Professional Documents
Culture Documents
SBD Non Con Fa Ffinal B
SBD Non Con Fa Ffinal B
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት
መቅድም
ይህ መደበኛ የጨረታ ሰነድ በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ (ከዚህ በኋላ ‘’ኤጀንሲ”
እየተባለ በሚጠራው) የተዘጋጀ ሲሆን ዓላማውም በዋነኛነት በመንግሥት ግዥና ንብረት ማስወገድ
አገልግሎት (የማዕቀፍ ስምምነቱን ለማስተዳደር የተቋቋመ ማዕከላዊ አካል) እና እንደአግባብነቱ ሌሎችም
የመንግስት መ/ቤቶች ተከታታይነት ያላቸው ፍላጎቶቻቸውን፤ የጋራ የሆኑና ሀገራዊ ፋይዳ ያላቸው
ትላልቅ ዕቃዎችና አገልግሎቶች ግዥ አጠቃሎ በመግዛት ከጥራት የሚገኘውን ጥቅም ሳያጓድል ከዋጋ
የሚገኘውንም ኢኮኖሚያዊ ጥቅም (economy of scale) ግምት ውስጥ ያስገባ ነው፡፡
የማዕቀፍ ስምምነት ማለት ከአቅራቢዎች ጋር የሚደረግ ስምምነት ሲሆን የመንግስት አካላት ዕቃዎች
ወይም ተያያዥ አገልግሎቶች ለመግዛት ሲፈልጉ ሊከተሉዋቸው የሚገቡ ድንጋጌዎችና ሁኔታዎች፣
እንዲሁም የግዥ ትዕዛዝ አሰጣጥ ስርዓቶችን ያመለክታል፡፡ የማዕቀፍ ስምምነቱ ፀንቶ በሚቆይበት ጊዜ
ውስጥ የመንግስት አካላት ዕቃዎችን ወይም ተያያዥ አገልግሎቶችን ከአቅራቢዎች መግዛት ሲፈልጉ
ለእያንዳንዱ ግዥ አዲስ የግዥ ሂደት መጀመር አያስፈልጋቸውም፡፡
እንደዚህ አይነት የማዕቀፍ ስምምነቶች በቀጣይነት ለሚፈፀሙ የአስገዳጅነት ባህሪይ ላላቸው ዝርዝር
ውሎች የሚያገለግሉ ቢሆንም ስምምነቱ የመንግስት አካላት ማንኛውንም ዕቃ እንዲገዙ ግዴታ
አይጥልባቸውም። በዚሁ መሰረት ውሎች መ/ቤቶቹ የሚመሰረቱት ይህንን የማዕቀፍ ስምምነት መሰረት
በማድረግ ግዥ መፈፀም ሲፈልጉ ብቻ ነው፡፡
በዚህ የማዕቀፍ ስምምነት ውስጥ የተመለከቱት ስነስርዓቶችና ልምዶች የዳበሩት በርካታ አለም አቀፋዊ
ልምዶችን መሠረት በማድረግ ሲሆን ከመንግስት ግዥና ንብረት አሰተዳደር አዋጅና መመሪያ አንፃር
በሙሉም ሆነ በከፊል በመንግሥት በጀት በሚፈፀሙ ግዥዎች ሁሉ ተፈፃሚ ይሆናሉ፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
የጨረታ ሰነድ
ማውጫ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
ምዕራፍ 1: የጨረታ ሥነ-ሥርዓት
ክፍል 1: የተጫራቾች መመሪያ
ማውጫ
ሀ. ጠቅላላ.......................................................................................................................................1
1. መግቢያ...............................................................................................................................1
2. የገንዘብ ምንጭ......................................................................................................................3
3. አጭበርባሪነት፣ ሙስናና አቤቱታ የሚታይበት ሥርዓት.....................................................................3
4. ተቀባይነት ያላቸው ተጫራቾች..................................................................................................6
5. የተጫራቾች ብቃት.................................................................................................................8
ለ. የጨረታ ሰነድ ይዘት......................................................................................................................8
6. የጨረታ ሰነድ.......................................................................................................................8
7. በጨረታ ሰነዶች ላይ የሚሰጥ የፅሑፍ ማብራሪያ.............................................................................9
8. በጨረታ ሰነዶች ላይ ስለሚደረግ ማሻሻል.....................................................................................9
9. የቅድመ ጨረታ ስብሰባ (ኮንፈረንስ) እና ጉብኝት..........................................................................10
ሐ. የመጫረቻ ሰነድ አዘገጃጀት...........................................................................................................10
10. በጨረታ ለመሳተፍ የሚደረግ ወጪ.....................................................................................10
11. የጨረታ ቋንቋ.................................................................................................................11
12. የመጫረቻ ዋጋዎችና ቅናሾች................................................................................................11
13. የመጫረቻ ዋጋ የሚቀርብባቸው የገንዘብ አይነቶች.....................................................................12
14. የተጫራቾች ሙያዊ ብቃትና አቅም.......................................................................................12
15. የተጫራቾች የፋይናንስ አቅም..............................................................................................13
16. የተጫራች የቴክኒክ ብቃት፣ ክህሎትና ልምድ...........................................................................13
17. የሽርክና ወይም የሽሙር ማህበር ወይም ጊዜያዊ ህብረት (ጥምረት)................................................14
18. አማራጭ የመጫረቻ ሰነዶዎች.............................................................................................15
19. መጫረቻዎች ፀንተው የሚቆዩበት ጊዜ....................................................................................16
20. የጨረታ ዋስትና...............................................................................................................16
21. ከመጫረቻ ሰነድ ጋር መቅረብ ያለባቸው ሰነዶች.......................................................................18
22. የጨረታ ቅፆችና አቀራረብ..................................................................................................19
መ. የጨረታ አቀራረብና አከፋፈት.......................................................................................................20
23. የመጫረቻ ሰነዶች አስተሻሸግና ምልክት አደራረግ......................................................................20
24. የመጫረቻ ሰነዶች ማቅረቢያ ቀነ-ገደብ...................................................................................20
25. ዘግይተው የሚቀረቡ መጫረቻዎች........................................................................................21
26. ከጨረታ መውጣት፣ መተካትና ማሻሻል.................................................................................21
27. የጨረታ አከፋፈት............................................................................................................22
ሠ. ጨረታዎችን መገምገምና ማወዳደር.................................................................................................23
28. ምስጢራዊነት..................................................................................................................23
29. በመጫረቻ ሰነዱ ላይ ስለሚደረግ ማብራሪያ....................................................................23
30. ለጨረታ ብቁ የሆኑ የመጫረቻ ሰነዶች............................................................................23
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
I/IX
31. አለመጣጣምና ግድፈቶች....................................................................................................24
32. አጠራጣሪ የመጫረቻ ዋጋዎችና የስሌት ስህተቶች......................................................................25
33. ልዩ አስተያየት.................................................................................................................26
34. የመጀመሪያ ደረጃ የጨረታ ግምገማ.......................................................................................26
35. የመጫረቻ ሰነዶች ህጋዊነት፣ የሙያ፣ የቴክኒክ ብቃትና የፋይናንስ አቋም.........................................27
36. የመጫረቻ ሰነዶችን ስለመገምገም....................................................................................29
37. የመጫረቻ ሰነዶችን ስለማወዳደር.....................................................................................31
38. ድህረ-ብቃት ግምገማ........................................................................................................31
39. የመጫረቻ ሰነዶችን ስለመቀበል ወይም ውድቅ ስለማድረግ.........................................................31
40. ድጋሚ ጨረታ ስለማውጣት...............................................................................................31
ረ. ውል ስለመፈፀም........................................................................................................................32
41. አሸናፊ ተጫራችን መምረጫ መስፈርቶች................................................................................32
42. ከውል በፊት የግዥውን መጠን ስለመለወጥ.............................................................................32
43. የጨረታ ውጤትና አሸናፊ ተጫራችን ስለማሳወቅ......................................................................32
44. ውል አፈራረም................................................................................................................33
45. የውል ማስከበሪያ ዋስትና....................................................................................................34
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
I/IX
ክፍል 1: የተጫራቾች መመሪያ
ሀ. ጠቅላላ
1. መግቢያ
1.1 በጨረታው ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ የተጠቀሰው የግዥ ፈፃሚ አካል
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት የግዥ ሕጐች
መሠረት የዚሁ ጨረታ ተዋዋይ አካል ነው፡፡ ከአንድ ወይም ከዚያ በላይ በሆኑ
መንግሥታዊ አካላት የሚቀርቡትን የዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች ግዥዎችን
የማዕቀፍ ስምምነቶች ለመፈፀም ሥልጣንና ኃላፊነት ተሰጥቶታል፡፡ ስለሆነም ይህ
የግዥ ሂደት በሥራ ላይ ባለው የመንግሥት የግዥና የንብረት አስተዳደር አዋጅና
የአፈፃፀም መመሪያ፣ እንዲሁም በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ላይ
በተመለከተው የግዥ ዘዴ መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
1.2 የግዥ ፈፃሚው አካል ይህንን የጨረታ ሰነድ በማውጣት ፍላጐት ያላቸው
ተጫራቾች በማዕቀፍ ስምምነት በማድረግ ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶችን
እንዲያቀርቡ ይጋብዛል፡፡ የዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች አጠቃላይ ሁኔታ
በጨረታው ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥና በዚሁ የጨረታ ሰነድ ክፍል 6 ላይ
ተመልክቷል፡፡
1.3 የዚህ የጨረታ ሰነድ የግዥ መለያ የሎት (lot) ብዛት በጨረታው ዝርዝር መረጃ
ሠንጠረዥ ውስጥ ተመልክቷል፡፡ ለእያንዳንዱ ሎት (lot) ጨረታ እንዲቀርብ
በሚጠየቅበት ጊዜ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን ለአንድ ሎት (lot)፣ ለበርካታ
ለቶች (lots) ወይም ለሁሉም ሎቶች (lots) ማቅረብ ይችላሉ፡፡ እያንዳንዱ ሎት
(lot) የራሱ የሆነ ውል የሚኖረው ሲሆን በአንድ ሎት (lot) ውስጥ የተጠቀሰውን
የአቅርቦት መጠን መከፋፈል ግን አይቻልም፡፡ ተጫራቾች እንደምርጫቸው
በሁሉም ሎቶች (lots) ወይም ለእያንዳንዱ ሎት (lot) ውስጥ ለተጠቀሰው ቁጥር
መጫረት ይችላሉ፡፡
1.4 እያንዳንዱ ተጫራች በግሉ ወይም ከሌላ አጋር ጋር በመሆን በሽርክና የመጫረቻ
ሰነዱን ማቅረብ ይችላል፡፡ ሆኖም በተፈቀደ አማራጭ መጫረቻ መልክ ወይም
በንዑስ ኮንትራክተርነት ካልሆነ በስተቀር ከአንድ በላይ የመጫረቻ ሰነድ ማቅረብ
ከውድድር ውጭ ያስደርጋል፡፡
1.5 የመንግሥት አካላት የዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች የፍላጐት እቅድን መሠረት
በማድረግ የግዥ መጠንና ሂደት በሚገለፅበት በክፍል 6 ላይ በተመለከተው ዝርዝር
መሠረት የሚፈፀም ይሆናል፡፡ ይሁን እንጂ በክፍል 6 የሚመለከተው ፍላጐት ግምት
በመሆኑ ምክንያት ስለትክክለኛነቱ የግዢ ፈፃሚው አካል ኃላፊነት አይወስድም፡፡
1.6 የማዕቀፍ ግዥ ፈፃሚው አካል ሌሎች መንግሥታዊ አካላትን በመወከል የማዕቀፍ
ስምምነት ይፈፅማል፡፡ በጨረታ ሰነዱ በተመለከተው መሠረት መንግሥታዊ
አካላቱም ስለማዕቀፍ ስምምነቱ የማወቅና በማዕቀፉም የመጠቀም መብት
ይኖራቸዋል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/34
1.7 በዚሁ የማዕቀፍ ስምምነት ሊታቀፉ የሚችሉ በሙሉም ሆነ በከፊል በፌዴራል
መንግሥት በጀት የሚሸፈኑ መንግሥታዊ አካላት፣ የከፍተኛ ትምህርትና ሌሎች
ተቋማት ግዥ ፈፃሚ መ/ቤቶች በመባል የሚጠሩ ሲሆኑ ዝርዝራቸውም
በመንግሥት የግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ድረ-ገጽ (ዌብሳይት)
http://www.ppa.gov.et ላይ ማየት ይቻላል፡፡
1.8 ይህ የማዕቀፍ ስምምነት የሚፈፀመው በጨረታው ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ
በተመለከተው መሠረት ስምምነቱ ሥራ ላይ ከሚውልበት ቀን ጀምሮ ለተወሰነ
ጊዜ ብቻ ሲሆን፣ የስምምነቱ ጊዜና ሌሎች በማዕቀፍ ስምምነቱ የተመለከቱት
ጊዜያቶች የሚታሰቡት ተከታታይ ቀናቶችን በመቁጠር ይሆናል፡፡
1.9 የማዕቀፍ ግዥ ፈፃሚው አካል ይህንን የማዕቀፍ ስምምነትና የጨረታ ግምገማ
ውጤቱን በማየት በጨረታው ሂደት ከተሳተፉት መካከል ከአንድ በላይ ለሆኑ
ተጫራቾች በጨረታ ውጤታቸው ቅደም ተከተል መሠረት የጨረታ አሸናፊነት
ሊሰጥ ይችላል፡፡ ከሌሎች ተጫራቾች ጋር የጨረታ ውል የሚፈረመው
የተመረጠውን አቅራቢ ዋጋ መሰረት በማድረግ ይሆናል፡፡
1.10 ይህ ክፍል 1 የተጫራቾች መመሪያ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን ምን ምን
ሁኔታዎችን አሟልተው በምን መንገድ ማቅረብ እንዳለባቸው ለመጠቀም ዓላማ
የተዘጋጀ እንጂ የማዕቀፍ ስምምነቱ አካል አይደለም፡፡
1.11 የማዕቀፍ ግዥ ፈፃሚው አካል ይህንን የጨረታ ሰነድ በማውጣቱ ምክንያት
በማንኛውም ሁኔታ የማዕቀፍ ስምምነት እንዲፈጽም አይገደድም፡፡
1.12 የግዥ ፈፃሚው አካል ባወጣው ጨረታ ምክንያት የተቀበላቸውን ከተጫራቾች
የሚቀርቡ የመጫረቻ ሰነዶችን በባለቤትነት የመያዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
በመሆኑም ዘግይተው የደረሱ ጨረታዎች ካልሆኑ በስተቀር ተጫራቾች ያቀረቡት
የመጫረቻ ሰነድ እንዲመለስላቸው የመጠየቅ መብት አይኖራቸውም፡፡
1.13 አንድ ተጫራች ጨረታ በሚያቀርብበት ጊዜ በጨረታ ሰነዱ የተመለከቱትን የግዥ
ሥነ-ሥርዓቶችና ሁኔታዎች ያለምንም ገደብ እንደተቀበለ ይቆጠራል፡፡ ስለሆነም
ተጫራቾች ጨረታ ከማቅረባቸው በፊት በጨረታ ሰነዱ ውስጥ የተመለከቱትን
መመሪያዎች፣ ቅፆች፣ የስምምነት ሁኔታዎችና የፍላጐት ዝርዝሮች በጥንቃቄ
ሊመረምሩዋቸው ይገባል፡፡ በጨረታ ሰነዱ ላይ የተጠየቁት መረጃዎችና ሰነዶች
ተሟልተው በተሰጠው የጊዜ ገደብ ካልቀረቡ ጨረታው ተቀባይነት ላያገኝ
ይችላል፡፡ በጨረታ ሰነዱ ላይ የተገለፁ ሁኔታዎች አሟልቶ አለማቅረብ ያለምንም
ተጨማሪ የማጣራት ሥራ ከጨረታ ውድድር ውጭ ለመሆን ምክንያት ይሆናል፡፡
1.14 በግዥ ፈፃሚው አካልና በተጫራቾች መካከል የሚኖረው ግንኙነት በጽሑፍ ብቻ
ይሆናል፡፡ በዚህ የጨረታ ሰነድ መሠረት “በጽሑፍ” ሲባል ግንኙነቱ በፅሁፍ ላይ
የተመሰረተ ሆኖ የተላከው መልዕክት መድረሱን የሚያስረዳ ማስረጃ መያዝን
ይጠይቃል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/34
2. የገንዘብ ምንጭ
2.2 ክፍያ የሚፈፀመው በቀጥታ በግዥ ፈፃሚው አካል ሲሆን፣ ተዋዋይ ክፍያውን
የሚያገኘው ከግዥ ፈፃሚ አካል ጋር በገባው ውል መሠረት ዕቃዎችና ተያያዥ
አገልግሎቶችን የማቅረብ ተግባሩን ሲያከናውን ይሆናል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/34
ለምርመራ ጉዳይ በፌዴራል ስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን፣
በፌዴራል ኦዲተር ጀነራልና በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር
ኤጀንሲ ወይም በኦዲተሮች የሚፈለጉ መረጃዎችን በማጥፋት፣
በማስፈራራትና ጉዳት በማድረስ መረጃዎችን እንዳይታወቁ
በማድረግ፣ የምርመራ ሂደቶችን መግታት ወይም ማደናቀፍ ማለት
ነው፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
4/34
ካልሰጠ ወይም ተጫራቹ በተሰጠው ውሳኔ ካልረካ ውሳኔ ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ
በሚቆጠር አምስት የስራ ቀናት ውስጥ አቤቱታውን ለቦርድ ማቅረብ ይችላል፡፡ ቦርዱ
የሚሰጠው ውሳኔ በሁለቱም ወገኖች ላይ ተፈፃሚነት ይኖረዋል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
5/34
4.5 በሕግም ሆነ በፋይናንስ ራሳቸውን ችለው የሚታዳደሩና በንግድ ሕግ መሠረት
የተቋቋመና የሚሰሩ የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ለመጫረት ብቁ ናቸው፡፡
4.6 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ካልተገለፀ በስተቀር ተጫራቾች ከዚህ በታች
የተመለከቱትን የብቃት ማረጋገጫዎች ለግዥ ፈፃሚው አካል ማቅረብ
ይኖርባቸዋል፡፡
5. የተጫራቾች ብቃት
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
6/34
ለ. የጨረታ ሰነድ ይዘት
6. የጨረታ ሰነድ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
7/34
የመልሱን ቅጂዎች የጠያቂውን ማንነት ሳይገልፅ የጨረታ ሰነድ በቀጥታ ከተቋሙ
ለገዙት ተጫራቾች በሙሉ ይልካል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል በማብራሪያው ውጤት
መሠረት የጨረታ ሰነዶቹን የሚያሻሽል ከሆነም ይህንኑ የሚያደርገው
በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 8 እና ንዑስ አንቀጽ 26.2 የተመለከተውን ሥነ-
ሥርዓት ተከትሎ ነው፡፡
7.2 በጨረታ ሂደትም ሆነ በጨረታ ግምገማ ወቅት ተቀባይነት የሚኖረው በቀጥታ
ከግዥ ፈፃሚው አካል በፅሑፍ የተሰጠ የማብራሪያ ጥያቄ መልስ ብቻ ነው፡፡ በሌላ
አኳኋን ማለትም በቃል፣ በፅሑፍ፣ ወይም በግዥ ፈፃሚው አካል በሠራተኛ ወይም
በሌላ ተወካይ ወይም በሌላ ሦስተኛ አካል የተሰጡ መልሶች ወይም
ማብራሪያዎች በግዥ ፈፃሚው መስሪያ ቤት የተሰጡ ማብራሪያዎች ተደርገው
አይቆጠሩም፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
8/34
9.3 የግዥ ፈፃሚው አካል በቅድመ ጨረታ ውይይትና ጉብኝት ጊዜ ተጫራቾችን
በተገቢው መንገድ ያስተናግዳል፡፡ ሁሉንም ተጫራቾች ተመጣጣኝ ዕድል
ለመስጠት ያመች ዘንድ ከአንድ ተጫራች በውይይቱና ጉብኝቱ ወቅት መሳተፍ
የሚችሉት ሁለት ብቻ ናቸው፡፡ የቅድመ ጨረታ ውይይትና ጉብኝት ለመሳተፍ
የሚወጣ ወጪ የሚሸፈነው በተጫራቾች ነው፡፡
9.4 የግዥ ፈፃሚው አካል ተጫራቾች ያሉዋቸውን ጥያቄዎችና ማብራሪያዎች
በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በተመለከተው አድራሻ፣ ቀንና ሰዓት መሠረት
እንዲያቀርቡ ይጋብዛል፡፡
9.5 የቅድመ ጨረታው ውይይት በቃለ ጉባኤ ይያዛል፡፡ ተጫራቾች በውይይቱ ውስጥ
የተነሱትን ማብራሪያዎች በጨረታ ማቅረቢያቸው ማካተት ይችሉ ዘንድ የቃለ
ጉባኤው ኮፒ የጨረታ ሰነድ ለገዙ ሁሉ ይላክላቸዋል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
9/34
እንደተካተተ ይቆጠራል፡፡ በዝርዝር ውስጥ ያልተካተቱ የአቅርቦት ፍላጐቶች
የዋጋ አሰጣጥን በተመለከተ በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 31.3 መሠረት
የሚፈፀም ይሆናል፡፡
12.3 በጨረታ ማቅረቢያ ሠንጠረዥ ላይ ተሞልቶ የሚቀርበው ጠቅላላ ዋጋ
ማናቸውንም ታክስ ያካተተ መሆን አለበት። ሆኖም በሁኔታዎች ላይ የተመሰረቱ
ቅናሾች የጠቅላላ ዋጋው አካል አይሆኑም፡፡
12.4 ተጫራቹ ያቀረባቸውን ቅናሾችና የአተገባበራቸው ዘዴ በጨረታ ማስረከቢያው
ሠንጠረዥ ውስጥ መጥቀስ ይኖርበታል፡፡
12.5 የኢንኮተርም እና ሌሎች ተመሳሳይ ቃሎች አረዳድ በተጫራቾች መመሪያና
በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በተመለከተው መሠረት ዓለም አቀፍ የንግድ
ም/ቤት በሚያሳትመው ወቅታዊ የኢንኮተርም ደንብ መሠረት የሚፈፀም
ይሆናል፡፡
12.6 ወቅታዊ የዋጋ መረጃ በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ወይም
በማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ መኖሩ ሲታወቅ ተጫራቹ የዋጋ ማስተካከያ
እንዲያደርግ ግዥ ፈፃሚው አካል ሊፈቅድለት ይችላል፡፡
12.7 አጠቃላይ የውል ሁኔታዎችን መሠረት በማድረግ በጨረታ ዝርዝር መረጃ
ሠንጠረዥ ውስጥ የተመለከተውን የዋጋ ማስተካከያ የጊዜ ገደብ ካለፈ በኋላም
ቢሆን የዋጋ ማስተካከያ ጥያቄ ማቅረብ ይቻላል፡፡
12.8 ቋሚ ዋጋን መሠረት አድርጎ የቀረበ ጨረታ ውድቅ አይደረግም፡፡ ነገር ግን ምንም
ዓይነት የዋጋ ማሻሻያ አይደረግለትም፡፡
12.9 በጨረታ ዝርዘር መረጃ ሠንጠረዥ ንዑስ አንቀጽ 1.3 ላይ በተመለከተው
መሠረት ጨረታዎች በሎት (lot) ወይም በጥቅል (package) መቅረብ ይችላሉ፡፡
በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ካልተገለፀ በስተቀር የሚቀርቡት ዋጋዎች
በእያንዳንዱ ሎት (lot) ግዥ ውስጥ ከተዘረዘሩት የአቅርቦት ፍላጐቶችና መጠን
ጋር ሙሉ በሙሉ (መቶ በመቶ) መጣጣም ይኖርባቸዋል፡፡ የዋጋ ቅናሽ
የሚቀርበው በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 12.4 በተመለከተው መሠረት
ሲሆን በጨረታ መክፈቻ ወቅት ለማሳወቅ በሚያስችል መልኩ በግልጽ መፃፍ
ይኖርባቸዋል፡፡
12.10 አንድ የውጭ ሀገር ተጫራች የተጠየቀውን አቅርቦት ለማሟላት ከሀገር ውስጥ
ግብአት ከተጠቀመ ከሀገር ውስጥ የሚያቀርበውን ግብአት ዋጋ በዋጋ ማቅረቢያ
ሰንጠረዥ ውስጥ በኢትዮጵያ ብር ማመልከት አለበት፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
10/34
13.2 አገልግሎቹን የሚያቀርበው ከውጭ ሀገር ከሆነ የሚያቀርበው ዋጋ በቀላሉ ሊቀየሩ
(ሊለወጡ) በሚችሉ የገንዘብ አይነቶች ይሆናል፡፡ ይሁን እንጂ ከኢትዮጵያ ገንዘብ
ውጪ ከሦስት የገንዘብ አይነት በላይ ዋጋ ማቅረብ አይቻልም፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
11/34
16.3 ተጫራቹ ከዚህ በፊት ላከናወናቸው ተመሳሳይ ውሎች ከአሠሪው አካል
የመልካም ሥራ ማረጋገጫ ማስረጃ ማቅረብ አለበት፡፡ ማስረጃው የተሰጡትን
ኮንትራቶች በአግባቡ ማከናወኑን፣ እንዲሁም የኮንትራቱ መጠንና ዓይነት
የሚያሳይ መሆን ይኖርበታል፡፡ ማስረጃውን ሊያረጋግጡ የሚችሉ ሰዎች ስም፣
የሥራ ኃላፊነት፣ አድራሻ፣ ኢሜይልና ስልክ ቁጥር ጭምር ማካተት ይኖርበታል፡፡
እያንዳንዱ ማስረጃ የሚሰጠው አካል የአሠሪው ፕሮጀክት አስተዳደር ወይም
በከፍተኛ ኃላፊነት ላይ ያለና የተጫራቹ ሥራ በውል የሚያውቅ መሆን
ይኖርበታል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል እንደአስፈላጊነቱ የጨረታ ግምገማ ወቅት
ማስረጃ የሰጡትን አካላት ሊያነጋግር ይችላል፡፡
16.4 የሚቀርቡት የመልካም ሥራ ማስረጃዎች የሚከተሉትን መረጃዎች ማካተት
አለባቸው፡፡
(ሀ) ኮንትራቱን የፈረሙት አካላት ስምና የተፈረመበት ቦታ
(ለ) የኮንትራቱን ዓይነት
(ሐ) የኮንትራቱን መጠን
(መ) ኮንትራቱ የተከናወነበትን ጊዜና ቦታ
(ሠ) ኮንትራቱን በአጥጋቢ ሁኔታ ስለመከናወን
16.5 አንድ ተጫራች ከአሠሪው አካል የመልካም ስራ አፈፃፀም ማስረጃ ባያቀርብም
እንኳ ሥራውን በአጥጋቢ ሁኔታ ማከናወኑን ከገለፀና የመልካም ሥራ አፈፃፀም
ማስረጃ እንዲሰጠው ያሰራውን አካል የጠየቀበት ማስረጃ ካቀረበ ተቀባይነት
ሊኖረው ይችላል።
16.6 ተጫራቹ ወይም ተጫራቾቹ ያቀረቡት በሽርክና (በጋራ ማህበር) ከሆነ ከዚህ
በላይ የተጠቀሱት መረጃዎች በሙሉ ለሁሉም የማህበሩ አካላት መገለፅ
ይኖርባቸዋል፡፡ ከዚሁ በተጨማሪ ጨረታው የእያንዳንዱ ማህበር አባል የይሁንታ
ድጋፍ ማስረጃ መካተት ይኖርበታል፡፡
16.7 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በሌላ ሁኔታ ካልተጠቀሰ በስተቀር የግዥ
ፈፃሚው አካል የተጫራቹን ወቅታዊ የቴክኒክ ብቃትና አቅም ይህን ውል
ለመፈፀም የሚያስችል መሆኑ ለማረጋገጥ በአካል በመገኘት ሊያጣራ ይችላል፡፡
17.1 ተጫራቹ የጋራ ማህበር ወይም ጊዜያዊ ማህበር ከሆነ እንደ አንድ ኮንትራት
(ውል) ተደርጎ ይቆጠራል፡፡ እነዚህ ማህበራት ከመሀከላቸው እንደ መሪ ሆኖ
የሚሰራ አንድ ሰው ይወክላሉ፡፡ በጋራ ማህበሩ ወይም በጊዜያዊ ማህበሩ
የተወከለው/ኃላፊነት የተሰጠው ሰው ኮንትራት ይፈርማል፡፡ ሆኖም የማህበሩ
አባላት የጋራና በተናጠል ተጠያቂነት ይኖርባቸዋል፡፡ ጨረታ ከቀረበ በኋላ ያለግዥ
ፈፃሚው አካል ዕውቅና የጋራ ማህበሩ ወይም ጊዜያዊ ማህበሩ ጥምረት መቀየር
አይቻልም፡፡
17.2 ኮንትራቱን ለመፈራረም በጋራ ማህበሩ ወይም በጊዜያዊ ማህበሩ የተወከለ ሰው
መወከሉን የሚያረጋግጥ ሕጋዊ ሰነድ ለግዥ ፈፃሚው አካል ማቅረብ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
12/34
ይኖርበታል፡፡ ሕጋዊ ሰነዱ ሥልጣን ባለው አካል የተሰጠና የተወከለው ሰው በጋራ
ማህበሩ ወይም በጊዜያዊ ማህበሩ ስም መፈረም የሚያስችል መሆን ይኖርበታል፡፡
እያንዳንዱ የማህበሩ አባልም የግዥ ፈፃሚውን አካል በሚያረካ ሁኔታ አስፈላጊ
የሆኑትን የሕግ፣ የቴክኒክና የፋይናንስ ፍላጐቶች መሟላታቸውንና አገልግሎቱን
በአግባቡ ለመስጠት የሚያስችሉ መሆኑን ማረጋገጥ ይገባቸዋል፡፡
18.1 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰነድ በሌላ አኳኋን ካልተገለፀ በስተቀር አማራጭ
ጨረታዎች ተቀባይነት አይኖራቸውም፡፡
18.2 አማራጭ ጨረታ እንዲቀርብ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ የተፈቀደ
ከሆነም ግዥ ፈፃሚው አካል አሸናፊውን ተጫራች ከመታወቁ በፊት
የሚከተሉትን ሁኔታዎች ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡
(ሀ) የቀረበው ጨረታ የግዥ ፈፃሚው አካል ያወጣው የጨረታ ሰነድ መሠረት
ያደረገ መሆኑን፣
(ለ) የቀረቡት አማራጭ ጨረታዎች የግዥ ፈፃሚው አካል ያወጣው የጨረታ
ሰነድ መሠረት ያደረጉ መሆናቸውን፣
(ሐ) የቀረቡት አማራጭ ጨረታዎች ከዋናው ጨረታ ጋር ሲገናዘቡ ሊያስገኙ
የሚችሉት ኢኮኖሚያዊና ቴክኒካዊ ጠቀሜታ በሚያሳምን ሁኔታ
መቅረቡን፣
(መ) የቀረቡት አማራጭ ጨረታዎች ለግምገማ የሚረዳ ዝርዝር መግለጫ
(የቁጥር ስሌቶች፣ የቴክኒክ ዝርዝር መግለጫዎች፣ የዋጋ ዝርዝሮች፣
የአሠሪር ዘዴዎችና ሌሎች ተዛማጅ መግለጫዎች) መካተታቸውን፡፡
18.3 ግዥ ፈፃሚው አካል የቴክኒክ ፍላጐት ጋር የሚጣጣም አማራጭ ጨረታ
ያቀረበና ዝቅተኛ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች ሊመረጥ ይችላል፡፡
18.4 የግዥ ፈፃሚው አካል አማራጭ ጨረታዎች የሚገመግመው በጨረታ ዝርዝር
መረጃ ሠንጠረዥና በክፍል 3 በተመለከቱት የግምገማ ዘዴዎችና መስፈርቶች
መሠረት ይሆናል፡፡
18.5 በግዥ ፈፃሚው አካል ያልተጠየቁ አማራጭ ጨረታዎች ውድቅ ይሆናሉ፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
13/34
እንዲያራዝሙ ሊጠይቅ ይችላል፡፡ ጥያቄውና መልሱ በፅሑፍ የሚፈፀም
ይሆናል፡፡
19.3 ተጫራቹ የማራዘም ጥያቄውን ባይቀበለው ጨረታው ውድቅ ይሆናል፡፡ ሆኖም
ያስያዘው የጨረታ ዋስትና ሊወረስበት አይችልም፡፡
19.4 ጨረታው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ለማራዘም የተስማሙ ተጫራቾች
ያራዘሙበትን ጊዜ በመጥቀስ ስምምነታቸውን በፅሑፍ ማሳወቅ ይኖርባቸዋል፡፡
ያስያዙት የጨረታ ዋስትናም በዚሁ መሠረት መራዘም ይኖርበታል ወይም አዲስ
የጨረታ ዋስትና ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
19.5 ጨረታው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ለማራዘም ያልተስማማ ተጫራች የግዥ
ፈፃሚው አካል ጥያቄ ለመፈፀም እምቢተኛ እንደሆነ ተቆጥሮ ጨረታው ውድቅ
እንዲሆንና ከውድድሩ እንዲወጣ ይደረጋል፡፡
20.1 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በሌላ ሁኔታ ካልተገለፀ በስተቀር ተጫራቾች
በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ የተገለፀውን የገንዘብ ዓይነት መጠን
የሚያሟላ ዋናውን (ኦሪጅናል) የጨረታ ዋስትና ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ በኮፒ
(ቅጂ) የሚቀርብ የጨረታ ዋስትና ተቀባይነት የለውም፡፡
20.2 የጨረታው ዋስትና በተጫራቹ ምርጫ ከሚከተሉት ዓይነቶች አንዱ ሊሆን
ይችላል፡፡
(ሀ) በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና፣
(ለ) በማይሻር ሌተር ኦፍ ክሬዲት (L/C) የቀረበ ዋስትና፣
(ሐ) ጥሬ ገንዘብ ወይም በታወቀ ባንክ የተረጋገጠ ቼክ ወይም የክፍያ
ትዕዛዝሁሉም ዓይነት የዋስትና ሰነዶች ከታወቀ ምንጭና ብቁ ከሆነ
ሀገር መሆን አለባቸው፡፡ በውጭ አገር ባንክ ወይም የፋይናንስ ተቋም
የተሰጠ ዋስትና በአገር ውስጥ ባንክ ተረጋግጦ መቅረብ ይኖርበታል፡፡
የጨረታ ዋስትናው በጨረታ ቅፆች ክፍል 4 ውስጥ የተካተተውን ወይም
ሌላ አግባብነት ያለውን ተመሳሳይ የዋስትና ቅጽ በመጠቀም ይቀርባል፡፡
በየትኛው መልኩ ቅፁ የተጫራቹን ሙሉ ስም ማካተት መቻል አለበት፡፡
የጨረታ ዋስትናው ጨረታው ፀንቶ ከሚቆይበት ጊዜ በኋላ ለ 28 ቀናት
ተጨማሪ ቆይታ ተግባራዊ ይሆናል፡፡
20.3 የጋራ ማህበር የጨረታ ዋስትና በጋራ ማህበሩ ስም ወይም በሁሉም የማህበሩ
አባላት ስም መዘጋጀት ይኖርበታል፡፡ በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 22.7
መሠረት ከጨረታ ዋስትና ጋር በተያያዘ ምክንያት ዕገዳ ቢጣል በሁሉም የማህበሩ
አባላት ላይ ተፈፃሚ የሆናል፡፡
20.4 ማንኛውም ጨረታ በሚፈለገው የጨረታ ዋስትና በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ
አንቀጽ 22.1 መሠረት ተደግፎ ካልቀረበ ግዥ ፈፃሚው አካል ጨረታውን ውድቅ
ሊያደርገው ይችላል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
14/34
20.5 የጨረታው አሸናፊ በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 45 መሠረት የውል
ማስከበሪያ ዋስትና እንደቀረበ የተሸናፊ ተጫራቾች የጨረታ ዋስትና ወዲያውኑ
ተመላሽ ይደረግላቸዋል፡፡
20.6 የአሸናፊው ተጫራቾች ጨረታ ዋስትና ተጫራቹ ውሉን እንደፈረመና
ተፈላጊውን የውል ማስከበሪያ ዋስትና እዳቀረበ ወዲያውኑ ተመላሽ
ይደረግለታል፡፡
20.7 የጨረታ ዋስትና ሊወረስ የሚችለው፦
(ሀ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 19.2 ውስጥ በተመለከተው ሁኔታ
ካልሆነ በስተቀር ተጫራቹ በጨረታ ማስረከቢያ ሰነድ ውስጥ በተጠቀሰው
ጊዜ ውስጥ ተጫራቹ ከጨረታው ከወጣ፣ ወይም
(ለ) አሸናፊው ተጫራች ቀጥለው የተመለከቱትን ማድረግ ሲያቅተው፦
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
15/34
I. በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 22.2 በተመለከተው መሠረት
በኩባንያው ወይም በጋራ ማህበሩ ወይም በጊዜያዊ ማህበሩ ስም መፈረም
የሚችል መሆኑን የሚያስረዳ በሚመለከተው አካል የተሰጠ ሕጋዊ ውክልና፣
II. በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ንዑስ አንቀጽ 15.2 መሠረት የተጫራቹን
የፋይናንስ አቅም የሚያስረዳ ሰነድ፣
III. በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ንዑስ አንቀጽ 16.3 በሌላ ሁኔታ
ካልተገለፀ በስተቀር ተጫራቹ ቢያንስ አሁን ከተወዳደረበት የኮንትራት በጀት
የሚመጣጠን ሥራ በአግባቡ የሠራ መሆኑን የሚያስረዳ ከዚህ በፊት
ከሠራባቸው አካልት የተሰጠ ሥራ አፈፃፀም ሰርቲፊኬት፣
IV. በባለሙያዎቹ በራሳቸው ወይም ሥልጣን ባለው አካል የተፈረመ
የባለሙያዎች ተፈላጊ መረጃ (Curriculum Vitae)፣
(ሐ) በክፍል 6 በተመለከተው የፍላጐት መግለጫ፣ የቴክኒክ አቅርቦትና የአገባብነት
ሠንጠረዥ በዝርዝር መቅርብ አለበት፡፡ ዝርዝር መግለጫው ቢያንስ ለታቀደው
አገልግሎት የተጠየቀውን አነስተኛ የቴክኒክ ፍላጐት ማሟላት መቻል አለበት፡፡
ቀጥለው የተመለከቱት ወሳኝ ሰነዶችም አብረው ይቀርባሉ፡፡
I. በአንቀጽ 26 በተመለከቱት አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች መሠረት በድርጅቱ
የቀረበ ዋስትና፣
II. በክፍል 6 በሰፈረው ቅፅ “ሠ” መሠረት የአፈፃፀም ንድፎችና ስዕሎች፣
(መ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 2 ዐ መሠረት የጨረታ ዋሰትና፣
(ሠ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 18 መሠረት አማራጭ ጨረታዎች (የተፈቀደ
ሲሆን ብቻ) ፣
(ረ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.1 መሠረት ጨረታው የቀረበው በጋራ
ማህበር (joint venture) ሲሆን የመረጃ ቅፅ፣ የጋራ ማህበሩ የተቋቋመበት
ስምምነት ወይም ደብዳቤ ወይም ረቂቅ ስምምነት፣
(ሰ) በክፍል 4 የተመለከቱትን የጨረታ ቅፆች መሠረት በማድረግ አገልግሎቱን
ለመስጠት የቀረበ የዋጋ ዝርዝር፣ (አስፈላጊ ከሆነ ተጨማሪ ዝርዝር ሠንጠረዥ
ማያያዝ ይቻላል)
(ሸ) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ መሠረት ሌሎች ተጫራቾች ማቅረብ
ያለባቸው ሰነዶችና መረጃዎች፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
16/34
ሲጠይቅ ተጫራቾች የቴክኒክና የፋይናንስ ጨረታቸውን በሁለት በተለየዩ
ኢንቨሎፓች ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
22.2 የጨረታ ሰነዱ ኦሪጅናልና ቅጂዎቹ በታይፕ ወይም በማይለቅ ቀለም ተጽፈው
በአግባቡ ሥልጣን ባለው ፈራሚ በተጫራቹ ስም የፈረማሉ፡፡ ይህ የሥልጣን
አሰጣጥ በጨረታ መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ በተጠቀሰው መሠረት የጽሑፍ
ማረጋገጫን እንዲቀርብና ከጨረታው ጋር እንዲያያዝ መደረግ ይኖርበታል፡፡
የፈራሚው ስምና ሥልጣን ከፊርማው በታች በታይፕ መፃፍ ወይም መታተም
አለበት፡፡ በሁሉም የጨረታ ሰነድ ገፆች ላይ ጨረታውን በሚፈርመው ሰው
ይፈረማሉ ወይም አጭር ፊርማ ይደረግባቸዋል፡፡
22.3 ማናቸውም ስርዞች፣ ድልዞች፤ የበፊቱ ጠፍቶ በምትኩ ሌላ የተፃፈባቸው
የመጫረቻ ሰነዶች ሕጋዊ የሚሆኑት ስልጣን በተሰጠው አካል ፊርማ ወይም
አጭር ፊርማ ሲረጋገጥ ብቻ ነው፡፡
24.1 የመጫረቻ ሰነዶች በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ የተጠቀሰው ቀንና
ሰዓት ከማለፉ በፊት ግዥ ፈፃሚው አካል እንዲረከባቸው መደረግ አለበት፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
17/34
24.2 ግዥ ፈፃሚው አካል በራሱ ኃላፊነትና ተነሳሽነት በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ
8 መሠረት የጨረታ ሰነዶችን በማሻሻል የጨረታዎችን የማስረከቢያ ቀነ-ገደብ
ማራዘም ይችላል፡፡ ይህም በሆነበት ጊዜ የግዥ ፈፃሚው አካል እና ቀደም ሲል
በነበረው የጊዜ ገደብ መሠረት የነበሩ ተጫራቾች መብቶችና ግዴታዎች
በተሻሻለው ሰነድ መሠረት የሆናል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
18/34
27.2 በመጀመሪያ ከጨረታ “መውጫ” የሚል ምልክት ያለበት ኤንቬሎፕ ተከፍቶ
ከተነበበ በኋላ ተጓዳኝ ኤንቬሎፕ ሳይከፈት ለተጫራቾቹ የመለሳሉ፡፡ ሕጋዊ
ሥልጣን ባለው አካል ለመጠየቁ ተጓዳኝ ማስረጃ ያልያዘና በጨረታ መክፈቻው
ላይ ካልተነበበ ከጨረታ የመውጣት ጥያቄ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ ቀጥሎም
“መተኪያ“ የተሰኙ ፖስታዎች ተከፍተው ከተነበቡ በኋላ ከተተካው ጋር
ተለዋውጠው የመጀመሪያው ፖስታ ሳይከፈት ለተጫራቹ ይመለሳል፡፡
የትኛውም “የመተካት” ጥያቄ ሥልጣን ባለው አካል ለመጠየቅ ማስረጃ ካልያዙና
በጨረታ መክፈቻው ላይ ያልተነበበ ጥያቄ ተቀባይነት የለውም፡፡ በመቀጠልም
“ማሻሻያ” የሚል ምልክት የያዙ ፖስታዎች ከተጓዳኝ ጨረታ ጋር ተከፍተው
ይነበባሉ፡፡ የትኛውም የጨረታ “ማሻሻያ” ሕጋዊ ሥልጣን ባለው አካል ለመጠየቁ
ከማሻሻያ ማስታወቂያው ጋር ማስረጃ ካልቀረበና በጨረታ መክፈቻው ላይ
ካልተነበበ ተቀባይነት የለውም፡፡ በጨረታ መክፈቻ ላይ ተከፍተው የተነበቡ
ጨረታዎች ብቻ ወደ ቀጣይ ግምገማ ይሸጋገራሉ፡፡
27.3 የተቀሩት ኢንቬሎፖች አንድ በአንድ ተከፍተው የተጫራቹ ስምና “ማሻሻያ”
ካለ፣ የጨረታ ዋጋዎች፣ ቅናሾችም (ካሉ) እና ተለዋጭ የዋጋ ሀሳቦች (ካሉ)፣
የጨረታ ዋስትና ማቅረብ አስፈላጊ ከሆነ እንዲሁም ሌሎች ግዥ ፈፃሚው አካል
አግባብነት አላቸው የሚላቸው ዝርዝሮች ይነበባሉ፡፡ በጨረታ መክፈቻው ላይ
የተነበቡ ቅናሾችና አማራጭ የዋጋ ሀሳቦች ብቻ ለግምገማ ዕውቅና ያገኛሉ፡፡
በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 25.1 መሠረት ከዘገዩ ጨረታዎች በስተቀር
የትኛውም ጨረታ በጨረታ መክፈቻ ላይ ውድቅ አይደረግም፡፡
27.4 የግዥ ፈፃሚው አካል የጨረታ መክፈቻውን ሂደት ቢያንስ የሚከተሉትን አካቶ
ይመዘግባል፡፡ የተጫራቹን ስም፣ ከጨረታ የመውጫ፣ የመተኪያ ወይም የማሻሻያ
ጥያቄዎችን፣ የጨረታ ዋጋውን ከተቻለ በየጥቅሉ (ካለ)፣ ማንኛቸውንም
ቅናሾችና አማራጭ የዋጋ ሀሳቦች፣ የጨረታ ዋስትና መኖርና ያለመኖር፣ አስፈላጊ
ከሆነ በጨረታው ላይ የተገኙት ተወካዮች የጨረታውን ዘገባ እንዲፈርሙ
ይጠየቃሉ፡፡ የተጫራቹ ፊርማ ከዘገባው ላይ መታጣት የጨረታውን ይዘትም ሆነ
የዘገባውን ውጤት አይለውጠውም፡፡
27.5 ማንኛውም በጨረታ መክፈቻው ሥነ-ሥርዓት ወቅት ያልተከፈተና ያልተነበበ
የጨረታ ሰነድ ለቀጣይ ግምገማ ሊቀርብ አይችልም፡፡
28. ምስጢራዊነት
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
19/34
28.3 የተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 28.2 ቢኖርም ከጨረታው መከፈት እስከ
ውል መፈራረም ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ ማንኛውም ተጫራች ከጨረታው
ሂደት ጋር በተያያዘ በማንኛውም ጉዳይ ላይ የግዥ ፈፃሚውን ማግኘት ሲፈልግ
የሚፈልገውን ነገር በጽሑፍ ማቅረብ አለበት፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
20/34
30.4 ብቁ ያልሆኑ ጨረታዎች ብቁ ያልሆኑበት በቂ ምክንያቶች በግምገማ ሪፖርት ውስጥ
በግልፅ መመልከት ይኖርበታል፡፡
30.5 የጨረታው ሰነድ የሚጠይቃቸው ፍላጐቶች አሟልቶ የተገኘው አንድ ተጫራች
ብቻ ሲሆን የቀረበው ጨረታ ለግዥ ፈፃሚው አካል ጥያቄዎች መሠረታዊ መልስ
የሚሰጥ እስከሆነና የቀረበው ዋጋም ካለው ወቅታዊ የገበያ ዋጋ ጋር ሲነፃፀር ያነሰ
ወይም ተመጣጣኝ ሆኖ ከተገኘ ከተጫራቹ ጋር ውል ሊፈጸም ይችላል፡፡
31.1 የመጫረቻ ሰነዱ አጥጋቢ ከሆነ የግዥ ፈፃሚው አካል መሠረታዊ ያልሆኑ
ያለመጣጣሞችን ወይም ግድፈቶችን ሊያልፋቸው ይችላል፡፡
31.2 ጨረታው አጥጋቢ ከሆነ የግዥ ፈፃሚው አካል መሠረታዊ ያልሆኑ
አለመጣጣሞችን ወይንም ግድፈቶችን ለማስተካከል ተጫራቹን ተፈላጊ መረጃ
ወይም ሰነድ በሚፈለገው ጊዜ ውስጥ እንዲያቀርብ ሊጠየቅ ይችላል፡፡ ሆኖም
የሚደረገው ማስተካከያ ከጨረታው ዋጋ ጋር መያያዝ የለበትም፡፡ ተጫራቹ
በተጠየቀው መሠረት ተስማምቶ አስተካክሎ ካላቀረበ ከጨረታው ሊሠረዝ
ይችላል፡፡
31.3 ጨረታው አጥጋቢ ከሆነ የግዥ ፈፃሚው አካል መሠረታዊ ያልሆኑ
አለመጣጣሞችንና ግድፈቶችን ሊያስተካክል ይችላል፡፡ ተዘለው ወይም በሌላ
ያልተሟላ አቀራረብ ምክንያት ዋጋ ያልተሰጠባቸው ዕቃዎች ወይም
አገልግሎቶች ለውድድር ዓላማ ሲባል ብቻ ለተጠቀሱት ዕቃዎች ወይም
አገልግሎቶች በጨረታ ወቅት የቀረበ ከፍተኛ ዋጋ ተወስዶ ማስተካከያ
እንዲሰላላቸው ይደረጋል፡፡
32.1 ጨረታው በመሠረቱ አጥጋቢ መሆኑ ከታወቀ የግዥ ፈፃሚው አካል የቁጥር
ስህተቶችን በሚከተሉት መሠረት ያስተካክላል፡፡
(ሀ) የግዥ ፈፃሚው አካል አስተያየት የዴሲማል ነጥብ አቀማመጥ ስህተት
ካልሆነ በስተቀር በአንዱ ነጠላ ዋጋና በተፈላጊው በመጠን ተባዝቶ
በሚገኘው ጠቅላላ ዋጋ መካከል ልዩነት ከመጣ የአንዱ ነጠላ ዋጋ
የበላይነት ይኖረዋል፡፡ ጠቅላላ ዋጋ በአንፃሩ ይስተካከላል፡፡ በግዥ
ፈፃሚው አስተያየት መሠረት በነጠላ ዋጋ ውስጥ የዴሲማል ነጥቦች
አቀማመጥ ተዛብቷል ብሎ ካመነ ጠቅላላ ዋጋው የበላይነት ያገኝና
የአንዱ ዋጋ በዚያው መጠን ይስተካከላል፡፡
(ለ) ንዑሳን ድምሮች ወይም ቅናሾች ተዛማጅ በሆነው ጠቅላላ ድምር ላይ
ስህተት ካለ ንዑሳን ድምሮች እንዳሉ ተወስደው ጠቅላላው ድምር
በዚያው መሠረት ይስተካከላል፡፡
(ሐ) በቁጥሮችና በቃላት መካከል ልዩነት ከታየ በቃላት የተገለፀው ቁጥር
ከስህተቱ ጋር የተያያዘ ካለሆነ በስተቀር በፊደል የተገለፀው ቁጥር
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
21/34
ይወሰዳል፡፡ በፊደል የተገለፀው ቁጥር ከሂሳቡ ስህተት ጋር የተየያዘ ከሆነ
በቁጥር የተገለፀው መጠን እላይ በፊደል “ሀ” እና “ለ” ላይ ባለው
መሠረት በቁጥር የተገለፀው መጠን የበላይ ይሆናል፡፡
32.2 የግዥ ፈፃሚው አካል የተገኙትን የስሌት ስህተቶች በማረም ወዲያውኑ
ለተጫራቹ በጽሑፍ በማሳወቅ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ጠንጠረዥ
በተመለከተው መሠረት እርማቱን መቀበል አለመቀበሉን ከተጠየቀበት ቀን
ጀምሮ በተወሰነ ጊዜ ገደብ ውስጥ መልስ እንዲያቀርብ ይጠይቃል፡፡ እርማቶቹ
በመጫረቻ ሰነድ ላይ በግልጽ መመልከት አለባቸው፡፡
32.3 በአሸናፊነት የተመረጠ ተጫራች የስህተቶችን እርማት ካልተቀበለ ጨረታው
ውድቅ ይደረግበታል፡፡
33. ልዩ አስተያየት
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
22/34
(ሠ) ተጫራቹ የተፈረሙና ቀን ያለበት የጨረታ ማስረከቢያ ሠንጠረዥ
ማቅረብ ካልቻለ፡
(ረ) ተጫራቹ የተፈረመና ቀን ያለበት የዋጋ ዝርዝር ቅጽ ማቅረብ ካልቻለ፣
(ሰ) ተጫራቹ የተፈረመና ቀን ያለበት የተጫራች አግባብነት ማረጋገጫ
(ቅጽ) ካልቀረበ፣
(ሸ) ተጫራቹ የተፈረመና ቀን ያለበት የፍላጐት ዝርዝር፣ የቴክኒክ ሂሳብና
የአግባብነት ሠንጠረዥ (ቅጽ) ካላቀረበ፣
(ቀ) ተጫራቹ የተፈረመና ቀን ያለበት የጨረታ ዋስትና ካላቀረበ፣
(በ) የቀረበው የጨረታ ዋስትና በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 2 ዐ መሠረት
ካልሆነ፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
23/34
(ሸ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.4 መሠረት ከዚህ በፊት ከነበሩ
የኮንትራት ግዴታዎች ጋር በተያያዘ ምክንያት በመንግሥት ግዥ
እንዳይሳተፍ በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የታገደ
ተጫራች ከሆነ፣
(ቀ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.1 መሠረት ጨረታው የቀረበው
ከጋራ ማህበር ከሆነና ተጫራቹ የጋራ ማህበሩን የመረጃ ቅፅ፣ ማህበሩ
የተቋቋመበትን ስምምነት ወይም ደብዳቤ ማቅረብ ካልቻለ፣
35.3 ፕሮፌሽናል ተቀባይነት
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
24/34
(ሠ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 26 በተመለከተው መሠረት
ተጫራቹ የድርጅቱን ዝርዝር ሁኔታን የተሰጠ ዋስትና ሳያቀርብ ሲቀር፣
(ረ) በክፍል 6 ቅፅ ሠ መሠረት ሲጠየቅ አስፈላጊ የሆኑ ንድፎችና ተያያዥ
መረጃዎችን ሳያቀረብ ሲቀር፣
35.5 ፋይናንሻል ተቀባይነት
የግዥ ፈፃሚው አካል በሚከተሉት ምክንያቶች ጨረታውን ውድቅ ሊያደርገው
ይችላል፡፡
(ሀ) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ንዑስ አንቀጽ 15.2 (ሀ) እና በክፍል
3 የግምገማ ዘዴዎችና መስፈርቶች በተመለከተው መሠረት ተጫራቹ
በውጭ ኦዲተር የተረጋገጠ የፋይናንስ ማረጋገጫ ሳያቀርብ ሲቀር፣
(ለ) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ንዑስ አንቀጽ 15.2 (ሀ) መሠረት
ተጫራቹ የፋይናንስ አቅሙን የሚያሳዩ ሌሎች ማረጋገጫ ሰነዶች
ሳያቀርብ ሲቀር፣
(ሐ) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በተመለከተው መሠረት ተጫራቹ
የሚያቀርበው የፋይናንስ መወዳደሪያ ሃሳብ መጠን በክፍል 3 የግምገማ
ዘዴዎችና መስፈርቶች በተገለፀው መሠረት ከዓመታዊ አማካይ
የፋይናንስ ገቢው (turnover) መብለጥ የለበትም፡፡
(መ) ተጫራቹ ለአገልግሎቱ ያቀረበው የጨረታ ዋጋ በጨረታ ዝርዝር መረጃ
ሠንጠረዥ አንቀጽ 12 መሠረት ካልሆነ፣
(ሠ) ተጫራቹ ለመጫረት ያቀረበው የመጫረቻ ገንዘብ በጨረታ ዝርዝር
መረጃ ሠንጠረዥና በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 13 ላይ በተጠቀሰው
የገንዘብ አይነት ካልሆነ፣
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
25/34
(ለ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 32 መሠረት የዋጋ ሂሳብ ስህተቶች
ማረሚያ (ማስተካከያ) ፣
(ሐ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 12.4 መሠረት በቀረበው የዋጋ
ቅናሸ ሀሳብ መሠረት የዋጋ ማስተካከያ፣
(መ) ከላይ በ“ሀ” እና “ለ” የተገለፀው መተግበር አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ
በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 36.2 መሠረት ወደ አንድ ገንዘብ
የሚደረግ ለውጥ፣
(ሠ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 31 መሠረት አለመጣጣሞችና ግድፈቶች
ማስተካከያ፣
(ረ) በግምገማና ብቃት መስፈርቶች ከፍል 3 ውስጥ በተጠቀሰው መሠረት
ሁሉንም የግምገማ ነጥቦች መተግበር፣
36.5 በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 12 ከተጠቀሰው የጨረታ ዋጋ በተጨማሪ የግዥ
ፈፃሚው አካል ለጨረታ ዋጋ ግምገማ ሌሎች ነጥቦችን ግንዛቤ ውስጥ ሊያስገባ
ይችላል፡፡ እነዚህ ነጥቦች የአገልግሎቱ ባህርይ፣ አፈፃፀም፣ ቃላቶችና ሁኔታዎች ጋር
ሊያያዙ ይችላሉ፡፡ ለግምገማ ጥቅም ላይ የሚውሉት ነጥቦችና የአተገባበር ዘዴዎች
በግምገማና ብቃት መስፈርት ክፍል 3 ውስጥ ይጠቀሳሉ፡፡
36.6 ይህ የጨረታ ሰነድ ተጫራቾች ዋጋቸውን በሎት እንዲያቀርቡ፤ እንዲሁም ለአንድ
ተጫራች የሎት (lot) ውል መስጠት የሚፈቅድ ሲሆን፤ ዝርዝር አፈፃፀሙም
በጨረታ ማቅረቢያ ቅፅ ላይ የተመለከተውን ቅናሽ አካቶ አሸናፊውን ድርጅት
ለመወሰን ስራ ላይ የሚውለው የመወዳደሪያ መስፈርት እና የግምገማ ዘዴ በጨረታ
ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ እና በጨረታ ሰነዱ ክፍል 3 ላይ በተገለፀው መሰረት
ይሆናል።
38.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በጨረታ ሰነዶቹ መመዘኛዎች መሠረት አሸናፊ የሆነውን
ተጫራች ወቅታዊ ብቃት ለማረጋገጥ የድህረ-ብቃት ግምገማ ያከናውናል፡፡
38.2 የድህረ ብቃት ግምገማው የሚያተኩረው አሸናፊው ተጫራች በተጫራቾች
መመሪያ አንቀጽ 15 መሠረት ካቀረባቸው የማስረጃ ሰነዶች ጋር በተያያዘ
ይሆናል፡፡ ተጫራቹ አጥጋቢ የማስረጃ ሰነዶች ያላቀረበ ከሆነ የድህረ-ብቃት
ግምገማው በተጫራቹ ህጋዊነት፣ ፕሮፌሽናል፣ ቴክኒካል እና የፋይናንስ አቅም
ላይ ያተኮረ ይሆናል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
26/34
38.3 በድህረ-ብቃት ግምገማ ወቅት አሸናፊው ተጫራች በ 15 ቀናት ውስጥ ተጨባጭ
ሰነዶች ማቅረብ ካልቻለ ወይም ያቀረባቸው ሰነዶች የተሳሳቱ ሆነው ከተገኙ
ጨረታው ውድቅ ይደረጋል፡፡ በዚህ ጊዜ የግዥ ፈፃሚው አካል በሁለተኛ ደረጃ
ዝቅተኛ ዋጋ ወደ አቀረበው ተጫራች በማለፍ ብቃቱን ለማረጋገጥ በተመሳሳይ
ሁኔታ በተጫራቹ ላይ አስፈላጊውን የድህረ-ብቃት ግምገማ ያከናውናል፡፡
39.1 የግዥ ፈፃሚው አካል ማንኛውንም ጨረታ የመቀበል ወይም ያለመቀበል መብት
አለው፡፡ እንዲሁም የጨረታ ሂደቱን የመሰረዝና ሁሉንም ጨረታዎች ከመስጠት
አስቀድሞ ውድቅ የማድረግ መብት አለው፡፡
ረ. ውል ስለመፈፀም
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
27/34
42. ከውል በፊት የግዥን መጠን ስለመለወጥ
44. ውል አፈራረም
44.1 የጨረታ አሸናፊነት ማሳወቂያ ከተላከ በኋላ የግዥ ፈፃሚው አካል ወዲያውኑ
ለአሸናፊው ተጫራች የማዕቀፍ ስምምነት ይልክለታል፡፡
44.2 አሸናፊው ተጫራች ስምምነቱን በተቀበለ በአሥራ አምስት (15) ቀናት ጊዜ
ውስጥ ፈርሞና ቀን ጽፎበት ለግዥ ፈፃሚው አካል ይመልሳል፡፡
44.3 የግዥ ፈፃሚው አካል የጨረታ ውጤቱን ካሳወቀበት ቀን ጀምሮ ካሉት ሰባት
ቀናት በፊት ወይም በጨረታው ሂደት ላይ ተቀረበ ቅሬታ ካለ ኮንትራት መፈረም
የለበትም፡፡
44.4 በሚከተሉት ሁኔታዎች የግዥ ፈፃሚው አካል ከአንድ በላይ ከሆኑ አቅራቢዎች
ጋር የማዕቀፍ ስምምነት ሊገባ ይችላል፡፡
(ሀ) በማዕቀፍ ስምምነቱ መሠረት የሚቀርበው ዕቃ ወይም አገልግሎት
ከአሸናፊው ተጫራች አቅም ጋር የማይመጣጠን ሆኖ ሲገኝ፣
(ለ) በገበያ ላይ ያሉት አቅራቢዎች ቁጥርና አቅም ከሚፈለገው አቅርቦት ጋር
ያለውን ተመጣጣኝነት ግምት ውስጥ በማስገባት ከአንድ በላይ ለሆኑ
አቅራቢዎች መስጠት አሳማኝ ሆኖ ሲገኝ፣
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
28/34
(ሐ) የገበያ ዋጋዎች በከፍተኛ ሁኔታ ከፍና ዝቅ የሚሉበት ሁኔታ በመኖሩ
ምክንያት ዕቃ ወይም የአገልግሎት ግዥውን በአስቸኳይ በአሽናፊው
ተጫራች ዋጋ መግዛት አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ፡፡
44.5 ከላይ በንዑስ አንቀጽ 44.4 በተመለከተው መሠረት የግዥ ፈፃሚው አካል
ከአሸናፊው ተጫራች በተጨማሪነት ለማዕቀፍ ስምምነት የሚጋበዙና የሚሳተፉ
ተጫራቾችን ቁጥር ይወስናል፡፡
45.1 አሸናፊው ተጫራች ሰምምነቱን በፈረመ በአሥራ አምስት (15) ቀናት ውስጥ
በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች መሠረት በውል ቅፆች ክፍል 9 ውስጥ
የተመለከተውን የአፈፃፀም ዋስትና ቅጽ ወይም በግዥ ፈፃሚው አካል
ተቀባይነት ያለውን ሌላ ቅጽ በመጠቀም የአፈፃፀም ዋስትናውን ያቀርባል፡፡
45.2 አሸናፊው ተጫራች ከላይ የተጠቀሰውን የአፈፃፀም ዋስትና ማቅረብ ያለመቻል
ወይም ውሉን መፈረም ያለመቻል ውል መስጠቱን ለመሰረዝና የጨረታ
ዋስትናውን ለመውረሰ በቂ ምክንያቶች ይሆናሉ፡፡
45.3 ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች በጨረታ ዋስትና፣ በውል ማስከበሪያ
ዋስትናና በቅድሚያ ክፍያ ዋስትና ምትክ ኢንተርፕራይዞቹን ለማደራጀትና
ለመምራት ሥልጣን ከተሰጠው አካል የዋስትና ደበዳቤ ማቅረብ ይችላሉ፡፡
45.4 አሸናፊው ተጫራች ስምምነቱን ሳይፈርም ሲቀር ወይም የውል ማስከበሪያ
ዋስትና ሳያቀርብ ሲቀር፣ የግዥ ፈፃሚው አካል በውድድሩ ሁለተኛ የወጣውን
ተጫራች እንዲፈርም ያደርጋል ወይም ከሁለቱም አማራጮች የሚገኘውን
ጥቅም በማነፃፀር ጨረታው በአዲስ መልክ እንደገና አንዲወጣ ያደርጋል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
29/34
ክፍል 2: የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ
ማውጫ
ሀ. መግቢያ......................................................................................................................................1
ለ. የመጫረቻ ሰነዶች.........................................................................................................................2
ሐ. የመጫረቻ ሰነዶች አዘገጃጀት...........................................................................................................2
መ. የመጫረቻ ሰነዶች አቀራረብና አከፋፈት.............................................................................................4
ሠ. የመጫረቻ ሰነዶችን መገምገምና ማወዳደር..........................................................................................5
ረ. ውል ስለመስጠት..........................................................................................................................5
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
II/IX
ክፍል 2:
ሀ. መግቢያ
ተ.መ. 1.3 ቁጥሩና የጨረታው ሰነድ የሎት (lot) መለያ ቁጥር፦ [የ lot መለያ ቁጥርና
ይግባ]
ተ.መ. 1.7 የማዕቀፍ ስምምነቱ ፀንቶ የሚቆይበት የጊዜ ገደብ፦ [ጊዜ ይግባ]
ተ.መ. 4.1 (ሀ) ግለሰቦች፣ የጋራ ማህበራት፣ ጊዜያዊ ማህበራት ወይም ማህበራት በጋራና
በተናጠል ተጠያቂ መሆን አለመሆናቸው ይገለፅ።
ተ.መ. 4.6 (ለ) (ii) የሀገር ውስጥ ተጫራቾች የታክስ ባለሥልጣን በሚወስነው መጠንና [መጠኑ
በኢትዮጵያ ብር ይግባ] ከዚያ በላይ ለሆነ ጨረታ የተጨማሪ እሴት ታክስ
የምዝገባ ሠርቲፊኬት ማቅረብ አለባቸው
ተ.መ. 4.6 (ለ) (iv) አግባብነት ያለው የሙያ ብቃት [የሙያ ብቃት ይገለፅ] ማረጋገጫ ሰርቲፊኬት
አስፈላጊ ነው፡፡
ሀ. ለ. ሐ.
ለ. የመጫረቻ ሰነዶች
ተ.መ. 7.1 እና 9.4 ለጥያቄና ለማብራሪያ ዓላማ ብቻ የሚያገለግል የግዥ ፈፃሚ አካል አድራሻ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/5
ግዥ ፈፃሚ [ግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]
ጉዳዩ የሚመለከተው [ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
ሰው
ቢሮ ቁጥር [ቢሮ ቁጥር ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
ፖ.ሣ.ቁ. [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
ፓ. ሳ. ኮድ [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]]
አገር ኢትዮጵያ
ስልክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ ቁጥር ይግባ]
ተ.መ. 12.5 አለም አቀፍ የንግድ ውል ቃል እትም፦ [ጥቅም ላይ የሚውለው የአለም አቀፍ
የንግድ ውል (ኢንኮተርም) ቀን ይግባ]
ተ.መ. 12.9 ለእያንዳንዱ ሎት(lot) የቀረበው ዋጋ ቢያንስ [በፅሁፍ መቶኛ ፣በተለምዶ 100
ይግባ] % [በምልክት መቶኛ % ይግባ] ከተጠቀሰው እያንዳንዱ የዕቃ ዓይነት
መጣጣም አለበት፡፡
ተ.መ. 14.1 ተጫራቹ የአሁኑንና [የአመታት ብዛት ይግባ] የበፊቱን የሙያ ብቃትና አቅም
ማረጋገጫውን በተጫራቾች አግባብነት ማረጋገጫ ቅጽ በመሙላት
ማስረጃውን ማቅረብ አለበት፡፡
ተ.መ. 15.2 (ለ) ተጫራቹ የፋይናንስ አቅሙን ለማረጋገጥ የሚከተሉትን ሰነዶች ማቅረብ
አለበት
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/5
ሀ.
ለ.
ሐ.
ተ.መ. 16.3 ተጫራቹ ከዚህ በፊት ላከናወናቸው ተመሳሳይ አገልግሎቶች ከአሠሪው አካል
የመልካም ሥራ ማረጋገጫ ማስረጃ [አስፈላጊው የምስክር ወረቀት ብዛት
ይግባ] ማቅረብ አለበት፡፡ የሚቀርበው ማስረጃ ባለፉት ዓመታት
[አስፈላጊው የአመታት ብዛት ይግባ] የተሠሩና የበጀት መጠናቸው
[አስፈላጊው የበጀት መጠን ይግባ] ቢያንስ __ የሆኑትን ነው፡፡
ተ.መ. 16.7 የግዥ ፈፃሚው አካል የተጫራቹን የቴክኒክ ብቃትና ክህሎት ለማወቅ በአካል
በመገኘት ማረጋገጥ ማስፈለግ/አለማስፈለጉ ይገለፅ፡፡
ሀ. ለ. ሐ..
ተ.መ. 22.1 ከዋናው የመወዳደሪያ ሀሳብ በተጨማሪ የሚፈለጉ ኮፒዎች (ቅጂዎች) ብዛት
[የኮፒዎች ብዛትይግባ]
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/5
ጉዳዩ የሚመለከተው [ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
ሰው
ቢሮ ቁጥር [ቢሮ ቁጥር ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
ፖ.ሣ.ቁ. [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
ፓ.ሣ. ኮድ [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
አገር ኢትዮጵያ
የጨረታ ማቅረቢያ ቀነ ገደብ
ቀን፦ [ቀን፣ወር፣ እና አመት ይግባ ምሳሌ፦15 ግንቦት 2003 ዓ.ም ፣ወሩ በፊደል
ይፃፍ]
ተ.መ. 35.4 (ለ) ተጫራቹ ባለፉት ዓመታት [አስፈላጊው የአመታት ብዛት ይግባ] በአጥጋቢ
ሁኔታ ያከናወናቸውን ዋና ዋና ኮንትራቶች [የኮንትራቶች ብዛትይግባ]
የሚያረጋግጥ በተጫራች አግባብነት ማረጋገጫ ቅጽ ሞልቶ ማቅረብ አለበት።
ተ.መ. 35.5 (ለ) ያለፈው ዓመት የተጫራቹ አማካኝ ገቢ አሁን ከቀረበው የፋይናንስ
የመወዳደሪያ ሀሳብ በ ጊዜ መብለጥ አለበት [አስፈላጊው ቁጥር ይግባ]
ተ.መ. 36.2 ለጨረታ ግምገማና ውድድር ዓላማ ሲባል የቀረቡት የተለያዩ የገንዘበ ዓይነቶች
ወደ ገንዘብ ይቀየራሉ [የመገበያያ ገንዘብ ይግባ]
ተ.መ. 36.5 ብዛት ያላቸው ጨረታዎች ለአንድ ተጫራች ለመስጠት መፈቀድ አለመፈቀዱ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
4/5
ይገለፅ፡፡ በዝቅተኛ ዋጋነት የተገመተውን የጨረታ ዋጋ ለመወሰን የሚያስችሉ
ዝርዝር ነጥቦች በክፍል 3 የግምገማና የብቃት መስፈርቶች በሚለው ላይ
ተገልፀዋል
ረ. ውል ስለመስጠት
ተ.መ. 42.1 የሚገዙ አገልግሎቶች ብዛት (መጠን) ሊጨምር የሚችልበት መቶኛ . [የተፈቀደ
ትልቁ መቶኛ ይግባ]
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
5/5
ክፍል 3: የጨረታዎች የግምገማ ዘዴና መስፈርቶች
ማውጫ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
III/IX
[ማስታወሻ ግዥ ፈፃሚው አካል፤ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቶች ለብቻቸው ተጫራቾችን ለመምረጥ
እንደመጨረሻ ተደርገው መቆጠር የለባቸውም]
የሚከተሉት የብቃት መስፈርቶች በሁሉም ተጫራቾች ተፈፃሚ ይሆናሉ፡፡ ጨረታው የቀረበው በጊዜያዊ
ማህበር ከሆነ እነዚህ የብቃት መስፈርቶች በጊዜያዊ ማህበሩ በአጠቃላይ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡ [ተስማሚ
በሆነው ፊደል ምልክት ይደረግ]
(ሀ) ተጫራቹ በአሁኑ ወቅት ቢያንስ ቁልፍ ሠራተኞች ያሉት [አስፈላጊው ቁጥር
ይግባ]
(ለ) ከላይ በ“ሀ” ለተጠቀሱት ቁልፍ ሠራተኞች መካከል ቢያነስ . [የሙያቸውን
ዓይነት፤ ደረጃ፤ ወዘተ ይጠቀስ]
(ሐ) ተጨማሪ መስፈርት ካለ ይጠቀስ
1.2 የተጫራቹ ቴክኒካል ብቃት፣ ክህሎትና የሥራ ልምድ (የተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 16)
(ሀ) ተጫራቹ ባለፉት ዓመታት [አስፈላጊው የአመታት ብዛት ይግባ] ቢያንስ ይህንን
ጨረታ የሚመጥን በጀት ያላቸው ኮንትራቶች [የኮንትራቶች ብዛት
ይግባ] ማከናወኑን
(ለ) ተጨማሪ መስፈርት ካለ ይጠቀስ
(ሀ) ተጫራቹ ባለፉት ዓመታት [የአመታት ብዛት ይግባ] የነበረው አማካይ የተረጋገጠ
ዓመታዊ ገቢ ቢያንስ ለዚህ ጨረታ ከቀረበው የፋይናንስ መወዳደሪያ ሀሳብ
ጊዜ [አስፈላጊው ጊዜ ይግባ] የሚበልጥ መሆን አለበት፡፡
(ለ) ተጨማሪ መስፈርት ካለ ይጠቀስ
በመንግሥት ግዥ አዋጅና መመሪያ መሠረት የግዥ ፈፃሚው አካል የሚከተሉትን ዘዴዎች በመጠቀም
አሸናፊው ተጫራች የሚመርጠው፤ [ተስማሚ በሆነው ፊደል ምልክት ይደረግ]
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/4
(ሀ) በጨረታ ሰነዱ ላይ ለተቀመጡት ፍላጐቶች በፕሮፌሽን፣ በቴክኒክና በፋይናንሰ ብቃቱ
በተጠየቀው መሠረት የቀረበና ቴክኒካል ዝርዝሮችን ያሟላ፣ እንዲሁም ዝቀተኛ ዋጋ ሆኖ
የቀረበ፡፡
(ለ) ከላይ በ“ሀ” ከተመለከተው በተጨማሪ የግምገማ ነጥቦችን መሠረት ያደረገና
በዝቅተኛነት በመገምገሙ ምክንያት ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ የሚያስገኝ ሆኖ ሲገኝ፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/4
1 መስፈርት I (ነጥብ ይግባ)
2 መስፈርት II (ነጥብ ይግባ)
3 መስፈርት III (ነጥብ ይግባ)
4 መስፈርት IV (ነጥብ ይግባ)
I አጠቃላይ ተጨማሪ መስፈርት (1+2+3+4) (ነጥብ ይግባ)
II የጨረታ ዋጋ (ነጥብ ይግባ)
III ጠቅላላ ድምር (I+II) 1 ዐዐ
ምዘና መግለጫ
1ዐ እጅግ በጣም ከተጠየቀው መሥፈርት በላይ፣ በጣም ጠቃሚና በጣም አስፈላጊ የሆነ
ጥሩ
9 በጣም ጥሩ ለፍላጐቶቻችን ጠቃሚ በሚሆን መልኩ ከመስፈርት በላይ የሆነ፣
7-8 ጥሩ መስፈርቶችን በሙሉ ያሟላ
5-6 አጥጋቢ አብዛኛዎቹ መስፈርቶችን በተሻለ አኳኋን ያሟላ፣ የተወሰኑ ወሳኝ
ያልሆኑ መስፈርቶን ያላሟላ ሊሆን ይችላል
3-4 ደካማ የተጠየቁትን መስፈርቶች በዝቅተኛ ደረጃ የሚያሟላ
1-2 በጣም ደካማ ሁሉም ሳይሆን የተወሰኑትን መስፈርቶች ብቻ ያሟላ ወይም ወሳኝ
የሆኑትን መስፈርቶች ያላሟላ
0 የማያሟላ በማንኛውም መንገድ የተጠየቁትን መስፈርቶች ያላሟላ
2.8 የእያንዳንዱ የቴክኒክ መስፈርት ከላይ በተቀመጠው መሠረት የምዘና ነጥብ ይሰጣቸዋል፡፡
የምዘና ውጤት የሚሰላው የምዘና ነጥቡ ከእያንዳንዱ መስፈርት ጋር በማባዛት ነው፡፡ በዚሁ
የአሠራር መንገድ መሠረት የሚገኘው ውጤት የጨረታዎች ደረጃ ለማውጣት ያገለግላል፡፡
2.9 ሁለት ተጫራቾች እኩል ነጥብ በሚያገኙበት ጊዜ የሀገር ውስጥ አገልግሎቶች ለሚያቀርብ
ተጫራች ቅድሚያ ይሰጣል፡፡
2.10 የግዥ ፈፃሚው አካል ተጫራቾች እኩል የግምገማ ውጤት በሚያገኙበት ጊዜ ለመለየት
እንዲቻል በተወሰኑ ነጥቦች ላይ የመወዳደሪያ ሀሳብ አንዲያቀርቡ መጠየቅ ይችላል፡፡
2.11 ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሀሳብ እንዲያቀርቡ ተጠይቀው ሳያቀርቡ ቢቀሩ ወይም
ያቀረቡት የመወዳደሪያ ሀሳብ አሁንም እኩል የግምገማ ነጥብ ቢያገኙና አሸናፊ ተጫራችን
መለየት ሳይቻል ሲቀር በተቻለ መጠን ተጫራቾቹ በተገኙበት አሸናፊው ተጫራች በዕጣ
የሚለይ ይሆናል፡፡
በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 36.5 መሠረት የግዥ ፈፃሚው አካል አንድ ወይም
ከአንድ በላይ የሆኑ ኮንትራቶች ለተጫራቾች መስጠት ይቻላል፡፡ አፈፃፀሙም
እንደሚከተለው ይሆናል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል በዝቅተኛነት የተገመገሙትን ሎቶች
(lots) ግዥዎች ስብጥር እንደሚከተለው ይወስናል፡፡
(ሀ) በተጫራቾች ንዑሰ አንቀጽ 12.9 መሠረት ቢያንስ ተፈላጊውን መቶኛ ፍላጐትና
መጠን ያሟሉትን ኮንትራቶች ወይም የሎት (lot) ግዥዎችን መገምገም፣
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/4
(ለ) ግምት ውስጥ የሚገቡ፣
4. አማራጭ መጫረቻዎች
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
4/4
ክፍል 4: የጨረታ ቅፆች
ማውጫ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
IV/IX
ሀ. የጨረታ ማቅረቢያ ቅፅ
ለ፡
[የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]
[ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
[ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
[አድራሻ ይግባ]
. አዲስ አበባ
ኢትዮጵያ
አቅራቢው
እኛ ከታች የፈረምነው ከላይ የተጠቀሰው የግዥ መለያ ቁጥር [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ] እና የጨረታ
ሰነዶችን በተመለከተ የሚከተለውን እናረጋግጣለን፡፡
(ሀ) የጨረታ ሰነዱን የግዥ መለያ ቁጥር [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ] መርምረን በሙሉ ያለምንም
ተቃውሞ ተቀብለናል፣
(ለ) በጨረታ ሰነዱ ፍላጐቶች መግለጫ ውስጥ የተዘረዘሩትን አገልግሎቶች፣ የማስረከቢያ ጊዜና
ከጨረታ ሰነዶቹ ጋር በተጣጣመ ሁኔታ ለማቅረብ የሚከተሉትን ሃሳቦች እናቀርባለን፡፡
[የአገልግሎቶች ዝርዝር መግለጫ ይግባ]
(ሐ) ለሚቀርቡት አገልግሎቶች የዋስትና ጊዜ ነው፡፡ [የዋስትና ጊዜ ይግባ]
(መ) ከታች በፊደል ተራ “መ” ውስጥ የቀረበውን ቅናሽ ሳይጨምር የጨረታችን አጠቃላይ ዋጋ
ነው፡፡ [የጨረታው አጠቃላይ ዋጋ በፊደልና በአሀዝ ይግባ] [የመገበያያ ዋጋ ይግባ]
(ሠ) የቀረበው የቅናሾች ሀሳብና የአተገባበራቸው ዘዴ፦ [ቅናሹ ይግባ]
በሁኔታዎች ያልተገደቡ ቅናሾች፦ ጨረታችን ተቀባይነት ካገኘ፣ የሚከተሉት ቅናሾች
ተግባራዊ ይሆናሉ፡፡
ቅናሾቹ ተግባራዊ የሚሆኑባቸው ዘዴዎች፦ ቅናሾቹ ከዚህ ቀጥሎ ባሉት ዘዴዎች
አማካይነት ተግባራዊ ይሆናሉ፡፡ [ቅናሾቹ ተግባራዊ የሚሆኑባቸው ዘዴዎች ይገለፅ]
በሁኔታዎች የተገደቡ ቅናሾች፦ ጨረታችን (ጨረታዎቻችን) ተቀባይነት ካገኘ(ኙ)
የሚከተሉት ቅናሾች ተግባራዊ ይሆናሉ፡፡
ቅናሾቹ ተግባራዊ የሚሆኑባቸው ዘዴዎች- ቅናሾቹ ቀጥሎ ባሉት ዘዴዎች አማካይነት
ተግባራዊ ይሆናሉ፡፡ [ቅናሾቹ ተግባራዊ የሚሆኑባቸው ዘዴዎች ይገለፅ]
(ረ) ጨረታችን ፀንቶ የሚቆየው በጨረታ ሰነዱ በተጠቀሰው ከጨረታ ማቅረቢያ የጊዜ ገደብ
[የጊዜ ገደቡ ይገለፅ] ጀምሮ ጊዜው ከመጠናቀቁ በፊት ምንጊዜም ቢሆን ውጤትና
ተቀባይነት ይኖረዋል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/16
(ሰ) የጨረታ ውድድሩን ለመወሰን ሲባል እዚሁ ጨረታ ውስጥ ያቀረብነው ዋጋ እና ከታች
የተዘረዘሩት ሀሳቦች ከሌሎች ተወዳዳሪዎችና ተጫራቾች ያለምንም ውይይት፣ ግንኙነት
ወይም ስምምነት በግላችን ብቻ ነው፡፡
I. የጨረታ ዋጋዎች
II. የጨረታ ማቅረቢያ ሃሳብ
III. ዋጋን ለማውጣት የተጠቀሙበት ዘዴዎችና ነጥቦች
(ሸ) እዚህ ያቀረብነው የጨረታ ዋጋ ከዚህ በፊትም ሆነ ወደፊት ጨረታ ከመከፈቱ በፊት
በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ሆን ተብሎ ሌሎች ተወዳዳሪዎች ወይም ተጫራቾች
እንዲያውቁት አይደረግም፡፡
(ቀ) እኛና ንዑስ ተቋራጮቻችን የዚህ ጨረታ ሂደት በሚያስገኘው ውጤት መሠረት
ለመፈፀም በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.1 በመንግሥት ግዥና ንብረት
አስተዳደር ኤጀንሲ ብቁ አይደላችሁም ተብለን ከመንግሥት ግዥ አልታገድንም፡፡
(በ) እኛ አልከሰርንም ወይም በመክሰር ላይ አይደለንም፡፡ ከንግድ ሥራ አልታገድንም ወይም
በማንኛውም ሁኔታ የፍ/ቤት ክስ የለብንም፡፡
(ተ) በኢትዮጵያ የታክስ ህግ መሠረት የሚፈለግብንን ታክስ የመክፈል ግዴታችንን
ተወጥተናል፡፡ [ለአገር ውስጥ ተጫራቾች ብቻ ይመለከታል]
(ቸ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 5 ስለማጭበርበርና ስለሙስና የተመለከተውን
አንብበን ተረድተናል፡፡ ስለሆነም በጨረታ ሂደትም ሆነ በውል አፈፃፀም ጊዜ በእንደዚህ
ዓይነት ሰይጣናዊ ድርጊት የማንሳተፍ መሆኑን እናረጋግጣለን፡፡
(ኀ) ከማንኛውም ተጫራች በመሆን የምዝበራና የማጭበርበር ድርጊት አልፈፀምንም፡፡
(ነ) ጨረታው ለአኛ እንዲወሰንልን ለማድረግ ለባለሥልጣን ወይም ለተዋዋዩ ባለሥልጣን
መደለያ አልሰጠንም፣ ወይም ለመስጠት ሀሳብ አላቀረብንም፡፡
(ኘ) በጨረታ ሰነዱ አማራጭ ጨረታዎችን ለማቅረብ ከተፈቀደላቸው ውጭ እንደተጫራች
ከዚህ የጨረታ ሂደት ከአንድ በላይ ጨረታ አላቀረብንም፡፡
(ፐ) በጨረታ ሰነዱ አማራጭ ጨረታዎችን ለማቅረብ ከተፈቀደው ውጭ እንደተጫራች በዚህ
የጨረታ ሂደት ከአንድ በላይ አላቀረብንም፡፡
(አ) በተዋዋዩ ባለሥልጣን ዋና የፍላጐት መግለጫ (ቢጋር) ዝግጅት ወቅት አልተሳተፍንም፣
ምንም ዓይነት የጥቅም ግጭት የለብንም፡፡
(ከ) ጨረታችን ተቀባይነት ካገኘ በአጠቃላይ የውሎች ሁኔታ አንቀጽ 51 በተጠየቀው መሠረት
አስፈላጊው የውል አፈፃፀም ዋስትና እናቀርባለን፡፡ [የመገበያያ ገንዘብ አይነት ይግባ]
[የአፈጻጸም ዋስትና በፊደልና በአሀዝ ይግባ]
(ኸ) እኛም ሆንን ንዑስ ተቋራጮቻችን እንዲሁም ለየትኛውም የውሉ ክፍል አቅራቢዎቻችን
የብቁ ሀገሮች ዜግነት አለን፡፡ [ዜግነት ይግባ]
(ወ) የምናቀርባቸው አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ መንግሥት
ከታገደ ሀገር አይደለም፡፡
(ዐ) የምናቀርባቸው አገልግሎቶች በተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ም/ቤት ማዕቀብ
ከተጣለበት ወይም ድርጅቶችና ግለሰቦች የንግድ ሥራ እንዳይሠሩ ከተላለፈበት ሀገር
አይደለም፡፡
(ዘ) በውል አፈፃፀም ጊዜ ከላይ የተመለከቱት ሁኔታዎች አስመልክቶ የተደረገ ለውጥ ካለ
ወዲያውኑ ለተዋዋዩ ባለሥልጣን ለማሳወቅ ቃል እንገባለን፡፡ ከዚሁ በተጨማሪ ሆን ብለን
የተሳሳተ ወይም ያልተሟላ መረጃ ብናቀርብ ከዚሁ ጨረታ ውጭ አንደምንሆንና
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/16
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ መንግሥት ከሚያካሂዳቸው ሌሎች ኮንትራቶችም
መሳተፍ እንደሚከለክል ተረድተናል፡፡
(ዠ) ዋናው ውል ተዘጋጅቶ እስኪፈረም ድረስ ይህንን ጨረታም ሆነ የምትልኩልን የአሸናፊነት
ማሳወቂያ ደብዳቤ እንደ ውል ሆነው እንደማያገለግሉና አስገዳጅነት እንደሌላቸው
እንረዳለን፡፡
(የ) ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት እንዳላችሁ እንረዳለን፡፡
እዝሎች
1. አግባብነት ያለውና ከጨረታው ዓይነት የሚጣጣም የታደሰ የንግድ ፈቃድ [የተጫራች ስም
ይግባ]
2. በታክስ ባለሥልጣን የተሰጠ የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ሰርቲፊኬት [የአገር ውስጥ
ተጫራቾች ብቻ ይመለከታል]
3. በታክስ ባለሥልጣን የተሰጠ የታደሰ የታክስ ከፍያ ሰርቲፊኬት [ለአገር ውስጥ ተጫራቾች
ብቻ]
4. ከተቋቋመበት ሀገር የተሰጠ የንግድ ምዝገባ ሰርቲፊኬትና የታደሰ የንግድ ፈቃድ [ለውጭ አገር
ተጫራቾች ብቻ]
5. አግባብነት ያለው የሙያ ብቃት ሰርቲፊኬት
6. የጨረታ ዋስትና
7. ሌሎች በግዥው ፈፃሚ አካል የተጠየቁ ሰነዶች
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/16
[ማስታወሻ ለተጫራቹ፤ ይህ የዋጋ ማቅረቢያ ሠንጠረዥ የመፈረም ስልጣን በተሰጠው ሰው ተፈርሞ
ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር መቅረብ አለበት። ተጫራቹ የዋጋ ማቅረቢያ ሠንጠረዥ ፎርማት ማሻሻል ይችላል።
ሆኖም ለሚኖረው የጥራት ችግር ሀላፊነቱን ይወስዳል።]
ለ፡
[የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]
[ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
[አድራሻ ይግባ]
አዲሰ አበባ
የጨረታ ዋጋ በ .
ጥቅም ላይ ነጠላ ዋጋ ጠቅላላ ዋጋ
ቁጥር የሚውል የአገር ኢትዮጵያ ብዛት መለኪያ በኢትዮጵያ በኢትዮጵያ
ውስጥ ግብዓት ብር ብር
የጨረታ ዋጋ በኢትዮጵያ ብር .
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
4/16
የግዥ መለያ ቁጥር፦. [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ].
ለ፡ .
[የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]
[ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
[ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
[አድራሻ ይግባ]
አዲስ አበባ
ኢትዮጵያ
የተጫራች ህጋዊ ስም
የጋራ ማህበር ከሆነ የእያንዳንዱ አባል
ህጋዊ ስም
የምዝገባ ቦታ
የተመዘገበበት ሀገር ህጋዊ አድራሻ
የህጋዊ ወኪል መረጃ ስም፦………………………..
ኃላፊነት፦……………………
አድራሻ፦…………………….
ስልክ/ፋክስ ቁጥር፦………….
ኢሜይል አድራሻ……………
የጋራ ማህበር ከሆነ የጋራ ማህበር ለማቋቋም የስምምነት
ደብዳቤ ወይም ማህበሩ የተቋቋመበት ስምምነት
(በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.1) መሠረት
የጋራ ማህበሩ የመረጃ ቅፅ
የተያያዙ የኦሪጅናል ሰነዶች ቅጂዎች
በግዥ ፈፃሚው ሀገር በመንግሥት ይዞታ የሚተዳደር
ከሆነ በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.4 መሠረት
በንግድ ህግ መርህ የተቋቋመና የህግና የፋይናንስ ነፃነት
ያለው ለመሆኑ የሚያረጋግጡ ሰነዶች
2. የፋይናንስ አቋም
[የተጫራች ስም ይግባ] በዚሁ ጨረታ በውጭ ኦዲተር ተረጋግጦ በቀረበው የፋይናንስ መረጃ መሠረት
ውሉን ለማከናወን በቂና አስተማማኘ የገንዘብ አቅም አለን፡፡ የሚከተለው ሠንጠረዥ የፋይናንስ
መረጃዎችን ያሳያል፡፡ መረጃዎች የተዘጋጁት ዓመታዊ የኦዲት ሪፖርት መሠረት በማድረግ ነው፡፡
ሠንጠረዡ የየዓመቱን የፋይናንስ ሁኔታ ለማወዳደር በሚያስችል መልኩ ቀርቧል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
5/16
ገንዘብ አይነት ይግባ]
2ኛ 1ኛ ያለፈው የአሁኑ
አማካይ
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት
ሀ. የገቢና ወጪ ዝርዝር (ከባላንስ ሺት መረጃ)
1. ጠቅላላ ሀብት
2. ጠቅላላ ዕዳ
I. ልዩነት (1-2)
3. ወቅታዊ ሀብት
4. የአጭር ጊዜ ዕዳ
II. ሥራ ማስኬጃ (3-4)
ለ. የትርፍና ኪሳራ ዝርዝር (ከኢንካም ስቴትመንት መረጃ)
1. ጠቅላላ ሀብት
2. ከታክስ በፊት ትርፍ
3. ኪሣራ
በጨረታ መረጃ ሠንጠረዡ መሠረት ከላይ ካቀረብነው የፋይናንስ መረጃ በተጨማሪ የፋይናንስ
አቋማችንን የሚያረጋግጡ የሚከተሉት ሰነዶችን አያይዘን አቅርበናል፡፡
(ሀ)
(ለ)
ሰነዶቹ የአጋር ወይም የጋራ ማህበር ወይም የእህት ኩባንያ ሳይሆን የተጫራቹ የፋናንስ ሁኔታ
የሚያንፀባርቁ ናቸው፡፡
የፋይናንስ መረጃዎቹ በተመሰከረለት አካውንታንት ኦዲት የተደረጉ ናቸው፡፡
የፋይናንስ መረጃዎቹ የተሟሉና አስፈላጊ የሆኑ ማስታወሻዎችን ያካተቱ ናቸው፡፡
የፋይናንስ መረጃዎቹ ከተጠናቀቀና ኦዲት ከተደረገው የሂሳብ ዘመን ጋር የተጣጣሙ ናቸው፡፡
አማካይ ዓመታዊ ገቢ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
6/16
ሠንጠረዥ አቅርበናል፡፡ የኮንትራቶቹ ጠቅላላ በጀትም ነው [ተፈላጊው በጀት መጠን ይግባ] ፡፡ እያንዳንዱ
የጋራ ማህበሩ አባል የየራሱ የሆነ ዝርዝር ኮንትራት ማቅረብ ይኖርበታል።
የሙያ ብቃታችንና አቅማችንን ለማረጋገጥ ይረዳ ዘንድ በአሁኑና ባለፉት ሁለት ዓመታት የነበረ የሰው
ኃይላችን የሚያሳይ ስታስቲክስ በሚከተለው ሠንጠረዥ አቅርበናል፡፡
ከዚህ በታች የተመለከተው የቡድን ክህሎት ስብጥር ውሉን በአጥጋቢ ሁኔታ ለመፈፀም እንደምንችል
ለማሳየት ታስቦ የቀረበ ነው፡፡
የባለሙያ ስም
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
7/16
ኃላፊነት
ዕውቀት የዕውቀት ደረጃ የተፈላጊ መረጃ መለያ መግለጫ
በሠንጠረዥ ውስጥ የተመለከተው የሥራ ልምድ በእያንዳንዱ ባለሙያ ተፈላጊ መረጃ ሰነድ (CV) ላይ
የተደገፈ ነው፡፡
6. መሣሪያዎችና ፋሲሊቲዎች
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
8/16
8. የተጫራቹ ኦዲት ኤጀንሲ
9. የኩባንያው አደረጃጀት
ክፍያ የሚፈፀምበት የባንክ ሂሳብ ቁጥራችን የሚከተለው ነው፡፡ [የባንክ ሂሳብ አድራሻ ይግባ]
እዝሎች
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
9/16
መ. የጋራ ማህበር/ጊዜያዊ ማህበር የመረጃ ቅጽ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
10/16
[ማስታወሻ ለተጫራቾች፤ ከዚህ በታች የተጠቀሱት መረጃዎች በቀረበው ፎርማት መሰረት በእያንዳንዱ
ባለሙያ ስም ተዘጋጅተው ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር አብረው መቅረብ ይኖርባቸዋል።]
11. የተሰጠው ዝርዝር ኃላፊነት 12. የአሁኑን ሥራ ለመሥራት የሚያሰችል ከዚህ በፊት የተሰሩ
ሥራዎች አሳይ። የቀረቡት ባለሙያዎች በክፍል 11 ላይ
የተዘረዘሩትን ስራዎች ከመስራት አንፃር ያላቸው ችሎታ
ይጠቀስ)
የፕሮጀክቱ ስም ___________
ዓ.ም. .
አካባቢ/ቦታ .
ደንበኛ .
የፕሮጀክቱ ዋነኛ ገጽታ .
የነበረው ኃላፊነት .
የተከናወኑ ተግባራት .
ማረጋገጫ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
11/16
ውስጥ የተገለፀው የተሳሳተ ቃል ከተገኘ በጨረታው እንዳልሳተፍ በማድረግ ከጨረታው ውጭ መሆንን
የሚያሰከትል እንደሆነ እገነዘባለሁ፡፡
ቀን
ለተጫራቾች ማስታወሻ፤
ይህ የጨረታ ዋስትና፣ ዋስትና በሰጠው የፋይናንስ ተቋም አርማ ባለበት ደብዳቤ ሰፍሮ እና የጨረታው ዋስትና የመፈረም
ስልጣን ባለው አካል ተፈርሞ ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር አብሮ መቅረብ አለበት።
ሠ. የጨረታ ዋስትና
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
12/16
[የተጫራች ሙሉ ስም ይግባ] (ከዚህ በኋላ “ተጫራች” እየተባለ የሚጠራው) በግዥ መለያ ቁጥር
[የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ] በተደረገው ጥሪ መሠረት የአገልግሎቶች አጭር መግለጫ ይፃፍ
ለማቅረብ የመወዳደሪያ ሐሳብ (ከዚህ በኋላ “የመወዳደሪያ ሀሳብ’’ እየተባለ የሚጠራውን) በቀን
[ጨረታው የቀረበበት ቀን(ቀን፣ወር እና አመተ ምህረት)ይግባ] ያቀረበ በመሆኑ፡፡
የግዥ ፈፃሚው አካል ከዚህ በላይ ከተዘረዘሩት ሁኔታዎች አንዱ ወይም ከአንድ በላይ የሆኑ
ሁኔታዎች በማጋጠማቸው ምክንያት ገንዘቡ ሊከፈለው እንደሚገባ ጠቅሶ ከጠየቀ ለጥያቄው
ማስረጃ ማቅረብ ሳያሰፈልገው ጥያቄ ባቀረበ ጊዜ እላይ እስከተጠቀሰው ገንዘብ መጠን ድረስ
ለግዥ ፈፃሚው አካል ለመክፈል ግዴታ እንገባለን፡፡
ይህ የጨረታ ዋስትና የጨረታ ዋጋው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ካበቃበት ዕለት ጀምሮ አስከ ሃያ
ስምንተኛው (28) ቀን ድረስ (ሃያ ስምንተኛውን ቀን ጨምሮ) የፀና ሆኖ የሚቆይ ሲሆን
ማኛቸውም በጉዳዩ ላይ የሚቀርቡ ጥያቄዎች ከተጠቀሰው ጊዜ የዘገየ መሆን የለበትም፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
13/16
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
14/16
ክፍል 5: በጨረታው መሳተፍ የሚችሉ ሀገሮች (ብቁ ሀገሮች)
የሚከተሉት ድንጋጌዎች ተግባራዊ ከሚሆኑባቸው ሀገሮች በስተቀር ሌሎች ሀገሮች በውድድሩ መሳተፍ
ይችላሉ፡፡
(ለ) በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በቻርተሩ ምዕራፍ 7 መሠረት የተላለፈውን
ውሳኔ መሠረት በማድረግ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ከአንድ ሀገር
ማንኛውም አገልግሎት እንዳይገዛ ወይም ለዚያ አገር ዜጋ ወይም ድርጅት ክፍያዎች እንዳይፈፀም
የከለከለ ከሆነ፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
V/IX
ምዕራፍ 2: የፍላጎቶች መግለጫ
ክፍል 6: ቢጋር (Terms of reference)
ማውጫ
ሀ. የስራው ዳራ
ለ. የሚፈለገው አገልግሎት ተፈፃሚነት ወሰን
ሐ. የፍላጎቶች መግለጫ
1. የሚቀርቡ የስኬትና ውጤት ዒላማዎች ዝርዝር
2. የሚያስፈልጉት የአፈፃፀም ባህርያት
3. የሚያስፈልገው የስራ አፈፃፀም ደረጃ
4. ዝርዝር የአገልግሎት መመዘኛ መስፈርቶች እና ዒላማዎች
5. የጥራት ማጋገጫ መስፈርቶች
6. የሥራ አፈፃፀም መለኪያዎችና ዒላማዎች
7. የቦታ እጥረቶችና ውሱንነቶች
8. የወጪ ዝርዝር
9. ለስልጠና አስፈላጊ ሁኔታዎች
10. የውል አስተዳደር መስፈርቶች
11. የስራ ሀላፊነት መግለጫዎች
12. የሽግግር ስርዓት
መ. የሰነድ አያያዝ ፍላጎቶች
ሠ. ንድፎችና የአፈፃፀም ስዕሎች
ረ. የፍላጎት መግለጫዎች፤ የቴክኒክ መወዳደሪያ ሀሳብና የአግባብነት ሠንጠረዥ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
VI/IX
የግዥ መለያ ቁጥር:-
(ሀ) የስራው ዳራ
የተፈለገው አገልግሎት በህሪይና መጠን በአጭሩ ይገለፅ፤ የአገልግሎቱ ፍላጎት እንዴትና ለምን
እንደመነጨ፤ አጠቃላይ የአገልግሎቱ አላማ እንዲሁም የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች አመጣጥ ይጠቀስ።
ለምሳሌ፤ አገልግሎቱ የነበረ ነው ወይስ አዲስ፤ ከመጀመሪያው ጀምሮ የአገልግሎቱ ዝርዝር ፍላጎት ብሄራዊ
ስታንዳርድ ወይም ሌላ አላማ መሰረት ማድረጉ ይገለፅ።
ዝርዝር ፍላጎቱ ረጅም ከሆነ ይህ ክፍል እንደ ማጠቃለያ ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል። በረጅሙ እንዲካተት
ከተፈለገ ግን ከዚህ በታች በዝርዝር መግለጫው ላይ የሚካተት ይሆናል። የአገልግሎቱ ወሰን
የሚከተሉትን ይጨምራል። በነዚህ ብቻ የተወሰነ ግን አይደለም።
የአገልግሎቱ አጭር መግለጫና ተፈላጊ ውጤቶች
ለአገልግሎቱ ታሳቢ የተደረገ ፍላጎት
ተጫራቹ ስልጠና የሚሰጥ ወይም ሰነዶች የሚያቀርብ ስለመሆኑ
ሌላ ተጫራቹ ማድረግ የሌለበት ወይም ያለበት ሁኔታ
ይህ ክፍል ፍላጎትነ በዝርዝር የሚገልፅ ነው። ዝርዝር ፍላጎቶች በአሰራርና በአፈፃፀም ባህርያት ሲገለፁ
ተጫራቾች መፍተሄ አመንጪ ሆነው እንዲሆኑ ይረዳቸዋል።
2. የአተገባበር ባህሪያት
የተፈለገው ውጤት ለማምጣት የሚረዱ የትግበራ በህሪያት ይገለፁ።
3. የአፈፃፀም ደረጃ
የተፈለገው የአፈፃፀም ደረጃ (መጠን፤ ጥራት፤ ጊዜ) ይገለፅ።
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/9
ከማኔጅመንት ፍላጎት አንፃር (የባለሙያ ቁጥር፤ የሰው ሀይል ቅጥር ስታንዳርዶች)
ከአገር አቀፍና አለም አቀፍ ስታንዳርዶች ጋር ተስማምቶ የመሄድ ጉዳይ
የተጫራቹ ፖሊሲዎች፤ ህጎችና ከደህንነትና አገልግሎት ጥራት አንፃር
ተጠቃሚዎችን ከማሳተፍ አንፃር
አገልግሎት ከመገምገም አንፃር የአቅራቢው ተሳትፎ
6. የአፈፃፀም መለኪየዎች
አፈፃፀምን ለመለካት የሚያስችሉ መለኪያዎች ይዘርዘሩ
9. የስልጠና ፍላጎት
ለአገልግሎቱ አፈፃፀም የሚረዱ የስልጠና ፍላጎቶች፤ የስልጠናው ደረጃ፤ የስልጠናው ብዛትና
ስልጠናው የሚሰጥበት ቦታ ይጠቀስ። ተጫራቾች በዘህ ረገድ ያላቸው የስራ ልምድ ና ብቃት
እንዲያቀርቡ ለጠየቁ ይችላሉ።
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/9
ቢጋሩ ሌሎች ሰነዶችን ሊጠቅስ ይችላል። እነዚህ ሰነዶች የቢጋሩ አካል ሆነው ይቆጠራሉ። እያንዳንዱ ሰነድ
የት እንደሚገኝ ተገልፆ በዝርዝር መቀመጥ አለበት። ቢጋሩ የሚጠቅሰው ከሰነዱ የተወሰነውን ክፍል ብቻ
ከሆነ ይህንኑ ክፍል ብቻ መጠቀስ አለበት። ለምሳሌ፤
ናሽናል ወይም እንተርናሽናል ስታንዳርድ
ህጋዊነት
ሌላ የመንግስት አዋጅ ወይም መመሪያ
[ንድፎች፤ ሳይት ፕላኖችና የመሳሰሉት እዚህ ይዘረዘራሉ። ዋና ዋናዎቹ ንድፎችና ሳይት ፕላኖች በእዝል መክል ተያይዘው
ይቀመጣሉ።]
ስዕሎቹንና ንድፎቹን ለማየት ሲያስፈልግ በ [ቀን ይግባ] በሚከተለው አድራሻ ማግኘት ይቻላል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/9
ኃላፊነት፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ህጋዊ ኃላፊነት ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
ጨረታው ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የተጫራቹ ሙሉ ስም ይግባ]
ቀን: ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም. ይግባ]
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
4/9
(ረ) የአቅርቦት ፍላጎቶች፣ የቴክኒክ መወዳደሪያ ሀሳብና የአግባብነት ሠንጠረዥ
1. የቴክኒክ አቀራረብና ዘዴ
ይህ ክፍል ተጫራቹ የአገልግሎቱን አቀራረብ፤ የሚጠቀምበት የአፈፃፀም ዘዴና በቢጋሩ ውስጥ የተዘረዘሩትን
ስራዎች በመተግበር የሚያስገኘው ውጤት የሚገልፅበት ነው።
1.1 አጀማመር
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
5/9
1.2 ጠቅላላ
2. የሥራው ዕቅድ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
6/9
5. ሥራውን የማጠናቀቂያ ጊዜ ሰሌዳ
ባለሙያ ሠራተኞች
ስም ድርጅት የሙያው ዓይነት ሥልጣን/ኃላፊነት የተመደበበት ሥራ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
7/9
ንዑስ ድምር 1
የአገር ውስጥ
ንዑስ ድምር 2
ጠቅላላ ድምር
እዝሎች
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
8/9
1. በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 24 መሠረት ተጫራቹ ያቀረበው የሥራ ዋስትናና
ዝርዝር
2. ንድፎችና የአፈፃፀም ስዕሎች [አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ይግባ]
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
9/9
ምዕራፍ 3: ውል
ክፍል 7: አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
ማውጫ
ሀ. አጠቃላይ ድንጋጌዎች.....................................................................................................................1
1. ፍቺዎች...............................................................................................................................1
2. ኃላፊነት ስለመስጠት...............................................................................................................5
3. የተዋዋይ ወገኖች ግንኙነት........................................................................................................6
4. ልዩ ጥንቃቄ..........................................................................................................................6
5. ማጭበርበርና ሙስና...............................................................................................................7
6. ትርጓሜ...............................................................................................................................8
ለ. ውል..........................................................................................................................................9
7. የውል ሰነዶች........................................................................................................................9
8. ውሉ የሚመራበት/የሚገዛበት ሕግ............................................................................................10
9. የጨረታ ቋንቋ.....................................................................................................................10
10. ማስታወቂያዎችና የጽሁፍ ግንኙነቶች.....................................................................................11
11. ስልጣን ያለው ኃላፊ (ተወካይ ባለስልጣን)..............................................................................11
12. የሦስተኛ ወገን መብቶች.....................................................................................................11
13. የሦስተኛ ወገን ተጠቃሚዎች...............................................................................................12
14. ኃሊፍነትን ለሌላ ስለማስተላለፍ...........................................................................................13
15. ንዑስ ተቋራጭ (ኮንትራክተር).............................................................................................14
16. የውል ማሻሻያዎችና ለውጦች...............................................................................................15
17. በሕጎችና በደንቦች ላይ የሚደረግ ለውጥ.................................................................................16
18. ግብሮችና ታክሶች.............................................................................................................16
19. ከአቅም በላይ ሁኔታዎች................................................................................................16
20. ውል ስለማፍረስ...............................................................................................................18
21. ኃላፊነት ለሌላ ማስተላለፍን ስለማገድ....................................................................................18
22. ውል መቋረጥ..................................................................................................................18
23. ከውል መቋረጥ በኋላ ያሉ ሁኔታዎች......................................................................................21
24. የመብቶችና ግዴታዎች መቋረጥ............................................................................................22
25. አገልግሎት ማቋረጥ..........................................................................................................22
26. ዋስትና (WARRANTY)...................................................................................................22
27. ያአለመግባባቶች አፈታት....................................................................................................23
28. የታወቁ ጉዳቶች ካሳ..........................................................................................................24
29. አገልግሎት ማስጀመር........................................................................................................24
30. የማጠናቀቂያ ጊዜና አገልግሎትን ማጠናቀቅ.............................................................................24
31. ምስጢራዊነት..................................................................................................................24
32. ልዩ ልዩ.........................................................................................................................26
ሐ. የግዥ ፈፃሚው አካል ግዴታዎች....................................................................................................27
33. የመረጃና የድጋፍ አሰጣጥ ድንጋጌዎች.....................................................................................27
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
VII/IX
መ. ክፍያ......................................................................................................................................28
34. የውል ዋጋ......................................................................................................................28
35. የዋጋ ማስተካከያ..............................................................................................................28
36. የክፍያ አፈፃፀም...............................................................................................................32
37. አስፈላጊ ሀብቶች መረጃዎች (Resources).....................................................................34
ሠ. የአቅራቢው ግዴታዎች................................................................................................................35
38. የአቅራቢው ሀላፊነቶች.......................................................................................................35
39. ብቁነት (ውል ለመፈፀም)...................................................................................................36
40. የስነ-ምግበር ደንቦች..........................................................................................................36
41. የጥቅም ግጭቶች..............................................................................................................37
42. የካሳ ክፍያና የተጠያቂነት ወሰን............................................................................................38
43. በአቅራቢው ሊሟሉ የሚገባቸው የመድህን ዋስትናዎች...............................................................39
44. ጤናና ደህንነት.................................................................................................................40
45. የአእምሯዊና ኢንዱስትሪ ንብረት ባለቤትነት መብት...................................................................41
46. የአገልግሎት መረጃ...........................................................................................................42
47. የሂሳብ አያያዝ፤ ኢንስፔክሽንና ኦዲት.....................................................................................43
48. የመረጃ (ዳታ) አጠባበቅ.....................................................................................................44
49. የአገልግሎቶች ጥራትና ዋጋ መግለጫ.....................................................................................44
50. ክለሳ.............................................................................................................................45
51. የውል ማስከበሪያ ዋስትና....................................................................................................45
ረ. ውል ስለመፈፀም........................................................................................................................46
52. የአገልግሎቶች ተፈፃሚነት ወሰን...........................................................................................46
53. ተፈላጊ ውጤቶች (DELIVERABLES).................................................................................46
54. የአገልግሎት አፈፃፀም........................................................................................................47
55. የአፈፃፀም መለኪያ............................................................................................................49
56. የሥራ ቦታ......................................................................................................................50
57. የግዥ ፈፃሚው አካል መሥሪያ ቦታን ስለመጠቀም....................................................................51
58. መሣሪያዎችና እቃዎች........................................................................................................52
59. የአቅራቢው ሰራተኞች.......................................................................................................53
60. ቁልፍ ሰራተኞች...............................................................................................................57
61. የሠራተኛ አስተዳደርና ቁጥጥር............................................................................................58
62. የሰራተኛ የሥራ ሰዓት........................................................................................................59
63. ሠራተኛን ስለመተካት........................................................................................................59
64. ጊዜን ስለማራዘም.............................................................................................................60
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
VII/IX
ክፍል 7: አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
ሀ. አጠቃላይ ድንጋጌዎች
1. ፍቺዎች
1.1 የእነዚህ አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ርዕሶችና የውሉን ትርጉም አይወስኑም፣ አይለወጡም
ወይም አያቃውሱም፡፡
1.2 በሌላ አገባብ ሌላ ትርጉም መስጠት ካላስፈለገ በስተቀር ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ቃላትና
ሁኔታዎች በዚህ ውል ውስጥ የሚከተለው ትርጉም ተሰጥቷቸዋል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/60
ለመፈጸም በመካከላቸው የገቡት ውል ሲሆን የውል ሰነዶችን፣ አባሪዎችንና
በማጣቀሻነት የቀረቡ ሰነዶችን ይጨምራል፡፡
ቀ. ተዋዋይ ባለስልጣን ማለት በልዩ የውል ሁኔታዎቸ ላይ በተገለፀው መሰረት የአገልግሎቶች ግዥን
በተመለከተ የማዕቀፍ ስምምነት የመፈፀም ስልጣንና ተግባር ያለው
ማንኛውም የመንግስት አካል ማለት ነው፡፡
በ. ቀን ማለት የቀን መቁጠሪያ ቀን ነው፡፡
ከ. በፅሑፍ ማለት ማንኛውም ሰነድ በእጅ ወይንም በታይፕ የተፃፈ ፅሁፍን ያጠቃልላል፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/60
ናቸው፡፡
ወ. የታወቁ ጉዳቶች ማለት አቅራቢው በውሉ መሰረት አገልግሎቶችን በሙሉ ወይም በከፊል በውሉ
ካሳ ማቅረቢያ ጊዜ ለግዥ ፈፃሚው አካል ማቅረብ ሲያቅተው ወይም አንደኛው ተዋዋይ
ወገን በውሉ በተጠቀሱት ሁኔታዎች ውሉን ሲያፈርስ የሚከፈል ካሳ ማለት ነው፡፡
ዐ. ቦታ ማለት በዚህ ውል ውስጥ በተጠቀሰው መሠረት ግዥ ፈፃሚው አካልና
አቅራቢው የተስማሙበት አገልግሎቶች የሚቀርብበት ቦታ ማለት ነው፡፡
ዘ. ከፍተኛ የዋጋ መጠን ለአቅራቢው የሚከፈለው ከፍተኛ የዋጋ መጠን ማለት ነው፡፡
ዠ. ወገን ማለት የግዥ ፈፃሚው አካል ወይም አቅራቢው ሲሆን “ወገኖች” ማለት
ሁለቱንም (ወራሾቻቸውን ይጨምራል) ማለት ነው፡፡
የ. የግል መረጃ/ዳታ/ ማለት ከግለሰብ ጋር ተያያዥነት ያለው ጭብጥ መረጃ፤ እና የግልሰቡን
ማንነት መለየት የሚያስችል እና/ወይም ከሌሎች በአቅራቢያው ይዞታ
ውስጥ ካሉ መረጃዎች ሰለ ግለሰቡ የሚሰጥ የግላዊ አመለካከት መግለጫና
ማንኛውም ግለሰቡን በሚመለከት አቀራቢው ያለው አመለካከት፡፡
ደጀ. ተቀጣሪ ሠራተኛ ማለት የአቅራቢያውን ወይም የንዑስ ተቋራጭ ሥራ የሚሠራ ተቀጣሪ እና
አገልግቶቹን ወይም በእዚያ ውስጥ ያለውን የስራ ክፍል እንዲፈፅም
የተመደበ፡፡
ጀ. የዋጋ ማስተካከያ ማለት በውሉ የቆይታ ጊዜ ውስጥ ሊፈጠር ከሚችል የዋጋ መለዋወጥ ጋር
በተያያዘ በተዋዋዩ ባለስልጣን እና በአቅራቢው መካከል የሚደረግ የዋጋ
ለውጥን መጋራት ማለት ነው፡፡
ገ. የግዥ ፈፃሚ አካል ማለት ማንኛውም የመንግስት አካል ወይም ሶስተኛ ተጠቃሚ ወገን
የአገልግሎቶች መግዢያ ትዕዛዝ የሚሰጥ ወይም በመሰረታዊ ስምምነት
መዕቀፍ መሰረት ከአቅረውቢው ጋራ ውል ውስጥ የሚገባ ማለት ነው፡፡
ጠ. የመንግሥት አካል ማለት በፌደራል መንግስት በጀት በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የሚጠቀሙ
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና ተመሳሳይ ባህሪ ያላቸው የመንግስት
ተቋማት ማለት ሲሆን በዚህ የማዕቀፍ ስምምነት ላይ በተገለፀው መሰረት
ለአቅራቢው የግዢ ትእዛዝ በመስጠትና ከአቅራቢው ጋር ውል በመፈፀም
አገልግሎቶችን የሚገዙ ማንኛውም የመንግስት አካላት ማለት ነው፡፡
ጨ. የአገልግለቶች ግዥ ማለት የውሉን ቃሎችና ሁኔታዎች፣ እንዲሁም ውሉ ውስጥ ያለውን ዋጋ
ትዕዛዝ መሰረት በማድረግ በግዥ ፈጻሚው አካል ለአቅራቢው የሚሰጥ
የአገልግሎቶች አቅርቦት ትዕዛዝ ነው፡፡ እያንዳንዱ የግዥ ትዕዛዝ ግዴታ
ውስጥ የሚያስገባ የውል መሳሪያ ሲሆን የሚዘጋጀውም የውሉን ቃሎችና
ሁኔታዎች ባገናዘበ መልክ ሆኖ የአቅርቦት ዝርዝር፣ የርክክብ ጊዜና ቦታ፣
እንዲሁም ዋጋ አካቶ የያዘ ማለት ነው፡፡
ጰ. አገልግሎቶች ማለት በውሉ ውስጥ እንደ ተገለጸው በአቅራቢው የሚቀርብ አገልግሎት
ነው፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/60
ፀ. ንዑስ ውል ማለት ማንኛውም ውል ወይም ስምምነት በአቅራቢውና (የአቅራቢው
ማንኛውም ተወካይ ወይም ንዑስ ተቋራጭ) በማንኛውም በሦስተኛ ወገን
መካከል የተፈፀመ ስምምነት ነው። ሦስተኛ ወገን ለአቅራቢው (ወይም
አግባብነት ያለው ተጠሪ፤ ወይም የአቅራቢው ንዑስ ተቋራጭ/ተዋዋይ)
አገልግሎቶች፤ ወይም በውሉ ውስጥ የተጠቀሰ መገልገያዎች፤ ለማቅረብ
የተስማሙበት ውል ሲሆን ከአቅራቢው ከመደበኛ የንግድ ሥራ አፈፃፀም ጋራ
ተያያዢነት ባለው የሚቀርቡትን መገልገያ ወይም አገልግሎቶች በተመለከተ
በአቅራቢያውና (ወይም ማንኛውም ተወካይ፣ ወይም ንዑስ ተዋዋይ)
በማንኛውም ሦስተኛ ወገን መካከል የተፈጸሙ ውልና ስምምነቶችን ግን
አያጠቃልልም፡፡
2. ኃላፊነት ስለመስጠት
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
4/60
(ረ) አቅራቢው በውሉ ዋጋና በዚሁ አንቀጽ የተጠቀሱትን የሀላፊነት አሰጣጥ ቃሎችና
ሁኔታዎች ያከብራል፡፡
3.1 አቅራቢው በግዥ ፈፃሚው አካል ስም ምንም ዓይነት ውል ወይም ግዴታ ሊገባ አይችልም
ወይም ምንም ዓይነት ዕዳ ውስጥ መግባት አይችልም፡፡
3.2 አቅራቢው ይህን ውል በሚፈጽምበት ጊዜ ራሱን የቻለ አካል ነው፡፡ በዚህ ውል ምክንያት
ኤጀንሲ፣ አጋርነት፣ የጋራ ማህበር ወይም ሌላ በሁለቱም ወገኖች የጋራ የሆነ ግንኙነት
አይመሰረትም፡፡
3.3 በውሉ ሁኔታዎች መሠረት አቅራቢው ውሉን በማስፈፀም ረገድ ብቸኛው ኃላፊ ነው፡፡
ውሉን በማስፈፀም ተግባር የተሰማሩ ሁሉም ሠራተኞች፣ ተወካዮች ወይም ንዑስ
ተቋራጮች የሚሰሩት በአቅራቢው ቁጥጥር ሥር ሆነው ሲሆን የግዥ ፈፃሚው አካል
ሠራተኞች አይደሉም፡፡ ለአቅራቢው ውል በመስጠቱ ምክንያት እነዚህ ሠራተኞች፣
ተወካዮችና ንዑስ ተቋራጮች ከግዥ ፈፃሚው አካል ጋር የውል ግንኙት የላቸውም፡፡
4. ልዩ ጥንቃቄ
(ሀ) በግዥ ፈፃሚው አካል ወይም ተወካይ የሚሰጠውን መረጃ ትክክለኛነት በተመለከተ
ራሱን ለማርካት ተገቢ የሆነ ማጣራት ማከናወን ይገባዋል፡፡
(ለ) ውሉ ተግባራዊ ከሚሆንበት ቀን በፊት ሁሉንም ተገቢነት ያላቸው ጥያቄዎች ለግዥ
ፈፃሚው አካል ማቅረቡን ማረጋገጥ አለበት፡፡
(ሐ) ውሉ ውስጥ የገባው ራሱ ባደረጋቸው ተገቢ የሆኑ ጥንቃቄዎች በመተማመን ብቻ
መሆን አለበት፡፡
4.3 አቅራቢው የሚሰራበትን አካባቢ ሁኔታ ካልመረመረ ወይም በአንቀጽ 4.2 መሰረት
ለደንበኛው መወሰድ ስለሚገባው መፍትሄ እርምጃ ሳያስታወቀው ከቀረ፣ አቅራቢው
ማንኛውንም ተጨማሪ ክፍያ መቀበል ወይም የግዥ ፈጻሚ አካልን ማስከፈል መብት
የለውም፤ እንዲሁም አቅራቢው በዚህ የተነሳ ቃሉን ባያከብር ይሄንን መተመለከተ ፋታ
ማግኘት መብት የለውም፡፡ በግዥ ፈጻሚው አካል ግቢ ውስጥ ያለው ስራ ቀደም ሲል በነበረ
የአሰራር ስህተት መሰረት እንደሆነ አቅራቢው ለግዥ ፈጻሚው አካል ማረጋገጥ አለበት እና
ተጨማረ ወጪው ወይም ክፍያው አስፈላጊና ምክንየታዊ መሆኑን ማረጋገጥ የአቅራቢው
ኃላፊነት ነው፡ ከግዥ ፈጻሚው አካል በቅድሚያ የጽሑፍ መተማመኛ ሳያገኝ አቅራቢው
ይሄንን የመሰለ ተጨማሪ ወጪ ወይም ክፍያ መፈፀም የለበትም፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
5/60
4.4 ማንኛውም ከተገቢነት ጥንቃቄ ጋራ ተያይዞ የሚነሳ አለመግባባት በኢትዮጵያ ሕግ መሰረት
ይፈታል፡፡
5. ማጭበርበርና ሙስና
5.1 የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ፖሊሲ የግዥ ፈጻሚ አካላት፤
ተጫራቾችና አቅራቢዎች በግዥ ሂደትና በውል አፈጻጻም ጊዜ ከፍተኛ የሆነ የግዥ
ስነምግባር እንዲከተሉ የሚጠይቅ ነው፡፡ በዚሁ ፖሊሲ መሰረት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ
ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ (ካሁን
በኋላ “ኤጀንሲ“ እየተባለ የሚጠራው) የሚወከል ሲሆን የግዥ ፈፃሚ አካላት
የማጭበርበርና የሙስና ድርጊት እንዳይፈፀም የሚከለክል አሠራር በጨረታ ሰነዶቻቸው
ውስጥ እንዲያካትቱ ይፈልጋል፡፡
5.2 ለዚሁ የጨረታ ሰነድ ሲባል ኤጀንሲው ለሚከተሉት ቃላት ቀጥሎ የተመለከተውን ፍች
ይሰጣል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
6/60
5.4 በብሔራዊም ሆነ በአለም አቀፍ ደረጃ በማጭበርበርና በሙስና ድርጊት ላይ የተሰማሩ
አቅራቢዎች በመንግስት በጀት የሚከናወኑ ውሎችን ለመፈጸም ብቁ አለመሆናቸውን
የማሳወቅ መብት የኤጀንሲው ነው፡፡
5.5 በኢትዮጵያ መንግሥት ገንዘብ የሚደገፉ ውሎች ውስጥ የሚሳተፍ አቅራቢ በማንኛውም
ሙስና ድርጊት ውስጥ ተዘፍቆ ከተገኘ ከውል አፈፃፀም ጋር ተዛማጅነት ያላቸውን
የአቅራቢውን ተቀማጭ ሂሳብና ሰነዶች በኤጀንሲው በተሰየሙ ኦዲተሮች እንዲመረመሩ
መጠየቅ ለኤጀንሲው በሕግ የተሰጠ መብት ነው፡፡
6. ትርጓሜ
6.1 በነጠላ ወይም በብዙ የተገለፁ ቃላት እንደፅሑፉ ይዘት በነጠላ ወይም በብዙ ሊተረጎም
ይችላል፡፡
6.2 በእነዚህ ቃሎትና ሁኔታዎች ስለተወሰነ ፆታ የተገለፁት ሌሎች ፆታዎችንም ይጨምራሉ፡፡
6.3 ሙሉ ስምምነት
ውሉ በግዥ ፈፃሚው አካልና በአቅራቢው ሙሉ ሰምምነት የተቋቋመ ሲሆን ከዚህ በፊት
በተዋዋዮቹ ወገኖች መካከል የነበሩት ሁሉም ግንኙነቶች፣ ድርድሮችና ስምምነቶች በዚህ
ውል ይተካሉ፡፡
6.4 ማሻሻያ
6.6 ተከፋፋይነት
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
7/60
ማንኛውንም የውሉን ድንጋጌ ወይም ሁኔታ መከልከል ወይም ዋጋ ማጣት ወይም
ያለመከበር የሌላውን ባለ ዋጋነት ወይም መከበር ወይም መፈፀምን አያስቀርም፡፡
ለ. ውል
7. የውል ሰነዶች
7.1 ውሉን የሚመሰርቱ ሰነዶች ከዚህ በታች በተመለከተው ቅደም ተከተል መሠረት
ተፈፃሚነት ይኖራቸዋል፡፡
(ሀ) ስምምነት፤
(ለ) ልዩ የውል ሁኔታዎች፤
(ሐ) አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች፤
(መ) የጨረታ ማስረከቢያ ሠንጠረዥና አባሪዎች፤
(ሠ) የዋጋ ዝርዝር፤
(ረ) ተቀባይነት ያገኙ ዕቃዎችና የአንዳንዱ ነጠላ ዋጋ፤
(ሰ) የተጫራቹ የአግባብነት መግለጫ ሰርቲፊኬትና አባሪዎች፤
(ሸ) የቴክኒክ ዝርዝር፣ የመወዳደሪያ ሀሳብ፣ የአግባብነት መግለጫ ሠንጠረዥና አባሪዎች
፤
(ቀ) የውሉ አካል የሆነና ሌላ በልዩ የውሉ ሁኔታዎች ውስጥ የተጠቀሰ ማንኛወም ሰነድ
7.2 ውሉን የሚመሠርቱ ሰነዶች የተያያዙ፣ የሚደጋገፉና ገላጭ እንዲሆኑ የታቀዱ ናቸው፡፡
7.3 ማንኛውም በውሉ መሠረት በግዥ ፈፃሚው አካል ወይም በአቅራቢው እንዲሟላ
የሚጠይቅ ወይም የተፈቀደ የውል አፈፃፀም ተግባር እንዲሁም ማንኛውም ተፈፃሚ
እንዲሆን የሚጠይቅ ወይም የሚፈቅድ ሰነድ ተፈፃሚ ሊሆን የሚችለው በልዩ የውል
ሁኔታዎች ውስጥ ሥልጣን በተሰጠው ሰው ትዕዛዝ የተሰጠበት ሲሆን ብቻ ነው፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
8/60
8. ውሉ የሚመራበት/የሚገዛበት ሕግ
8.1 በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በልዩ ሁኔታ ካልተገለጸ በቀር ይህ ውል በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ
ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ሕግ መሰረት የሚገዛና የሚተረጎም ይሆናል።
9. የጨረታ ቋንቋ
10.1 በማንኛውም በውሉ መሠረት በአንዱ ተዋዋይ ለሌላው የሚሰጠው ማስታወቂያ በውሉ
በተጠቀሰው መሠረት በፅሑፍ መሆን አለበት፡፡ በፅሑፍ የተደረገ ግንኙነት ማለት ፅሑፉ
ለተቀባዩ መድረሱ ሲረጋገጥ ነው፡፡
10.2 አንድ ማስታወቂያ ውጤት ሊኖረው የሚችለው ማስታወቂያው በአካል ለተዋዋዩ ሕጋዊ
ተወካይ ሲደርስ ወይም በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተመለከተው አድራሻ የተላከ ከሆነ
ነው፡፡
10.3 ተዋዋይ ወገን የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተመለከተው አድራሻ የፅሑፍ ማስታወቂያ
በመላክ አድራሻውን ሊቀይር ይችላል፡፡
11.1 ማንኛውም ማስታወቂያ፣ መረጃ ወይም ግንኙነቶች ስልጣን ባለው ሀላፊ ከተሰጠ ወይም
ከተቀበለ፣ በግዥ ፈፃሚው አካል የተደረገ እንደሆነ ይቆጠራል።
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
9/60
አቅራቢው (ተዋዋዩ ባለስልጣን ውሉን የማስፈጸም ስልጣን ያለው ከመሆኑም በተጨማሪ)
እያንዳንዱ የመንግስት አካል እና እያንዳንዱ የሶስተኛ ወገን ተጠቃሚዎች የስምምነቱን
ማንኛውንም ድንጋጌ ተፈፃሚ ማድረግ እንደሚችሉ ተስማምተዋል፡፡
12.2 በዚህ ውል ንዑስ አንቀጽ 12.1 ላይ ከቀረበው በስተቀር የውሉ አካል ያልሆነ ማንኛውም
ሰው የስምምነቱን ማንኛውንም ድንጋጌ ተፈፃሚ የማድረግ ምንም አይነት መብት
የለውም፡፡
12.3 የውሉን ሁሉንም ወይም ማንኛውንም ድንጋጌዎች ሁለቱም ወገኖች ባላቸው ስልጣን
መሰረት የውሉ አካል ያልሆነ ሰው ፈቃድ ሳይጠይቁ ወይም ምንም አይነት ማስታወቂያ
ሳይሰጡ ሊያሻሽሉ ወይም ሊቀይሩ ይችላሉ፡፡
13.1 ማንኛውም ሶስተኛ ወገን በንዑስ አንቀጽ 12.1 መሰረት ያሉትን መብቶች ተፈፃሚ
ለማድረግ ሲፈልግ የሚከተሉትን ድንጋጌዎች በመከተል ይፈፅማል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
10/60
(ረ) እያንዳንዱ የሶስተኛ ወገን ተጠቃሚ ከታች በተመለከቱት ምክንያቶች በተዋዋዩ
ባለስልጣን ወይም ማንኛውም የመንግስት አካል ላይ ለሚከሰቱ ወጪዎች፣
ጥያቄዎች፣ ፍላጎቶች፣ ተጠያቂነቶች፣ ጉዳቶች፣ ኪሳራዎች እና ወጪዎች
(ሁሉንም የህግ ወጪዎች ጨምሮ) ለእነዚህ ወገኖች ካሳ ይከፍላል፡፡
(i) በሶስተኛ ወገን ማንኛውም ድርጊት (ተግባር) ወይም የድርጊት አለመፈፀም ጋር
በተያያዘ ወይም በሶስተኛ ወገን ተጠቃሚው የዚህ ውል የትኛውም ድንጋጌ
መጣስ ምክንያት ለሚደርሱ፣
(ii) የሶስተኛ ወገን ተጠቃሚው በዚህ ውል የተሰጡትን መብቶች ሆን ብሎ
በቸልተኝነት፣ በማጭበርበር፣ እምነት በማጣት ወይም በሌላ ምክንያት
በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ መንገድ ያለማስፈፀም ድርጊት ጋር በተያያዘ
በአቅራቢው ወይም በሌላ የሶስተኛ ወገን ተጠቃሚው ላይ ማንኛውም አይነት
ጥያቄ፣ ኪሳራ፣ አደጋ፣ ጉዳት፣ ወጪ ወይም መዘግየት የሚደርስ ከሆነ፡፡
የሶስተኛ ወገን ተጠቃሚው ከነዚህ ተጠያቂነቶች ጋር በተያያዘ በራሱ ወጪ በቂ
ኢንሹራንስ ገብቶ ተግባራዊ ማድረግ አለበት፡፡ እንደዚሁም ተዋዋዩ ባለስልጣን
በሚያቀርበው ጥያቄ መሰረት የነዚህን ኢንሹራንስ ማስረጃ ማቅረብ አለበት፡፡
(ሰ) አቅራቢው በማንኛውም የሶስተኛ ወገን ተጠቃሚ ድርጊት ወይም የድርጊት
ጉድለት ወይም በዚህ የሶስተኛ ወገን ተጠቃሚ ማንኛውም የውሉ ጥሰት
ምክንያት በማንኛውም የሶስተኛ ወገን ተጠቃሚ ላይ ጥያቄ የሚያቀርብ ከሆነ
አቅራቢው በዚህ የሶስተኛ ወገን ተጠቃሚ ላይ በሚያቀርበው ክስ ላይ ተዋዋይ
ባለስልጣኑን ወይም የትኛውንም የመንግስት አካል የማያካትት ስለመሆኑ
ተስማምተዋል፡፡
14.1 ኃላፊነት ለሌላ ማስተላለፍ ማለት አቅራቢው ውሉን በሙሉ ወይም በከፊል በፅሑፍ
ስምምነት ለሦስተኛ ወገን ማስተላለፍ ማለት ነው፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
11/60
ተቋራጮች መስጠት አይችልም፡፡ አቅራቢው የሚያቀርበው የይሁንታ ጥያቄ ያለበቂ
ምክንያት በግዥ ፈፃሚው አካል መያዝና መዘግየት የለበትም፡፡
14.4 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 14.2 ዓላማ መሠረት ግዥ ፈፃሚው አካል
ኃላፊነትን ለሌላ ለማስተላለፍ ጥያቄ በመቀበሉ ምክንያት አቅራቢው በውል አፈፃፀም
ከሚኖረው ግዴታ (በተላለፈውም ሆነ ባልተላለፈው) ነፃ አያደርገውም፡፡
14.5 አቅራቢው ከግዥ ፈፃሚው አካል ፈቃድ ሳያገኝ ኃላፊነቱን ለሌላ ካስተላለፈ ያለምንም
የፅሑፍ ማስጠንቀቂየ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20 እና 22 ውስጥ በተለከተው
መሠረት የውል መቋረጥ መብቶች ተግባራዊ ይደረጋሉ፡፡
14.7 ኃላፊነትን ለሌላ የማስተላለፍ ተግባር በዚህ ውስጥ ያሉትን ቃሎችና ሁኔታዎች ማካተት
ይኖርበታል፡፡
15.1 ንዑስ ተቋራጭነት ተቀባይነት የሚኖረው በአቅራቢውና በንዑስ ተቋራጩ መካከል ከፊል
ውሉን ለማከናወን የፅሑፍ ስምምነት ሲኖር ብቻ ነው፡፡
15.2 አቅራቢው በውሉ ውስጥ ያልተካተቱን ተያያዥ አገልግሎቶች ለንዑስ ተቋራጭ ለመስጠት
ሲፈልግ በቅድሚያ ከግዥ ፈፃሚው አካል የፅሑፍ ፈቃድና ይሁንታ ማግኘት አለበት፡፡
የንዑስ ተቋራጩ ማንነትና ሊሰጡት የታሰቡት ተያያዥ አገልግሎቶች ማስታወቂያ
በቅድሚያ ለግዥ ፈፃሚው አካል ማስታወቂያ መቅረብ አለባቸው፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል
በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 1 ዐ መሠረት ማስታወቂያው በደረሰው በ 15 ቀናት
ውስጥ ከበቂ ምክንያቶች ጋር ውሳኔውን ያሳውቃል፡፡
15.4 ውል ሰጪው ወይም የግዥ ፈፃሚው አካል ከንዑስ ተቋራጩ ጋር ምንም ዓይነት የውል
ግንኙነት የለውም፡፡
15.7 አቅራቢው ያለግዥ ፈፃሚው አካል ፈቃድ ከፊል ውሉን ለንዑስ ተቋራጭ ከሰጠ ግዥ
ፈፃሚው አካል ያለምንም የፅሑፍ ማስታወቂያ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20
እና 22 በተመለከተው መሠረት የውል መቋረጥ መብቶች ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
12/60
15.8 ንዑስ ተቋራጩ ግዴታዎቹን በመወጣት ረገድ ደካማ ሆኖ ከተገኘ የግዥ ፈፃሚው አካል
አቅራቢውን ሊተካ የሚችል ብቃት ያለው ሌላ ንዑስ ተቋራጭ እንዲያቀርብ ወይም
ሥራውን ራሱ እንደገና እንዲያከናውን ሊጠይቀው ይችላል፡፡
16.1 በማንኛውም ጊዜ ተዋዋዩ ባለስልጣን ወይም የግዥ ፈፃሚውን አካል በአ.ው.ሁ አንቀጽ 10
በተጠቀሰው መሠረት አቅራቢውን ከአጠቃላይ የውል ይዘቱ ውጭ ያልወጣ ለውጥ
እንዲያደርግ ሊጠይቅ ይቻላል፡፡
16.2 እንደዚህ የተደረገው ማንኛውም ለውጥ አቅራቢው በውሉ ውስጥ ያሉት ድንጋጌዎች
ለማከናወን የሚያስፈልገውን ጊዜ የሚቀንስ ወይም የሚጨምር ምክንያት ሆኖ ከተገኘ፤
ተመጣጣኝ የሆነ ማስተካከያ በአቅርቦት/የማጠናቀቅያ መርሃ ግብር ወይም በሁለቱም ላይ
ማስተካከያ መደረግና እንዲሁም ውለታውም መዚሁ መሰረት መሻሻል አለበት፡፡ ለውጡን
ተከትሎ የሚቀርብ ማንኛውም አይነት የክፍያ ጥያቄ ካለ ከተወያዩ ባለስልጣን ወይም
ከግዥ ፈፃሚው አካል የተሰጠበት የለውጥ ትዕዛዝ አቅራቢው ከተቀበለበት በ 28 የሥራ ቀን
ውስጥ መፈፀም አለበት፡፡
16.5 በፅሑፍ የሚደረጉት የውል ለውጦች ተግባራዊ የሚሆኑት በተፈረመው የፅሑፍ ሰነድ ላይ
ከሰፈረው ቀን ጀምሮ ይሆናል፡፡ በግልፅ ስምምነት ካልደተረገ በስተቀር ወደኋላ ተመልሶ
ተግባራዊ አይሆንም፡፡
16.6 እያንዳንዱ የፅሑፍ የውል ለውጥ የቅደም ተከተል ቁጥር የተሰጠውና ቀን የተፃፈበት መሆን
ይኖርበታል፡፡ ሁለቱም ተዋዋይ ወገኖች እያንዳንዳቸው የፅሑፉን ዋና (ኦሪጅናል) የመያዝ
መብት አላቸው፡፡
16.7 በተሻሻለው ውል ላይ በሌላ ሁኔታ ካልተመለከተ በስተቀር የውሉ አፈፃፀም በነበረው ሁኔታ
ይቀጥላል፡፡
17.1 በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በሌላ አኳኋን ካልተጠቀሰ በስተቀር የጨረታ ማስረከቢያ ቀን
ካለፈ በኋላ ማንኛውም ሕግ፣ ደንብ፣ ትዕዛዝ ወይም የሕግ አቅም ያለው ውስጠ ደንብ
ታትሞ ቢወጣ፣ ቢጣስ ወይም የውሉ ቦታ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
13/60
መንግሥት ውስጥ ቢሆንና ይህም የማስረከቢያውን ቀን ወይም የውሉ ዋጋ እንዲለወጥ
ቢሆን የማስረከቢያውን ቀን ወይም የውሉን ዋጋ የመጨመር ወይም የመቀነስ ማስተካከያ
አይደረግም፡፡በተመሳሳይ ሁኔታ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 35 መሰረት የዋጋ
ማስተካከያ የተደረገ ከሆነ ከላይ በተጠቀሱት ምክንያቶች ለሚከሰት የዋጋ መጨመር
ወይም መቀነስ ማስተካከያ አይደረግም።
18.1 በልዩ የውል ሁኔታዎች በሌላ አኳኋን ካልተገለፁ በስተቀር ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ
ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ውጭ ለሚቀርቡ ዕቃዎች ግብርና ቀረጥ፣ የቴምብር ቀረጥ፣
የንግድ ፈቃድ ክፍያና ሌሎች ተመሳሳይ ከኢትዮጵያ ውጭ የሚከፈሉ ክፍያዎችን
አቅራቢው መከፈል አለበት፡፡
19.1 ለዚህ ውል ዓላማ ሲባል ከአቅም በላይ ሁኔታዎች ማለት ከአቅራቢው ችሎታ በላይ የሆኑ
ያልተጠበቁ፣ ማስወገድ የማይችላቸውና በተፈለገው ሁኔታ ግዴታውን ለመፈፀም
የማያስችሉ የሚከተሉት ክስተቶች ሲፈጠሩ ማለት ነው፡፡
19.2 የሚከተሉት ሁኔታዎች ሲከሰቱ እንደ ከአቅም በላይ አስገዳጅ ሁኔታዎች አይቆጠሩም፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
14/60
(ሰ) የገንዘብ እጥረት ወይም ክፍያዎችን አለመክፈል፡፡
19.3 ከአቅም በላይ ሁኔታዎች በመነጨ ምክንያት አቅራቢው የውል ግዴታዎችን ባለመፈፀሙ
ምክንያት የውሉን ቃሎችና ሁኔታዎች በሚፈቅደው መሠረት አስፈላጊውን ጥንቃቄና
አማራጭ መፍትሔዎች ለመፈለግ ጥረት እስካደረገ ድረስ ውሉን እንዳቋረጠ
አይቆጠርበትም፡፡
19.4 ከአቅም በላይ ሁኔታዎች ምክንያት ጉዳት የደረሰበት አቅራቢ የሚከተሉትን እርምጃዎች
መውሰድ አለበት፡፡
(ሀ) በአጭር ጊዜ ውስጥ ግዴታውን ለመፈፀም ያላስቻሉትን ሁኔታዎች ማስወገድ፣
(ለ) ከአቅም በላይ በሆኑ ሁኔታዎች ምክንያት የሚመጡ ጉዳቶችን ለመቀነስ ጥረት
ማድረግ፣
19.5 ከአቅም በላይ ሁኔታዎች ምክንያት ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ ሲከሰት አቅራቢው ለግዥ
ፈፃሚው አካል በአስቸኳይ ማሳወቅ አለበት፡፡ በማንኛውም መንገድ ከአቅም በላይ የሆነን
ሁኔታ ሲከሰት የተከሰተውን ችግርና ምክንያቱን በመግለፅ ቢያንስ በ 14 ቀናት ውስጥ
ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ ችግሮቹ ተወግደው መደበኛ ሥራዎች
በሚጀመሩበት ጊዜ በአቸስኳይ ማሳወቅ አለበት፡፡
19.7 ከአቅም በላይ በሆኑ ሁኔታዎች ምክንያት አቅራቢው ግዴታውን ማከናወን ካልቻለበት ጊዜ
ጀምሮ ከ 3 ዐ ቀናት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ሁለቱም ወገኖች በመልካም መተማመን
የተፈጠሩት ችግሮች ተወግደው የውሉ አፈፃፀም የሚቀጥልበትን ሁኔታ ለማመቻቸት
መወያየት/መደራደርና መስማማት ይኖርባቸዋል፡፡
20. ውል ስለማፍረስ
20.1 አንደኛው ተዋዋይ በውሉ ውስጥ ከተጠቀሱት ግዴታዎቹ የትኛውንም ያልተወጣ ከሆነ
ውል እንዳፈረሰ ይቆጠራል፣
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
15/60
21. ኃላፊነትን ለሌላ ማስተላለፍን ስለማገድ
22. ውል መቋረጥ
22.1 ተዋዋይ ወገኖች ውሉ ከፈረሙ በኋላ የውሉ ድንጋጌዎቹ በልዩ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ
7.5 ውስጥ እንተጠቀሰው የውሉ ጊዜ ውስጥ ተግባራዊ ካልሆኑ ውሉ ወዲያውኑ ይቋረጣል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
16/60
(ሸ) አቅራቢው የውል ግዴታዎቹን ባለመፈፀሙ ምክንያት በፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ
ሪፐብሊክ ኢትዮጵያ በጀት የሚከናወን የሥራ ውል የማፍረስ ተግባር መፈፀሙ
ሲታወቅ፣
(ቀ) አቅራቢው በጨረታ ውድድር ወቅት ወይም ውሉን በሚያስፈፅምበት ጊዜ
በማጭበርበርና በሙስና ድርጊት መሳተፉ ሲታወቅ፣
(በ) በውሉ ማሻሻያ አካል ካልተመዘገበ በስተቀር አቅራቢው ድርጅት መሠረታዊ የሆነ
የሕግ ሰውነት ለውጥ ሲያደረግ፣
(ተ) ማናቸውም ውሉን ለማስፈፀም የማያስችሉ ሕጋዊ ሁኔታዎች ሲከሰቱ፣
(ቸ) አቅራቢው ተፈላጊውን ዋስትና ሳያቀርብ ሲቀር ወይም ዋስትና የሰጠው አካል
በገባው ቃል መሠረት ቃሉን ሳይጠብቅ ሲቀር፣
(ኀ) የግዥ ፈፃሚው አካል የግዥ ፍላጐት አሳማኝ በሆነ ምክንያት ሲለወጥ፣
(ነ) በውል ዋጋውና ገበያ ላይ ባለው የገበያ ዋጋ መካከል ሰፊ ልዩነት በመኖሩ ምክንያት
የግዥ ፈፃሚውን አካል ጥቅሞች የሚጐዳ ሆኖ ሲገኝ፣
(ኘ) የግዥ ፈፃሚው አካል በራሱ ፍላጐትና አመቺነት ውሉን ለማቋረጥ ሲወስን፣
(አ) ከፍተኛው የጉዳት መጠን በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 27.1(ለ) ላይ
የተመለከተውን ደረጃ ሲደርስ፤
24.4 አቅራቢው በዚህ ንዑስ አንቀጽ 22.4 ከ (ሀ) እስከ (መ) ከተጠቀሱት ሁኔታዎች አንደኛው
ሲያጋጥም ከ 3 ዐ ቀናት ያላነሰ የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ በመስጠት ውሉን ማቋረጥ ይችላል፡፡
22.5 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 22.3 ከ(ሀ) እስከ (ነ) ወይም በንዑስ አንቀጽ
22.4 የተዘረዘሩት ሁኔታዎች በመከሰታቸው ምክንያት በሁለቱም ወገኖች ያለመግባባት
ሲፈጠር ያለመግባባቱ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 26 በተመለከተው መሠረት
የሚፈታ ይሆናል፡፡
22.6 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 22.3 ከ(ሀ) እስከ (ነ) በተመለከተው ምክንያት
የግዥ ፈፃሚው አካል ውሉን ሲያቋርጥ በአቅራቢው በሙሉ ወይም በከፊል ያልቀረቡትን
ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች ግዥ መፈፀም ይችላል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል የእነዚህን
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
17/60
ግዥ ለመፈፀም በሚያደርገው ጥረት የሚከሰቱ ተጨማሪ ወጪዎች የመሸፈን ኃላፊነት
የአቅራቢው ይሆናል፡፡ ይሁን እንጂ አቅራቢው ውል ያልተቋረጠባቸውን ግዴታዎች
መፈፀሙን ይቀጥላል፡፡
22.7 የግዥ ፈፃሚው አካል ውሉን ያቋረጠው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 22.3
(ኘ) ምክንያት ከሆነ ውሉ የተቋረጠው ለግዥ ፈፃሚው አካል አመቺነት ሲባል መሆኑን
በመግለጽ የውል አፈፃፀሙ መቋረጡንና ከመቼ ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆን መግለፅ
አለበት፡፡
22.8 የግዥ ፈፃሚው አካል ውሉን ያቋረጠው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 22.3
(ኘ) መሠረት ሲሆን የተጠናቀቁና ከማስጠንቀቂያ በኋላ በ 28 ቀናት ውስጥ ለመረከብ
ዝግጁ መሆን የሚችሉ ዕቃዎችን በውሉ ዋጋና ሁኔታ ይረከባል፡፡ ለቀሩት ዕቃዎች የግዥ
ፈፃሚው አካል ቀጥሎ ያሉትን አማራጮች መከተል ይችላል፡፡
(i) ያለቀውን ከፊል አገልግሎት በውሉ ጨረታ ዋጋ መረከብ፣ እና/ወይም
(ii) ቀሪውን መሰረዝና በከፊል ለተጠናቀቁት ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች የተስማሙበትን ዋጋ
እንዲሁም አቅራቢው ቀደም ሲል ለገዛቸው ዕቃዎችና ቁሳቁሶች መክፈል አለበት፡፡
22.9 የግዥ ፈፃሚው አካል ውሉን ያቋረጠው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 22.3
(ሐ) ምክንያት ከሆነ ለአቅራቢው የሚከፈለው ካሣ አይኖርም፡፡ ውል የማቋረጡ ድርጊት
የግዥ ፈፃሚው አካል ያለውን የመክሰስ መብት ወይም ሌላ መፍትሔ የሚጎዳ ወይም
የሚገድብ መሆን የለበትም፡፡
22.10 የግዥ ፈፃሚው አካል ውሉን ያቋረጠው በዚህ አንቀጽ መሠረት አንዳንድ ጥርጣሬዎችን
ለማስወገድ ሲሆን የውሉን ዋጋ መሠረት በማድረግ አቅራቢው ክፍያ የመጠየቅ መብቱን
አይገድበውም፡፡
23.1 የግዥ ፈፃሚው አካልና አቅራቢው ውሉ ከተቋረጠ ወይም ከተጠናቀቀ በኋላም ቢሆን
የውሉን ግዴታዎች፣ ድንጋጌዎችና ሁኔታዎች ለማክበር ሁለቱም ወገኖች ተስማምተዋል፡፡
23.3 በውሉ አንቀጽ 22.3 መሰረት ውሉ ሲቋረጥ በአቅራቢው የተሰበሰቡ እና/ ወይም
የተገጣጠሙ ሁሉንም መሳሪያዎችና እቃዎች ወይም የአቅራቢው የመስሪያ ቦታ በውሉ
መሠረት ወደ ግዥ ፈፃሚው አካል ይዞታ ሥር ይዛወራሉ፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
18/60
24. የመብቶችና ግዴታዎች መቋረጥ
24.1 ከዚህ በታች በተጠቀሱት ምክንያቶች ካልሆነ በስተቀር በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
አንቀጽ 22 እንደ ተመለከተው ውሉ ሲቋረጥ ወይም ውሉ ሲጠናቀቅ ከውሉ ጋር
የተያያዙት መብቶችና ግዴታዎችም ይቋረጣሉ፡፡
(ሀ) እነዚህ መብቶችና ግዴታዎች በውሉ መቋረጥ ወይም መጠናቀቅ ቀን የነበሩ ከሆነ፣
እና
(ለ) በአ.ው.ሁ አንቀጽ 47 መሠረት አቅራቢው የሂሳብ ሰነዶችና ሌሎች ጽሑፎች
ኦዲትና ምርመራ እንዲደረግባቸው የመፍቀድ ግዴታ ሲኖርበት፣እና
(ሐ) የተዋዋይ ወገን በገዥው ሕግ ስር ያለው ማንኛውም መብት፣
(መ) በአንቀጽ 26 ውስጥ የተሰጠው ዋስትና መብት ሲኖር፡፡
26.1 አቅራቢው ውሉን ለመዋዋል ሕጋዊ የድርጅት አቋሞች እንዳለው ለግዥ ፈፃሚው አካል
ዋስትና ይሰጣል፡፡ በማንኛውም ጊዜ አቅራቢው ከውሉ ጋራ በተያያዘ እራሱን የቻለ አቅራቢ
መሆን አለበት። በውሉ ውስጥ ምንም አይነት የተወካዮች ግንኙነት ወይም ሽርክና ወይም
የጋራ ሽርክና መፍጠር የለበትም፣ እንዲሁም በዚህ መሠረት አቅራቢው ግዥ ፈፃሚውን
አካል ሀላፊነት ውስጥ የማስገባት ስልጣን የለውም፡፡
26.2 አቅራቢው በግዥ ፈጻሚው አካል በውሉ ውስጥ ያሉት አገልግሎቶችን በተመለከተ
የሚከፈለው ዋጋና አቅራቢው አገልግሎቶቹን ለመስጠት አስፈላጊ ለሆኑት እቃዎች
የሚጠይቀው ክፍያ፤ በሌሎች ተመሳሳይ ሁኔታ ውስጥ ከአሉ አቅራቢዎች ከሚጠየቁ
ክፍያዎች ተመሳሳይ መሆኑን ዋስትና ይሰጣል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
19/60
26.4 በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተለየ መንገድ ካልተጠቀሰ በስተቀር፤ በአ.ው.ሁ አንቀጽ
52.2 በተጠቀሰው ቦታ አገልግሎት ከተሰጠና ከተረከበ በኋላ የተሰጠው ዋስትና እስከ 12 ወር
ድረስ ህጋዊ ሆኖ ይቆያል፡፡
27.2 ከውሉ ጋር በተያያዘ ወይም በውሉ ውስጥ ያለውን ትርጉም በተመለከተ በግዥ ፈጻሚው
አካልና በአቅራቢው መካከል የሚነሳውን ማንኛውንም አለመግባባት፤ ተቃውሞ ወይም
ንትርክ/ሙግት/ ይፋዊ ባልሆነና ሰላማዊ በሆነ ሁኔታ በቀጥታ ውይይት በማድረግ
ልዩነታቸውን ለማስወገድ ጥረት ያደርጋሉ፡፡
27.3 በግዥ ፈጻሚወ አካልና በአቅራቢው መካከል ከማንኛውንም ጉዳይ ጋራ ተዛማጅነት ያለው
አለመግባባት በስልጣን ያለው ሀላፊ ወይም በአቅራቢው የውል ሥራ መሪ መፍትሄ ሊያገኝ
ካልቻለ በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 25.4 በተጠቀሰው ቅደም ተከተል መሠረት
መፍታት ይችላሉ፡፡
27.4 ከላይ በንዑስ አንቀጽ 27.3 መሠረት ሁለቱም ተዋዋይ ወገኖች አንድ ሲኒየር (ከፍተኛ) የሆነ
ሰው በተገኘበት አለመግባባቶቻቸውን ለመፍታት ውይይት ያካሄዳሉ፡፡ ውይይቱ
የሚካሄደው በግዥ ፈፃሚው አካል ሰብሳቢነት ሲሆን የስብሰባው ውጤቶችም በቃለጉባኤ
ይመዘገባሉ፡፡ እንደዚህ ዓይነት ስብሰባዎች የሚካሄዱት ስምምነት በተደረሰባቸው ቦታዎች
(በስልክ የሚካሄድ ስብሰባንም ይጨምራል) በሰብሳቢው ፍላጐት መሠረት ሲሆን
ዓላማቸውም አለመግባባቶችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ነው፡፡
27.6 በሕጉ መሠረት ወደ ዳኝነት አካል ማቅረብ የሚችሉት በህግ ሥልጣን የተሰጣቸው የግዥ
ፈፃሚ አካላት ናቸው፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
20/60
(ሀ) ዕቃዎቹ እስኪቀርቡ ድረስ ባልቀረቡ ዕቃዎች ዋጋ ላይ በየቀኑ ዐ.1% ወይም 1/1 ዐዐዐ
(ከአንድ ሺህ አንድ) ቅጣት ይቀጣል፡፡
(ለ) ከፍተኛው የጉዳት ካሣ መጠን ከውል ዋጋው 1 ዐ% በላይ መብለጥ አይችልም፡፡
28.2 አቅራቢው ውል በመፈጸም ረገድ በመዘግየቱ የውሉ ስራዎች ላይ ጉዳት የሚደርስ ሲሆን
የግዥ ፈጻሚው አካል ከፍተኛው የጉዳት ካሳ መጠን (10%) እስኪደርስ ድረስ መጠበቅ
ሳያስፈልገው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 22 መሰረት የቅድሚያ ማስታወቂያ
በመስጠት ውሉን ሊያቋርጥ ይችላል።
29.2 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች በንዑስ አንቀጽ 29.1 አንደተጠቀሰው ውሉ ተፈጻሚ ካልሆነ፣
አንዱ ወገን ለሌላው ወገን ከአራት ሳምንታትያላነሰ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ በመስጠት ውሉ
መቋረጡን ሊገልፅ ይችላል። ይህ በሚሆንበት ጊዜ ማንኛውም ወገን ሌላውን ወገን በዚህ
ምክንያት ምንም አይነት የክፍያ ጥያቄ መጠየቅ አይችልም፡፡
30.1 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 29.1 በዝርዝር እንደተጠቀሰው የማጠናቀቂያ
ጊዜ አገልግሎቶቹ ከተጀመሩበት ቀን ጀምሮ ይቆጠራል፡፡
31. ምስጢራዊነት
31.1 ተዋዋይ ወገኖች ሰነዶችንና መረጃዎችን ለሦስተኛ ወገን ሳያስተላልፉ በምስጢር መያዝ
ይኖርባቸዋል፡፡ ያለአንደኛው ወገን ስምምነት የተፃፈ ስምምነት ወይም በሌላኛው ወገን
የተሰጠውን ማንኛውም ሰነድ (ማስረጃ) ወይም ሌላ መረጃ ከውል በፊት፣ በውል ጊዜ
ወይም በኋላ የተሰጠ ቢሆንም እንኳ ለሌላኛው ተዋዋይም ሆነ ለሶስተኛ ወገን አሳልፎ
መስጠት ከሕግ ጋር የሚቃረን፣ ተቀባይነት የሌለውና ውድድርን የሚገታ ተግባር ነው፡፡ ከላይ
የተጠቀሱት ቢኖሩም አቅራቢው ለንዑስ ተቋራጭ ለውሉ አፈፃፀም የሚረዱትንና ከግዥ
ፈፃሚው አካል የተረከባቸውን ሰነዶች፣ ማስረጃዎችና ሌሎች መረጃዎች ምስጢርነታቸው
እንዲጠበቅ ቃል በማስገባት ሊሰጠው ይችላል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
21/60
31.3 በዚህ አንቀጽ የተጣሉት የምስጢራዊነት ግዴታዎች ቢኖሩም ቀጥለው የተዘረዘሩት
ሁኔታዎች በተዋዋይ ወገኖች ላይ ተግባራዊ አይሆኑም፡፡
31.5 የግዥ ፈፃሚው አካል ከኦዲቲንግና ከወቅታዊ የገበያ ዋጋዎች ጥናት ጋር የተያያዙ
ምስጢራዊ መረጃዎች አቅራቢውን በየጊዜው በጽሑፍ እያሳወቀ ለሶስተኛ ወገን መስጠት
ይችላል፡፡ መረጃውን የሚቀበሉት የሶስተኛ ወገን አካላትም መረጃውን ለተፈለገበት ዓላማ
በመጠቀም ረገድ በምስጢር እንዲጠብቁና እንዲጠቀሙ የግዥ ፈፃሚው አካል ጥረት
ያደርጋል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል በተጨባጭ መረጃ ትክክለኛውን የገበያ ዋጋ ሳያረጋግጥ
የዝቅተኛ ዋጋ ጥያቄ አያቀርብም፡፡
31.8 የግዥ ፈፃሚው አካል የአቅራቢውን ምስጢራዊ መረጃ ይፋ በማድረግ ሂደት መመሪያዎች
በሚፈቅዱት መሠረት አቅራቢውን ማማከር ይኖርበታል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
22/60
31.10 ይህ አንቀጽ 31 ያካተታቸው የምስጢራዊነት ሁኔታዎች (የግል መረጃን ይጨምራል)
ላልተወሰነ ጊዜ ፀንተው ይቆያሉ፡፡ በዚህ ውል በሌላ አኳኋን ካልተገለፀ በስተቀር የዚህ
አንቀጽ ሁኔታዎች ውሉ ከተቋረጠ ወይም ከተጠናቀቀ በኋላ ለ 3 ዓመታት ፀንተው
ይቆያሉ፡፡
31.11 አቅራቢው በዚህ አንቀጽ 31 የተመለከቱትን ሁኔታዎች ሳይፈፀም ሲቀር የግዥ ፈፃሚው
አካል ወዲያውኑ የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ በመስጠት ውሉን የማቋረጥ መብቱ የተጠበቀ
ነው፡፡
32. ልዩ ልዩ
32.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በዚህ ውል መሰረት ስልጣን በተሰጠው በማንኛውም ሰው የሚወሰን
ማንኛውም ውሳኔ ወይም በዚህ ውል መሰረት በአጠቃላይ ወይም በዝርዝር የሚፈጸምን
ተግባር ለማከናወን ስልጣን የተሰጠውን ሰው ማንነት ለማወቅ አቅራቢው በጽሑፍ
ሲጠይቅ የግዥ ፈፃሚው አካል ያሳውቃል፡፡
32.2 አቅራቢው በየጊዜው በግዥ ፈፃሚው አካል በተጠየቀ ጊዜ ማንኛውንም ተጨማሪ ሰነዶች
በስራ ይተረጉማል፤ እንዲሁም ሌላ ማንኛውንም የውሉን ድንጋጌዎች በተግባር
ለመተርጎም አግብብነት ያላቸውን እርምጃዎች ይወስዳል፡፡
32.3 ማንኛውም የውሉ አካል በህግ ወይም በፍርድ ቤት ውድቅ ከተደረገ ወይም ህጋዊ
ተፈጻሚነት እንዳይኖረው ከተደረገ እንደዚህ አይነቱ በፍርድ ቤት ወይም በህግ ለአንድ
ለተወሰነ የውሉ አካል ደንቦች ውድቅ መደረግ ወይም ህጋዊ ተፈጻሚነት እንዳይኖረው
መደረግ ለቀሪው የውሉ አካል ተጽዕኖ አይኖረውም፡፡
32.4 የግዥ ፈፃሚው አካል ወይም አቅራቢው ውሉን ካለመፈጸሙ የተነሳ ወይም የውሉን
ደንቦችና ሁኔታዎች በትክክል ካለማካሄዱ የተነሳ ወይም ደግሞ ይህንን ውል የሚጥስ ሁኔታ
ከተከሰተ የዚህ ውል ተከታታይ ደንቦችና ሁኔታዎችን ማስቀረት ወይም መጣስ ሆኖ
አይቆጠርም፡፡
32.6 አቅራቢው በህግ በኩል ወይም በማንኛውም ፍ/ቤት የክስ ሂደት እንደሌለበት፤ በማንኛውም
የአስተዳደር አካላት የአቅራቢው የፋይናንስ ሁኔታ ወይም የንግድ ስራውን ወይም
እንቅስቃሴውን ሊነካ ወይም ሊያስጠይቅ የሚችል ጉዳይ የሌለው መሆኑን ዋስትና
ይሰጣል፡፡ ከዚሁ በተጨማሪ አራቅቢው ውሉን ለመዋዋል የሚያግደው ምንም አይነት
የውል ሁኔታ እንደሌለ፤ እንዲሁም አቅራቢው በውሉ ውስጥ ሊኖሩ የሚችሉ አደጋዎችና
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
23/60
አጋጣሚዎችን በመገንዘብ ወይም በውሉ ውስጥ ያሉትን ማንኛውም ግዴታዎችና
መረጃዎች በመረዳት በዚሁ መሰረት ሊፈጽም የተስማማ መሆኑን ያረጋግጣል፡፡
33.1 በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተለየ ሁኔታ ካልተገለፀ በስተቀር የግዥ ፈፃሚው አካል
ለአቅራቢው አገልግሎት አፈጻጸም የሚረዱ መረጃዎችና ሰነዶች ይሰጣል። እነዚህ ሰነዶች
ውሉ ሲጠናቀቅ ወይም ሲቋረጥ ለግዥ ፈፃሚው አካል የሚመለሱ ናቸው፡፡
33.2 የግዥ ፈፃሚው አካል አገልግሎት አሰጣጡን ለማቀላጠፍ እንዲረዳ አስፈላጊውን ድጋፍ
እንዲያደርጉ ለሠራተኞቹና ለወኪሎቹ መመሪያ ያስተላልፋል፡፡
መ. ክፍያ
34. የውል ዋጋ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
24/60
34.5 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 17.1 በሌላ ሁኔታ ካልተገለፀ በስተቀር የውል
ዋጋ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 32.1 ውስጥ ከተመለከተው በላይ
ሊጨምር የሚችለው ተዋዋዮች በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 16 መሠረት
በተጨማሪ ክፍያ ላይ የተስማሙ ከሆነ ብቻ ነው፡፡
35.3 አቅራቢው የዋጋ ማሻሻያ ጥያቄ እስከላቀረበ ድረስ ሁሉም ዋጋዎች የፀኑ ይሆናል፡፡ ውሉ
ተፈፃሚ በሚሆንበት በማንኛውም ወቅት አቅራቢው በፅሁፍ የግዥ ፈፃሚው አካል ይህ
ድንጋጌ እንዲያነሳለት ሊጠይቅ ይችላል፡፡
35.4 በዚህ አንቀጽ እንደተገለፀው የግዥ ፈፃሚው አካል የውሉን ዋጋ መጠን መጨመር ወይም
መቀነስ ይችላል፡፡
35.6 የዋጋ ማስተካከያ ሲደረግ ሁሉንም ተገቢ የሆኑ የወደፊት ግዥዎችንም ግምት ውስጥ
ያስገባል፡፡
35.7 በዚህ ውል ላይ በግልፅ ካልተቀመጠ በስተቀር ማካካሻ የሚደረገው በልዩ የውል ሁኔታዎች
ላይ በግልፅ ተጠቅሰው ለተቀመጡት ዕቃዎች ብቻ ነው፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
25/60
(ሐ) በአገልግሎት ሰጪ የዋጋ ኢንዴክስ ላይ የሚኖሩ ለውጦች በምርቱ ወይም አገልግሎቱ
ላይ ተፅእኖ የሚፈጥሩ ከሆነ፣ ወይም
(መ) በአማካይ የገቢ ኢንዴክስ ላይ የሚፈጠሩ ለውጦች በአገልግሎቱ ላይ ተፅእኖ
የሚፈጥሩ ከሆነ፡፡
35.9 ከላይ የተገለፀውን የአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ በማይቃረን መልኩ ከታወቀ
የሀገር ውስጥ አምራች ወይም ተገቢ የውጭ ሀገር ተቋም ዋጋን አስመልክቶ የሚገኝ መረጃ
በኢትዮጵያ ማዕከላዊ የስታቲስቲክስ ኤጀንሲ ወይም የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር
ኤጀንሲ ወቅታዊ የዋጋ ኢንዴክሶች የማይሰጡ ከሆነ ጥቅም ላይ ሊውል ይችላል፡፡
35.10 አቅራቢው የዋጋ ማስተካከያን ለመወሰን የሚረዱ አስፈላጊ የሆኑ ሁሉንም ስሌቶችና
ደጋፊ መረጃዎች ለተዋዋዩ ባለስልጣን ለግምገማና ለማረጋገጥ ማቅረብ አለበት፡፡
35.11 በመነሻነት በሚወሰደው የዋጋ ኢንዴክስ እና በወርሀዊ የዋጋ ኢንዴክስ መካከል በሚፈጠሩ
ልዩነቶች ላይ ተመስርቶ የክፍያ ማስተካከያዎች ላይ ጭማሪ ወይም ቅናሽ ሊደረግ
ይችላል፡፡
35.12 በእያንዳንዱ እቃ ላይ የሚደረግ ማስተካከያን ለመወሰን የሚከተለውን ቀመር ከላይ ከተገለፁት መስፈርቶች ጋር
በማጣመር ይሰላል፡፡
ሲሆን፤
ፒኤ= ለአቅራቢው የሚከፈል ወይም ከአቅራቢው የሚሰበሰብ የዋጋ ማስተካከያ መጠን በኢትጵያ
ብር (ኢትብ)
ኤንቪ= የማይለወጥ የውሉ ዋጋ አካል ሆኖ ከዋጋ ማስተካከያ ነፃ የሆነ
ኤ = በተጠቃሚ የዋጋ ኢንዴክስ ለውጦች መሰረት ማስተካከያ የሚደረግበት የውሉ ዋጋ ክፍልፋይ
ኤምሲአይ = ተዋዋዩ ባለስልጣን የታቀደውን የዋጋ ጭማሪ በተመለከተ ከአቅራቢው ማስታወቂያ
በሚቀበልበት ቀን ያለ የተጠቃሚ ዋጋ ኢንዴክስ
ቢሲአይ = በምርት ወይም አገልግሎት ላይ ተግባራዊ የሚደረግ መነሻ የተጠቃሚ የዋጋ ኢንዴክስ፤
ይህም
(ሀ) በጨረታ መዝጊያ ቀን፣ ወይም
(ለ) በውሉ ዋጋ ላይ ቀደም ሲል ማስተካከያ ከተደረገ ተዋዋዩ ባለስልጣን የመጨረሻ የዋጋ
ማስተካከያን አስመልክቶ ከአቅራቢው ማስታወቂያ ከሚቀበልበት ቀን ጀምሮ የአሁኑ
የውሉ ዋጋ ተፈፃሚ እስከሚሆንበት ቀን፡፡
ቢ = በአምራች የዋጋ ኢንዴክስ መሰረት ማስተካከያ የሚደረግበት የውሉ ዋጋ ክፍልፋይ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
26/60
ኤምፒአይ = ተዋዋዩ ባለስልጣን የታቀደውን የዋጋ ጭማሪ አስመልክቶ ከአቅራቢው ማስታወቂያ
በሚቀበልበት ቀን ያለው የአምራች የዋጋ ኢንዴክስ
ቢፒአይ = በምርት ወይም አገልግሎት ላይ ተግባራዊ የሚደረግ መነሻ የአምራች የዋጋ ኢንዴክስ፤
ይህም
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
27/60
(ሀ) ኤንቪ + ኤ + ቢ + ሲ + ዲ ከ 1.00 ጋር እኩል ነው፡፡
35.15 በውሉ ላይ የሚደረግ የዋጋ ጭማሪ ሁለቱ ወገኖች በሌላ ቀን ላይ በጽሁፍ ስምምነት
ካላደረጉ በስተቀር ከምርት ወይም ተያያዥ አገልግሎቶች ጋር በተያያዘ ተዋዋዩ ባለስልጣን
የዋጋ ጭማሪውን አስመልክቶ ማስታወቂያ ከሚቀበልበት ቀን ጀምሮ ከሰላሳ (30) ቀን
በኋላ እንደ አዲስ የውሉ ዋጋ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
35.16 አቅራቢው በውሉ የምርት ወይም አገልግሎት ዋጋ ላይ ለውጥ የሚያደርግ ከሆነ የታቀዱ
የዋጋ ለውጦችን የያዘ የተከለሰ የዋጋ ዝርዝር ኮፒ ማቅረብ እና የታቀደው የዋጋ ልዩነት
በንዑስ አንቀጽ 35.14 እና 35.15 መሰረት ተፈፃሚ የሚሆንበትን ቀን መግለፅ አለበት፡፡
35.17 አቅራቢው በንኡስ አንቀጽ 35.12 መሰረት የዋጋ ማስተካከያ ማስታወቂያ ወይም ጥያቄ
ለተዋዋዩ ባለስልጣን ሲሰጥ አቅራቢው ይህን ሰነድ ወይም የተጠቀሰውን የዋጋ ማስተካከያ
ለማገናዘብ የሚያስፈልግ ተገቢ መረጃ ማቅረብ አለበት፡፡
35.18 ተዋዋዩ ባለስልጣን በንዑስ አንቀፅ 35.12 መሰረት ማስታወቂያ የተሰጠበት ወይም ጥያቄ
የቀረበበት የዋጋ ጭማሪን አስመልክቶ ጥያቄ ሲያቀርብ እና አቅራቢው አሳማኝ መልስ
ሳይሰጥ ቢቀር አቅራቢው ለተዋዋዩ ባለስልጣን ባቀረበው መረጃ መነሻነት፣ እና ባቀረበው
የዋጋ ማስተካከያ ማስታወቂያ ወይም ጥያቄ መነሻነት የውሉ ዋጋ አቅራቢው ሊያገናዝበው
በሚችለው መጠን ብቻ ጭማሪ የሚደረግበት ሲሆን፤
35.19 በዚህ ስምምነት መሰረት በአቅራቢው የሚደረገ ቅናሽ ይሄ ስምምነት ተፈፃሚ በሚሆንበት
ጊዜ ውስጥ ከተዋዋዩ ባለስልጣን በፅሁፍ ስምምነት ካልተደረገ በስተቀር ተቀናሽ
አይሆንም፡፡
36.1 አቅራቢው በውሉ ውስጥ የተጠቀሰውን መወጣት የሚገባውን ግዳጁን በትክክል መወጣቱን
ካረጋገጠ፣ በዚህ አንቀፅ መሰረት ግዥ ፈፃሚውን አካል ክፍያ መጠየቅ ይችላል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
28/60
36.2 አቅራቢው ደረሰኞቹን አያይዞ የክፍያ ጥያቄውን በፅሁፍ ለግዥ ፈፃሚው አካል ማቅረብ
አለበት፣ በተለየ ሁኔታ የፅሁፍ ስምምነተ ካልተደረገ በስተቀር፣ አቅራቢው የሚፈለጉትን
አገልግሎቶች በሙሉ አቅርቦ ሳይጨርስ የክፍያ ጥያቄ ማቅረብ አይችልም፡፡
36.4 በውሉ መሰረት አቅራቢው ማቅረብ የሚገባውን አቅርቦት ሲያቀርብ ግዥ ፈፃሚው አካል
የቀረበውን አገልግሎት ትክክለኛነት በስምምነቱ መሰረት ስለመሆኑ እስኪያረጋግጥ ድረስ
የውሉን ዋጋ ክፍያ መያዝ ስልጣን አለው፡፡
(ሀ) በግዥ ትዕዛዙ በተመለከተው አድራሻ መሠረት ጥያቄው በቀጥታ ለግዥ ፈፃሚው
አካል ሲቀርብና የውሉንና የግዥ ትዕዛዙን የሚጠቅስ ሲሆን፣
(ለ) የተፃፈበት ቀንና መለያ ቁጠር የያዘ፤
(ሐ) የተጠቀሰው መጠን፣ የሚከፈልበት ክፍያ ወቅት የያዘ፡
(መ) የተወሰነው የገንዘብ መጠን በውሉ መሰረት በአግባቡ የተሰላ፤
(ሠ) የሚቀርበው የክፍያ መጠየቂያ ሰነድ ግዥ ፈፃሚው አካል በቀላሉ ሊያረጋግጠው
በሚችል አኳኋን የአገልግሎት መግለጫ፣ ብዛት፣ መለኪያና የእያንዳንዱን ዋጋ
የሚያሳይ፣
(ረ) በክፍያ መጠየቂያው ውስጥ የተወሰነው የገንዘብ መጠን በውሉና በቀረቡት
አገልግቶች መሰረት መሆኑን፤ የአገልግሎት መግዣ ትእዛዙንና ሁሉንም የመረከቢያ
ተፈላጊ መሥፈርቶችን የሚያሟላ መሆኑን በሚያረጋግጥ የግዥ ፈፃሚው አካል
ተወካይ የተፈረመ፣ የተቀባይነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀትና ከክፍያ መጠየቂያው
ጋራ ተያይዞ የቀረበ፤
(ሰ) የክፍያ መጠየቂያ ሰነዱ ክፍያ ለማዘጋጀት የሚያስችል የአቅራቢውን ስምና አድራሻ
የያዘ፣
(ሸ) በየክፍያ መጠየቂያ ሰነዱ ውስጥ አንዳንድ ችግሮች ሲኖሩ ለማሳወቅ እንዲቻል
የሚመለከተው ስም፣ ኃላፊነትና የስልክ ቁጥር የያዘ፡፡
(ቀ) የክፍያ መጠየቂያው የአቅራቢውን የባንክ ሂሳብ መረጃ የያዘ።
(በ) አስፈላጊ በሚሆንበት ጊዜ የክፍያ መጠየቂያው ከሽያጭ ግብር ነፃ መሆኑን
የሚያረጋግጥ፤
መሆን ያለበት ሲሆን እነዚህን መሰል መረጃዎች ማቅረብ ካልተቻለ እነዚህ መረጃዎች
ተሟልተው እስኪቀርቡ ድረስ ግዥ እስፈፃሚ አካል የውል ዋጋ ክፍያ ለማዘግየት
ይችላል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
29/60
36.6 በአቅራቢው የቀረበ ማንኛውም ክፍያ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 36.5 መሰረትና
በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተወሰነው ጊዜ ውስጥ መሆኑን አረጋግጦ ግዥ ፈፃሚው
አካል ይከፍላል፡፡
36.7 በውሉ ውስጥ የተገለፁት ክፍያዎች በሙሉ በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተጠቀሰው
የገንዘብ አይነት ይከፈላሉ፡፡
36.8 የአቅራቢው የስራ አፈፃፀም አጥጋቢ ካልሆነና የሚፈለገውን አገልግሎት ካላሟላ ወይም
ስምምነቱ ውስጥ እንደተጠቀሰው ካልሆነ ተዋዋይ ወገኖች በተስማሙት መሠረት ቅናሽ
ይደረጋል፡፡
36.9 ለግዥ ፈፃሚው አካል የተሰጠ የክፍያ መጠየቂያ በዚህ አንቀጽ መሰረት ተገቢ ግብሮችን
ለይቶ ማሳየት አለበት፡፡
36.12 የዋጋ ልዩነት በሥራ ላይ ከዋለ በኋላ በተስተካከለው የውል ዋጋ ላይ ስምምነት ካልተደረሰ
ወይም ካልተረጋገጠ፣ ግዥ ፈፃሚ አካል የዋጋ ልዩነት ከመፈጠሩ በፊት ባለው ወቅታዊ ዋጋ
መጠን ለአቅራቢው መክፈል ይቀጥላል፡፡ ነገር ግን በተስተካከለ የውል ዋጋ መሰረት መክፈል
ከነበረበት ገንዘብና በእውነተኛ በተከፈለው የገንዘብ መጠን መካከል ልዩነት ከተፈጠረ
እነዳስፈላጊነቱ ለአቅራቢው ይከፍላል ወይም ከአቅራቢው የማስመለስ መብት አለው፡፡
36.13 አቅራቢው የቅድሚያ ክፍያ እንዲሰጠው ከጠየቀ የግዥ ፈፃሚው አካል ከውል ዋጋው ከ 3 ዐ
% ያልበለጠ ሊከፍለው ይችላል፡፡
36.14 አቅራቢው የቅድሚያ ክፍያ ጥያቄ በሚጠይቅበት ጊዜ ከጠየቀው መጠን ጋር እኩል የሆነ
የተረጋገጠ ቼክ ወይም የማይቀየር የባንክ የቅድሚያ ክፍያ ዋስትና ከጥያቄው ጋር አብሮ
ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
36.15 የቅድሚያ ክፍያ ዋስትናው የጊዜ ገደብ ካበቃና አቅራቢው ሊያራዝመው ፈቃደኛ ካልሆነ
የግዥ ፈፃሚው አካል በውሉ መሠረት ከሚከፍለው ክፍያ እኩል መጠን ያለው ገንዘብ ቀንሶ
ያስቀራል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
30/60
37. ግብዓቶች
ሠ. የአቅራቢው ግዴታዎች
38.2 አቅራቢው ሁሉንም አስገዳጅ ሕጎችና ደንቦች ያከብራል፣ ተገዢም ይሆናል፡፡ በአቅራቢው፣
በእሱ ንዑስ ተቋራጮች ወይም በእነሱ ተቀጣሪዎች እነዚህ አስገዳጅ ሕጎችና ደንቦች ጥሰት
ጋራ በተያያዙ ከማንኛቸውም ጥያቄና ክሶች አንፃር አቅራቢው ግዥ ፈፃሚው አካልን
ይክሳል፡፡
38.4 አቅራቢው የሚከተሉትን ድርጊች ከመፈፀሙ በፊት በቅድሚያ ከግዥ ፈፃሚው አካል
የፅሁፍ ማረጋገጫ ማግኘት አለበት፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
31/60
በላይ ወይም ከውሉ ይዘት ውጭ ናቸው ብሎ ከአመነ ትዕዛዝ በተቀበለ በ 15 ቀን ባልበለጠ
ጊዜ የራሱን አመለካከት ማስታወቅ አለበት፡፡ አቅራቢው ባቀረበው ማስታወቂያ ምክንያት
የተሰጡት አስተዳደራዊ ትዕዛዞች ሳይፈጸሙ መቆየት የለባቸውም፡፡
39.1 አቅራቢውና የእሱ ንዑስ ተቋራጮች ቡቁ የሆነ አገር ዜግነት ሊኖራቸው ይገባል፡፡
አቅራቢው ወይም ንዑስ ተቋራጩ የአንድ አገር ዜግነት አላቸው ተብሎ የሚወስደው ዜጋ
ከሆኑ፤ በሕገ መንግሥቱ ከታቀፉ፤ ወይም ከተመዘገቡ እና በዚያ ሀገር የህግ ድንጋጌዎች
መሠረት የሚንቀሳቀሱ ከሆነ ነው፡፡
39.2 አቅራቢውና የእሱ ንዑስ ተቋራጭ የሚያቀርቡት ሰራተኛ የእዛ ብቁ አገር ዜጋ የሆኑ እና
የሚጠቀሙትም ዕቃ ብቁ ከሆነው አገር የመጣ መሆን አለበት፡፡
40.2 አቅራቢው፣ ንዑስ ተቋራጩ ወይም የአቅራቢው ሠራተኛ ወይም ወኪል ከዚህ ውል ጋር
በተያያዘ ለግዥ ፈፃሚው አካል ማባበያ ለመስጠት የጠየቀ፣ ወይም የሰጠ ከሆነ፣
ስጦታዎችና ጉቦ ያቀረበ ከሆነና ተመሳሳይ ድርጊቶችን መፈፀሙ ከተረጋገጠ ያለምንም
ቅድመ ሁኔታ የግዥ ፈፃሚው አካል ውሉን ሊያቋርጥ ይችላል፡፡
40.3 አቅራቢው ከዚህ ውል ሊያገኝ የሚገባው ሙሉ ክፍያ በውል ዋጋው የተመለከተውን ብቻ
ነው፡፡ በዚህ ውል መሠረት ከሚያከናውናቸው ተግባራት ወይም ሊፈጽማቸው ከሚገባ
ግዴታዎች ጋር በተያያዘ የንግድ ኮሚሽን፣ ቅናሾች ወይም ቀጥተኛ ያልሆኑ ክፍያዎች
መጠየቅና መቀበል የለበትም፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
32/60
ከዚህም በተጨማሪ ለዚሁ ውል አፈፃፀም ሲባል ከግዥ ፈፃሚው አካል በጥናትና ምርምር
እንዲሁም በሙከራ የተገኙ ውጤቶችን በምስጢር መጠበቅ ይኖርባቸዋል፡፡
40.7 አቅራቢው ከውሉ አፈጻጸም ጋር በተያያዘ በግዥ ፈፃሚው አካል ውሉ ያለበትን ደረጃ
የሚያሳይ ማረጋገጫ እንዲያቀርብ ሲጠየቅ ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ የግዥ
ፈፃሚው አካል አጠራጣሪ የሆኑ የንግድ ሁኔታዎች መኖራቸውን ከገመተ እውነታውን
ለማወቅ አስፈላጊ ናቸው የሚላቸውን የሰነድ ማስረጃዎች ሊጠይቅ ወይም በአካል ተገኝቶ
ሊያጣራ ይችላል፡፡
41.1 አቅራቢው በውል አፈጻጸም ሂደት እንቅፋት ሊሆኑ የሚችሉ የጥቅም ግጭቶችን
ለመከላከልና ለማስወገድ አስፈላጊ የሆኑ እርምጃዎች መውሰድ አለበት፡፡ የጥቅም ግጭቶች
በተለይ ከኢኮኖሚያዊ ፍላጎት የተነሳ፣ በዝምድና ወይም በሌሎች ግንኝነቶች ወይም የጋራ
ፍላጎቶች ምክንያት ሊመነጩ ይችላሉ፡፡ ማንኛውም በውል አፈጻጸም ወቅት የሚከሰቱ
የጥቅም ግጭቶች ያለምንም መዘግየት ለግዥ ፈፃሚው አካል በጽሑፍ መቅረብ
ይኖርባቸዋል፡፡
41.2 የግዥ ፈፃሚው አካል የጥቅም ግጭቶችን ለመከላከል በአቅራቢው በኩል እየተወስዱ ያሉ
እርምጃዎችን ትክክለኛነት የማጣራትና አስፈላጊ ከሆነም ተጨማሪ እርምጃዎች
እንዲወሰዱ የማድረግ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ የአቅራቢው ሰራተኞችና የማኔጅሜንት
አባላት የጥቅም ግጭት ሊፈጥሩ በሚችሉ ተግባራት አለመሳተፋቸውን አቅራቢው
ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡ በእንደዚህ አይነት ተግባር ላይ የተሰማሩ ሰራተኞች ቢኖሩ
አቅራቢው በአንቀጽ 24 የተመለከተውን በማይጻረር መልኩ ከግዥ ፈፃሚው አካል ምንም
አይነት ካሳ ሳይጠይቅ አቅራቢው ወዲያውኑ በሌሎች ሰራተኞች መለወጥ ይኖርበታል፡፡
41.4 ውሉ ከተጠናቀቀ ወይም ከተቋረጠ በኋላ አቅራቢው የሚኖረው ተግባር ከዚህ በፊት
በቀረቡ ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች ብቻ የተወሰነ ይሆናል፡፡ በግዥ ፈፃሚው አካል
በጽሑፍ ካልተፈቀደ በስተቀር አቅራቢው ወይም ሌላ ከአቅራቢው ጋር ግንኙነት ያለው
አቅራቢ አገልግሎቶች በማቅረብ ተግባር ላይ እንዳይሳተፉ ደረጋል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
33/60
42. የካሳ ክፍያና የተጠያቂነት ወሰን
42.3 አቅራቢው በግዥ ፈፃሚው አካል ያለው ተጠያቂነት ከውሉ ጠቅላላ ዋጋ አይበልጥም፡፡
42.5 አቅራቢው በውሉ መሠረት አገልግሎቶቹን ካከናወነ በኋላ ባሉት ጊዜያት ለሚከሰቱ
ማናቸውም ጥሰቶች ውሉን በሚገዛው ህግ መሰረት ተጠያቂ ይሆናል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
34/60
መግዛትና በሥራ ላይ ማዋል አለባቸው፡፡ በራሳቸው ወጪ ለሚከተሉት አደጋዎች፤
ስምምነትና ሁኔታዎች የመድህን ዋስትና ሽፋን ይሰጣሉ፡፡
(ሀ) አቅራቢው ለራሱና ለሌሎች ተቀጣሪ ሰራተኞች የሚሆን የሕክምና መድህን ዋሰትና
ይገዛል። ግዥ ፈፃሚው አካል በምንም መንገድ ቢሆን በአቅራቢው የሕክምና ወጪ
ተጠያቂ አይሆንም፡፡
(ለ) አቅራቢው ለተቀጣሪዎቹ ህመም ወይም በሰራተኞቹ ላይ ለሚደርስ የኢንዱሰትሪ
አደጋ (Industrial Accident) ተጠያቂ ነው፤
(ሐ) አቅራቢው ውሉን ለማስፈፀም የተጠቀመባቸው የግዥ ፈፃሚው አካል መሳሪያ
መጥፋት ወይም ብልሽት፤
(መ) በሶስተኛ ወገን ወይም በግዥ ፈፃሚው አካል ወይም በማንኛውም አካል ተቀጣሪ ላይ
ውሉን በማስፈፀም ሂደት ውስጥ ለሚደርሱ አደጋዎች፤
(ሠ) ከውሉ ጋር ተያያዥነት ያለው ድንገተኛ ሞት ወይም በአካል ላይ ለሚደርስ ጉዳት።
43.2 በግዥ ፈፃሚው አካል ይህንን የመድህን ዋስትና መጠየቁ፣ በውሉ ውስጥ አቅራቢውን
የሚመለከት አደጋን ገምግሟል ተብሎ አይታመንም ወይም አይገመትም፡፡ አቅራቢው
የራሱን አደጋ ይገመግማል። አስፈላጊ ነው ወይም ለጥንቃቄ ይበጃል ብሎ ካመነ
አቅራቢው ከላይ ከተጠቀሰው የተሻለ በቂ መጠን እና/ወይም ሰፊ የመድህን ዋስትና
ሊኖረው ይገባል፡፡ አቅራቢው ውሉን ለማሳካት የመድህን ዋስትና መግዛት ወይም
ማስከበር ባለመቻሉ ድክምት ምክንያት ከተጠያቂነት ነፃ አይሆንም፡፡
43.3 የመድህን ዋሰትና ሽፋን የሚቀርበው በአቅራቢው ወጪ ነው፡፡ በቀጥታ ከግዢ ፈፃሚው
አካል ክፍያ አይጠይቅም፡፡
43.4 በዚህ አንቀጽ የሚፈለጉት የመድህን ዋስትና ፖሊሲዎች መቅረብ ያለባቸው በኢትዮጵያ
ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት ውስጥ የመድህን ዋስትና ለማቅረብ
የንግድ ፈቃድ ከተሰጠው ድርጅት መሆን አለበት፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
35/60
44. ጤናና ደህንነት
44.1 የማማከር አገልግሎት በሚሰጥበት ወቅት አማካሪው ሠራተኞቹ የግዥ ፈፃሚውን አካል
ፖሊሲዎችና አሠሪዎችን ጨምሮ በዚህ ውል ውስጥ የተቀመጡ ተገቢ የሆኑ የጤንነትና
የደህንነት ህጎችና ደንቦች የመልካም አሰራር ደንቦችን ማክበራቸውን ማረጋገጥ
ይኖርበታል፡፡
44.2 ከውሉ ጋር በተያያዘ በግዥ ፈፃሚው አካል የሥራ አካባቢ (ቦታ) ሰራተኞቹ በሚሰሩበት
ጊዜ አማካሪው በስራ ቦታ የጤናና የደህንነት ፖሊሲ (Health and Safety policy at
work) ምንጊዜም ተግባራዊ ማድረግ አለበት፡፡
44.3 አማካሪው የጤናና ደህንነት ጉዳይ ከሚከለከተው ባለስልጣን ጋር አገናኝ መኮንን ሆኖ
የሚያገለግል አንድ የጤናና ደህንነት ተወካይ መምረጥ አለበት፡፡
44.4 የአማካሪው ሠራተኞች የግዥ ፈፃሚው አካልና የአማካሪው ራሱ የአደጋ አመዘጋገብ
ስርአት መከተል አለባቸው፡፡
44.5 መታወቅ ያለባቸው ሁሉም አደጋዎች የጤናና የደህንነት ኃላፊው እንዲያውቀው መደረግ
ይኖርበታል፡፡
44.6 የእሳት ወይም ሌላ አደጋዎችን ለመከላከል የተቀየሱ ሁሉም የመከላከያ ዘዴዎች
አጠቃቀም ላይ አማካሪው ሁሉም ሠራተኞች እንዲተባበሩ ማድረግ አለበት እንዲሁም
እነዚህን አደጋዎች ሊያባብሱ ወይም አዳዲስ አደጋዎች ሊፈጠሩ የሚችሉ የአማካሪው
አሰራሮች ወይም ሌሎች ክስተቶች ካሉ ለግዥ ፈፃሚው አካል ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡
44.7 የአማካሪው ሰራተኞች የተከሰቱ ወይም ሊከሰቱ የሚችሉ አደጋዎችን መለየት
የሚያስችላቸው ስልጠና መውሰድ አለባቸው፡፡ እነዚህም
(ሀ) በግዥ ፈፃሚው አካል ግቢ ውስጥ በማንኛውም ግለሰብ የሚደርስ የአካል ጉዳት
አደጋ፤
i. በተቻለ መጠን ራስን ለአደጋ ሳያጋልጡ ክስተቱን መቆጣጠር
ii. እንዲህ አይነቱን የአደጋ ክስተት ለሚመለከተው አካል ሪፖርት ማቅረብ
(ለ) የእሳት አደጋና መከላከያ አሰራሮች፤ በግዥ ፈፃማው አካል ፖሊሲዎች መሠረት
የስሳት አደጋ ትምህርት/ከእሳት አደጋ የማምለጥ ለምምድን (drill) ጨምሮ
(ሐ) ደህንነት
(መ) የአደጋ አያያዝ (Risk Management)
(ሠ) ዋና (አስከፊ) አደጋዎች
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
36/60
45. የአእምሯዊና ኢንዱስትሪ ንብረት ባለቤትነት መብት
45.1 ሁሉንም ሪፖርቶች፤ ዳታዎች ማለትም ካርታዎች፤ ስዕሎች፤ ንድፎች፤ የእቃ ልኬት
ዝርዝሮች (ስፔስፊኬሽንስ)፣ እቅዶች፤ የአሐዝ መረጃዎች (እስታትስቲክስ)፤ ስሌቶች፤
የመረጃ ምንጮች(ዳታ ቤዝስ)፤ ሶፍትዌሮች፤ እና ደጋፊ የተመዘገቡ መረጃዎች፤
ወይም ውሉን በማከናወን ወቅት በአቅራቢው የተጠናቀሩ ወይም የተዘጋጁ ሁሉ ውሉ
በሚጠናቀቅበት ጊዜ የግዥ ፈፃሚው አካል ንብረቶች ይሆናሉ፡፡ አቅራቢው ውሉን
በሚያጠናቅቅበት ጊዜ እነዚህን ሰነዶች ለግዥ ፈፃሚው አካል ይሰጣል፡፡ አቅራቢው
የእነዚህ ሰነዶች ቅጅዎች ማስቀረት አይችልም። ከዚህ በተጨማሪ ከግዥ ፈፃሚው
አካል በቅድሚያ የፅሁፍ መተማመኛ ካላገኘ በስተቀር አቅራቢው ከውሉ ጋር
ተያያዥነት ለሌላቸው ጉዳዮች መጠቀም አይችልም፡፡
45.2 ከግዥ ፈፃሚው አካል በቅድሚያ በጽሁፍ መተማመኛ ካላገኘ በስተቀር አቅራቢው
ከዚህ አገልግሎት ውጪ ያሉ ሌሎች አገልግሎቶችን በሚያከናውንበት ጊዜ
ከአገልግሎቶቹ ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ጽሑፎች ማሳተም አይችልም፤ ወይም
ለሌሎች አገልግሎቶች በሚያቀርብበት ወቅት ሊጠቀምባቸው (ሊጠቅሳቸው)፤
እንዲሁም ከግዥ ፈፃሚው አካል የተቀበለውንም መረጃ ለጠቀም አይችልም፡፡
45.3 ማንኛውም ውጤቶች ወይም እዚያ ውስጥ ያሉ መብቶች፣ በተጨማሪም የቅጅ መብት
እና ውሉን በማከናወን ወቅት የተገኙ ሌሎች የፈጠራ ወይም የኢንዱስትሪያዊ
ባለቤትነት መብቶች የግዥ ፈፃሚው አካል ብቸኛ ሀብቶች ናቸው፡፡ ስለሆነም ሌላ
የፈጠራ ወይም ኢንዱስትሪያዊ ባለቤትነት መብት በሌለበት ሁኔታ አግባብ ነው ብሎ
ባመነው መንገድ ለመጠቀም፤ ለማሳተም፤ ለማዘዋወር፤ ለማስተላለፍ ምንም ዓይነት
ሀገራዊ ወሰን/ጂኦግራፊካል/ ሆነ ሌላ የሚገድበው ሁኔታ አይኖርም፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
37/60
46.3 አቅራቢው የሰጠው የአገልግሎት መረጃ የተሟላና ትክክለኛ በማይሆነበት ጊዜ፤
አቅራቢው በአገልግሎት መረጃው ላይ ማንኛውንም የተስተካከለ፤ የተጨመረ ወይም
ማንኛውም በውስጡ ያለ ስህተት ወይም ግድፈት ለግዥ ፈፃሚው አካል በአፋጣኝ
በጽሁፍ ማስታወቅ አለበት፡፡
46.5 አቅራቢው በግዢ ፈፃሚው አካል ካታሎግ ውስጥ የከተተውን የአገልግሎት መረጃ
በየጊዜው በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፓብሊክ መንግሥት ኢንተርኔት
መገናኛ ኔትወርክ በኤሌክትሮኒክ መልክ ተደራሽ እንዲሆን የተቀመጠው ወይም በግዥ
ፈፃሚው አካል የውጭ ዌብሳይት ወይም በግዥ ፈፃሚው የኤሌክትሮኒክ መገናኛ ዘዴ
ላይ በየወቅቱ እዲገኝ በማድረግ መጠቀም ይችላል።
46.8 በግዥ ፈፃሚው አካል ፈቃደኝነት ወይም ቸልተኝነት አግባብነት የሌላው ማንኛውም
መግለጫ፤ ከአገልግሎቶች ወይም ከመረጃ ጋራ ተዛማጅነት ያለውን ወይም ካታሎግ
ውስጥ የተመለከተው ወይም ተዛማጅነት ያለው ማቴሪያል አገልግሎት ስፋት
ለማሳየት በግዥ ፈፃሚው አካል አግባብ ባልሆነ ሁኔታ በመቅረቡ ምክንያት፣ ከሚከሰቱ
ማናቸውም ተጠያቂነት፤ ጥፋት፤ ክፍያ፤ ወጪ፤ ጥያቄዎች፤ የፍርድ ቤት ክሶች ጋር
በተያያዘ አቅራቢው የግዢ ፈፃሚውን አካል ካሳ ለመካስ ወይም ካሳ መካሱን
እንዲቀጥል አይጠበቅበትም፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
38/60
47. የሂሳብ አያያዝ፤ ኢንስፔክሽንና ኦዲት
48.1 አቅራቢው የመረጃ ጥበቃ ህጐች በሚፈቅዱት መሠረት ውሉን መፈፀም አለበት፡፡
አቅራቢው በተለይ በሚከተሉት ሁኔታዎች ላይ ተስማምቷል፡፡
(ሀ) አስፈላጊ የሆኑ ቴክኒካዊና ድርጅታዊ የጥበቃ ሥርዓቶችን ለማደራጀት፤
(ለ) የውሉን ሁኔታዎች ሲያስፈጽም በግዥ ፈፃሚው አካል ስም የግል መረጃዎችን
መጠቀም የሚችለው ከግዥ ፈፃሚው አካል ትዕዛዝ (ፈቃድ) ሲያገኝ ብቻ
መሆኑን፣
(ሐ) በዚህ አንቀጽ በተመለከቱት ግዴታዎች መሠረት አቅራቢው የተጠየቁትን
ፍላጎቶች የሚያሟላ መሆኑን ለማረጋገጥ የግዥ ፈፃሚው አካል የአቅራቢው
ሰነዶች ኦዲት እንዲያደርግ ለመፍቀድና አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን ለማቅረብ
ተስማምቷል፡፡
49.1 የግዥ ፈፃሚው አካል ወይም ማንኛውም የግዥ ተቋም ሲጠይቅ አቅራቢው በውሉ
መሰረት በተጠናቀቀው አመት ውስጥ ያቀረባቸውን አገልግሎቶች ወይም ውሉ
የሚቋረጥ ከሆነም ውሉ ከተፈፀመበት ቀን ጀምሮ እስከተቋረጠበት ቀን ድረስ
ያቀረባቸውን አገልግሎቶች የሚገልፅ የተሟላ መግለጫ በእያንዳንዱ ሩብ አመት
ወይም ውሉ ከተቋረጠበት ቀን ጀምሮ በ 30 ቀናት ውስጥ ለግዢ ፈፃሚውን አካል
ማቅረብ አለበት፡፡ መግለጫው በዚህ ውል መሰረት ያቀረበላቸውን አገልግሎቶች
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
39/60
ትክክለኛ ምንነት የሚገልጽ ዝርዝር መያዝ አለበት፡፡ የመግለጫው ፎርማትና ዝርዝር
ይዘቱን በተመለከተ በግዢ ፈፃሚው አካል እና በአቅራቢው መካከል በፅሁፍ ስምምነት
ይደረግበታል፡፡
49.2 አቅራቢው ውሉ በሚፈፀምበት ወቅት ወይም ከዚያ በኋላ ለግዥ ፈፃሚው አካል
የቀረቡ አገልግሎቶች መጠንና ዋጋ የያዘ ትክክለኛና ወቅታዊ መዝገብ መያዝ
ይጠበቅበታል። መዝገቡም በመደበኛ የስራ ቦታው ማስቀመጥ አለበት። በግዥ
ፈፃሚው አካልና በአቅራቢው መካከል የኦዲት ሂደትን በተመለከተ በፅሁፍ የሚደረግ
ስምምነት እንደተጠበቀ ሆኖ፤ የግዥ ፈፃሚው አካል በቅድሚያ ቀጠሮ በመያዝ
በመደበኛ የስራ ሰአቶች ወደ አቅራቢው መደበኛ የስራ ቦታ የመግባት እና በአቅራቢው
የቀረበን ማንኛውም መግለጫ ትክክለኛና የተሟላ መሆኑን ለማጣራት በአቅራቢው
መዝገቦች ላይ ምርመራ የማድረግ መብት አለው፡፡
50. ክለሳ
50.1 የግዥ ፈፃሚው አካል ባለሥልጣን በሚጠይቀው መሠረት በዚህ የውል ሁኔታዎች
ከቀረቡት አገልግሎቶች በተገናኘ የግዥ ፈፃሚው አካል የእርካታ ደረጃ ለማየት
አቅራቢው ስብሰባ ላይ ተገኝቶ የውይይቱ ተካፋይ መሆን ይጠበቅበታል፡፡ በውይይቱ
ላይ የሁለቱም ተዋዋይ ወገኖች ከፍተኛ ባለሙያዎችና ሌሎች ሠራተኞች ተሳታፊ
ይሆናሉ፡፡ ሁለቱም ወገኖች የውይይት አጀንዳ በስምምነት ያዘጋጃሉ፡፡
51.1 አቅራቢው ውሉ ከተፈረመ በኋላ ባሉት አሥራ አምስት (15) ቀናት ውስጥ ለመልካም
አፈፃፀም ዋስትና በልዩ የውል ሁኔታዎች የተጠቀሰውን ዋስትና ያቀርባል፡፡
51.2 የውል ማስከበሪያ ዋስትናው ገንዘብ አቅራቢው የውል ግዴታዎችን መወጣት ሲያቅተው
በግዥ ፈፃሚው አካል ላይ ለሚደርሰው ማንኛውም ኪሣራ በካሣ መልክ ይከፈላል፡፡
51.3 የውል ማስከበሪያ ዋስትናው በልዩ የውል ሁኔታዎች በተጠቀሰው የገንዘብ መጠን በጥሬ
ገንዘብ፣ በተረጋገጠ ቼክ፣ በሌተር ኦፍ ክሬዲት ወይም በባንክ ዋስትና መቅረብ አለበት፡፡
51.4 በልዩ የውል ሁኔታዎች በሌላ ሁኔታ ካልተገለፀ በስተቀር የአቅራቢው የውል ግዴታዎችና
ሌሎች የዋስትና ጉዳዮች መጠናቀቃቸው ከተረጋገጠ ከ 28 ቀናት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ
የግዥ ፈፃሚው አካል የውል ማስከበሪያ ዋስትናው ለአቅራቢው ይመለስለታል፡፡
51.5 ከላይ በንዑስ አንቀጽ 51.2 የተመለከተው ቢኖርም በውል አፈፃፀም ግዴታዎች
ያልተሟሉ ሁኔታዎች ቢኖሩም እንኳ የግዥ ፈፃሚው አካል የግዥ አጣሪ ኮሚቴ
ያልተሟሉት ጉዳዮች በአቅራቢው ምክንያት አለመሆኑን ካረጋገጠ የውል ማስከበሪያ
ዋስትናው ለአቅራቢው ይመለሳል፡፡
51.6 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 51.5 መሠረት ከውል ማስከበሪያ ዋስትና
ለአቅራቢው መመለስ ሂደት ጋር በተያያዘ የግዥ ፈፃሚው አካል እጁ ላይ ያሉ ሰነዶች
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
40/60
ለመንግሥት የግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ወይም ሌሎች ሕጋዊ አካላት ማስረከብ
ሲኖርበት ሰነዶቹን ማስረከብ ይኖርበታል፡፡
ረ. አገልግሎቶችን ስለመፈፀም
52.2 አገልግሎቱ የሚከናወነው በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተገለፀውና በተሰጠው የግዥ
ትዕዛዝ መሠረት በግዥ ፈፃሚው አካል ግቢ (የሥራ ቦታ) ወይም ሁለቱም ተዋዋይ
ወገኖች በፅሁፍ በተሰማሙበት ቦታ ይሆናል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
41/60
54. የአገልግሎት አፈፃፀም
54.8 ማንኛውም ድርጊት ወይም ግድፈት ወይም ማንኛውም የታለመ ድርጊት፤ ወይም በግዥ
ፈፃሚው አካል አባል፣ ሓላፊ፤ ተቀጣሪ ግድፈት፣ በውሉ መሠረት አቅራቢው
አገልግሎቶቹን ለማቅረብ የሚከላከል ወይም የሚያግድ ከሆነ አቅራቢው በአፋጣኝ
ስልጣን ላለው ሀላፊ ስለ እውነታው ይጠቁማል፡፡ አቅራቢው ለዚህ አንቀጽ ተገዢ መሆን
በውሉ ውስጥ ከተሰጠው ከማንኛውም ግዳጆች በማናቸውም መንገድ እፎይታ
አያገኝም፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
42/60
አይወሰንም፡፡ አቅራቢው ለግዥ ፈፃሚው አካል እነዚህን ፖሊሲዎች፤ ደንቦች፤ የአሰራር
ስነ-ስርዓቶች እና የጥራት መስፈርቶች ቅጅ እና የተደረጉ ማሻሻያዎችን በአፋጣኝ
መስጠት ይገባዋል፡፡
54.14 አቅራቢው በስራ ማቆም አድማ ወቅት፣ በግዥ ፈፃሚው አካል ላይ ምንም አይነት
ጭማሪ ክፍያ ሳይጠይቅ አገልግሎቶቹን ማቅረብና በውሉ መሠረት ጥራቱን በጠበቀ
ሁኔታ ግዴታውን የመወጣት ኃላፊነት አለበት፡፡ አቅራቢው በግዢ ፈፃሚው አካል የፀደቀና
በስራ ላይ የሚውል የድንገተኛ እቅድና ቅድመ ዝግጅት ሊኖረው ይገባል፡፡
55.1 በውሉ ስምምነቶች ከተጠቀሱት ዝርዝር ግዴታዎች በተጨማሪ አቅራቢው የውሉን ደረጃ
በጠበቀ እና የግዥ ፈፃሚውን አካል የሥራ ኃላፊ በሚያረካ መልኩ አገልግሎቱን ማቅረብ
አለበት፡፡
55.2. አቅራቢው በቢጋሩ በተገለፀው መሠረት እና የግዥ ፈፃሚን አካል የሥራ ኃላፊ በሚያረካ
መንገድ የጥራት ቁጥጥር ስርዓት መቅረፅና በአግባቡ መጠበቅ ይኖርበታል፡፡
55.3. በውሉ መሰረት ግዥ ፈፃሚው አካል ካሉት መብቶች በተጨማሪ ከላየ በአ.ው.ሁ. ንዑስ
አንቀፅ 55.2 መሠረት አቅራቢው የዘረጋውን የጥራት ቁጥጥር ስርዓት ስልጣን በተሰጠው
ኃላፊ ፍተሻ ማካሄድ ይችላል፡፡
55.4. በውሉ አፈፃፀም ሂደት ምንም ሳያሳውቅ ሥልጣን የተሰጠው ኃላፊ የአቅራቢውን አገልግሎት
አሰጣጥ ሁኔታ ሊፈትሽና ሊመረምር ይችላል፡፡ ለዚህ ኢንስፔክሽንና ምርመራ
የሚያስፈልጉ መገልገያ ቁሳቁሶችን አቅራቢቅ ለግዥ ፈፃሚው አካል ማቅረብ አለበት፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
43/60
55.5. የግዥ ፈፃሚው አካል ስህተት ወይም ቸልተኝነት ባልሆነ መንገድ የተሰጠው አገልግሎት
በቢጋሩ ከተገለፀው ውጪ ወይም የውሉን ደረጃ ያልጠበቀ ሆኖ ሲገኝ አቅራቢው በራሱ
ወጪ አገልግሎቱን በድጋሚ ማከናወን አለበት፡፡ ይህም የሚሆነው ግዥ ፈፃሚው አካል
በወሰነው ጊዜ ሆኖ አቅራቢው አገልግሎቱን ማስተካከል ካልቻለ ግዥ ፈፃሚው አካል
አገልግሎቱን ከሶስተኛ ወገን የመግዛት ወይም የተጠቀሰውን አገልግሎት ራሱ የማከናወን
መብት አለው፡፡ ይህ ስራ ለማከናወን ግዥ ፈፃሚው አካል የሚያወጣው ወጪ ለአቅራቢው
መከፈል ከሚገባው የበለጠ ከሆነ ልዩነቱን አቅራቢው ለግዥ ፈፃሚው አካል በሚያቀርበው
ጥያቄ መሠረት ይመልስለታል፡፡
55.6. የአቅራቢው የምክር አሰጣጥ አገልግሎት በግዥ ፈፃሚው ስህተት ወይም የአቅራቢው
ኃላፊነት ባልሆነና ባልተጠበቀ ሌላ ምክንያት ከተጠበቀው ጊዜ በላይ ከዘገየ አማካሪው
የምክር አገልግሎቱን ማጠናቀቅ የሚያስችለው በቂ ጊዜ ይጨመርለታል (ይራዘምበታል)፡፡
55.8. በዚህ አንቀፅ የተጠቀሱት የግዥ ፈፃሚው አካል መብቶች የሚኖሩት ሌሎች መብቶች
ወይም መፍትሄዎችን አይፃረሩም፡፡
55.9. ከግዥ ፈፃሚው አካል በሚቀርብ ጥያቄ መሰረት አቅራቢው በቢጋሩ በተቀመጠው የጊዜ
ሠሌዳ (ካለ) መሠረት ስራውን እያከናወነ መሆኑን በዝርዝና ግዥ ፈፃሚው አካል
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
44/60
ባፀደቀው ቅፅ መሰረት ሪፖርት ያቀርባል፡፡ የዚህ ሪፖርት መቅረብና ተቀባይነት ማግኘት
ሌሎች የግዥ ፈፃሚው አካል በዚህ ውል ያሉትን መብቶችና መፍትሄዎችን አያስቀሩም፡፡
56. የሥራ ቦታ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
45/60
57.6 ግዥ ፈፃሚው አካል በማንኛውም ጊዜ ቦታዎቹን እንዲጠቀሙ ለሶስተኛ ወገን የመፍቀድ
መብት አለው፡፡ ይህም ከውሉ ጋር በተያያዘ ለአማካሪው በተሰጠው መብት መሠረት
ነው።
57.9 በተፈቀዱ ቆሻሻ መጣያ ቦታዎች ቆሻሻ ለማስወገድ ግዥ ፈፃሚው አካል ሁኔታዎችን
ያመቻቻል።
57.10 መለወጥ ወይም ማስተካከል አቅራቢው የሚሰጠው የአገልግሎት አካል ካልሆነ በስተቀር
አቅራቢው የተፈቀደለትን ቦታ ከግዥ ፈፃሚው አካል የፅሁፍ ፍቃድ ሳያገኝ መለወጥ
ወይም ማሻሻል አይችልም፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
46/60
58.7 አቅራቢው፤
ብቃት ያለው እቅድ ለጥገና ጊዜያት የሚያገለግል መመስረት አለበት፣
(ሀ)
የሚሰጡት አገልግሎቶች መቀጠልን ለማረጋገጥ የሚያግዝ ለድንገተኛ መፍትሄ
(ለ)
ጥገናዎች በቂ የሆነ ዝግጅት ይኖረዋል፣
(ሐ) በሁሉም መሳሪያዎች ግዥ ላይ ከግዥ ፈፃሚው አካል ጋር መስማማት አለበት፣
(መ) አገልግሎቱ በሚሰጥበት የሥራ ቦታ የሚጠቀምባቸውን መሳሪያዎች ምርመራና
ሙከራ የሚሸፍኑ ደንቦች ሁሉ ተገዥ መሆኑን ያረጋግጣል፣
(ሠ) መሳሪያዎቹ የተጠገኑበትን በመመዝገብ መረጃዎችን መጠበቅ እና ለግዥ ፈፃሚው
አካል ጥገና የተደረገበት ዝርዝርና እና የተረጋገጠበት ግልፅ ማድረግ አለበት፡፡
58.8 አቅራቢው ከውሉ ጋር በተያያዘ የሚጠቀምበት ማንኛውም የመገናኛ ወይም
የኤሌክትሪኒክስ መሳሪያ ግዥ ፈፃሚው አካል የሚጠቀምበትን ማንኛውም መሳሪያ
ጣልቃ መግባት /ማሰናከል ወይም መጉዳት የለበትም፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
47/60
59. የአቅራቢው ሰራተኞች
59.6 አቅራቢው በቢጋሩ ውስጥ በስም የተጠቀሰው ሰራተኛ በአገልግሎቶች አፈጻጸም ውስጥ
በአግባቡ መሳተፉን፣ አለበለዚያ ስልጣን በተሰጠው ሀላፊ ተቀባይነት ባገኘ ተቀጣሪ
መተካቱን ያረጋግጣል፡፡ አገልግሎቶቹን በቆራጥነት በሚያከናውን ሸሪክ እና/ወይም
ተቀጣሪ መቀየርን አቅራቢው ካረጋገጠ፤ በመጀመሪያ ስልጣን ለተሰጠው ሀላፊ
ምክንያቱን በዝርዝር በመግለፅ ማስጠንቀቂያና አብሮም ተተኪ እንዲሆን የታሰበውን
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
48/60
ሸሪክ እና/ወይም ተቀጣሪ ሙሉ ዝርዝር መግለጫ ማቅረብ አለበት፡፡ በግዥ ፈፃሚው
አካል ማንኛውንም ተተኪ ለማጽደቅ ወይም ለመቀበል ምንም አይነት ግዳጅ የለበትም፡፡
አቅራቢው፤ ሸሪኮቹ ወይም ተቀጣሪዎቹ ለሚቀርቡት አገልግሎቶችት ጥራት ሀላፊነት
መውሰድ ካልፈለጉ፣ ግዥ ፈፃሚው አካል በአንቀጽ 22 መሠረት ውሉ እስከ ተቋረጠበት
ቀን ድረስ ለቀረበው አገልግሎት ብቻ በመክፈል ውሉን ያቋርጣል፡፡
59.8 አቅራቢው የሚከተሉት ሁኔታዎች ሲከሰቱ ወዲያውኑ ለግዥ ፈፃሚው አካል ማሳወቅ
ይኖርበታል።
(ሀ) የራሱ ሰራተኞች፤ ጎብኝዎች ወይም ከግዥ ፈፃሚው አካል ሰራተኛ ወይም
ንብረት ጋር የተያያዘ የሥነ-ሥርዓት ድርጊት፣ እና
(ለ) የራሱን ሰራተኞች የሚነካ ከፍተኛ የጠባይ ብልሹነት ድርጊት፡፡
59.11 ስልጣን የተሰጠው ሀላፊ ምክንያታዊ በሆነ መንገድ አቅራቢው የቀጠረውን ማንኛውም
ሰው በሚቀጠርበት ወቅት የሕክምና ምርመራ ማድረግ እንዳለበት ሊያስገድድ ይችላል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
49/60
59.12 ማንኛውም የሕክምና ምርመራ ወይም ማረጋገጫ የማንኛውም የአቅራቢው ሰራተኞች
አባል ውሉ እንደሚፈልገው መመርመር አለበት። ወጪውም የአቅራቢው ይሆናል፡፡ የግዥ
ፈፃሚው አካል ማንኛውንም የጤና ምርመራ በመረጠው ሀኪም እንዲከናወን ማዘዝ
ይችላል፡፡
59.14 በግዥ ፈፃሚው አካል ተቀባይነት ባለው ሁኔታ አቅራቢው ለሰራተኞቹ መታወቂያ
መስጠት አለበት፣ በግዥ ፈፃሚው አካል የሥራ ቦታ አገልግሎት በሚሰጡበት
በማንኛውም ጊዜ በልብሻቸው ላይ ማድረግ አለባቸው፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
50/60
60. ቁልፍ ሰራተኞች
60.2 ግዥ ፈፃሚው አካል በአቅራቢው ወይም በንዑስ ተቋራጩ ማንኛውንም ተገቢ ቁልፍ
ሰራተኛ ምትክ ለመመደብ ስምምነቱን ለመስጠት ምክንያት ሳይኖረው ማዘግየት
የለበትም፡፡ ግዥ ፈፃሚው አካል የቁልፍ ሰራተኛን ሚናዎች ለመተካት የቀረበውን እጪ
ተወዳዳሪ ከመመደቡ በፊት የቃል መጠይቅ ሊያደርግ ይችላል፡፡
60.4 በተለየ ሁኔታ ካለተገለፀና ግዥ ፈፃሚው አካል በቅድሚያ በፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ካልሰጠ
በስተቀር አቅራቢው በተቻለ መጠን እያንዳንዱ ቁልፍ ሰራተኛ ለተወሰነ ጊዜ ስራው ላይ
እንዲቆይ ለማድረግ ጥረት ያደርጋል። የውሉ ሁኔታዎች በብቃት መፈፀሙንም ማረጋገጥ
አለበት፡፡ በሕግ የተሰጠውን ግዳጅ ሳይዘነጋ እስከሚችለው መጠን በመሥራት አቅራቢው
የሁሉንም የቁልፍ ሰራተኞች አገልግሎቶች እንደያዘ ለመቀጠል ሁሉንም ምክንያታዊ
የሆኑ እርምጃዎች መውሰዱን ያረጋግጣል፡፡
60.6 ግዥ ፈፃሚው አካል ማንኛውም አባል በቁልፍ ሰራተኛ ስራ ድርሻ ላይ ለመመደብ የወጣ
ወጪ ተጠያቂ አይሆንም። ከዚህ ጋር ተያይዞ ለሚቀርብ ማንኛውም ተጠያቂነት
አቅራቢው ሀላፊነት ይወስዳል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
51/60
60.7 አገልግሎቶቹን ለማከናወን የተመደቡ ማንኛውም ቁልፍ ሰራተኞች ስማቸው፤
ኃለፊነታቸው፣የሥራቸው መግለጫ፤ እና በሥራ ላይ የሚቆዩበት ጊዜ በዝርዝር በውሉ
ውስጥ መጠቀስ አለበት፡፡
61.1 ማንኛውም ማስታወቂያ፤ መረጃ፣ መመሪያ ወይም የተሰጡ ሌሎች ግንኙነቶች ለውሉ
የሥራ መሪ የተሰጠ ወይም የተላከ ለአቅራቢው እንደተሰጠ ወይም እንደተላከ ተደርጎ
ይወሰዳል፡፡
61.5 አቅራቢው ስልጣን ላለው ሀላፊ ለተወሰነ የሥራ ጊዜ የውሉ ሥራ ሀላፊ ምክትል ሆኖ
የሚሰራ ሰው ማንነት የውሉን የሥራ ጊዜ ከመጀመሩ በፊት ማስታወቅ ይገባዋል፡፡
61.6 የውሉ ሥራ መሪ ወይም የእሱ ምክትል ስልጣን ላለው ሀላፊን እና ማናቸውም ሌሎች
የግዥ ፈፃሚው አካል ተቆጣጣሪ ሠራተኛ በየጊዜው ምክንያታዊና አስፈላጊ በሆነ ጊዜ
በውሉ መሠረት ቀልጣፋ አገልግሎቶች ለመስጠት ያማክራል፡፡
61.8 ሁሉም የውል ሥራ መሪ እና በተቆጣጣሪነት የሥራ ደረጃ በቢጋሩ መሰረት የተሾሙ ሰዎች
ስልጣን ባለው ሀላፊ ተቀባይነት ማግኘት አለባቸው፣ እሱም ማንኛውንም እጪ ተወዳዳሪ
ምደባ ተገቢ አይደለም ብሎ ያመነበትን የማገድ መብት አለው፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
52/60
61.10 አቅራቢው ሰራተኞቹ ግዴታቸውን ሲፈጽሙ እና በግዥ ፈፃሚው አካል የሥራ ቦታ
በተገኙ ጊዜ ስነ ሥርዓት በተሞላበት ሁኔታ ስራቸውን እንዲያከናውኑና ተቀባይነት ያለው
ሥነ ምግባር መከተላቸውን ያረጋግጣል፡፡ የአቅራቢው ሰራተኞች ምክንያት በሌለው እና
አስፈላጊ ባልሆነ ምክንያት የግዥ ፈፃሚው ሰራተኛ ወይም ጎብኝዎች ወይም
ማንኛውም ሌላ የአቅራቢው ሰራተኞች መደበኛ ሥራና እንቅስቃሴ ማወክና በመጥበጥ
የለባቸውም፡፡
62.1 በቢጋሩ ወይም በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተለየ ሁኔታ ካልተወሰነ በስተቀር
አገልግሎቱ መደበኛ የሥራ ሰዓትን መሰረት አድርጎ በግዥ ፈፃሚው አካል የሥራ ቦታ
የሚከናወን ይሆናል፡፡
63.2 በተጨማሪም በአፈፃፀም ሂደት ውስጥ በፅሁፍ እና ምክንያታዊ የሆነ መሰረት ያለው
ጥያቄ ሲቀርብ፣ ግዥ ፈፃሚው አካል አንድን ሰራተኛ ብቃት የሌለው እና በውሉ ውስጥ
የተሰጠውን የሥራ ድርሻ በአግባቡ መወጣት አይችልም ብሎ ከአሰበ ተተኪ ሊጠይቅ
ይችላል፡፡
63.3 ግዥ ፈፃሚው አካል ምክንያቱን በመግለፅ የአቅራቢው የሰራተኛ አባል የሆነ ወይም የሥራ
ቡድን አባል የሆነ ከሥራ እንዲያስወጣ ከጠየቀ፤ አቅራቢው ሰራተኛው የሥራ ቦታውን
በሰባት ቀን ውስጥ መልቀቁን እንዲሁም በውሉ ውስጥ ከተሰጠው ሥራ ጋር ወደፊት
ምንም አይነት ግንኙነት እንደማይኖረው ማረጋገጥ አለበት፡፡
64.1 በውሉ አፈፃፀም ሂደት በማንኛውም ጊዜ አቅራቢው ወይም ንዑስ ተቋራጩ የዕቃዎቹን
ርክክብ ወይም የተያያዥ አገልግሎቶች አፈፃፀምን በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ
54 መሠረት ለማጠናቀቅ የሚያስተጓጉሉ ሁኔታዎች ሲያጋጥሙት የችግሩ መንስኤዎችና
ችግሩን ለመፍታት የሚወስደውን ጊዜ በመግለፅ በአስቸኳይ ለግዥ ፈፃሚው አካል
በፅሑፍ ማስታወቅ አለበት፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካልም ማስታወቂያውን እንደተቀበለ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
53/60
ሁኔታውን ገምግሞ በራሱ ፍላጐት የአቅራቢውን የአፈፃፀም ጊዜ ማራዘም ይችላል፡፡ ይህ
በሆነ ጊዜ ተዋዋዮቹ የተራዘመውን ጊዜ ውሉን በማሻሻል ያፀድቁታል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
54/60
ክፍል 8: ልዩ የውል ሁኔታዎች
ማውጫ
ሀ. አጠቃላይ ሁኔታዎች......................................................................................................................1
ለ. ውል..........................................................................................................................................1
ሐ. የግዥ ፈፃሚው አካል ግዴታዎች......................................................................................................3
መ. ክፍያ........................................................................................................................................3
ሠ. የአቅራቢው ግዴታዎች..................................................................................................................3
ረ. ውል ስለመፈፀም..........................................................................................................................4
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
VIII/IX
ክፍል 8: ልዩ የውል ሁኔታዎች
አጠቃላይ የውል
ሁኔታዎች (አ.ው.ሁ) ልዩ ውል ሁኔታዎች
አንቀጽ መለያ
ሀ. አጠቃላይ ሁኔታዎች
ለ. ውል
አ.ው.ሁ. 7.1 (ቀ) በአ.ው.ሁ አንቀጽ 7.1 ከተዘረዘሩት ሰነዶች በተጨማሪ የሚከተሉት ሰነዶች
የውሉ አካል ናቸው፡፡
ሀ.
ለ.
ሐ.
አ.ው.ሁ 7.3 የግዥ ፈፃሚው አካል አድራሻ እንደሚከተለው ይሆናል፡፡
ተወካይ /ኃላፊ [ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስምና ሀላፊነት ይግባ]
የ.ፖ.ሳ ቁጥር [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
ፖስት ኮድ [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
አገር ኢትዮጵያ
የስልክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ ቁጥር ይግባ]
የፋክስ አድራሻ [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ ቁጥር ይግባ]
ኢሜይል አድራሻ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]
የአቅራቢው አድራሻ እንደሚከተለው ይሆናል
ተወካይ/ኃላፊ [ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስምና ሀላፊነት ይግባ]
የ.ፖ.ሳ ቁጥር [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
ፖስት ኮድ [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
አገር [አገር ይግባ]
የስልክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ ቁጥር ይግባ]
የፋክስ አድራሻ [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ ቁጥር ይግባ]
ኢሜይል አድራሻ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]
አ.ው.ሁ. 7.5 የውሉ ጊዜ [የውሉ ጊዜ ይግባ] ነው
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/4
አ.ው.ሁ. 8.1 ውሉ የሚገዛበት ህግ: [ውሉ የሚገዛበት ህግ ይግባ] ነው።
አ.ው.ሁ 9.1 የውሉ ቋንቋ: [ቋንቋ ይግባ] ነው።
አ.ው.ሁ. 10.2 እ 10.3 ለግዥ ፈፃሚው አካል ማስታወቂያ የሚላከው በሚከተለው አድራሻ ነው።
ግዥ ፈፃሚው አካል [የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]
ጉዳዩ የሚመለከተው [ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስምና ሀላፊነት ይግባ]
ሰው ስም
የቢሮ ቁጥር [ቢሮ ቁጥር ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
ፖ.ሣ. ቁጥር [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
ፖ.ሣ. ኮድ [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
አገር ኢትዮጵያ
የስልክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ ቁጥር ይግባ]
የፋክስ አድራሻ [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ ቁጥር ይግባ]
ኢሜይል አድራሻ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]
ለአቅራቢው ማስታወቂያ የሚላከው በሚከተለው አድራሻ ነው
አቅራቢው [የአቅራቢው ስም ይግባ]
ጉዳዩ የሚመለከተው [ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
ሰው ስም
የቢሮ ቁጥር [ቢሮ ቁጥር ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
ፖ.ሳ.ቁጥር [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
ፖስት ኮድ [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
አገር ኢትዮጵያ
የስልክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ ቁጥር ይግባ]
የፋክስ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ ቁጥር ይግባ]
ኤሜይል አድራሻ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]
አ.ው.ሁ. 17.1 የጨረታ ዋጋ ማስረከቢያ ጊዜ ካለፈ በኋላ በህጐችና ደንቦች ላይ ለውጦች ሲኖሩ
ማለትም የግዥ መጠን መቀነስ ወይም መጨመር ወይም ማስረከቢያ ቀን
ሲለወጥ በተቻለ መጠን ለውጦቹ በአቅራቢው የውል ግዴታ አፈፃፀም ላይ
ሊያስከትሉ የሚችሉትን ጉዳት በመገምገም ማስተካከያ ያደርጋል፡፡
አ.ው.ሁ 18.1 ከኢትዮጵያ ውጭ ለሚቀርቡ ዕቃዎች አቅራቢው ከሚከተሉት በስተቀር
አስፈላጊ የሆኑ ታክሶችና የጉምሩክ ግዴታዎች፣ የንግድ ፈቃድ ክፍያዎችና
ተመሳሳይ ግዴታዎችን የማሟላት ኃላፊነት አለበት፡፡ [አቅራቢው
የማይጠየቅባቸው ጠቃሚ የሆኑ የታክሶችና የጉምሩክ ግዴታዎች ዝርዝር ይግባ]
ሀ.
ለ.
ሐ.
አ.ው.ሁ 26.4 ዋስትናው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ [ዋስትናው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ይግባ፣ ይህ
በአብዛኛው ጊዜ ሲሆን ሆኖም ተሽከርካሪዎች የተጓዙበት ኪሎ ሜትር ወይም
የፋብሪካዎች ስራ ሰአት ሊሆን ይችላል]__ ነው
አ.ው.ሁ 29.1 አቅራቢው ስራውን የሚጀምረው ውሉ ከተፈረመ በኋላ ባሉት [ጊዜ በቀን
ይግባ] ____ ቀናት ውስጥ ነው።
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/4
አ.ው.ሁ 33.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በይዞታው ስር ያሉ ከውሉ አፈፃፀም ጋር ተገቢነት
ያላቸውን የሚከተሉትን መረጃዎች እና ሰነዶች ለአቅራቢው ይሰጣል፡፡
ሀ.
ለ.
መ. ክፍያ
አ.ጠ.ው 36.6 የግዥ ፈፃሚው አካል የውሉን ዋጋ ለአቅራቢው በ ጊዜ [የቀናት ብዛት ይግባ]
ውስጥ ይከፍላል፡፡
አ.ወ.ሁ 36.7 ሁሉም ክፍያዎች ለአቅራቢው የሚከፈሉት በ____ይሆናል። [ የመገበያያ ገንዘብ
አይነት ይግባ]
ሠ. የአቅራቢው ግዴታዎች
ረ. ውል ስለመፈፀም
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/4
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
4/4
ክፍል 9: የውል ቅፆች
ማውጫ
ሀ. የማዕቀፍ ስምምነት........................................................................................................................1
1. መነሻ..................................................................................................................................1
2. የማዕቀፍ ስምምነት.................................................................................................................2
3. የማዕቀፍ ስምምነቱ ቃሎች........................................................................................................3
4. የማዕቀፍ ስምምነቱ የተፈጻሚነት ወሰን........................................................................................3
5. የአቅራቢነት ሀላፊነት ስለመስጠት...............................................................................................4
6. ሁሉን አቀፍ ነት.....................................................................................................................4
7. የውል ሰጪው አካል አቋም.......................................................................................................4
8. የማዕቀፍ ስምምነት አፈጻጸም- ልዩ ውል ስለመፈፀም.......................................................................5
9. የዋጋ አወሳሰን.......................................................................................................................6
10. ዋጋ መስጠት.....................................................................................................................6
11. ግንኙነት..........................................................................................................................7
12. በግዥ ፈጻሚ አካላት ላይ ስለሚደረግ ለውጥ.............................................................................7
13. ልዩ ውል ሲመሰረት ስለሚፈጸም ክፍያ.....................................................................................8
14. ልዩ ልዩ...........................................................................................................................8
ለ. የውል ማስከበሪያ ዋስትና..............................................................................................................10
ሐ. የቅድሚያ ክፍያ ዋስትና................................................................................................................11
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
IX/IX
ሀ. የማዕቀፍ ስምምነት
ይህ የግዥ ማዕቀፍ ስምምነት ዛሬ [ቀን ይግባ] ወር [ወር ይግባ] ዓ.ም. [ዓ.ም. ይግባ] በአንድ ወገን
[የግዥ ፈፃሚው አካል ስም ይግባ] በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አድራሻ
[አድራሻ ይግባ] (በዚህ ስምምነት "ውል ሰጪ ባለሥልጣን" እየተባለ በሚጠራው)፣
እና በሌላ ወገን
መግቢያ
(ለ) አቅራቢው ለሥራው የሚያስፈልገው ችሎታ፣ የሠራተኛና የቴክኒክ አቅም ያለው መሆኑን
በመግለጹና ዕቃዎቹንና ተያያዥ አገልግሎቶችን በውሉ ቃሎችና ሁኔታዎች መሠረት ለማቅረብ
በመስማማቱ፤
1. መነሻ
1.2 በዚህ የማዕቀፍ ስምምነት አንቀጽ 8 መሠረት የግዥ ማዕቀፉን መጠቀም የሚችሉት ሙሉ
በሙሉ ወይም በከፊል የፌዴራል መንግሥት ባለበጀት የመንግሥት መስሪያ ቤቶች፣
የትምህርት ተቋማት፣ የመንግሥት ተቋማትና ሌሎች መሰል አካላት ዝርዝር በመንግሥት
ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ድረ-ገጽ http://www.ppa.gov.et ተገልጾአል፡፡ በዚህ
የማዕቀፍ ስምምነት ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የፌዴራል መንግሥት ባለበጀት
የመንግሥት መስሪያ ቤቶች፣ የትምህርት ተቋማት፣ የመንግሥት ተቋማትና ሌሎች መሰል
አካላት ግዥ ፈጻሚ አካላት እየተባሉ ይጠቀሳሉ፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/11
2. የማዕቀፍ ስምምነት
1. ስምምነት
2. ልዩ የውል ሁኔታዎች
3. አጠቃላይ የውልሁኔታዎች
5. የዋጋ ዝርዝር
9. ሌሎች ________________
2.4 የማዕቀፍ ስምምነቱ ሰነዶች ተደጋጋፊነት ያላቸው ሲሆን በዚህ የማዕቀፍ ስምምነት
ለሚሰጠው የግዥ ማዘዣ ትክክለኛ አፈጻጸም፣ የሚያስፈልገውን የአግልግሎት ዝርዝር
ለማካተትና ለማመልከት ታስበው የተዘጋጁ ናቸው፡፡ በማዕቀፍ ስምምነቱ ሰነዶችና
በማዘዣው ዝርዝር መካከል ልዩነት በሚፈጠርበት ጊዜ ሰነዶቹ ከላይ በተቀመጡት ቅደም
ተከተል መሰረት ተፈጻሚነት ይኖራቸዋል፡፡
2.5 የዚህ የማዕቀፍ ስምምነት አካል ሆኖ በተለየ መንገድ ካልተገለጸ በስተቀር ይህን የማዕቀፍ
ስምምነት ወይም በዚህ ስምምነት የተገለጸውን አገልግሎት የሚመለከት በቅድሚያ
የሚደረግ ማንኛውም ድርድር በጽሁፍ ሆኖ የዚህ የማዕቀፍ ስምምነት አካል ተደርጎ
በአባሪነት መያያዝ አለበት፡፡ በዚህ የማዕቀፍ ስምምነት ድንጋጌዎች የሚደረግ ማንኛውም
ለውጥ ወይም ማሻሻያ ፣ በማዕቀፍ ስምምነቱ ሰነዶችና አማራጭ ጊዜዎችን በሚመለከት
የሚደረግ ማንኛውንም ለውጥ ጨምሮ፣ በጽሁፍ መደረግ ያለበት ሆኖ ከማዕቀፍ ስምምነቱ
ጋር በአባሪነት መያያዝ አለበት፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/11
3.3 የማዕቀፍ ስምምነቱ በልዩ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 7.6 ለተገለጸው ጊዜ የተደረገ ሲሆን
ይህ ሥራ ላይ መዋል ከሚጀምርበት ቀን ጀምሮ የጸና ይሆናል፡፡ የውል ጊዜውና በማዕቀፍ
ስምምነቱ የተገለጸ ማንኛውም ሌላ ጊዜ በሌላ መንገድ ካልተገለጸ በስተቀር በተከታታይ
ባሉ ቀናት ይሰላል፡፡
3.4 የውል ወይም የግዥ ማዘዣ ቅፆች የማዕቀፍ ስምምነቱ ጊዜ ከማብቃቱ በፊት ተፈርመው
መመለስ አለባቸው፡፡ የማዕቀፍ ስምምነቱ የውል ወይም የግዥ ማዘዣ ጊዜ ካበቃ በኋላም
ተፈጻሚነቱ ይቀጥላል፤ ሆኖም ከስድስት ወር መብለጥ የለበትም፡፡
3.5 በአንዱ ተዋዋይ ወገን የፅሁፍ ማስታወቂያ በተቃራኒው ካልተላከ እና ሌላኛው ወገን
በአንቀጽ 3.3 የተጠቀሰው ጊዜ ከማብቃቱ በፊት ካልተቀበለ በስተቀር የመሰረታዊ
ስምምነት ማዕቀፍ ለአንድ አመት ባለበት ሁኔታ ሊታደስ ይችላል፡፡ መታደሱ ማንኛውንም
ማስተካከያ ወይም ያለውን ግዴታዎች መተውን አያመለክትም፡፡
4.1 የማዕቀፍ ስምምነቱ በውል ሰጪው ባለስልጣን፣ በግዥ ፈጻሚ አካላትና የተወሰኑ
አገልግሎቶችን ለግዥ ፈጻሚ አካላት ወይም ለውል ሰጪው ባለስልጣን በሚያቀርበው
አቅራቢ መካከል በሚደረግ ግንኙነት ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
6. ሁሉን አቀፍ ነት
6.1 የማዕቀፍ ስምምነቱን መፈፀም በውል ሰጪው ባለስልጣን ወይም በግዥ ፈጻሚው አካል
ላይ በማንኛውም ሁኔታ የግዥ ማዘዣ ለአቅራቢው የመስጠት ግዴታን አያስከትልም፡፡
አቅራቢው በማዕቀፍ ስምምነቱ መሠረት የውል ስምምነት ካላደረገ በስተቀር በማንኛውም
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/11
ግዥ ፈጻሚ አካል ላይ (ውል ሰጪውን ባለስልጣን ጨምሮ) ማንኛውንም የክፍያ ጥያቄ
ማንሳት አይችልም፡፡ የማዕቀፍ ስምምነቱ ድንጋጌዎች ተፈጻሚነት የሚኖራቸው
አቅራቢው ከውል ሰጪው ባለሥልጣን ወይም ከግዥ ፈጻሚው አካል የተወሰኑ የውል
ስምምነቶች ሲፈጽምና የግዥ ትዕዛዝ ሲሰጠው ብቻ ይሆናል፡፡
6.3 የውል ስምምነት ከተፈረመና የግዥ ትዕዛዝ ከተሰጠ አቅራቢው በማዕቀፍ ስምምነቱ
ቃሎችና ሁኔታዎች መሠረት ተገቢ ምላሽ በመስጠት ማንኛውንም ዕቃ በአግባቡ
የማቅረብ ኃላፊነት አለበት፡፡
8.2 ማንኛውም የግዥ ማዘዣና እያንዳንዱ የውል ሰነድ በግዥ ፈጻሚው አካል የሚሰጥ ሆኖ
አቅራቢው ማዘዣውን ፈርሞ ከተቀበለበት ወይም ዕቃውን መቅረብ ከሚጀምርበት ቀን
ጀምሮ በአቅራቢው ላይ ተፈጻሚነት ይኖረዋል፡፡
8.3 በዚህ የማዕቀፍ ስምምነት መሠረት በግዥ ፈጻሚው አካል ተቀባይነት ያለው የግዥ ማዘዣ
ከቀረበ፤
(ለ) አቅራቢው የግዥ ማዘዣው ሲደርሰው በግዥ ፈጻሚው አካልና በአቅራቢው መካከል
ራሱን የቻለ የተለየ የውል ስምምነት እንደተደረገ ይቆጠራል፤ ለውል አስተዳደር፣
ለወጪ ግምትና ለተጠራቀመ ወጪ እንዲሁም በማዕቀፍ ስምምነቱ አንቀጽ 8.4 እና
8.5 መሠረት ለሚደረግ ክፍያ አፈጻጸም በአቅራቢውና በግዥ ፈጻሚው አካል
መካከል የውል ስምምነት እንደተደረገ ይቆጠራል፡፡
8.5 የማዕቀፍ ስምምነቱን ማጣቀሻ የያዘ እያንዳንዱ የግዥ ማዘዣ በማዕቀፍ ስምምነቱ
መሠረት ተፈጻሚ ይሆናል፤ የማዕቀፍ ስምምነቱን ቃሎችና ሁኔታዎች በቀጥታ
እንደሚያጠቃልል ተደርጎ ይወሰዳል፡፡ ማንኛውም የግዥ ማዘዣ ለተወሰነ አገልግሎት ግዥ
ብቻ ተፈጻሚ የሚሆኑ የውል ማሻሻያዎችን ሊጨምር የሚችል ቢሆንም እነዚህ የውል
ማሻሻያዎች የማዕቀፍ ስምምነቱ ማሻሻያ ተደርገው አይወሰዱም፡፡ የማዕቀፍ ስምምነቱን
ቃሎችና ሁኔታዎች ማሻሻል የሚቻለው እንዳስፈላጊነቱ ለየብቻው ራሱን ችሎ በሚሰጥ
የማዕቀፍ ስምምነት ማሻሻያ ብቻ ነው፡፡ ማንኛውም የግዥ ማዘዣ በሁለቱ ወገኖች
ስምምነት ሊሻሻል ይችላል፡፡ በግዥ ማዘዣ የሚደረግ ማንኛውም ለውጥ የሚደረገው
በጽሁፍ በሚደረግ ማሻሻያ ይሆናል፡፡
8.6 አቅራቢው የጽሁፍ የግዥ ማዘዣ ከግዥ ፈጻሚው አካል ከመቀበሉ በፊት ማንኛውንም
ዕቃ ማስረከብ የለበትም፡፡ የግዥ ማዘዣ ሲሰጥ ለግዥ ማዘዣው አፈጻጸም የተመደበ የግዥ
ፈጻሚው አካል የቴክኒክ ተወካይ በርክክቡ ቦታ ላይ የሚቀርበውን አግልግሎት
ያስተባብራል፣ ፕሮግራም ያወጣል፣ ማንኛውንም የርክክብ ተግባር በኃላፊነት
ይቆጣጠራል፡፡ ይህም ሆኖ የስራውን መጠንና አይነት (scope of work) ለመወሰንና የዋጋ
ግምት ለማወቅ በግዥ ፈጻሚው አካል የቴክኒክ ተወካይና በአቅራቢው መካከል የሚደረግ
ግንኙነትና በማንኛውም ጊዜ በመመካከር መሥራትን አያስቀርም፡፡
9. የዋጋ አወሳሰን
(ሀ) ጊዜ እና ግብዓቶች፡ ይህን አይነት የግዥ ትዕዛዝ በአቅራቢው የተሰጠውን የቅድሚያ ግምት
መሠረት በማድረግ አገልግሎቱን ለማጠናቀቅ የሚያስፈልገውን የዋጋ ጣሪያ (Not to
Exceed – NTE) መመስረት ያስችላል፡፡ የአገልግሎት መግዣ ትዕዛዝ በተሰጠበት ጊዜ
አቅራቢው በዚህ የማዕቀፍ ስምምነት ውስጥ እንደተጠቀሰው ተገቢ የሆኑትን ወጪዎች
ማለትም የጉልበት ዋጋ፤ ግብዓት፤ ንዑስ ተቋራጮች፤ ልዩ መሳሪያዎች፤ እና በተጨማሪም
ተገቢ ለሆኑ ወጪ ለመሸፈን የሚከፍላቸው ክፍያዎች በስምምነቱ መሰረት
እንዲመለሱለት ይደረጋል፡፡
(ለ) ቁርጥ ዋጋ፣ ይህን ዓይነት የአገልግሎት ግዥ ትዕዛዝ ፕሮጀክቱን ለማጠናቀቅ የስራውን
ዝርዝር መሰረት አድርጎ የቀረበውን ጥቅል ዋጋ ወይም በአቅራቢው በቅድሚያ ባቀረበው
ጥቅል ዋጋ ላይ በመመስረት ቁርጥ ዋጋ ወይም ቁርጥ ክፍያ ላይ ስምምነት ይደረጋል፡፡
አቅራቢው አገልግሎቱን ባጠናቀቀ ጊዜ በአገልግሎት ግዥ ትዕዛዝ ውስጥ የተመለከተውን
ቁርጥ ዋጋ ይከፈለዋል፡፡
10. ዋጋ መስጠት
10.1 በቅድሚያ የአገልግሎት ግዥ ትዕዛዝ በዚህ የማዕቀፍ ስምምነት ውስጥ ላሉት አገልግሎቶች
ከመስጠቱ በፊት፣ የግዥ ፈፃሚው አካል የቴክኒክ ተወካይ ለአቅራቢው የሥራ መግለጫ፤
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
5/11
ንድፎች ወይም ሌሎች ዝርዝር መስፈርቶች በመስጠት ስለ አገልግሎቶቹ መጠን እና
ፍላጎቶች ከአቅራቢው ተገናኝቶ ይወያያል፡፡ አቅራቢው የሚከተሉትን ዝቅተኛ መረጃ
የሚያጠቃልሉ አገልግሎቶቹን ለማጠናቀቅ የሚስፈልገውን ግምታዊ ወጪ አዘጋጅቶ
ያቀርባል፡፡
10.2 የግዥ ፈፃሚው አካል ተወካይ በግምቱ ውስጥ የተጠቃለሉትን የሥራው ወሰን እና ክፍያ
ቴክኒካል ተቀባይነት እንዳላቸው ይገመግማል፤ ያረጋግጣል። ስልጣን ለተሰጠው ተወካይ
የዚህ ውጤት የሆነው የግዥ ትዕዛዝ ላይ የሚጠቀሙበትን የዋጋ አወሳሰን ዝግጅት ዓይነት
ብቁ መሆኑን ድጋፍ ይሰጣል። የግዥ ፈፃሚው አካል ተወካይም በዚሁ መሠረት የግዥ
ትዕዛዙን ይሰጣል፡፡
11. ግንኙነት
11.1 በልዩ የውል ስምምነት መሠረት በማንኛውም ግዥ ፈጻሚ አካል የሚፈጸም ጥፋት ወይም
ጉድለት በማዕቀፍ ስምምነቱ ተፈጻሚነት ላይ ማንኛውንም ለውጥ አያስከትልም፡፡
11.4 በአቅራቢውና በግዥ ፈጻሚ አካል መካከል (ውል ሰጪውን ባለስልጣን ሳይጨምር) ከውል
ስምምነት የሚነሳ አለመግባባትር (በውል ስምምነቱ በተገለጸው የክርክር ትርጓሜ
መሠረት) በሚኖርበት ጊዜ አቅራቢው ያለምንም መዘግየት የክርክሩን ባህርይ ማጠቃለያ
ለውል ሰጪው ባለስልጣን ማሳወቅ አለበት፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
6/11
12. በግዥ ፈጻሚ አካላት ላይ ስለሚደረግ ለውጥ
12.1 በዚህ የማዕቀፍ ስምምነት አንቀጽ 1 መሠረት የአንድን ግዥ ፈጻሚ አካል ከግዥ ፈጻሚ
አካላት ዝርዝር መሰረዝ በአቅራቢውና በግዥ ፈጻሚው አካል መካከል ባለው የውል
ስምምነት ተፈጻሚነትና ቀጣይነት ላይ ማንኛውንም ለውጥ ሊያስከትል አይችልም፡፡
12.2 ውል ሰጪው አካል በግዥ ፈጻሚ አካላት ዝርዝር ውስጥ ተጨማሪ ግዥ ፈጻሚ አካል
በሚያካትትበት በማንኛውም ጊዜ አዲሱን ግዥ ፈጻሚ አካል በሚመለከት ማንኛውንም
ውል ወይም የግንኙነት ነጥብና የክፍያ ሁኔታ ለአቅራቢው በቅድሚያ ያሳውቃል፡፡
14. ልዩ ልዩ
14.1 የስምምነቱ አፈጻጸም:- የማዕቀፍ ስምምነቱ ሰነድ ከአንድ በላይ በሆነ አንድ አይነት ቅጂ
ሊፈረም ይችላል፤ እያንዳንዱ ቅጂ እንደ ዋና ሰነድ ይቆጠራል፡፡
ለዚህም ማስረጃ ይሆን ዘንድ ሁለቱ ወገኖች ከላይ በመጀመሪያ ገፅ ላይ በተገለጸው ቀንና ሀላፊነት
ፊርማቸውን ከዚህ በታች አኑረዋል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
8/11
ለ. የውል ማስከበሪያ ዋስትና
(የባንክ ዋስትና)
የአቅራቢው ሙሉ ስም ይግባ (ከዚህ በኋላ ‘’አቅራቢ’’ እየተባለ የሚጠራ) በቀን___ ወር__ [ቀንና ወር
ይግባ] ዓ.ም.[ዓ.ም ይግባ] ___ በተፈረመው ውል ቁጥር [የዉል ቁጥር ይግባ] ___ (ካሁን በኋላ ‘’ውል’’
እየተባለ የሚጠራው) መሠረት የዕቃዎቹና ተያያዥ አገልግሎቶች ዝርዝር ይገለጽ ለማቅረብ ግዴታ የገቡ
ሲሆን፣
በተጠቀሰው ውል ውስጥ እርስዎ አቅራቢው ለገቡበት የውል ግዴታ ይሆንዎ ዘንድ የዋስትና አይነት ይገለጽ
ከታወቀ ዋስትና ሰጭ አካል መጠኑ ለተጠቀሰው ገንዘብ የአፈጻጸም ዋስትና እንዲያቀርቡ አጥብቀው
የጠየቁ ስለሆነ፡፡
እኛ የዋሱ ሙሉ ስም ይግባ ሕጋዊ የመኖሪያ አድራሻው (ሙሉ የዋሱ አድራሻ ይግባ)፣ የሆንን (ካሁን በኋላ
“ዋስ” እየተባልን የምንጠራው) ለአቅራቢው ዋስትና ለመስጠት የተስማማን ስለሆነ፣
ስለዚህ እኛ አቅራቢውን በመወከል እስከ የዋስትናው የመገበያያ የገንዘብ ዓይነትና መጠኑ በአሀዝ እና
በፊደል ይግባ ለሚደርስ ዋስትና ተጠያቂ መሆናችንንና አቅራቢው ውሉን መጣሱን በመግለጽ የክፍያ
ጥያቄ በጽሑፍ እንደቀረበልን ያላንዳች ማስረጃና ክርክር ክፍያ ለተጠየቀበት ምክንያት እስከ የዋስትናው
የመገበያያ ገንዘብ ዓይነትና መጠን በአሀዝና በፊደል ይግባ/ የሚደርስ ለመክፈል ግዴታ እንገባለን፡፡
ይህ ዋስትና የሚፀናው እስከ ቀን [ቀን ይግባ]___ ወር [ወር ይግባ]___ ዓ.ም [ዓ.ም ይግባ]___ ድረስ
ይሆናል፡፡
ይህ ዋስትና በዓለም አቀፍ የንግድ ምክር ቤት እትም ቁ. 458 መሰረት ለደንበኞች በጥያቄ የሚሰጥ አንድ
ዓይነት ዋስትና ነው፡፡
(የባንክ ዋስትና)
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
9/11
ቀን:- [ጨረታው የቀረበበት ቀን(ቀን፣ወር እና አመተ ምህረት)ይግባ]
የግዥ መለያ ቁጥር:- [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]
በውሉ ውስጥ በተጠቀሰው የአከፋፈል ድንጋጌ መሠረት ቅድሚያ ክፍያን በተመለከተ የአቅራቢው ሙሉ
ስም ይግባ (ካሁን በኋላ “አቅራቢ” ተብሎ የሚጠራው) በውሉ አንቀጽ የተጣለበትን ግዴታ በአግባቡና
በሃቀኝነት ለመፈጸም ግምቱ የዋስትናው ገንዘብ ዓይነትና መጠን በፊደልና በአሃዝ ይግባ የሆነ የዋስትናው
ዓይነት ይግባ ከግዥ ፈፃሚው አካል ዘንድ ማስቀመጥ አለበት፡፡
እኛ ፊርማችን ከታች የሚታየውና ሕጋዊ አድራሻችን የዋሱ ሙሉ አድራሻ ይግባ የሆነው የዋሱ የተሟላ
ስም ይግባ (ካሁን በኋላ “ዋስ” እየተባለ የምንጠራው) አቅራቢው እንዳዘዘን ያለ ምንም ቅድመ-ሁኔታና
ቃላችንን ባለማጠፍ ተራ ዋስ ሳንሆን በማይሻር ዋስትና እንደ መጀመሪያ ተገዳጅ ገዥው በመጀመሪያ
እንደተጠየቅን ያለምንም ተቃውሞና ክርክር አቅራቢው ሳይጠየቅ እስከ የዋስትናው ገንዘብ ዓይነትና
መጠን በፊደልና በአሃዝ ይግባ የሚደርስ ለመክፈል ተስማምተናል፡፡
ይህ ዋስትና የሚጸናው በውሉ መሠረት የቅድሚያ ክፍያ ለአቅራቢው ከተፈጸመበት እለት ጀምሮ እስከ
ቀን___ ወር____ ዓ.ም_____ነው፡፡ [ቀንና ወር ይግባ]፣[ዓ.ም ይግባ]
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
10/11