚኖረው ጠቀሜታ

- ተጫራቹ በተጠቀሰው ቦታ የተፈለገውን ስራ ለመስራት ያለው አቅም

- ስለንኡስ ኮንተራት (የተወሰነውን የኮንተራት ክፍል ለሌላ የማስተላለፍ ሁኔታ)

- የተጫራቹን ደንበኛ ተኮር በሀሪያት ማረጋገጫ

ተጫራቹ ስላጋጠሙት ችግሮችና ጠቀሜታቸው፤ ችግሮቹን ለመፍታት የተጠቀመበት ዘዴ


ማብራራት አለበት። ከዚህ በፊት የተጠቀመባቸው ዘዴዎች ለአሁኑ ስራ ያላቸው ጠቀሜታና ቀረቤታ
መጠቀስ አለበት። ተጫራቾች የከዚህ በፊት መልካም ስራዎቻቸውን እንዲያቀርቡ ይበረታታሉ።

2. የሥራ ዕቅድ

ይህ ክፍል ተጫራቹ የስራው ዋና ዋና ግፍሎች በመከፋፈል የአፈፃፀም ጊዜ (እቅድ) የሚያቀርብበት


ነው። የሚቀርበው የስራ እቅድ ከታሰቡት የቴክኒክ ዘዴዎች ጋር ምን ያህል እንደሚጣጣሙና ቢጋሩን
ምን ያህል በጥልቀት እንደተረዳው የሚያሳይ ይሆናል። በስራው መጨረሻ የሚቀችቡ ሌሎች
ሰነዶች ማለትም ሪፖርቶችና ንድፎች ከዚሁ ጋር ይካተታሉ።

3. የጥራት ሥራ አመራርና መሣሪያዎች

ተጫራቾች የጥራት ቁጥጥርን በተመለከተ ጥራትን ማረጋገጥ የሚያስችሉ ዝርዝር መለኪያዎች


ያስቀምጣሉ። ለምሳሌ፤

- የስራ ቁጥጥር የአገልግሎት ዋጋ

- የግል ግምገማና የክትትል መሳሪያዎች

- የክትትልና ቁጥጥር ስርአቶች

- የተጠቀሚ የእርካታ ሰርቨይ


መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
6/9
- የቅሬታ አያያዝና የችግሮች አፈታት

4. አደረጃጀትና የሠራተኞች አመዳደብ

ይህ ክፍል ተጫራቹ ኮንትራቱን ለማስፈፀም የሚያስችለው የሚያቀርበው የቡድን ስብጥር


የሚያሳይ ነው። ኮንትራቱን የሚተገብርበት ስርአትና መዋቅር ያሳይበታል። ተጫራቹ ቁልፍ
ባለሙያ፤ የቴክኒክ ባለሙያና ድጋፍ ሰጭ ሰራተኛ በመከፋፈል ያቀርባል።

5. ሥራውን የማጠናቀቂያ ጊዜ ሰሌዳ

የማጠናቀቂያ ጊዜ
የአገልግሎት አገልግሎቱን
ተ.ቁ. መለኪያ ብዛት
ዝርዝር 1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ 5ኛ 6ኛ 7ኛ 8ኛ 9ኛ 1 ዐኛ 11 ኛ 12 ኛ ማቅረቢያ ቦታ

6. የቡድን ስብጥርና የሥራ ምደባ

ባለሙያ ሠራተኞች
ስም ድርጅት የሙያው ዓይነት ሥልጣን/ኃላፊነት የተመደበበት ሥራ

7. የሠራተኞች የስራ ድልድል ሠንጠረዥ

አጠቃላይ የሠራተኛው
የውጭ የሠራተኛ ግብዓት
ግምት
የሠራተኛው ሀገር/
ቁጥር ጠ
ስም የሀገር በሥራ
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ 5ኛ 6ኛ 7ኛ 8ኛ 9ኛ 1 ዐኛ 11 ኛ 12 ኛ በመስክ ቅላ
ውስጥ ቦታ

የወጭ አገር

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
7/9
1

ንዑስ ድምር 1

የአገር ውስጥ

ንዑስ ድምር 2

ጠቅላላ ድምር

የሙሉ ጊዜ ግብዓት የትርፍ ሰዓት ግብዓት

[የሰራተኛ ግብአት የሚቆጠረው ስራው ከሚጀመርበት ጊዜ ጀምሮ ሲሆን በሳምንታት ወይም


እንደአስፈላጊነቱ በወራት የሚገለጽ ይሆናል። ለፕሮፌሽናል ሰራተኛ ግብአት በእያንዳንዱ ሰራተኛ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
8/9
ሰው ስም የሚቀርብ ሲሆን ለድጋፍ ሰጭ ሰራተኛ ደግሞ በቡድን ይሆናል። (ለምሳሌ፤ የፅህፈት
ወራተኛ፤ ወዘተ)። ከሀገር ውስጥ ወይም ከሀገር ውጭ ሰራተኛ የሚገኘው ግብአት ተለይቶ መቅረብ
አለበት፤ የመስክ ግብአትም እንደዚሁ ተለይቶ ይቀርባል። የመስክ ግብአት የሚባለው አቅራቢው
ከሚገኝበት አድራሻ ውጭ የሚሰጥ አገልግሎት ነው።]

ስም፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]

ኃላፊነት፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ህጋዊ ኃላፊነት ይግባ]

ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]


ጨረታው ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የተጫራቹ ሙሉ ስም ይግባ]
ቀን፤ ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አመተ ምህረትይግባ]

እዝሎች
1. በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 24 መሠረት ተጫራቹ ያቀረበው የሥራ ዋስትናና
ዝርዝር
2. ንድፎችና የአፈፃፀም ስዕሎች [አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
9/9
ምዕራፍ 3: ውል
ክፍል 7: አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
ማውጫ
ሀ. አጠቃላይ ድንጋጌዎች.....................................................................................................................1
1. ፍችዎች..............................................................................................................................1
2. ኃላፊነት ስለመስጠት..............................................................................................................3
3. የተዋዋይ ወገኖች ግንኙነት.......................................................................................................4
4. ተገቢ ጥንቃቄ.......................................................................................................................4
5. ማጭበርበርና ሙስና..............................................................................................................5
6. ትርጓሜ..............................................................................................................................7
ለ. ውል..........................................................................................................................................8
7. የውል ሰነዶች.......................................................................................................................8
8. ውሉን የሚመራበት (የሚገዛበት) ሕግ........................................................................................9
9. የውል ቋንቋ.........................................................................................................................9
10. ማስታወቂያዎችና የፅሑፍ ግንኙነቶች..........................................................................................9
11. ስልጣን ያለው ሀላፊ (ተወካይ ባለስልጣን)...................................................................................9
12. ኃላፊነትን ለሌላ ስለማስተላለፍ...............................................................................................10
13. ንዑስ ተቋራጭ (ኮንትራክተር)................................................................................................10
14. የውል ማሻሻያዎችና ለውጦች.................................................................................................11
15. በሕጐችና በደንቦች ላይ የሚደረግ ለውጥ...................................................................................12
16. ግብሮችና ታክሶች................................................................................................................12
17. አስገዳጅ ሁኔታዎች..............................................................................................................13
18. ውል ስለማፍረስ.................................................................................................................14
19. ኃላፊነት ለሌላ ማስተላለፍን ስለማገድ.......................................................................................14
20. ውል መቋረጥ.....................................................................................................................15
21. ከውል መቋረጥ በኋላ ያሉ ሁኔታዎች........................................................................................17
22. የመብቶችና ግዴታዎች መቋረጥ..............................................................................................18
23. የአገልግሎቶች መቋረጥ.........................................................................................................18
24. ዋስትና (WARRANTY)......................................................................................................18
25. የአለመግባባቶች አፈታት.......................................................................................................19
26. የታወቁ ጉዳቶች ካሳ.............................................................................................................19
27. አገልግሎት መስጠት የሚጀምርበት ጊዜ እና የአቅራቢው ፕሮግራም..................................................20
28. አገልግሎቱ የሚጠናቀቅበት ቀን...............................................................................................21
29. ምስጢራዊነት....................................................................................................................21
30. ልዩ ልዩ............................................................................................................................23
ሐ. የግዥ ፈፃሚ አካል ግዴታዎች........................................................................................................24
31. ድጋፍ ማድረግና መረጃ መስጠት.............................................................................................24
መ. ክፍያ......................................................................................................................................25
32. የውል ዋጋ.........................................................................................................................25
33. የዋጋ ማስተካከያ.................................................................................................................25
34. የክፍያ አፈጻጸም.................................................................................................................25

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
VII/IX
35. አስፈላጊ ሀብቶች/መረጃዎች (RESOURCES)............................................................................27
ረ. የአቅራቢው ግዴታዎች.................................................................................................................28
36. የአቅራቢው ኃላፊነቶች.........................................................................................................28
37. የጋራ ማህበር፣ ጊዜያዊ ህብረት ወይም ማህበር............................................................................29
38. ብቁነት (ውል ለመፈፀም)......................................................................................................29
39. የስነ-ምግባር ደንቦች.............................................................................................................29
40. የጥቅም ግጭቶች.................................................................................................................30
41. የካሣ ክፍያና የባለዕዳነት ገደብ................................................................................................31
42. በአቅራቢው ሊሟሉ የሚገባቸው የመድን ዋስትና ሽፋኖች..............................................................32
43. ጤና እና ደህንነት................................................................................................................34
44. የአእምሯዊ እና ኢንዱስትሪያዊ ንብረት ባለቤትነት መብቶች............................................................35
45. የአገልግሎት መረጃ..............................................................................................................36
46. የሂሳብ አያያዝ፣ ኢንስፔክሽንና ኦዲት........................................................................................37
47. የመረጃ (ዳታ) አጠባበቅ.......................................................................................................38
48. ክለሳ................................................................................................................................38
49. የውል ማስከበሪያ ዋስትና......................................................................................................39
ረ. ውል አፈፃፀም............................................................................................................................39
50. የአገልግሎቶች ተፈፃሚነት ወሰን..............................................................................................39
51. ተፈላጊ ውጤቶች (DELIVERABLES)....................................................................................40
52. የአገልግሎቶች አፈፃፀም........................................................................................................40
53. የአፈፃፀም መለኪያ..............................................................................................................42
54. አገልግሎት የሚሰጥበት ቦታ...................................................................................................44
55. የግዥ ፈፃሚው አካል የሥራ ቦታዎች (SITES) ስለመጠቀም...........................................................44
56. መሳሪያዎች እና ማቴሪያሎች...................................................................................................45
57. የአቅራቢው ሠራተኞች.........................................................................................................47
58. ቁልፍ ሠራተኞች.................................................................................................................51
59. የሠራተኞች ቁጥጥር.............................................................................................................52
60. የሠራተኞች የሥራ ሰዓት.......................................................................................................52
61. ሠራተኞችን ስለመቀየር (ስለመለወጥ).......................................................................................53
62. ጊዜን ስለማራዘም................................................................................................................53

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
VII/IX
ክፍል 7: አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች

ሀ. አጠቃላይ ድንጋጌዎች

1. ፍችዎች

1.1 በዚህ አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች የተጠቀሱት ርዕሶች የውሉን ትርጉም አይወስኒም፤ አይለውጡም
ወይም አይቀይሩም፡፡
1.2 በሌላ አግባብ ካልተጠቀሰ በስተቀር ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ቃላትና ሀረጐች በዚህ ውል ውስጥ
የሚከተለው ትርጉም ይኖራቸዋል፡፡
ማለት ይህንን ውል ለማስፈፀም በግዥ ፈፃሚው አካል ኃላፊነት የተሰጠውና ግዥ
ሀ. ስልጣን ያለው ሃላፊ ፈፃሚውን አካል የሚወክል ሲሆን አቅራቢው በፅሑፍ እንዲያውቀው የተደረገ ሰው
ማለት ነው፡፡
ለ. መክሰር ማለት ማንኛውም ህጋዊ ሰውነት ያለው አካል ሆኖ፣
(i) መክሰሩን ለማስታወቅ ለሚመለከተው ህጋዊ
አካል (ለፍ/ቤት) ማመልከቻ በማቅረብ ሂደት ላይ የሚገኝ ወይም
ማመልከቻ ያቀረበ፣ ወይም
(ii) ለአበዳሪዎች ጥቅም ሲባል የተለየ የአሰራር ስርአት ተበጅቶለት የሚሰራ፣
ወይም
(iii) የከሰረ መሆኑ በፍ/ቤት የተረጋገጠ፣ ወይም
(iv) ሀብቱንና ንብረቱን የሚያስተዳድርለት ወይም የሚጠብቅለት ባለአደራ
የተመደበለት፣ ወይም
(v) በአጠቃላይ ዕዳውን መክፈል ያቃተው፣ ማለት ነው
ሐ. ማጠናቀቅ ማለት በውሉ ውስጥ በተጠቀሱት ቃሎችና ሁኔታዎች መሠረት አቅራቢው ውሉን
መፈፀሙን የሚገልፅ ነው፡፡
መ. የውል ሰነዶች ማለት በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች የተዘረዘሩትን ሰነዶች ማለት ሲሆን ሁሉንም
አባሪዎች፣ ተጨማሪ መግለጫዎች፣ እንዲሁም በዚሁ ውስጥ በማጣቀሻነት
የተካተቱትን ሁሉንም ሰነዶች እና ማንኛቸውም የእነዚሁ ማሻሻያዎችን
ይጨምራል፡፡

ሠ. የውል ሥራ መሪ ማለት ይህንን ውል ለማስፈፀም ዓላማ ሲባል በአቅራቢው ኃላፊነት የተሰጠውና


አቅራቢውን የሚወክል ሲሆን የግዥ ፈፃሚው አካል በፅሑፍ እንዲያውቀው
የተደረገ ሰው ማለት ነው፡፡
ረ. የውል ዋጋ ማለት በዚህ ውል መሠረት የግዥ ፈፃሚው አካል ለአቅራቢው የሚከፍለው ገንዘብ
ማለት ሲሆን የስምና የፈቃድ ክፍያዎች፣ እንዲሁም የአእምሯዊ የባለቤትነት
መብትና የመሳሰሉትን ወጪዎች ይጨምራል፡፡

ሰ. ውል ማለት ሁለቱም ወገኖች በመካከላቸው የገቡት ውል ሲሆን የውል ሰነዶችን፣


አባሪዎችንና በማጣቀሻነት የቀረቡ ሰነዶችን ይጨምራል፡፡
ሸ. ቀን ማለት በተከታታይ ያሉ ቀናት ማለት ነው፡፡
ማለት በውሉ ውስጥ በተጠቀሱት ሁኔታዎችና ጊዜያት መሠረት አቅራቢው

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/53
ቀ. ርክክብ (ማስረከብ) አገልግሎቶችን ለግዥ ፈፃሚው አካል ማስተላለፍ ማለት ነው፡፡

በ. ብቁ ሀገሮች ማለት በክፍል 5 በተዘረዘረው መሠረት ብቁ ሀገሮችና ግዛቶች ማለት ነው፡፡

ተ. አጠቃላይ የውል ማለት በዚሁ አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች እንደተጠቀሰው በልዩ የውል ሁኔታዎች
ሁኔታዎች ወይም በውል ስምምነቱ ካልተሻረ በስተቀር በዚህ የውል ክፍል በተገለጸው መሠረት
ውሉን የሚገዛ ሰነድ ማለት ነው፡፡

ቸ. መልካም የኢንዱስትሪ ማለት በውሉ ውስጥ በተካተቱት ሁኔታዎች፣ እንዲሁም አግባብነት ባላቸው በንግድ
ልምድ ማህበራት በታተሙ የንግድ ህጎች መሰረት በአገልግሎቶች አቅርቦት ጊዜ
ከአቅራቢው የሚጠበቅ የክህሎት ደረጃ፣ ጥንቃቄና አርቆ አስተዋይነት ማለት ነው፡፡

ነ. መንግሥት ማለት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ማለት ነው፡፡

ኘ. በፅሑፍ ማለት ማንኛውም በእጅ ወይም በታይፕ የተፃፈ ሰነድን ይጨምራል፡፡


አ. ኢንሹራንስ በአንቀጽ 43 ላይ በተመለከተው መሰረት አቅራቢው በሙሉ ወይም በከፊል
ሊያሟላቸው የሚገቡ የኢንሹራንስ ፖሊሲዎች ማለት ነው።
ማለት አቅራቢው በውሉ መሰረት አገልግሎቶችን በሙሉ ወይም በከፊል በውሉ
ከ. የታወቁ ጉዳቶች ማቅረቢያ ጊዜ ለግዥ ፈፃሚው አካል ማቅረብ ሲያቅተው ወይም አቅራቢው
በውሉ በተጠቀሱት ሁኔታዎች ውሉን ሲያፈርስ የሚከፈል ካሳ ማለት ነው፡፡

ኸ. ቦታ ማለት በዚህ ውል ውስጥ በተጠቀሰው መሠረት የግዥ ፈፃሚው አካልና አቅራቢው


የተስማሙበት አገልግሎቶች የሚቀርቡበት ቦታ ማለት ነው፡፡
ወ. ወገን ማለት የግዥ ፈፃሚው አካል ወይም አቅራቢው ሲሆን “ወገኖች” ማለት ሁለቱንም
ማለት ነው፡፡
ዐ. የግል መረጃ ማለት በግለሰብ እጅ የሚገኝ ዳታ (መረጃ) ወይም በአቅራቢው ዘንድ ማንኛውም
ዳታ (መረጃ) ማለት ነው።
ዘ. ሠራተኞች ማለት አገልግሎቱን ለመስጠት በአቅራቢው ወይም በንዑስ ኮንትራክተሩ የተቀጠሩ
ወይም የተመደቡ ሰራተኞች ማለት ነው።
ማለት በከፊል ወይም በሙሉ በፌደራል መንግስት በጀት የሚተዳደሩና በአጠቃላይ
ዠ. የግዥ ፈፃሚ አካል የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተመለከተው መሰረት የአገልግሎቶች አቅርቦት ውል
ለመፈጸም ስልጣንና ግዴታ የተሰጣቸው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና ተመሳሳይ
ባህሪይ ያላቸው ሌሎች የመንግስት መስሪያ ቤቶች ማለት ነው፡፡

የ. የአገልግሎት ግዥ ትዕዛዝ ማለት የውሉን ቃሎችና ሁኔታዎች፣ እንዲሁም ውሉ ውስጥ ያለውን ዋጋ መሰረት
በማድረግ በግዥ ፈጻሚው አካል ለአቅራቢው የሚሰጥ የአገልግሎቶች አቅርቦት
ትዕዛዝ ነው፡፡ እያንዳንዱ የግዥ ትዕዛዝ ግዴታ ውስጥ የሚያስገባ የውል መሳሪያ
ሲሆን የሚዘጋጀውም የውሉን ቃሎችና ሁኔታዎች ባገናዘበ መልክ ሆኖ የአቅርቦት
ዝርዝር፣ የርክክብ ጊዜና ቦታ፣ እንዲሁም ዋጋ አካቶ የያዘ ማለት ነው፡፡
ደ. አገልግሎቶች ማለት በዚህ ውል በተገለፀው መሰረት ማንኛውም የአገልግሎት ግዥ ማለት ሲሆን
የዕቃ፤ የግንባታና የምክር አገልግሎት ግዥዎችን አይጨምርም።
ጀ. ልዩ የውል ሁኔታዎች ከስምምነቱ ጋር የተያያዙ የውል ሁኔታዎች ሲሆኑ ይኸውም ውሉን የሚከተሉና
በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ላይ የበላይነት ያላቸው ማለት ነው፡፡
ገ. ንዑስ ኮንትራት ማለት ማንኛውም ውል ወይም ስምምነት ሆኖ የተፈጸመውም በአቅራቢውና
በማንኛውም ሶስተኛ ወገን ሲሆን፤ ሶስተኛው ወገን የአቅራቢውን አገልግሎት
ለመስጠት ወይም አስፈላጊ የሆነ አመራር ወይም ቁጥጥር ለማድረግ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/53
በአቅቢውና በሶስተኛ ወገን መካከል የተደረገ ስምምነት ማለት ነው፡፡
ጠ. ንዑስ ተቋራጭ ማለት ከአቅራቢው ጋር አገልግሎቶችን ለማከናወን ወይም ለማቅረብ የተዋዋለ
(ኮንትራክተር) ማንኛውም የተፈጥሮ ሰው፣ የግል ወይም የመንግሥት ድርጅት ወይም የነዚሁ
ወካይና ወራሾቻቸውን ጨምሮ ማለት ነው፡፡
ጨ. አቅራቢ ማለት አገልግሎቶችን ለማቅረብ ከግዥ ፈፃሚው አካል ጋር የተዋዋለ ማንኛውም
የተፈጥሮ ሰው፣ የግል ወይም የመንግሥት ድርጅት ወይም የእነዚህ ህብረት ማለት
ነው፡፡

2. ኃላፊነት ስለመስጠት

2.1 የግዥ ፈፃሚው አካል አቅራቢው አገልግሎቶችን እንዲያቀርብ ኃላፊነት ሲሰጠው፤


(ሀ) አቅራቢው በውሉ አፈጻጸም በማንኛውም ወቅት ሙያዊና ትህትና በተሞላበት ሁኔታ የግዥ
ፈጻሚው አካል ምስል ማሳየትና ማስተዋወቅ አለበት፡፡
(ለ) አቅራቢው የውሉ ሁኔታዎችና የፍላጎት መግለጫዎችን በጥንቃቄና በትክክል ይፈጽማል፡፡
(ሐ) አቅራቢው በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት የወጡትን ህጎችና ደንቦች
እንዲሁም መልካም የኢንዱስትሪ ተግባር የሚፈቅደውን ሁሉ ይፈጽማል፡፡
(መ) አቅራቢው በየጊዜው በሚመለከተው ባለስልጣን እየተሻሻሉ የሚወጡትን ፖሊሲዎች፣ ህጎችና
ስነስርአቶች ያከብራል፡፡
(ሠ) አቅራቢው በአለም አቀፍ ደረጃም ሆነ በኢትዮጵያ የጥራትና ደረጃዎች ባለስልጣን የሚወጡትን
የጥራት ደረጃዎች ያከብራል፡፡
(ረ) አቅራቢው በውሉ ዋጋና በዚሁ አንቀጽ የተጠቀሱትን የሀላፊነት አሰጣጥ ቃሎችና ሁኔታዎች
ያከብራል፡፡

3. የተዋዋይ ወገኖች ግንኙነት

3.1 አቅራቢው በግዥ ፈፃሚው አካል ስም ምንም ዓይነት ውል ወይም ግዴታ ሊገባ አይችልም ወይም ምንም
ዓይነት ዕዳ ውስጥ መግባት አይችልም፡፡
3.2 አቅራቢው ይህን ውል በሚፈጽምበት ጊዜ ራሱን የቻለ አካል ነው፡፡ በዚህ ውል ምክንያት ኤጀንሲ፣
አጋርነት፣ የጋራ ማህበር ወይም ሌላ በሁለቱም ወገኖች የጋራ የሆነ ግንኙነት አይመሰረትም፡፡
3.3 በውሉ ሁኔታዎች መሠረት አቅራቢው ውሉን በማስፈፀም ረገድ ብቸኛው ኃላፊ ነው፡፡ ውሉን በማስፈፀም
ተግባር የተሰማሩ ሁሉም ሠራተኞቹ፣ ተወካዮቹ ወይም ንዑስ ተቋራጮቹ በአቅራቢው ቁጥጥር ሥር
ሆነው የሚሰሩ ናቸው፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል ሠራተኞች አይደሉም፡፡ ለአቅራቢው ውል በመሰጠቱ
ምክንያት እነዚህ ሠራተኞች፣ ተወካዮችና ንዑስ ተቋራጮች ከግዥ ፈፃሚው አካል ጋር የውል ግንኙት
የላቸውም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/53
4. ተገቢ ጥንቃቄ

4.1 አቅራቢው ሊገነዘባቸው የሚገቡ ጉዳዮች፤


(ሀ) በግዥ ፈፃሚው አካል ወይም ተወካይ የሚሰጠውን መረጃ ትክክለኛነት በተመለከተ
ራሱን ለማርካት ተገቢ የሆነ ማጣራት ማከናወን ይገባዋል፡፡
(ለ) ውሉ ተግባራዊ ከሚሆንበት ቀን በፊት ሁሉንም ተገቢነት ያላቸው ጥያቄዎች ለግዥ ፈፃሚው አካል
ማቅረቡን ማረጋገጥ አለበት፡፡
(ሐ) ውሉ ውስጥ የገባው ራሱ ባደረጋቸው ተገቢ የሆኑ ጥንቃቄዎች በመተማመን ብቻ መሆን አለበት፡፡
4.2 አቅራቢው የሥራውን አከባቢ በመመርመር ለግዥ ፈፃሚ አካል አገልግሎቱን ለመስጠት አመቺ
አለመሆኑን በማረጋገጥ መግለጽ አለበት፡፡ ከዚያም የሥራውን አከባቢ ለማሻሻል መፍትሔ በማቅረብ፤
የጊዜ ሰሌዳ በማዘጋጀትና ተያያዥ ወጪውን በማውጣት በውሉ መሠረት ሥራው ከመካሄዱ በፊት
ቅድመ ሁኔታዎችን ማመቻቸት አለበት፡፡

4.3 አቅራቢው የሥራውን ቦታ ለመመርመር ካልቻለ ወይም አስፈላጊውን የመፍትሔ እርምጃ በማዘጋጀት
በአንቀጽ 4.2 መሠረት ለግዥ ፈፃሚው አካል አስቀድሞ ካላሳወቀ ከግዥ ፈፃሚው አካል ማንኛውንም
ተጨማሪ ወጪ ወይም ክፍያ የመጠየቅ መብት የለውም፡፡ እንዲሁም ኃላፊነቱ የሚወድቀው በአቅራቢው
ላይ ይሆናል፡፡ ያለ ግዥ ፈፃሚ አካሉ የቅድሚያ የጽሑፍ ፈቃድ አቅራቢው ተጨማሪ ወጪ ወይም ክፍያ
ማውጣት የለበትም፡፡

4.4 ከተገቢ ጥንቃቄ ጋር በተያያዘ የሚነሱ አለመግባባቶች በኢትዮጵያ ህግ መሰረት የሚፈቱ ይሆናል፡፡

5. ማጭበርበርና ሙስና

5.1 የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ፖሊሲ የግዥ ፈጻሚ አካላት፤ ተጫራቾችና
አቅራቢዎች በግዥ ሂደትና በውል አፈጻጻም ጊዜ ከፍተኛ የሆነ የግዥ ስነምግባር እንዲከተሉ የሚጠይቅ
ነው፡፡ በዚሁ ፖሊሲ መሰረት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት በመንግሥት
ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ (ካሁን በኋላ “ኤጀንሲ“ እየተባለ በሚጠራው) የሚወከል ሲሆን
የግዥ ፈፃሚ አካላት የማጭበርበርና የሙስና ድርጊት እንዳይፈፀም የሚከለክል አሠራር በጨረታ
ሰነዶቻቸው ውስጥ እንዲያካትቱ ይፈልጋል፡፡
5.2 ለዚሁ የጨረታ ሰነድ ሲባል ኤጀንሲው ለሚከተሉት ቃላት ቀጥሎ የተመለከተውን ፍች ይሰጣል፡፡
(ሀ) “የሙስና ድርጊት” ማለት የአንድን የመንግሥት ባለሥልጣን ወይም ሠራተኛ በግዥ ሂደት ወይም
በውል አፈፃፀም ወቅት በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ ለማባበል (ለማማለል) በማሰብ
ማንኛውም ዋጋ ያለው ነገር መስጠት ወይንም ለመስጠት ማግባባት ማለት ነው፡፡
(ለ) “የማጭበርበር ድርጊት” ማለት ያልተገባን የገንዘብ ወይም ሌላ ጥቅም ለማግኘት፣ ወይም ግዴታን
ላለመወጣት በማሰብ የግዥ ሂደቱንና የውል አፈፃፀሙን በሚጐዳ መልኩ ሀቁን በመለወጥና
አዛብቶ በማቅረብ ሆን ተብሎ የሚፈፀም ድርጊት ነው፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
4/53
(ሐ) “የመመሳጠር ድርጊት” ማለት ሁለት ወይም ከሁለት በላይ የሆኑ ተጫራቾች የግዥ ፈፃሚው
አካል እያወቀም ሆነ ሳያውቀው በመመሳጠር ውድድር አልባና ተገቢ ያልሆነ ዋጋን መፍጠር
ማለት ነው፡፡
(መ) “የማስገደድ ድርጊት” ማለት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ የሰዎችን አካልና ንብረት
በመጉዳትና ለመጉዳት በማስፈራራት በግዥ ሂደት ውስጥ ያላቸውን ተሳትፎ ወይም የውል
አፈፃፀም ማዛባት ማለት ነው፡፡
(ሠ) “የመግታት (የማደናቀፍ) ድርጊት” ማለት፣
(i) በፌዴራል ስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን፤ በፌዴራል ኦዲተር ጀነራልና በመንግሥት ግዥና
ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ወይም በኦዲተሮች የሚፈለጉ መረጃዎችን ሆን ብሎ ማጥፋት፣
ውይም ጉዳዩ የሚያውቁ አካላት ይፋ እንዳያደርጉ በማስፈራራትና ጉዳት በማድረስ
መረጃዎችን እንዳይታወቁ በማድረግ፤ የምርመራ ሂደቶችን መግታት ወይም ማደናቀፍ ማለት
ነው፡፡
(ረ) በዚህ የተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 46.2 የተመለከቱትን የቁጥጥርና የኦዲት
ሥራዎች ማደናቀፍ ከመግታት ድርጊት ጋር አብሮ የሚታይ ይሆናል፡፡
5.3 ተጫራቾች በማንኛውም በውድድሩ ጊዜ ወይም በውል አፈፃፀም ወቅት በሙስና፣ በማጭበርበር፣
በመመሳጠር፣ በማስገደድና በማደናቀፍ ተግባር ተካፋይ መሆናቸው ከተረጋገጠ ለተወሰነ የጊዜ ገደብ
በመንግሥት ግዥ ተካፋይ እንዳይሆኑ በኤጀንሲው ይታገዳሉ፡፡ የስም ዝርዝራቸውም
በኤጀንሲው ድረ-ገፅ (ዌብሳይት) http://www.ppa.gov.et ላይ ለህዝብ ይፋ ይደረጋል።
5.4 በብሔራዊም ሆነ በአለም አቀፍ ደረጃ በማጭበርበርና በሙስና ድርጊት ላይ የተሰማሩ አቅራቢዎች
በመንግስት በጀት የሚከናወኑ ውሎችን ለመፈጸም ብቁ አለመሆናቸውን የማሳወቅ መብት የኤጀንሲው
ነው፡፡
5.5 ከውል አፈፃፀም ጋር በተያያዘ የአቅራቢዎች ሂሳቦችና ሰነዶች ኤጀንሲው በሚመድባቸው ኦዲተሮች
እንዲመረመሩና ኦዲት እንዲደረጉ ኤጀንሲው የመጠየቅ መብት አለው፡፡
5.6 ማንኛውም ከማጭበርበርና ከሙስና ጋር በተያያዘ በአቅራቢውና በግዥ ፈጻሚው አካል ወይም
ከኤጀንሲው ጋር የሚደረገው ግንኙነት በጽሁፍ መሆን አለበት፡፡

6. ትርጓሜ

6.1 በነጠላ ወይም በብዙ የተገለፁ ቃላቶች እንደፅሑፉ ይዘት ይተረጐማሉ፡፡


6.2 በእነዚህ ቃሎችና ሁኔታዎች ስለተወሰነ ፆታ የሚገልፀው ሌሎች ፆታዎችንም ይጨምራል፡፡

6.3 ሙሉ ስምምነት፣

ውሉ በግዥ ፈፃሚው አካልና በአቅራቢው ሙሉ ሰምምነት የተቋቋመ ሲሆን ከዚህ በፊት በተዋዋዮቹ
ወገኖች መካከል የነበሩት ሁሉም ግንኙነቶች፣ ድርድሮችና ስምምነቶች በዚህ ውል ይተካሉ፡፡

6.4 ማሻሻያ

ማንኛውም በፅሑፍ ያልተደረገ፣ ቀን ያልተፃፈበት፣ በግልጽ ውሉን የማይጠቅስና ሥልጣን ባላቸው


ተዋዋይ ወኪሎች ያልተፈረመ ማሻሻያ ወይም ለውጥ ተቀባይነት የለውም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
5/53
6.5 የተተወ ሆኖ ያለመቆጠር

(ሀ) በማንኛውም ወገን የሚደረግ የውል አፈጻጸም መዘግየት ወይም የውሉን ቃሎችና ሁኔታዎች
አለማክበር ወይም ከዚህ በታች በተጠቀሰው አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 6.5 (ለ)
መሠረት የሌላውን ተዋዋይ መብት መጣስ፣ የተጣሰውን የውል ግዴታ ሌላው ቸል በማለቱ ብቻ
ቀጣይ ውል ማፍረስን እንደተቀበለ አያስቆጥርም፡፡
(ለ) በውሉ ውስጥ የተጠቀሱት የተዋዋይ ወገኖች መብቶች፣ ሥልጣኖች ወይም መፍትሔዎች
መቅረት የሚረጋገጠው ቀን በተፃፈበትና በሕጉ አግባብ ስልጣን በተሰጠው ተወካይ በተፈረመ
ፅሑፍ ሆኖ፣ እንዲቀር የተደረገውን መብት በግልጽ መጥቀስና እንዲቀር የተደረገበትን ደረጃ
መግለጽ ያስፈልጋል፡፡

6.6 ተከፋፋይነት

ማንኛውንም የውሉን ድንጋጌ ወይም ሁኔታ መከልከል ወይም ዋጋ ማጣት ወይም ያለመከበር የሌላውን
ባለ ዋጋነት ወይም መከበር ወይም መፈፀምን አያስቀርም፡፡

ለ. ውል

7. የውል ሰነዶች

7.1 በውሉ ውስጥ በተካተቱት ሰነዶች መካከል ግጭት ቢኖር ከዚህ በታች በተመለከተው ቅደም ተከተል
መሠረት ተፈፃሚነት ይኖራቸዋል፡፡
(ሀ) ስምምነት
(ለ) ልዩ የውል ሁኔታዎች
(ሐ) አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
(መ) የጨረታ ማቅረቢያ ሠንጠረዥና አባሪዎች
(ሠ) የዋጋ ዝርዝር
(ረ) ተቀባይነት ያገኙ አገልግሎቶችና የእያንዳንዱ ነጠላ ዋጋ ዝርዝር
(ሰ) የተጫራቹ የአግባብነት መግለጫ ሠንጠረዥና አባሪዎች
(ሸ) የፍላጎት መግለጫ ዝርዝር፣ የመወዳደሪያ ሀሳብ፣ የአግባብነት ሠንጠረዥና አባሪዎች
(ቀ) የውሉ አካል የሆነና ሌላ በልዩ የውሉ ሁኔታዎች ውስጥ የተጠቀሰ ማንኛውም ሰነድ
7.2 ውሉን የሚመሠርቱ ሰነዶች የተያያዙ፣ የሚደጋገፉና ገላጭ እንዲሆኑ የታቀዱ ናቸው፡፡
7.3 ማንኛውም በውሉ መሠረት በግዥ ፈፃሚው አካል ወይም በአቅራቢው እንዲሟላ የሚጠየቅ ወይም
የተፈቀደ የውል አፈፃፀም ተግባር እንዲሁም ማንኛውም ተፈፃሚ እንዲሆን የሚጠይቅ ወይም የሚፈቅድ
ሰነድ ተፈፃሚ ሊሆን የሚችለው በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ ሥልጣን በተሰጠው ሰው ትዕዛዝ
የተሰጠበት ሲሆን ብቻ ነው፡፡
7.4 ይህ ውል በግዥ ፈፃሚ አካልና በአቅራቢው መካከል የተደረገውን ስምምነት ሙሉ በሙሉ የሚይዝ
ነው፡፡ ስለሆነም ውሉ ከመፈረሙ በፊት በተዋዋዮቹ መካከል ከተደረጉት ማናቸውም ግንኙነቶች፣

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
6/53
ድርድሮችና ስምምነቶች (በቃል ወይም በፅሑፍ ተደርጐ ቢሆንም) የበላይነት ይኖረዋል፡፡ የየትኛውም
ተዋዋይ ወገን ወኪል በዚህ ውል ከተመለከተው ውጪ መግለጫ የመስጠት፣ ማረጋገጫ የመስጠት ወይም
ቃል ኪዳን የመግባት ወይም በዚህ ውል ያልተጠቀሱትን ስምምነቶች የማድረግ ሥልጣን የለውም፡፡ የዚህ
ዓይነቱ ተግባር ተፈፅሞ ቢገኝ ተዋዋዮቹ አይገደዱበትም ወይም ባለዕዳ አይሆኑም፡፡

8. ውሉን የሚመራበት (የሚገዛበት) ሕግ

8.1 በልዩ የውል ሁኔታዎች በሌላ ሁኔታ ካልተገለጸ በስተቀር ውሉ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ
ሪፐብሊክ መንግሥት ሕጐች መሠረት የሚገዛና የሚተረጐም ይሆናል፡፡

9. የውል ቋንቋ

9.1 በአቅራቢውና በግዥ ፈፃሚው አካል የተመሰረተው ውልም ሆነ በተዋዋዮቹ መካከል የተደረጉት ሁሉም
ተያያዥ መፃፃፎችና ሰነዶች በልዩ የውል ሁኔታዎች በተጠቀሰው ቋንቋ ይጻፋሉ፡፡ ደጋፊ ሰነዶችና ሌሎች
የውሉ አካል የሆኑ የታተሙ ፅሑፎች በሌላ ቋንቋ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ይሁን እንጂ በሌላ ቋንቋ የተፃፉ
ሰነዶች በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተጠቀሰው ቋንቋ በትክክለኛ መንገድ ተተርጉመው መቅረብ
ይኖርባቸዋል፡፡ ለዚህ ውል ሲባል ተተርጉመው የቀረቡ ሰነዶች የበላይነት ይኖራቸዋል፡፡
9.2 ወደ ገዥው ቋንቋ ለመለወጥ የሚወጣውን የትርጉም ወጪ እና ከትርጉም ትክክለኛ ያለመሆን ጋር
ሊከተል የሚችለውን የጉዳት ኃላፊነት አቅራቢው ይወስዳል፡፡

10. ማስታወቂያዎችና የፅሑፍ ግንኙነቶች

10.1 በማንኛውም በውሉ መሠረት በአንዱ ተዋዋይ ለሌላው ወገን የሚሰጠው ማስታወቂያ በውሉ
በተጠቀሰው መሠረት በፅሑፍ መሆን አለበት፡፡ በፅሑፍ የተደረገ ግንኙነት ማለት ፅሑፉ ለተቀባዩ
መድረሱ ሲረጋገጥ ነው፡፡
10.2 አንድ ማስታወቂያ ውጤት ሊኖረው የሚችለው ማስታወቂያው በአካል ለተዋዋዩ ሕጋዊ ተወካይ ሲደርስ
ወይም በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተመለከተው አድራሻ የተላከ ከሆነ ነው፡፡
10.3 ተዋዋይ ወገን በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተመለከተው አድራሻ የፅሑፍ ማስታወቂያ በመላክ
አድራሻውን ሊቀይር ይችላል፡፡

11. ስልጣን ያለው ሀላፊ (ተወካይ ባለስልጣን)

11.1 ማንኛውም ሥልጣን ባለው ኋላፊ የተሰጠ ወይም የተደረገ ማስታወቂያ፣ መረጃ ወይም ግንኙነት
በግዥ ፈፃሚው አካል የተደረገ እንደሆነ ይቆጠራል፡፡
11.2 አቅራቢው የሚያቀርባቸውን አገልግሎቶች ላልተፈቀደላቸው የግዥ ፈፃሚው አካል ሠራተኞች መሆን
የለበትም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
7/53
12. ኃላፊነትን ለሌላ ስለማስተላለፍ

12.1 ኃላፊነት ለሌላ ማስተላለፍ ማለት አቅራቢው ውሉን በሙሉ ወይም በከፊል በፅሑፍ ስምምነት
ለሦስተኛ ወገን ማስተላለፍ ማለት ነው፡፡
12.2 በሚከተሉት ሁኔታዎች ካልሆነ በስተቀር አቅራቢው ግዥ ፈፃሚውን አካል በቅድሚያ በፅሑፍ ሳያሳውቅ
ውሉን በሙሉም ሆነ በከፊል ወይም ከውሉ ጋር የተያያዘ ጥቅሞችና ፍላጐቶች ለሦስተኛ ወገን
ማስተላለፍ የለበትም፡፡
(ሀ) ለአቅራቢው ደንበኛ ባንክ በዚሁ ውል መነሻነት የመክፈል ግዴታ ሲኖርበት፣
(ለ) ለአቅራቢው የመድን ዋስትና የሰጠው አካል ከአቅረቢው መብት ጋር በተያያዘ ከዕዳና ከኪሣራ
ለመውጣት ሲባል ለሌላ ሰው የወጣውን ወጪ ለመተካት፡፡

12.3 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 12.2 ዓላማ መሠረት ግዥ ፈፃሚው አካል ኃላፊነትን ለሌላ
ለማስተላለፍ ጥያቄ በመቀበሉ ምክንያት አቅራቢው በውል አፈፃፀም ከሚኖረው ግዴታ (በተላለፈውም
ሆነ ባልተላለፈው) ነፃ አያደርገውም፡፡
12.4 አቅራቢው ከግዥ ፈፃሚው አካል ፈቃድ ሳያገኝ ኃላፊነቱን ለሌላ ካስተላለፈ ያለምንም የፅሑፍ
ማስጠንቀቂያ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 18 እና 2 ዐ ውስጥ በተለከተው መሠረት የውል
መቋረጥ መብቶች ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
12.5 ኃላፊነትን ለሌላ ማስተላለፍ (ሀላፊነቱን የሚቀበሉ አካላት) በጨረታ አሸናፊ ምርጫ ጊዜ ተግባር
ላይ የዋሉትን የብቁነት መስፈርቶች ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡ ይህም ቢሆን ግን በማንኛውም መንገድ
በውል ከመሳተፍ የሚከለክል አይደለም፡፡
12.6 ኃላፊነትን ለሌላ የማስተላለፍ ተግባር በዚህ ውል ውስጥ ያሉትን ቃሎችና ሁኔታዎች ማካተት
ይኖርበታል፡፡

13. ንዑስ ተቋራጭ (ኮንትራክተር)

13.1 ንዑስ ተቋራጭነት ተቀባይነት የሚኖረው በአቅራቢውና በንዑስ ተቋራጩ መካከል ከፊል ውሉን
ለማከናወን የፅሑፍ ስምምነት ሲኖር ብቻ ነው፡፡
13.2 በውሉ ውስጥ ያልተካተቱን አገልግሎቶች ለንዑስ ተቋራጭ ለመስጠት ሲፈልግ በቅድሚያ ከግዥ
ፈፃሚው አካል የፅሑፍ ፈቃድና ይሁንታ ማግኘት አለበት፡፡ የንዑስ ተቋራጩ ማንነትና ሊሰጡት
የታሰቡት አገልግሎቶች ማስታወቂያ በቅድሚያ ለግዥ ፈፃሚው አካል መቅረብ አለባቸው፡፡ የግዥ
ፈፃሚው አካል በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 1 ዐ መሠረት ማስታወቂያው በደረሰው በ 15
ቀናት ውስጥ ከበቂ ምክንያቶች ጋር ውሳኔውን ያሳውቃል፡፡
13.3 የንዑስ ተቋራጭነት ቃሎች በዚህ ውል ከተመለከቱት ሁኔታዎች ጋር የሚጣጣሙ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
13.4 ውል ሰጪው ወይም የግዥ ፈፃሚው አካል ከንዑስ ተቋራጩ ጋር ምንም አይነት ይውል ግንኙነት
የለውም፡፡
13.5 ንዑስ ተቋራጮች በጨረታ አሸናፊ ምርጫ ጊዜ አገልግሎት የዋሉትን የብቁነት መስፈርቶች ማሟላት
ይኖርባቸዋል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
8/53
13.6 አቅራቢው በንዑስ ተቋራጩ፣ በወኪሎቹ ወይም በሠራተኞቹ ለሚፈጠሩ ድርጊቶች፣ ስህተቶችና
ግድየለሽነቶች የራሱ ስህተቶችናና ግድየለሽነቶች እንደሆኑ በመቁጠር ኃላፊነት መውሰድ አለበት፡፡ የግዥ
ፈፃሚው አካል ከፊል ውሉ በንዑስ ተቋራጭ እንዲከናወን በመፍቀዱ ምክንያት አቅሪቢውን ከኃላፊነት
ነፃ አያደርገውም፡፡
13.7 አቅራቢው ያለግዥ ፈፃሚው አካል ፈቃድ ከፊል ውሉን ለንዑስ ተቋራጭ ከሰጠ ግዥ ፈፃሚው አካል
ያለምንም የፅሑፍ ማስታወቂያ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 18 እና 2 ዐ በተመለከተው
መሠረት የውል መቋረጥ መብቶች ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
13.8 ንዑስ ተቋራጩ ግዴታዎቹን በመወጣት ረገድ ደካማ ሆኖ ከተገኘ የግዥ ፈፃሚው አካል አቅራቢውን
ሊተካ የሚችል ብቃት ያለው ሌላ ንዑስ ተቋራጭ እንዲያቀርብ ወይም ሥራውን ራሱ እንደገና
እንዲያከናውን ሊጠይቀው ይችላል፡፡

14. የውል ማሻሻያዎችና ለውጦች

14.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በማንኛውም ጊዜ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 1 ዐ መሠረት ከአጠቃላይ
የውሉ መዕቀፍ ውስጥ ሳይወጣ በውሉ ላይ ለውጥ ለማድረግ አቅራቢውን ሊጠይቀው ይችላል፡፡
14.2 እንደዚህ ዓይነት ማንኛውም ለውጥ የአቅራቢውን የውሉን ድንጋጌዎች አፈፃፀም ወይም ጊዜን
የሚጨምር ሲሆን በማስረከብ ወይም በአፈፃፀም እቅድ ወይም በሁለቱም ላይ ተመጣጣኝ ማስተካከያ
ተደርጎ ውሉም በዚያው መሠረት ይሻሻላል፡፡ አቅራቢውም በዚህ አንቀጽ ያለውን ማንኛውም
የማስተካከያ ጥያቄ የግዥ ፈፃሚው የለውጥ ትዕዛዝ ከቀረበለት እለት ጀምሮ በ 28 ቀናት ውስጥ
ማረጋገጥ አለበት፡፡
14.3 አቅራቢው አስፈላጊ በሆኑ አገልግሎቶች ላይ ቀደም ሲል በውሉ ሳይካተቱ የታለፉትን ዋጋዎች
በተመለከተ ከግዥ ፈፃሚው አካል ጋር በመደራደር ሁለቱም በቅድሚያ መስማማት አለባቸው፡፡
14.4 ማንኛውም በውሉ ላይ የሚደረጉ ለውጦች በፅሑፍና በተዋዋይ ወገኖች ሥልጣን በተሰጣቸው አካላት
መፈፀም አለበት፡፡ በፅሑፍ የሚደረጉት የውል ለውጦች ቀጣይ ማሻሻያዎችን ሊያካትት በሚችል መልኩ
መከናወን ይኖርባቸዋል፡፡
14.5 በፅሑፍ የሚደረጉት የውል ለውጦች ተግባራዊ የሚሆኑት በተፈረመው የፅሑፍ ሰነድ ላይ ከሰፈረቡት
ቀን ጀምሮ ይሆናል፡፡ በግልፅ ስምምነት ካልደተረገ በስተቀር ወደኋላ ተመልሶ ተግባራዊ አይሆንም፡፡
14.6 እያንዳንዱ የፅሑፍ የውል ለውጥ የቅደም ተከተል ቁጥር የተሰጠውና ቀን የተፃፈበት መሆን
ይኖርበታል፡፡ ሁለቱም ተዋዋይ ወገኖች እያንዳንዳቸው የፅሑፉን ዋና (ኦሪጅናል) የመያዝ መብት
አላቸው፡፡
14.7 በተሻሻለው ውል ላይ በሌላ ሁኔታ ካልተመለከተ በስተቀር የውሉ አፈፃፀም በነበረው ሁኔታ ይቀጥላል፡፡

15. በሕጐችና በደንቦች ላይ የሚደረግ ለውጥ

15.1 በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በሌላ አኳኋን ካልተጠቀሰ በስተቀር የጨረታ ማስረከቢያ ቀነ-ገደብ ከለፈ
በኋላ ማንኛውም ሕግ፣ ደንብ፣ ትዕዛዝ ወይም የሕግ አቅም ያለው ውስጠ ደንብ ታትሞ ቢወጣ፣ ቢጣስ
ወይም የውሉ ቦታ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ውስጥ ሀኖ፣ የወጣው

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
9/53
ሕግ፣ ደንብ ወይም ትዕዛዝ የማስረከቢያውን ቀን ወይም የውሉ ዋጋ እንዲለወጥ ቢሆን ማስረከቢያውን
ቀን ወይም የውሉን ዋጋ የመጨመር ወይም የመቀነስ ማስተካከያ አይደረግም፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ
በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 33 መሰረት የዋጋ ማስተካከያ የተደረገ ከሆነ ከላይ
በተጠቀሱት ምክንያቶች ለሚከሰት የዋጋ መጨመር ወይም መቀነስ ማስተካከያ
አይደረግም።

16. ግብሮችና ታክሶች

16.1 በልዩ የውል ሁኔታዎች በሌላ አኳኋን ካልተገለፀ በስተቀር ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ
ሪፐብሊክ ውጭም ሆነ ከውስጥ ከሚቀርቡ አገልግሎቶች በተያያዘ በከተማ አስተዳደሮች፣ በመንግስት
ወይም በክልል መንግስታት የሚጠየቁ ግብሮች፣ ቀረጦችና ሌሎች በሙሉ አቅራቢው የመክፈል ሀላፊነት
አለበት፡፡

17. አስገዳጅ ሁኔታዎች

17.1 ለዚህ ውል ዓላማ ሲባል አስገዳጅ ሁኔታዎች ማለት ከአቅራቢው አቅም በላይ የሆኑ ያልተጠበቁ፣
ማስወገድ የማይችላቸውና በተፈለገው ሁኔታ ግዴታውን ለመፈፀም የማያስችሉ የሚከተሉት ክስተቶች
ሲፈጠሩ ማለት ነው፡፡
(ሀ) ውሉን እንዳይፈፅም የተደረገ የታወቀ ክልከላ፣
(ለ) የተፈጥሮ አደጋዎች ማለትም የመሬት መንቀጥቀጥ፣ እሳት፣ ፍንዳታዎች፣ ጐርፍና ሌሎች ተዛማጅ
የአየር ሁኔታዎች፣
(ሐ) ዓለም አቀፍ ወይም የእርስ በርስ ጦርነቶች
(መ) ያልተጠበቀ ወይም በድንገተኛ ሁኔታ የአቅራቢው መሞት ወይም በፅኑ መታመም፣
(ሠ) ሌሎች በፍተሐብሔር ህጉ ላይ የተመለከቱ አስገዳጅ ሁኔታዎች፣
17.2 የሚከተሉት ሁኔታዎች ሲከሰቱ እንደ አስገዳጅ ሁኔታዎች አይቆጠሩም፡፡
(ሀ) የሥራ ማቆም አድማዎች፣
(ለ) ውሉን ከማስፈፀም አንፃር የጥሬ ዕቃዎች ዋጋ መቀነስ ወይም መጨመር፣
(ሐ) አዲስ ሕግ በመውጣቱ ምክንያት የአበዳሪዎች ግዴታ መለወጥ፣
(መ) በአቅራቢው ወይም በንዑስ ተቋራጩ ወይም በወኪሉ ወይም በሠራተኞቹ ሆነ ተብሎ ወይም
በግድየለሽነት የሚፈጠሩ ችግሮች፣
(ሠ) አቅራቢው በሚከተሉት ላይ በቅድሚያ ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግና መገመት
የነበረበት ሲሆን፤
I. ውሉ ስራ ላይ የሚውልበትን ጊዜ፣
II. ግዴታን በመወጣት ሂደት ሊያስወግዳቸው ወይም ሊቋቋማቸው የሚችሉትን ሁኔታዎች
(ረ) የገንዘብ እጥረት ወይም ክፍያዎችን አለመክፈል፣

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
10/53
17.3 ከአስገዳጅ ሁኔታዎች በመነጨ ምክንያት አቅራቢው የውል ግዴታዎችን ባለመፈፀሙ ምክንያት የውሉን
ቃሎችና ሁኔታዎች በሚፈቅደው መሠረት አስፈላጊውን ጥንቃቄና አማራጭ መፍትሔዎች ለመፈለግ
ጥረት እስካደረገ ድረስ ውሉን እንዳቋረጠ አይቆጠርበትም፡፡
17.4 በአስገዳጅ ሁኔታዎች ምክንያት ጉዳት የደረሰበት አቅራቢ የሚከተሉትን እርምጃዎች መውሰድ አለበት፡፡
(ሀ) በአጭር ጊዜ ውስጥ ግዴታውን ለመፈፀም ያላስቻሉትን ሁኔታዎች ማስወገድ፣
(ለ) በአስገዳጅ ሁኔታዎች ምክንያት የሚመጡ ጉዳቶችን ለመቀነስ ጥረት ማድረግ፣
17.5 በአስገዳጅ ሁኔታዎች ምክንያት ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ ሲከሰት አቅራቢው ለግዥ ፈፃሚው አካል
በአስቸኳይ ማሳወቅ አለበት፡፡ በማንኛውም መንገድ ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ ሲከሰት የተከሰተውን
ችግርና ምክንያቱን በመግለፅ ቢያንስ በ 14 ቀናት ውስጥ ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ
ችግሮቹ ተወግደው መደበኛ ሥራዎች በሚጀመሩበት ጊዜ በአቸስኳይ ማሳወቅ አለበት፡፡
17.6 አቅራቢው በአስገዳጅ ሁኔታዎች ምክንያት አገልግሎት መስጠት ባልቻለበት ጊዜ በውሉ ድንጋጌዎች
መሰረት ክፍያ እንዲከፈለውና አገልግሎቱን እንደገና ለማቅረብ ጥረት በሚያደርግበት ጊዜ ተጨማሪ
ወጪዎች አውጥቶ ከሆነም እንዲመለስለት ይደረጋል።
17.7 በአስገዳጅ ሁኔታዎች ምክንያት አቅራቢው ግዴታውን ማከናወን ካልቻለበት ጊዜ ጀምሮ ከ 3 ዐ ቀናት
ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ሁለቱም ወገኖች በመልካም መተማመን የተፈጠሩት ችግሮች ተወግደው የውሉ
አፈፃፀም የሚቀጥልበትን ሁኔታ ለማመቻቸት መወያየት/መደራደርና መስማማት ይኖርባቸዋል፡፡

18. ውል ስለማፍረስ

18.1 አንደኛው ተዋዋይ ወገን በውሉ ውስጥ ከተጠቀሱት ግዴታዎቹ የትኛውንም ያልተወጣ ከሆነ ውል
እንዳፈረሰ ይቆጠራል፣
18.2 ውል በሚፈርስበት ጊዜ ውል በመፍረሱ ምክንያት የተጐዳው ወገን የሚከተሉትን እርምጃዎች
ይወስዳል፡፡
(ሀ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 26 መሠረት የጉዳት ካሣ መጠየቅ፣
(ለ) ውሉን ማቋረጥ
18.3 ተጐጂው ግዥ ፈፃሚው አካል በሚሆንበት ወቅት የጉዳት ካሣውን ለአቅራቢው ከሚከፍለው ክፍያ
ቀንሶ ያስቀራል ወይም ከውል ማስከበሪያ ዋስትናው ካሳውን ሊያስከፍል ይችላል፡፡

19. ኃላፊነት ለሌላ ማስተላለፍን ስለማገድ

19.1 አቅራቢው በውሉ ውስጥ የተመለከቱትን ግዴታዎች ማከናወን ሳይችል ሲቀር ግዥ ፈፃሚው አካል
ከታች የተዘረዘሩትን በመግለፅና የፅሑፍ ማስታወቂያ በመስጠት በውሉ የተገለፁ ሀላፊነቶችና ክፍያዎችን
እንዲታገዱ ሊያደርግ ይችላል፡፡
(ሀ) የጉድለቱን ምንነት በመግለጽ፣
(ለ) አቅራቢው ጉድለቶቹን ከ 3 ዐ ባልበለጡ ቀናት ውስጥ እንዲያርም በማሳወቅ፣

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
11/53
20. ውል መቋረጥ

20.1 ውሉ የሚቋረጠው በግዥ ፈጻሚው አካልና በአቅራቢው በተገባው ውል ውስጥ የተካተቱትን ሌሎች
መብቶች ወይም ስልጣኖች በማይጻረር መልኩ መሆን አለበት፡፡
20.2 ግዥ ፈፃሚው አካል በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች የተመለከቱትን ምክንያቶች ሲያጋጥሙ ለአቅራቢው
ለውሉ መቋረጥ ምክንያቱንና የውሉ መቋረጥ ተፈፃሚ የሚሆንበት ቀን በመግለፅ ከ 3 ዐ
ቀናት ያላነሰ የፅሑፍ ማስታወቂያ በመስጠትና (በፊደል “ኘ” ከዚህ በታች የተጠቀሰው ሁኔታ ሲያጋጥም
ከ 6 ዐ ቀን ያላነሰ የፅሑፍ ማስታወቂያ በመስጠት) በዚህ ንዑስ አንቀጽ 2 ዐ.2 ከ(ሀ) እስከ (አ)
ከተዘረዘሩት አንዱ ሲከሰት ውሉን ሊያቋርጥ ይችላል፡፡
(ሀ) አቅራቢው አገልግሎቶቹን በውሉ በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ሳያቀርብ ሲቀር ወይም በአጠቃላይ
የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 62 መሠረት በተራዘመለት ጊዜ ሳያቀርብ ሲቀር ወይም ያቀረባቸው
አገልግሎቶች የተጠየቀውን የቴክኒክ ዝርዝር/ፍላጐት የማያሟሉ ሲሆን፣
(ለ) አቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 19 መሠረት ግዴታዎቹን እንዲወጣ የተሰጠውን
የፅሑፍ ማስጠንቀቂያ/ማስታወቂያ ተከትሎ በ 3 ዐ ቀናት ውስጥ ጉድለቶችን ለማስተካከል
ካልቻለ፡
(ሐ) አቅራቢው ዕዳውን መክፈል ሲያቋርጥ ወይም ሲከስር፣
(መ) አቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 25.2 መሰረት በተደረገ ውይይት
በተደረሰበት የመጨረሻ ውሳኔ መሠረት ሳይፈፅም ሲቀር፣
(ሠ) ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት አቅራቢው ከ 6 ዐ ቀናት ላላነሰ ጊዜ የአገልግሎቶቹን ዋነኛውን
ክፍል መፈፀም የሚያቅተው ሲሆን፣
(ረ) አቅራቢው ያለግዥ ፈፃሚው አካል ስምምነት ውሉን ወይም ሥራውን ለንዑስ ተቋራጭ
ሲያስተላልፍ፣
(ሰ) አቅራቢው ከስነ ምግባር ጋር በተያያዘ በወንጀል ተግባር መሳተፉ በግዥ ፈፃሚው አካል ሲረጋገጥ፡
(ሸ) አቅራቢው የውል ግዴታዎቹን ባለመፈፀሙ ምክንያት በፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
ኢትዮጵያ በጀት የሚከናወን የሥራ ውል የማፍረስ ተግባር መፈፀሙ ሲታወቅ፣
(ቀ) አቅራቢው በጨረታ ውድድሩ ወቅት ወይም ውሉን በሚያስፈፅምበት ጊዜ በማጭበርበርና
በሙስና ድርጊት መሳተፉ ሲታወቅ፣
(በ) በውሉ ማሻሻያ ሰነድ ካልተመዘገበ በስተቀር የአቅራቢው ድርጅት መሠረታዊ የሆነ የሕግ ሰውነት
ለውጥ ሲያደረግ፣
(ተ) ማናቸውም ውሉን ለማስፈፀም የማያስችሉ ሕጋዊ ሁኔታዎች ሲከሰቱ፣
(ቸ) አቅራቢው ተፈላጊውን ዋስትና ሳያቀርብ ሲቀር ወይም ዋስትና የሚሰጠው አካል በገባው ቃል
መሠረት ቃሉን ሳይጠብቅ ሲቀር፣
(ኀ) የግዥ ፈፃሚው አካል የግዥ ፍላጐት አሳማኝ በሆነ ምክንያት ሲለወጥ፣
(ነ) በውል ዋጋውና ገበያ ላይ ባለው የገበያ ዋጋ ሰፊ ልዩነት በመኖሩ ምክንያት የግዥ ፈፃሚውን አካል
ጥቅሞች የሚጐዳ ሆኖ ሲገኝ፣
(ኘ) የግዥ ፈፃሚው አካል በራሱ ፍላጐትና አመቺነት ውሉን ምንጊዜም ሊያቋርጠው ይችላል፣

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
12/53
(አ) ከፍተኛ የጉዳት መጠን ደረጃ ላይ ተደረሰ የሚባለው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ
26.1(ለ) የተመለከተውን ሲሟላ ነው፡፡
20.3 አቅራቢው በዚህ ንዑስ አንቀጽ ከ(ሀ) እስከ (መ) ከተጠቀሱት ሁኔታዎች አንደኛው ሲያጋጥም ከ 3 ዐ
ቀናት ያላነሰ የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ በመስጠት ውሉን ማቋረጥ ይችላል፡፡
(ሀ) ግዥ ፈፃሚው አካል በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 25 መሠረት በግልግል ጉዳይ ላይ
የሚገኝ በመሆኑ ምክንያት ካልሆነ በስተቀር በውሉ መሠረት ለአቅራቢው መክፈል የሚገባውን
ክፍያ ከአቅራቢው የፅሁፍ ጥያቄ በቀረበለት በ 45 ቀናት ውስጥ ሳይከፍል የቀረ እንደሆነ፣
(ለ) የግዥ ፈፃሚው አካል በውሉ ግዴታ የገባበትን መሠረታዊ የሆነ ጉዳይ ሳይፈፀም በመቅረቱ
የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ በደረሰው በ 45 ቀናት ጊዜ ውስጥ (በአቅራቢው በጽሑፍ በተሰጠው
ተጨማሪ ጊዜ ውስጥ) በውሉ መሠረት ሳይፈፅም የቀረ እንደሆነ፣
(ሐ) አቅራቢው ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ከአቅርቦቱ ዋነኛውን ክፍል ከ 6 ዐ ቀናት ባላነሰ ጊዜ
መፈፀም ሳይቻል የቀረ እንደሆነ፣
(መ) የግዥ ፈፃሚው አካል በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 25 መሠረት በግልግል በተሰጠው
የመጨረሻ ውሳኔ መሠረት ሳይፈፅም የቀረ እንደሆነ፣
20.4 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 2 ዐ.2 ከ(ሀ) እስከ (ነ) ወይም በንዑስ አንቀጽ 2 ዐ.3
የተዘረዘሩት ሁኔታዎች በመከሰታቸው ምክንያት በሁለቱም ወገኖች ያለመግባባት ሲፈጠር ያለመግባባቱ
በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 25 በተመለከተው መሠረት የሚፈታ ይሆናል፡፡
20.5 በአጠቃላይ የውሉ ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 2 ዐ.2 ከ(ሀ) እስከ (ነ) በተመለከተው ምክንያት የግዥ
ፈፃሚው አካል ውሉን ሲያቋርጥ በአቅራቢው በሙሉ ወይም በከፊል ያልቀረቡትን አገልግሎቶች ግዥ
መፈፀም ይችላል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል የእነዚህን ግዥ ለመፈፀም በሚያደርገው ጥረት የሚከሰቱ
ተጨማሪ ወጪዎች የመሸፈን ኃላፊነት የአቅራቢው ይሆናል፡፡ ይሁን እንጂ አቅራቢው ውል
ያልተቋረጠባቸውን ግዴታዎች መፈፀሙን ይቀጥላል፡፡
20.6 የግዥ ፈፃሚው አካል ውሉን ያቋረጠው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 2 ዐ.2 (ኘ)
ምክንያት ከሆነ ውሉ የተቋረጠው ለግዥ ፈፃሚው አካል አመቺነት ሲባል መሆኑን በመግለጽ የውል
አፈፃፀሙ መቋረጡንና ከመቼ ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆን መግለፅ አለበት፡፡
20.7 የግዥ ፈፃሚው አካል ውሉን ያቋረጠው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 2 ዐ.2 (ኘ)
መሠረት ከሆነ የውል መቋረጥ ማስታወቂያ ከተሰጠበት ቀን በፊት አቅራቢው ያወጣቸው ወጪዎች
የግዥ ፈፃሚው አካል ይከፍላል።
20.8 የግዥ ፈፃሚው አካል ውሉን ያቋረጠው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 2 ዐ.2 (ሐ)
ምክንያት ከሆነ ለአቅራቢው የሚከፈለው ካሣ አይኖርም፡፡ ውል የማቋረጡ ድርጊት የግዥ ፈፃሚው
አካል ያለውን የመክሰስ መብት ወይም ሌላ መፍትሔ የሚጎዳ ወይም የሚገድብ መሆን የለበትም፡፡
20.9 የግዥ ፈፃሚው አካል ውሉን ያቋረጠው በዚህ አንቀጽ መሠረት አንዳንድ ጥርጣሬዎችን ለማስወገድ
ሲሆን የውሉን ዋጋ መሠረት በማድረግ አቅራቢው ክፍያ የመጠየቅ መብቱን አይገድበውም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
13/53
21. ከውል መቋረጥ በኋላ ያሉ ሁኔታዎች

21.1 የግዥ ፈፃሚው አካልና አቅራቢው ውሉ ከተቋረጠ ወይም ከተጠናቀቀ በኋላም ቢሆን የውሉን
ግዴታዎች፣ ድንጋጌዎችና ሁኔታዎች ለማክበር ሁለቱም ወገኖች ተስማምተዋል፡፡
21.2 ውሉ ከተጠናቀቀ በኋላ ከአገልግሎቶች አቅርቦት ጋር በተየያዘ በሙሉም ሆነ በከፊል የተያዙ መረጃዎች፣
ሰነዶችና ጽሑፎች (በኤሌክትሮኒክስ የተያዙትንም ይጨምራል) አቅራቢው ለግዥ ፈፃሚው አካል
ማስረከብ አለበት፡፡ በውሉ ሁኔታዎች አቅራቢው የመረጃዎቹን፣ የሰነዶቹንና የጽሑፎቹን ኮፒዎች
እንዲያስቀምጥ የሚፈቅድ ሲሆን አቅራቢው ይህንን ይፈጽማል፡፡ ከዚሁ በተጨማሪ አቅራቢው
በርክክብ ወቅት ለግዥ ፈፃሚው አካል ሙሉ ትብብር ማድረግ አለበት፡፡ የሚያደርገው ትብብርም
ያለምንም እንቅፋት ሰነዶችን፣ ሪፖርቶችን፣ ማጠቃለያዎችንና ሌሎች መረጃዎችን በተሟላ ሁኔታ
ለግዥው ፈፃሚ አካል በማስረከብ ይሆናል፡፡

22. የመብቶችና ግዴታዎች መቋረጥ

22.1 ውሉ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 2 ዐ መሠረት ሲቋረጥ ወይም ውሉ ሲጠናቀቅ ከውሉ ጋር
የተያያዙት መብቶችና ግዴታዎችም ከዚህ በታች በተጠቀሱት ምክንያቶች ካልሆነ በስተቀር ይቋረጣሉ፡፡
(ሀ) እነዚህ መብቶችና ግዴታዎች በውሉ መቋረጥ ወይም መጠናቀቅ ቀን የነበሩ ከሆነ፣
(ለ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 45 መሠረት አቅራቢው የሂሳብ ሰነዶችና ሌሎች ጽሑፎችን፤
ኦዲትና ምርመራ እንዲደረግባቸው የመፍቀድ ግዴታ ሲኖርበት፣
(ሐ) በተዋዋይ ወገኖች በሕግ የተሰጠ መብት ሲሆን፣
(መ) ከታች በተመለከተው አንቀጽ 24 መሠረት የዋስትና መብት ሲኖር፡፡

23. የአገልግሎቶች መቋረጥ

23.1 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20 መሠረት አንዱ ወገን ለሌላው ወገን ማስጠንቀቂያ በመስጠት
ውሉ በሚፈርስበት ጊዜ አቅራቢው ማስጠንቀቂያውን እንደሰጠ ወይም እንደተቀበለ አገልግሎቶቹን
በፍጥነትና በአግባቡ ለማቆም አስፈላጊ የሆኑ እርምጃዎችን በመውሰድ ወጪዎችን በተቻለ መጠን
ለመቀነስ ተገቢውን ጥረት ማድረግ አለበት፡፡

24. ዋስትና (Warranty)

24.1 አቅራቢው አስፈላጊ የሆነው የድርጅት/ኮርፖሬት አቋም ያለው መሆኑን፣ ይህን ውል የመፈረም ስልጣንና
ለውሉ ገደቦች ተገዢ የመሆን ብቃት ያለው መሆኑን ለግዥ ፈፃሚው አካል ያረጋግጣል/ዋስትና
ይሰጣል፡፡ ምንጊዜም ከውሉ ጋር በተያያዘ አቅራቢው ገለልተኛ/ራሱን የቻለ አቅራቢ ሲሆን በዚህ ውል
ውስጥ በአቅራቢውና በግዥ ፈፃሚው አካል መካከል የአጀንሲ ወይም የአጋርነት ወይም የሽርክና
ግንኙነት የሚፈጥር አንድም ነገር የለም፡፡ በመሆኑም አቅራቢው የግዥ ፈፃሚው አካልን የማስገደድ
ሥልጣን የለውም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
14/53
24.2 አቅራቢው ለሚያቀርበው አገልግሎት በግዥ ፈፃሚው አካል የሚከፈለው የውል ዋጋ በሌሎች ተመሳሳይ
የውል ሁኔታዎች መሰረት ግዥ ፈፃሚዎች ከሚከፈለው ጋር ሲነጻጸር ያላነሰ ወይም ያልተመቸ መሆኑን
ዋስትና መስጠት ወይም ማረጋገጥ አለበት።
24.3 ከግዥ ፈፃሚው አካል ጥያቄ ሲቀርብለት አቅራቢው ላቀረባቸው የተለያዩ ዋጋዎች ማስረጃ ይሆን ዘንድ
አግባብነት ያላቸውን ሰነዶች በሙሉ ያቀርባል፡፡

24.4 በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በሌላ መልኩ ካልተገለፀ በስተቀር ይህ ዋስትና አገልግሎት ከተሰጠ በኋላ
እንዲሁም በውሉ አጠቃላይ ሁኔታዎች ውስጥ በአንቀጽ 50.2 ስር በተጠቀሰው ቦታ ርክክብ ከተፈፀመ
በኋላ ለ 12 ወራት ጊዜ የፀና ሆኖ ይቆያል፡፡

25. የአለመግባባቶች አፈታት

25.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በጽሑፍ ካላሳወቀው በስተቀር አቅራቢው አለመግባባቶች በሚፈጠሩበት ጊዜም
ቢሆን የውሉ ሁኔታዎች ማስፈፀሙን ለመቀጠል ሁለቱም ወገኖች ተስማምተዋል፡፡
25.2 ከውሉ የሚመነጩ ማንኛውንም አለመግባባቶች ወይም ውዝግቦች የግዥ ፈፃሚው አካልና አቅራቢው
በቀጥታና ይፋ ባልሆነ ሰላማዊ ድርድር ለመፍታት ማንኛውንም ጥረት ያደርጋሉ፡፡
25.3 ተዋዋዮቹ የተነሱትን አለመግባባቶች በሰላማዊ መንገድ መፍታት ካልቻሉ በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ
አንቀጽ 25.4 በተመለከተው የአለመግባባቶች አፈታት ሥርዓት መሠረት የሚከናወን ይሆናል፡፡
25.4 ከላይ በንዑስ አንቀጽ 25.3 መሠረት ሁለቱም ተዋዋይ ወገኖች አንድ ሲኒየር የሆነ ሰው በተገኘበት
አለመግባባቶቻቸውን ለመፍታት ውይይት ያካሄዳሉ፡፡ ውይይቱ የሚካሄደው በግዥ ፈፃሚው አካል
ሰብሳቢነት ሲሆን የስብሰባው ውጤቶችም በቃለጉባኤ ይመዘገባሉ፡፡ እንደዚህ ዓይነት ስብሰባዎች
የሚካሄዱት ስምምነት በተደረሰባቸው ቦታዎች (በስልክ የሚካሄድ ስብሰባንም ይጨምራል)
በሰብሳቢው ፍላጐት መሠረት ሲሆን ዓላማቸውም አለመግባባቶችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት
ነው፡፡
25.5 ተዋዋዮች አለመግባባትን ወይም ውዝግብን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ከጀመሩበት ዕለት ጀምሮ
በ 28 ቀናት ውስጥ መፍታት ካልቻሉ አንደኛው ወገን የኢትዮጵያ ሕግ በሚፈቅደው መሠረት ጉዳዩ ወደ
ፍ/ቤት ሊያቀርበው ይችላል፡፡
25.6 በሕጉ መሠረት ወደ ዳኝነት አካል ማቅረብ የሚችሉት በተዋዋዮቹ ወገኖች ሥልጣን የተሰጣቸው አካላት
ናቸው፡፡

26. የታወቁ ጉዳቶች ካሳ

26.1 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 17 በተመለከተው ካልሆነ በስተቀር አቅራቢው አገልግሎቶቹን
በሙሉ ወይም በከፊል በውሉ ጊዜ ውስጥ መፈፀም ሲያቅተው ሌሎች የመፍትሔ እርምጃዎች
እንደተጠበቁ ሆነው ግዥ ፈፃሚው አካል የውል ዋጋን መሠረት አድርጎ የጉዳት ማካካሻውን በሚከተሉት
ስልቶች ሊቀንስ ይችላል፡፡
(ሀ) ያልቀረቡ አገልግሎቶች ላይ በየቀኑ ዐ.1% ወይም 1/1 ዐዐዐ (ከአንድ ሺህ አንድ) ቅጣት፡፡
በየቀኑ የሚፈፀመው ቅጣት አገልግሎቶቹ እስኪቀርቡ ድረስ ይቀጥላል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
15/53
(ለ) ከፍተኛው የጉዳት ካሣ መጠን ከውል ዋጋው 1 ዐ% በላይ መብለጥ አይችልም፡፡
26.2 አቅራቢው ውል በመፈጸም ረገድ በመዘግየቱ የውሉ ስራዎች ላይ ጉዳት የሚደርስ ሲሆን የግዥ ፈጻሚው
አካል ከፍተኛው የጉዳት ካሳ መጠን (10%) እስኪደርስ ድረስ መጠበቅ ሳያስፈልገው በአጠቃላይ የውል
ሁኔታዎች አንቀጽ 20 መሰረት የቅድሚያ ማስታወቂያ በመስጠት ውሉን ሊያቋርጥ ይችላል::

27. አገልግሎት መስጠት የሚጀምርበት ጊዜ እና የአቅራቢው ፕሮግራም

27.1 በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተገለፀው መሰረት ውሉ በሁለቱ ተዋዋይ ወገኖች ከተፈረመበት ቀን
ጀምሮ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ አቅራቢው አገልግሎቱን መስጠት ይጀምራል፡፡

27.2 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 27.1 ስር የተጠቀሰው ውል ከተፈረመበት ቀን በኋላ
በተባለው ጊዜ ውስጥ ውሉ የፀና ካልሆነ ከተዋዋይ ወገኖች አንዳቸው ከ 4 ሳምንታት ያላነሰ የጽሁፍ
ማስጠንቀቂያ ለሌላው ወገን በመስጠት ውሉ የፈረሰ እና የማያገለግል መሆኑን ይገልፃሉ፣ ይህም
በሚሆንበት ጊዜ በአንዱ ተዋዋይ ወገን የሚሰጠው ይህ ዓይነቱ ማረጋገጫ በሌላው ወገን ላይ ተጠያቂነት
አያስከትልም፡፡

27.3 አገልግሎት መስጠት ከመጀመሩ በፊት አቅራቢው ስራዎቹን ተፈፃሚ የሚያደርግበትን ፕሮግራም
እንዲሁም የእያንዳንዱን የስራ ዝርዝር እና በየወራቱ የሚከናወነውን የስራ እንቅስቃሴ በማካተት፤
እንዲሁም የሚከተሉትን መረጃዎች በማካተት አጠቃላይ የስራ ፕሮግራሙን ለግዥ ፈፃሚው አካል
ያቀርባል።

(ሀ) አቅራቢው አገልግሎቶችን ለመስጠት የሚያስችሉትን ፕሮግራሞችና


የሚያከናውንበትን የስራ ቅደም ተከተል እና ጊዜ፣
(ለ) አቅራቢው አገልግሎቶቹን ለመስጠት እና ተግባራቱን ለማከናወን የሚሰራቸውን
ስራዎች በወር እና በየባህርያቸው በመለየት እንደ ቅደም ተከተላቸው በማብራራት
እና አጠቃላይ መግለጫ በመስጠት ያቀርባል፣
(ሐ) በስራ ቦታው ኃላፊነት የሚወስዱትን ሰራተኞች ስም፤ ብቃትና ድርጅታዊ
አወቃቀር ያቀርባል፣
(መ) የሥራ ቦታው አወቃቀር እና አደረጃጀት እቅድ/ፕላን ያቀርባል፣
(ሠ) በግዥ ፈፃሚው አካል የሚፈልጉ ሌሎች ማናቸውንም ተጨማሪ ዝርዝሮች እና
ሁኔታዎችን ያቀርባል፣
27.4 የግዥ ፈፃሚው አካል በማናቸውም ምክንያትና በማንኛውም ጊዜ ለአቅራቢው የፕሮግራም ለውጥ
እንዲያደርግ መመሪያ ሊሰጥ ይችላል፡፡
27.5 የግዥ ፈፃሚው አካል በየጊዜው የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ በመስጠት በፕሮግራሙ ውስጥ የተካተቱትን
ቀናት በአቅራቢው እንዲለወጡ የማድረግ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ አቅራቢው በዚህ መልኩ መመሪያ
ተሰጥቶት ማናቸውንም ለውጥ አላደርግም ካለ ወይም ተቃውሞ ካቀረበ ይህን ለውጥ የማያደርግበትን
ተቀባይነት ያላቸው ምክንያቶች ወዲያውኑ ለግዥ ፈፃሚው አካል ሊያቀርብ ይገባል፡፡
27.6 አቅራቢው በማንኛውም ጊዜ ባወጣው ፕሮግራም መሰረት ስራውን መስራት የማይችል ወይም
በፕሮግራሙ መስፈርት መሰረት እንዳይቀጥል የሚያደርገው ማናቸውም ሁኔታ መከሰቱን ሲያውቅ
ወይም መዘግየት ሲከሰት ለሚመለከተው የግዥ ፈፃሚው አካል ስለ ጉዳዩ ያሳውቃል፣ ሊከሰት
የሚችለውንም መዘግየት በግምታዊ ጊዜ በመለካት ያሳውቃል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
16/53
27.7 አቅራቢው በራሱ ወጪ ፕሮግራሙን ጠብቆ ለመቀጠል ወይም የሚፈለግበትን ለማሟላት ወይም
ወጪዎችን ለመቀነስ ወይም ሊከሰት የሚችለውን መዘግየት ለማስቀረት ወይም ለመቀነሰ በግዥ
ፈፃሚው አካል የሚሰጡ መመሪያዎችን በሙሉ በአግባቡ ያከብራል።

28. አገልግሎቱ የሚጠናቀቅበት ቀን

28.1 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20 መሰረት ውሉ ከሚያበቃበት ጊዜ በፊት ካልተቋረጠ በስተቀር፣
አቅራቢው በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተገለፀው መሰረት የሚከናወኑትን ተግባራት ይጠናቀቃሉ
ተብለው በሚጠበቁበት ቀን ያጠናቅቃል።

29. ምስጢራዊነት

29.1 ተዋዋይ ወገኖች ሰነዶችንና መረጃዎችን ለሦስተኛ ወገን ሳያስተላልፉ በምስጢር መያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
ያለአንደኛው ወገን ስምምነት የተፃፈ ስምምነት ወይም በሌላኛው ወገን የተሰጠውን ማንኛውም ሰነድ
(ማስረጃ) ወይም ሌላ መረጃ ከውል በፊት፣ በውል ጊዜ ወይም በኋላ የተሰጠ ቢሆንም እንኳ ለሌላኛው
ተዋዋይም ሆነ ለሶስተኛ ወገን አሳልፎ መስጠት ከሕግ ጋር የሚቃረን፣ ተቀባይነት የሌለውና ውድድርን
የሚገታ ተግባር ነው፡፡ ከላይ የተጠቀሱት ቢኖሩም አቅራቢው ለንዑስ ተቋራጭ ለውሉ አፈፃፀም
የሚረዱትንና ከግዥ ፈፃሚው አካል የተረከባቸውን ሰነዶች፣ ማስረጃዎችና ሌሎች መረጃዎች
ምስጢርነታቸው እንዲጠበቅ ቃል በማስገባት ሊሰጠው ይችላል፡፡
29.2 ግዥ ፈፃሚው አካል ከአቅራቢው የተቀበላቸውን ሰነዶች፣ ማስረጃዎችና ሌሎች መረጃዎች ከውሉ ጋር
ለማይዛመዱ ምክንያቶች ሊገለገልበት አይችልም፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታም አቅራቢው ከግዥ ፈፃሚው
አካል የተቀበላቸውን ሰነዶች፣ መረጃና ሌላ ማስረጃ ከተፈለገው ግዥ ወይም ተያያዥ አገልግሎት ውጭ
ለሌላ ዓላማ አይገለገልበትም፡፡
29.3 በዚህ አንቀጽ የተጣሉት የምስጢራዊነት ግዴታዎች ቢኖሩም ቀጥለው የተዘረዘሩት ሁኔታዎች በተዋዋይ
ወገኖች ላይ ተግባራዊ አይሆኑም፡፡
(ሀ) ግዥ ፈፃሚው አካል ወይም አቅራቢው የውሉን አፈፃፀም ፋይናንስ ከሚያደርጉ ሌሎች ተቋማት
ጋር የሚጋራው መረጃ፣
(ለ) በተዋዋዮች ጥፋት ባልሆነ ሁኔታ ውሉ በሚመሰረትበት ወቅት ወይም ወደፊት በሕዝብ ይዞታ
ሥር የሚገባ መረጃ፣
(ሐ) መረጃውን ለማውጣት ሕጋዊ ሥልጣን ባለው አካል አማካኝነት ሦስተኛ አካል ዘንድ የደረሰ
መሆኑ ሲረጋገጥ፣
(መ) መረጃው ይፋ በወጣበት ጊዜ ለተዋዋይ ወገን ከመድረሱ አስቀድሞ በሶስተኛ ሰው የተያዘ
ለመሆኑ ሊረጋገጥ የሚችል ሲሆን፣
(ሠ) አንደኛው ተዋዋይ ወገን መረጃው ይፋ እንዲሆን በጽሑፍ የፈቀደ መሆኑ ሲረጋገጥ፣
29.4 ተዋዋይ ወገኖች ውሉ ከመመስረቱ በፊት የነበራቸውን ጠቅላላ እውቀት፣ ልምድና ክህሎት ለመጠቀም
አይከለከሉም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
17/53
29.5 የግዥ ፈፃሚው አካል ከኦዲቲንግና ከወቅታዊ የገበያ ዋጋዎች ጥናት ጋር የተያያዙ ምስጢራዊ መረጃዎች
አቅራቢውን በየጊዜው በጽሑፍ እያሳወቀ ለሶስተኛ ወገን መስጠት ይችላል፡፡ መረጃውን የሚቀበሉት
የሶስተኛ ወገን አካላትም መረጃውን ለተፈለገበት ዓላማ በመጠቀም ረገድ በምስጢር እንዲጠብቁና
እንዲጠቀሙ የግዥ ፈፃሚው አካል ጥረት ያደርጋል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል በተጨባጭ መረጃ
ትክክለኛውን የገበያ ዋጋ ሳያረጋግጥ የዝቅተኛ ዋጋ ጥያቄ አያቀርብም፡፡
29.6 አቅራቢው ከዚህ በታች በተመለከቱት ሁኔታዎች ተስማምቷል፡፡
(ሀ) በንዑስ አንቀጽ 29.6 (ለ) መሠረት መረጃን ይፋ ማድረግ ወይም አለማድረግ ውሳኔ የግዥ
ፈፃሚው አካል ውሳኔ ብቻ መሆኑን፣
(ለ) በንዑስ አንቀጽ 29.6 (ሀ) መሠረት አቅራቢው በመረጃዎች ይፋ ማድረግና አለማድረግ ሂደት
ከግዥ ፈፃሚው አካል ጋር መተባበር አለበት፡፡ በዚሁ ረገድ አቅራቢው የግዥ ፈፃሚው አካል
የሚያቀርብለትን የትብብርና የድጋፍ ጥያቄ በ 5 የሥራ ቀናት ውስጥ መልስ ለመስጠት
ተስማምቷል፡፡
29.7 አቅራቢውና ንዑስ ተቋራጩ በቁጥጥራቸው ስር የሚገኘውን መረጃ የግዥ ፈፃሚው አካል ሲጠይቅ
በ 5 የሥራ ቀናት (ወይም የግዥ ፈፃሚው አካል በሚወሰነው ሌላ የጊዜ ገደብ) መስጠት አለባቸው፡፡
29.8 የግዥ ፈፃሚው አካል የአቅራቢውን ምስጢራዊ መረጃ ይፋ በማድረግ ሂደት መመሪያዎች በሚፈቅዱት
መሠረት አቅራቢውን ማማከር ይኖርበታል፡፡
29.9 በዚህ አንቀጽ የተዘረዘሩት የምስጢራዊነት የውል ሁኔታዎች ውሉ ከመመስረቱ በፊት በተዋዋይ
ወገኖች ዘንድ የነበሩ የሚስጢራዊነትን ሁኔታዎች በማንኛውም ሁኔታ ሊያሻሽሉ አይችሉም፡፡
29.10 ይህ አንቀጽ 29 ያካተታቸው የምስጢራዊነት ሁኔታዎች (የግል መረጃን ይጨምራል) ላልተወሰነ ጊዜ
ፀንተው ይቆያሉ፡፡ በዚህ ውል በሌላ አኳኋን ካልተገለፀ በስተቀር የዚህ አንቀጽ ሁኔታዎች ውሉ
ከተቋረጠ ወይም ከተጠናቀቀ በኋላ ለ 3 ዓመታት ፀንተው ይቆያሉ፡፡
29.11 አቅራቢው በዚህ አንቀጽ 29 የተመለከቱትን ሁኔታዎች ሳይፈፀም ሲቀር የግዥ ፈፃሚው አካል
ወዲያውኑ የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ በመስጠት ውሉን የማቋረጥ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

30. ልዩ ልዩ

30.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በዚህ ውል መሰረት ስልጣን በተሰጠው በማንኛውም ሰው የሚወሰን ማንኛውም
ውሳኔ ወይም በዚህ ውል መሰረት በአጠቃላይ ወይም በዝርዝር የሚፈጸምን ተግባር ለማከናወን ስልጣን
የተሰጠው ሰው ማንነት ለማወቅ አቅራቢው በጽሑፍ ሲጠይቅ የግዥ ፈፃሚው አካል ያሳውቃል፡፡

30.2 አቅራቢው በየጊዜው ከግዥ ፈፃሚው አካል በሚቀርብለት ጥያቄ መሰረት የውሉን ሁኔታዎች በተግባር ላይ
ለማዋል የሚያስፈልጉትን ማንኛውንም አግባብነት ያላቸው ደንቦች ወይም ተጨማሪ ሰነዶችን የማስፈጸም
ተግባር ይኖረዋል::
30.3 ማንኛውም የውሉ አካል በህግ ወይም በፍርድ ቤት ውድቅ ከተደረገ ወይም ህጋዊ ተፈጻሚነት
እንዳይኖረው ከተደረገ እንደዚህ አይነቱ በፍርድ ቤት ወይም በህግ ለአንድ ለተወሰነ የውሉ አካል
ደንቦች ውድቅ መደረግ ወይም ህጋዊ ተፈጻሚነት እንዳይኖረው መደረግ ለቀሪው የውሉ አካል
ተጽዕኖ አይኖረውም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
18/53
30.4 የግዥ ፈፃሚው አካል ወይም አቅራቢው ውሉን ካለመፈጸሙ የተነሳ ወይም የውሉን ደንቦችና ሁኔታዎች
በትክክል ካለማካሄዱ የተነሳ ወይም ደግሞ ይህንን ውል የሚጥስ ሁኔታ ከተከሰተ የዚህ ውል ተከታታይ
ደንቦችና ሁኔታዎችን ማስቀረት ወይም መጣስ ሆኖ አይቆጠርም፡፡

30.5 እያንዳንዱ ወገን ውሉን ለማዘጋጀት ወይም ለማስፈጸም የሚወጡትን ማንኛውም ወጪዎች፤ የህግና ሌሎች
ወጪዎችን ጨምሮ የየራሱን ወጪዎች የመሸፈን ሀላፊነት አለበት፡፡

30.6 አቅራቢው በህግ በኩል ወይም በማንኛውም ፍ/ቤት የክስ ሂደት እንደሌለበት፤ በማንኛውም የአስተዳደር
አካላት የአቅራቢው የፋይናንስ ሁኔታ ወይም የንግድ ስራውን ወይም እንቅስቃሴውን ሊነካ ወይም ሊያስጠይቅ
የሚችል ጉዳይ የሌለው መሆኑን ዋስትና ይሰጣል፡፡ ከዚሁ በተጨማሪ አራቅቢው ውሉን ለመዋዋል
የሚያግደው ምንም አይነት የውል ሁኔታ እንደሌለ፤ እንዲሁም አቅራቢው በውሉ ውስጥ ሊኖሩ የሚችሉ
አደጋዎችና አጋጣሚዎችን በመገንዘብ ወይም በውሉ ውስጥ ያሉትን ማንኛውም ግዴታዎችና መረጃዎች
በመረዳት በዚሁ መሰረት ሊፈጽም የተስማማ መሆኑን ያረጋግጣል፡፡

30.7 በዚህ ውል ውስጥ የተካተቱት መብቶችና መፍትሔዎች አጠቃላይ በመሆናቸው በሌላ ውል ውስጥ ከተሰጡ
መብቶች ወይም መፍትሔዎች ጋር ሊራመዱ የሚችሉ ናቸው፡፡ በዘህ አንቀጽ ውስጥ “መብት’’ ሲባል
ማንኛውም ስልጣን፣ መብት፣ መፍትሔ ወይም የንብረት ባለቤትነት ወይም የዋስትና ባለመብትነትን
ያካትታል፡፡

ሐ. የግዥ ፈፃሚ አካል ግዴታዎች

31. ድጋፍ ማድረግና መረጃ መስጠት

31.1 በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተገለፀው አግባብ የግዥ ፈፃሚው አካል ለአቅራቢው አገልግሎት
አፈጻጸም የሚረዱ መረጃዎችና ሰነዶች ይሰጣል። እነዚህ ሰነዶች ውሉ ሲጠናቀቅ ወይም ሲቋረጥ
ለግዥ ፈፃሚው አካል የሚመለሱ ናቸው፡፡
31.2 የግዥ ፈፃሚው አካል አገልግሎት አሰጣጡን ለማቀላጠፍ እንዲረዳ አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉ
ለሠራተኞቹና ለወኪሎቹ መመሪያ ያስተላልፋል፡፡
31.3 ግዥ ፈፃሚው አካል በዚህ ውል መሰረት አቅራቢው አገልግሎት የሚሰጥበት ቦታ በመግባት
ተገቢውን አገልግሎት መስጠት እንዲችል ከጥበቃ ጋር የተያያዙ ሰነዶች በማሟላት ረገድ አስፈላጊውን
ድጋፍና እገዛ ያደርግለታል።

መ. ክፍያ

32. የውል ዋጋ

32.1 የውሉ ዋጋ ማናቸውም በዋጋው ላይ የሚደረጉ ተጨማሪዎች እና ማስተካከያዎች እንደተጠበቁ ሆነው ወይም
ሌሎች የቅናሸ ዓይነቶች በውሉ መሰረት የሚደረጉ ሆነው በስምምነቱ ውስጥ ይጠቀሳሉ፡፡
32.2 የውሉ ዋጋ የሚሰጡትን አገልግሎቶች አጠቃላይ ወጪ የሚያካትት ሲሆን፣ ስራውን ለሚያከናውኑ ሰራተኞች፣
ለሚያስፈልጉ አቅርቦቶች እና መሳሪያዎች እንዲሁም ማናቸውም ሌላ የስራ ማስኬጃ ወይም ተያያዥ ወጪዎችን
የሚያካትት ይሆናል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
19/53
32.3 የውሉ ዋጋ በአንቀጽ 34 መሰረት የሚከፈል ይሆናል፡፡

32.4 በውሉ መሰረት ለሚሰጡ አገልግሎቶች አቅራቢው የሚያስከፍላቸው ዋጋዎች አቅራቢው ባቀረበው የጨረታ
ሰነድ ውስጥ ከሰጣቸው (የጨረታ) ዋጋዎች ጋር ልዩነት አይኖረውም፡፡

32.5 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 15.1 ስር ከተደነገገው በስተቀር የውሉ ዋጋ ተዋዋይ ወገኖች
በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 14 መሰረት ተጨማሪ ክፍያዎች ላይ ስምምነት ካደረጉ ብቻ በአጠቃላይ
የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 32.4 ስር ከተቀመጠው የገንዘብ መጠን በላይ ሊጨምር ይችላል፡፡

33. የዋጋ ማስተካከያ

33.1 የውል ዋጋ አቅራቢው የውል ሁኔታዎች በሚያከናውንበት ጊዜ የማይለወጥና የዋጋ ማስተካከያ የማይደረግበት
የተወሰነ ዋጋ ነው፡፡

33.2 የውል ሁኔታዎች በውሉ ጊዜ ተፈፃሚ ሆነው ይቆያሉ፡፡

33.3 ውሉ ሥራ ላይ በዋለበት ጊዜ በአቅራቢው የሚቀርብ ማንኛውም የዋጋ ቅናሽ ያለ ግዥ ፈፃሚው አካል የጽሑፍ
ፈቃድ ሊቀነስ አይችልም፡፡

34. የክፍያ አፈጻጸም

34.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በዚህ አንቀጽ የውል ግዴታዎች መሠረት አቅራቢው ላቀረባቸው አገልግሎቶች በውል
ዋጋው መሠረት ለአቅራቢው ክፍያ ይፈጽማል፡፡

34.2 አቅራቢው ለግዥ ፈፃሚው አካል የሚያቀርበው የክፍያ ጥያቄ ተገቢ የክፍያ መጠየቂያ ሰነድ በማያያዝ በጽሑፍ
መሆን አለበት፡፡ በሌላ ጽሐፍ ስምምነት ካልተደረገ በስተቀር አቅራቢው አገልግሎቱን ሳያጠናቅቅ የክፍያ ጥያቄ
ማቅረብ የለበትም፡፡

34.3 በዚህ ውል መሰረት የግዥ ፈፃሚው አካል ለአቅራቢው ለከፍል የሚገባው የገንዘብ መጠን በውሉ ላይ
የተመለከተው የውል ዋጋ ብቻ ነው። ሌሎች በዚህ ውልም ሆነ ከዚህ ውል ውጭ በሆነ ሁኔታ የሚከሰቱ
ማናቸውም ወጪዎች በሙሉ አቅራቢው ሀላፊነት ይወስዳል።

34.4 በዚህ ውልና በቢጋሩ በተጠቀሰው መሰረት አቅራቢው ተፈላጊ መረጃዎች/ውጤቶች (deliverables)
የማቅረብ ግዴታ ሲኖርበት የግዥ ፈፃሚው አካል ተቀባይነት ያለው መረጃ/ውጤት እስኪቀርብለት ድረስ
ክፍያውን የመያዝ መብት አለው።

34.5 በግዥ ፈፃሚው አካልና በአቅራቢው በሌላ ሁኔታ ስምምነት ካልተደረገ በስተቀር አቅራቢው በየወሩ መጨረሻ
ለግዥ ፈፃሚው አካል የክፍያ መጠየቂያ ሰነድ ማቅረብ ይኖርበታል። የክፍያ መጠየቂያ ሰነዱም የሚከተሉትን
ማካተት ይኖርበታል፡፡

(ሀ) በግዥ ትዕዛዙ በተመለከተው አድራሻ መሠረት ጥያቄው በቀጥታ ለግዥ ፈፃሚው አካል መቅረብ
አለበት፡፡ የውሉንና የግዥ ትዕዛዙን መጥቀስ አለበት፣
(ለ) የተፃፈበት ቀንና መለያ ቁጥር፣
(ሐ) እንዲከፈል የተጠየቀው የገንዘብ መጠን፣
(መ) እንዲከፈል የተጠየቀው የገንዘብ መጠን በውሉ መሠረት በትክክል የተሰላ መሆን አለበት፣

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
20/53
(ሠ) የሚቀርበው የክፍያ መጠየቂያ ሰነድ ግዥ ፈፃሚው አካል በቀላሉ ሊያረጋግጠው በሚችል አኳኋን
የአገልግሎት መግለጫ፣ ብዛት፣ መለኪያና የእያንዳንዱን ዋጋ የሚያሳይ መሆን አለበት፣
(ረ) የሚቀርበው የክፍያ መጠየቂያ ሰነድ በግዥ ፈፃሚው አካል ተወካይ ከተረጋገጠ ሰነድ ጋር አብሮ
መቅረብ አለበት፡፡ የማረጋገጫ ሰነዱ በውሉና በግዥ ትዕዛዙ መሠረት አገልግሎቶች
መቅረባቸውን ማረጋገጫ ነው፣
(ሰ) የክፍያ መጠየቂያ ሰነዱ ክፍያ ለማዘጋጀት የሚያስችል የአቅራቢው ስምና አድራሻ ማካተት አለበት፣
(ሸ) በየክፍያ መጠየቂያ ሰነዱ ውስጥ አንዳንድ ችግሮች ሲኖሩ ለማሳወቅ እንዲቻል የሚመለከተው ስም፣
ኃላፊነትና የስልክ ቁጥር ማካተት አለበት፡፡
(ቀ) የክፍያ መጠየቂያ ሰነዱ የአቅራቢውን የባንክ ቁጥርና አድራሻ መረጃ ማካተት አለበት፡፡
(በ) እንደአስፈላጊነቱ የክፍያ መጠየቂያ ሰነዱ ከሽያጭ ታክስ ነፃ (የነፃ መብት ካለ) መሆኑን ማረጋገጥ
አለበት፡፡
ከላይ የተዘረዘሩት ሁኔታዎች ተሟልተው ካልቀረቡ የግዥ ፈፃሚው አካል ተሟልተው እስኪቀርቡለት
ድረስ ክፍያውን ሊያዘገየው ይችላል፡፡
34.6 በዚሁ ንዑስ አንቀጽ 34.5 መሠረት ተቀባይነት ያለው የክፍያ መጠየቂያ ሰነድ ሲቀርብ የግዥ ፈፃሚው አካል
በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተገለፀው የጊዜ ገደብ ውስጥ ለአቅራቢው ክፍያ መፈፀም አለበት፡፡

34.7 በውሉ መሠረት ለአቅራቢው የሚፈፀመው ክፍያ በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተመለከተው የገንዘብ ዓይነት
ነው፡፡

34.8 የአቅራቢው የስራ አፈጻጸም ከተጠበቀው በታች ሆኖ ሲገኝ ወይም የሚጠበቅነትን ሳያሟላ ሲቀር በቢጋሩ ላይ
በተመለከተው መሰረት ወይም ሁለቱም ተዋዋዮች በተስማሙበት መሰረት ክፍያው ተቀንሶ ይከፈለዋል።

34.9 በአቅራቢው የሚቀርበው የክፍያ መጠየቂያ ሰነድ የታክስ ክፍያዎችን ለይቶ የሚያሳይ መሆን አለበት፡፡

34.10 አቅራቢው ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር የተያያዙ ሪኮርዶችና መረጃዎች ተቀባይነት ባለው የፋይናንስ ስርዓት
በመዝገብ መያዝ ይጠበቅበታል፡፡ ሁሉም መዝገቦችና ሪኮርዶች በየጊዜው ቢያንስ በየሩብ ዓመቱ ለግዥ
ፈፃሚው አካል መቅረብ አለባቸው።

34.11 አቅራቢው የቅድሚያ ክፍያ እንዲሰጠው ከጠየቀ የግዥ ፈፃሚው አካል ከውል ዋጋው ከ 3 ዐ% ያልበለጠ
ሊከፍለው ይችላል፡፡

34.12 አቅራቢው የቅድሚያ ክፍያ ጥያቄ በሚጠይቅበት ጊዜ ከጠየቀው መጠን ጋር እኩል የሆነ የተረጋገጠ ቼክ ወይም
የማይቀየር የባንክ የቅድሚያ ክፍያ ዋስትና ከጥያቄው ጋር አብሮ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
34.13 የቅድሚያ ክፍያ ዋስትናው የጊዜ ገደብ ካበቃና አቅራቢው ሊያራዝመው ፈቃደኛ ካልሆነ የግዥ ፈፃሚው አካል
በውሉ መሠረት ከሚከፍለው ክፍያ እኩል መጠን ያለው ገንዘብ ቀንሶ ያስቀራል፡፡

34.14 ውል በማንኛውም ምክንያት ከተቋረጠ አቅራቢው የወሰደውን የቅድሚያ ክፍያ ለማካካስ ሲባል የቅድሚያ
ክፍያ ዋስትናውን መውረስ ይችላል፡፡

35. አስፈላጊ ሀብቶች/መረጃዎች (Resources)

35.1 የውሉ ዋጋ አቅራቢው አገልግሎቶቹን ለመስጠት በውሉ መሰረት የሚያስፈልጉትን ሁሉንም አቅርቦቶች እና
መረጃዎች/ሀብቶች ሙሉ በሙሉ ያካትታል፡፡ አቅራቢው አገልግሎቱን ለመስጠት የሚፈልጋቸው ወይም
የሚጠቀማቸው ማናቸውም አቅርቦቶች ወይም መረጃዎች/ሀብቶች በግዥ ፈፃሚው አካል ላይ ተጨማሪ ክፍያ
ሳያስከትል በራሱ በአቅራቢው የሚቀርቡ ይሆናል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
21/53
35.2 አቅራቢው አገልግሎቱን ለመስጠት እና ውሉን ለመፈፀም ችሎታ እና የስራ ልምድ ያለው መሆኑን ተቀባይነት
ባለው መልኩ ለግዥ ፈፃሚው አካል ያረጋግጣል፡፡

ረ. የአቅራቢው ግዴታዎች

36. የአቅራቢው ኃላፊነቶች

36.1 አቅራቢው በውሉ ስር የተጠቀሱትን አገልግሎቶች በተገቢው ጥንቃቄ፣ በጥሩ የስራ አፈፃፀም ብቃት እና ትጋት፣
ሙያዊ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ይሰጣል፡፡
36.2 አቅራቢው በስራ ላይ ያሉትን ሁሉንም ህጎች እና መመሪያዎች ያከብራል፣ ለነዚህም ተገዢ ይሆናል፣
አቅራቢው፣ ንዑስ ስራ ተቋራጮቹ ወይም ሰራተኞቹ በፈፀሟቸው ግድፈቶች ምክንያት ለሚከሰቱ ለማናቸውም
የይገባኛል ጥያቄዎች ወይም ክሶች ለግዥ ፈፃሚው አካል ተገቢውን ካሳ ይከፍላል ወይም ከተጠያቂነት ነፃ
ያደርጋል፡፡

36.3 አቅራቢው የሚሰጣቸው አገልግሎቶች አካባቢያዊ እና የጥራት ደረጃዎችን የጠበቁ መሆናቸውን፣


የሚጠቀማቸው ኬሚካሎች ወይም ሌሎች ምርቶች/መሳሪያዎች በአጠቃላይ በአካባቢ ጥበቃ ላይ አሉታዊ
ተጽእኖ የማያስከትሉ፣ በተለይም በግዥ ፈፃሚው አካል ሰራተኞች ላይ የስራ ላይ የጤንነት ችግር የማያመጡ
መሆናቸውን ያረጋግጣል፤ እንዳስፈላጊነቱ የቅርብ ጊዜ የሆኑ ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን፣ ጉዳት የማያስከትሉ እና
ውጤታማ የሆኑ መሳሪያዎችን፣ ማሽኖችን እና የአሰራር ዘዴዎችን ይጠቀማል፡፡ አቅራቢው ምንጊዜም ከዚህ
ውል ጋር በተያያዘ በማናቸውም ጊዜ በውሉ ሁኔታዎች መሰረት የግዥ ፈፃሚውን አካል ህጋዊ መብት እና
ጥቅም በሚያስጠብቅ መልኩ ስራውን ያከናውናል፡፡

36.4 አቅራቢው የሚከተሉትን ማናቸውም እርምጃዎች ከመውሰዱ በፊት በቅድሚያ የግዥ ፈፃሚው አካል የጽሁፍ
ማረጋገጫ ማግኘት አለበት።

(ሀ) ለአገልግሎቱ የተወሰነ ክፍል አፈፃፀም ሲል ማንኛውንም ንዑስ ውል መፈረም፣ ይህም


ሲሆን በንዑስ ስራ ተቋራጮች እና በሰራተኞቹ ለሚሰጡ አገልግሎቶች እና የስራ
አፈፃፀም በውሉ መሰረት አቅራቢው ሙሉ በሙሉ ተጠያቂ እንደሚሆን ግንዛቤ
ተወስዷል፡፡
(ለ) በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ ሊገለጹ የሚችሉ ማናቸውም ሌሎች እርምጃዎችን
ይወስዳል።

36.5 አቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 31.3 መሰረት የሚያስፈልጉ ማናቸውም የሰራተኞች ዳታ
ወይም መረጃ ለግዥ ፈፃሚው አካል ያቀርባል፡፡

36.6 አቅራቢው ለዚህ ሥራ በተመደበ የውል ስራ መሪ የሚሰጡትን አስተዳደራዊ ትዕዛዞች ያከብራል፡፡ አቅራቢው
የአንድ አስተዳደራዊ ትዕዛዝ መስፈርቶች ለዚህ ዓይነቱ የውል ስራ አስኪያጅ ከተሰጠው ስልጣን ውጪ ነው
ብሎ ካመነ ወይም ከውሉ የተፈፃሚነት ወሰን ያልፋል ብሎ ካሰበ ጊዜ ማባከን ሳያስፈልገው ለተጠቀሰው የውል
ስራ መሪ የራሱን አስተያየት በማካተት ትዕዛዙ በተሰጠ በ 15 ቀናት ጊዜ ውስጥ ስለ ጉዳዩ አጠቃላይ ሁኔታ
ያሳውቃል፡፡ በዚህ ምክንያት የአስተዳደራዊ ትዕዛዝ አፈፃፀም ታግዶ ሊቆይ አይችልም፡፡
36.7 አቅራቢው ከውሉ ጋር በተያያዘ የሚቀበላቸውን ሰነዶች እና መረጃዎች በሙሉ በግል እና በጥብቅ ሚስጢር
የሚይዝ ሲሆን ለውሉ አፈፃፀም አላማ ሲል እንደ አስፈላጊነቱ ሊጠቀም የሚችልበት ሁኔታ እንዳለ ሆኖ ከግዥ
ፈፃሚው አካል ጋር ተገቢውን ወይይት በማድረግ የቅድሚያ የጽሑፍ ስምምነት ወይም ማረጋገጫ ሳያገኝ
ማንኛውንም የውሉን ዝርዝር መረጃዎች አያሳትምም ወይም ለሌላ ወገን አሳልፎ አይሰጥም፡፡ ለማናቸውም
ህትመት ወይም ለውሉ አላማ ሲባል መረጃ የመስጠት አስፈላጊነት ላይ ማንኛውም አለመግባባት ቢከሰት በዚህ
ጉዳይ ላይ በግዥ ፈፃሚው አካል የሚሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ ይሆናል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
22/53
37. የጋራ ማህበር፣ ጊዜያዊ ህብረት ወይም ማህበር

37.1 አቅራቢው የጋራ (ሽርክና) ማህበር፣ ጊዜያዊ ማህበር ወይም ማህበር ከሆነ ከግዥ ፈፃሚው አካል የሚኖረውን
ውል በማስፈፀም ሂደት አባላቱ በጋራና በተናጠል ተጠያቂ ናቸው፡፡ የጋራ (ሽርክና) ማህበሩን ወይም ጊዜያዊ
ማህበሩን ወይም ማህበሩን የሚመራ ሰው ይወክላሉ፡፡ የጋራ (ሽርክና) ማህበሩ ወይም የጊዜያዊ ማህበሩ ወይም
የማህበሩ ውህደትና አመሠራረት የግዥ ፈፃሚው አካል ሳያውቅ መቀየር አይቻልም፡፡

38. ብቁነት (ውል ለመፈፀም)

38.1 በውሉ መሠረት የሚቀርቡ አገልግሎቶች በክፍል 5 በተመለከተው መሠረት ብቁ ከሆኑት አጋሮችና ግዛቶች
መነሻ ይኖራቸዋል፡፡

38.2 በአቅራቢውና በንዑስ ተቋራጩ የሚመደቡ ሠራተኞች የብቁ ሀገር ዜጎች መሆን አለባቸው። አገልግሎቱን
ለማስፈፀም ሥራ ላይ የሚውሉ ዕቃዎችም የብቁ ሀገር መነሻ ያላቸው መሆን አለባቸው።

39. የስነ-ምግባር ደንቦች

39.1 አቅራቢው በዚህ ውል የተመለከቱትን ግዴታዎች በሚያከናውንበት ጊዜ የግዥ ፈፃሚው አካል ታማኝ አማካሪ
ሆኖ ማከናወን ያለበት ሲሆን የግዥ ፈፃሚውን አካል ፈቃድ ሳያገኝ በማንኛውም ጊዜ ከውሉ ጋር በተያያዙ
ጉዳዮች ላይ መግለጫ የመስጠት ወይም ከውሉ አፈፃፀም ጋር ተቃራኒ የሆኑ ድርጊቶች መፈፀም የለበትም፡፡

39.2 አቅራቢው፣ ንዑስ ተቋራጩ ወይም የአቅራቢው ሠራተኛ ወይም ወኪል ከዚህ ውል ጋር በተያያዘ ለግዥ
ፈፃሚው አካል ማባበያ ለመስጠት የጠየቀ፣ ወይም የሰጠ ከሆነ፣ ስጦታዎችና ጉቦ ያቀረበ ከሆነና ተመሳሳይ
ድርጊቶችን መፈፀሙ ከተረጋገጠ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ የግዥ ፈፃሚው አካል ውሉን ሊያቋርጥ ይችላል፡፡

39.3 አቅራቢው ከዚህ ውል ሊያገኝ የሚገባው ሙሉ ክፍያ በውል ዋጋው የተመለከተውን ብቻ ነው፡፡ በዚህ ውል
መሠረት ከሚያከናውናቸው ተግባራት ወይም ሊፈጽማቸው ከሚገባ ግዴታዎች ጋር በተያያዘ የንግድ ኮሚሽን፣
ቅናሾች ወይም ቀጥተኛ ያልሆኑ ክፍያዎች መጠየቅና መቀበል የለበትም፡፡
39.4 ከዚሁ ውል ጋር በተያያዘ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ አቅራቢው ያለግዥ ፈፃሚው አካል ፈቃድ ምንም
ዓይነት ኮሚሽን ወይም የባለቤትነት ክፍያ መቀበል አይችልም፡፡

39.5 አቅራቢውና ሠራተኞቹ ከዚህ ውል ጋር በተያያዘ በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ የሚያገኙትን መረጃ
(መረጃው ከውሉ በፊት፣ በውሉ ጊዜ ወይም ከውሉ በኋላ የተገኘ ቢሆንም) በምስጢር መጠበቅ አለባቸው፡፡
ከግዥ ፈፃሚው አካል በጽሑፍ ካልተፈቀደላቸው በስተቀር መረጃውን ለሦስተኛ ወገን አሳልፈው መስጠት
የለባቸውም፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ለዚሁ ውል አፈፃፀም ሲባል ከግዥ ፈፃሚው አካል በጥናትና ምርምር
እንዲሁም በሙከራ የተገኙ ውጤቶችን በምስጢር መጠበቅ ይኖርባቸዋል፡፡

39.6 የዚህ ውል ሁኔታዎች ያልተለመዱ የንግድ ወጪዎችን አያስተናግዱም፡፡ ያልተለመዱ የንግድ ወጪዎች
የሚባሉት ውሉ ውስጥ ያልተጠቀሱ ሕጋዊ ላልሆኑ አገልግሎቶች የሚከፈሉ ኮሚሽኖችና የመሳሰሉትን
ያካትታል፡፡ እንደዚህ ዓይነት ያልተለመዱ የንግድ ወጪ ጥያቄዎች ሲነሱ ውሉ እንዲቋረጥ ይደረጋል፡፡

39.7 አቅራቢው ከውሉ አፈጻጸም ጋር በተያያዘ በግዥ ፈፃሚው አካል ውሉ ያለበትን ደረጃ የሚያሳይ ማረጋገጫ
እንዲያቀርብ ሲጠየቅ ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል አጠራጣሪ የሆኑ የንግድ
ሁኔታዎች መኖራቸውን ከገመተ እውነታውን ለማወቅ አስፈላጊ ናቸው የሚላቸውን የሰነድ ማስረጃዎች
ሊጠይቅ ወይም በአካል ተገኝቶ ሊያጣራ ይችላል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
23/53
40. የጥቅም ግጭቶች

40.1 አቅራቢው በውል አፈጻጸም ሂደት እንቅፋት ሊሆኑ የሚችሉ የጥቅም ግጭቶችን ለመከላከልና ለማስወገድ
አስፈላጊ የሆኑ እርምጃዎች መውሰድ አለበት፡፡ የጥቅም ግጭቶች በተለይ ከኢኮኖሚያዊ ፍላጎት የተነሳ፣
በዝምድና ወይም በሌሎች ግንኝነቶች ወይም የጋራ ፍላጎቶች ምክንያት ሊመነጩ ይችላሉ፡፡ ማንኛውም በውል
አፈጻጸም ወቅት የሚከሰቱ የጥቅም ግጭቶች ያለምንም መዘግየት ለግዥ ፈፃሚው አካል በጽሑፍ መቅረብ
ይኖርባቸዋል፡፡

40.2 የግዥ ፈፃሚው አካል የጥቅም ግጭቶችን ለመከላከል በአቅራቢው በኩል እየተወስዱ ያሉ እርምጃዎች
ትክክለኛነት የማጣራትና አስፈላጊ ከሆነም ተጨማሪ እርምጃዎች እንዲወሰዱ የማድረግ መብቱ የተጠበቀ
ነው፡፡ የአቅራቢው ሰራተኞችና የማኔጅሜንት አባላት የጥቅም ግጭት ሊፈጥሩ በሚችሉ ተግባራት
አለመሳተፋቸውን አቅራቢው ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡ በእንደዚህ አይነት ተግባር ላይ የተሰማሩ ሰራተኞች
ቢኖሩ አቅራቢው በአንቀጽ 24 የተመለከተውን በማይጻረር መልኩ ከግዥ ፈፃሚው አካል ምንም አይነት ካሳ
ሳይጠይቅ አቅራቢው ወዲያውኑ በሌሎች ሰራተኞች መለወጥ ይኖርበታል፡፡

40.3 አቅራቢው የሰራተኞቹን ነጻነት ከሚጎዳ ከማንኛውም ግንኙነት መቆጠብ አለበት፡፡ ከእንደዚህ አይነት ተግባር
ካልተቆጠበና ሰራተኞቹ ራሳቸውን ችለው በነጻነት የማይሰሩ ከሆነ በውሉ ውስጥ የተመለከቱት የጉዳት ካሳ
ክፍያዎች እንደተጠበቁ ሆነው የግዥ ፈፃሚው አካል ያለምንም ማስታወቂያ ውሉን ሊያቋርጥ ይችላል፡፡

40.4 ውሉ ከተጠናቀቀ ወይም ከተቋረጠ በኋላ አቅራቢው የሚኖረው ተግባር ከዚህ በፊት በቀረቡ አገልግሎቶች
አቅርቦት ብቻ የተወሰነ ይሆናል፡፡ በግዥ ፈፃሚው አካል በጽሑፍ ካልተፈቀደ በስተቀር አቅራቢው ወይም ሌላ
ከአቅራቢው ጋር ግንኙነት ያለው አቅራቢ በዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች በማቅረብ ተግባር ላይ
እንዳይሳተፉ ይደረጋል፡፡

41. የካሣ ክፍያና የባለዕዳነት ገደብ

41.1 አቅራቢው የማናቸውም ህጋዊ ድንጋጌዎች ጥሰት፣ የሶስተኛ ወገኖች መብት ጥሰት ወይም ከፈጠራ መብት፣
የንግድ ምልክት እና ሌሎች የአእምሯዊ መብት ጉዳዮች የቅጂ መብትን ጨምሮ ወዘተ ጋር በተያያዘ
ከማናቸውም ወገን ለሚቀርብ የህግ ጥያቄ፣ አቤቱታ፣ የይገባኛል ጥያቄ፣ ካሳ፣ ኪሳራ፣ ጉዳት ወይም መካተት
ሲገባው ወይም መከናወን ሲገባው ያልተከናወነ እና ያልተካተተ አገልግሎት ሲኖር ለሚነሱ ጥያቄዎች የግዥ
ፈፃሚው አካልን ከተጠያቂነት ነፃ ያደርጋል፣ ይከላከላል፣ ካሳ ይከፍላል፡፡

41.2 አቅራቢው የራሱን ግዴታ ባለመወጣቱ ምክንያት ለሚከሰቱ ለማናቸውም ክሶች፣ የካሳ ክፍያ ጥያቄዎች፣
ኪሳራዎች ወይም ጉዳቶች በራሱ ወጪ የግዥ ፈፃሚው አካልን ይከላከላል፣ ከተጠያቂነት ነፃ ያደርጋል፣ ካሳ
ይከፍላል፤ ይህም ሲሆን፤

(ሀ) ጉዳዩ በግዥ ፈፃሚው አካል ከታወቀበት ቀን ጀምሮ ከ 30 ቀናት ባልበለጠ ጊዜ ስለነዚህ
ክሶች፣ የካሳ ክፍያ ጥያቄዎች፣ ኪሳራዎች ወይም ጉዳቶች ለአቅራቢው ሊገለጽ ይገባል፣
(ለ) በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተገለፀው መሰረት የአቅራቢው የተጠያቂነት ገደብ
ከፍተኛውን መጠን ወይም ጣሪያውን በውሉ አጠቃላይ ዋጋ ልክ ብቻ ይሆናል፤ ነገር ግን
ይህ የተጠያቂነት ገደብ አቅራቢው ሆን ብሎ በፈፀማቸው ተግባራት ምክንያት
በሚቀርቡ ክሶች፣ የካሳ ክፍያ ጥያቄዎች፣ ኪሳራዎች ወይም ጉዳቶች ላይ ተፈፃሚ
አይሆንም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
24/53
(ሐ) የአቅራቢው ተጠያቂነት የውል ግዴታውን ባለመወጣቱ ምክንያት በቀጥታ ለተከሰቱ
ክሶች፣ የካሳ ክፍያ ጥያቄዎች፣ ኪሳራዎች ወይም ጉዳቶች የተወሰነ ነው፡፡ የአቅራቢው
የተጠያቂነት ወሰን ቀደም ሲል ሊታሰቡ ያልቻሉ ክስተቶችን፣ አጋጣሚዎችን ወይም
ከአቅራቢው የአፈፃፀም ችግር ጋር በተዘዋዋሪ ግንኙነት ያላቸውን ጉዳዮች አያካትትም፡፡
41.3 አቅራቢው ለግዥ ፈፃሚው አካል ያለበት አጠቃላይ ተጠያቂነት ከጠቅላላ የውሉ ዋጋ ሊበልጥ አይችልም፡፡

41.4 አቅራቢው በሚከተሉት አካላት ምክንያት ለተከሰተ ክስ፣ የይገባኛል ጥያቄ፣ ኪሳራ ወይም ጉዳት ተጠያቂነት
አይኖርበትም፡፡

(ሀ) የግዥ ፈፃሚው አካል ማናቸውንም ማከናወን የሚገባውን ጉዳይ ባለማከናወኑ፣ በተሰጠው
የውሳኔ ሃሳብ ባለመስራቱ ወይም በአቅራቢው የተሰጠውን ማናቸውንም ውሳኔ
ባለመፈፀሙ ወይም በመተላለፉ ምክንያት የሚከሰቱ ወይም አቅራቢው
ያልተስማማባቸውን ውሳኔዎች ወይም የውሳኔ ሀሳቦች እንዲፈጽም በማስገደዱ ወይም
መረጃ መስጠት ሲገባው ባለመስጠቱ፣
(ለ) በአቅራቢው የተሰጡ መመሪያዎች በግዥ ፈፃሚው አካል፤ በወኪሎችና በሰራተኞች ወይም
በገለልተኛ አቅራቢዎች ተገቢ በሆነ መልኩ ባለመፈፀማቸው፣

41.5 ውሉን በሚያስተዳደር ወይም በውሉ ላይ ተፈፃሚ በሚሆን ህግ በሚወሰነው መሰረት አገልግሎቶቹ ተሰጥተው
ካበቁ በኋላ ባለው የተወሰነ ጊዜ ውስጥ አቅራቢው ማናቸውንም የውል ግዴታዎቹን በመጣሱ ምክንያት
ለሚከሰት ለማናቸውም ነገር ኃላፊነት ይኖርበታል፡፡

42. በአቅራቢው ሊሟሉ የሚገባቸው የመድን ዋስትና ሽፋኖች

42.1 ይህ ውል እንደተፈፀመና አቅራቢው የአገልግሎት የግዥ ማዘዣ እንደደረሰው ስራውን ከመጀመሩ በፊት ከዚህ
በታች ለተዘረዘሩት አደጋዎች፣ ገደቦች እና ሁኔታዎች አስፈላጊ የሆነውን የመድን ዋስትና ሽፋን ያቀርባል፣
ሌሎች ማናቸውም ንዑስ ተዋዋዮች ወይም ንዑስ ሥራ ተቋራጮች ይህን ዓይነቱን የመድን ዋስትና ሽፋን
እንዲያወጡ፣ ጠብቀው እንዲያቆዩ እና ተፈፃሚ እንዲያደርጉ ያደርጋል።

(ሀ) በውሉ መሠረት ለቀጠራቸውና ለሌሎች ሰዎች ወይም ተዋዋዮች እና ለራሱ የሚሆን
የጤና የመድን ዋስትና ሽፋን፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል የአቅራቢውን የህክምና ወጪ
በተመለከተ ተጠያቂነት አይኖርበትም፡፡
(ለ) አቅራቢው በሰራተኞቹ ላይ ጉዳት የሚያስከትልን ህመም ወይም የስራ ላይ የኢንዱስትሪ
አደጋ በተመለከተ ላለበት ተጠያቂነት፡፡
(ሐ) ውሉን ለመፈፀም አገልግሎት ላይ በዋሉ የግዥ ፈፃሚው አካል መሳሪያዎች ላይ ለሚደርስ
ጉዳት ወይም ኪሳራ፡፡
(መ) በሶስተኛ ወገኖች ወይም በግዥ ፈፃሚው አካል እና ከውሉ አፈፃፀም የሚነሳ የማናቸውም
ድርጅት ሰራተኛ ላይ ለሚደርስ አደጋ እና የፍትሐብሔር ተጠያቂነት፡፡
(ሠ) ከውሉ ጋር በተያያዘ በአካል ላይ በደረሰ የአካል ጉዳት ምክንያት ለሚከሰት የሞት አደጋ
ወይም ቋሚ አካል ጉዳት፡፡

42.2 ይህ የመድን ዋስትና ሽፋን እንዲኖር በማድረጉ ምክንያት የግዥ ፈፃሚው አካል አቅራቢው በዚህ ውል መሰረት
የሚኖርበትን ወይም ሊደርስበት የሚችልን አደጋ ወይም ስጋት በተመለከተ አስፈላጊውን ምርመራ ወይም
ጥናት አድርጓል ተብሎ ሊወስድ ወይም በዚህ መልኩ ሊተረጉም አይችልም፡፡ አቅራቢው የራሱን ስጋቶች

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
25/53
ወይም አደጋዎች ይመረምራል፡፡ በዚህ መሰረት አስፈላጊ ነው ተብሎ ከታመነበት ከላይ ከተገለፀው የመድን
ዋስትና ሽፋን የበለጠ እና/ወይም በቂ የሆነ ዋስትና ያቀርባል፡፡ ይሁን እንጂ አቅራቢው ውሉን መፈፀም
ባለመቻሉ ወይም ማናቸውንም ሌሎች ግዴታዎቹን ባለመፈፀሙ ምክንያት ለሚከሰት ተጠያቂነት
አስፈላጊውን፣ በቂ የሆነውን እና ለውሉ ዘመን የሚያስፈልገውን የመድን ዋስትና ዓይነት ከማቅረብ ኃላፊነት ነፃ
ሊሆን አይችልም፡፡

42.3 የመድን ዋስትና ሽፋን በአቅራቢው ወጪ እና ኪሳራ የሚቀርብ ሲሆን ይህም በቀጥታ ለግዥ ፈፃሚው አካል
የሚከፈል አይደለም፡፡

42.4 በዚህ አንቀጽ ውስጥ የሚፈልጉት ወይም የተደነገጉት የመድን ዋስትና ፖሊሲዎች በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ
ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ውስጥ ይህን ዓይነቱን ስራ ይሰራ ዘንድ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ በተሰጠው የመድን
ዋስትና ተቋም በጽሁፍ ተዘጋጅቶ የተሰጠ መሆን አለበት፡፡

42.5 የመድን ዋስትና ሽፋኑ በውሉ ዘመን ሙሉ በሙሉ ተፈፃሚ መሆን አለበት፡፡ ማናቸውም መሰረታዊ ለውጥ
ሲደረግ ወይም የመድን ዋስትና ሽፋኑ ሲሰረዝ አቅራቢው ወይም የመድን ዋስትና ሽፋን የሚሰጠው ተቋም
ቢያንስ ከ 30 ቀናት በፊት ለግዥ ፈፃሚው አካል ማሳወቅ አለበት፡፡

(ሀ) ይህ ውል ሲፈረም እና የአገልግሎት ግዢ ማዘዣ ተሰጥቶ ስራ ከመጀመሩ በፊት


አቅራቢው ወይም የመድን ዋስትና የሚሰጠው ተቋም የመድን ዋስትና መስፈርቶች
በሙሉ መሟላታቸውን በማረጋገጥ የመድን ዋስትና ሽፋን የምስክር ወረቀት ያቀርባል፡፡
ይህ የምስክር ወረቀት በአግባቡ ታይቶ እንዲጸድቅ ለግዥ ፈፃሚው አካል ይቀርባል፡፡ ውሉ
ፀንቶ በሚቆይበት ጊዜ ውስጥ አቅራቢው ወይም የመድን ዋስትና ሽፋን ሰጪው ድርጅት
በመድን ዋስትና ፖሊሲዎች ወይም ሽፋኖች ላይ ተገቢው እድሳት ወይም ሌሎች
ለውጦች መደረጋቸውን ለማረጋገጥ የመድን ዋስትና ሽፋን የምስክር ወረቀት ይሰጣል፡፡

43. ጤና እና ደህንነት

43.1 አቅራቢው አገልግሎቶችን በሚሰጥበት ጊዜ በዚህ ጉዳይ ላይ ተፈፃሚ የሆኑ ደንቦች እና የአሰራር መመሪያዎችን
ጨምሮ በግዥ ፈፃሚው አካል በወጡ ፖሊሲዎች እና አሰራሮች መሰረት ሰራተኞቹ አግባብነት ያላቸውን የጤና
እና ደህንነት መስፈርቶች እንዲሁም ሌሎች መመሪያዎች በአግባቡ ማክበራቸውን እና ተፈፃሚ ማድረጋቸውን
ያረጋግጣል፡፡

43.2 አቅራቢው ምንጊዜም በውሉ ውስጥ ወይም ከውሉ ጋር በተያያዘ ያሉበትን ግዴታዎች በግዥ ፈፃሚው አካል
ቅጥር ግቢ ውስጥ በሚያከናውንበት ጊዜ ከራሱ ሰራተኞች ጋር በተያያዘ የራሱን ዝርዝር የጤናና ደህንነት የሥራ
ፖሊሲ አውጥቶ ያስፈጽማል፡፡

43.3 አቅራቢው በአጠቃላይ የጤናና ደህንነት ጉዳዮች ላይ አግባብነት ካላቸው የመንግስት አካላት ጋር ወይም ከግዥ
ፈፃሚው አካል ጋር ተገቢውን ውይይት እና ግንኙነት የሚያደርግ አንድ የጤናና ደህንነት ተወካይ መመደብ
ይኖርበታል፡፡

43.4 አቅራቢው በግዥ ፈፃሚው አካል የአደጋ ምዝገባ አሰራር እና በራሱ በአቅራቢው የአደጋ የሪፖርት አቀራረብ
ላይ በመመስረት ሰራተኞቹ የአደጋ ምዝገባ ስርዓትን እንዲከተሉ ያደርጋል፡፡

43.5 ሊገለጹ የሚገባቸው አደጋዎች በሙሉ ወዲያውኑ ሥልጣን ላለው ኃላፊ እንዲቀርቡ ያደርጋል፡፡

43.6 የእሳት አደጋ ወይም ሌላ ማናቸውም አደጋ ሲከሰቱ ተገቢውን የመከላከያ እርምጃ ለመውሰድ በወጡ
የመከላከያ ተግባራት ላይ የአቅራቢው ሰራተኞች መተባበራቸውን ያረጋግጣል፡፡ ማናቸውም የአቅራቢውን

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
26/53
የስራ ቦታ የአሰራር ለውጦች ወይም ሌሎች ክስተቶች ምናልባትም እንደዚህ ዓይነት አዳዲስ አደጋዎችን ወይም
ስጋቶችን ሊጨምሩ የሚችሉ ከሆነ ለግዥ ፈፃሚው አካል ያሳውቃል፡፡

43.7 የአቅራቢው ሠራተኞች በማናቸውም ጊዜ ለሚከሰቱ ወይም ሊከሰቱ ለሚችሉ ማናቸውም አደጋዎች
የሚከተሉትን ጨምሮ በአግባቡ ለይተው እንዲያውቁ ስልጠና ይሰጣቸዋል።
(ሀ) በግዥ ፈፃሚው አካል ቅጥር ግቢ ውስጥ በማናቸውም ሰው ላይ ሊደርስ የሚችል የመቁሰል
አደጋ እና፣
I. የሚቻል ከሆነ ማናቸውም ሰው ላይ አደጋ ሳይደርስ ይህን ዓይነቱን ሁኔታ በአግባቡ
ለመቆጣጠር፤ ወይም
II. ይህን ዓይነቱን ሁኔታ ሥልጣን ላለው ኃላፊ ለማሳወቅ፣
(ለ) በግዥ ፈፃሚው አካል ፖሊሲዎች መሰረት በእሳት አደጋ መከላከል ትምህርቶች/ስልጠናዎች
ላይ መገኘትን ጨምሮ ሊኖሩ የሚችሉ የእሳት አደጋ ስጋቶች እና ጥንቃቄዎች እንዲሁም
የአሰራር ደንቦች፣
(ሐ) ፀጥታ
(መ) ስጋት መቀነስ፣
(ሠ) ዋና ዋና የአደጋ ክስተቶች፣

43.8 አቅራቢው አስፈላጊ የሆኑት የመጀመሪያ እርዳታ አቅርቦቶች ያቀርባል፣ ሰራተኞቹ በግዥ ፈፃሚው አካል
በሚፈለገው መሰረት የመጀመሪያ እርዳታ አሰጣጥ ሂደትን በተመለከተ ተገቢውን መመሪያ ማክበራቸውን
ያረጋግጣል፡፡

43.9 አቅራቢው በማናቸውም ጊዜ ጥቅም ላይ በመዋል የሚገኙ መሳሪያዎች እና ተፈፃሚ የሆኑ አሰራሮች ከግዥ
ፈፃሚው አካል የእሳት አደጋ ፖሊሲ ጋር መጣጣማቸውን ያረጋግጣል፡፡
43.10 አቅራቢው ምንጊዜም ከግዥ ፈፃሚው አካል የእሳት አደጋ መከላከል፣ የፀጥታ እና ደህንነት አማካሪዎች ጋር
ይተባበራል፣ በነዚህ አካላት የሚሰጡትን ተቀባይነት ያላቸውን አሳማኝ መመሪያዎች ይፈፅማል፡፡

44. የአእምሯዊ እና ኢንዱስትሪያዊ ንብረት ባለቤትነት መብቶች

44.1 አቅራቢው ውሉን በመፈፀም ሂደት ያገኛቸው፣ ያጠናቀራቸው ወይም ያዘጋጃቸው ሪፖርቶች እና ዳታዎች
ለምሳሌ ካርታዎች፣ ዲያግራሞች፣ ንድፎች፣ ዝርዝር መግለጫዎች፣ እቅዶች/ፕላኖች፣ ስታስቲኮች፣ ስሌቶች፣
ዳታቤዞች፣ ሶፍትዌር እና ደጋፊ ምዝገባዎች ወይም መረጃዎች የግዥ ፈፃሚው አካል ፍፁማዊ ንብረት ሆነው
ይቆያሉ፡፡ አቅራቢው ይህንን ሲያጠናቅቅ እነዚህን መረጃዎች እና ሰነዶች ለግዥ ፈፃሚው አካል ያስረክባል፡፡
አቅራቢው የነዚህን ሰነዶች እና መረጃዎች ቅጂ ይዞ ሊያቆይ አይችልም፣ ከግዥ ፈፃሚው አካል በቅድሚያ
የጽሁፍ ስምምነት ሳያገኝ ከውሉ ጋር ላልተያያዙ ዓላማዎች አይጠቀምም፡፡

44.2 አቅራቢው ሌሎች ማናቸውም አገልግሎቶች በሚሰጥበት ጊዜ በዚህ ውል ውስጥ ከሰጣቸው አገልግሎቶች ጋር
በተያያዘ ወይም እነዚህን በሚጠቅስ መልኩ ማናቸውንም ጽሁፎች አያሳትምም ወይም ከግዥ ፈፃሚው አካል
በቅድሚያ የጽሑፍ ስምምነት ሳያገኝ ከዚህ አካል ያገኛቸውን መረጃዎች ለሌላ ወገን አሳልፎ አይሰጥም፡፡

44.3 በውል አፈፃፀም ሂደት የተገኙ የቅጂ መብቶች እና ሌሎች አእምሯዊ ወይም ኢንደስትሪያዊ ንብረት መብቶች
ጨምሮ ማናቸውም ውጤቶች ወይም መብቶች የግዥ ፈፃሚው አካል ፍፁማዊ ንብረት ሲሆኑ ይህ አካል ያለ
ማናቸውም መልክዓ ምድራዊ ወይም ሌላ ገደብ እነዚህ የአእምሯዊ እና ኢንደስትሪያዊ ንብረት መብቶች
ሊያሳትም፣ ሊሰጥ ወይም አግባብ ነው በሚለው መልኩ ሊያስተላልፍ ይችላል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
27/53
44.4 በዚህ ውል መሰረት ተላልፈው ሊሰጡ የሚችሉ ማናቸውንም መረጃዎች፣ ሂደት፣ ዕቃ፣ ቁስ ወይም ሌሎች
ነገሮች በመጠቀም፣ ተግባራዊ በማድረግ፣ በማቅረብ ወይም በማስረከብ ምክንያት ማናቸውም ወጪዎች፣ የካሳ
ክፍያ ጥያቄዎች፣ የፍ/ቤት ክርክሮች፣ ወጪዎች እና ሌሎች የይገባኛል ጥያቄዎች ቢከሰቱ እና የነዚህ
አጠቃቀምም በማናቸውም ሰው አእምሯዊ ንብረት መብቶቸ ላይ ጥሰት የሚያስከትሉ ከሆነ አቅራቢው ለግዥ
ፈፃሚው አካል ካሳ ለመክፈል ወይም እንዲከፈለው ለማድረግ ተስማምቷል፡፡

45. የአገልግሎት መረጃ

45.1 አቅራቢው ከግዥ ፈፃሚው አካል በሚያደርገው ስምምነት መሠረት በየጊዜው የግዥ ፈፃሚው አካል
በብቸኝነት ተጠቃሚ የሚሆንበትን የአገልግሎት መረጃ ያቀርብለታል፡፡

45.2 አቅራቢው መረጃዎቹን ለግዥ ፈፃሚው አካል በሰጠበት ቀን መረጃዎቹ የተሟሉ እና ትክክለኛ መሆናቸውን
ያረጋግጣል፣ ዋስትና ይሰጣል። እንዲሁም በአንቀጽ 44 መሰረት የአገልግሎት መረጃዎች ለማሳተም ወይም
ለመቀበል በግዥ ፈፃሚው አካል ላይ ማናቸውንም ተጠያቂነት የሚያስከትል መረጃ/ዳታ ያላካተተ መሆኑን
ያረጋግጣል፡፡

45.3 የአገልግሎት መረጃው የተሟላ ወይም ትክክለኛ ባልሆነበት ወቅት፣ አቅራቢው ለግዥ ፈፃሚው አካል
ያልተሟሉትን ወይም የተዘለሉትን በመግለጽ በአልግሎት መረጃው ውስጥ ስለሚጨመሩ ወይም ስለሚሻሻሉ
ሁኔታዎች ወዲያውኑ ያሳውቃል፡፡

45.4 አቅራቢው ለግዥ ፈፃሚው አካል ከሮያሊቲ ክፍያ ነፃ የሆነ የአገልግሎት መረጃ ለመጠቀምና በስራ ላይ
ለማዋል፣ እንዲሁም በውስጡ ያሉትን ማንኛውንም አገልግሎቶች በየጊዜው ለግዥ ፈፃሚው አካል ይሰጣል፡፡
የግዥ ፈፃሚ አካሉ በንዑስ አንቀጽ 44.4 ወይም በዚህ ውል በተቀመጠው መሰረት ለአቅራቢው ምንም አይነት
የአልግሎት መረጃን የማሳየት ወይም የማስተዋወቅ መብት ላይሰጠው ይችላል፡፡

45.5 የግዥ ፈፃሚው አካል ለራሱ ብቸኛ መጠቀሚያ ይሆነው ዘንድ በአቅራቢው የተሰጡትን የአገልግሎት
መረጃዎች በመንግስት አካል ካታሎጎች ላይ በየጊዜው ሊያወጣቸው የሚችል ሲሆን የዚህም ዓላማ
በአሌክትሮኒክ ፎርማት ተዘጋጅቶ በኢትዮጵያ የፌደራል መንግስት የውስጥ መገናኛ ኔትዎርኮች ላይ እንዲለቀቅ
ለማድረግ ወይም በየጊዜው በሚውጡ በመንግስት አካል ውጫዊ ድረ-ገጽ ወይም በማናቸውም ሌላ
የኤሌክትሮኒክስ ሚዲያዎች ለመልቀቅ ነው፡፡

45.6 የአገልግሎት መረጃው ከመታተሙ በፊት አቅራቢው በአግባቡ ተመልክቶ እንዲያፀድቀው አግባብነት ያላቸውን
የካታሎግ ክፍሎች አንድ ቅጂ በግዥ ፈፃሚው አካሉ የሚሰጠው ሲሆን ይህ ዓይነቱ ማረጋገጫ ያለ በቂ
ምክንያት ሊከለከል ወይም ሊዘገይ አይችልም፡፡ ጥርጣሬን ለማስወገድ ሲባል በአንቀጽ 44.6 መሰረት ወይም
በሌሎች የዚህ ውል ገደቦች ላይ በመመስረት አቅራቢው ከሰጠው ማረጋገጫ ጋር በተያያዘ የግዥ ፈፃሚው
አካል በማናቸውም የአገልግሎት ካታሎግ ውስጥ የአገልግሎት መረጃዎቹን እንዳይጠቀም የመከልከል መብት
ለአቅራቢው አልተሰጠም፡፡

45.7 የአንቀጽ 13 እና 44.8 ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው በግዥ ፈፃሚው አካሉ ካታሎግ ውስጥ በየጊዜው
ከተካተቱ አገልግሎቶች ወይም መረጃዎች ወይም መሳሪያዎች ወይም የአገልግሎቶቸ መግለጫ ጋር በተያያዘ
ለሚነሱ ማናቸውም ተጠያቂነት፣ ኪሳራ፣ ወጪ፣ ክፍያ፣ ካሳ ወይም የፍ/ቤት ክርክር አቅራቢው ለግዥ
ፈፃሚው አካሉ ካሳ ለመክፈል ወይም እንዲከፈለው ለማድረግ ተስማምቷል፡፡

45.8 አቅራቢው በግዥ ፈፃሚው አካል ፈቃደኝነት ወይም ግድየለሽነት ለሚፈጠሩ ማንኛቸውም የተሳሳቱ
የአገልገሎቶች መግለጫዎች ወይም አገልገሎቶችን ከማስተዋወቅ ጋር በተያያዘ በግዥ ፈፃሚው አካል
ለሚፈጠር ማንኛውም ተጠያቂነት፣ ኪሳራ፣ ወጪ፣ ክፍያ፣ ካሳ ወይም የፍ/ቤት ክርክር ችግሮች አቅራቢው
ለግዥ ፈፃሚው አካሉ ካሳ ለመክፈል ወይም እንዲከፈለው ለማድረግ አልተስማማም ወይም አይጠበቅበትም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
28/53
46. የሂሳብ አያያዝ፣ ኢንስፔክሽንና ኦዲት

46.1 አቅራቢው በዚህ ውል መሠረት ለሚያቀርባቸው አገልግሎቶች አለም አቀፍ የሂሳብ አያያዝ መርሆችን
የተከተለ ትክክለኛ የሆኑ የሂሳብ መዝገቦች መያዝ ይኖርበታል፡፡ የሂሳብ መዝገቦቹ የአገልግሎቶቹን
ዝርዝርና ዋጋዎች በግልጽ የሚያሳይ መሆን ይኖርበታል፡፡
46.2 የፌዴራል ጀነራል ኦዲተርና የመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ወይም የኤጀንሲው
ኦዲተሮች በየጊዜው የግዥውን ኢኮኖሚያዊ ብቃትና ጥራት ለማረጋገጥ ሰነዶችን ሊመረምሩ ይችላሉ፡፡
በዚህ ጊዜ አቅራቢው እንደአስፈላጊነቱ የፅሑፍ ማብራሪያዎች እንዲያቀርብ ሊጠየቅ ይችላል፡፡
አቅራቢው ከዚህ ውል ሁኔታዎች ጋር በማያያዝ ሥልጣን በተሰጠው አካል የሙስናና ሌሎች ማጣራቶች
ሲደረጉ ሙሉ ትብብር ማድረግ አለበት፡፡

47. የመረጃ (ዳታ) አጠባበቅ

47.1 አቅራቢው ተፈፃሚ የሆኑ የመረጃ ጥበቃ ደንቦችን በሙሉ ያከብራል፡፡ በተለይም የሚከተሉትን
ለመፈፀም ተስማምቷል፡-

(ሀ) አግባብነት ያላቸውን ቴክኒካዊ እና ድርጅታዊ የፀጥታ ጥበቃ እርምጃዎችን ለመውሰድ፣


(ለ) ከግዥ ፈፃሚው አካል በሚሰጡት መመሪያዎች መሰረት እና በውሉ ስር የተጣሉበትን
ግዴታዎች ለመወጣት ሲል በግዥ ፈፃሚ አካል ስም ስለ እርሱ ሆኖ የግል መረጃዎችን
ፕሮሰስ ለማድረግ ብቻ፣
(ሐ) የግዥ ፈፃሚ አካሉ አግባብነት ያለውን የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ በመስጠት አቅራቢው
እነዚህን መስፈርቶች ማሟላቱን ለማረጋገጥ ኦዲት እንዲያደርገው ለመፍቀድ
እና/ወይም በዚህ አንቀጽ ስር የተደነገጉትን ግዴታዎቹን መወጣቱን የሚያረጋግጥ
ማስረጃ ለግዥ ፈፃሚ አካሉ ለማቅረብ፣
47.2 አቅራቢው ማናቸውንም ያልተፈቀዱ መረጃዎች ፕሮሰስ በማድረጉ፣ በማውደሙ እና/ወይም ሠራተኞቹ
ፕሮሰስ ተደርገው የተጠናቀቁ መረጃዎችን በማውደማቸው ወይም በማጥፋታቸው ወይም
በማበላሸታቸው ምክንያት በውሉ አፈፃፀም ሂደት ወይም በተዋዋዮች መካከል ስምምነት ላይ
በተደረሰው ጊዜ ውስጥ በማናቸውም ግለሰብ ወይም ህጋዊ ሰው ለሚቀርብ የካሳ ክፍያ፤ የጉዳት ካሳ
ወይም ወጪ ጥያቄ ለግዥ ፈፃሚ አካሉ ካሳ ለመክፈል ወይም እንዲከፈለው ለማድረግ ተስማምቷል፡፡

48. ክለሳ

48.1 የግዥ ፈፃሚው አካል ባለሥልጣን በሚጠይቀው መሠረት በዚህ የውል ሁኔታዎች ከቀረቡት
አገልግሎቶች በተገናኘ የግዥ ፈፃሚው አካል የእርካታ ደረጃ ለማየት አቅራቢውን ሲጠራ ስብሰባ ላይ
ተገኝቶ የውይይቱ ተካፋይ መሆን ይጠበቅበታል፡፡ በውይይቱ ላይ የሁለቱም ተዋዋይ ወገኖች ከፍተኛ
ባለሙያዎችና ሌሎች ሠራተኞች ተሳታፊ ይሆናሉ፡፡ ሁለቱም ወገኖች የውይይት አጀንዳ በስምምነት
ያዘጋጃሉ፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
29/53
49. የውል ማስከበሪያ ዋስትና

49.1 አቅራቢው ውሉ ከተፈረመ በኋላ ባሉት አሥራ አምስት (15) ቀናት ውስጥ ለመልካም አፈፃፀም ዋስትና በልዩ
የውል ሁኔታዎች የተጠቀሰውን ዋስትና ያቀርባል፡፡

49.2 የውል ማስከበሪያ ዋስትናው ገንዘብ አቅራቢው የውል ግዴታዎችን መወጣት ሲያቅተው በግዥ ፈፃሚው አካል
ላይ ለሚደርሰው ማንኛውም ኪሣራ በካሣ መልክ ይከፈላል፡፡

49.3 የውል ማስከበሪያ ዋስትናው በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተጠቀሰው የገንዘብ አይነትና መጠን በጥሬ ገንዘብ፣
በተረጋገጠ ቼክ፣ በሌተር ኦፍ ክሬዲት ወይም በባንክ ዋስትና መቅረብ አለበት፡፡

49.4 በልዩ የውል ሁኔታዎች በሌላ ሁኔታ ካልተገለፀ በስተቀር የአቅራቢው የውል ግዴታዎችና ሌሎች የዋስትና ጉዳዮች
መጠናቀቃቸው ከተረጋገጠ ከ 28 ቀናት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ የግዥ ፈፃሚው አካል የአፈጻጸም ዋስትናውን
ለአቅራቢው ይመልስለታል፡፡

49.5 ከላይ በንዑስ አንቀጽ 49.2 የተመለከተው ቢኖርም በውል አፈፃፀም ግዴታዎች ያልተሟሉ ሁኔታዎች ቢኖሩም
እንኳ የግዥ ፈፃሚው አካል የግዥ አጣሪ ኮሚቴ ያልተሟሉት ጉዳዮች በአቅራቢው ምክንያት አለመሆኑን
ካረጋገጠ የውል ማስከበሪያ ዋስትናው ለአቅራቢው ይመለሳል፡፡

49.6 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 49.5 መሠረት ከውል ማስከበሪያ ዋስትና ለአቅራቢው መመለስ
ሂደት ጋር በተያያዘ የግዥ ፈፃሚው አካል እጁ ላይ ያሉ ሰነዶች ለመንግሥት የግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ
ወይም ሌሎች ህጋዊ አካላት ማስረከብ ሲኖርበት ሰነዶቹን ማስረከብ ይኖርበታል፡፡

ረ. ውል አፈፃፀም

50. የአገልግሎቶች ተፈፃሚነት ወሰን

50.1 የልዩ የውል ሁኔታዎች እንደተጠበቁ ሆነው የሚሰጡት አገልግሎቶች በክፍል 6 የመስፈርቶች/ፍላጎቶች
ሠንጠረዥ ውስጥ በተገለፀው መሰረት ይሆናል፡፡
50.2 አገልግሎቶቹ በማናቸውም የርክክብ መመሪያዎች፣ የአገልግሎት ግዢ ማዘዣ ወይም በተዋዋዮች መካከል
በሚደረግ የጽሁፍ ስምምነት መሰረት በግዥ ፈፃሚ አካሉ የስራ ቦታ የሚከናወኑ ይሆናል፡፡

51. ተፈላጊ ውጤቶች (deliverables)

51.1 የሚሰጡት አገልግሎቶች የሚከተሉትን መረጃዎች/ውጤቶች በአቅራቢው እንዲቀርቡ በሚፈለግበት ጊዜ፡

(ሀ) መረጃው/ውጤቱ በፍላጎት መግለጫው ውስጥ በተጠቀሰው መሰረት እና በሚፈለገው


ቅርጽ ይቀርባል፡፡ ይህ ዓይነቱ ቅርጽ በፍላጎት መግለጫ ውስጥ ካልተገለፀ፣ አቅራቢው
ሥልጣን ባለው ኃላፊ በሚሰጠው መስፈርት መሰረት ሙያዊ ደረጃውን በጠበቀ ቅጽ
የሚቀርብ ይሆናል (የማስረከቢያ ጊዜውንም ያካትታል)፡፡
(ለ) የግዥ ፈፃሚ አካሉ የቀረቡት መረጃዎች ወይም ውጤቶች አጥጋቢ የሆነ የጥራት ደረጃ
እና/ወይም መጠን የጠበቁ ካልሆኑ በፍላጎት መግለጫው ወይም በግዥ ፈፃሚ አካሉ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
30/53
ለአቅራቢው እንዲታወቅ የተደረገ መስፈርት ያላሟሉ ከሆኑ በራሱ ውሳኔ ሊቀበል
ወይም ውድቅ ሊያደርግ ይችላል፡፡
(ሐ) የግዥ ፈፃሚው አካሉ ውጤቶቹን ወይም መረጃዎቹን ውድቅ ያደረገበትን በቂ ምክንያት
በጽሁፍ ሳያቀርብ (ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል) ማናቸውምን መረጃ አልቀበልም ሊል
አይችልም፡፡
(መ) የግዥ ፈፃሚ አካሉ ማናቸውምን መረጃዎች/ውጤቶች ውድቅ የማድረግ መብቱን
ከመገልገል ጋር በተያያዘ አለመግባባት ቢከሰት በአለመግባባት አፈታት ሥርዓት መሰረት
መፍትሔ እንዲሰጠው ይደረጋል፡፡
51.2 ተቀባይነት ያላቸው ውጤቶች/መረጃዎች በሙሉ በግዥ ፈፃሚ አካል ዘንድ ተቀባይነት ባላቸው ሌሎች
ውጤቶች/መረጃዎች በአቅራቢው ተተክተው እንዲቀርቡ ይደረጋል (በግዥ ፈፃሚ አካል ላይ ተጨማሪ ወጪ
ሳያስከትል)፡፡

52. የአገልግሎቶች አፈፃፀም

52.1 የአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 56.1 ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ አቅራቢው በራሱ ወጪ በውሉ መሰረት
አገልግሎቶችን ለመስጠት የሚያስፈልጉትን ሠራተኞች፣ መሳሪያዎች፣ መገልገያዎች እና ሌሎች ቁሳቁሶችን
በሙሉ ያቀርባል፡፡

52.2 የፍላጎት መግለጫው ውስጥ የተካተቱ ቀናት፣ ቅፆች፤ የአገልግሎት አፈጻጸም፤ የርክክብ ዘዴ፤ አግባብነት ያለው
የስራ አፈፃፀም መለኪያዎች፣ በቀናት መፈፀም የሚገባቸው ተግባራት፣ አነስተኛ የስራ አፈፃፀም ደረጃ እንዲሁም
ውሉን በተመለከተ ጥቅም ላይ የሚውሉ የስራ አፈፃፀም መለኪያ ዘዴዎች በአቅራቢው በጥብቅ እንዲከበሩ
ይደረጋል፡፡

52.3 ጊዜ ማለት አቅራቢው በዚህ ውል ውስጥ ከገባው ግዴታዎች ጋር የተያያዙ መሰረታዊ ጉዳዮች ወይም ጉዳይ
ነው፡፡

52.4 የፍላጐት መግለጫው የአገልግሎቶች አፈፃፀም ድንጋጌ ካስቀመጠ፣ አቅራቢው በሰነዱ ውስጥ በተደነገገው
መሰረት የተቀመጠውን የጊዜ ፕሮገራም በጥብቅ በማክበር አገልግሎቶቹን ለመፈፀም ተስማምቷል፡፡

52.5 የመንግስት አካልና አቅራቢው በቅን ልቡና አንዳቸው ከሌላው ጋር የሚተባበሩ ሲሆን መረጃዎችንና
መመሪያዎችን በመለዋወጥ የግዥ ፈፃሚ አካል ከውሉ የተሟላ ጥቅም እንዲያገኝ ለማስቻል አግባብነት ያለውን
እርምጃ ሁሉ ይወስዳሉ፡፡ አገልግሎቶቹን በሚሰጡበት ጊዜ ሁሉ አቅራቢው በስራ ቦታው ከሚሰጡ ከሌሎች
አገልግሎቶች ጋር በተያያዘ በግዥ ፈፃሚ አካል ከተመደቡ ከሌሎች ከማናቸውም አቅራቢዎች ጋር
ይተባበራል፡፡

52.6 በውሉ ገደቦች ከሚመጡ ከሌሎች ከማናቸውም ተጨማሪ ግዴታዎች በተጨማሪ ማናቸውም የሰራተኛ፣
የክፍያ መጣኔ ወይም የቅጥር ሁኔታ ወይም የሥራ ሰአት ወይም ሌሎች ቴክኖሎጂያዊ መሠረታዊ ለውጦች
በሚኖሩበት ጊዜ እነዚህ የተሻሻሉ ስምምነቶች/ሁኔታዎች ተፈፃሚ ከመደረጋቸው ቢያንስ ከአንድ ወር በፊት
ለግዥ ፈፃሚ አካል ማሳወቅ የአቅራቢው ግዴታ ነው፡፡

52.7 ከአገልግሎቶቹ አፈፃፀም ጋር በተያያዘ እንደሁኔታው አስፈላጊነት አቅራቢው በግዥ ፈፃሚ አካል በተወሰነው
ቅፅ፣ ቋንቋና ጊዜ መረጃ ይሰጣል፡፡

52.8 አቅራቢው በውሉ መሰረት አገልግሎቱን እንዳይሰጥ የሚያደርገው ማናቸውም ድርጊት ሲያጋጥመው የግዥ
ፈፃሚ አካል አባል፣ ኃላፊ ወይም ሰራተኛ ያልተደረገ ነገር መኖሩን ካወቀ፣ አቅራቢው ያለውን እውነታ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
31/53
ወዲያውኑ ስልጣን ለተሰጠው ኃላፊ ያሳውቃል፡፡ አቅራቢው ይህንን አንቀፅ አክብሮ መገኘቱ በማናቸውም
መልኩም ቢሆን በዚህ ውል ውስጥ ካሉት ከማናቸውም ግዴታዎቹ ነፃ ሊያደርገው አይችልም፡፡

52.9 አቅራቢው በውሉ ውስጥ ያሉበትን ማናቸውንም ግዴታዎቹን እንዲወጣ ለማስቻል ግዥ ፈፃሚ አካል
ፖሊሲዎቹን፤ ደንቦችን፣ አሰራሮቹን፣ የጥራት ደረጃዎች ቅጂዎችን ለአቅራቢው የሚሰጠው ይሆናል። (በነዚህ
ሰነዶች ላይ የሚደረጉ ማናቸውንም ማሻሻያዎች ወዲያውኑ ለአቅራቢው ያሳውቃል)፡፡

52.10 አስፈላጊ በሚሆንበት ጊዜ ግዥ ፈፃሚው አካል በስራ ቦታው ከውሉ ጋር በተያያዘ ግዴታቸውን ሲወጡ
የአቅራቢው ሰራተኞች የሚጠቀሙባቸውን አስፈላጊ ፖሊሲዎችን፣ ደንቦች፣ አሰራሮች እና የጥራት ደረጃዎች
አቅራቢው እንዲያወጣ ሊጠይቅ ይችላል፡፡ በዚህ ብቻ ሳይወሰን የስነ ስርአት እና የቅሬታ አቀራረብ አሰራርን
ያካትታል፡፡ አቅራቢው የነዚህን ፖሊሲዎች፣ ደንቦችና አሰራሮች ቅጂዎች ለግዥ ፈፃሚ አካል የሚሰጥ ይሆናል።
(በነዚህ ሰነዶች ላይ የተደረጉትን ማናቸውንም ለውጦች ለግዥ ፈፃሚ አካል ወዲያውኑ ያሳውቃል)፡፡
52.11 አቅራቢው ከራሱ ከአቅራቢው አቅራቢዎች ጋር በተያያዘ ስላለ ወይም ሊኖሩ ስለሚችሉ ስለማናቸውም
አገልግሎት የመስጠት ችሎታው ላይ ችግር ስለፈጠሩ ወይም ሊፈጥሩ ስለሚችሉ ችግሮች ወዲያውኑ ለግዥ
ፈፃሚ አካል ያሳውቃል፡፡

52.12 አቅራቢው ምንጊዜም አገልግሎቶችን በውሉ መሰረት የመስጠት ኃላፊነት ያለበት ሲሆን በቢጋሩ መሠረት
(በግዥ ፈፃሚ አካል ላይ ተጨማሪ ወጪ ሳያስከትል) የአቅርቦቱን ቀጣይነት ያረጋግጣል፡፡ አቅራቢው
የአቅርቦቱን ቀጣይነት ለማረጋገጥ በግዥ ፈፃሚ አካል የፀደቁ የመጠባበቂያ እቅዶችና ሁኔታዎችን ዝግጁ
ያደርጋል፡፡

52.13 አቅራቢው በራሱ ሰራተኞችም ሆነ በሌሎች በማናቸውም ጊዜ አገልግሎቱን የመስጠት ችሎታው ላይ ችግር
ካስከተሉ ወይም ሊያስከትሉ የሚችሉ ከሆነ (አድማ የመምታት ርምጃን ጨምሮ) ከዚሁ ጋር በተያያዘ
የተወሰዱ ወይም ሊወሰድ የሚችል ኢንዱስትሪያዊ ርምጃ ወዲያውኑ ለግዥ ፈፃሚ አካል ያሳውቃል፡፡

52.14 አቅራቢው ኢንዱስትሪያዊ ርምጃ በሚወስድበት ጊዜ በግዥ ፈፃሚ አካል ላይ ተጨማሪ ወጪ ሳያስከትል
አገልግሎቶቹን በውሉ መሠረት የመስጠት ኃላፊነት አለበት፡፡ አቅራቢው ለግዥ ፈፃሚ አካል የፀደቁ
የመጠባበቂያ ዕቅዶችን ወይም ሁኔታዎችን ዝግጁ ማድረግ አለበት፡፡

52.15 አቅራቢው በውሉ መሰረት አገልግሎቶቹን መስጠት በማይችለበት ጊዜ፣ አቅራቢው ለግዥ ፈፃሚ አካል
የሚያደርገው ማስተካከያ እንዳለ ሆኖ በኢንዱስትሪያዊው ርምጃ ወቅት ወይም በሌላ ማናቸውም ክስተት
ተጨማሪ ወጪ ሳያስከትል የግዥ ፈፃሚ አካል ሰራተኞች የአቅራቢው ንብረት የሆኑትንና በግዥ ፈፃሚ አካል
አስፈላጊ ናቸው የተባሉትን ማሽኖች፣ መስሪያዎች፣ ማቴሪያሎች እንዲያገኙና ያለምንም ገደብ እንዲጠቀሙ
አቅራቢው ይፈቅዳል፡፡

53. የአፈፃፀም መለኪያ

53.1 በውሉ ገደቦች ከሚኖሩ ተጨማሪ ዝርዝር ግዴታዎች በተጨማሪ፣ በማናቸውም ረገድ ስልጣን በተሰጠው ኃላፊ
ዘንድ ተቀባይነት ያላቸውን አገልግሎቶች በውሉ ደረጃና መስፈርት መሠረት መስጠት የአቅራቢው ግዴታ
ነው፡፡
53.2 አቅራቢው በቢጋሩ ውስጥ በተጠቀሰው መሠረት የውሉ መስፈርት/ደረጃ መሟላቱን ለማረጋገጥ ስልጣን
በተሰጠው ኃላፊ ዘንድ ተቀባይነት ያለውን በአግባቡ በሰነድ የተያዘ የጥራት ቁጥጥር ስርአት ያዘጋጃል፣ ስራ ላይ
ያውላል፡፡

53.3 በውሉ መሠረት ግዥ ፈፃሚ አካል ካሉት ከማናቸውም ሌሎች መብቶች በተጨማሪ ስልጣን የተሰጠው ኃላፊ
ከላይ በአንቀፅ 53.2 ስር የተጠቀሰውን የአቅራቢውን የጥራት ቁጥጥር ስርአት የመመርመር መብት አለው፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
32/53
53.4 በውሉ ዘመን ውስጥ ስልጣን የተሰጠው ኃላፊ በማናቸውም ጊዜ እየተሰጡ ያሉትን አገልግሎቶች አሰጣጥ
ሊመረምር ይችላል፡፡ የግዥ ፈፃሚ አካል ለሚያደረገው ምርመራ እና ፍተሻ የሚፈልጋቸውን መረጃዎች በሙሉ
አቅራቢው ያቀርባል፤ ይሰጣል፡፡

53.5 የማናቸውም አገልግሎቶች የውል አፈጻጸም ክፍል ችግር ያለበት ወይም በቢጋሩ ውስጥ ከተገለፀው የተለየ ሆኖ
ከተገኘ ወይም ከግዥ ፈፃሚ አካል ችግር ወይም ቸልተኝነት ውጪ በሆነ ምክንያት በውሉ ደረጃና መስፈርት
መሠረት የተሰጠ ካልሆነ፣ አቅራቢው በራሱ ወጪ ችግር አለበቸው የተባሉትን አገልግሎቶች (ያለምንም
ተጨማሪ ወጪ) ግዥ ፈፃሚ አካል በቂ ነው ብሎ በሚወስነው ጊዜ ውስጥ መልሶ ይፈፅመዋል/ይሰራዋል፤
ይህንን ካላደረገ፣ ግዥ ፈፃሚ አካል ችግር ያለባቸው አገልግሎቶች በሶስተኛ ወገን እንዲፈፀሙለት የማድረግ
ወይም በራሱ የማከናወን መብት አለው፡፡ አገልግሎቶቹን ለማከናወን ወይም ለመግዛት በግዥ ፈፃሚ አካል
የወጣው ወጪ ለነዚሁ አገልግሎቶች ለአቅራቢው ይከፈል ከነበረው የገንዘብ መጠን በላይ ሆኖ ከተገኘ፣
አቅራቢው ውሉን በመጣሱ ምክንያት ለግዥ ፈፃሚ አካል ሊከፈል ከሚገባው ከሌላ ከማናቸውም የገንዘብ
መጠን በተጨማሪ በትርፍ የመጣውን ልዩነት ጥያቄው ሲቀርብለት አቅራቢው ለመንግስታዊው አካል
ይከፍላል፡፡

53.6 የውሉ አፈጻጸም በአቅራቢው ድክመት ሳይሆን ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ወይም አቅራቢው ባልጠበቀው
በማንኛውም ሁኔታ ወይም በግዥ ፈፃሚው አካል ምክንያት ቢዘገይ አቅራቢው አገልግሎት አሰጣጡን
ለማጠናቀቅ ተመጣጣኝ የሆነ የጊዜ ማራዘሚያ ይፈቀድለታል።

53.7 የግዥ ፈፃሚው አካል በአቅራቢው የሚቀርበውን እያንዳንዱ አገልግሎት በቢጋሩ (Terms of
reference) በተቀመጠው መስፈርት መሰረት መሆኑን ወይም በቢጋሩ ላይ የተቀመጠ መስፈርት
በይኖርም ፕሮፌሽናል አቅራቢ ሊያቀርብ የሚገባውን ሁሉ ማሟላቱን ማረጋገጥ አለበት። ግዥ
ፈፃሚው አካል በውሉ አፈጻጸም ጊዜ በየወሩ ባሉት የመጀመሪያ 15 ቀናት ውስጥ ወይም ውሉ ከተቋረጠ በኋላ
ባሉት 14 ቀናት ውስጥ:-

(ሀ) በውሉ አፈጻጸም ጊዜ በየወሩ የታዩትን የውል አፈጻጸም ድክመቶች ማስታወሻ


(የአፈጻጸም ማስታወሻ) ለአቅራቢው ይልክለታል።
(ለ) እያንዳንዱ የአፈጻጸም ማስታወሻ በውል አፈጻጸም ሂደት ላይ ከታየው የአፈጻጸም
ድክመት ጋር ተመጣጣኝ የሆነ የውል ዋጋ ቅነሳ ቅጣት (Rebate) ማካታት
ይኖርበታል።
(ሐ) አቅራቢው በአፈጻጸም ማስታወሻው ላይ የቀረበውን የውል ዋጋ ቅነሳ ቅጣት
ካልተቀበለው፤ ከተቃወመውና ቅሬታ ካቀረበ በሰባት (7) ቀናት ውስጥ ስምምነት
ላይ ለመድረስ ጥረት መደረግ አለበት። በሰባት ቀናት ውስጥ ጉዳዩ መፍታት
ካልተቻለ በአለመግባባቶች አፈታት ስርዓት መሰረት የሚታይ ይሆናል።
(መ) አቅራቢው በአፈጻጸም ማስታወሻ ላይ በቀረበው የዋጋ ቅነሳ አስመልክቶ
ማስታወሻው በደረሰው በሰባት ቀናት ውስጥ ወይም ሁለቱም ተዋዋዮች
በተስማሙበት ሌላ ጊዜ ውስጥ ተቃውመውን ካላቀረበ ቅነሳው እነደተቀበለው
ተቆጥሮ ወዲያውኑ ተፈጻሚ ይሆናል።
53.8 በዚህ አንቀጽ 53 የተዘረዘሩት የግዥ ፈፃሚው አካል መብቶች በሌላ ሁኔታ የተሰጡትን መብቶችና መፍትሄዎች
የሚጋፉ ወይም የሚቃረኑ መሆን የለባቸውም።

53.9 አቅራቢው በግዥ ፈፃሚው አካል የአፈጻጸም ሪፖርት (Progress Report) በቢጋሩ ላይ ከሰፈረው
የአፈጻጸም ጊዜ ጋር በማነጻጸር እንዲያቀርብ ሲጠየቅ ለዚሁ ተብሎ በግዥ ፈፃሚው አካል በተዘጋጀው ቅጽ
(ፎርማት) መሰረት ማቅረብ አለበት።

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
33/53
53.10 ግዥ ፈፃሚው አካል አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ሁለቱም ወገኖች የአፈጻጸም ብቃታቸውን ለማሻሻል በአፈጻጸም
መመዘኛዎች ዙሪያና በሌሎች ጉዳዮች ላይ የመረጃ ልውውጥ በማድረግ መተባበር አለባቸው።

54. አገልግሎት የሚሰጥበት ቦታ

54.1 በተዋዋይ ወገኖች መካከል በዋጋ ላይ የሚደረገው የውል ስምምነት እንደተጠበቀ ሆኖ፣ ግዥ ፈፃሚው አካል
በውሉ ዘመን በማናቸውም ጊዜ በውሉ ውስጥ ያሉ ቦታዎችን ብዛት የመጨመር ወይም የመቀነስ መብቱ
የተጠበቀ ነው፡፡

54.2 ሌላ ማናቸውም መብት ወይም ማስተካከያ እንዳለ ሆኖ፣ ምንም እንኳ አነስተኛው የጊዜ መጠን በነዚህ
ሁኔታዎች ውስጥ በግልፅ ባይጠቀስም፣ ግዥ ፈፃሚው አካል በቦታዎቹ ብዛት ላይ የሚያደርጋቸውን ጭማሪዎች
ወይም ቅናሾች በተመለከተ በተቻለ መጠን የቅድሚያ ማስታወቂያ ለመስጠት ተገቢውን ጥረት ያደርጋል፡፡

55. የግዥ ፈፃሚው አካል የሥራ ቦታዎች (Sites) ስለመጠቀም

55.1 በውሉ ዘመን ውስጥ ግዥ ፈፃሚው አካል ከአገልግሎቶች መሰጠት ጋር በተያያዘ በቢጋሩ ውስጥ በተገለፀው
መሠረት ባለው ቦታ አቅራቢው የተወሰኑ ቦታዎችን እንዲጠቀም ይፈቀድለታል፡፡

55.2 አቅራቢው የሥራ ቦታዎቹን ከአገልግሎቶቹ አሰጣጥ ጋር በተያያዘ ብቻ የሚጠቀምባቸው ሲሆን የአቅራቢው
ሰራተኞችም የሥራ ቦታዎቹን ለዚሁ አላማ ብቻ መጠቀማቸውን ያረጋግጣል፡፡

55.3 አቅራቢው የሥራ ቦታዎቹ ሁልጊዜም ንፁህ፣ የተስተካከለና ሙያዊ ይዞታ/ሁኔታ ላይ መሆናቸውን
ያረጋግጣል፡፡

55.4 አቅራቢው የሥራ ቦታዎቹን እንዲጠቀም የተሰጠው ፈቃድ ለአቅራቢውና ለሰራተኞቹ ብቻ ነው፡፡ የሥራ
ቦታዎቹን ማናቸውንም ክፍል ከግዥ ፈፃሚው አካል በቅድሚያ በፅሑፍ የተሰጠ ፈቃድ ሳያገኙ መጠቀም
ወይም መግባት የሚችሉት የአቅራቢው ሰራተኞችና ከአገልግሎቶች አሰጣጥ ጋር በተያያዘ ለአቅራቢው አስፈላጊ
ነገሮችን የሚያቀርቡ ሰዎች ብቻ ናቸው፡፡

55.5 ጥርጣሬን ለማስወገድ ሲባል፣ በስራ ቦታዎች ለመጠቀምና ለመግባት የተሰጠው ፈቃድ የቦታውን ማናቸውንም
ክፍል በኪራይ እንደተሰጠ አያስቆጥረውም፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል ምንጊዜም በነዚህ የሥራ ቦታዎች ላይ
ሙሉ ባለይዞታና ተቆጣጣሪ ሆኖ የሚቆይ ሲሆን አቅራቢው የሥራ ቦታዎቹን የብቻው ይዞታ አያደርገውም
ወይም ማናቸውም ጥቅም አይኖረውም፡፡

55.6 በውሉ መሠረት ለአቅራቢው የተሰጠው መብት እንደተጠበቀ ሆኖ ግዥ ፈፃሚው አካል ምንጊዜም ለሌች
ሶስተኛ ወገኖች የሥራ ቦታዎቹን እንዲጠቀሙ የመፍቀድ መብት አለው፡፡

55.7 አቅራቢው የሥራ ቦታውን በንፅህናና በአግባቡ ይያዛል፣ በአግባቡ ያስጠብቃል፡፡

55.8 አገልግሎቶቹን ለመስጠት ጥቅም ላይ የሚውሉ መሳሪያዎችን ለማንቀሳቀስ ጥቅም ላይ የሚውል በቂ የውሃ፣
የጋዝና የኤሌክትሪክ አቅርቦት ግዥ ፈፃሚው አካል ያቀርባል/ይሰጣል፡፡

55.9 ግዥ ፈፃሚው አካል በቢጋሩ ውስጥ በተጠቀሰው መሠረት ከአገልግሎት አሰጣጥ ለሚከሰቱ ቆሻሻዎች
የማሰባሰቢያ ቦታዎች በማዘጋጀት ለማስወገድ ሁኔታዎችን ያመቻቻል፡፡

55.10 አቅራቢው በቅድሚያ ከግዥ ፈፃሚው አካል የፅሑፍ ፈቃድ ሳያገኝ በስራ ቦታዎቹ በማናቸውም ክፍል ላይ
ማንኛውንም ለውጥ ወይም ማሻሻያ አያደርግም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
34/53
56. መሳሪያዎች እና ማቴሪያሎች

56.1 አቅራቢው መሳሪያዎች እና ማቴሪያሎችን በአንቀጽ 56.13 እና 56.14 መሰረት ባለቤትነታቸው ወደ


አቅራቢው እንዲዛወር ካልተደረገ በስተቀር ከውሉ ጋር በተያያዘ ጥቅም ላይ የሚውሉትን መሳሪያዎች እና
ማቴሪያሎች ማቅረብ እና መግጠም አለበት፡፡

56.2 መሳሪያዎቹ እና ማቴሪያሎቹ በግዥ ፈፃሚው አካል በሚቀርቡበት ጊዜ በዚሁ አካል አስፈላጊ ጥገና እና
የአገልግሎት ስራ ይከናወናል፡፡
56.3 የውሉ ሥራ መሪ በግዥ ፈፃሚው አካል ስልጣን ለተሰጠው ሀላፊ መሳሪያዎች ላይ የታዩ ማናቸውንም ችግሮች
ወይም ጉዳቶች ያሳውቃል፡፡ አቅራቢው በራሱ ሠራተኞች ድርጊት ወይም ቸልተኝነት ለጠፉ ወይም ጉዳት
ለደረሰባቸው የግዥ ፈፃሚው አካል መሳሪያዎች አስፈላጊውን ክፍያ በመክፈል መሳሪያዎቹ እንዲተኩ
ያደርጋል፡፡

56.4 በቢጋሩ ላይ በተመለከተው መሰረት አቅራቢው በራሱ ወጪ አገልግሎቶቹን በመስጠት አስፈላጊ የሆኑ
መሳሪያዎችን ይተክላል፡፡
56.5 አቅራቢው ከውሉ ጋር በተያያዘ ጥቅም ላይ የዋሉ መሳሪያዎችን በሙሉ በአምራቹ መመሪያ እና በአሁኑ ወቅት
በስራ ላይ ባሉ ደንቦች መሰረት በአግባቡ እንዲያዙ ያደርጋል፡፡

56.6 በአቅራቢው ጥቅም ላይ የዋሉ መሳሪያዎች እና ማቴሪያሎች በኢትዮጵያ ሕግ እና በአለም አቀፍ መመሪያዎች
መሰረት አስፈላጊውን አገልግሎት በሚሰጡበት ሁኔታ እንዲገኙ ያደርጋል፡፡ አስፈላጊ በሚሆንበት ጊዜ
አቅራቢው እነዚህ መሳሪያዎች በአስፈላጊው የአሰራር ሁኔታ ላይ መገኘታቸውን ለማረጋገጥ ስልጣን ለተሰጠው
ኃላፊ ማስረጃ ያቀርባል፡፡
56.7 አቅራቢው፤
(ሀ) ስኬታማ የሆነ እና አስቀድሞ በእቅድ የተያዘ የጥገና ፕሮግራም ያዘጋጃል፣
(ለ) የአገልግሎቱን ቀጣይነት ለማረጋገጥ አስቸኳይ የሆኑ የማስተካከያና የጥገና ሁኔታዎችን
ያመቻቻል
(ሐ) አስፈላጊ የሆኑ መሳሪያዎችን በሙሉ ከግዥ ፈፃሚው አካል ጋር በመሆን ለመግዛት
ተስማምቷል፡፡
(መ) በአገልግሎት አሰጣጥ ሂደቱ በስራ ቦታው ጥቅማ ላይ የዋሉ መሳሪያዎች በሙሉ
የምርመራ እና ፍተሻ አገልግሎት የሚያገኙባቸውን ደንቦች መከበራቸውን ያረጋግጣል፡፡
(ሠ) አስፈላጊ ምዝገባዎችን ይይዛል፣ በግዥ ፈፃሚው አካል አስፈላጊውን ማረጋገጫ እና
ምርመራ እንዲደረግ ይህንን ሰነድ ክፍት አድርጎ ይይዛል፡፡
56.8 ከውሉ ጋር በተያያዘ በአቅራቢው ጥቅም ላይ የዋለ ማናቸውም የመገናኛ ወይም የኤሌክትሪክ መሳሪያ በግዥ
ፈፃሚው አካል ጥቅማ ላይ በሚውሉ በማናቸውም መሳሪያዎች ላይ ጉዳት እንዳያደርሱ አስፈላጊውን ጥንቃቄ
ያደርጋል፡፡

56.9 ከውሉ ጋር በተያያዘ በአቅራቢው ጥቅም ላይ እንዲውሉ የታሰቡ ማናቸውም የመገናኛ ወይም የኤሌክትሪክ
መሳሪያዎች ወደ ግዥ ፈፃሚው አካል የሥራ ቦታ ከመግባታቸው በፊት በዚሁ አካል ምርመራ እና ማረጋገጫ
እንዲደረግባቸው ያደርጋል፡፡
56.10 የንዑስ አንቀጽ 56.9 ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ አቅራቢው ከውሉ ጋር በተያያዘ በተጠቀማባቸው የመገናኛ እና
የኤሌክትሪክ መሳሪያዎች ላይ ለሚደርስ ጉዳት ተጠያቂ ይሆናል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
35/53
56.11 ግዥ ፈፃሚው አካል ከአገልግሎት አሰጣጡ ጋር በተያያዘ አቅራቢው የሚጠቀምባቸውን መሳሪያዎች በማናቸውም
ጊዜ የመመርመር መብት ያለው ሲሆን እነዚህ መሳሪያዎች ጥቅም ላይ ስለሚውሉበት ሁኔታ ስልጣን በተሰጠው
ኃላፊ የሚሰጡ ማናቸውንም መመሪያዎች አቅራቢው ያከብራል፡፡

56.12 ግዥ ፈፃሚው አካል በአቅራቢው ወደ ስራ ቦታው ለመጡ ለማናቸውም መሳሪያዎች ኃላፊነት አይኖርበትም፣
ክፍያ አይፈጽምም ወይም አይጠየቅም፡፡

56.13 ይህ ውል ተፈፃሚ በሚሆንበት ጊዜ ለአቅቢው የተላለፉ መሳሪያዎች በሙሉ ለግዥ ፈፃሚው አካል እና
በአቅራቢው በጣምራ በሚመደብ በአንድ ገለልተኛ ባለሙያ ዋጋቸው እንዲተመን ይደረጋል፡፡ የእነዚህ
መሳሪያዎች ባለቤትነት ያለ ምንም ክፍያ ለአቅራቢው እንዲተላለፍ ይደረጋል፡፡

56.14 ውሉ በሚጠናቀቅበት ጊዜ በአቅራቢው የቀረቡ ወይም ባለቤትነታቸው በግዥ ፈፃሚው አካል ወደ አቅራቢው
እንዲተላለፉ የተደረጉ መሳሪያዎች በሙሉ በድጋሚ የዋጋ ትመና ተደርጎላቸው በቢጋሩ ውስጥ በተገለፀው
መሰረት ወደ ግዥ ፈፃሚው አካል ባለቤትነት እንዲተላለፉ ይደረጋል፡፡ በመሳሪያዎቹ ዋጋ ላይ ማናቸውም
ጭማሪ ወይም ቅናሽ በሚኖርበት ጊዜ ይህ ዋጋ ወይም ልዩነት ለአቅራቢው በሚከፈል የመጨረሻ ክፍያ ላይ
ይደመራል ወይም እንዲቀነስ ይደረጋል፡፡ ማናቸውም የዋጋ ንረት ከሌለ በስተቀር መሳሪያዎቹን ወደ ግዥ
ፈፃሚው አካል ባለቤትነት እንዲተላለፉ የሚደረገው ያለ ምንም ክፍያ ነው፡፡

57. የአቅራቢው ሠራተኞች

57.1 አቅራቢው በውሉ መሠረት የቀጠራቸውን ሠራተኞች ቅጥር እና የአገልግሎት አሰጣጥ ሁኔታ በተመለከተ ሙሉ
ኃላፊነት አለበት፡፡
57.2 አገልግሎቶቹ በቢጋሩ ውስጥ በተገለፀው መሰረት ተሟልተው መሰጠታቸውን ለማረጋገጥ አቅራቢው በቂ
ሠራተኞችን ይቀጥራል፡፡ በዚህ ብቻ ሳይወሰን የእረፍት ቀናት ወይም ሠራተኞች በህመም ምክንያት ወይም
በሌላ ምክንያት ከስራ በሚቀሩበት ጊዜ አገልግሎቱን የሚሰጡ የሰለጠኑ እና ብቃት ያላቸው ሰራተኞችን በበቂ
ሁኔታ ጠብቆ ለማቆየት የሚያስፈልጉትን ሠራተኞች በሙሉ ያካትታል፡፡ ከአገልግሎቱቹ ጋር በተያያዘ
አቅራቢው አስፈላጊውን ጥንቃቄ የሚያደርጉ፣ ክህሎት ያላቸው እና ከእነርሱ የሚጠበቁትን አገልግሎቶች
በመስጠት ልምድ ያላቸው ሠራተኞችን ብቻ የሚቀጥር ሲሆን እነዚህ ሰዎች ከሚከተሉት ጋር በተያያዘ
አገልግሎቶቹን ለመስጠት በቂ ስልጠና የወሰዱና እና መመሪያ የሚያውቁ መሆን አለባቸው፡-

(ሀ) ግለሰቡ ሊሰራው/ቸው የሚያስፈልጉ ስራዎችን የማከናወን ብቃት፣


(ለ) የውሉ እና የቢጋሩ ድንጋጌዎች፣
(ሐ)የግዥ ፈፃሚው አካል አግባብነት ያላቸውን ፖሊሲዎች፣ ደንቦች፣ አሰራሮች እና
ደረጃዎች
(መ)የግል ንጽህና፣ የደንበኛ አያያዝ፣ ሁኔታዎችን እና የስራ አጋጣሚዎችን እንደ
አመጣጣቸው ለመቀበል የሚያስችል እና እነዚህን ሁኔታዎች ከጤና ጋር በተያያዘ
በጥብቅ የሚከታተል ሠራተኛ፣
(ሠ)ማናቸውንም ከግዥ ፈፃሚው አካል ወይም ከስራው ጋር የተያያዙ እና በስራው ሂደት
የተገኙ መረጃዎችን ሁሉ በጥብቅ ሚስጢር መያዝ፣
57.3 አቅራቢው ለውሉ አላማ ሲል ብቃት ያላቸውን ሰራተኞች በሚመለምልበት ጊዜ በቢጋሩ መሰረት መስራት
አለበት፡፡

57.4 አቅራቢው የቀጠራቸው ሠራተኞች አስፈላጊ የሆነ የሥራ ልምድ እና የሙያ ብቃት ያላቸው መሆኑን
ያረጋግጣል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
36/53
57.5 የግዥ ፈፃሚው አካል ለታሰቡት ስራዎች አይመጥኑም የሚላቸውን ሠራተኞች ያለመቀበል መብት አለው፡፡
ሠራተኞች በዚህ ዓይነት ሁኔታ ተቀባይነት በሚያጡበት ጊዜ አቅራቢው አማራጭ ሠራተኞችን ያቀርባል፡፡
በተጨማሪም ስልጣኑ የተሰጠው ኃላፊ አገልግሎት የሚሰጡ ሰራተኞች ላይ ወይም በአቅራቢው በተቀጠረ
በማናቸውም ሠራተኛ ላይ በቂ ምክንያት በሚኖርበት ጊዜ የስነ ስርዓት እርምጃ እንዲወሰድበት ወይም ከስራ
እንዲሰናበት ለማድረግ አቅራቢውን ሊያዘው ይችላል፡፡ አቅራቢውም በተሰጠው መመሪያ መሰረት ወዲያውኑ
እርምጃ የሚወስድ ሲሆን ሰራተኞች ከስራ ሲሰናበቱ በተቻለ መጠን በፍጥነት ተተኪ ሠራተኛ ይመድባል፡፡

57.6 አቅራቢው ስማቸው በዝርዝር መግለጫ ውስጥ የተካተቱትን ሠራተኞች በአገልግሎት አሰጣጡ ውስጥ ንቁ
ተሳትፎ ማድረጋቸውን ወይም ስልጣኑ በተሰጠው ኃላፊ ተቀባይነት ባላቸው ሠራተኞች መተካታቸውን
ያረጋግጣል፡፡ አቅራቢው ማናቸውንም ሠራተኛ እና/ወይም የሥራ አጋር ለመለወጥ በሚፈልግበት ጊዜ
በቅድሚያ ይህን ሀሳቡን ከበቂ ምክንያት ጋር በማስረዳት እና ዝርዝር መረጃ ስለተተኪው አጋር እና/ወይም
ሠራተኛ በማቅረብ ስልጣን ለተሰጠው ኃላፊ ማስታወቂያ ይሰጣል፡፡ ማናቸውም ሠራተኛ ወይም የሥራ አጋር
በግዥ ፈፃሚው አካል ምክንያታዊ አስተያየት አገልግሎት እንዳይሰጥ በሚደረግበት ጊዜ እንዲሁም
የአገልግሎቶቹ ጥራት አጠያያቂ በሚሆንበት ወቅት በአንቀጽ 20 መሰረት ይህ ሰራተኛ በግዥ ፈፃሚው አካል
ውሳኔ የስራ ውሉ እንዲቋረጥ ተደርጎ ስራው እስከተሰራበት ቀን ብቻ ለተሰጡት አገልግሎቶች ክፍያ
ይፈጽማል፡፡

57.7 አቅራቢው በስራ ላይ ያሉትን የሥራ ቅጥር ደንቦች ወይም ሌሎች ማናቸውንም ከሰራተኞች የሥራ ቅጥር ጋር
የተያያዙ አግባብነት ያላቸውን ደንቦች እና መመሪያዎች በአግባቡ ማክበሩን ያረጋግጣል፡፡ አቅራቢው
አገልግሎቱን ለመስጠት የሚቀጠሩ ማናቸውም ሠራተኞች በአንቀጽ 57.7 ስር በተሰጠው ትርጉም መሰረት ህገ
ወጥ በሆነ መንገድ አድሎ እንዳይፈፀምባቸው ለማድረግ አስፈላጊ የሆኑ እርምጃዎችን በሙሉ ይወስዳል፡፡

57.8 አቅራቢው በሚከተሉት ጉዳዮች ላይ ለግዥ ፈፃሚው አካል አስፈላጊ መረጃ እንዲያገኝ ያደርጋል፡-

(ሀ) ጎብኚዎችን/እንግዶችን ወይም የግዥ ፈፃሚው አካል ሰራተኞች ወይም ንብረት እና


ከእነዚህ ጋር ተያያዥነት ያለው የስነ ስርዓት ጥሰት፣
(ለ) የራሱን ሠራተኞች ከፍተኛ የስነ ስርዓት ጥሰት ክስተት፣
57.9 አቅራቢው ለውሉ ዓላማ ሲል የሚከተሉትን ሠራተኞች ብቻ ይቀጥራል፡-

(ሀ) በቢጋሩ ውስጥ በተቀመጠው መሰረት የግዥ ፈፃሚው አካል ማናቸውንም አነስተኛ
የስልጠና እና የትምህርት መስፈርቶች እንዲሁም ስልጣን በተሰጠው ኃላፊ፣ በሕጉ
ወይም በማናቸውም አካላት ወይም ማህበራት አስፈላጊ ናቸው የተባሉ የስልጠና
እና የትምህርት መስፈርቶችን በሙሉ የሚያሟሉ ሠራተኞች፣
(ለ) በመልካም ጤንነት የሚገኙ እና በግዥ ፈፃሚው አካል የወጡትን የንግግር/የግንኙነት እና
የግል ንጽህና መስፈርቶችን የሚያሟሉ፣
(ሐ)ለስራው በሚያስፈልገው ደረጃ አእምሯዊ እና አካላዊ ጤንነታቸው በጥሩ ሁኔታ ላይ
የሚገኙ ሠራተኞች፣
57.10 አቅራቢው አገልግሎቱን ለመስጠት አስፈላጊ በመሆናቸው የሚቀጥራቸው ሠራተኞች በመንግስታዊ አካል
ሰራተኞች ጤንነት ላይ ጉዳት የሚያስከትል ወይም ሊያስከትል በሚችል በማናቸውም ዓይነት በሽታ ወይም
ህመም እየተሰቃዩ ያሉ ወይም የተላላፊ በሽታ የህክምና ክትትል በማድረግ ላይ የሚገኙ እና የተለየ ምልክት
ያለባቸውን ሠራተኞች አይቀጥርም፡፡ እንደዚህ ዓይነት ሁኔታዎች ሲያጋጥሙ ስለ እያንዳንዱ ክስተት አቅራቢው
ወዲያውኑ ጉዳዩን ስልጣን ለተሰጠው ኃላፊ ያስታውቃል፡፡ አቅራቢው በግዥ ፈፃሚው አካል የስራ ቦታ
አስፈላጊውን አገልግሎት ለመስጠት የሚያስፈልጉ መመሪያዎችን ይቀበላል፡፡ ይህ ዓይነቱ መመሪያ ምናልባትም
ተጨማሪ ምርመራ የሚያስፈልገው እና እነዚህንም አቅራቢው በራሱ ወጪ እና ኃላፊነት የሚያከናውናቸው
ይሆናሉ፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
37/53
57.11 ስልጣን የተሰጠው ኃላፊ ማናቸውንም በአቅራቢው ለአገልግሎቱ አሰጣጥ የተቀጠረን ሠራተኛ በማንኛውም
ጊዜ የህክምናና የጤና ምርመራ እንዲያደርግ ሊጠይቅ ይችላል፡፡

57.12 ለውሉ አፈጻጸም የሚያስፈልግ ማናቸውም የአቅራቢው ሠራተኛ የጤና ምርመራ ወይም ማረጋገጫ የሚደረገው
በአቅራቢው ወጪ ሲሆን በዚህም ጊዜ የግዥ ፈፃሚው አካል በራሱ በተመረጠ የህክምና ባለሙያ ለሚደረግ
የጤና ምርመራ አስፈላጊውን ወጪ በመሸፈን ምርመራ እንዲደረግ የማዘዝ መብት አለው፡፡

57.13 በዚህ ውል መሰረት የቅጥር እድል ለማግኘት እንደ ቅድመ ሁኔታ የሚወሰደው ለአቅራቢው ሠራተኞች፡-

(ሀ) ማናቸውንም ሰው ጉቦ ለመስጠት ወይም እንዲቀበል ለማድረግ ማስማማት፣


ማስወሰን፣ ለማግባባት በመሞከር የለበትም ወይም በውሉ መሠረት ለተሰሩ ስራዎች
ማናቸውንም ገንዘብ ወይም ንብረት መቀበል የለባቸውም፡፡
(ለ) በግዥ ፈፃሚው አካል መልካም ዝና ላይ ጉዳት ሊያደርስ የሚችል ማናቸውንም ድርጊት
መፈፀም የለባቸውም፡፡
(ሐ)በተዋዋዮች መካከል በተደረገው ስምምነት ወይም በቢጋሩ ውስጥ በተዘረዘረው
መሰረት ሁልጊዜም በአግባቡ ደረጃውን የጠበቀ አለባበስ ሊለብሱ ይገባል፡፡
(መ)የውሉን ገደቦች ለማሟላት ካልሆነ በስተቀር በግዥ ፈፃሚው አካል ቅጥር ግቢ ውስጥ
የአቅራቢውን የደንብ ልብስ መልበስ ወይም አቅራቢውን ለይቶ የሚያሳይ
ማንኛውንም ነገር መጠቀም ወይም በመሳሪያዎቹ መገልገል የለባቸውም፡፡
(ሠ)በስራ ላይ በሚሆኑበት ጊዜ በተገቢው አለባበስ እና አቀራረብ ሊገኙ ይገባል፡፡
(ረ) አልኮል ጠጥተው ወይም አደንዛዥ እጽ ተጠቅመው በማንኛውም ጊዜ በስራ ገበታ
ላይ መገኘት የለባቸውም፡፡
(ሰ) የወንጀል ተጠያቂነት በሚኖርባቸው ጊዜ ወዲያውኑ ለአቅራቢው ሊያሳውቁ ይገባል፡፡
(ሸ) በውሉ ገደቦች መሰረት ማናቸውንም ሥራ በቸልተኝነት ወይም ያለ ተገቢ ጥንቃቄ
ሊሰሩ አይገባም፡፡
(ቀ)የመንግስታዊውን አካል ንብረቶች ያለ አግባብ መጠቀም አይገባም፡፡
(በ) ሲጋራ ማጤስ ይፈቀዳል ተብሎ በግልጽ ከተፈቀደባቸው ቦታዎች በስተቀር በግዥ
ፈፃሚው አካል ቅጥር ግቢ ውስጥ ሲጋራ ማጤስ አይችሉም ወይም የለባቸውም፡፡

57.14 አቅራቢው በግዥ ፈፃሚው አካል ተቀባይነት ያለውን መታወቂያ ወረቀት ለሰራተኞቹ አዘጋጅቶ የሚሰጥ ሲሆን
እያንዳንዱ ሠራተኛም አገልግሎት በሚሰጥበት ጊዜ ሁሉ ይህን መታወቂያ በልብሳቸው ላይ በሚታይ ሁኔታ
ሊለጥፉት ወይም ሊያንጠለጥሉት ይገባል፡፡

57.15 መንግስታዊው አካል በአቅራቢው ሰራተኞች በግል ንብረት ላይ ለሚደርስ ጉዳት ተጠያቂነት አይኖርበትም፡፡

57.16 ሠራተኞቹ የሚሰጠውን የስራ አገልግሎት በሚጎዳ ሁኔታ ለረጅም ጊዜ ወይም ትርፍ ሰዓት እንዳይሰሩ መደረጉን
ማረጋገጥ የአቅራቢው እና የሠራተኞቹ የጋራ ኃላፊነት ነው፡፡ አቅራቢው እያንዳንዱ ሰራተኛ የሰራበትን የሥራ
ሰዓት መዝግቦ የመያዝ ኃላፊነት አለበት፡፡

58. ቁልፍ ሠራተኞች

58.1 ሁለቱ ተዋዋዮች ውሉ ተፈፃሚ በሚሆንበት ቀን ቁልፍ ሠራተኞችን ለመመደብ ተስማምተዋል፡፡ አቅራቢው
በውሉ ዘመን ከቁልፍ ሠራተኞች መካከል ማናቸውንም ከኃላፊነታቸው ከማውረዱ ወይም ከመለወጡ በፊት
ከግዥ ፈፃሚው አካል በቅድሚያ የጽሁፍ ስምምነት ማግኘት ያለበት ሲሆን ማናቸውንም ቁልፍ ሠራተኛ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
38/53
ከኃላፊነት አስነስቶ በሌላ ለመተካት የሚፈልግ መሆኑን በመግለጽ በአቅራቢው ቢያንስ የ 3 ወራት የጽሁፍ
ማስጠንቀቂያ መስጠት አለበት፡፡
58.2 የግዥ ፈፃሚው አካል በአቅራቢው ወይም በንዑስ ሥራ ተቋራጩ ለሚደረገው ለማናቸውም አግባብነት ላለው
ቁልፍ ሠራተኛ ምትክ ምደባ ያለበቂ ምክንያት ስምምነቱን ለመግለፅ አይዘገይም ወይም አይከለክልም፡፡
የታሰበው እጩ ሠራተኛ ከመመደቡ በፊት የግዥ ፈፃሚው አካል ቃለ መጠይቅ ሊያደርግለት ይችላል፡፡

58.3 አገልግሎቶቹን በአግባቡ ለግዥ ፈፃሚው አካል ለመስጠት ቁልፍ ሠራተኞች መሠረታዊ መሆናቸውን
አቅራቢው ያውቃል፡፡ የማናቸውም ቁልፍ ሠራተኛ ሚና/ቦታ ለማናቸውም ከ 10 ቀናት በላይ ለሆነ ጊዜ ክፍት
ሆኖ አለመቆየቱን አቅራቢው የሚያረጋግጥ ሲሆን ማናቸውም ተተኪ ሠራተኛ ከቀድሞው ሠራተኛ እኩል
ወይም የበለጠ የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ ያለው እና በቁልፍ ሠራተኝነት የሚመደብበትን
ኃላፊነትና/ሚና ለመወጣት የተሟላ ብቃት ያለው ሊሆን ይገባል፡፡

58.4 የግዥ ፈፃሚው አካል በቅድሚያ የጽሁፍ ስምምነቱን ካልሰጠ በስተቀር እያንዳንዱ ቁልፍ ሠራተኛ የራሱን
ግዴታ በአግባቡና በብቃት እየተወጣ በአገልግሎት አሰጣጡ ውስጥ የተወሰነው ጊዜ የሚሰራ መሆኑን
አቅራቢው ያረጋግጣል፡፡
58.5 የግዥ ፈፃሚው አካል በአቅራቢው ሠራተኛ የሚከናወኑ ተጨማሪ ሥራዎች/ሚናዎችን ሊያወጣ የሚችል ሲሆነ
በዚህ ጊዜም ግለሰቦች እንደ ተጨማሪ ቁልፍ ሠራተኛ ተለይተው ሊታወቁ ይገባል፡፡ አቅራቢው በግዥ
ፈፃሚው አካል የተመረጡትን የማናቸውም ተጨማሪ ቁልፍ ሠራተኞች ምደባ ያለበቂ ምክንያት ማረጋገጫ
አይከለክልም ወይም አይዘገይም፡፡ ከፀደቀ በኋላም በአቅራቢው በቁልፍ ሠራተኞች ዝርዝር ውስጥ ይካተታሉ፡፡
በተጨማሪም የግዥ ፈፃሚው አካል ምክንያታዊ በሆነ መልኩ አጥጋቢ አይደለም የሚለውን ማናቸውንም
የቁልፍ ሠራተኞች አባል እንዲያነሳ አቅራቢውን ሊጠይቅ ይችላል፡፡
58.6 የግዥ ፈፃሚው አካል ማናቸውንም የአቅራቢው አባል በቁልፍ ሠራተኛ ሚና ላይ ለመመደብ ለሚወጣ ወጪ
ተጠያቂ የማይሆን ሲሆን ይህን በተመለከተ ለሚነሱ ለሁሉም የሠራተኛ ተጠያቂነቶች አቅራቢው የግዥ
ፈፃሚውን አካል ከተጠያቂነት ነፃ ያደርገዋል፡፡

58.7 አገልግሎቶቹን ለመፈፀም የተመደቡ ማናቸውም ቁልፍ ሠራተኞች ስማቸው፣ የሥራ መደባቸው፣ የሥራ
ዝርዝራቸው እና ግምታዊ የቅጥር ጊዜያቸው ተጠቅሶ በውሉ ውስጥ ይካተታሉ፡፡

59. የሠራተኞች ቁጥጥር

59.1 ለውሉ ሥራ መሪ የተሰጠ ማናቸውም ማስታወቂያ፤ መረጃ፣ መመሪያ ወይም ሌላ ደብዳቤ ለአቅራቢው
እንደተሰጠ ይቆጠራል፡፡

59.2 የውሉ ሥራ መሪ በቢጋሩ መሰረት አስፈላጊው ብቃት ሊኖረው ይገባል፡፡ በተጨማሪም ከቃለ መጠይቁ በፊት
ስልጣን የተሰጠው ኃላፊ እንዲያፀድቀው የሥራ ልምድ/የህይወት ታሪክ ይቀርብለታል፡፡

59.3 አቅራቢው የውሉ ሥራ መሪ ማንነትና ማናቸውም ቀጣይ ምደባ ስልጣን ለተሰጠው ኃላፊ በጽሁፍ ያሳውቃል፡፡
በቀጣይ ምደባ ማስታወቂያ እስከሚሰጥበት ጊዜ ድረስ ግዥ ፈፃሚው አካል ስልጣን ለተሰጠው ኃላፊ የውሉ
ስራ መሪ ተብሎ የተመደነውን ግለሰብ በውሉ ሥራ መሪነት የሚታይ ይሆናል፡፡

59.4 የውሉ ሥራ መሪ ወይም በእርሱ ስም እንዲሰራ በአግባቡ የተወከለው ብቃት ያለው ተወካይ የአቅራቢው
ሠራተኞችን አገልግሎቶች ለመስጠት በሥራ ላይ በሚገኙበት ጊዜ ሁሉ በግዥ ፈፃሚው አካል ቅጥር ግቢ ሊገኝ
እንደሚችል አቅራቢው ያረጋግጣል፡፡

59.5 አቅራቢው የምክትል የውል ሥራ መሪ ሰው ማንነት ሥራ ከመጀመሩ በፊት ስልጣን ለተሰጠው ኃላፊ
ያሳውቃል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
39/53
60. የሠራተኞች የሥራ ሰዓት

60.1 አገልግሎቶች በመደበኛነት በግዥ ፈፃሚው አካል ቅጥር ግቢ ውስጥ በሚሰጡበት ጊዜ ውስጥ በቢጋሩ ወይም
በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተገለፀውና አቅራቢው ከግዥ ፈፃሚው አካል ጋር ስምምነት ላይ
ለተደረሰባቸው ሰዓታት ያህል ይሰራል፡፡

61. ሠራተኞችን ስለመቀየር (ስለመለወጥ)

61.1 አቅራቢው ስምምነት የተደረገባቸውን ሠራተኞች ከግዥ ፈፃሚው አካል የጽሁፍ ስምምነት በቅድሚያ ሳያገኝ
አይለውጣቸውም፡፡ አቅራቢው በሚከተሉት ሁኔታዎች በራሱ ተነሳሽነት ሠራተኛ የመለወጥ ሀሳብ ማቅረብ
አለበት፡፡

(ሀ) አንድ ሰራተኛ ከዚህ ዓለም በሞት ሲለይ፣ ሲታመም ወይም አደጋ ሲደርስበት
(ለ) ከአቅራቢው ቁጥጥር ውጭ (ለምሳሌ ከስራ በመልቀቁ ወዘተ) ከሆነ ወይም
በማናቸውም ሌላ ምክንያት አንድን ሰራተኛ ለመወጥ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ፣
61.2 በተጨማሪም በአፈፃፀም ሂደት በጽሁፍና ተቀባይነት ባለው ጥያቄ የግዥ ፈፃሚው አካል አንድ ሰራተኛ ብቁ
አይደለም ወይም በውሉ ውስጥ ያሉ ግዴታዎችን አይፈጽምም ብሎ ካሰበ ሠራተኛው እንዲቀየር መጠየቅ
ይችላል፡፡

61.3 የግዥ ፈፃሚው አካል የአቅራቢው ሠራተኛ የሆነን አንድ ሰው አቅራቢው እንዲያነሳው ምክንያቱን ገልጾ
ከጠየቀ፣ አቅራቢው ግለሰቡ ከሥራ ቦታው በ 7 ቀናት ውስጥ ለቆ መውጣቱን እና በውሉ ውስጥ ከተጠቀሰው
ሥራ ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት የሌለው መሆኑን ያረጋግጣል፡፡

62. ጊዜን ስለማራዘም

62.1 ውሉ በሚፈፀምበት ወቅት በማናቸውም ጊዜ፣ አቅራቢው ወይም ንዑስ ተዋዋዮቹ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
አንቀጽ 52 መሠረት አገልግሎቶቹን በወቅቱ በማጠናቀቅ ላይ ችግር የሚፈጥሩ ሁኔታዎች ካጋጠሟቸው
አቅራቢው ወዲያውኑ ስለተከሰተው መዘግየት፣ ሊቆይ የሚችልበትን ጊዜና ምክንያቱን በጽሁፍ ለግዥ ፈፃሚው
አካል ያሳውቃል፡፡ የአቅራቢው ማስጠንቀቂያ እንደደረሰው ወዲያውኑ፣ መንግስታዊው አካል ሁኔታውን
ይገመግማል፣ በራሱ የመወሰን ስልጣን በመጠቀም ለአቅራቢው የማስታወቂያ ጊዜውን ሊያራዝምለት ይችላል፡፡
ይህም ሲሆን የማራዘሚያ ጊዜው በተዋዋይ ወገኖቹ ውሉን በማሻሻል ያፀድቁታል፡፡
62.2 ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ ካልተከሰተ በስተቀር በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 17 ውስጥ በተደነገገው
መሠረት አቅራቢው በርክክብና ስራ ማጠናቀቅ ላይ ከዘገየ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 62.1
መሠረት በማራዘሚያ ጊዜው ላይ ስምምነት ላይ ካልተደረሰ በስተቀር አቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
አንቀጽ 26 መሠረት የጉዳት ካሳ የመክፈል ግዴታ ይኖርበታል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
40/53
ክፍል 8፡ ልዩ የውል ሁኔታዎች

ማውጫ

ሀ. አጠቃላይ ሁኔታዎች......................................................................................................................1
ለ. ውል..........................................................................................................................................1
ሐ. የግዥ ፈፃሚው አካል ግዴታዎች......................................................................................................3
መ. ክፍያ........................................................................................................................................3
ሠ. የአቅራቢው ግዴታዎች..................................................................................................................4
ረ. ውል ስለመፈፀም..........................................................................................................................4

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
VIII/IX
ክፍል 8
ልዩ የውል ሁኔታዎች

የሚከተሉት ልዩ የውል ሁኔታዎች አጠቃላይ የውል ሁኔታዎችን የሚያሟሉ ናቸው፡፡ በማንኛውም ጊዜ በልዩ የውል
ሁኔታዎችና በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች መካከል ያለመጣጣም በሚኖርበት ጊዜ በዚህ ልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ
የተጠቀሱት ድንጋጌዎች በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ውስጥ ከተጠቀሱት የበላይነት የኖራቸዋል፡፡

አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች


ልዩ የውል ሁኔታዎች
(አ.ው.ሁ) አንቀጽ መለያ

ሀ. አጠቃላይ ሁኔታዎች

የግዥው መለያ ቁጥር፡ [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]


አ.ው.ሀ. 1.2 (ዠ) የግዥ ፈፃሚ አካል፡[የግዥ ፈፃሚ አካል ሙሉ ስም ይግባ]
አ.ው.ሁ. 1.2 (ጨ) አቅራቢው፡ [የአቅራቢው ሙሉ ስም ይግባ]

ለ. ውል

አ.ው.ሁ. 7.1 (በ) በአ.ው.ሁ አንቀጽ 7.1 ከተዘረዘሩት ሰነዶች በተጨማሪ የሚከተሉት ሰነዶች
የውሉ አካል ናቸው፡፡
ሀ.
ለ.
አ.ው.ሁ. 7.3 የግዥ ፈፃሚው አካል አድራሻ እንደሚከተለው ይሆናል፡፡
ተወካይ /ኃላፊ [ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስምና
ሀላፊነት ይግባ]
ፓ.ሣ.ቁ [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
ፓ.ሣ.ኮድ [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ
ሲገኝ]
አገር ኢትዮጵያ
ስልክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ
ቁጥር ይግባ]
ፋስክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ
ቁጥር ይግባ]
ኤ.ሜይል አድራሻ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]
የአቅራቢው አድራሻ እንደሚከተለው ይሆናል
ተወካይ /ኃላፊ [ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስምና
ሀላፊነት ይግባ]
ፓ.ሳ.ቁ [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/4
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
ፓ.ሳ. ቁጥር [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ
ሲገኝ]
አገር [አገር ይግባ]
ስልክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ
ቁጥር ይግባ]
ፋስክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ
ቁጥር ይግባ]
ኤ.ሜይል አድራሻ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]
አ.ው.ሁ. 8.1 ውሉ የሚገዛበት ህግ: [ውሉ የሚገዛበት ህግ ይግባ] ነው።
አ.ው.ሁ 9.1 የውሉ ቋንቋ: [ቋንቋ ይግባ] ነው።
አ.ው.ሁ 10.1 እና 10.3 ለግዥ ፈፃሚው አካል ማስታወቂያ የሚላከው በሚላከው አድራሻ ነው
ግዥ ፈፃሚው አካል [የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]
ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው [ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስምና
ሀላፊነት ይግባ]
የቢሮ ቁጥር [ቢሮ ቁጥር ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ
ሲገኝ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
ፓ.ሣ. ቁጥር [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
አገር ኢትዮጵያ
የስልክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ
ቁጥር ይግባ]
የፋስክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ
ቁጥር ይግባ]
ኢሜይል አድራሻ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]
ለአቅራቢው ማስታወቂያ የሚላከው በሚከተለው አድራሻ ነው
አቅራቢው [የአቅራቢው ስም ይግባ]
ተፈላጊ [ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም
ይግባ]
የቢሮ ቁጥር [ቢሮ ቁጥር ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ
ሲገኝ]
ፓ.ሣ.ቁጥር [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
የፓ.ሣ. ኮድ [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ
ሲገኝ]
አገር ኢትዮጵያ
የስልክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ
ቁጥር ይግባ]
የፋክስ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ
ቁጥር ይግባ]
ኤሜይል አድራሻ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/4
አ.ው.ሁ. 15.1 የጨረታ ዋጋ ማስረከቢያ ጊዜ ካለፈ በኋላ በህጐችና ደንቦች ላይ ለውጦች ሲኖሩ
ማለትም የግዥ መጠን መቀነስ ወይም መጨመር ወይም ማስረከቢያ ቀን
ሲለወጥ በተቻለ መጠን ለውጦቹ በአቅራቢው የውል ግዴታ አፈፃፀም ላይ
ሊያስከትሉ የሚችሉትን ጉዳት በመገምገም ማስተካከያ ይደርጋል፡፡
አ.ው.ሁ 16.1 ከኢትዮጵያ ውጭ ለሚቀርቡ ዕቃዎች አቅራቢው ከሚከተሉት በስተቀር
አስፈላጊ የሆኑ ታክሶችና የጉምሩክ ግዴታዎችን፣ የንግድ ፈቃድ ክፍያዎችና
ተመሳሳይ ግዴታዎች የማሟላት ኃላፊነት አለበት፡፡
ሀ.
ለ.
አ.ው.ሁ 24.4 ዋስትናው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ [ዋስትናው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ይግባ]፤
ለተሽከርካሪዎችና ለሌሎች ወሳሪያዎች እንደየሁኔታው የኪሎሜትር
ወይም የሰአታት ዋስትና ሊኖር ይችላል።
አ.ው.ሁ 27.1 አቅራቢው ውል ከተፈረመ በኋላ አገልግሎት መስጠቱን በ___ ጊዜ [ጊዜ በቀን
ይግባ] ውስጥ መጀመር አለበት።
አ.ው.ሁ 28.1 አገልግሎት መስጠቱን የሚያበቃበት ጊዜ:- (ቀን ይግባ)

ሐ. የግዥ ፈፃሚው አካል ግዴታዎች

አ.ው.ሁ 31.1 አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ የግዥ ፈፃሚው አካል አቅራቢው የሚከተሉትን


መረጃዎችና ሰነዶች በመስጠት ይተባበራል፡፡
ሀ.
ለ.

መ. ክፍያ

አ.ው.ሁ 34.6 የግዥ ፈፃሚው አካል የውል ዋጋውን ለአቅራቢው የሚከፍለው የጊዜ
ገደብ_____ ነው፡፡ (የቀን ብዛት ይግባ)
አ.ው.ሁ 34.7 ለአቅራቢው የሚከፈሉ ሁሉም ክፍያዎች በ _________ ይሆናል፡፡ (የመገበያያ
ገንዘብ ይግባ)

ሠ. የአቅራቢው ግዴታዎች

አ.ው.ሁ 36.4 (ለ) በየግዥ ፈፃሚው አካል በቅድሚያ መፅደቅ ያለባቸው ጉዳዮች:-
ሀ.
ለ.
አ.ው.ሁ 40.2 (ለ) አጠቃላይ የኃላፊነት መጠን _________ ነው (የሀላፊነት መጠኑ ይገለፅ)
አ.ው.ሁ 49.1 የውል ማስከበሪያ ዋስትና መጠን _________ ይሆናል (መጠኑ ይገለፅ”)
አ.ው.ሁ 49.3 ተቀባይት ያላቸው የውል ማስከበሪያ ዋስትና አይነቶች የሚከተሉት
ናቸው። [በግዥ ፈፃሚው አካል ተቀባይነት ያላቸው የውል ማስፈፀምያ
ዋስትና ስምና መግለጫ ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/4
ሀ.
ለ.
የገንዘቡ ዓይነት [የውል ዋስትና መገበያያ ገንዘብ አይነት አመልክት]
___ ይሆናል፡፡
አ.ው.ሀ 49.4 የውል ማስከበሪያ ዋስትና የሚለቀቀው (ነፃ የሚሆንበት ጊዜ ንበት ጊዜ ይጠቀስ)
______ሲሟላ ነው።

ረ. ውል አፈፃፀም

አ.ው.ሁ 50.1 የአገልግሎቶች ስፋት የሚተረጎመው [ክፍል 6፣ የፍላጎቶች መግለጫ


ወይም የአቅርቦት ወሰን የት እንደሚተረጎም ይግባ]
አ.ው.ሁ 50.1 አቅራቢው አገልግሎቱን የሚሰጥበት ቦታ [የማስረከብያ ቦታ ይዘርዘር]
አ.ው.ሁ 60.1 የአቅራቢው የሥራ ሰዓት ይገለፅ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
4/4
ክፍል 9፡ የውል ቅፆች

ማውጫ

ሀ. የውል ስምምነት...........................................................................................................................1
1. ስምምነት............................................................................................................................1
2. የውል ስምምነት ሁኔታዎች......................................................................................................2
ለ. የውል ማስከበሪያ ዋስትና................................................................................................................3
ሐ. የቅድሚያ ክፍያ ዋስትና..................................................................................................................3

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
IX/IX
ሀ. የውል ስምምነት

ግዥው የሚፈፀመው፡- [የአገልግሎቶች አይነት ይግባ]

የግዥ መለያ ቁጥር .

ይህ ውል ዛሬ (ወር) (ቀን) (ዓ.ም.) በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ


አድራሻ (ከዚህ በኋላ “ግዥ ፈፃሚ አካል” እየተባለ የሚጠራ) በአንድ በኩልና በ በ ሕግ
የተቋቋመ አድራሻ (ከዚህ በኋላ “አቅራቢ” እየተባለ የሚጠራ) በሌላ በኩል በመሆን፣

(ሀ) ግዥ ፈፃሚው አካል የተወሰኑ አገልግሎቶችን (ከዚህ በኋላ “አገልግሎቶች” እየተባሉ የሚጠሩ)
ለመግዛት ጨረታ አውጥቶ አቅራቢው አገልግሎቶቹን ለማቅረብ ያቀረበውን ጨረታና ጠቅላላ
ዋጋ…………. (ከዚህ በታች “የውል ዋጋ” እየተባለ የሚጠራ) ሰለተቀበለ፣
(ለ) አቅራቢው የግዥ ፈፃሚ አካሉን በመወከል ተፈላጊውን የሙያ ችሎታ፣ ሠራተኞችና የቴክኒክ
ዕውቀት በመጠቀም የተጠየቁት አገልግሎቶች በዚሁ የውል ሁኔታዎች መሠረት ለማቅረብ
ስለተስማማ፣

ሁለቱ ወገኖች እንደሚከተለው ተዋውለዋል፡፡

1. ስምምነት

1.1 በዚህ ውል ውስጥ ቃላቶችና አገላለፆች በተጠቀሰው ውል ሁኔታዎች ውስጥ በቅደም


ተከተል የተሰጣቸውን ተመሳሳይ ትርጉሞች ይኖራቸዋል።
1.2 ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ሰነዶች በግዥ ፈፃሚው አካልና በአቅራቢው መካከል በተደረገው
ስምምነት ውስጥ የተካተቱና የውሉ አካል ሆነው የሚነበቡ/የሚቆጠሩ ናቸው
1. ይህ የውል ስምምነት
2. ልዩ የውል ሁኔታዎች
3. አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
4. የጨረታ ማቅረቢያ ሠንጠረዥና አባሪዎቹ
5. የዋጋ ዝርዝር
6. የአገልግሎቶች ዝርዝርና የእያንዳንዱ ዋጋ
7. የተጫራች አግባብነት መግለጫ ሰርቲፊኬትና አባሪዎቹ
8. የቴክኒክ ዝርዝር መግለጫ፣ የቴክኒክ መወዳደሪያ ሃሳብ፣ የአግባብነት ሠንጠረዥና
አባሪዎቹ
9. ሌሎች _________________
1.3 ይህ ውል በሁሉም ሰነዶች ላይ የበላይነት ይኖረዋል፡፡ በውሉ ሰነዶች ላይ ልዩነት ወይም
ያለመጣጣም በሚኖርበት ጊዜ ከላይ በተዘረዘሩት ቅደም ተከተል መሠረት የበላይነት
ይኖራቸዋል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/4
1.4 ግዥ ፈፃሚው አካል ለአቅራቢው የሚፈጽመውን ክፍያ ግምት ውስጥ በማስገባት በዚሁ
ውል ውስጥ እንደተመለከተው አቅራቢው አገልግሎቶቹን ለማቅረብና በውሉ ድንጋጌዎች
መሠረት ግድፈቶችን ለማረም ከግዥ ፈፃሚው አካል ጋር ግዴታ ይገባል፡፡
1.5 ግዥ ፈፃሚው አካል አቅራቢው ላቀረባቸው አገልግሎቶች፣ እንዲሁም ግድፈቶች ለማረም
ለገባው ግዴታ የውሉን ዋጋ ወይም በውሉ ድንጋጌዎች መሠረት ተከፋይ የሚሆነውን
መጠን በተባለው ጊዜና ሁኔታ ለመክፈል ግዴታ ይገባል፡፡

2. የውል ስምምነት ሁኔታዎች

2.1 ይህ ውል የመጨረሻው ፈራሚ ከፈረመበት ቀን ጀምሮ ሥራ ላይ ይውላል፣


2.2 በማንኛውም ሁኔታ ውሉ ከተፈረመበት ቀን በፊት ሥራ ላይ ሊውል አይችልም፣

ለማስረጃነት ይሆን ዘንድ ተዋዋዮች ከላይ በተጠቀሰው ቀን፣ ወርና ዓ.ም. በየስማቸው አንፃር በመፈረም
ይህንን ውል መስርተዋል፡፡

ስለግዥ ፈፃሚው አካል ስለአቅራቢው

[የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ] [የአቅራቢው ስም ይግባ]


ፊርማ፡- [ፊርማ ይግባ] ፊርማ ፡- [ፊርማ ይግባ] .
ስም፡- [አግባብ ያለው ተወካይ ስም ይግባ] ስም [አግባብ ያለው ተወካይ ስም ይግባ]
ኃላፊነት፡- [ኃላፊነት ይግባ] ኃላፊነት፡- [ኃላፊነት ይግባ]
ቀን፡- [ቀን ይግባ] ቀን፡- [ቀን ይግባ] .

ምስክሮች

.[የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ] [የአቅራቢው ስም ይግባ]


ፊርማ፡- [ፊርማ ይግባ] ፊርማ ፡- [ፊርማ ይግባ] .
ስም ፡- [የምስክር ስም ይግባ] ስም [የምስክር ስም ይግባ]
ኃላፊነት፡- [ኃላፊነት ይግባ] ኃላፊነት፡- [ኃላፊነት ይግባ]
ቀን፡- [ቀን ይግባ] ቀን፡- [ቀን ይግባ] .

ለ. የውል ማስከበሪያ ዋስትና

(የባንክ ዋስትና)

ቀን:- [ጨረታው የቀረበበት ቀን(ቀን፣ወር እና አመተ ምህረት)ይግባ]


የግዥ መለያ ቁጥር:- [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]

ለ:- [የግዥ ፈፃሚ አካል ሙሉ ስም ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/4
የአቅራቢው ሙሉ ስም ይግባ (ከዘህ በኋላ ‘’አቅራቢ’’ እየተባለ የሚጠራ) በቀን___ ወር__ ዓ.ም.___
በተፈረመው ውል ቁጥር ___ (ካሁን በኋላ ‘’ውል’’ እየተባለ የሚጠራው) መሠረት የአገልግሎቶች ዝርዝር
ይገለጽ ለማቅረብ ግዴታ የገቡ ሲሆን፣

በተጠቀሰው ውል ውስጥ እርስዎ አቅራቢው ለገቡበት የውል ግዴታ ይሆንዎ ዘንድ የዋስትና አይነት ይገለጽ
ከታወቀ ዋስትና ሰጭ መጠኑ ለተጠቀሰው ገንዘብ የአፈጻጸም ዋስትና እንዲያቀርቡ አጥብቀው የጠየቁ
ስለሆነ፡፡

እኛ የዋሱ ሙሉ ስም ይግባ ሕጋዊ የመኖሪያ አድራሻው (ሙሉ የዋሱ አድራሻ ይግባ)፣ የሆንን (ካሁን በኋላ
“ዋስ” እየተባለ የምንጠራው) ለአቅራቢው ዋስትና ለመስጠት የተስማማን ስለሆነ፣

ስለዚህ እኛ አቅራቢውን በመወከል እስከ የዋስትናው የገንዘብ ዓይነትና መጠኑ በአሀዝ እና በፊደል ይግባ
ለሚደርስ ዋስትና ተጠያቂ መሆናችንንና አቅራቢው ውሉን መጣሱን በመግለጽ የክፍያ ጥያቄ በጽሑፍ
እንደቀረበልን ያላንዳች ማስረጃና ክርክር ክፍያ ለተጠየቀበት ምክንያት እስከ የዋስትናው መጠን በአሀዝና
በፊደል ይግባ/ የሚደርስ ለመክፈል ግዴታ እንገባለን፡፡

ይህ ዋስትና የሚፀናው እስከ ቀን___ ወሩ___ ዓ.ም___ ድረስ ይሆናል፡፡

ይህ ዋስትና በዓለም አቀፍ የንግድ ምክር ቤት እትም ቁ. 458 መሰረት ለደንበኞች በጥያቄ የሚሰጥ አንድ
ዓይነት ዋስትና ነው፡፡

ስም፦ [ዋስትናው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]


ኃላፊነት፦ [ዋስትናው የሚፈርመው ሰው ኃላፊነት ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
ዋስትናው ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የተጫራቹ ሙሉ ስም ይግባ]
ቀን:ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም. ይግባ]

ሐ. የቅድሚያ ክፍያ ዋስትና

(የባንክ ዋስትና)

ቀን:- [ጨረታው የቀረበበት ቀን(ቀን፣ወር እና አመተ ምህረት)ይግባ]


የግዥ መለያ ቁጥር: -[የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]

ለ:- [የግዥ ፈፃሚ አካል ሙሉ ስም ይግባ]

በውሉ ውስጥ በተጠቀሰው የአከፋፈል ድንጋጌ መሠረት ቅድሚያ ክፍያን በተመለከተ የአቅራቢው ሙሉ
ስም ይግባ (ካሁን በኋላ “አቅራቢ” ተብሎ የሚጠራው) በውሉ አንቀጽ የተጣለበትን ግዴታ በአግባቡና
በሃቀኝነት ለመፈጸም ግምቱ የዋስትናው ገንዘብ ዓይነትና መጠን በፊደልና በአሃዝ ይግባ የሆነ የዋስትናው
ዓይነት ይግባ ከግዥ ፈፃሚው አካል ዘንድ ማስቀመጥ አለበት፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/4
እኛ ፊርማችን ከታች የሚታየውና ሕጋዊ አድራሻችን የዋሱ ሙሉ አድራሻ ይግባ የሆነው የዋሱ የተሟላ
ስም ይግባ (ካሁን በኋላ “ዋስ” እየተባለ የምንጠራው) አቅራቢው እንዳዘዘን ያለ ምንም ቅድመ-ሁኔታና
ቃላችንን ባለማጠፍ ተራ ዋስ ሳንሆን በማይሻር ዋስትና እንደ መጀመሪያ ተገዳጅ ገዥው በመጀመሪያ
እንደጠየቀን ያለምንም ተቃውሞና ክርክር አቅራቢው ሳይጠየቅ እስከ የዋስትናው ገንዘብ ዓይነትና መጠን
በፊደልና በአሃዝ ይግባ የሚደርስ ለመክፈል ተስማምተናል፡፡

ይህ ዋስትና የሚጸናው በውሉ መሠረት የቅድሚያ ክፍያ ለአቅራቢው ከተፈጸመበት እለት ጀምሮ እስከ
ቀን___ ወር____ ዓ.ም_____ነው፡፡

ስም፦ [ዋስትናው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]


ኃላፊነት፦ [ዋስትናው የሚፈርመው ሰው ኃላፊነት ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
ጨረታው ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የተጫራቹ ሙሉ ስም ይግባ]
ቀን: [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [ፊርማው የተፈረመበት አመተ ምህረትይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
4/4

You might also like