You are on page 1of 144

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት

በአገር ውስጥ ለሚፈፀም የአገልግሎት ግዥ


(የምክር አገልግሎት አይጨምርም)
የሚውል መደበኛ የጨረታ ሰነድ

ብሔራዊ ግልጽ ጨረታ

የሚገዛው አገልግሎት: [የአገልግሎት ግዥ አጠቃላይ መግለጫ ይግባ]


የግዥ መለያ ቁጥር: [የግዥው መለያ ቁጥርይግባ]
የውል ዓይነት: የማዕቀፍ ስምምነት:
የፕሮጀክቱ ስም: [የፕሮጀክቱ ስም ይግባ ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
የጨረታ ሰነዱ የወጣበት ቀን: [ቀንይግባ]

አዲስ አበባ ወር ዓ.ም

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት

መቅድም

በመንግሥት መ/ቤቶች በጋራ የሚፈለጉ አገልግሎቶች ግዥ የሚከናወነው በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ


ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ዻጉሜ 4 ቀን 2001 ዓ. ም. በነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 6 ዐ ታትሞ
በወጣውና ሥራ ላይ በዋለው በመንግስት የግዥና የንብረት አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 649/2 ዐዐ 1፤
እንዲሁም በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ሰኔ 1 ቀን 2 ዐ 02 ዓ.ም. በወጣው የፌዴራል መንግሥት
የግዥ አፈፃፀም መመሪያ መሰረት በሚፈፀም የማዕቀፍ ስምምነት እና ለዚሁ ዓላማ ተብሎ በተዘጋጀው
በዚሁ መደበኛ የጨረታ ሰነድ መሠረት ይሆናል፡፡

ይህ መደበኛ የጨረታ ሰነድ በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ (ከዚህ በኋላ ‘’ኤጀንሲ”
እየተባለ በሚጠራው) የተዘጋጀ ሲሆን ዓላማውም በዋነኛነት በመንግሥት ግዥና ንብረት ማስወገድ
አገልግሎት (የማዕቀፍ ስምምነቱን ለማስተዳደር የተቋቋመ ማዕከላዊ አካል) እና እንደአግባብነቱ ሌሎችም
የመንግስት መ/ቤቶች ተከታታይነት ያላቸው ፍላጎቶቻቸውን፤ የጋራ የሆኑና ሀገራዊ ፋይዳ ያላቸው
ትላልቅ ዕቃዎችና አገልግሎቶች ግዥ አጠቃሎ በመግዛት ከጥራት የሚገኘውን ጥቅም ሳያጓድል ከዋጋ
የሚገኘውንም ኢኮኖሚያዊ ጥቅም (economy of scale) ግምት ውስጥ ያስገባ ነው፡፡

የማዕቀፍ ስምምነት ማለት ከአቅራቢዎች ጋር የሚደረግ ስምምነት ሲሆን የመንግስት አካላት ዕቃዎች
ወይም ተያያዥ አገልግሎቶች ለመግዛት ሲፈልጉ ሊከተሉዋቸው የሚገቡ ድንጋጌዎችና ሁኔታዎች፣
እንዲሁም የግዥ ትዕዛዝ አሰጣጥ ስርዓቶችን ያመለክታል፡፡ የማዕቀፍ ስምምነቱ ፀንቶ በሚቆይበት ጊዜ
ውስጥ የመንግስት አካላት ዕቃዎችን ወይም ተያያዥ አገልግሎቶችን ከአቅራቢዎች መግዛት ሲፈልጉ
ለእያንዳንዱ ግዥ አዲስ የግዥ ሂደት መጀመር አያስፈልጋቸውም፡፡

እንደዚህ አይነት የማዕቀፍ ስምምነቶች በቀጣይነት ለሚፈፀሙ የአስገዳጅነት ባህሪይ ላላቸው ዝርዝር
ውሎች የሚያገለግሉ ቢሆንም ስምምነቱ የመንግስት አካላት ማንኛውንም ዕቃ እንዲገዙ ግዴታ
አይጥልባቸውም። በዚሁ መሰረት ውሎች መ/ቤቶቹ የሚመሰረቱት ይህንን የማዕቀፍ ስምምነት መሰረት
በማድረግ ግዥ መፈፀም ሲፈልጉ ብቻ ነው፡፡

በዚህ የማዕቀፍ ስምምነት ውስጥ የተመለከቱት ስነስርዓቶችና ልምዶች የዳበሩት በርካታ አለም አቀፋዊ
ልምዶችን መሠረት በማድረግ ሲሆን ከመንግስት ግዥና ንብረት አሰተዳደር አዋጅና መመሪያ አንፃር
በሙሉም ሆነ በከፊል በመንግሥት በጀት በሚፈፀሙ ግዥዎች ሁሉ ተፈፃሚ ይሆናሉ፡፡

ተጨማሪ መረጃ ሲያስፈልግ በሚከተለው አድራሻ መጠየቅ ይቻላል፡፡


የመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ
ፖ.ሣ.ቁ. 19 ዐ 5
ስልክ ቁ.251-111-248614/15
ፋክስ ቁ. 251-111-248611
ኢሜል ppa@mofed.gov.et
ዌብሳይት http://www.ppa.gov.et

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
የጨረታ ሰነድ
ማውጫ

ምዕራፍ 1: የጨረታ ሥነ-ሥርዓት...............................................................................................................I


ክፍል 1: የተጫራቾች መመሪያ...............................................................................................................I
ክፍል 2: የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ.............................................................................................II
ክፍል 3: የጨረታዎች የግምገማ ዘዴና መስፈርቶች...................................................................................III
ክፍል 4: የጨረታ ቅፆች.....................................................................................................................IV
ክፍል 5: በጨረታው ለመሳተፍ ብቁ የሆኑ ሀገሮች...................................................................................V
ምዕራፍ 2: የፍላጎቶች መግለጫ...............................................................................................................VI
ክፍል 6: ቢጋር (TERMS OF REFERENCE).........................................................................................VI
ምዕራፍ 3: ውል................................................................................................................................VII
ክፍል 7: አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች....................................................................................................VII
ክፍል 8: ልዩ የውል ሁኔታዎች..........................................................................................................VIII
ክፍል 9: የውል ቅፆች........................................................................................................................IX

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
ምዕራፍ 1: የጨረታ ሥነ-ሥርዓት
ክፍል 1: የተጫራቾች መመሪያ
ማውጫ

ሀ. ጠቅላላ.......................................................................................................................................1
1. መግቢያ...............................................................................................................................1
2. የገንዘብ ምንጭ......................................................................................................................3
3. አጭበርባሪነት፣ ሙስናና አቤቱታ የሚታይበት ሥርዓት.....................................................................3
4. ተቀባይነት ያላቸው ተጫራቾች..................................................................................................6
5. የተጫራቾች ብቃት.................................................................................................................8
ለ. የጨረታ ሰነድ ይዘት......................................................................................................................8
6. የጨረታ ሰነድ.......................................................................................................................8
7. በጨረታ ሰነዶች ላይ የሚሰጥ የፅሑፍ ማብራሪያ.............................................................................9
8. በጨረታ ሰነዶች ላይ ስለሚደረግ ማሻሻል.....................................................................................9
9. የቅድመ ጨረታ ስብሰባ (ኮንፈረንስ) እና ጉብኝት..........................................................................10
ሐ. የመጫረቻ ሰነድ አዘገጃጀት...........................................................................................................10
10. በጨረታ ለመሳተፍ የሚደረግ ወጪ.....................................................................................10
11. የጨረታ ቋንቋ.................................................................................................................11
12. የመጫረቻ ዋጋዎችና ቅናሾች................................................................................................11
13. የመጫረቻ ዋጋ የሚቀርብባቸው የገንዘብ አይነቶች.....................................................................12
14. የተጫራቾች ሙያዊ ብቃትና አቅም.......................................................................................12
15. የተጫራቾች የፋይናንስ አቅም..............................................................................................13
16. የተጫራች የቴክኒክ ብቃት፣ ክህሎትና ልምድ...........................................................................13
17. የሽርክና ወይም የሽሙር ማህበር ወይም ጊዜያዊ ህብረት (ጥምረት)................................................14
18. አማራጭ የመጫረቻ ሰነዶዎች.............................................................................................15
19. መጫረቻዎች ፀንተው የሚቆዩበት ጊዜ....................................................................................16
20. የጨረታ ዋስትና...............................................................................................................16
21. ከመጫረቻ ሰነድ ጋር መቅረብ ያለባቸው ሰነዶች.......................................................................18
22. የጨረታ ቅፆችና አቀራረብ..................................................................................................19
መ. የጨረታ አቀራረብና አከፋፈት.......................................................................................................20
23. የመጫረቻ ሰነዶች አስተሻሸግና ምልክት አደራረግ......................................................................20
24. የመጫረቻ ሰነዶች ማቅረቢያ ቀነ-ገደብ...................................................................................20
25. ዘግይተው የሚቀረቡ መጫረቻዎች........................................................................................21
26. ከጨረታ መውጣት፣ መተካትና ማሻሻል.................................................................................21
27. የጨረታ አከፋፈት............................................................................................................22
ሠ. ጨረታዎችን መገምገምና ማወዳደር.................................................................................................23
28. ምስጢራዊነት..................................................................................................................23
29. በመጫረቻ ሰነዱ ላይ ስለሚደረግ ማብራሪያ....................................................................23
30. ለጨረታ ብቁ የሆኑ የመጫረቻ ሰነዶች............................................................................23

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
I/IX
31. አለመጣጣምና ግድፈቶች....................................................................................................24
32. አጠራጣሪ የመጫረቻ ዋጋዎችና የስሌት ስህተቶች......................................................................25
33. ልዩ አስተያየት.................................................................................................................26
34. የመጀመሪያ ደረጃ የጨረታ ግምገማ.......................................................................................26
35. የመጫረቻ ሰነዶች ህጋዊነት፣ የሙያ፣ የቴክኒክ ብቃትና የፋይናንስ አቋም.........................................27
36. የመጫረቻ ሰነዶችን ስለመገምገም....................................................................................29
37. የመጫረቻ ሰነዶችን ስለማወዳደር.....................................................................................31
38. ድህረ-ብቃት ግምገማ........................................................................................................31
39. የመጫረቻ ሰነዶችን ስለመቀበል ወይም ውድቅ ስለማድረግ.........................................................31
40. ድጋሚ ጨረታ ስለማውጣት...............................................................................................31
ረ. ውል ስለመፈፀም........................................................................................................................32
41. አሸናፊ ተጫራችን መምረጫ መስፈርቶች................................................................................32
42. ከውል በፊት የግዥውን መጠን ስለመለወጥ.............................................................................32
43. የጨረታ ውጤትና አሸናፊ ተጫራችን ስለማሳወቅ......................................................................32
44. ውል አፈራረም................................................................................................................33
45. የውል ማስከበሪያ ዋስትና....................................................................................................34

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
I/IX
ክፍል 1: የተጫራቾች መመሪያ

ሀ. ጠቅላላ

1. መግቢያ

1.1 በጨረታው ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ የተጠቀሰው የግዥ ፈፃሚ አካል
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት የግዥ ሕጐች
መሠረት የዚሁ ጨረታ ተዋዋይ አካል ነው፡፡ ከአንድ ወይም ከዚያ በላይ በሆኑ
መንግሥታዊ አካላት የሚቀርቡትን የዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች ግዥዎችን
የማዕቀፍ ስምምነቶች ለመፈፀም ሥልጣንና ኃላፊነት ተሰጥቶታል፡፡ ስለሆነም ይህ
የግዥ ሂደት በሥራ ላይ ባለው የመንግሥት የግዥና የንብረት አስተዳደር አዋጅና
የአፈፃፀም መመሪያ፣ እንዲሁም በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ላይ
በተመለከተው የግዥ ዘዴ መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
1.2 የግዥ ፈፃሚው አካል ይህንን የጨረታ ሰነድ በማውጣት ፍላጐት ያላቸው
ተጫራቾች በማዕቀፍ ስምምነት በማድረግ ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶችን
እንዲያቀርቡ ይጋብዛል፡፡ የዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች አጠቃላይ ሁኔታ
በጨረታው ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥና በዚሁ የጨረታ ሰነድ ክፍል 6 ላይ
ተመልክቷል፡፡
1.3 የዚህ የጨረታ ሰነድ የግዥ መለያ የሎት (lot) ብዛት በጨረታው ዝርዝር መረጃ
ሠንጠረዥ ውስጥ ተመልክቷል፡፡ ለእያንዳንዱ ሎት (lot) ጨረታ እንዲቀርብ
በሚጠየቅበት ጊዜ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን ለአንድ ሎት (lot)፣ ለበርካታ
ለቶች (lots) ወይም ለሁሉም ሎቶች (lots) ማቅረብ ይችላሉ፡፡ እያንዳንዱ ሎት
(lot) የራሱ የሆነ ውል የሚኖረው ሲሆን በአንድ ሎት (lot) ውስጥ የተጠቀሰውን
የአቅርቦት መጠን መከፋፈል ግን አይቻልም፡፡ ተጫራቾች እንደምርጫቸው
በሁሉም ሎቶች (lots) ወይም ለእያንዳንዱ ሎት (lot) ውስጥ ለተጠቀሰው ቁጥር
መጫረት ይችላሉ፡፡
1.4 እያንዳንዱ ተጫራች በግሉ ወይም ከሌላ አጋር ጋር በመሆን በሽርክና የመጫረቻ
ሰነዱን ማቅረብ ይችላል፡፡ ሆኖም በተፈቀደ አማራጭ መጫረቻ መልክ ወይም
በንዑስ ኮንትራክተርነት ካልሆነ በስተቀር ከአንድ በላይ የመጫረቻ ሰነድ ማቅረብ
ከውድድር ውጭ ያስደርጋል፡፡
1.5 የመንግሥት አካላት የዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች የፍላጐት እቅድን መሠረት
በማድረግ የግዥ መጠንና ሂደት በሚገለፅበት በክፍል 6 ላይ በተመለከተው ዝርዝር
መሠረት የሚፈፀም ይሆናል፡፡ ይሁን እንጂ በክፍል 6 የሚመለከተው ፍላጐት ግምት
በመሆኑ ምክንያት ስለትክክለኛነቱ የግዢ ፈፃሚው አካል ኃላፊነት አይወስድም፡፡
1.6 የማዕቀፍ ግዥ ፈፃሚው አካል ሌሎች መንግሥታዊ አካላትን በመወከል የማዕቀፍ
ስምምነት ይፈፅማል፡፡ በጨረታ ሰነዱ በተመለከተው መሠረት መንግሥታዊ
አካላቱም ስለማዕቀፍ ስምምነቱ የማወቅና በማዕቀፉም የመጠቀም መብት
ይኖራቸዋል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/34
1.7 በዚሁ የማዕቀፍ ስምምነት ሊታቀፉ የሚችሉ በሙሉም ሆነ በከፊል በፌዴራል
መንግሥት በጀት የሚሸፈኑ መንግሥታዊ አካላት፣ የከፍተኛ ትምህርትና ሌሎች
ተቋማት ግዥ ፈፃሚ መ/ቤቶች በመባል የሚጠሩ ሲሆኑ ዝርዝራቸውም
በመንግሥት የግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ድረ-ገጽ (ዌብሳይት)
http://www.ppa.gov.et ላይ ማየት ይቻላል፡፡
1.8 ይህ የማዕቀፍ ስምምነት የሚፈፀመው በጨረታው ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ
በተመለከተው መሠረት ስምምነቱ ሥራ ላይ ከሚውልበት ቀን ጀምሮ ለተወሰነ
ጊዜ ብቻ ሲሆን፣ የስምምነቱ ጊዜና ሌሎች በማዕቀፍ ስምምነቱ የተመለከቱት
ጊዜያቶች የሚታሰቡት ተከታታይ ቀናቶችን በመቁጠር ይሆናል፡፡
1.9 የማዕቀፍ ግዥ ፈፃሚው አካል ይህንን የማዕቀፍ ስምምነትና የጨረታ ግምገማ
ውጤቱን በማየት በጨረታው ሂደት ከተሳተፉት መካከል ከአንድ በላይ ለሆኑ
ተጫራቾች በጨረታ ውጤታቸው ቅደም ተከተል መሠረት የጨረታ አሸናፊነት
ሊሰጥ ይችላል፡፡ ከሌሎች ተጫራቾች ጋር የጨረታ ውል የሚፈረመው
የተመረጠውን አቅራቢ ዋጋ መሰረት በማድረግ ይሆናል፡፡
1.10 ይህ ክፍል 1 የተጫራቾች መመሪያ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን ምን ምን
ሁኔታዎችን አሟልተው በምን መንገድ ማቅረብ እንዳለባቸው ለመጠቀም ዓላማ
የተዘጋጀ እንጂ የማዕቀፍ ስምምነቱ አካል አይደለም፡፡
1.11 የማዕቀፍ ግዥ ፈፃሚው አካል ይህንን የጨረታ ሰነድ በማውጣቱ ምክንያት
በማንኛውም ሁኔታ የማዕቀፍ ስምምነት እንዲፈጽም አይገደድም፡፡
1.12 የግዥ ፈፃሚው አካል ባወጣው ጨረታ ምክንያት የተቀበላቸውን ከተጫራቾች
የሚቀርቡ የመጫረቻ ሰነዶችን በባለቤትነት የመያዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
በመሆኑም ዘግይተው የደረሱ ጨረታዎች ካልሆኑ በስተቀር ተጫራቾች ያቀረቡት
የመጫረቻ ሰነድ እንዲመለስላቸው የመጠየቅ መብት አይኖራቸውም፡፡
1.13 አንድ ተጫራች ጨረታ በሚያቀርብበት ጊዜ በጨረታ ሰነዱ የተመለከቱትን የግዥ
ሥነ-ሥርዓቶችና ሁኔታዎች ያለምንም ገደብ እንደተቀበለ ይቆጠራል፡፡ ስለሆነም
ተጫራቾች ጨረታ ከማቅረባቸው በፊት በጨረታ ሰነዱ ውስጥ የተመለከቱትን
መመሪያዎች፣ ቅፆች፣ የስምምነት ሁኔታዎችና የፍላጐት ዝርዝሮች በጥንቃቄ
ሊመረምሩዋቸው ይገባል፡፡ በጨረታ ሰነዱ ላይ የተጠየቁት መረጃዎችና ሰነዶች
ተሟልተው በተሰጠው የጊዜ ገደብ ካልቀረቡ ጨረታው ተቀባይነት ላያገኝ
ይችላል፡፡ በጨረታ ሰነዱ ላይ የተገለፁ ሁኔታዎች አሟልቶ አለማቅረብ ያለምንም
ተጨማሪ የማጣራት ሥራ ከጨረታ ውድድር ውጭ ለመሆን ምክንያት ይሆናል፡፡
1.14 በግዥ ፈፃሚው አካልና በተጫራቾች መካከል የሚኖረው ግንኙነት በጽሑፍ ብቻ
ይሆናል፡፡ በዚህ የጨረታ ሰነድ መሠረት “በጽሑፍ” ሲባል ግንኙነቱ በፅሁፍ ላይ
የተመሰረተ ሆኖ የተላከው መልዕክት መድረሱን የሚያስረዳ ማስረጃ መያዝን
ይጠይቃል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/34
2. የገንዘብ ምንጭ

2.1 ግዥ ፈፃሚው አካል በማዕቀፍ ስምምነቱ፣ በጨረታው ዝርዝር መረጃ ጠንረዥና


በክፍል 6 የተመለከቱትን የዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች ፍላጐቶች ለመግዛትና
የግዥ ትዕዛዝ ለመስጠት የሚውል የፀደቀ (የተፈቀደ) በጀት ሊኖረው ይገባል፡፡
የዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች የግዥ ትዕዛዝ የሚሰጠው በፅሑፍ ይሆናል፡፡
የፅሑፍ የግዥ ትዕዛዝ ሲሰጥ በማዕቀፍ ስምምነቱ የተመለከቱት የውል ቃሎችና
ሁኔታዎች በትዕዛዝ ተቀባዩ ወገን ተቀባይነት እንዳገኙ ይቆጠራል፡፡

2.2 ክፍያ የሚፈፀመው በቀጥታ በግዥ ፈፃሚው አካል ሲሆን፣ ተዋዋይ ክፍያውን
የሚያገኘው ከግዥ ፈፃሚ አካል ጋር በገባው ውል መሠረት ዕቃዎችና ተያያዥ
አገልግሎቶችን የማቅረብ ተግባሩን ሲያከናውን ይሆናል፡፡

3. አጭበርባሪነት፣ ሙስናና አቤቱታ የሚታይበት ሥርዓት

3.1 የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት (ካሁን በኋላ “መንግሥት“


እየተባለ የሚጠራው) በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ (ካሁን በኋላ
“ኤጀንሲ“ እየተባለ በሚጠራው) የሚወከል ሲሆን፤ ግዥ ፈፃሚ አካላትና ተጫራቾች
በግዥ ሂደት ወቅትና በውሎች አፈፃፀም ወቅት የሥነ-ምግባር ደንቦችን በከፍተኛ
ደረጃ እንዲያከብሩ ይጠበቅባቸዋል፡፡

በዚሁ ፖሊሲ መሠረት መንግሥት፦

(ሀ) ከላይ በአንቀጽ 3 ላይ ለተመለከተው አፈፃፀም ሲባል ለሚከተሉት ቃላት


ቀጥሎ የተመለከተውን ፍች ይሰጣል፡፡

I. “የሙስና ድርጊት” ማለት የአንድን የመንግሥት ባለሥልጣን በግዥ ሂደት


ወይም በውል አፈፃፀም ወቅት በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ ለማባበል
(ለማማለል) በማሰብ ማንኛውንም ዋጋ ያለው ነገር መስጠት፣ ወይንም
እንዲቀበል ማግባባት ማለት ነው፡፡
II. “የማጭበርበር ድርጊት” ማለት ያልተገባን የገንዘብ ወይም ሌላ ጥቅም
ለማግኘት፣ ወይም ግዴታን ላለመወጣት በማሰብ የግዥ ሂደቱንና የውል
አፈፃፀሙን በሚጐዳ መልኩ ሀቁን በመለወጥና አዛብቶ በማቅረብ ሆን ተብሎ
ወይም በቸልተኛነት የሚፈፀም ድርጊት ነው፡፡
III. “የመመሳጠር ድርጊት” ማለት ሁለት ወይም ከሁለት በላይ የሆኑ ተጫራቾች
የግዥ ፈፃሚው አካል እያወቀም ሆነ ሳያውቀው በመመሳጠር ውድድር አልባና
ተገቢ ያልሆነ ዋጋን መፍጠር ማለት ነው፡፡
IV. “የማስገደድ ድርጊት” ማለት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ የሰዎችን
አካልና ንብረት በመጉዳትና ለመጉዳት በማስፈራራት በግዥ ሂደት ውስጥ
ያላቸውን ተሳትፎ ወይም የውል አፈፃፀም ማዛባት ማለት ነው፡፡
V. “የመግታት (የማደናቀፍ) ድርጊት” ማለት፣

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/34
 ለምርመራ ጉዳይ በፌዴራል ስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን፣
በፌዴራል ኦዲተር ጀነራልና በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር
ኤጀንሲ ወይም በኦዲተሮች የሚፈለጉ መረጃዎችን በማጥፋት፣
በማስፈራራትና ጉዳት በማድረስ መረጃዎችን እንዳይታወቁ
በማድረግ፣ የምርመራ ሂደቶችን መግታት ወይም ማደናቀፍ ማለት
ነው፡፡

 የዚህ መደበኛ የጨረታ ሰነድ አካል የሆነው የተጫራቾች መመሪያ


ንዑስ አንቀጽ 3.5 ላይ የተመለከቱትን የቁጥጥርና የኦዲት ሥራዎች
ማደናቀፍ ከመግታት ድርጊት ጋር አብሮ የሚታይ ይሆናል፡፡
(ለ) በአሸናፊነት የተመረጡ ተጫራቾች በራሳቸው ወይም በተወካያቸው
አማካኝነት የሙስናና የማጭበርበር፣ የማሴር፣ የማስገደድና
የመግታት/ማደናቀፍ ድርጊት በጨረታው ሂደት ወቅት ከፈፀሙ ከጨረታው
ይሰረዛሉ፡፡
(ሐ) ተጫራቾች በማንኛውም የጨረታ ሂደት ጊዜ ወይም በውል አፈፃፀም ወቅት
በሙስና፣ በማጭበርበር፣ በመመሳጠር፣ በማስገደድና በማደናቀፍ ተግባር
ተካፋይ መሆናቸው ከተረጋገጠ ለተወሰነ ጊዜ በመንግሥት ግዥ ተካፋይ
እንዳይሆኑ ይታገዳሉ፡፡ የታገዱ ተጫራቾችን ዝርዝር ከኤጀንሲው ድረ-ገጽ
(ዌብሳይት) http://www.ppa.gov.et ላይ ማግኘት ይቻላል፡፡
3.2 ከላይ በንዑስ አንቀጽ 3.1 ላይ ከተጠቀሰው ጋር በተያያዘ የግዥ ፈፃሚ አካሉ ወይም
ተጫራቹ ወይም የተጫራቹ ተወካይ በግዥው ሂደት ወይም በውል አፈፃፀም ወቅት
በሙስና ወይም በማጭበርበር ወይም በመሳሰሉት ድርጊቶች መሳተፋቸው
ከተረጋገጠ/ከታወቀ ግዥ ፈፃሚው አካል የማዕቀፍ ስምምነቱን ሊያቋርጥ ይችላል፡፡
3.3 የጨረታውን ውጤት ባልተገባ ሁኔታ ለማስቀየር በማሰብ ለግዥ ፈፃሚው አካል
ባለሥልጣን ወይም ለግዥ ሠራተኛ ማማለያ የሰጠ ወይም ለመስጠት ጥያቄ ያቀረበ
ተጫራች ከጨረታው እንዲሰረዝ ይደረጋል፡፡ በሌሎች የመንግሥት ግዥዎችም
እንዳይሳተፍ ይደረጋል፡፡ ያስያዘው የጨረታ ዋስትናም ይወረሳል፡፡
3.4 ተጫራቾች በሙስናና በማጭበርበር ጉዳይ ላይ የተመለከቱትን ሁኔታዎች
መቀበላቸውን በጨረታው ማቅረቢያ ሠንጠረዥ ማመልከት ይኖርባቸዋል፡፡
3.5 ከስምምነቱ አፈፃፀም ጋር በተያያዘ የአቅራቢዎች የሂሳብ መዝገቦችና ሰነዶች
ኤጀንሲው በሚመድባቸው ኦዲተሮች እንዲመረመሩና ኦዲት እንዲደረጉ ኤጀንሲው
የመጠየቅ መብት አለው፡፡
3.6 በመንግሥት የግዥ አዋጅና መመሪያ መሠረት አንድ ተጫራች ከጨረታ አፈፃፀም
ጋር በተያያዘ የግዥ ፈፃሚው አካል አዋጁንና መመሪያውን የጣሰ ከመሰለውና ቅር
ከተሰኘ አፈፃፀሙ እንደገና እንዲታይለት ወይም እንዲጣራለት ለግዥ ፈፃሚ አካል
የበላይ ሀላፊ አቤቱታ የማቅረብ መብት አለው፡፡ ተጫራቹ ቅሬታ ያስከተለበትን
ድርጊት ባወቀ ወይም ሊያውቅ ይገባ ከነበረበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር አምስት የስራ
ቀናት ውስጥ ለግዥ ፈፃሚው መስሪያ ቤት ሀላፊ አቤቱታውን በፅሑፍ ማቅረብ
ይኖርበታል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል የበላይ ኃላፊ በአስር የስራ ቀናት ውስጥ ውሳኔ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
4/34
ካልሰጠ ወይም ተጫራቹ በተሰጠው ውሳኔ ካልረካ ውሳኔ ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ
በሚቆጠር አምስት የስራ ቀናት ውስጥ አቤቱታውን ለቦርድ ማቅረብ ይችላል፡፡ ቦርዱ
የሚሰጠው ውሳኔ በሁለቱም ወገኖች ላይ ተፈፃሚነት ይኖረዋል፡፡

4. ተቀባይነት ያላቸው ተጫራቾች

4.1 አንድ ተጫራች የተፈጥሮ ሰው፣ የግል ድርጅት፣ የመንግሥት ድርጅት፣


(በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.5 መሠረት) ወይም በማንኛውም ዓይነት
የጋራ (ሽርክና) ማህበር፣ በጊዜያዊ ህብረት ደረጃ ወይም በማህበር መልክ
በስምምነት ውስጥ ያለ ወይም አዲስ ስምምነት ለመፍጠር ይፋዊ ዕቅድ ያለው
ሊሆን ይችላል፡፡
(ሀ) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ በሌላ አኳኋን ካልተገለፀ
በስተቀር በሽርክና ማህበር፣ ጊዜያዊ ህብረት ወይም ማህበር የታቀፉ
የጥምረቱ አባላት በጋራና በተናጠል ተጠያቂ ይሆናሉ፡፡
(ለ) የሽሙር ማህበራት/ ጊዜያዊ ህብረቶችና ማህበሮች እነሱን ወክሎ በጨረታ
ሂደት ጊዜና በውል አፈፃፀም ወቅት ሊሰራላቸው የሚችል ተወካይ
መምረጥ ይኖርባቸዋል፡፡
4.2 በዚሁ መደበኛ የጨረታ ሰነድ ክፍል 5 በተመለከተው መሠረት ይህ ጨረታ
ለማናቸውም የብቁ ሀገሮች ተጫራች ክፍት ነው፡፡ አንድ ተጫራቾች የአንድ ሀገር
ዜጋ ከሆነ ወይም በዚያ ሀገር ሕግ መሠረት ከተቋቋመ፣ ከተዋሃደ፣ ከተመዘገበ
ወይም በዚያ ሀገር ሕግ የሚሰራ ከሆነ የዚያ ሀገር ዜግነት እንዳለው ይቆጠራል፡፡ ይህ
መስፈርት ማንኛውም ክፍል ወይም ተያያዥ አገልግሎት እንዲሰጡ ሃሳብ
የቀረበላቸው የንዑስ ኮንትራክተሮች ዜግነት ለመወሰን ጭምር ተግባራዊ ይሆናል፡፡
4.3 ማንኛውም ተጫራች የጥቅም ግጭት ሊኖረው አይገባም፡፡ በጥቅም ግጭት ውስጥ
መኖራቸው የተደረሰባቸው ተጫራቾች ሁሉ ውድቅ ይደረጋሉ፡፡ አንድ ተጫራች
በዚሁ የጨረታ ሂደት ውስጥ ከአንድ ወይም ከሌሎች አካላት ጋር የጥቅም ግጭት
አለው ተብሎ የሚወሰደው፦
(ሀ) አሁን ወይም ከዚህ ቀደም በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ በጨረታ
ለሚገዙ አገልግሎቶች በሰነድ ዝግጅት ወይም በማማከር አገልግሎት
ከቀጠረው ድርጅት ጋር ወይም ከቅርንጫፎቹ አንዱ ጋር በመሆን ተባባሪ
ከሆነ፣ ወይም
(ለ) በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ከሦስተኛ አካል ጋር ባለው ግንኙነት
ምክንያት መረጃዎችን በመስጠት በሌሎች ተጫራቾች ላይ ተፅዕኖ
በማሳደር የጨረታውን ሂደት ሊያዛባ የሚችል ከሆነና
(ሐ) በጨረታ ሂደት ወቅት ከአንድ በላይ ጨረታ ያቀረበ እንደሆነ ነው፡፡
4.4 አንድ ተጫራች በጨረታ ማስረከቢያ ቀነ ገደብ ወይም ከዚያ በኋላም ቢሆን
በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 3.1(ሐ) መሠረት በኤጀንሲው ዕገዳ
የተጣለበት ከሆነ ይህንን ጨረታ ለመካፈል ብቁ አይሆንም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
5/34
4.5 በሕግም ሆነ በፋይናንስ ራሳቸውን ችለው የሚታዳደሩና በንግድ ሕግ መሠረት
የተቋቋመና የሚሰሩ የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ለመጫረት ብቁ ናቸው፡፡
4.6 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ካልተገለፀ በስተቀር ተጫራቾች ከዚህ በታች
የተመለከቱትን የብቃት ማረጋገጫዎች ለግዥ ፈፃሚው አካል ማቅረብ
ይኖርባቸዋል፡፡

(ሀ) ዕዳ መክፈል ያላቃታቸው፣ ያልከሰሩ፣ በመፍረስ ላይ ያልሆኑና በክስ ላይ


የማይገኙ መሆናቸውን፣
(ለ) አስፈላጊ የሆኑ ሰነዶች

I. አግባብነት ያለው የታደሰ የንግድ ፈቃድ


II. የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርቲፊኬት (የሀገር ውስጥ
ተጫራቾችን ብቻ ይመለከታል)
III. በመንግሥት የግብር ሕግ መሠረት ግብር የመክፈል ግዴታቸውን
የተወጡ መሆኑን የሚያሳይ ሰርቲፊኬት (የሀገር ውስጥ ተጫራቾችን
ብቻ ይመለከታል)
IV. አግባብነት ያለው የሙያ ብቃት ሰርቲፊኬት (በጨረታ ዝርዝር መረጃ
ሠንጠረዥ ከተጠየቀ ብቻ)

(ሐ) የውጭ ሀገር ተጫራቾች እንደአስፈላጊነቱ የንግድ ምዝገባ ሰርቲፊኬት


ወይም የንግድ ፈቃድ ከተመዘገቡበት ሀገር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
4.7 ተጫራቾች በመንግሥት ግዥ ጨረታ መሳተፍ የሚችሉት በቅድሚያ በአቅራቢነት
በኤጀንሲው የተመዘገቡ ከሆነ ነው፡፡ ሁሉም የሀገር ውስጥ አቅራቢዎች
በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ የመመዝገብ ግዴታ አለባቸው፡፡ አቅራቢዎች
በኤጀንሲው ላይ የተቀመጠውን ፎርም (ቅፅ) በመጠቀም መመዝገብ ይችላሉ፡፡
4.8 ተጫራቾች በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በተጠቀሰው መሠረትና በንዑስ
አንቀጽ 4.7 መሠረት በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ መሆኑን
የሚያመለክት የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

5. የተጫራቾች ብቃት

V.1 የተጫራቾች ብቃት የሚገመገመው በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 35 መሠረት


ይሆናል፡፡
V.2 ብቃት ያላቸው ተጫራቾች ብቻ ለውል ስምምነት ይመረጣሉ፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
6/34
ለ. የጨረታ ሰነድ ይዘት

6. የጨረታ ሰነድ

6.1 ይህ የጨረታ ሰነድ ከዚህ በታች የተመለከቱትን ክፍሎች የሚያጠቃልልና


በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 8 ከተመለከቱት ተጨማሪ ጽሑፎች ጋር
በጥምረት መነበብ ያለባቸውን የጨረታ ሰነድ ምዕራፎች 1፣ 2 እና 3 ያካትታል፡፡
ምዕራፍ 1: የጨረታ ሥነ-ሥርዓት
ክፍል 1 የተጫራቾች መመሪያ
ክፍል 2 የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ
ክፍል 3 የጨረታ ግምገማ ዘዴና መስፈርቶች
ክፍል 4 የጨረታ ቅፆች
ክፍል 5 በጨረታው መሳተፍ የሚችሉ ሀገሮች (ብቁ ሀገሮች)
ምዕራፍ 2: የፍላጐቶች መግለጫ
ክፍል 6 የፍላጐቶች መግለጫ (ዝክረ ተግባር)
ምዕራፍ 3: የውል ሁኔታዎች
ክፍል 7 አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
ክፍል 8 ልዩ የውል ሁኔታዎች
ክፍል 9 የውል ቅፆች
6.2 የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታው ሰነድ አካል አይደለም፡፡ በጨረታ
ማስታወቂያውና በጨረታ ሰነዱ የተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 6.1
መካከል ልዩነት ቢኖር በጨረታው ሰነዱ ላይ የተገለፀው የበላይነት ይኖረዋል፡፡
6.3 ተጫራቾች የጨረታ ሰነዶችን በቀጥታ ከግዥ ፈፃሚው አካል ካለመውሰዳቸው
ጋር ተያይዞ ለሚከሰት ማናቸውም ጉድለት ወይም አለመሟላት የግዥ ፈፃሚ
መስሪያ ቤት ተጠያቂነት የለበትም፡፡ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በቀጥታ ከግዥ
ፈፃሚው አካል ያልተቀበሉ ከሆነ በግምገማ ወቅት ውድቅ ሊደረጉ ይችላሉ፡፡
የጨረታ ሰነዶቹ በውክልና በሽያጭ የተወሰዱ ከሆነ የጨረታ ሰነዶቹን
በሚወሰዱበት ጊዜ የተጫራቾች ስም በግዥ ፈፃሚው አካል ዘንድ መመዝገብ
አለበት፡፡
6.4 ተጫራቾች በጨረታ ሰነዶቹ ውስጥ የተመለከቱትን ሁሉንም ማሳሰቢያዎች፣
ቅፆች፣ ቃላቶችንና መዘርዝሮችን ይመረምራሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ አንድ
ተጫራች በጨረታ ሰነዱ የተጠየቁትን መረጃዎችና ሰነዶች አሟልቶ ካላቀረበ
ግዥ ፈፃሚው አካል ከጨረታው እንዲወጣ ሊያደርገው ይችላል፡፡

7. በጨረታ ሰነዶች ላይ የሚሰጥ የፅሑፍ ማብራሪያ

7.1 በጨረታ ሰነዶቹ ላይ ማብራሪያ የሚፈልግ ተጫራች በጨረታ ዝርዝር መረጃ


ሠንጠረዥ ውስጥ የተጠቀሰው የግዥ ፈፃሚ አካል አድራሻ ተጠቅሞ
የሚፈልገውን ማብራሪያ በፅሑፍ መጠየቅ ይኖርበታል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል
ማንኛውም ከጨረታ ማቅረቢያ የጊዜ ገደብ አስር ቀናት በፊት ለደረሱት
የማብራሪያ ጥያቄዎች በሙሉ በፅሑፍ መልስ ይሰጣል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
7/34
የመልሱን ቅጂዎች የጠያቂውን ማንነት ሳይገልፅ የጨረታ ሰነድ በቀጥታ ከተቋሙ
ለገዙት ተጫራቾች በሙሉ ይልካል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል በማብራሪያው ውጤት
መሠረት የጨረታ ሰነዶቹን የሚያሻሽል ከሆነም ይህንኑ የሚያደርገው
በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 8 እና ንዑስ አንቀጽ 26.2 የተመለከተውን ሥነ-
ሥርዓት ተከትሎ ነው፡፡
7.2 በጨረታ ሂደትም ሆነ በጨረታ ግምገማ ወቅት ተቀባይነት የሚኖረው በቀጥታ
ከግዥ ፈፃሚው አካል በፅሑፍ የተሰጠ የማብራሪያ ጥያቄ መልስ ብቻ ነው፡፡ በሌላ
አኳኋን ማለትም በቃል፣ በፅሑፍ፣ ወይም በግዥ ፈፃሚው አካል በሠራተኛ ወይም
በሌላ ተወካይ ወይም በሌላ ሦስተኛ አካል የተሰጡ መልሶች ወይም
ማብራሪያዎች በግዥ ፈፃሚው መስሪያ ቤት የተሰጡ ማብራሪያዎች ተደርገው
አይቆጠሩም፡፡

8. በጨረታ ሰነዶች ላይ ስለሚደለግ ማሻሻል

8.1 ግዥ ፈፃሚው አካል በራሱ ተነሳሽነት ወይም በተጫራቾች ጠያቂነት ምክንያት


የጨረታ ሰነድ ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው የጨረታ ማስረከቢያ ቀነ-ገደብ
ከማለቁ በፊት የጨረታ ሰነዶቹን በፅሑፍ ሊያሻሽላቸው ይችላል፡፡
8.2 ማንኛውም በግዥ ፈፃሚው አካል የተደረገ ማሻሻያ የጨረታ ሰነዱ አካል ሆኖ
የጨረታ ሰነዱን በቀጥታ ከግዥ ፈፃሚው አካል ለወሰዱ ተጫራቾች በሙሉ
በተመሳሳይ ጊዜ በፅሑፍ መሰራጨት አለበት፡፡ ተጫራቾችም የማሻሻያ ፅሑፉን
በቀጥታ ከግዥ ፈፃሚው አካል መረከባቸውን ማሳወቅና የጨረታ ሰነዱ አካል
መሆኑን አውቀው የመጫረቻ ሰነዳቸውን በተሻሻለው የጨረታ ሰነድ መሰረት
ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
8.3 ግዥ ፈፃሚው አካል በጨረታ ሰነዱ ላይ በተደረገው ማሻሻያ ምክንያት
ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን ለማዘጋጀትና ለማስረከብ በቂ ጊዜ
አይኖራቸውም ብሎ ሲያምን በተጫራቾቸ መመሪያ ንዑሰ አንቀጽ 8.1 መሠረት
የጨረታ ማቅረቢያ ቀነ-ገደብ ሊያራዝም ይችላል።

9. የቅድመ ጨረታ ስብሰባ (ኮንፈረንስ) እና ጉብኝት

9.1 የግዥ ፈፃሚው አካል አስፈላጊ ነው ብሎ ካመነበት የጨረታ ሰነድ ከገዙት


ተጫራቾች ጋር የቅድመ ጨረታ የውይይት መድረክ ሊያዘጋጅ ይችላል፡፡ ውይይቱ
የሚካሄደው በጨረታ ሰነዶቹ ይዘት ላይ ይሆናል፡፡ ከዚሁ በተጨማሪ የግዥ
ፈፃሚው አካል የሳይት ጉብኝት ሊያዘጋጅ ይችላል፡፡ በቅድመ ጨረታ ውይይትና
ጉብኝት ምክንያት የሚፈጠሩ ወጪዎች ሁሉ የሚሸፈኑት በራሳቸው
በተጫራቾች ይሆናል፡፡
9.2 የግዥ ፈፃሚው አካል ቅድመ ጨረታ ውይይትና ጉብኝት ለማዘጋጀት ሲያስብ
በቅድሚያ ለተጫራቾች ውይይቱና ጉብኝቱ የሚካሄድበት ቀንና ሰዓት እንዲሁም
አድራሻ በፅሑፍ ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
8/34
9.3 የግዥ ፈፃሚው አካል በቅድመ ጨረታ ውይይትና ጉብኝት ጊዜ ተጫራቾችን
በተገቢው መንገድ ያስተናግዳል፡፡ ሁሉንም ተጫራቾች ተመጣጣኝ ዕድል
ለመስጠት ያመች ዘንድ ከአንድ ተጫራች በውይይቱና ጉብኝቱ ወቅት መሳተፍ
የሚችሉት ሁለት ብቻ ናቸው፡፡ የቅድመ ጨረታ ውይይትና ጉብኝት ለመሳተፍ
የሚወጣ ወጪ የሚሸፈነው በተጫራቾች ነው፡፡
9.4 የግዥ ፈፃሚው አካል ተጫራቾች ያሉዋቸውን ጥያቄዎችና ማብራሪያዎች
በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በተመለከተው አድራሻ፣ ቀንና ሰዓት መሠረት
እንዲያቀርቡ ይጋብዛል፡፡
9.5 የቅድመ ጨረታው ውይይት በቃለ ጉባኤ ይያዛል፡፡ ተጫራቾች በውይይቱ ውስጥ
የተነሱትን ማብራሪያዎች በጨረታ ማቅረቢያቸው ማካተት ይችሉ ዘንድ የቃለ
ጉባኤው ኮፒ የጨረታ ሰነድ ለገዙ ሁሉ ይላክላቸዋል፡፡

ሐ. የመጫረቻ ሰነድ አዘገጃጀት

10. በጨረታ የመሳተፍ ወጪ

10.1 ተጫራቾች ከጨረታ ዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ማዘጋጃና ማስረከቢያ ጋር የተያያዙ


ወጪዎችን በሙሉ እራሳቸው ይችላሉ፡፡ የጨረታው ሁኔታም ሆነ ውጤት
ምንም ይሁን ምን የግዥ ፈፃሚው አካል ለነዚሁ ወጪዎች ተጠያቂ አይሆንም፡፡

11. የጨረታ ቋንቋ

11.1 ጨረታውም ሆነ በተጫራቾችና በግዥ ፈፃሚ አካል መካከል የሚደረጉ ሁሉም


የፅሑፍ ልውውጦች በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በተጠቀሰው ቋንቋ
መሠረት መሆን አለበት፡፡
11.2 በሌላ ቋንቋ የተዘጋጁ ጨረታዎችና ደጋፊ ሰነዶች ሕጋዊና ብቃት ባለው ባለሙያ
መተርጎም ይኖርባቸዋል፡፡ የትርጉሙ ኮፒ ከዋናው ሰነድ ጋር ተያይዞ መቅረብ
ይኖርበታል፡፡
11.3 ልዩነቱ ጥቃቅን ነው ብሎ ካላመነ በስተቀር በዋናው የመጫረቻ ሰነድና
በተተረጐመው የመጫረቻ ሰነድ መካከል ልዩነት መኖሩ ሲታወቅ የግዥ ፈፃሚው
አካል የመጫረቻ ሰነዱን ውድቅ ያደርገዋል፡፡

12. የመጫረቻ ዋጋዎችና ቅናሾች

12.1 ተጫራቾች የሚያቀርቡአቸው ዋጋዎችና ቅናሾች በጨረታ ማቅረቢያ


ሠንጠረዥና በክፍል 4 በተመለከተው የጨረታ ቅፅ መሠረት ሲሆን ከዚህ በታች
ከተዘረዘሩት ጋር የተጣጣሙ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
12.2 በክፍል 6 ላይ የተመለከቱት የአቅርቦት ፍላጐቶች በዝርዝር መቀመጥና
ለእያንዳንዳቸው ዋጋ ሊቀርብላቸው ይገባል፡፡ የአቅርቦት ፍላጐቶች ተዘርዝረው
ዋጋ ያልተሰጣቸው ከሆነ የነዚሁ ፍላጐቶች ዋጋ በሌሎች ፍላጐቶች ውስጥ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
9/34
እንደተካተተ ይቆጠራል፡፡ በዝርዝር ውስጥ ያልተካተቱ የአቅርቦት ፍላጐቶች
የዋጋ አሰጣጥን በተመለከተ በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 31.3 መሠረት
የሚፈፀም ይሆናል፡፡
12.3 በጨረታ ማቅረቢያ ሠንጠረዥ ላይ ተሞልቶ የሚቀርበው ጠቅላላ ዋጋ
ማናቸውንም ታክስ ያካተተ መሆን አለበት። ሆኖም በሁኔታዎች ላይ የተመሰረቱ
ቅናሾች የጠቅላላ ዋጋው አካል አይሆኑም፡፡
12.4 ተጫራቹ ያቀረባቸውን ቅናሾችና የአተገባበራቸው ዘዴ በጨረታ ማስረከቢያው
ሠንጠረዥ ውስጥ መጥቀስ ይኖርበታል፡፡
12.5 የኢንኮተርም እና ሌሎች ተመሳሳይ ቃሎች አረዳድ በተጫራቾች መመሪያና
በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በተመለከተው መሠረት ዓለም አቀፍ የንግድ
ም/ቤት በሚያሳትመው ወቅታዊ የኢንኮተርም ደንብ መሠረት የሚፈፀም
ይሆናል፡፡
12.6 ወቅታዊ የዋጋ መረጃ በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ወይም
በማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ መኖሩ ሲታወቅ ተጫራቹ የዋጋ ማስተካከያ
እንዲያደርግ ግዥ ፈፃሚው አካል ሊፈቅድለት ይችላል፡፡
12.7 አጠቃላይ የውል ሁኔታዎችን መሠረት በማድረግ በጨረታ ዝርዝር መረጃ
ሠንጠረዥ ውስጥ የተመለከተውን የዋጋ ማስተካከያ የጊዜ ገደብ ካለፈ በኋላም
ቢሆን የዋጋ ማስተካከያ ጥያቄ ማቅረብ ይቻላል፡፡
12.8 ቋሚ ዋጋን መሠረት አድርጎ የቀረበ ጨረታ ውድቅ አይደረግም፡፡ ነገር ግን ምንም
ዓይነት የዋጋ ማሻሻያ አይደረግለትም፡፡
12.9 በጨረታ ዝርዘር መረጃ ሠንጠረዥ ንዑስ አንቀጽ 1.3 ላይ በተመለከተው
መሠረት ጨረታዎች በሎት (lot) ወይም በጥቅል (package) መቅረብ ይችላሉ፡፡
በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ካልተገለፀ በስተቀር የሚቀርቡት ዋጋዎች
በእያንዳንዱ ሎት (lot) ግዥ ውስጥ ከተዘረዘሩት የአቅርቦት ፍላጐቶችና መጠን
ጋር ሙሉ በሙሉ (መቶ በመቶ) መጣጣም ይኖርባቸዋል፡፡ የዋጋ ቅናሽ
የሚቀርበው በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 12.4 በተመለከተው መሠረት
ሲሆን በጨረታ መክፈቻ ወቅት ለማሳወቅ በሚያስችል መልኩ በግልጽ መፃፍ
ይኖርባቸዋል፡፡
12.10 አንድ የውጭ ሀገር ተጫራች የተጠየቀውን አቅርቦት ለማሟላት ከሀገር ውስጥ
ግብአት ከተጠቀመ ከሀገር ውስጥ የሚያቀርበውን ግብአት ዋጋ በዋጋ ማቅረቢያ
ሰንጠረዥ ውስጥ በኢትዮጵያ ብር ማመልከት አለበት፡፡

13. የመጫረቻ ዋጋ የሚቀርብባቸው የገንዘብ አይነቶች

13.1 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ካልተገለፀ በስተቀር አገልግሎቱን


የሚያቀርበው ከሀገር ውስጥ ከሆነ ዋጋ ማቅረብ ያለበት በኢትዮጵያ ብር ነው፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
10/34
13.2 አገልግሎቹን የሚያቀርበው ከውጭ ሀገር ከሆነ የሚያቀርበው ዋጋ በቀላሉ ሊቀየሩ
(ሊለወጡ) በሚችሉ የገንዘብ አይነቶች ይሆናል፡፡ ይሁን እንጂ ከኢትዮጵያ ገንዘብ
ውጪ ከሦስት የገንዘብ አይነት በላይ ዋጋ ማቅረብ አይቻልም፡፡

14. የተጫራቾች ሙያዊ ብቃትና አቅም

14.1 የተጫራቾችን ሙያዊ ብቃትና አቅም ለማረጋገጥ እንዲቻል በጨረታ ዝርዝር


መረጃ ሠንጠረዥ ላይ በተመለከተውና በክፍል 4 የጨረታ ቅፆች ላይ ባለው
የተጫራቾች የሙያ ብቃት ማረጋገጫ መሙያ ቅፅ ላይ አስፈላጊ የሆኑ
መረጃዎችን በመሙላት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
14.2 በጨረታ ሰነዱ ውስጥ የተመለከቱትን አገልግሎቶች በመስጠት ረገድ በዋናነት
የሚሳተፉት ግለሰቦች የትምህርትና የሥልጠና ዝግጅት፣ የሥራ ልምድና
የፕሮጀክት አፈፃፀም ልምድ የሚያሳይ ዝርዝር ተፈላጊ መረጃ (CV) መቅረብ
ይኖርበታል፡፡
14.3 ይህንን የጨረታ ሰነድ በሚገመገምበት ጊዜ ሊገኙ የሚችሉና ተጫራቾች
ላቀረቡዋቸው ግለሰቦች ምስክርነት ሊሰጡ የሚችሉ ሰዎች ዝርዝር
በተጫራቾች መቅረብ ይኖርበታል፡፡

15. የተጫራቾች የፋይናንስ አቅም

15.1 ተጫራቹ ይህን የማዕቀፍ ስምምነት ለማከናወን በቂ የሆነ የፋይናንስ አቅም


ያለው መሆኑን በሚያሳይ መልኩ የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በሚያዘው
መሠረት በክፍል 4 የተመለከተውን የተጫራቾች አግባብነት ማረጋገጫ ሞልቶ
ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
15.2 ከላይ በንዑስ አንቀጽ 15.1 በተገለጸው መሠረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ሰነዶች
አብረው መቅረብ አለባቸው፡፡
(ሀ) በኦዲተር የተረጋገጠ የፋይናንስ ማረጋገጫ
(ለ) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ የተመለከቱ ሌሎች ሰነዶች

16. የተጫራች የቴክኒክ ብቃት፣ ክህሎትና ልምድ

16.1 ተጫራቹ የኩባንያውን አደረጃጀትና አጠቃላይ ሁኔታ የሚያሳይ መረጃ ማቅረብ


አለበት፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በክፍል 6 የተመለከቱትን አገልግሎቶች በተገቢው
ሁኔታ ለማቅረብ የሚያስችል ልምድና ችሎታ በተመሳሳይ የስራ መስክ ላይ
ያለው መሆኑን በግልፅ ማሳየት ይኖርበታል፡፡ ተጫራቹ አሁን በእጁ ከሚገኙ
ሌሎች አቅርቦቶች ጋር በማጣጣም በዚሁ ጨረታ ሰነድ ውስጥ የተመለከቱትን
ሥራዎች እንዴት ለማስኬድ እንዳሰበና በምን ዓይነት ሁኔታ መሥራት
እንደሚችል የሚያሳይ ዕቅድ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
16.2 መረጃው በክፍል 4 በሚገኘው የተጫራቾች አግባብነት ማረጋገጫ ቅፅ ላይ
ተሞልቶ መቅረብ ይኖርበታል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
11/34
16.3 ተጫራቹ ከዚህ በፊት ላከናወናቸው ተመሳሳይ ውሎች ከአሠሪው አካል
የመልካም ሥራ ማረጋገጫ ማስረጃ ማቅረብ አለበት፡፡ ማስረጃው የተሰጡትን
ኮንትራቶች በአግባቡ ማከናወኑን፣ እንዲሁም የኮንትራቱ መጠንና ዓይነት
የሚያሳይ መሆን ይኖርበታል፡፡ ማስረጃውን ሊያረጋግጡ የሚችሉ ሰዎች ስም፣
የሥራ ኃላፊነት፣ አድራሻ፣ ኢሜይልና ስልክ ቁጥር ጭምር ማካተት ይኖርበታል፡፡
እያንዳንዱ ማስረጃ የሚሰጠው አካል የአሠሪው ፕሮጀክት አስተዳደር ወይም
በከፍተኛ ኃላፊነት ላይ ያለና የተጫራቹ ሥራ በውል የሚያውቅ መሆን
ይኖርበታል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል እንደአስፈላጊነቱ የጨረታ ግምገማ ወቅት
ማስረጃ የሰጡትን አካላት ሊያነጋግር ይችላል፡፡
16.4 የሚቀርቡት የመልካም ሥራ ማስረጃዎች የሚከተሉትን መረጃዎች ማካተት
አለባቸው፡፡
(ሀ) ኮንትራቱን የፈረሙት አካላት ስምና የተፈረመበት ቦታ
(ለ) የኮንትራቱን ዓይነት
(ሐ) የኮንትራቱን መጠን
(መ) ኮንትራቱ የተከናወነበትን ጊዜና ቦታ
(ሠ) ኮንትራቱን በአጥጋቢ ሁኔታ ስለመከናወን
16.5 አንድ ተጫራች ከአሠሪው አካል የመልካም ስራ አፈፃፀም ማስረጃ ባያቀርብም
እንኳ ሥራውን በአጥጋቢ ሁኔታ ማከናወኑን ከገለፀና የመልካም ሥራ አፈፃፀም
ማስረጃ እንዲሰጠው ያሰራውን አካል የጠየቀበት ማስረጃ ካቀረበ ተቀባይነት
ሊኖረው ይችላል።
16.6 ተጫራቹ ወይም ተጫራቾቹ ያቀረቡት በሽርክና (በጋራ ማህበር) ከሆነ ከዚህ
በላይ የተጠቀሱት መረጃዎች በሙሉ ለሁሉም የማህበሩ አካላት መገለፅ
ይኖርባቸዋል፡፡ ከዚሁ በተጨማሪ ጨረታው የእያንዳንዱ ማህበር አባል የይሁንታ
ድጋፍ ማስረጃ መካተት ይኖርበታል፡፡
16.7 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በሌላ ሁኔታ ካልተጠቀሰ በስተቀር የግዥ
ፈፃሚው አካል የተጫራቹን ወቅታዊ የቴክኒክ ብቃትና አቅም ይህን ውል
ለመፈፀም የሚያስችል መሆኑ ለማረጋገጥ በአካል በመገኘት ሊያጣራ ይችላል፡፡

17. የሽርክና ወይም የሽሙር ማህበር ወይም ጊዜያዊ ህብረት (ጥምረት)

17.1 ተጫራቹ የጋራ ማህበር ወይም ጊዜያዊ ማህበር ከሆነ እንደ አንድ ኮንትራት
(ውል) ተደርጎ ይቆጠራል፡፡ እነዚህ ማህበራት ከመሀከላቸው እንደ መሪ ሆኖ
የሚሰራ አንድ ሰው ይወክላሉ፡፡ በጋራ ማህበሩ ወይም በጊዜያዊ ማህበሩ
የተወከለው/ኃላፊነት የተሰጠው ሰው ኮንትራት ይፈርማል፡፡ ሆኖም የማህበሩ
አባላት የጋራና በተናጠል ተጠያቂነት ይኖርባቸዋል፡፡ ጨረታ ከቀረበ በኋላ ያለግዥ
ፈፃሚው አካል ዕውቅና የጋራ ማህበሩ ወይም ጊዜያዊ ማህበሩ ጥምረት መቀየር
አይቻልም፡፡
17.2 ኮንትራቱን ለመፈራረም በጋራ ማህበሩ ወይም በጊዜያዊ ማህበሩ የተወከለ ሰው
መወከሉን የሚያረጋግጥ ሕጋዊ ሰነድ ለግዥ ፈፃሚው አካል ማቅረብ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
12/34
ይኖርበታል፡፡ ሕጋዊ ሰነዱ ሥልጣን ባለው አካል የተሰጠና የተወከለው ሰው በጋራ
ማህበሩ ወይም በጊዜያዊ ማህበሩ ስም መፈረም የሚያስችል መሆን ይኖርበታል፡፡
እያንዳንዱ የማህበሩ አባልም የግዥ ፈፃሚውን አካል በሚያረካ ሁኔታ አስፈላጊ
የሆኑትን የሕግ፣ የቴክኒክና የፋይናንስ ፍላጐቶች መሟላታቸውንና አገልግሎቱን
በአግባቡ ለመስጠት የሚያስችሉ መሆኑን ማረጋገጥ ይገባቸዋል፡፡

18. አማራጭ መጫረቻዎች

18.1 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰነድ በሌላ አኳኋን ካልተገለፀ በስተቀር አማራጭ
ጨረታዎች ተቀባይነት አይኖራቸውም፡፡
18.2 አማራጭ ጨረታ እንዲቀርብ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ የተፈቀደ
ከሆነም ግዥ ፈፃሚው አካል አሸናፊውን ተጫራች ከመታወቁ በፊት
የሚከተሉትን ሁኔታዎች ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡
(ሀ) የቀረበው ጨረታ የግዥ ፈፃሚው አካል ያወጣው የጨረታ ሰነድ መሠረት
ያደረገ መሆኑን፣
(ለ) የቀረቡት አማራጭ ጨረታዎች የግዥ ፈፃሚው አካል ያወጣው የጨረታ
ሰነድ መሠረት ያደረጉ መሆናቸውን፣
(ሐ) የቀረቡት አማራጭ ጨረታዎች ከዋናው ጨረታ ጋር ሲገናዘቡ ሊያስገኙ
የሚችሉት ኢኮኖሚያዊና ቴክኒካዊ ጠቀሜታ በሚያሳምን ሁኔታ
መቅረቡን፣
(መ) የቀረቡት አማራጭ ጨረታዎች ለግምገማ የሚረዳ ዝርዝር መግለጫ
(የቁጥር ስሌቶች፣ የቴክኒክ ዝርዝር መግለጫዎች፣ የዋጋ ዝርዝሮች፣
የአሠሪር ዘዴዎችና ሌሎች ተዛማጅ መግለጫዎች) መካተታቸውን፡፡
18.3 ግዥ ፈፃሚው አካል የቴክኒክ ፍላጐት ጋር የሚጣጣም አማራጭ ጨረታ
ያቀረበና ዝቅተኛ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች ሊመረጥ ይችላል፡፡
18.4 የግዥ ፈፃሚው አካል አማራጭ ጨረታዎች የሚገመግመው በጨረታ ዝርዝር
መረጃ ሠንጠረዥና በክፍል 3 በተመለከቱት የግምገማ ዘዴዎችና መስፈርቶች
መሠረት ይሆናል፡፡
18.5 በግዥ ፈፃሚው አካል ያልተጠየቁ አማራጭ ጨረታዎች ውድቅ ይሆናሉ፡፡

19. መጫረቻዎች ፀንተው የሚቆዩበት ጊዜ

19.1 ተጫራቾች የሚያቀርባቸው መጫረቻዎች የግዥ ፈፃሚው አካል ከወሰነው


የጨረታ ማስረከቢያ ቀነ-ገደብ በኋላ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ
ለተጠቀሰው ጊዜ ፀንተው ይቆያሉ፡፡ ለአጭር ጊዜ ብቻ ፀንተው የሚቆዩ
መጫረቻዎች የግዥ ፈፃሚው አካል ብቁ እንዳልሆኑ ቆጥሮ ሊሰርዛቸው
ይችላል፡፡
19.2 በልዩ ሁኔታዎች ምክንያት ጨረታው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ከማብቃቱ በፊት
ግዥ ፈፃሚው አካል ተጫራቾች መጫረቻዎቻቸው ፀንቶ የሚቆይበትን ጊዜ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
13/34
እንዲያራዝሙ ሊጠይቅ ይችላል፡፡ ጥያቄውና መልሱ በፅሑፍ የሚፈፀም
ይሆናል፡፡
19.3 ተጫራቹ የማራዘም ጥያቄውን ባይቀበለው ጨረታው ውድቅ ይሆናል፡፡ ሆኖም
ያስያዘው የጨረታ ዋስትና ሊወረስበት አይችልም፡፡
19.4 ጨረታው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ለማራዘም የተስማሙ ተጫራቾች
ያራዘሙበትን ጊዜ በመጥቀስ ስምምነታቸውን በፅሑፍ ማሳወቅ ይኖርባቸዋል፡፡
ያስያዙት የጨረታ ዋስትናም በዚሁ መሠረት መራዘም ይኖርበታል ወይም አዲስ
የጨረታ ዋስትና ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
19.5 ጨረታው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ለማራዘም ያልተስማማ ተጫራች የግዥ
ፈፃሚው አካል ጥያቄ ለመፈፀም እምቢተኛ እንደሆነ ተቆጥሮ ጨረታው ውድቅ
እንዲሆንና ከውድድሩ እንዲወጣ ይደረጋል፡፡

20. የጨረታ ዋስትና

20.1 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በሌላ ሁኔታ ካልተገለፀ በስተቀር ተጫራቾች
በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ የተገለፀውን የገንዘብ ዓይነት መጠን
የሚያሟላ ዋናውን (ኦሪጅናል) የጨረታ ዋስትና ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ በኮፒ
(ቅጂ) የሚቀርብ የጨረታ ዋስትና ተቀባይነት የለውም፡፡
20.2 የጨረታው ዋስትና በተጫራቹ ምርጫ ከሚከተሉት ዓይነቶች አንዱ ሊሆን
ይችላል፡፡
(ሀ) በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና፣
(ለ) በማይሻር ሌተር ኦፍ ክሬዲት (L/C) የቀረበ ዋስትና፣
(ሐ) ጥሬ ገንዘብ ወይም በታወቀ ባንክ የተረጋገጠ ቼክ ወይም የክፍያ
ትዕዛዝሁሉም ዓይነት የዋስትና ሰነዶች ከታወቀ ምንጭና ብቁ ከሆነ
ሀገር መሆን አለባቸው፡፡ በውጭ አገር ባንክ ወይም የፋይናንስ ተቋም
የተሰጠ ዋስትና በአገር ውስጥ ባንክ ተረጋግጦ መቅረብ ይኖርበታል፡፡
የጨረታ ዋስትናው በጨረታ ቅፆች ክፍል 4 ውስጥ የተካተተውን ወይም
ሌላ አግባብነት ያለውን ተመሳሳይ የዋስትና ቅጽ በመጠቀም ይቀርባል፡፡
በየትኛው መልኩ ቅፁ የተጫራቹን ሙሉ ስም ማካተት መቻል አለበት፡፡
የጨረታ ዋስትናው ጨረታው ፀንቶ ከሚቆይበት ጊዜ በኋላ ለ 28 ቀናት
ተጨማሪ ቆይታ ተግባራዊ ይሆናል፡፡
20.3 የጋራ ማህበር የጨረታ ዋስትና በጋራ ማህበሩ ስም ወይም በሁሉም የማህበሩ
አባላት ስም መዘጋጀት ይኖርበታል፡፡ በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 22.7
መሠረት ከጨረታ ዋስትና ጋር በተያያዘ ምክንያት ዕገዳ ቢጣል በሁሉም የማህበሩ
አባላት ላይ ተፈፃሚ የሆናል፡፡
20.4 ማንኛውም ጨረታ በሚፈለገው የጨረታ ዋስትና በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ
አንቀጽ 22.1 መሠረት ተደግፎ ካልቀረበ ግዥ ፈፃሚው አካል ጨረታውን ውድቅ
ሊያደርገው ይችላል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
14/34
20.5 የጨረታው አሸናፊ በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 45 መሠረት የውል
ማስከበሪያ ዋስትና እንደቀረበ የተሸናፊ ተጫራቾች የጨረታ ዋስትና ወዲያውኑ
ተመላሽ ይደረግላቸዋል፡፡
20.6 የአሸናፊው ተጫራቾች ጨረታ ዋስትና ተጫራቹ ውሉን እንደፈረመና
ተፈላጊውን የውል ማስከበሪያ ዋስትና እዳቀረበ ወዲያውኑ ተመላሽ
ይደረግለታል፡፡
20.7 የጨረታ ዋስትና ሊወረስ የሚችለው፦
(ሀ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 19.2 ውስጥ በተመለከተው ሁኔታ
ካልሆነ በስተቀር ተጫራቹ በጨረታ ማስረከቢያ ሰነድ ውስጥ በተጠቀሰው
ጊዜ ውስጥ ተጫራቹ ከጨረታው ከወጣ፣ ወይም
(ለ) አሸናፊው ተጫራች ቀጥለው የተመለከቱትን ማድረግ ሲያቅተው፦

I. በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 44 መሠረት ውል መፈረም፣


II. በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 45 መሠረት የውል ማስከበሪያ ዋስትና
ማቅረብ፤
20.8 በውጭ ሀገር ተጫራቾች ከውጭ ባንኮች የሚቀርብ የጨረታ ዋስትና በሁኔታዎች
ላይ ያልተመሠረተና በሀገር ውስጥ ባንኮች የተረጋገጠ መሆን ይኖርበታል፡፡

21. ከመጫረቻ ሰነድ ጋር መቅረብ ያለባቸው ሰነዶች

21.1 ሁሉም የሚቀርቡት መጫረቻዎች በጨረታ ሰነዱ ውስጥ የተጠቀሱትን


ፍላጐቶችና ከዚህ በታች የተመለከቱትን ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡
21.2 የተጫራቹ ብቁነት የሚረጋገጠው በሚከተሉት ወሳኝ የሰነድ ማስረጃዎች
ይሆናል፡፡

(ሀ) በክፍል 4 የጨረታ ቅፅች መሠረት የሚቀርብ የጨረታ ማስረከቢያ ሠንጠረዥና


ከሠንጠረዡ ጋር ተያይዘው መቅረብ ያለባቸው የሚከተሉት ወሳኝ ሰነዶች
ናቸው፡፡
I. በታክስ ባለሥልጣን የተሰጠ የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ሰርቲፊኬት
(በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ንዑስ አንቀጽ 4.6 (ለ) (ii))
በተመለከተው መሠረት የሀገር ውስጥ ተጫራቾችን ይመለከታል፡፡
II. በታክስ ባለሥልጣን የተሰጠ ወቅታዊ የታክስ ክፍያ ሰርቲፊኬት (የሀገር ውስጥ
ተጫራቾችን ይመለከታል)፡፡
III. ከሚሰራበት ሀገር የተሰጠ ወቅታዊ የንግድ ፈቃድና የንግድ ምዝገባ
ሰርቲፊኬት (የውጭ ሀገር ተጫራቾችን ይመለከታል)፡፡
IV. እንደአስፈላጊነቱ አግባብነት ያለው የሙያ ብቃት ሰርቲፊኬት
(ለ) በክፍል 4 የጨረታ ትፆች መሠረት የተጫራቹ አግባብነት ሰርቲፊኬት
ከሚከተሉት ወሳኝ ሰነዶች ጋር መቅረብ አለበት፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
15/34
I. በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 22.2 በተመለከተው መሠረት
በኩባንያው ወይም በጋራ ማህበሩ ወይም በጊዜያዊ ማህበሩ ስም መፈረም
የሚችል መሆኑን የሚያስረዳ በሚመለከተው አካል የተሰጠ ሕጋዊ ውክልና፣
II. በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ንዑስ አንቀጽ 15.2 መሠረት የተጫራቹን
የፋይናንስ አቅም የሚያስረዳ ሰነድ፣
III. በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ንዑስ አንቀጽ 16.3 በሌላ ሁኔታ
ካልተገለፀ በስተቀር ተጫራቹ ቢያንስ አሁን ከተወዳደረበት የኮንትራት በጀት
የሚመጣጠን ሥራ በአግባቡ የሠራ መሆኑን የሚያስረዳ ከዚህ በፊት
ከሠራባቸው አካልት የተሰጠ ሥራ አፈፃፀም ሰርቲፊኬት፣
IV. በባለሙያዎቹ በራሳቸው ወይም ሥልጣን ባለው አካል የተፈረመ
የባለሙያዎች ተፈላጊ መረጃ (Curriculum Vitae)፣
(ሐ) በክፍል 6 በተመለከተው የፍላጐት መግለጫ፣ የቴክኒክ አቅርቦትና የአገባብነት
ሠንጠረዥ በዝርዝር መቅርብ አለበት፡፡ ዝርዝር መግለጫው ቢያንስ ለታቀደው
አገልግሎት የተጠየቀውን አነስተኛ የቴክኒክ ፍላጐት ማሟላት መቻል አለበት፡፡
ቀጥለው የተመለከቱት ወሳኝ ሰነዶችም አብረው ይቀርባሉ፡፡
I. በአንቀጽ 26 በተመለከቱት አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች መሠረት በድርጅቱ
የቀረበ ዋስትና፣
II. በክፍል 6 በሰፈረው ቅፅ “ሠ” መሠረት የአፈፃፀም ንድፎችና ስዕሎች፣
(መ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 2 ዐ መሠረት የጨረታ ዋሰትና፣
(ሠ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 18 መሠረት አማራጭ ጨረታዎች (የተፈቀደ
ሲሆን ብቻ) ፣
(ረ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.1 መሠረት ጨረታው የቀረበው በጋራ
ማህበር (joint venture) ሲሆን የመረጃ ቅፅ፣ የጋራ ማህበሩ የተቋቋመበት
ስምምነት ወይም ደብዳቤ ወይም ረቂቅ ስምምነት፣
(ሰ) በክፍል 4 የተመለከቱትን የጨረታ ቅፆች መሠረት በማድረግ አገልግሎቱን
ለመስጠት የቀረበ የዋጋ ዝርዝር፣ (አስፈላጊ ከሆነ ተጨማሪ ዝርዝር ሠንጠረዥ
ማያያዝ ይቻላል)
(ሸ) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ መሠረት ሌሎች ተጫራቾች ማቅረብ
ያለባቸው ሰነዶችና መረጃዎች፡፡

22. የጨረታ ቅፆችና አቀራረብ

22.1 ተጫራቹ በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 21 ውስጥ እንደተገለፀው ጨረታውን


ሲያቀርብ አንድ ኦሪጅናል አዘጋጅቶ “ኦሪጅናል” የሚል ምልክት በግልጽ
ያደርግበታል፡፡ በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 16 መሠረት አማራጭ ጨረታ
ማቅረብ ሲፈቀድና ማቅረብ ሲያስፈልግ “አማራጭ” ጨረታ የሚል ምልክት
በማድረግ ያቀርባል፡፡ በተጨማሪም ተጫራቹ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ
ውስጥ በተጠቀሰው መጠን ቅጅዎችን (ኮፒዎችን) አቅርቦ በላዩ ላይ በግልጽ
“ቅጂ” የሚል ምልክት ያደርግበታል፡፡ በኦሪጅናልና በቅጂው መካከል ያለመጣጣም
(ልዩነት) ቢከሰት ኦርጅናሉ የበላይነት ይኖረዋል፡፡ የጨረታ መረጃ ሠንጠረዥ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
16/34
ሲጠይቅ ተጫራቾች የቴክኒክና የፋይናንስ ጨረታቸውን በሁለት በተለየዩ
ኢንቨሎፓች ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
22.2 የጨረታ ሰነዱ ኦሪጅናልና ቅጂዎቹ በታይፕ ወይም በማይለቅ ቀለም ተጽፈው
በአግባቡ ሥልጣን ባለው ፈራሚ በተጫራቹ ስም የፈረማሉ፡፡ ይህ የሥልጣን
አሰጣጥ በጨረታ መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ በተጠቀሰው መሠረት የጽሑፍ
ማረጋገጫን እንዲቀርብና ከጨረታው ጋር እንዲያያዝ መደረግ ይኖርበታል፡፡
የፈራሚው ስምና ሥልጣን ከፊርማው በታች በታይፕ መፃፍ ወይም መታተም
አለበት፡፡ በሁሉም የጨረታ ሰነድ ገፆች ላይ ጨረታውን በሚፈርመው ሰው
ይፈረማሉ ወይም አጭር ፊርማ ይደረግባቸዋል፡፡
22.3 ማናቸውም ስርዞች፣ ድልዞች፤ የበፊቱ ጠፍቶ በምትኩ ሌላ የተፃፈባቸው
የመጫረቻ ሰነዶች ሕጋዊ የሚሆኑት ስልጣን በተሰጠው አካል ፊርማ ወይም
አጭር ፊርማ ሲረጋገጥ ብቻ ነው፡፡

መ. የጨረታ አቀራረብና አከፋፈት

23. የጨረታዎች አስተሻሸግና ምልክት አደራረግ

23.1 ተጫራቹ የመጫረቻ ሰነዱን ኦሪጅናልና ቅጂ አማራጭ መጫረቻዎችን ጨምሮ


በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 18 መሠረት በተለያዩ ኢንቨሎፖች ውስጥ
“ኦሪጅናል” እና “ቅጂ” በሚል ምልክት በማድረግ ያሽጋቸዋል፡፡ እነዚህን ኦሪጂናልና
ቅጂዎችን የያዙ ኢንቨሎፖች በሌላ ትልቅ ኢንቨሎፕ ውስጥ ተከተው ይታሸጋሉ፡፡
23.2 የውስጥና የውጪው ኢንቨሎፖች ገፅታ፦
(ሀ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 24.1 መሠረት በግዥ ፈፃሚው አካል
አድራሻ ስምና አድራሻ ይፃፍበታል፣
(ለ) በጨረታ መረጃ ሠንጠረዥ በተጠቀሰው መሠረት የግዢውን አርዕስት
ወይም የፕሮጀክቱ ስም እና የግዥ መለያ ቁጥር ይይዛል፡፡
(ሐ) ኢንቨሎፖቹ ላይ በግልጽ በሚታይ ሁኔታ “ከጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት
በፊት መከፈት የሌለበት” የሚል ምልክት ይደረግባቸዋል፡፡
23.3 በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 25.1 መሠረት ዘግይቶ የቀረበን ጨረታ
የዘገየ ተብሎ ለተጫራቾች ሳይከፈት ለመመለስ ይቻል ዘንድ ውጫዊው
ኢንቨሎፖች የተጫራቹን ስምና አድራሻ የያዘ መሆን አለበት፡፡
23.4 ሁሉም ኢንቨሎፖች በተገቢው ሁኔታ ካልታሸጉና ምልክት ካልተደረገባቸው
በትክክል ካለመቀመጣቸውም ሆነ ለጨረታው ያለጊዜው መከፈት የግዥ
ፈፃሚው አካል ኃላፊነት አይወስድም፡፡

24. የጨረታዎች ማቅረቢያ ቀነ-ገደብ

24.1 የመጫረቻ ሰነዶች በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ የተጠቀሰው ቀንና
ሰዓት ከማለፉ በፊት ግዥ ፈፃሚው አካል እንዲረከባቸው መደረግ አለበት፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
17/34
24.2 ግዥ ፈፃሚው አካል በራሱ ኃላፊነትና ተነሳሽነት በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ
8 መሠረት የጨረታ ሰነዶችን በማሻሻል የጨረታዎችን የማስረከቢያ ቀነ-ገደብ
ማራዘም ይችላል፡፡ ይህም በሆነበት ጊዜ የግዥ ፈፃሚው አካል እና ቀደም ሲል
በነበረው የጊዜ ገደብ መሠረት የነበሩ ተጫራቾች መብቶችና ግዴታዎች
በተሻሻለው ሰነድ መሠረት የሆናል፡፡

25. ዘግይተው የሚቀረቡ መጫረቻዎች

25.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 24 መሠረት ከጨረታው


ማስረከቢያ ቀነ-ገደብ በኋላ የሚመጣውን ማንኛውንም መጫረቻ አይቀበልም፡፡
ማንኛውም ከቀነ ገደቡ በኋላ ለግዥ ፈፃሚው አካል የደረሱ ጨረታዎች
በመዘግየታቸው ውድቅ የተደረጉ ተብለው ሳይከፈቱ ለተጫራቹ የመለሳሉ፡፡

26. ጨረታዎችን መሰረዝ፣ መተካትና ማሻሻል

26.1 ተጫራቹ የመጫረቻውን ዋጋ ካስረከበ በኋላ ሙሉ ሥልጣን ባለው ተወካዩ


በተፈረመ የጽሑፍ ማስታወቂያና በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 22.2
መሠረት የውክልና ሥልጣኑን ኮፒ ጨምሮ ከጨረታው ሊወጣ፣ የጨረታውን
ዋጋው ሊተካ ወይም ሊያሻሽል ይችላል፡፡ የጽሑፍ ማስታወቂያውን ተከትሎ
የጨረታ መተኪያ ወይም ማሻሻያ ማቅረብ አለበት፡፡ ሁሉም ማስታወቂያዎች
(ሀ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 24 እና 25 መሠረት የሚቀርቡት
ኤንቬሎፖች “ከጨረታ መውጫ” ወይም “መተኪያ” ወይም “ማሻሻያ”
ተብሎ በግልፅ ሊፃፍባቸው ይገባል፡፡
(ለ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 34 መሠረት የግዢ ፈጻሚ አካል
ከጨረታዎች ማስረከቢያ ቀነ ገደብ በፊት ሊረከባቸው ይገባል፡፡
26.2 ከጨረታ ለመውጣት ጥያቄ የቀረበባቸው መጫረቻዎች በተጫራቾች መመሪያ
ንዑስ አንቀጽ 26.1 መሠረት ሳይከፈቱ ለተጫራቾች መመለስ አለባቸው፡፡
ከጨረታ ማስረከቢያ ቀነ- ገደብ በኋላ የሚቀርቡ ከጨረታ የመውጣት
ማስታወቂያዎች መልስ አይሰጣቸውም፡፡ በቀነ-ገደቡ በቀረበው ጨረታ ተቀባይነት
ያገኘ ጨረታ ሆኖ ይቀጥላል፡፡
26.3 ተጨራቹ ከጨረታ ማስረከቢያ ቀነ-ገደብና በጨረታ ማስረከቢያ ሰነድ ውስጥ
በተጠቀሰው ጨረታው ፀንቶ በሚቆይበት ጊዜ ውስጥ (የተደረገ ማራዘም ካለ
ጨምሮ) ከጨረታ መውጣት፣ መተካት ወይም ዋጋ ማሻሻል አይችልም፡፡

27. የጨረታ አከፋፈት

27.1 ግዥ ፈፃሚው አካል ጨረታውን የሚከፍተው በጨረታ ዝርዝር መረጃ


ሠንጠረዥ ውስጥ በተጠቀሰው ቀን፣ ቦታና ሰዓት መሠረት ፍላጐት ያላቸው
የተጫራቾች ተወካዮች በተገኙበት ይሆናል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
18/34
27.2 በመጀመሪያ ከጨረታ “መውጫ” የሚል ምልክት ያለበት ኤንቬሎፕ ተከፍቶ
ከተነበበ በኋላ ተጓዳኝ ኤንቬሎፕ ሳይከፈት ለተጫራቾቹ የመለሳሉ፡፡ ሕጋዊ
ሥልጣን ባለው አካል ለመጠየቁ ተጓዳኝ ማስረጃ ያልያዘና በጨረታ መክፈቻው
ላይ ካልተነበበ ከጨረታ የመውጣት ጥያቄ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ ቀጥሎም
“መተኪያ“ የተሰኙ ፖስታዎች ተከፍተው ከተነበቡ በኋላ ከተተካው ጋር
ተለዋውጠው የመጀመሪያው ፖስታ ሳይከፈት ለተጫራቹ ይመለሳል፡፡
የትኛውም “የመተካት” ጥያቄ ሥልጣን ባለው አካል ለመጠየቅ ማስረጃ ካልያዙና
በጨረታ መክፈቻው ላይ ያልተነበበ ጥያቄ ተቀባይነት የለውም፡፡ በመቀጠልም
“ማሻሻያ” የሚል ምልክት የያዙ ፖስታዎች ከተጓዳኝ ጨረታ ጋር ተከፍተው
ይነበባሉ፡፡ የትኛውም የጨረታ “ማሻሻያ” ሕጋዊ ሥልጣን ባለው አካል ለመጠየቁ
ከማሻሻያ ማስታወቂያው ጋር ማስረጃ ካልቀረበና በጨረታ መክፈቻው ላይ
ካልተነበበ ተቀባይነት የለውም፡፡ በጨረታ መክፈቻ ላይ ተከፍተው የተነበቡ
ጨረታዎች ብቻ ወደ ቀጣይ ግምገማ ይሸጋገራሉ፡፡
27.3 የተቀሩት ኢንቬሎፖች አንድ በአንድ ተከፍተው የተጫራቹ ስምና “ማሻሻያ”
ካለ፣ የጨረታ ዋጋዎች፣ ቅናሾችም (ካሉ) እና ተለዋጭ የዋጋ ሀሳቦች (ካሉ)፣
የጨረታ ዋስትና ማቅረብ አስፈላጊ ከሆነ እንዲሁም ሌሎች ግዥ ፈፃሚው አካል
አግባብነት አላቸው የሚላቸው ዝርዝሮች ይነበባሉ፡፡ በጨረታ መክፈቻው ላይ
የተነበቡ ቅናሾችና አማራጭ የዋጋ ሀሳቦች ብቻ ለግምገማ ዕውቅና ያገኛሉ፡፡
በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 25.1 መሠረት ከዘገዩ ጨረታዎች በስተቀር
የትኛውም ጨረታ በጨረታ መክፈቻ ላይ ውድቅ አይደረግም፡፡
27.4 የግዥ ፈፃሚው አካል የጨረታ መክፈቻውን ሂደት ቢያንስ የሚከተሉትን አካቶ
ይመዘግባል፡፡ የተጫራቹን ስም፣ ከጨረታ የመውጫ፣ የመተኪያ ወይም የማሻሻያ
ጥያቄዎችን፣ የጨረታ ዋጋውን ከተቻለ በየጥቅሉ (ካለ)፣ ማንኛቸውንም
ቅናሾችና አማራጭ የዋጋ ሀሳቦች፣ የጨረታ ዋስትና መኖርና ያለመኖር፣ አስፈላጊ
ከሆነ በጨረታው ላይ የተገኙት ተወካዮች የጨረታውን ዘገባ እንዲፈርሙ
ይጠየቃሉ፡፡ የተጫራቹ ፊርማ ከዘገባው ላይ መታጣት የጨረታውን ይዘትም ሆነ
የዘገባውን ውጤት አይለውጠውም፡፡
27.5 ማንኛውም በጨረታ መክፈቻው ሥነ-ሥርዓት ወቅት ያልተከፈተና ያልተነበበ
የጨረታ ሰነድ ለቀጣይ ግምገማ ሊቀርብ አይችልም፡፡

ሠ. ጨረታዎችን መገምገምና ማወዳደር

28. ምስጢራዊነት

28.1 የጨረታው ውድድር አሸናፊ ለሁሉም ተጫራቾች እስካልተገለጸ ድረሰ የጨረታ


ምርመራን፣ ግምገማን፣ ምዘናን፣ ድህረ ብቁነትና የጨረታ አሸናፊነት ሀሳብን
የሚመለከት መረጃ ለተጫራቾችም ሆነ ሌሎች ጉዳዩ ለማይመለከታቸው
ግለሰቦች ማሳወቅ የተከለከለ ነው፡፡
28.2 በጨረታ ምርመራ፣ ግምገማ፣ ምዘናና ድህረ-ብቃት ወይም ውል አሰጣጥ ወቅት
የግዥ ፈፃሚውን ውሳኔ ለማስቀየር ተጫራቹ የሚያደርገው ማናቸውም ጥረት
ከጨረታ ለመሠረዝ ምክንያት ሊሆን አይችልም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
19/34
28.3 የተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 28.2 ቢኖርም ከጨረታው መከፈት እስከ
ውል መፈራረም ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ ማንኛውም ተጫራች ከጨረታው
ሂደት ጋር በተያያዘ በማንኛውም ጉዳይ ላይ የግዥ ፈፃሚውን ማግኘት ሲፈልግ
የሚፈልገውን ነገር በጽሑፍ ማቅረብ አለበት፡፡

29. የማብራሪያ ጥያቄ አቀራረብ

29.1 ግዥ ፈፃሚው ከጨረታ ምርመራ፣ ግምገማ፣ ምዘናና ድህረ ብቃት ሂደት ጋር


በተያያዘ ግልፅ ባልሆኑት ጉዳዮች ዙሪያ ተጫራቾች ማብራሪያ እንዲሰጡት
ሊጠይቅ ይችላል፡፡ ለቀረበው ጥያቄ በተጫራቹ የተሰጠው ምላሸ ወይም
ማብራሪያ ተገቢ ሆኖ ካልተገኘ ግምት ውስጥ አይገባም፡፡ የማብራሪያ
ጥያቄውና መልሱም በጽሑፍ መሆን አለበት፡፡ በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ
አንቀጽ 32 መሠረት የሒሳብ ስሌትንና ሌሎች ጥቃቅን ጉዳዮችን አስመልክቶ
ብቻ የቀረበ ማብራሪያ ካልሆነ በስተቀር በቀረበው ዋጋ ወይም በጨረታው ላይ
መሰረታዊ ለውጥ የሚያመጣ ማብራሪያ ወይም ለውጥ ተቀባይነት
አይኖረውም፡፡
29.2 ተጫራቹ በግዥ ፈፃሚው አካል ለቀረበለት የማብራሪያ ጥያቄ ወቅታቂ ምላሽ
ካልሰጠ ጨረታው ውድቅ ሊደረግበት ይችላል፡፡

30. ተቀባይነት ያላቸው ጨረታዎች

30.1 የግዥ ፈፃሚው አካል ተጫራቹ ያቀረበውን የመጫረቻ ሃሳብ ብቁነት


የሚወሰነው ለተጫራቾች የሰጠውን የጨረታ ይዘቶች መሠረት በማድረግ ነው፡፡
30.2 ብቃት ያለው መጫረቻ ማለት ከሁሉም የውል ቃሎችና ሁኔታዎች፤ እንዲሁም
ከተጠየቀው ዝርዝር ስፔስፊኬሽን ጋር የሚጣጣምና ጉልህ የሆነ ግድፈት
የሌለበት ነው፡፡ ጉልህ ልዩነት፣ አለማሟላት ወይም ግድፈት የሚወሰነው፦
(ሀ) ጨረታው ተቀባይነት ቢያገኝ፤
i. በውሉ ውስጥ የተጠቀሱ የዕቃዎችና የተያያዥ አገልግሎቶች ወሰን፣ ጥራት
ወይም አፈፃፀም ላይ የጎላ ልዩነት ይፈጥራል ተብሎ ሲታሰብና፣
ii. በውሉ ውስጥ የተጠቀሱ የግዥ ፈፃሚውን መብቶች ወይም የተጫራቹን
ግዴታዎች የማዛባት እና ከጨረታ ሰነዶች ጋር ያለመጣጣም ሁኔታ ሲፈጠር፤
ወይም

(ለ) ጨረታው ተቀባይነት ያገኘው በጨረታው ግምገማ ወቅት የታዩ መሰረታዊ


ግድፈቶች እንዲስተካከሉ ተደርጎ ከሆነ ከሌሎች ተጫራቾች መብት ጋር
በተያያዘ ሚዛናዊነትን የማፋለስ ውጤት ያስከትላል ተብሎ ሲገመት ነው፡፡
30.3 አንድ ጨረታ በጨረታ ሰነድ ላይ የተጠቀሱና ወሳኝ የሆኑ የፍላጎት መግለጫዎች
የማያሟላ ከሆነ ግዥ ፈፃሚው አካል ውድቅ ያደርገዋል። ውድቅ ከተደረገ ቡኋላ
ተጫራቹ ያላሟላቸውን መሰረታዊ ግድፈቶች እንዲያሟላ በማድረግ ብቁ
ሊያደርገው አይችልም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
20/34
30.4 ብቁ ያልሆኑ ጨረታዎች ብቁ ያልሆኑበት በቂ ምክንያቶች በግምገማ ሪፖርት ውስጥ
በግልፅ መመልከት ይኖርበታል፡፡
30.5 የጨረታው ሰነድ የሚጠይቃቸው ፍላጐቶች አሟልቶ የተገኘው አንድ ተጫራች
ብቻ ሲሆን የቀረበው ጨረታ ለግዥ ፈፃሚው አካል ጥያቄዎች መሠረታዊ መልስ
የሚሰጥ እስከሆነና የቀረበው ዋጋም ካለው ወቅታዊ የገበያ ዋጋ ጋር ሲነፃፀር ያነሰ
ወይም ተመጣጣኝ ሆኖ ከተገኘ ከተጫራቹ ጋር ውል ሊፈጸም ይችላል፡፡

31. የጨረታዎች አለመጣጣምና ግድፈቶች

31.1 የመጫረቻ ሰነዱ አጥጋቢ ከሆነ የግዥ ፈፃሚው አካል መሠረታዊ ያልሆኑ
ያለመጣጣሞችን ወይም ግድፈቶችን ሊያልፋቸው ይችላል፡፡
31.2 ጨረታው አጥጋቢ ከሆነ የግዥ ፈፃሚው አካል መሠረታዊ ያልሆኑ
አለመጣጣሞችን ወይንም ግድፈቶችን ለማስተካከል ተጫራቹን ተፈላጊ መረጃ
ወይም ሰነድ በሚፈለገው ጊዜ ውስጥ እንዲያቀርብ ሊጠየቅ ይችላል፡፡ ሆኖም
የሚደረገው ማስተካከያ ከጨረታው ዋጋ ጋር መያያዝ የለበትም፡፡ ተጫራቹ
በተጠየቀው መሠረት ተስማምቶ አስተካክሎ ካላቀረበ ከጨረታው ሊሠረዝ
ይችላል፡፡
31.3 ጨረታው አጥጋቢ ከሆነ የግዥ ፈፃሚው አካል መሠረታዊ ያልሆኑ
አለመጣጣሞችንና ግድፈቶችን ሊያስተካክል ይችላል፡፡ ተዘለው ወይም በሌላ
ያልተሟላ አቀራረብ ምክንያት ዋጋ ያልተሰጠባቸው ዕቃዎች ወይም
አገልግሎቶች ለውድድር ዓላማ ሲባል ብቻ ለተጠቀሱት ዕቃዎች ወይም
አገልግሎቶች በጨረታ ወቅት የቀረበ ከፍተኛ ዋጋ ተወስዶ ማስተካከያ
እንዲሰላላቸው ይደረጋል፡፡

32. አጠራጣሪ የጨረታ ዋጋዎችና የስሌት ስህተቶች

32.1 ጨረታው በመሠረቱ አጥጋቢ መሆኑ ከታወቀ የግዥ ፈፃሚው አካል የቁጥር
ስህተቶችን በሚከተሉት መሠረት ያስተካክላል፡፡
(ሀ) የግዥ ፈፃሚው አካል አስተያየት የዴሲማል ነጥብ አቀማመጥ ስህተት
ካልሆነ በስተቀር በአንዱ ነጠላ ዋጋና በተፈላጊው በመጠን ተባዝቶ
በሚገኘው ጠቅላላ ዋጋ መካከል ልዩነት ከመጣ የአንዱ ነጠላ ዋጋ
የበላይነት ይኖረዋል፡፡ ጠቅላላ ዋጋ በአንፃሩ ይስተካከላል፡፡ በግዥ
ፈፃሚው አስተያየት መሠረት በነጠላ ዋጋ ውስጥ የዴሲማል ነጥቦች
አቀማመጥ ተዛብቷል ብሎ ካመነ ጠቅላላ ዋጋው የበላይነት ያገኝና
የአንዱ ዋጋ በዚያው መጠን ይስተካከላል፡፡
(ለ) ንዑሳን ድምሮች ወይም ቅናሾች ተዛማጅ በሆነው ጠቅላላ ድምር ላይ
ስህተት ካለ ንዑሳን ድምሮች እንዳሉ ተወስደው ጠቅላላው ድምር
በዚያው መሠረት ይስተካከላል፡፡
(ሐ) በቁጥሮችና በቃላት መካከል ልዩነት ከታየ በቃላት የተገለፀው ቁጥር
ከስህተቱ ጋር የተያያዘ ካለሆነ በስተቀር በፊደል የተገለፀው ቁጥር

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
21/34
ይወሰዳል፡፡ በፊደል የተገለፀው ቁጥር ከሂሳቡ ስህተት ጋር የተየያዘ ከሆነ
በቁጥር የተገለፀው መጠን እላይ በፊደል “ሀ” እና “ለ” ላይ ባለው
መሠረት በቁጥር የተገለፀው መጠን የበላይ ይሆናል፡፡
32.2 የግዥ ፈፃሚው አካል የተገኙትን የስሌት ስህተቶች በማረም ወዲያውኑ
ለተጫራቹ በጽሑፍ በማሳወቅ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ጠንጠረዥ
በተመለከተው መሠረት እርማቱን መቀበል አለመቀበሉን ከተጠየቀበት ቀን
ጀምሮ በተወሰነ ጊዜ ገደብ ውስጥ መልስ እንዲያቀርብ ይጠይቃል፡፡ እርማቶቹ
በመጫረቻ ሰነድ ላይ በግልጽ መመልከት አለባቸው፡፡
32.3 በአሸናፊነት የተመረጠ ተጫራች የስህተቶችን እርማት ካልተቀበለ ጨረታው
ውድቅ ይደረግበታል፡፡

33. ልዩ አስተያየት

33.1 ልዩ አስተያየት ተግባራዊ አይሆንም፡፡

34. የመጀመሪያ ደረጃ የጨረታ ግምገማ

34.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 21 በተመለከተው


መሠረት የተጠየቁት ሁሉም ሰነዶች መቅረባቸውንና የቀረቡት ሰነዶችም
የተሟሉ መሆናቸውን ለመወሰን ሰነዶቹን መመርመር አለበት፡፡
34.2 ጨረታው ከተከፈተበት እስከ ውሉ ስምምነት ፊርማ ድረሰ ባለው ጊዜ
ማንኛውም ተጫራች የግዥ ፈፃሚውን አካል ከጨረታው ጋር በተያያዘ
መገናኘት አይችልም፡፡ በምርመራ፣ በግምገማ፣ የጨረታ ደረጃን በሚወጣበት
ወቅትና የተጫራች የአሸናፊነት ሀሳብ በሚቀርብበት ጊዜ የግዥ ፈፃሚው አካል
ላይ ጫና የሚፈጥር ማንኛውም ተጫራች ጨረታው ውድቅ ይደረግበታል፡፡
34.3 የግዥ ፈፃሚው አካል የሚከተሉት ሁኔታዎች ሲኖሩ ጨረታው ብቁ አይደለም
በማለት ሊወስን ይችላል፡፡

(ሀ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 22.2 መሠረት ጨረታው ላይ


የፈረመው ሰው በኩባንያው ወይም በጋራ ማህበሩ ወይም በጊዜያዊ
ማህበሩ ስም ለመፈረም የተወከለበት ህጋዊ የጽሑፍ ሰነድ ሳይቀርብ
ሲቀር፣
(ለ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 22.2 መሠረት ኦርጅናልና ቅጂ
ጨረታዎች ሥልጣን ባለው ሰው እንኳ የተፈረመ ቢሆንም እንኳ በታይፕ
ወይም በማይለቅ ቀለም ያልተዘጋጀ ከሆነ፣
(ሐ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 24.2 መሠረት ሁሉም የጨረታው
ገፆች ሥልጣን ባለው ሰው ካልተፈረሙ ወይም አጭር ፊርማ
ካልተደረገባቸው፣
(መ) ጨረታው በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 11.1 በተመለከተው
ቋንቋ ያልቀረበ ከሆነ፣

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
22/34
(ሠ) ተጫራቹ የተፈረሙና ቀን ያለበት የጨረታ ማስረከቢያ ሠንጠረዥ
ማቅረብ ካልቻለ፡
(ረ) ተጫራቹ የተፈረመና ቀን ያለበት የዋጋ ዝርዝር ቅጽ ማቅረብ ካልቻለ፣
(ሰ) ተጫራቹ የተፈረመና ቀን ያለበት የተጫራች አግባብነት ማረጋገጫ
(ቅጽ) ካልቀረበ፣
(ሸ) ተጫራቹ የተፈረመና ቀን ያለበት የፍላጐት ዝርዝር፣ የቴክኒክ ሂሳብና
የአግባብነት ሠንጠረዥ (ቅጽ) ካላቀረበ፣
(ቀ) ተጫራቹ የተፈረመና ቀን ያለበት የጨረታ ዋስትና ካላቀረበ፣
(በ) የቀረበው የጨረታ ዋስትና በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 2 ዐ መሠረት
ካልሆነ፡፡

35. የመጫረቻ ሰነዶች ህጋዊነት፣ የሙያ፣ የቴክኒክ ብቃትና የፋይናንስ አቋም

35.1 የግዥ ፈፃሚው አካል የተጠየቁት ወሳኝ ሰነዶች ተሟልተው መቅረባቸውን


ካረጋገጠ በኋላ የጨረታው ህጋዊነት፣ ፕፌሽናል፣ ቴክኒካልና ፋይናንሻል
ተቀባይነት ይመረምራል፣ የጨረታ ሰነዱ በተቀመጠው መስፈርት መሠረት
ብቁና ብቁ ያልሆኑትን ይለያል፡፡
35.2 ሕጋዊ ተቀባይነት

የግዥ ፈፃሚው አካል በሚከተሉት ምክንያቶች የመጫረቻን ብቁ አለመሆን


ሊወስን ይችላል፡፡

(ሀ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.2 መሠረት ተጫራቹ ዜግነት


የሌለው ሲሆን፣
(ለ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.3 መሠረት ከተጫራቹ ጋር
የጥቅም ግጭት መኖሩ ሲታወቅ፣
(ሐ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.6 (ለ) (i) መሠረት ተጫራቹ
ከሥራው ጋር አግባብነት ያለው የታደሰ የንግድ ፈቃድ ማቅረብ ሳይችል
ሲቀር፣
(መ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.7 መሠረት ተጫራቹ
በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ያልተመዘገበ ሲሆን፣
(የሀገር ውስጥ ተጫራቾች ብቻ ይመለከታል)፣
(ሠ) በጨረታ መረጃ ሠንጠረዥ ንዑስ አንቀጽ 4.6 (ለ) (ii) መሠረት የሀገር
ውስጥ ተጫራቹ ሆኖ በታክስ ባለሥልጣን የተሰጠ የተጨማሪ ዕሴት
ታከለ የምዝገባ ሰርቲፊኬት ማቅረብ ሳይችል ሲቀር፣
(ረ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 24፤ 4.6 (ለ) (iii) መሠረት የሀገር
ውስጥ ተጫራቾች ሆኖ ታክስ የከፈለበት ሰርቲፊኬት ከታክስ
ባለሥልጣን ማቅረብ ሳይችል ሲቀር፣
(ሰ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.6 (ሐ) መሠረት የውጭ ሀገር
ተጫራች ሆኖ ከተቋቋመበት ሀገር የንግድ ምዝገባ ሰርቲፊኬት ወይም
የንግድ ፈቃድ ማቅረብ ሳይችል ሲቀር፣

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
23/34
(ሸ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.4 መሠረት ከዚህ በፊት ከነበሩ
የኮንትራት ግዴታዎች ጋር በተያያዘ ምክንያት በመንግሥት ግዥ
እንዳይሳተፍ በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የታገደ
ተጫራች ከሆነ፣
(ቀ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.1 መሠረት ጨረታው የቀረበው
ከጋራ ማህበር ከሆነና ተጫራቹ የጋራ ማህበሩን የመረጃ ቅፅ፣ ማህበሩ
የተቋቋመበትን ስምምነት ወይም ደብዳቤ ማቅረብ ካልቻለ፣
35.3 ፕሮፌሽናል ተቀባይነት

የግዥ ፈፃሚው አካል በሚከተሉት ምክንያቶች የመጫረቻውን ብቁ አለመሆን


ሊወስን ይችላል፡፡
(ሀ) በጨረታ መረጃ ሠንጠረዡ ንዑስ አንቀጽ 4.6 (ለ) (iv) ተጠይቆ ከሆነ
ተጫራቹ ተዛማጅነት ያለው የፕሮፌሽናል ሥራ ማስረጃ ማቅረብ
ካልቻለ፣
(ለ) በጨረታ መረጃ ሠንጠረዥ ንዑስ አንቀፅ 14.1 መሠረት የተጫራቹ
ፕሮፌሽናል አቅም ለማረጋገጥ የተጠየቀውን የተጫራቹ አግባብነት
ማረጋገጫና የሠራተኞች ስታቲስቲክስ በተሰጠው ጊዜ ገደብ ውስጥ
ማቅረብ ካልቻለ፣
(ሐ) ውሉን በተሳካ ሁኔታ ለመፈፀም ያስችለው ዘንድ ለሥራው ያቀረበው
ቡድን አባላት የሙያ ብቃትና ስብጥር በተጫራቾች አገልግሎት
ማረጋገጫ ቅፅ ማቅረብ ካልቻለ፣
(መ) ተጫራቹ በራሳቸው በባለሙያዎች ወይም ሥልጣን ባለው ተወካይ
የተፈረመ የባለሙያዎቹን ተፈላጊ መረጃ (CV) ማቅረብ ካልቻለ፣
35.4 ቴክኒካዊ ተቀባይነት

የግዥ ፈፃሚው አካል በሚከተሉት ምክንያቶች የጨረታውን ብቁ አለመሆን


ሊወስን ይችላል፡፡
(ሀ) ተጫራቹ የጨረታ ማስረከቢያ ቅፅ በሚፈቅደው መሠረት አገልግሎቱ
የሚሰጠው ከየት እንደሆነ ላይገለጽ ሲቀር፣
(ለ) ተጫራቹ የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በሚጠይቀው መሠረት
ከዚህ በፊት በአጥጋቢ ሁኔታ ያከናወናቸው ዋና ዋና ውሎች መረጃ
በቁጥርና በጊዜ ለይቶ በተጫራቾች አግባብነት ማረጋገጫ ቅፅ ሳያቀርብ
ሲቀር፣
(ሐ) ተጫራቹ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ንዑስ አንቀጽ 16.3
መሠረት ከዚህ በፊት ከሰራላቸው አካላት ውሎችን በአጥጋቢ ሁኔታ
ማከናወኑን የሚያረጋግጥ በጊዜና በበጀት ለይቶ ሳያቀርብ ሲቀር፣
(መ) በክፍል 6 በተመለከተው መሠረት ተጫራቹ የተሟላ የፍላጐት
መግለጫ፣ የቴክኒክ ሀሳብና የአግባብነት ማቅረቢያ ቅፅ በተዘጋጀው ቢጋር
መሠረት ሳያቀርብ ሲቀር፣

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
24/34
(ሠ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 26 በተመለከተው መሠረት
ተጫራቹ የድርጅቱን ዝርዝር ሁኔታን የተሰጠ ዋስትና ሳያቀርብ ሲቀር፣
(ረ) በክፍል 6 ቅፅ ሠ መሠረት ሲጠየቅ አስፈላጊ የሆኑ ንድፎችና ተያያዥ
መረጃዎችን ሳያቀረብ ሲቀር፣
35.5 ፋይናንሻል ተቀባይነት
የግዥ ፈፃሚው አካል በሚከተሉት ምክንያቶች ጨረታውን ውድቅ ሊያደርገው
ይችላል፡፡
(ሀ) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ንዑስ አንቀጽ 15.2 (ሀ) እና በክፍል
3 የግምገማ ዘዴዎችና መስፈርቶች በተመለከተው መሠረት ተጫራቹ
በውጭ ኦዲተር የተረጋገጠ የፋይናንስ ማረጋገጫ ሳያቀርብ ሲቀር፣
(ለ) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ንዑስ አንቀጽ 15.2 (ሀ) መሠረት
ተጫራቹ የፋይናንስ አቅሙን የሚያሳዩ ሌሎች ማረጋገጫ ሰነዶች
ሳያቀርብ ሲቀር፣
(ሐ) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በተመለከተው መሠረት ተጫራቹ
የሚያቀርበው የፋይናንስ መወዳደሪያ ሃሳብ መጠን በክፍል 3 የግምገማ
ዘዴዎችና መስፈርቶች በተገለፀው መሠረት ከዓመታዊ አማካይ
የፋይናንስ ገቢው (turnover) መብለጥ የለበትም፡፡
(መ) ተጫራቹ ለአገልግሎቱ ያቀረበው የጨረታ ዋጋ በጨረታ ዝርዝር መረጃ
ሠንጠረዥ አንቀጽ 12 መሠረት ካልሆነ፣
(ሠ) ተጫራቹ ለመጫረት ያቀረበው የመጫረቻ ገንዘብ በጨረታ ዝርዝር
መረጃ ሠንጠረዥና በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 13 ላይ በተጠቀሰው
የገንዘብ አይነት ካልሆነ፣

36. የመጫረቻ ሰነዶችን ስለመገምገም

36.1 የግዥ ፈፃሚው አካል ለግምገማ ብቁ ይሆናሉ ተብሎ የተወሰነላቸውን የጨረታ


ሰነዶች ብቻ ይገመግማል።
36.2 ግዥ ፈፃሚው አካል ለጨረታ ግምገማና ውድድር ዓላማ ሲባል ተጫራቾች
በተለያዩ የገንዘብ አይነቶች ያቀረቡዋቸውን ዋጋዎች በጨረታው መክፈቻ ዕለት
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በሚያወጣው የገንዘብ መለወጫ ምጣኔ መሠረትና
በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ላይ በተገለፀው አግበብ ወደ ተመሳሳይ
የገንዘብ አይነት ይቀየራሉ፡፡
36.3 የግዥ ፈፃሚው አካል ጨረታውን የሚገመገመው በዚህ አንቀጽና በክፍል 3
የግምገማና የብቃት መስፈርቶች መሠረት ነው፡፡ ሌላ ማንኛውንም የግምገማ
ዘዴና መስፈርት መጠቀም አይፈቀድም፡፡
36.4 የግዥ ፈፃሚው አካል ጨረታ ሲገመግም የሚከተሉትን ነጥቦች ግምት ውስጥ
ያስገባል፡፡

(ሀ) የጨረታ ዋጋ፣

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
25/34
(ለ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 32 መሠረት የዋጋ ሂሳብ ስህተቶች
ማረሚያ (ማስተካከያ) ፣
(ሐ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 12.4 መሠረት በቀረበው የዋጋ
ቅናሸ ሀሳብ መሠረት የዋጋ ማስተካከያ፣
(መ) ከላይ በ“ሀ” እና “ለ” የተገለፀው መተግበር አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ
በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 36.2 መሠረት ወደ አንድ ገንዘብ
የሚደረግ ለውጥ፣
(ሠ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 31 መሠረት አለመጣጣሞችና ግድፈቶች
ማስተካከያ፣
(ረ) በግምገማና ብቃት መስፈርቶች ከፍል 3 ውስጥ በተጠቀሰው መሠረት
ሁሉንም የግምገማ ነጥቦች መተግበር፣
36.5 በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 12 ከተጠቀሰው የጨረታ ዋጋ በተጨማሪ የግዥ
ፈፃሚው አካል ለጨረታ ዋጋ ግምገማ ሌሎች ነጥቦችን ግንዛቤ ውስጥ ሊያስገባ
ይችላል፡፡ እነዚህ ነጥቦች የአገልግሎቱ ባህርይ፣ አፈፃፀም፣ ቃላቶችና ሁኔታዎች ጋር
ሊያያዙ ይችላሉ፡፡ ለግምገማ ጥቅም ላይ የሚውሉት ነጥቦችና የአተገባበር ዘዴዎች
በግምገማና ብቃት መስፈርት ክፍል 3 ውስጥ ይጠቀሳሉ፡፡
36.6 ይህ የጨረታ ሰነድ ተጫራቾች ዋጋቸውን በሎት እንዲያቀርቡ፤ እንዲሁም ለአንድ
ተጫራች የሎት (lot) ውል መስጠት የሚፈቅድ ሲሆን፤ ዝርዝር አፈፃፀሙም
በጨረታ ማቅረቢያ ቅፅ ላይ የተመለከተውን ቅናሽ አካቶ አሸናፊውን ድርጅት
ለመወሰን ስራ ላይ የሚውለው የመወዳደሪያ መስፈርት እና የግምገማ ዘዴ በጨረታ
ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ እና በጨረታ ሰነዱ ክፍል 3 ላይ በተገለፀው መሰረት
ይሆናል።

37. የመጫረቻ ሰነዶችን ስለማወዳደር

37.1 ግዥ ፈፃሚው አካል በጨረታ ሰነዱ ክፍል 3 ላይ የተገለፀውን የማወዳደሪያና


የግምገማ መስፈርት በመጠቀም መሰረታዊ ወይም ዝቅተኛ የማወዳደሪያ
መስፈርቶችን ካሟሉት መካከል በአሸናፊነት መመረጥ የሚገባውን ተጫራች
ይወስናል፡፡

38. ድህረ-ብቃት ግምገማ

38.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በጨረታ ሰነዶቹ መመዘኛዎች መሠረት አሸናፊ የሆነውን
ተጫራች ወቅታዊ ብቃት ለማረጋገጥ የድህረ-ብቃት ግምገማ ያከናውናል፡፡
38.2 የድህረ ብቃት ግምገማው የሚያተኩረው አሸናፊው ተጫራች በተጫራቾች
መመሪያ አንቀጽ 15 መሠረት ካቀረባቸው የማስረጃ ሰነዶች ጋር በተያያዘ
ይሆናል፡፡ ተጫራቹ አጥጋቢ የማስረጃ ሰነዶች ያላቀረበ ከሆነ የድህረ-ብቃት
ግምገማው በተጫራቹ ህጋዊነት፣ ፕሮፌሽናል፣ ቴክኒካል እና የፋይናንስ አቅም
ላይ ያተኮረ ይሆናል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
26/34
38.3 በድህረ-ብቃት ግምገማ ወቅት አሸናፊው ተጫራች በ 15 ቀናት ውስጥ ተጨባጭ
ሰነዶች ማቅረብ ካልቻለ ወይም ያቀረባቸው ሰነዶች የተሳሳቱ ሆነው ከተገኙ
ጨረታው ውድቅ ይደረጋል፡፡ በዚህ ጊዜ የግዥ ፈፃሚው አካል በሁለተኛ ደረጃ
ዝቅተኛ ዋጋ ወደ አቀረበው ተጫራች በማለፍ ብቃቱን ለማረጋገጥ በተመሳሳይ
ሁኔታ በተጫራቹ ላይ አስፈላጊውን የድህረ-ብቃት ግምገማ ያከናውናል፡፡

39. መጫረቻ ሰነዶችን ስለመቀበል ወይም ውድቅ ስለማድረግ

39.1 የግዥ ፈፃሚው አካል ማንኛውንም ጨረታ የመቀበል ወይም ያለመቀበል መብት
አለው፡፡ እንዲሁም የጨረታ ሂደቱን የመሰረዝና ሁሉንም ጨረታዎች ከመስጠት
አስቀድሞ ውድቅ የማድረግ መብት አለው፡፡

40. ድጋሚ ጨረታ ስለማውጣት

40.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በሚከተሉት ምክንያቶች ጨረታውን እንደገና እንዲወጣ


ሊያደርግ ይችላል፡፡
(ሀ) የጨረታው ውጤት አጥጋቢ ሳይሆን ሲቀር ማለትም በጥራትና በገንዘብ
አዋጭ ሳይሆን ሲቀር፣
(ለ) የቀረበው የጨረታ ዋጋ የግዥ ፈፃሚው አካል ከጨረታ በፊት ካዘጋጀው
የዋጋ ግምት አንፃር ሲታይ የተጋነነ ሆኖ ሲገኝ፣
(ሐ) በጨረታው ሰነድ ውስጥ የተገለፁት ህጐችና ሥነ-ሥርዓቶች ከግዥ
አዋጁና መመሪያው ጋር የማይጣጣሙ ሲሆን፣ በዚሁ ምክንያት
ተጫራቾችን የማይስብ ሆኖ ሲገኝ ወይም የጨረታ ሰነዱ ቢስተካከል
የተጫራቾችን ቁጥር ከፍ ሊያደርግ ይችላል ተብሎ ሲታመንበት፣
(መ) በሌሎች አስገዳጅ ሁኔታዎች ይህንን የማዕቀፍ ስምምነት ማከናወን
ሳይቻል ሲቀር፡፡

ረ. ውል ስለመፈፀም

41. አሸናፊ ተጫራችን መምረጫ መስፈርቶች

41.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በጨረታ ሰነዱ ላይ የተመለከቱትን መሰረታዊ መስፈርቶች


በአጥጋቢ ሁኔታ ካማሉት መካከል የተሻለ ዋጋ ያቀረበውን ተጫራች የጨረታ
አሸናፊ አድርጎ በመምረጥ ይህንኑ ለአሸናፊው ተጫራች ያሳውቃል፡፡
41.2 በጨረታ ሰነዱ ላይ የተጠየቀው የሎት (lot) ኮንትራት ከሆነ በዚሁ መሠረት
ለእያንዳንዱ የሎት (lot) የአሸናፊነት ማስታወቀያ ይሰጣል፡፡ ይህም ሆኖ ግን የግዥ
ፈፃሚው አካል የቀረቡትን ቅናሾችና አጠቃላይ ሁኔታዎችን አይቶ የሚሻለውን
ሊመርጥ ይችላል፡፡
41.3 አንድ ተጫራች ያሸነፈው ከአንድ በላይ የሎት (lot) ከሆነ ሁሉም በአንድ ኮንትራት
ሊጠቃለሉ ይችላሉ፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
27/34
42. ከውል በፊት የግዥን መጠን ስለመለወጥ

42.1 የጨረታ አሸናፊነት ማሳወቂያ በሚሰጥበት ጊዜ የግዥ ፈፃሚው አካል የግዥውን


መጠን በፍላጐት መግለጫ ክፍል 6 ውስጥ መጀመሪያ ከተጠቀሰው የመጨመር
ወይም የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ይህ የሚሆነው በጨረታ ዝርዝር መረጃ
ሠንጠረዡ ውስጥ የተመለከተውን የመቶኛ ምጣኔ ተጠብቆ በነጠላ ዋጋዎች ላይ
ምንም ለውጥ ሳይደረግ ወይም ሌሎች የጨረታ ዋስትና ሁኔታዎች ላይ ለውጥ
ሳይደረግ ነው፡፡

43. የጨረታ ውጤትና አሸናፊ ተጫራችን ስለማሳወቅ

43.1 የግዥ ፈፃሚው አካል ጨረታው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ከማለቁ በፊት


የጨረታው ግምገማ ውጤት ለሁሉም ተጫራቾች በተመሳሳይ ጊዜ
ያሳውቃቸዋል፡፡
43.2 የጨረታ ውጤት ማሳወቂያው ደብዳቤ ያልተመራበት ተጫራቾች
ያልተመራበትን ምክንያት፣ እንዲሁም የተመረጠው ተጫራች ማንነት ማካተት
ይኖርበታል፡፡
43.3 ለአሸናፊው ተጫራች የሚላከው የአሸናፊነት ማሳወቂያ ደብዳቤ በተጫራቹና
የግዥ ፈፃሚው አካል የተደረገ ውል ሆኖ አያገለግልም፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል
በአሸናፊው ተጫራች ውል ተፈፀመ የሚባለው ለግዥው አፈፃፀም
የሚያስፈልጉ ዝርዝር ሁኔታዎች በውሉ ውስጥ ተካተው ሲፈረም ብቻ ነው፡፡

44. ውል አፈራረም

44.1 የጨረታ አሸናፊነት ማሳወቂያ ከተላከ በኋላ የግዥ ፈፃሚው አካል ወዲያውኑ
ለአሸናፊው ተጫራች የማዕቀፍ ስምምነት ይልክለታል፡፡
44.2 አሸናፊው ተጫራች ስምምነቱን በተቀበለ በአሥራ አምስት (15) ቀናት ጊዜ
ውስጥ ፈርሞና ቀን ጽፎበት ለግዥ ፈፃሚው አካል ይመልሳል፡፡
44.3 የግዥ ፈፃሚው አካል የጨረታ ውጤቱን ካሳወቀበት ቀን ጀምሮ ካሉት ሰባት
ቀናት በፊት ወይም በጨረታው ሂደት ላይ ተቀረበ ቅሬታ ካለ ኮንትራት መፈረም
የለበትም፡፡
44.4 በሚከተሉት ሁኔታዎች የግዥ ፈፃሚው አካል ከአንድ በላይ ከሆኑ አቅራቢዎች
ጋር የማዕቀፍ ስምምነት ሊገባ ይችላል፡፡
(ሀ) በማዕቀፍ ስምምነቱ መሠረት የሚቀርበው ዕቃ ወይም አገልግሎት
ከአሸናፊው ተጫራች አቅም ጋር የማይመጣጠን ሆኖ ሲገኝ፣
(ለ) በገበያ ላይ ያሉት አቅራቢዎች ቁጥርና አቅም ከሚፈለገው አቅርቦት ጋር
ያለውን ተመጣጣኝነት ግምት ውስጥ በማስገባት ከአንድ በላይ ለሆኑ
አቅራቢዎች መስጠት አሳማኝ ሆኖ ሲገኝ፣

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
28/34
(ሐ) የገበያ ዋጋዎች በከፍተኛ ሁኔታ ከፍና ዝቅ የሚሉበት ሁኔታ በመኖሩ
ምክንያት ዕቃ ወይም የአገልግሎት ግዥውን በአስቸኳይ በአሽናፊው
ተጫራች ዋጋ መግዛት አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ፡፡
44.5 ከላይ በንዑስ አንቀጽ 44.4 በተመለከተው መሠረት የግዥ ፈፃሚው አካል
ከአሸናፊው ተጫራች በተጨማሪነት ለማዕቀፍ ስምምነት የሚጋበዙና የሚሳተፉ
ተጫራቾችን ቁጥር ይወስናል፡፡

(ሀ) ስምምነቱ የሚፈረመው አሸናፊው ተጫራች ባቀረበው ዋጋ ዕቃዎቹንና


አገልግሎቶቹን ለማቅረብ ፈቃደኛ ከሆነ ተጫራች ጋር ነው፡፡
(ለ) ስምምነቱን በተመለከተ ለአሸናፊው ተጫራች ቅድሚያ እንዲሰጥ
ይደረጋል፡፡
(ሐ) ከላይ በንዑስ አንቀጽ 44.4 በተመለከተው መሠረት ከአንድ በላይ
ተጫራቾች በማዕቀፍ ስምምነቱ እንዲሳተፉ በሚደረግበት ወቅት
የአሸናፊው ተጫራች የኮንትራት ድርሻ ከጠቅላላ የግዥው መጠን ከ 6 ዐ
% በታች ሊሆን አይችልም፡፡

45. የውል ማስከበሪያ ዋስትና

45.1 አሸናፊው ተጫራች ሰምምነቱን በፈረመ በአሥራ አምስት (15) ቀናት ውስጥ
በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች መሠረት በውል ቅፆች ክፍል 9 ውስጥ
የተመለከተውን የአፈፃፀም ዋስትና ቅጽ ወይም በግዥ ፈፃሚው አካል
ተቀባይነት ያለውን ሌላ ቅጽ በመጠቀም የአፈፃፀም ዋስትናውን ያቀርባል፡፡
45.2 አሸናፊው ተጫራች ከላይ የተጠቀሰውን የአፈፃፀም ዋስትና ማቅረብ ያለመቻል
ወይም ውሉን መፈረም ያለመቻል ውል መስጠቱን ለመሰረዝና የጨረታ
ዋስትናውን ለመውረሰ በቂ ምክንያቶች ይሆናሉ፡፡
45.3 ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች በጨረታ ዋስትና፣ በውል ማስከበሪያ
ዋስትናና በቅድሚያ ክፍያ ዋስትና ምትክ ኢንተርፕራይዞቹን ለማደራጀትና
ለመምራት ሥልጣን ከተሰጠው አካል የዋስትና ደበዳቤ ማቅረብ ይችላሉ፡፡
45.4 አሸናፊው ተጫራች ስምምነቱን ሳይፈርም ሲቀር ወይም የውል ማስከበሪያ
ዋስትና ሳያቀርብ ሲቀር፣ የግዥ ፈፃሚው አካል በውድድሩ ሁለተኛ የወጣውን
ተጫራች እንዲፈርም ያደርጋል ወይም ከሁለቱም አማራጮች የሚገኘውን
ጥቅም በማነፃፀር ጨረታው በአዲስ መልክ እንደገና አንዲወጣ ያደርጋል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
29/34
ክፍል 2: የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ
ማውጫ

ሀ. መግቢያ......................................................................................................................................1
ለ. የመጫረቻ ሰነዶች.........................................................................................................................2
ሐ. የመጫረቻ ሰነዶች አዘገጃጀት...........................................................................................................2
መ. የመጫረቻ ሰነዶች አቀራረብና አከፋፈት.............................................................................................4
ሠ. የመጫረቻ ሰነዶችን መገምገምና ማወዳደር..........................................................................................5
ረ. ውል ስለመስጠት..........................................................................................................................5

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
II/IX
ክፍል 2:

የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ


የተጫራቾች መመሪያ
ከተጫራቾች መመሪያ ጋራ የተያያዘ
(ተ.መ) መለያ

ሀ. መግቢያ

ተ.መ. 1.1 ግዥ ፈፃሚ አካል፦ [የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]

አድራሻ፦ [የተመዘገበ አድራሻ ይግባ]

ተ.መ. 1.1 የጨረታው ሰነድ የወጣበት የግዥ ዘዴ፦ [የግዥ ዘዴ ይግባ]

ተ.መ. 1.2 እና 23.2 የፕሮጀክቱ ስም፦ [የፕሮጀክቱ ስም ይግባ]


(ለ)
የአገልግሎት ግዥ አይነት፦ [አጠቃላይ የአገልግሎቶች ግዥ መግለጫ ይግባ]

ተ.መ. 1.3 እና 23.2 የግዥ መለያ ቁጥር፦[የግዥው መለያ ቁጥር ይግባ]


(ለ)

ተ.መ. 1.3 ቁጥሩና የጨረታው ሰነድ የሎት (lot) መለያ ቁጥር፦ [የ lot መለያ ቁጥርና
ይግባ]

ተ.መ. 1.7 የማዕቀፍ ስምምነቱ ፀንቶ የሚቆይበት የጊዜ ገደብ፦ [ጊዜ ይግባ]

ተ.መ. 4.1 (ሀ) ግለሰቦች፣ የጋራ ማህበራት፣ ጊዜያዊ ማህበራት ወይም ማህበራት በጋራና
በተናጠል ተጠያቂ መሆን አለመሆናቸው ይገለፅ።

[ግለሰቦች ወይም የጋራ ማህበራት በጋራና በተናጠል ተጠያቂ ካልሆኑ “


በምትኩ፣የሚከተሉት ልዩ ተጠያቂነቶችና ሀላፊነቶች ለያንዳንዱ ግለሰብ
ወይም የጋራ ማህበራት ተግባራዊ እንደሚሆን ይግባ ” (በዝርዝር ይብራራ)]

ተ.መ. 4.6 (ለ) (ii) የሀገር ውስጥ ተጫራቾች የታክስ ባለሥልጣን በሚወስነው መጠንና [መጠኑ
በኢትዮጵያ ብር ይግባ] ከዚያ በላይ ለሆነ ጨረታ የተጨማሪ እሴት ታክስ
የምዝገባ ሠርቲፊኬት ማቅረብ አለባቸው

ተ.መ. 4.6 (ለ) (iv) አግባብነት ያለው የሙያ ብቃት [የሙያ ብቃት ይገለፅ] ማረጋገጫ ሰርቲፊኬት
አስፈላጊ ነው፡፡

ተ.መ. 4.8 ተጫራቹ ሕጋዊነቱን ለማረጋገጥ የሚከተሉት ሰነዶች በቀጣይነት ማሳደስ


አለበት

ሀ. ለ. ሐ.

ለ. የመጫረቻ ሰነዶች

ተ.መ. 7.1 እና 9.4 ለጥያቄና ለማብራሪያ ዓላማ ብቻ የሚያገለግል የግዥ ፈፃሚ አካል አድራሻ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/5
ግዥ ፈፃሚ [ግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]
ጉዳዩ የሚመለከተው [ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
ሰው
ቢሮ ቁጥር [ቢሮ ቁጥር ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
ፖ.ሣ.ቁ. [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
ፓ. ሳ. ኮድ [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]]
አገር ኢትዮጵያ
ስልክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ ቁጥር ይግባ]

የፋክስ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ ቁጥር ይግባ]


ኢሜይል አድራሻ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]
ተ.መ. 7.1 አና 9.4 የጥያቄዎችና ማብራሪያዎች ማቅረቢያ ቀነ-ገደብ

ቀን፦ [ቀን፣ወር፣ እና አ.ም. ይግባ]

ሰዓት፦ [ሰዓት ይግባ]

ሐ. የመጫረቻ ሰነዶች አዘገጃጀት

ተ.መ. 11.1 የጨረታው ቋንቋ፦ [የጨረታው ቋንቋ ይገለፅ]

ተ.መ. 12.5 አለም አቀፍ የንግድ ውል ቃል እትም፦ [ጥቅም ላይ የሚውለው የአለም አቀፍ
የንግድ ውል (ኢንኮተርም) ቀን ይግባ]

ተ.መ. 12.7 የዋጋ ማስተካከያ ማቅረብ የሚቻልበት ጊዜ [ጊዜ ይግባ]

ተ.መ. 12.9 ለእያንዳንዱ ሎት(lot) የቀረበው ዋጋ ቢያንስ [በፅሁፍ መቶኛ ፣በተለምዶ 100
ይግባ] % [በምልክት መቶኛ % ይግባ] ከተጠቀሰው እያንዳንዱ የዕቃ ዓይነት
መጣጣም አለበት፡፡

ለእያንዳንዱ ሎት(lot) የቀረበው ከእያንዳንዱ የዕቃ መጠን ጋር ቢያንስ [በፅሁፍ


መቶኛ ፣በተለምዶ 100 ይግባ] በ % [በምልክት መቶኛ % ይግባ] መጣጣም
አለበት፡፡

ተ.መ. 13.1 ተጫራቹ ከሀገር ውስጥ (ከኢትዮጵያ) ለሚያቀርባቸው የአገልግሎት ግብዓቶች


(የምክር አገልግሎት ያልሆኑ) የሚያቀርበው ዋጋ በ መሆን አለበት።
[የመገበያያ ገንዘብ አይነት ይግባ"]

ተ.መ. 14.1 ተጫራቹ የአሁኑንና [የአመታት ብዛት ይግባ] የበፊቱን የሙያ ብቃትና አቅም
ማረጋገጫውን በተጫራቾች አግባብነት ማረጋገጫ ቅጽ በመሙላት
ማስረጃውን ማቅረብ አለበት፡፡

ተ.መ. 15.2 (ለ) ተጫራቹ የፋይናንስ አቅሙን ለማረጋገጥ የሚከተሉትን ሰነዶች ማቅረብ
አለበት

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/5
ሀ.

ለ.

ሐ.

ተ.መ. 16.3 ተጫራቹ ከዚህ በፊት ላከናወናቸው ተመሳሳይ አገልግሎቶች ከአሠሪው አካል
የመልካም ሥራ ማረጋገጫ ማስረጃ [አስፈላጊው የምስክር ወረቀት ብዛት
ይግባ] ማቅረብ አለበት፡፡ የሚቀርበው ማስረጃ ባለፉት ዓመታት
[አስፈላጊው የአመታት ብዛት ይግባ] የተሠሩና የበጀት መጠናቸው
[አስፈላጊው የበጀት መጠን ይግባ] ቢያንስ __ የሆኑትን ነው፡፡

ተ.መ. 16.7 የግዥ ፈፃሚው አካል የተጫራቹን የቴክኒክ ብቃትና ክህሎት ለማወቅ በአካል
በመገኘት ማረጋገጥ ማስፈለግ/አለማስፈለጉ ይገለፅ፡፡

ተ.መ. 18.4 ግዥ ፈፃሚው አካል በግምገማ ወቅት የሚከተሉትን መመዘኛዎችና


አማራጮች ብቻ ይጠቀማል፡፡

ሀ. ለ. ሐ..

ተ.መ. 19.1 ጨረታው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ [የቀኖች ብዛት ይግባ]

ተ.መ. 2 ዐ.1 የጨረታ ዋስትና መጠን___

የጨረታ ማስከበሪያ ማስያዝ ማስፈለግ ወይም አለማስፈለጉ ይገለፅ። የጨረታ


ማስከበሪያ ማስያዝ አስፈላጊ ከሆነ መጠኑ ይገለፅ። [የጨረታ ማሰከበሪያ
መጠን የሚወሰነው ከተገመተው የጨረታ ዋጋ ከ 0.5% -2% በማስላት ይግባ]

ተ.መ. 22.1 ከዋናው የመወዳደሪያ ሀሳብ በተጨማሪ የሚፈለጉ ኮፒዎች (ቅጂዎች) ብዛት
[የኮፒዎች ብዛትይግባ]

ተ.መ. 22.1 ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን በሁለት የተለያየ ኢንቨሎፖች (ቴክኒካል


የመወዳደሪያ ሀሳብ እና ፋይናንሻል የመወዳደሪያ ሀሳብ) ማቅረብ አለባቸው፡፡

 በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 21.2 (ሀ) እስከ (ዥ) በተመለከተው


መሠረት የቴክኒካል የመወዳደሪያ ሃሳብ አስገዳጅ የሆኑ የሰነድ ማስረጃዎች
ማካተት አለበት

 በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 21.2 (L) መሠረት የፋይናንሻል


የመወዳደሪያ ሀሳቡ አገልግሎቱን ለመስጠት የተጠየቀውን የዋጋ ዝርዝር
ማካተት አለበት

መ. የመጫረቻ ሰነዶች አቀራረብና አከፋፈት

ተ.መ. 24.1 የመጫረቻ ሰነድ ለማቅረብ ዓላማዎች ብቻ የሚያገለግል ግዥ ፈፃሚ አካል


አድራሻ

ግዥ ፈፃሚ አካል [ግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/5
ጉዳዩ የሚመለከተው [ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
ሰው
ቢሮ ቁጥር [ቢሮ ቁጥር ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
ፖ.ሣ.ቁ. [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
ፓ.ሣ. ኮድ [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
አገር ኢትዮጵያ
የጨረታ ማቅረቢያ ቀነ ገደብ

ቀን፦ [ቀን፣ወር፣ እና አመት ይግባ ምሳሌ፦15 ግንቦት 2003 ዓ.ም ፣ወሩ በፊደል
ይፃፍ]

ሰዓት፦ [ሰዓት፣ከጠዋቱ ወይም ከሰአት በኋላ ተብሎ ይግባ]

ተ.መ. 27.1 ጨረታው የሚከፈትበት ቦታና ጊዜ

ግዥ ፈፃሚ አካል [ግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]


ቢሮ ቁጥር [ቢሮ ቁጥር ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
ፓ.ሣ.ኮድ. [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
አገር ኢትዮጵያ
ቀን [ቀን፣ወር፣ እና አመት ይግባ ምሳሌ፦15 ግንቦት 2003
ዓ.ም ፣ወሩ በፊደል ይፃፍ]

ሰዓት [ሰዓት፣ከጠዋቱ ወይም ከሰአት በኋላ ተብሎ ይግባ]

ሠ. የመጫረቻ ሰነዶችን መገምገምና ማወዳደር

ተ.መ. 32.2 ተጫራቹ የተደረጉትን የቁጥር ስሌት ማስተካከያዎች ስለመቀበሉ በ የጊዜ


ገደብ ማሳወቅ አለበት [ጊዜ ይግባ]

ተ.መ. 35.4 (ለ) ተጫራቹ ባለፉት ዓመታት [አስፈላጊው የአመታት ብዛት ይግባ] በአጥጋቢ
ሁኔታ ያከናወናቸውን ዋና ዋና ኮንትራቶች [የኮንትራቶች ብዛትይግባ]
የሚያረጋግጥ በተጫራች አግባብነት ማረጋገጫ ቅጽ ሞልቶ ማቅረብ አለበት።

ተ.መ. 35.5 (ለ) ያለፈው ዓመት የተጫራቹ አማካኝ ገቢ አሁን ከቀረበው የፋይናንስ
የመወዳደሪያ ሀሳብ በ ጊዜ መብለጥ አለበት [አስፈላጊው ቁጥር ይግባ]

ተ.መ. 36.2 ለጨረታ ግምገማና ውድድር ዓላማ ሲባል የቀረቡት የተለያዩ የገንዘበ ዓይነቶች
ወደ ገንዘብ ይቀየራሉ [የመገበያያ ገንዘብ ይግባ]

ተ.መ. 36.5 ብዛት ያላቸው ጨረታዎች ለአንድ ተጫራች ለመስጠት መፈቀድ አለመፈቀዱ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
4/5
ይገለፅ፡፡ በዝቅተኛ ዋጋነት የተገመተውን የጨረታ ዋጋ ለመወሰን የሚያስችሉ
ዝርዝር ነጥቦች በክፍል 3 የግምገማና የብቃት መስፈርቶች በሚለው ላይ
ተገልፀዋል

ረ. ውል ስለመስጠት

ተ.መ. 42.1 የሚገዙ አገልግሎቶች ብዛት (መጠን) ሊጨምር የሚችልበት መቶኛ . [የተፈቀደ
ትልቁ መቶኛ ይግባ]

የሚገዙ አገልግሎቶች ብዛት (መጠን) ሊቀንስ የሚችልበት መቶኛ . [የተፈቀደ


ትንሹ መቶኛ ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
5/5
ክፍል 3: የጨረታዎች የግምገማ ዘዴና መስፈርቶች
ማውጫ

1. ፕሮፌሽናል፣ ቴክኒካልና ፋይናንሻል የብቃት መስፈርቶች.......................................................................1


2. አሸናፊውን ተጫራች ስለመወሰን....................................................................................................2
3. የበርካታ ውሎች ግምገማ.............................................................................................................4
4. አማራጭ መጫረቻዎች................................................................................................................4

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
III/IX
[ማስታወሻ ግዥ ፈፃሚው አካል፤ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቶች ለብቻቸው ተጫራቾችን ለመምረጥ
እንደመጨረሻ ተደርገው መቆጠር የለባቸውም]

የጨረታዎች ግምገማ ዘዴና መስፈርቶች


ይህ ክፍል የተጫራቾች መመሪያ ከሚለው ክፍል 1 እና የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ከሚለው ክፍል
2 ጋር ተጣምሮ ሲነበብ ግዥ ፈፃሚው አካል አንድ ተጫራች ተፈላጊዎቹ ብቃቶች ያሉት ስለመሆኑ
ለመገምገምና ለመወሰን መጠቀም ያለበትን ሁሉንም ነጥቦች፣ ዘዴዎችና መስፈርቶችን ይይዛል፡፡ ሌሎች
ማንኛቸውም ነጥቦች፣ ዘዴዎች ወይም መስፈርቶች ጥቅም ላይ አይውሉም፡፡

ፕሮፌሽናል፣ ቴክኒካልና ፋይናንሻል የብቃት መስፈርቶች

የሚከተሉት የብቃት መስፈርቶች በሁሉም ተጫራቾች ተፈፃሚ ይሆናሉ፡፡ ጨረታው የቀረበው በጊዜያዊ
ማህበር ከሆነ እነዚህ የብቃት መስፈርቶች በጊዜያዊ ማህበሩ በአጠቃላይ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡ [ተስማሚ
በሆነው ፊደል ምልክት ይደረግ]

1.1 የተጫራች ፕሮፌሽናል ብቃትና አቅም (የተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 14)

(ሀ) ተጫራቹ በአሁኑ ወቅት ቢያንስ ቁልፍ ሠራተኞች ያሉት [አስፈላጊው ቁጥር
ይግባ]
(ለ) ከላይ በ“ሀ” ለተጠቀሱት ቁልፍ ሠራተኞች መካከል ቢያነስ . [የሙያቸውን
ዓይነት፤ ደረጃ፤ ወዘተ ይጠቀስ]
(ሐ) ተጨማሪ መስፈርት ካለ ይጠቀስ

1.2 የተጫራቹ ቴክኒካል ብቃት፣ ክህሎትና የሥራ ልምድ (የተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 16)

(ሀ) ተጫራቹ ባለፉት ዓመታት [አስፈላጊው የአመታት ብዛት ይግባ] ቢያንስ ይህንን
ጨረታ የሚመጥን በጀት ያላቸው ኮንትራቶች [የኮንትራቶች ብዛት
ይግባ] ማከናወኑን
(ለ) ተጨማሪ መስፈርት ካለ ይጠቀስ

1.3 የተጫራቹ የፋይናንስ አቅም (የተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 15)

(ሀ) ተጫራቹ ባለፉት ዓመታት [የአመታት ብዛት ይግባ] የነበረው አማካይ የተረጋገጠ
ዓመታዊ ገቢ ቢያንስ ለዚህ ጨረታ ከቀረበው የፋይናንስ መወዳደሪያ ሀሳብ
ጊዜ [አስፈላጊው ጊዜ ይግባ] የሚበልጥ መሆን አለበት፡፡
(ለ) ተጨማሪ መስፈርት ካለ ይጠቀስ

2. አሸናፊውን ተጫራች ስለመወሰን

በመንግሥት ግዥ አዋጅና መመሪያ መሠረት የግዥ ፈፃሚው አካል የሚከተሉትን ዘዴዎች በመጠቀም
አሸናፊው ተጫራች የሚመርጠው፤ [ተስማሚ በሆነው ፊደል ምልክት ይደረግ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/4
(ሀ)  በጨረታ ሰነዱ ላይ ለተቀመጡት ፍላጐቶች በፕሮፌሽን፣ በቴክኒክና በፋይናንሰ ብቃቱ
በተጠየቀው መሠረት የቀረበና ቴክኒካል ዝርዝሮችን ያሟላ፣ እንዲሁም ዝቀተኛ ዋጋ ሆኖ
የቀረበ፡፡
(ለ)  ከላይ በ“ሀ” ከተመለከተው በተጨማሪ የግምገማ ነጥቦችን መሠረት ያደረገና
በዝቅተኛነት በመገምገሙ ምክንያት ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ የሚያስገኝ ሆኖ ሲገኝ፡፡

ሀ. ዝቅተኛ ዋጋ ያቀረበው ተጫራች

2.1 በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 21 መሠረት የጨረታው ሰነድ የሚጠይቃቸውን የሰነድ


ማስረጃዎች መሟላታቸው መመርመር አለበት፡፡
2.2 አስገዳጅ የሰነድ ማስረጃዎች በተገቢው መንገድ መሟላታቸው ከተረጋገጠ በኋላ የግዥ
ፈፃሚው አካል በጨረታ ሰነዱ ውስጥ ከተጠየቁት የፕሮፌሽን፣ የሕግ፣ የቴክኒክና
የፋይናንሻል ተቀባይነት ፍላጐቶች ጋር በማገናዘብ ጨረታው የተሟላ ወይም ያልተሟላ
መሆኑ ይወሰናል፡፡
2.3 በመቀጠልም የግዥ ፈፃሚው አካል ጨረታው የተጠየቀውን የቴክኒክ ዝርዝር ፍላጐት
ማሟላት አለማሟላቱን ከመረመረ በኋላ ከቴክኒክ አንፃር ጨረታው ብቁ ነው ወይም
አይደለም የሚለውን ይወስናል፡፡
2.4 የግዥ ፈፃሚው አካል ጨረታው ውስጥ ያለመጣጣሞችና ግድፈቶች እንዳይኖሩ
በመገምገም ለተጠየቁት ፍላጐቶች መሠረታዊ መልስ የሚሰጥ ስለመሆኑ የማጣራት
ሂደቱን ይቀጥላል፡፡
2.5 የግዥ ፈፃሚው አካል ተጫራቹ ከቁጥር እና ስሌት ስህተቶች የፀዳ መሆኑን ያጣራል፣
የቁጥርና የስሌት ስህተቶች ካሉም ለተጫራቹ የታረመውን ስህተት በማሳወቅ እርማቶችን
ስለመቀበሉ በሦሰት ቀናት (3) ውስጥ አንዲያሳውቅ ይጠይቃል፡፡
2.6 በመጨረሻም የተጫራቹ ሕጋዊነት፣ ፕሮፌሽናል፣ ቴክኒካልና ፋይናንሻል ግምገማ ከተካሄደ
በኋላ የግዥ ፈፃሚው አካል በጨረታ ሰነዱ የተጠየቁትን ፍላጐቶች በመሠረታዊነት
የሚያሟላና በዋጋም ዝቅተኛ ሆኖ የተገኘን ተጫራች አሸናፊ እንዲሆን ያደርጋል፡፡

ለ. በዝቅተኛነት የተገመገመና የተሻለ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ የሚሰጥ ተጫራች ስለመወሰን

2.7 ጨረታው አስገዳጅ የሆኑትን የህግ፣ የፕሮፌሽን፣ የቴክኒክና የፋይናንስ መገምገሚያዎች


ማሟላቱን ከተረጋገጠ በኋላ የሁለት ደረጃ የግምገማና የነጥብ አሰጣጥ ዘዴ ይከናወናል፡፡
በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 36.4 (ረ) መሠረት የግዥ ፈፃሚው አካል
ጨረታዎችን በሚገመግምበት ጊዜ ከአነስተኛ የመጫረቻ ዋጋ በተጨማሪ የሚከተሉትን
የግምገማ መስፈርቶች በጠቀሜታ ቅደም ተከተል መሠረት ነጥብ በመስጠት ጨረታውን
ይመዝናል፡፡

(ሀ) ተጨማሪ የመገምገሚያ መስፈርቶችና ለእያንዳንዱ የተቀመጠው የምዘና ነጥብ


እንደሚከተለው ተቀምጠዋል፡፡

ቅደም ለመስፈርቱ የተሰጠው ነጥብ


የመስፈርቱ ስም
ተከተል መቶኛ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/4
1 መስፈርት I (ነጥብ ይግባ)
2 መስፈርት II (ነጥብ ይግባ)
3 መስፈርት III (ነጥብ ይግባ)
4 መስፈርት IV (ነጥብ ይግባ)
I አጠቃላይ ተጨማሪ መስፈርት (1+2+3+4) (ነጥብ ይግባ)
II የጨረታ ዋጋ (ነጥብ ይግባ)
III ጠቅላላ ድምር (I+II) 1 ዐዐ

(ለ) የግዥ ፈፃሚው አካል ማንኛውም ተጨማሪ መስፈርት የሚገመግመው


በሚከተለው የነጥብ ምዘና መሠረት ነው፡፡

ምዘና መግለጫ
1ዐ እጅግ በጣም ከተጠየቀው መሥፈርት በላይ፣ በጣም ጠቃሚና በጣም አስፈላጊ የሆነ
ጥሩ
9 በጣም ጥሩ ለፍላጐቶቻችን ጠቃሚ በሚሆን መልኩ ከመስፈርት በላይ የሆነ፣
7-8 ጥሩ መስፈርቶችን በሙሉ ያሟላ
5-6 አጥጋቢ አብዛኛዎቹ መስፈርቶችን በተሻለ አኳኋን ያሟላ፣ የተወሰኑ ወሳኝ
ያልሆኑ መስፈርቶን ያላሟላ ሊሆን ይችላል
3-4 ደካማ የተጠየቁትን መስፈርቶች በዝቅተኛ ደረጃ የሚያሟላ
1-2 በጣም ደካማ ሁሉም ሳይሆን የተወሰኑትን መስፈርቶች ብቻ ያሟላ ወይም ወሳኝ
የሆኑትን መስፈርቶች ያላሟላ
0 የማያሟላ በማንኛውም መንገድ የተጠየቁትን መስፈርቶች ያላሟላ

2.8 የእያንዳንዱ የቴክኒክ መስፈርት ከላይ በተቀመጠው መሠረት የምዘና ነጥብ ይሰጣቸዋል፡፡
የምዘና ውጤት የሚሰላው የምዘና ነጥቡ ከእያንዳንዱ መስፈርት ጋር በማባዛት ነው፡፡ በዚሁ
የአሠራር መንገድ መሠረት የሚገኘው ውጤት የጨረታዎች ደረጃ ለማውጣት ያገለግላል፡፡
2.9 ሁለት ተጫራቾች እኩል ነጥብ በሚያገኙበት ጊዜ የሀገር ውስጥ አገልግሎቶች ለሚያቀርብ
ተጫራች ቅድሚያ ይሰጣል፡፡
2.10 የግዥ ፈፃሚው አካል ተጫራቾች እኩል የግምገማ ውጤት በሚያገኙበት ጊዜ ለመለየት
እንዲቻል በተወሰኑ ነጥቦች ላይ የመወዳደሪያ ሀሳብ አንዲያቀርቡ መጠየቅ ይችላል፡፡
2.11 ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሀሳብ እንዲያቀርቡ ተጠይቀው ሳያቀርቡ ቢቀሩ ወይም
ያቀረቡት የመወዳደሪያ ሀሳብ አሁንም እኩል የግምገማ ነጥብ ቢያገኙና አሸናፊ ተጫራችን
መለየት ሳይቻል ሲቀር በተቻለ መጠን ተጫራቾቹ በተገኙበት አሸናፊው ተጫራች በዕጣ
የሚለይ ይሆናል፡፡

3. የበርካታ ውሎች ግምገማ

በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 36.5 መሠረት የግዥ ፈፃሚው አካል አንድ ወይም
ከአንድ በላይ የሆኑ ኮንትራቶች ለተጫራቾች መስጠት ይቻላል፡፡ አፈፃፀሙም
እንደሚከተለው ይሆናል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል በዝቅተኛነት የተገመገሙትን ሎቶች
(lots) ግዥዎች ስብጥር እንደሚከተለው ይወስናል፡፡
(ሀ) በተጫራቾች ንዑሰ አንቀጽ 12.9 መሠረት ቢያንስ ተፈላጊውን መቶኛ ፍላጐትና
መጠን ያሟሉትን ኮንትራቶች ወይም የሎት (lot) ግዥዎችን መገምገም፣

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/4
(ለ) ግምት ውስጥ የሚገቡ፣

I. የመገምገሚያ መስፈርቶችን በማሟላት በዝቅተኛነት የተገመገመ እያንዳንዱ


ሎት (lot) ግዥ፣
II. በእያንዳንዱ የብዙ ምድብ (lot) ግዥ የቀረበው የዋጋ ቅናሽና የአፈፃፀም
ዘዴዎች፣
III. በአቅርቦትና አፈፃፀም አቅም ዙሪያ ሊኖሩ የሚችሉትን ውስንነቶችና ችግሮች
ግምት ውስጥ በማስገባት የሚኖረው የተሻለና ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ፡፡

4. አማራጭ መጫረቻዎች

በጨረታ መረጃ ሠንጠረዥ 18.1 መሠረት አማራጭ መጫረቻዎች የተፈቀዱ ከሆነ


የሚገመገሙት እንደሚከተለው ይሆናል፡፡

መንግሥታዊ አካል አማራጭ መጫረቻዎች የሚገመግመው በሚከተሉት መስፈርቶች


መሠረት ይሆናል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
4/4
ክፍል 4: የጨረታ ቅፆች
ማውጫ

ሀ. የጨረታ ማቅረቢያ ቅፅ.........................................................................................................................1


ለ. የዋጋ ማቅረቢያ ሠንጠረዥ....................................................................................................................4
ሐ. የተጫራች አግባብነት ማረጋገጫ ሠንጠረዥ..............................................................................................5
1. ተጫራቹን በተመለከተ አጠቃላይ መረጃ............................................................................................5
2. የፋይናንስ አቋም..........................................................................................................................6
3. የቴክኒክ ብቃት፣ ክህሎትና ልምድ....................................................................................................7
4. የሙያ ብቃትና አቅም....................................................................................................................8
5. የጥራት መማረጋገጫ፣የሥራ አመራርና የቁጥጥር ሥርዓት.......................................................................9
6. መሣሪያዎችና ፋሲሊቲዎች.............................................................................................................9
7. አገልግሎቱን ለመስጠት የቀረቡ ዋና ዋና መሣሪያዎች.............................................................................9
8. የተጫራቹ ኦዲት ኤጀንሲ...............................................................................................................9
9. የኩባንያው አደረጃጀት..................................................................................................................9
10. የባንክ አድራሻና የባንክ ሂሳብ ቁጥር............................................................................................10
መ. የጋራ ማህበር/ጊዜያዊ ማህበር የመረጃ ቅጽ.............................................................................................11
ረ. የቁልፍ ባለሙያዎች ተፈላጊ መረጃ (CV)...............................................................................................12
ሠ. የጨረታ ዋስትና..............................................................................................................................14

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
IV/IX
ሀ. የጨረታ ማቅረቢያ ቅፅ

ቦታና ቀን ፦ [ጨረታው የቀረበበት ቦታ እና ቀን(ቀን፣ወር እና አመተ ምህረት)ይግባ]


የግዥ መለያ ቁጥር ፦ [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]

ለ፡
[የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]
[ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
[ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
[አድራሻ ይግባ]
. አዲስ አበባ
ኢትዮጵያ
አቅራቢው

የተጫራቹ ሕጋዊ ስምና የአሁን አድራሻ ዜግነት


ቡድን መሪው
ሌሎች አባላት
ወዘተ

እኛ ከታች የፈረምነው ከላይ የተጠቀሰው የግዥ መለያ ቁጥር [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ] እና የጨረታ
ሰነዶችን በተመለከተ የሚከተለውን እናረጋግጣለን፡፡
(ሀ) የጨረታ ሰነዱን የግዥ መለያ ቁጥር [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ] መርምረን በሙሉ ያለምንም
ተቃውሞ ተቀብለናል፣
(ለ) በጨረታ ሰነዱ ፍላጐቶች መግለጫ ውስጥ የተዘረዘሩትን አገልግሎቶች፣ የማስረከቢያ ጊዜና
ከጨረታ ሰነዶቹ ጋር በተጣጣመ ሁኔታ ለማቅረብ የሚከተሉትን ሃሳቦች እናቀርባለን፡፡
[የአገልግሎቶች ዝርዝር መግለጫ ይግባ]
(ሐ) ለሚቀርቡት አገልግሎቶች የዋስትና ጊዜ ነው፡፡ [የዋስትና ጊዜ ይግባ]
(መ) ከታች በፊደል ተራ “መ” ውስጥ የቀረበውን ቅናሽ ሳይጨምር የጨረታችን አጠቃላይ ዋጋ
ነው፡፡ [የጨረታው አጠቃላይ ዋጋ በፊደልና በአሀዝ ይግባ] [የመገበያያ ዋጋ ይግባ]
(ሠ) የቀረበው የቅናሾች ሀሳብና የአተገባበራቸው ዘዴ፦ [ቅናሹ ይግባ]
 በሁኔታዎች ያልተገደቡ ቅናሾች፦ ጨረታችን ተቀባይነት ካገኘ፣ የሚከተሉት ቅናሾች
ተግባራዊ ይሆናሉ፡፡
 ቅናሾቹ ተግባራዊ የሚሆኑባቸው ዘዴዎች፦ ቅናሾቹ ከዚህ ቀጥሎ ባሉት ዘዴዎች
አማካይነት ተግባራዊ ይሆናሉ፡፡ [ቅናሾቹ ተግባራዊ የሚሆኑባቸው ዘዴዎች ይገለፅ]
 በሁኔታዎች የተገደቡ ቅናሾች፦ ጨረታችን (ጨረታዎቻችን) ተቀባይነት ካገኘ(ኙ)
የሚከተሉት ቅናሾች ተግባራዊ ይሆናሉ፡፡
 ቅናሾቹ ተግባራዊ የሚሆኑባቸው ዘዴዎች- ቅናሾቹ ቀጥሎ ባሉት ዘዴዎች አማካይነት
ተግባራዊ ይሆናሉ፡፡ [ቅናሾቹ ተግባራዊ የሚሆኑባቸው ዘዴዎች ይገለፅ]
(ረ) ጨረታችን ፀንቶ የሚቆየው በጨረታ ሰነዱ በተጠቀሰው ከጨረታ ማቅረቢያ የጊዜ ገደብ
[የጊዜ ገደቡ ይገለፅ] ጀምሮ ጊዜው ከመጠናቀቁ በፊት ምንጊዜም ቢሆን ውጤትና
ተቀባይነት ይኖረዋል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/16
(ሰ) የጨረታ ውድድሩን ለመወሰን ሲባል እዚሁ ጨረታ ውስጥ ያቀረብነው ዋጋ እና ከታች
የተዘረዘሩት ሀሳቦች ከሌሎች ተወዳዳሪዎችና ተጫራቾች ያለምንም ውይይት፣ ግንኙነት
ወይም ስምምነት በግላችን ብቻ ነው፡፡

I. የጨረታ ዋጋዎች
II. የጨረታ ማቅረቢያ ሃሳብ
III. ዋጋን ለማውጣት የተጠቀሙበት ዘዴዎችና ነጥቦች

(ሸ) እዚህ ያቀረብነው የጨረታ ዋጋ ከዚህ በፊትም ሆነ ወደፊት ጨረታ ከመከፈቱ በፊት
በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ሆን ተብሎ ሌሎች ተወዳዳሪዎች ወይም ተጫራቾች
እንዲያውቁት አይደረግም፡፡
(ቀ) እኛና ንዑስ ተቋራጮቻችን የዚህ ጨረታ ሂደት በሚያስገኘው ውጤት መሠረት
ለመፈፀም በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.1 በመንግሥት ግዥና ንብረት
አስተዳደር ኤጀንሲ ብቁ አይደላችሁም ተብለን ከመንግሥት ግዥ አልታገድንም፡፡
(በ) እኛ አልከሰርንም ወይም በመክሰር ላይ አይደለንም፡፡ ከንግድ ሥራ አልታገድንም ወይም
በማንኛውም ሁኔታ የፍ/ቤት ክስ የለብንም፡፡
(ተ) በኢትዮጵያ የታክስ ህግ መሠረት የሚፈለግብንን ታክስ የመክፈል ግዴታችንን
ተወጥተናል፡፡ [ለአገር ውስጥ ተጫራቾች ብቻ ይመለከታል]
(ቸ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 5 ስለማጭበርበርና ስለሙስና የተመለከተውን
አንብበን ተረድተናል፡፡ ስለሆነም በጨረታ ሂደትም ሆነ በውል አፈፃፀም ጊዜ በእንደዚህ
ዓይነት ሰይጣናዊ ድርጊት የማንሳተፍ መሆኑን እናረጋግጣለን፡፡
(ኀ) ከማንኛውም ተጫራች በመሆን የምዝበራና የማጭበርበር ድርጊት አልፈፀምንም፡፡
(ነ) ጨረታው ለአኛ እንዲወሰንልን ለማድረግ ለባለሥልጣን ወይም ለተዋዋዩ ባለሥልጣን
መደለያ አልሰጠንም፣ ወይም ለመስጠት ሀሳብ አላቀረብንም፡፡
(ኘ) በጨረታ ሰነዱ አማራጭ ጨረታዎችን ለማቅረብ ከተፈቀደላቸው ውጭ እንደተጫራች
ከዚህ የጨረታ ሂደት ከአንድ በላይ ጨረታ አላቀረብንም፡፡
(ፐ) በጨረታ ሰነዱ አማራጭ ጨረታዎችን ለማቅረብ ከተፈቀደው ውጭ እንደተጫራች በዚህ
የጨረታ ሂደት ከአንድ በላይ አላቀረብንም፡፡
(አ) በተዋዋዩ ባለሥልጣን ዋና የፍላጐት መግለጫ (ቢጋር) ዝግጅት ወቅት አልተሳተፍንም፣
ምንም ዓይነት የጥቅም ግጭት የለብንም፡፡
(ከ) ጨረታችን ተቀባይነት ካገኘ በአጠቃላይ የውሎች ሁኔታ አንቀጽ 51 በተጠየቀው መሠረት
አስፈላጊው የውል አፈፃፀም ዋስትና እናቀርባለን፡፡ [የመገበያያ ገንዘብ አይነት ይግባ]
[የአፈጻጸም ዋስትና በፊደልና በአሀዝ ይግባ]
(ኸ) እኛም ሆንን ንዑስ ተቋራጮቻችን እንዲሁም ለየትኛውም የውሉ ክፍል አቅራቢዎቻችን
የብቁ ሀገሮች ዜግነት አለን፡፡ [ዜግነት ይግባ]
(ወ) የምናቀርባቸው አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ መንግሥት
ከታገደ ሀገር አይደለም፡፡
(ዐ) የምናቀርባቸው አገልግሎቶች በተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ም/ቤት ማዕቀብ
ከተጣለበት ወይም ድርጅቶችና ግለሰቦች የንግድ ሥራ እንዳይሠሩ ከተላለፈበት ሀገር
አይደለም፡፡
(ዘ) በውል አፈፃፀም ጊዜ ከላይ የተመለከቱት ሁኔታዎች አስመልክቶ የተደረገ ለውጥ ካለ
ወዲያውኑ ለተዋዋዩ ባለሥልጣን ለማሳወቅ ቃል እንገባለን፡፡ ከዚሁ በተጨማሪ ሆን ብለን
የተሳሳተ ወይም ያልተሟላ መረጃ ብናቀርብ ከዚሁ ጨረታ ውጭ አንደምንሆንና

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/16
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ መንግሥት ከሚያካሂዳቸው ሌሎች ኮንትራቶችም
መሳተፍ እንደሚከለክል ተረድተናል፡፡
(ዠ) ዋናው ውል ተዘጋጅቶ እስኪፈረም ድረስ ይህንን ጨረታም ሆነ የምትልኩልን የአሸናፊነት
ማሳወቂያ ደብዳቤ እንደ ውል ሆነው እንደማያገለግሉና አስገዳጅነት እንደሌላቸው
እንረዳለን፡፡
(የ) ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት እንዳላችሁ እንረዳለን፡፡

ስም፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]


ኃላፊነት፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ኃላፊነት ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
ጨረታው ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የተጫራቹ ሙሉ ስም ይግባ]
ቀን፦ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም. ይግባ]

እዝሎች
1. አግባብነት ያለውና ከጨረታው ዓይነት የሚጣጣም የታደሰ የንግድ ፈቃድ [የተጫራች ስም
ይግባ]
2. በታክስ ባለሥልጣን የተሰጠ የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ሰርቲፊኬት [የአገር ውስጥ
ተጫራቾች ብቻ ይመለከታል]
3. በታክስ ባለሥልጣን የተሰጠ የታደሰ የታክስ ከፍያ ሰርቲፊኬት [ለአገር ውስጥ ተጫራቾች
ብቻ]
4. ከተቋቋመበት ሀገር የተሰጠ የንግድ ምዝገባ ሰርቲፊኬትና የታደሰ የንግድ ፈቃድ [ለውጭ አገር
ተጫራቾች ብቻ]
5. አግባብነት ያለው የሙያ ብቃት ሰርቲፊኬት
6. የጨረታ ዋስትና
7. ሌሎች በግዥው ፈፃሚ አካል የተጠየቁ ሰነዶች

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/16
[ማስታወሻ ለተጫራቹ፤ ይህ የዋጋ ማቅረቢያ ሠንጠረዥ የመፈረም ስልጣን በተሰጠው ሰው ተፈርሞ
ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር መቅረብ አለበት። ተጫራቹ የዋጋ ማቅረቢያ ሠንጠረዥ ፎርማት ማሻሻል ይችላል።
ሆኖም ለሚኖረው የጥራት ችግር ሀላፊነቱን ይወስዳል።]

ለ. የዋጋ ማቅረቢያ ሠንጠረዥ

ቀንና ቦታ፦ [ጨረታው የቀረበበት ቦታ እና ቀን(ቀን፣ወር እና አ.ም.)ይግባ]


የግዥ መለያ ቁጥር፦ .[የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]
አማራጭ ቁጥር፦.[የአማራጭ መለያ ቁጥር ይግባ]

ለ፡
[የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]
[ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
[አድራሻ ይግባ]
አዲሰ አበባ

መነሻ የግብይት ነጠላ ዋጋ ጠቅላላ ዋጋ


ቁጥር የአገልግሎቱ ዝርዝር መለኪያ
ሀገር ብዛት በ . በ .

የጨረታ ዋጋ በ .
ጥቅም ላይ ነጠላ ዋጋ ጠቅላላ ዋጋ
ቁጥር የሚውል የአገር ኢትዮጵያ ብዛት መለኪያ በኢትዮጵያ በኢትዮጵያ
ውስጥ ግብዓት ብር ብር

የጨረታ ዋጋ በኢትዮጵያ ብር .

ስም፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]


ኃላፊነት፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ኃላፊነት ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
ጨረታው ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የተጫራቹ ሙሉ ስም ይግባ]
ቀን፦ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም. ይግባ]

[ለግዥ ፈፃሚ አካል ማስታወሻ፦በቅፁ ላይ ጠቃሚ ያልሆነ ክፍል ይሰረዝ]

ሐ. የተጫራች አግባብነት ማረጋገጫ ሠንጠረዥ

ቦታና ቀን፦ [ጨረታው የቀረበበት ቦታ እና ቀን(ቀን፣ወር እና አመተ ምህረት)ይግባ].

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
4/16
የግዥ መለያ ቁጥር፦. [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ].

ለ፡ .
[የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]
[ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
[ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
[አድራሻ ይግባ]
አዲስ አበባ
ኢትዮጵያ

1. ተጫራቹን በተመለከተ አጠቃላይ መረጃ

የተጫራች ህጋዊ ስም
የጋራ ማህበር ከሆነ የእያንዳንዱ አባል
ህጋዊ ስም
የምዝገባ ቦታ
የተመዘገበበት ሀገር ህጋዊ አድራሻ
የህጋዊ ወኪል መረጃ ስም፦………………………..
ኃላፊነት፦……………………
አድራሻ፦…………………….
ስልክ/ፋክስ ቁጥር፦………….
ኢሜይል አድራሻ……………
 የጋራ ማህበር ከሆነ የጋራ ማህበር ለማቋቋም የስምምነት
ደብዳቤ ወይም ማህበሩ የተቋቋመበት ስምምነት
(በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.1) መሠረት
 የጋራ ማህበሩ የመረጃ ቅፅ
የተያያዙ የኦሪጅናል ሰነዶች ቅጂዎች
 በግዥ ፈፃሚው ሀገር በመንግሥት ይዞታ የሚተዳደር
ከሆነ በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.4 መሠረት
በንግድ ህግ መርህ የተቋቋመና የህግና የፋይናንስ ነፃነት
ያለው ለመሆኑ የሚያረጋግጡ ሰነዶች

በኩባንያው/በጋራ ማህበሩ/በጊዜያዊ ማህበሩ ስም የፈረመውና ከላይ የተጠቀሰው ሰው ይህንኑ ለመፈፀም


የሚያስችለውን ሙሉ ኃላፊነት የተሰጠው ለመሆኑ የሚያረጋግጥ ህጋዊ የውክልና ሰነድ አያይዘን
አቅርበናል፡፡

2. የፋይናንስ አቋም

[የተጫራች ስም ይግባ] በዚሁ ጨረታ በውጭ ኦዲተር ተረጋግጦ በቀረበው የፋይናንስ መረጃ መሠረት
ውሉን ለማከናወን በቂና አስተማማኘ የገንዘብ አቅም አለን፡፡ የሚከተለው ሠንጠረዥ የፋይናንስ
መረጃዎችን ያሳያል፡፡ መረጃዎች የተዘጋጁት ዓመታዊ የኦዲት ሪፖርት መሠረት በማድረግ ነው፡፡
ሠንጠረዡ የየዓመቱን የፋይናንስ ሁኔታ ለማወዳደር በሚያስችል መልኩ ቀርቧል፡፡

የፋይናንስ መረጃ ያለፉት ዓመታት መረጃ [የአመት ብዛት ይግባ] በ [የመገበያያ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
5/16
ገንዘብ አይነት ይግባ]
2ኛ 1ኛ ያለፈው የአሁኑ
አማካይ
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት
ሀ. የገቢና ወጪ ዝርዝር (ከባላንስ ሺት መረጃ)
1. ጠቅላላ ሀብት
2. ጠቅላላ ዕዳ
I. ልዩነት (1-2)
3. ወቅታዊ ሀብት
4. የአጭር ጊዜ ዕዳ
II. ሥራ ማስኬጃ (3-4)
ለ. የትርፍና ኪሳራ ዝርዝር (ከኢንካም ስቴትመንት መረጃ)
1. ጠቅላላ ሀብት
2. ከታክስ በፊት ትርፍ
3. ኪሣራ

በጨረታ መረጃ ሠንጠረዡ መሠረት ከላይ ካቀረብነው የፋይናንስ መረጃ በተጨማሪ የፋይናንስ
አቋማችንን የሚያረጋግጡ የሚከተሉት ሰነዶችን አያይዘን አቅርበናል፡፡
(ሀ)
(ለ)

የተያያዙት ሰነዶች ከሚከተሉት ሁኔታዎች ጋር የሚጣጣሙ ናቸው፡፡

 ሰነዶቹ የአጋር ወይም የጋራ ማህበር ወይም የእህት ኩባንያ ሳይሆን የተጫራቹ የፋናንስ ሁኔታ
የሚያንፀባርቁ ናቸው፡፡
 የፋይናንስ መረጃዎቹ በተመሰከረለት አካውንታንት ኦዲት የተደረጉ ናቸው፡፡
 የፋይናንስ መረጃዎቹ የተሟሉና አስፈላጊ የሆኑ ማስታወሻዎችን ያካተቱ ናቸው፡፡
 የፋይናንስ መረጃዎቹ ከተጠናቀቀና ኦዲት ከተደረገው የሂሳብ ዘመን ጋር የተጣጣሙ ናቸው፡፡

ዓመታዊ የገቢ መረጃ


ዓመት መጠንና የገንዘቡ ዓይነት

አማካይ ዓመታዊ ገቢ

አማካይ ዓመታዊ ገቢ የሚሰላው በከፍል 3 የግምገማና ብቃት መስፈርቶች ላይ በተመለከተው መንገድ


በዓመታት ውስጥ የተጠናቀቁና በሂደት ላይ ያሉ ኮንትራቶች ጠቅላላ ዋጋ ተደምሮ ለነዚሁ ዓመታት
በማካፈል ይሆናል፡፡

3. የቴክኒክ ብቃት፣ ክህሎትና ልምድ

በጨረታው የተመለከቱትን አገልግሎቶች በተሟላ የቴክኒክና የፕሮፌሽናል ችሎታ ማከናወን እንደምንችል


ለማረጋገጥ [የተጫራች ስም ይግባ] ባለፉት ዓመታት [ተፈላጊው የአመት ብዛት ይግባ] በአጥጋቢ ሁኔታ
የፈፀምናቸውን ኮንትራቶች [ተፈላጊው የኮንትቶች ብዛት ይግባ] ዝርዝር ከታች በተመለከተው

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
6/16
ሠንጠረዥ አቅርበናል፡፡ የኮንትራቶቹ ጠቅላላ በጀትም ነው [ተፈላጊው በጀት መጠን ይግባ] ፡፡ እያንዳንዱ
የጋራ ማህበሩ አባል የየራሱ የሆነ ዝርዝር ኮንትራት ማቅረብ ይኖርበታል።

የተጫራቹ ወይም አጋር/የጋራ ማህበር ስም


1 የኮንትራት ስም
አገር
2 የደንበኛው ስም
የደንበኛው አድራሻ
የተጠሪ ስም
የተጠሪው ኃላፊነት
የስልክ ቁጥር
ኢሜይል
3 የአገልግሎቱ ዓይነት በጨረታ ሰነዱ ከተጠቀሰው
ኮንትራት ጋር ያለው ተዛማጅነት
4 የውል ኃላፊነት  ዋና ተዋዋይ
 ንዑስ ተዋዋይ
 አጋር/የጋራ ማህበር
5 አጠቃላይ የአቅርቦት መጠን በ .
6 ጨረታው የተሰጠበት/የተጠናቀቀበት
7 የመጨረሻ ርክክብ ተፈጽሟል አዎ ገና ነው አይደለም
8 በዚሁ ሥራ የተሰማሩ ሠራተኞች ብዛት
9 በንዑስ ኮንትራት የተሰጡ አገልግሎቶች ካሉ በግምት
በመቶኛ ጠቅላላ የኮንትራት መጠንና የውል ዓይነት
ይገለጽ
1 ዐ ሌሎች አስፈላጊ መረጃዎች

ኮንትራቶችን በአጥጋቢ ሁኔታ ስለመፈፀማችን ከደንበኞቻችን የተሰጡ ማረጋገጫዎች/ ሰርቲፊኬቶች


ከዚሁ ጋር አያይዘን አቅረበናል፡፡

4. የሙያ ብቃትና አቅም

የሙያ ብቃታችንና አቅማችንን ለማረጋገጥ ይረዳ ዘንድ በአሁኑና ባለፉት ሁለት ዓመታት የነበረ የሰው
ኃይላችን የሚያሳይ ስታስቲክስ በሚከተለው ሠንጠረዥ አቅርበናል፡፡

አማካይ ከአንድ ዓመት በፊት ባለፈው ዓመት በዚሁ ዓመት


የሰው ቁልፍ ቁልፍ
ቁልፍ ባለሙያዎች
ኃይል አጠቃላይ ባለሙያዎች አጠቃላይ ባለሙያዎች አጠቃላይ
በሙያ ደረጃ
በሙያ ደረጃ በሙያ ደረጃ
ቋሚ
ጊዜያዊ
ጠቅላላ

ከዚህ በታች የተመለከተው የቡድን ክህሎት ስብጥር ውሉን በአጥጋቢ ሁኔታ ለመፈፀም እንደምንችል
ለማሳየት ታስቦ የቀረበ ነው፡፡

የባለሙያ ስም

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
7/16
ኃላፊነት
ዕውቀት የዕውቀት ደረጃ የተፈላጊ መረጃ መለያ መግለጫ

የሥራ ልምድ የዕውቀት ደረጃ የተፈላጊ መረጃ መለያ መግለጫ

ተጨማሪ ዕውቀትና የሥራ የዕውቀት ደረጃ የተፈላጊ መረጃ መለያ መግለጫ


ልምድ

በሠንጠረዥ ውስጥ የተመለከተው የሥራ ልምድ በእያንዳንዱ ባለሙያ ተፈላጊ መረጃ ሰነድ (CV) ላይ
የተደገፈ ነው፡፡

የቡድናችንን ክህሎት ለማንፀባረቅ የሚከተሉትን የደረጃ አሰጣጥ ተጠቅመናል፡፡

መ የሚረዳ/የሚገነዘብ ለተፈላጊው ሥራ አግባብነት ያለው የትምህርት ዝግጁነት ያለው፡፡ ነገር ግን


ሙያውን በተግባር ሥራ ላይ ያላዋለ፡፡
የ በሥራ ላይ ያለ በዚሁ ረገድ የተወሰነ የሥራ ልምድ ያለው፡፡
ብ ብቃት ያለው ከ 2-5 የሚሆኑ የተለያዩ ዓይነት ክብደት ያላቸው ፕሮጀክቶችን ለመተግበር
በቂ የሆነ የሥራ ልምድ ያለው፡፡
ባ ባለሙያ ከ 5 በላይ የሆኑ የተለያዩ ክብደት ያላቸው ፕሮጀክቶች ለመተግበር በቂ
የሆነ የሥራ ልምድ ያለው፡፡

5. የጥራት መማረጋገጫ፣የሥራ አመራርና የቁጥጥር ሥርዓት

[ተጫራቹ ውሉን በአጥጋቢ ሁኔታ ለማስፈጸም የሚከተላቸው ስርአቶችና ዝርዝር የጥራት


ቁጥጥር ሂደቶች በዝርዝር ማስቀመጥ ይኖርበታል።]

6. መሣሪያዎችና ፋሲሊቲዎች

[ተጫራቹ ስራውን በአግባቡ ለማስፈጸም የሚረዱ በቂ መሳሪያዎችና ፋሲሊቲ ያለው መሆን


አለመሆኑ መጥቀስ ይኖርበታል።]

7. አገልግሎቱን ለመስጠት የቀረቡ ዋና ዋና መሣሪያዎች

የመሣሪያው የተሠራበት ዓ.ም. የመሣሪያው ሁኔታ እና ብዛት ባለቤትነት፣ በኪራይ


ዓይነት ዓይነት (አዲስ፣ ጥሩ፣ አሮጌ) ወይም የሚገዛ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
8/16
8. የተጫራቹ ኦዲት ኤጀንሲ

[ተጫራቹ የኦዲተሮቹን ስም፤ አድራሻና ስልክ ቁጥር መስጠት ይኖርበታል።]

9. የኩባንያው አደረጃጀት

[ተጫራቹ ስራውን ከሌሎች ፕሮጀክቶች ጋር እንዴት አቀናጅቶ መስራት እንዳሰበ መግለጽ


አለበት።]

10. የባንክ አድራሻና የባንክ ሂሳብ ቁጥር

ክፍያ የሚፈፀምበት የባንክ ሂሳብ ቁጥራችን የሚከተለው ነው፡፡ [የባንክ ሂሳብ አድራሻ ይግባ]

ስም፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]


ኃላፊነት፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ኃላፊነት ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
ጨረታው ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የተጫራቹ ሙሉ ስም ይግባ]
ቀን፦ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም.ይግባ]

እዝሎች

1. ጨረታውን ለፈረመው ሰው የተሰጠ ሕጋዊ የውክልና ማስረጃ


2. ኦዲት የተደረገ የፋይናንስ ሰነድ
3. የጨረታ መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ በተጠየቀው መሠረት የተጫራቹ የፋይናንስ አቋም
የሚያሳይ ሰነድ
4. የጨረታ መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ በተጠየቀው መሠረት ባለፉት ዓመታት [ተፈላጊው
የአመት ብዛት ይግባ] በአጥጋቢ ሁኔታ ለተከናወኑ ኮንትራቶች ከአሠሪዎች የተሰጠ ሰርቲፊኬት
[ተፈላጊው የሰርቲፊኬቶች ብዛት ይግባ]
5. የጨረታ መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ በተጠየቀው መሠረት የግለሰቦች ተፈላጊ መረጃ
(CV)

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
9/16
መ. የጋራ ማህበር/ጊዜያዊ ማህበር የመረጃ ቅጽ

ቀን፦ [ጨረታው የቀረበበት ቀን(ቀን፣ወር እና አመተ ምህረት)ይግባ]


የግዥ መለያ ቁጥር፦ .[የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]
አማራጭ ቁጥር፦ [የአማራጭ መለያ ቁጥር ይግባ]

.1 የጋራ ማህበሩ/ጊዜያዊ ማህበሩ [የጋራ ማህበሩ/ጊዜያዊ ማህበሩ ስም ይግባ]


ስም፦
የቦርዱ አድራሻ፦
ፓ.ሳ.ቁ.፦ [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም፦ [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ፦ [የከተማ ስም ይግባ]
2 ፓ.ሳ.ኮድ.፦ [ፓ.ሳ. ቁጥር ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
አገር፦ [አገር ይግባ]
ስልክ ቁጥር፦ [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ ቁጥር ይግባ]
ፋክስ ቁጥር፦ [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ ቁጥር ይግባ]
ኢሜይል አድራሻ፦ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]
በኢትዮጵያ የጋራ ማህበሩ/ጊዜያዊ ማህበሩ ተወካይ፦
ፓ.ሳ.ቁ.፦ [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም፦ [የመንገድ ስም ይግባ]
3 ከተማ፦ [የከተማ ስም ይግባ]
ፓ.ሳ.ኮድ.፦ [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
ስልክ ቁጥር፦ [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ ቁጥር ይግባ]
ፋክስ ቁጥር፦ [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ ቁጥር ይግባ]
ኢሜይል አድራሻ፦ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]
የአባላት ስም
አባል 1፦ [የአባሉ ህጋዊ ስምና አድራሻ ይግባ]
4 አባል 2፦ [የአባሉ ህጋዊ ስምና አድራሻ ይግባ]
ወዘተ. [የአባሉ ህጋዊ ስምና አድራሻ ይግባ]
5 የቡድን መሪው አባል ስም [የአባሉ ህጋዊ ስምና አድራሻ ይግባ]
የጋራ ማህበሩ/ጊዜያዊ ማህበሩ የተቋቋመበት ማስረጃ
6 የተፈረመበት ቀን፦ [ቀን ይግባ]
ቦታ [ቦታ ይግባ]
7 እያንዳንዱ የሚሰራው የስራ [የአባላቱ የሀላፊነት ድርሻ በመቶኛ ይግባ]
አይነት ተጠቅሶ የአባላት
የኃላፊነት መጠን በመቶኛ

ስም፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]


ኃላፊነት፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ኃላፊነት ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
ጨረታው ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የተጫራቹ ሙሉ ስም ይግባ]
ቀን: ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም. ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
10/16
[ማስታወሻ ለተጫራቾች፤ ከዚህ በታች የተጠቀሱት መረጃዎች በቀረበው ፎርማት መሰረት በእያንዳንዱ
ባለሙያ ስም ተዘጋጅተው ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር አብረው መቅረብ ይኖርባቸዋል።]

ረ. የቁልፍ ባለሙያዎች ተፈላጊ መረጃ (CV)

1. ኃላፊነት (ለአንድ ባለሙያ ብቻ) .


2. የኩባንያው ስም
3. የሠራተኛው ስም
4. የትውልድ ቀን ዜግነት .
5. የትምህርት ደረጃ
(የኮሌጅ ወይም ዩኒቨርሲቲ ወይም ሌላ ትምህርት ቤት ስም፤ የተገኝ ዲግሪና የተገኘበት ጊዜ ይጠቀስ)
6. የሙያ ማህበራት አገልግሎት
7. ሌላ ሥልጠና (በትምህርት ያልተገኙ ሌሎች ስልጠናዎች ካሉ ይጠቀሱ)

8. የሀገሮች የሥራ ልምድ


9. ቋንቋዎች (የመናገር፤ የማንበብ፤ የመፃፍ ሁኔተዎች ጥሩ፤ መካከለኛ፤ ደካማ እየተባለ ይፃፍ)

10. የሥራ ልምድ


ከ እስከ
አሠሪ .
የነበረው ኃላፊነት

11. የተሰጠው ዝርዝር ኃላፊነት 12. የአሁኑን ሥራ ለመሥራት የሚያሰችል ከዚህ በፊት የተሰሩ
ሥራዎች አሳይ። የቀረቡት ባለሙያዎች በክፍል 11 ላይ
የተዘረዘሩትን ስራዎች ከመስራት አንፃር ያላቸው ችሎታ
ይጠቀስ)
የፕሮጀክቱ ስም ___________
ዓ.ም. .
አካባቢ/ቦታ .
ደንበኛ .
የፕሮጀክቱ ዋነኛ ገጽታ .
የነበረው ኃላፊነት .
የተከናወኑ ተግባራት .

ማረጋገጫ

እኔ ከዚህ በታች የፈረምኩ እስከማውቀውና እስከማምንበት ድረሰ ይህ የባለሙያ ተፈላጊ መረጃ


የትምህርት ደረጃዬንና የሥራ ልምዴን በትክክል የሚገልጽ መሆኑን አረጋግጣለሁ፡፡ ማንኛውም በዚህ ሰነድ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
11/16
ውስጥ የተገለፀው የተሳሳተ ቃል ከተገኘ በጨረታው እንዳልሳተፍ በማድረግ ከጨረታው ውጭ መሆንን
የሚያሰከትል እንደሆነ እገነዘባለሁ፡፡
ቀን

ሥልጣን ያለው ወኪል ሙሉ ስም

ለተጫራቾች ማስታወሻ፤
ይህ የጨረታ ዋስትና፣ ዋስትና በሰጠው የፋይናንስ ተቋም አርማ ባለበት ደብዳቤ ሰፍሮ እና የጨረታው ዋስትና የመፈረም
ስልጣን ባለው አካል ተፈርሞ ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር አብሮ መቅረብ አለበት።

ሠ. የጨረታ ዋስትና

ቀን:- [ጨረታው የቀረበበት ቀን(ቀን፣ወር እና አመተ ምህረት)ይግባ]


የግዥ መለያ ቁጥር:- [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]
አማራጭ ቁጥር:- [የአማራጭ መለያ ቁጥር ይግባ]

ለ:- [የግዥ ፈፃሚ አካል ሙሉ ስም ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
12/16
[የተጫራች ሙሉ ስም ይግባ] (ከዚህ በኋላ “ተጫራች” እየተባለ የሚጠራው) በግዥ መለያ ቁጥር
[የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ] በተደረገው ጥሪ መሠረት የአገልግሎቶች አጭር መግለጫ ይፃፍ
ለማቅረብ የመወዳደሪያ ሐሳብ (ከዚህ በኋላ “የመወዳደሪያ ሀሳብ’’ እየተባለ የሚጠራውን) በቀን
[ጨረታው የቀረበበት ቀን(ቀን፣ወር እና አመተ ምህረት)ይግባ] ያቀረበ በመሆኑ፡፡

ሁሉም ሰዎች እንደሚያውቁት እኛ የጨረታ ዋስትና ሰጪ ድርጅት ሙሉ ስም፤ አድራሻና


የተመዘገበበት አገር ስም ይሞላ የሆነ (ከዚህ በኋላ “ዋስ” እየተባልን የምንጠራ) ለ የግዥ ፈፃሚው
አካል ሙሉ ስም ይሞላ (ከዚህ በኋላ “የግዥ ፈፃሚ አካል” እየተባለ ለሚጠራው) የጨረታ
ዋስትናው የመገበያያ ገንዘብ አይነትና መጠን በአሀዝና በፊደል ይሞላ ለመክፈል የዋስትና ግዴታ
የገባን ሲሆን ከዚህ በላይ ለተገለፀው ግዥ ፈፃሚ አካል ክፍያው በሙሉ እና በትክክል የሚከፈል
ለመሆኑ ወራሾቻችን ወይም መብት የሚተላለፍላቸውን ሰዎች ግዴታ አስገብተናል፡፡ ለዚህም
የዋሱ ማኀተም በ___(ቀን) ____ (ወር) _____ ዓ.ም. [ቀን በቁጥር ይግባ]፣ [ወር ይግባ]፣[አ.ም.
ይግባ] ታትሞበታል፡፡

ይህ የዋስትና ሰነድ ተፈፃሚ የሚሆነው የሚከተሉት ሁኔታዎች ሲያጋጥሙ ይሆናል፡፡

1) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 19.2 ካልሆነ በስተቀር ተጫራቹ በጨረታ


ማቅረቢያ ሰንጠረዥ ውስጥ በገለጸው መሰረት ጨረታው ፀንቶ በሚቆይበት ጊዜ ውስጥ
ከጨረታው ከወጣ፤ ወይም
2) ግዥ ፈጻሚው አካል ጨረታው ፀንቶ በሚቆይበት ጊዜ ውስጥ ያቀረበው የመወዳደሪያ
ሐሳብ ተቀባይነት ማግኘቱን ለተጫራቹ ካሳወቀው በኋላ ተጫራቹ ጨረታው ፀንቶ
በሚቆይበት ጊዜ፣
ዐ/ ውሉን ለመፈረም ወይም
ለ/ በተጫራቶች መመሪያ አንቀጽ 45 መሠረት የውል ምስከበሪያ ዋስትና
ለማቅረብ፣
ፈቃደኛ ሳይሆን የቀረ እንደሆነ፡፡

የግዥ ፈፃሚው አካል ከዚህ በላይ ከተዘረዘሩት ሁኔታዎች አንዱ ወይም ከአንድ በላይ የሆኑ
ሁኔታዎች በማጋጠማቸው ምክንያት ገንዘቡ ሊከፈለው እንደሚገባ ጠቅሶ ከጠየቀ ለጥያቄው
ማስረጃ ማቅረብ ሳያሰፈልገው ጥያቄ ባቀረበ ጊዜ እላይ እስከተጠቀሰው ገንዘብ መጠን ድረስ
ለግዥ ፈፃሚው አካል ለመክፈል ግዴታ እንገባለን፡፡

ይህ የጨረታ ዋስትና የጨረታ ዋጋው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ካበቃበት ዕለት ጀምሮ አስከ ሃያ
ስምንተኛው (28) ቀን ድረስ (ሃያ ስምንተኛውን ቀን ጨምሮ) የፀና ሆኖ የሚቆይ ሲሆን
ማኛቸውም በጉዳዩ ላይ የሚቀርቡ ጥያቄዎች ከተጠቀሰው ጊዜ የዘገየ መሆን የለበትም፡፡

ስም፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]

ኃላፊነት፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ኃላፊነት ይግባ]

ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]


ጨረታው ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የተጫራቹ ሙሉ ስም ይግባ]

ቀን: ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም. ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
13/16
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
14/16
ክፍል 5: በጨረታው መሳተፍ የሚችሉ ሀገሮች (ብቁ ሀገሮች)

የግዥ መለያ ቁጥር:……………………..

የሚከተሉት ድንጋጌዎች ተግባራዊ ከሚሆኑባቸው ሀገሮች በስተቀር ሌሎች ሀገሮች በውድድሩ መሳተፍ
ይችላሉ፡፡

(ሀ) ተፈላጊ የሆነውን አገልግሎት ለመስጠት የሚደረገውን ውድድር የሚያስተጓጉል ያለመሆኑ


በመንግሥት እስከታመነበት ድረስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት
በሕግ ወይም በደንብ ከአንድ የተወሰነ ሀገር የንግድ ግንኙነት እንዳይደረግ የከለከለ ከሆነ፣

(ለ) በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በቻርተሩ ምዕራፍ 7 መሠረት የተላለፈውን
ውሳኔ መሠረት በማድረግ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ከአንድ ሀገር
ማንኛውም አገልግሎት እንዳይገዛ ወይም ለዚያ አገር ዜጋ ወይም ድርጅት ክፍያዎች እንዳይፈፀም
የከለከለ ከሆነ፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
V/IX
ምዕራፍ 2: የፍላጎቶች መግለጫ
ክፍል 6: ቢጋር (Terms of reference)
ማውጫ

ሀ. የስራው ዳራ
ለ. የሚፈለገው አገልግሎት ተፈፃሚነት ወሰን
ሐ. የፍላጎቶች መግለጫ
1. የሚቀርቡ የስኬትና ውጤት ዒላማዎች ዝርዝር
2. የሚያስፈልጉት የአፈፃፀም ባህርያት
3. የሚያስፈልገው የስራ አፈፃፀም ደረጃ
4. ዝርዝር የአገልግሎት መመዘኛ መስፈርቶች እና ዒላማዎች
5. የጥራት ማጋገጫ መስፈርቶች
6. የሥራ አፈፃፀም መለኪያዎችና ዒላማዎች
7. የቦታ እጥረቶችና ውሱንነቶች
8. የወጪ ዝርዝር
9. ለስልጠና አስፈላጊ ሁኔታዎች
10. የውል አስተዳደር መስፈርቶች
11. የስራ ሀላፊነት መግለጫዎች
12. የሽግግር ስርዓት
መ. የሰነድ አያያዝ ፍላጎቶች
ሠ. ንድፎችና የአፈፃፀም ስዕሎች
ረ. የፍላጎት መግለጫዎች፤ የቴክኒክ መወዳደሪያ ሀሳብና የአግባብነት ሠንጠረዥ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
VI/IX
የግዥ መለያ ቁጥር:-

(ሀ) የስራው ዳራ

የተፈለገው አገልግሎት በህሪይና መጠን በአጭሩ ይገለፅ፤ የአገልግሎቱ ፍላጎት እንዴትና ለምን
እንደመነጨ፤ አጠቃላይ የአገልግሎቱ አላማ እንዲሁም የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች አመጣጥ ይጠቀስ።
ለምሳሌ፤ አገልግሎቱ የነበረ ነው ወይስ አዲስ፤ ከመጀመሪያው ጀምሮ የአገልግሎቱ ዝርዝር ፍላጎት ብሄራዊ
ስታንዳርድ ወይም ሌላ አላማ መሰረት ማድረጉ ይገለፅ።

(ለ) የአገልግሎቱ ወሰን

ዝርዝር ፍላጎቱ ረጅም ከሆነ ይህ ክፍል እንደ ማጠቃለያ ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል። በረጅሙ እንዲካተት
ከተፈለገ ግን ከዚህ በታች በዝርዝር መግለጫው ላይ የሚካተት ይሆናል። የአገልግሎቱ ወሰን
የሚከተሉትን ይጨምራል። በነዚህ ብቻ የተወሰነ ግን አይደለም።
 የአገልግሎቱ አጭር መግለጫና ተፈላጊ ውጤቶች
 ለአገልግሎቱ ታሳቢ የተደረገ ፍላጎት
 ተጫራቹ ስልጠና የሚሰጥ ወይም ሰነዶች የሚያቀርብ ስለመሆኑ
 ሌላ ተጫራቹ ማድረግ የሌለበት ወይም ያለበት ሁኔታ

(ሐ) የፍላጎት መግለጫ

ይህ ክፍል ፍላጎትነ በዝርዝር የሚገልፅ ነው። ዝርዝር ፍላጎቶች በአሰራርና በአፈፃፀም ባህርያት ሲገለፁ
ተጫራቾች መፍተሄ አመንጪ ሆነው እንዲሆኑ ይረዳቸዋል።

1. የተፈላጊ ውጤቶች ዝርዝር


መሰረታዊ በሆኑ ፍላጎቶችና ለተጫራቾች ነፃነት የሚሰጡ ፍላጎቶች ለይቶ ማስቀመጥ አስፈላጊ
ነው። በግብአቶችና ውጤቶች መካከል የሚኖረው ጥሩ ተሞክሮና ልምድ ግምት ውስጥ ማስገባት
ተገቢ ነው። ከውጤት አንፃር ትርጉም ባላቸውና መለካት በሚችሉ ሶስት ወይም አራት ጠቃሚ
ጉዳዮች ላይ ማተኮር ያስፈልጋል።

2. የአተገባበር ባህሪያት
የተፈለገው ውጤት ለማምጣት የሚረዱ የትግበራ በህሪያት ይገለፁ።

3. የአፈፃፀም ደረጃ
የተፈለገው የአፈፃፀም ደረጃ (መጠን፤ ጥራት፤ ጊዜ) ይገለፅ።

4. የአገልግሎቱ ስታንዳርዶችና ኢላማዎች


የአገልግሎት ወጤቱን ከመለካት አንፃር ሊኖር የሚገባው የጥራት ሁኔታ መለየት ጠቃሚ ነው።
የዝቅተኛ ልምድ ምሳሌዎችና የፖሊሲ ፍላጎቶች የሚከተሉት ናቸው።
 ከሰራተኛ ፍላጎት አንፃር (ሀላፊነት፤ የትምህርት ደረጃ፤ የስራ ልምድ)

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/9
 ከማኔጅመንት ፍላጎት አንፃር (የባለሙያ ቁጥር፤ የሰው ሀይል ቅጥር ስታንዳርዶች)
 ከአገር አቀፍና አለም አቀፍ ስታንዳርዶች ጋር ተስማምቶ የመሄድ ጉዳይ
 የተጫራቹ ፖሊሲዎች፤ ህጎችና ከደህንነትና አገልግሎት ጥራት አንፃር
 ተጠቃሚዎችን ከማሳተፍ አንፃር
 አገልግሎት ከመገምገም አንፃር የአቅራቢው ተሳትፎ

5. የጥራት ማረጋገጫ ፍላጎት


ጥራትን ከማረጋገጥ አንፃር ከተጫራቹ የሚጠበቅ ሁኔታ ይጠቀሰ

6. የአፈፃፀም መለኪየዎች
አፈፃፀምን ለመለካት የሚያስችሉ መለኪያዎች ይዘርዘሩ

7. የቦታ እጥረቶችና ውሱንነቶች


አገልግሎት በሚሰጥበት ቦታ ሊኖሩ የሚችሉ ወይም ሊያጋጥሙ የሚችሉ እጥረቶች ወይም
ችግሮች ይጠቀሱ። የሚከተሉት ሊያካትት ይችላል።
 የቦታው አቀማመጥ
 ኢርጎኖሚክ ፍላጎተ
 የግል ደህንነት ሁኔታ
 ቦታውን ወይም ሰራተኛን የማግኘት ሁኔታ
 የሌላ አገልግሎት ወይም የሀይል አቅርቦት ሁኔታ
8. የወጪ ዝርዝር

9. የስልጠና ፍላጎት
ለአገልግሎቱ አፈፃፀም የሚረዱ የስልጠና ፍላጎቶች፤ የስልጠናው ደረጃ፤ የስልጠናው ብዛትና
ስልጠናው የሚሰጥበት ቦታ ይጠቀስ። ተጫራቾች በዘህ ረገድ ያላቸው የስራ ልምድ ና ብቃት
እንዲያቀርቡ ለጠየቁ ይችላሉ።

10. የውል አስተዳደር መስፈርቶች


የሪፖርት አቀራረብ ሁኔታ ይጠቀስ (የሪፐርቱ ይዘት፤ ብዛት፤ ፎርማት)፤ ሪፐርቱ የሚደርሳቸው
ሰዎች፤ ሪፖርት ማቅረቢያ ጊዜ፤ ወዘተ። ርፖርት ማቅረብ አስፈላጊ ካልሆነ አስፈላጊ አለመሆኑ
ይገለፅ።

11. የስራ ሀላፊነት መግለጫዎች


የአቅራቢውና የግዥ ፈፃሚው አካል ሀላፊነት በግልፅ ይቀመጥ

12. የሽግግር ስርአት


በኮንትራቱ መጀመሪያና መጨረሻ ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ሁኔታዎች የገለፁ

(መ) የሰነድ አያያዝ ፍላጎቶች

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/9
ቢጋሩ ሌሎች ሰነዶችን ሊጠቅስ ይችላል። እነዚህ ሰነዶች የቢጋሩ አካል ሆነው ይቆጠራሉ። እያንዳንዱ ሰነድ
የት እንደሚገኝ ተገልፆ በዝርዝር መቀመጥ አለበት። ቢጋሩ የሚጠቅሰው ከሰነዱ የተወሰነውን ክፍል ብቻ
ከሆነ ይህንኑ ክፍል ብቻ መጠቀስ አለበት። ለምሳሌ፤
 ናሽናል ወይም እንተርናሽናል ስታንዳርድ
 ህጋዊነት
 ሌላ የመንግስት አዋጅ ወይም መመሪያ

[ንድፎች፤ ሳይት ፕላኖችና የመሳሰሉት እዚህ ይዘረዘራሉ። ዋና ዋናዎቹ ንድፎችና ሳይት ፕላኖች በእዝል መክል ተያይዘው
ይቀመጣሉ።]

(ሠ) ንድፎችና የአፈፃፀም ስዕሎች

1. ተያይዘው የቀረቡ የንድፎች ዝርዝር

የግዥ መለያ ቁጥር:-

ተያይዘው የቀረቡ የንድፎች ዝርዝር


ተ.ቁ. የንድፉ ርዕስ ዓላማ

2. የአፈፃፀም ስዕሎችና የሳይት ፕላኖች ዝርዝር

የግዥ መለያ ቁጥር:-

ተ.ቁ. የስዕል/ፕላን ቁጥር የስዕል/ፕላን ስም ቀን


1
2
3
4

ስዕሎቹንና ንድፎቹን ለማየት ሲያስፈልግ በ [ቀን ይግባ] በሚከተለው አድራሻ ማግኘት ይቻላል፡፡

የሚመለከተው ሰው ስም፡- [ስም ይግባ]


ስልክ፡- [ስልክ ቁጥር ይግባ]
ፋክስ ቁጥር፡- [ፋክስ ቁጥር ይግባ]
ኢሜይል አድራሻ፡- [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]

ስም፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/9
ኃላፊነት፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ህጋዊ ኃላፊነት ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
ጨረታው ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የተጫራቹ ሙሉ ስም ይግባ]
ቀን: ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም. ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
4/9
(ረ) የአቅርቦት ፍላጎቶች፣ የቴክኒክ መወዳደሪያ ሀሳብና የአግባብነት ሠንጠረዥ

ቀንና ቦታ፦ [ጨረታው የቀረበበት ቦታ እና ቀን(ቀን፣ወር እና አ.ም.)ይግባ].


የግዥ መለያ ቁጥር፦ .[የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]
አማራጭ ቁጥር፦ .[የአማራጭ መለያ ቁጥር ይግባ]

ለ፡ [የግዥ ፈፃሚ አካል ሙሉ ስም ይግባ]


[ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
[ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
[አድራሻ ይግባ]
አዲስ አበባ
ኢትዮጵያ

ሀ. ተጫራቾች የሚከተለውን ሠንጠረዥ ሞልተው እንዲያቀርቡ ተጠይቀዋል፡፡


 ሁለተኛው ቁልቁል ረድፍ (column) የሚያሳየው የሚፈለገውን ዝቅተኛውን አገልግሎት
ነው፡፡ (በተጫራቹ ሊለወጥ አይችልም)
 አምስተኛው ቁልቁል ረድፍ (column) የሚሰጠውን አገልግሎት ሲሆን በተጫራቹ
የሚሞላ ነው፡፡ (“አዎ” ወይም “ያሟላል” ብሎ መሙላት ብቻ በቂ አይደለም)
 ስድስተኛው ቁልቁል ረድፍ (column) በተጫራቹ የሚቀርበው/የሚሰጠው አገልግሎት
የመወዳደሪያ ሀሳብ የተጠየቀውን ሁሉ “ማሟላቱን” ወይም “አለማሟላቱን” እንዲገልፅ
ሲሆን የማያሟላ በሚሆንበት ጊዜ ተጫራቹ የማጣቀሻ ሰነዶችን በመጥቀስ
ያላሟላበትን ዝርዝር ሁኔታ መግለጽ አለበት፡፡

ለ. ተጫራቹ በተፈለገው አገልግሎትና ባቀረበው የአገልግሎት የመወዳደሪያ ሀሳብ መካከል ያለውን


ልዩነት በተመለከተ በጣም ግልጽ መሆን ይኖርበታል፡፡ የጨረታው ገምጋሚዎች ሁለቱንም
በቀላሉ ማወዳደር በሚያስችላቸው ሁኔታ ማቅረብ አለበት፡፡
አገልግሎቱን
የቀረበው የቀረበው የመወዳደሪያ
ለመስጠት
ተ.ቁ መለኪ የአገልግሎት ሀሳብ የተጠየቁትን
የሚያስፈልግ ብዛት
. ያ መወዳደሪያ ማሟላት አለማሟላቱን
አነስተኛው
ሀሳብ መግለጫ
ፍላጐት
1 2 3 4 5 6

1. የቴክኒክ አቀራረብና ዘዴ

ይህ ክፍል ተጫራቹ የአገልግሎቱን አቀራረብ፤ የሚጠቀምበት የአፈፃፀም ዘዴና በቢጋሩ ውስጥ የተዘረዘሩትን
ስራዎች በመተግበር የሚያስገኘው ውጤት የሚገልፅበት ነው።

1.1 አጀማመር

- ተጫራቹ ስራዎችን በመጀመር ሂደት ከግዥ ፈፃሚ አካል ጋር ስለሚኖረው ግንኙነት

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
5/9
1.2 ጠቅላላ

- አጠቃላይ የኮንትራቱ አስተዳደር ዘዴ

- ተጫራቹ የሚያመጣው ተጨማሪ እሴት

- ከጊዜ፤ ከወጪና ከጥራት አንፃር የሚኖረው ጠቀሜታ

- ተጫራቹ በተጠቀሰው ቦታ የተፈለገውን ስራ ለመስራት ያለው አቅም

- ስለንኡስ ኮንተራት (የተወሰነውን የኮንተራት ክፍል ለሌላ የማስተላለፍ ሁኔታ)

- የተጫራቹን ደንበኛ ተኮር በሀሪያት ማረጋገጫ

ተጫራቹ ስላጋጠሙት ችግሮችና ጠቀሜታቸው፤ ችግሮቹን ለመፍታት የተጠቀመበት ዘዴ


ማብራራት አለበት። ከዚህ በፊት የተጠቀመባቸው ዘዴዎች ለአሁኑ ስራ ያላቸው ጠቀሜታና ቀረቤታ
መጠቀስ አለበት። ተጫራቾች የከዚህ በፊት መልካም ስራዎቻቸውን እንዲያቀርቡ ይበረታታሉ።

2. የሥራው ዕቅድ

ይህ ክፍል ተጫራቹ የስራው ዋና ዋና ግፍሎች በመከፋፈል የአፈፃፀም ጊዜ (እቅድ) የሚያቀርብበት


ነው። የሚቀርበው የስራ እቅድ ከታሰቡት የቴክኒክ ዘዴዎች ጋር ምን ያህል እንደሚጣጣሙና ቢጋሩን
ምን ያህል በጥልቀት እንደተረዳው የሚያሳይ ይሆናል። በስራው መጨረሻ የሚቀችቡ ሌሎች ሰነዶች
ማለትም ሪፖርቶችና ንድፎች ከዚሁ ጋር ይካተታሉ።

3. የጥራት ሥራ አመራርና መሣሪያዎች

ተጫራቾች የጥራት ቁጥጥርን በተመለከተ ጥራትን ማረጋገጥ የሚያስችሉ ዝርዝር መለኪያዎች


ያስቀምጣሉ። ለምሳሌ፤

- የስራ ቁጥጥር የአገልግሎት ዋጋ

- የግል ግምገማና የክትትል መሳሪያዎች

- የክትትልና ቁጥጥር ስርአቶች

- የተጠቀሚ የእርካታ ሰርቨይ

- የቅሬታ አያያዝና የችግሮች አፈታት

4. አደረጃጀትና የሠራተኞች አመዳደብ

ይህ ክፍል ተጫራቹ ኮንትራቱን ለማስፈፀም የሚያስችለው የሚያቀርበው የቡድን ስብጥር የሚያሳይ


ነው። ኮንትራቱን የሚተገብርበት ስርአትና መዋቅር ያሳይበታል። ተጫራቹ ቁልፍ ባለሙያ፤ የቴክኒክ
ባለሙያና ድጋፍ ሰጭ ሰራተኛ በመከፋፈል ያቀርባል።

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
6/9
5. ሥራውን የማጠናቀቂያ ጊዜ ሰሌዳ

የማጠናቀቂያ ጊዜ [ሳምንቶች ወይም ወራቶች ይገለፅ]


የአገልግሎ መለኪ ብዛ አገልግሎቱን
ተ.ቁ.
ት ዝርዝር ያ ት 1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ 5ኛ 6ኛ 7ኛ 8ኛ 9ኛ 1 ዐኛ 11 ኛ 12 ኛ ማቅረቢያ ቦታ

[ዋና ዋና ስራዎች ማለትም ሪፖርቶችና ሌሎች የሚጠበቁ ውጤቶች ይጠቀሳሉ።]

6. የቡድን ስብጥርና የሥራ ምደባ

ባለሙያ ሠራተኞች
ስም ድርጅት የሙያው ዓይነት ሥልጣን/ኃላፊነት የተመደበበት ሥራ

7. የሠራተኞች የስራ ድልድል ሠንጠረዥ

የውጭ አጠቃላይ የሠራተኛው


የሠራተኛ ግብዓት
የሠራተኛው ሀገር/ ግምት
ቁጥር ጠ
ስም የሀገር በሥራ
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ 5ኛ 6ኛ 7ኛ 8ኛ 9ኛ 1 ዐኛ 11 ኛ 12 ኛ በመስክ ቅላ
ውስጥ ቦታ

የወጭ አገር

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
7/9
ንዑስ ድምር 1

የአገር ውስጥ

ንዑስ ድምር 2

ጠቅላላ ድምር

የሙሉ ጊዜ ግብዓት የትርፍ ሰዓት ግብዓት

[የሰራተኛ ግብአት የሚቆጠረው ስራው ከሚጀመርበት ጊዜ ጀምሮ ሲሆን በሳምንታት ወይም


እንደአስፈላጊነቱ በወራት የሚገለጽ ይሆናል። ለፕሮፌሽናል ሰራተኛ ግብአት በእያንዳንዱ ሰራተኛ
ሰው ስም የሚቀርብ ሲሆን ለድጋፍ ሰጭ ሰራተኛ ደግሞ በቡድን ይሆናል። (ለምሳሌ፤ የፅህፈት
ወራተኛ፤ ወዘተ)። ከሀገር ውስጥ ወይም ከሀገር ውጭ ሰራተኛ የሚገኘው ግብአት ተለይቶ መቅረብ
አለበት፤ የመስክ ግብአትም እንደዚሁ ተለይቶ ይቀርባል። የመስክ ግብአት የሚባለው አቅራቢው
ከሚገኝበት አድራሻ ውጭ የሚሰጥ አገልግሎት ነው።]

ስም፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]


ኃላፊነት፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ህጋዊ ኃላፊነት ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
ጨረታው ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የተጫራቹ ሙሉ ስም ይግባ]
ቀን: ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አመተ ምህረትይግባ]

እዝሎች

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
8/9
1. በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 24 መሠረት ተጫራቹ ያቀረበው የሥራ ዋስትናና
ዝርዝር
2. ንድፎችና የአፈፃፀም ስዕሎች [አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
9/9
ምዕራፍ 3: ውል
ክፍል 7: አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
ማውጫ
ሀ. አጠቃላይ ድንጋጌዎች.....................................................................................................................1
1. ፍቺዎች...............................................................................................................................1
2. ኃላፊነት ስለመስጠት...............................................................................................................5
3. የተዋዋይ ወገኖች ግንኙነት........................................................................................................6
4. ልዩ ጥንቃቄ..........................................................................................................................6
5. ማጭበርበርና ሙስና...............................................................................................................7
6. ትርጓሜ...............................................................................................................................8
ለ. ውል..........................................................................................................................................9
7. የውል ሰነዶች........................................................................................................................9
8. ውሉ የሚመራበት/የሚገዛበት ሕግ............................................................................................10
9. የጨረታ ቋንቋ.....................................................................................................................10
10. ማስታወቂያዎችና የጽሁፍ ግንኙነቶች.....................................................................................11
11. ስልጣን ያለው ኃላፊ (ተወካይ ባለስልጣን)..............................................................................11
12. የሦስተኛ ወገን መብቶች.....................................................................................................11
13. የሦስተኛ ወገን ተጠቃሚዎች...............................................................................................12
14. ኃሊፍነትን ለሌላ ስለማስተላለፍ...........................................................................................13
15. ንዑስ ተቋራጭ (ኮንትራክተር).............................................................................................14
16. የውል ማሻሻያዎችና ለውጦች...............................................................................................15
17. በሕጎችና በደንቦች ላይ የሚደረግ ለውጥ.................................................................................16
18. ግብሮችና ታክሶች.............................................................................................................16
19. ከአቅም በላይ ሁኔታዎች................................................................................................16
20. ውል ስለማፍረስ...............................................................................................................18
21. ኃላፊነት ለሌላ ማስተላለፍን ስለማገድ....................................................................................18
22. ውል መቋረጥ..................................................................................................................18
23. ከውል መቋረጥ በኋላ ያሉ ሁኔታዎች......................................................................................21
24. የመብቶችና ግዴታዎች መቋረጥ............................................................................................22
25. አገልግሎት ማቋረጥ..........................................................................................................22
26. ዋስትና (WARRANTY)...................................................................................................22
27. ያአለመግባባቶች አፈታት....................................................................................................23
28. የታወቁ ጉዳቶች ካሳ..........................................................................................................24
29. አገልግሎት ማስጀመር........................................................................................................24
30. የማጠናቀቂያ ጊዜና አገልግሎትን ማጠናቀቅ.............................................................................24
31. ምስጢራዊነት..................................................................................................................24
32. ልዩ ልዩ.........................................................................................................................26
ሐ. የግዥ ፈፃሚው አካል ግዴታዎች....................................................................................................27
33. የመረጃና የድጋፍ አሰጣጥ ድንጋጌዎች.....................................................................................27

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
VII/IX
መ. ክፍያ......................................................................................................................................28
34. የውል ዋጋ......................................................................................................................28
35. የዋጋ ማስተካከያ..............................................................................................................28
36. የክፍያ አፈፃፀም...............................................................................................................32
37. አስፈላጊ ሀብቶች መረጃዎች (Resources).....................................................................34
ሠ. የአቅራቢው ግዴታዎች................................................................................................................35
38. የአቅራቢው ሀላፊነቶች.......................................................................................................35
39. ብቁነት (ውል ለመፈፀም)...................................................................................................36
40. የስነ-ምግበር ደንቦች..........................................................................................................36
41. የጥቅም ግጭቶች..............................................................................................................37
42. የካሳ ክፍያና የተጠያቂነት ወሰን............................................................................................38
43. በአቅራቢው ሊሟሉ የሚገባቸው የመድህን ዋስትናዎች...............................................................39
44. ጤናና ደህንነት.................................................................................................................40
45. የአእምሯዊና ኢንዱስትሪ ንብረት ባለቤትነት መብት...................................................................41
46. የአገልግሎት መረጃ...........................................................................................................42
47. የሂሳብ አያያዝ፤ ኢንስፔክሽንና ኦዲት.....................................................................................43
48. የመረጃ (ዳታ) አጠባበቅ.....................................................................................................44
49. የአገልግሎቶች ጥራትና ዋጋ መግለጫ.....................................................................................44
50. ክለሳ.............................................................................................................................45
51. የውል ማስከበሪያ ዋስትና....................................................................................................45
ረ. ውል ስለመፈፀም........................................................................................................................46
52. የአገልግሎቶች ተፈፃሚነት ወሰን...........................................................................................46
53. ተፈላጊ ውጤቶች (DELIVERABLES).................................................................................46
54. የአገልግሎት አፈፃፀም........................................................................................................47
55. የአፈፃፀም መለኪያ............................................................................................................49
56. የሥራ ቦታ......................................................................................................................50
57. የግዥ ፈፃሚው አካል መሥሪያ ቦታን ስለመጠቀም....................................................................51
58. መሣሪያዎችና እቃዎች........................................................................................................52
59. የአቅራቢው ሰራተኞች.......................................................................................................53
60. ቁልፍ ሰራተኞች...............................................................................................................57
61. የሠራተኛ አስተዳደርና ቁጥጥር............................................................................................58
62. የሰራተኛ የሥራ ሰዓት........................................................................................................59
63. ሠራተኛን ስለመተካት........................................................................................................59
64. ጊዜን ስለማራዘም.............................................................................................................60

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
VII/IX
ክፍል 7: አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች

ሀ. አጠቃላይ ድንጋጌዎች

1. ፍቺዎች

1.1 የእነዚህ አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ርዕሶችና የውሉን ትርጉም አይወስኑም፣ አይለወጡም
ወይም አያቃውሱም፡፡
1.2 በሌላ አገባብ ሌላ ትርጉም መስጠት ካላስፈለገ በስተቀር ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ቃላትና
ሁኔታዎች በዚህ ውል ውስጥ የሚከተለው ትርጉም ተሰጥቷቸዋል፡፡

ሀ. ስልጣን ያለው ሀላፊ


ማለት ይህንን ውል ለማስፈፀም በግዥ ፈፃሚው አካል ኃላፊነት የተሰጠውና
ግዥ ፈፃሚውን አካል የሚወክል ሲሆን አቅራቢው በፅሑፍ እንዲያውቀው
የተደረገ ሰው ማለት ነው፡፡
ለ. መክሰር ማለት ማንኛውም ህጋዊ ሰውነት ያለው አካል ሆኖ፣
(i) መክሰሩን ለማስታወቅ ለሚመለከተው ህጋዊ
አካል (ለፍ/ቤት) ማመልከቻ በማቅረብ ሂደት ላይ የሚገኝ ወይም ማመልከቻ
የቀረበበት፣
(ii) ለአበዳሪዎች ጥቅም ሲባል የተለየ የአሰራር ስርአት ተበጅቶለት የሚሰራ፣
(iii) የከሰረ መሆኑ የተረጋገጠ፣
(iv) ሀብቱንና ንብረቱን የሚያስተዳድርለት ወይም የሚጠብቅለት ባለአደራ
የተመደበለት፣ ወይም
(V) በአጠቃላይ ዕዳውን መክፈል ያቃተው፣ ማለት ነው
ሐ. ውል መፈፀም በማዕቀፍ ስምምነቱ ውስጥ በተገለፁት ሁኔታዎችና ድንጋጌዎች፣ እንዲሁም ተጨማሪ
(ማሰር) ማሻሻያዎች መሰረት የዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች ግዥ ለማከናወን በግዥ ፈጻሚው
አካልና በአቅራቢው መካከል የሚደረግ፤ የመዕቀፍ ስምምነቱ አባሪ የሚሆንና
በአቅራቢው የሚቀርቡ ዕቃዎችና ተያያዥ አግልግሎቶችን በዝርዝር የማይገልፅ
ውል ማለት ነው፡፡ ውል የሚፈጸመው የግዥ ትዕዛዝ በመስጠት ሲሆን የግዥ ትዕዛዙ
የውሉ አካል ሆኖ ሁለቱንም ተዋዋይ ወገኖች የሚገዛ ይሆናል፡፡
መ. ማጠናቀቅ ማለት በውሉ ውስጥ በተጠቀሱት ቃሎችና ሁኔታዎች መሠረት አቅራቢው
ውሉን መፈፀሙን የሚገልፅ ነው፡፡
ሠ. የውል ሠነዶች ማለት በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች የተዘረዘሩትን ሰነዶች ማለት ሲሆን
ሁሉንም አባሪዎች፣ ተጨማሪ መግለጫዎች፣ እንዲሁም በዚሁ ውስጥ
በማጣቀሻነት የተካተቱትን ሁሉንም ሰነዶች እና ማንኛቸውም የእነዚሁ
መሻሻያዎችን ይጨምራል፡፡
ረ. የውል ሥራ መሪ ማለት ይህንን ውል ለማስፈፀም በአቅራቢው ኃላፊነት የተሰጠውና
አቅራቢውን የሚወክል ሲሆን የግዥ ፈፃሚው አካል በፅሑፍ እንዲያውቀው
የተደረገ ሰው ማለት ነው፡፡
ሰ. የውል ዋጋ ማለት በዚህ ውል መሠረት የግዥ ፈፃሚው አካል ለአቅራቢው የሚከፍለው
ገንዘብ ማለት ሲሆን የስምና የፈቃድ ክፍያዎች፣ እንዲሁም የአእምሯዊ
የባለቤትነት መብትና የመሳሰሉትን ወጪዎች ይጨምራል፡፡
ሸ. ውል ማለት ሁለቱም ወገኖች በግዥ ትዕዛዝ አማካኝነት አገልግሎቶች ግዥ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/60
ለመፈጸም በመካከላቸው የገቡት ውል ሲሆን የውል ሰነዶችን፣ አባሪዎችንና
በማጣቀሻነት የቀረቡ ሰነዶችን ይጨምራል፡፡
ቀ. ተዋዋይ ባለስልጣን ማለት በልዩ የውል ሁኔታዎቸ ላይ በተገለፀው መሰረት የአገልግሎቶች ግዥን
በተመለከተ የማዕቀፍ ስምምነት የመፈፀም ስልጣንና ተግባር ያለው
ማንኛውም የመንግስት አካል ማለት ነው፡፡
በ. ቀን ማለት የቀን መቁጠሪያ ቀን ነው፡፡

ተ. ርክክብ ማለት በውሉ ውስጥ እንደ ተጠቀሰውና በመሠረታዊ ስምምነትና ሁኔታዎች


መሰረት፣ በአቅራቢው ለግዥ ፈፃሚው አካል አገልግሎት ማስተላለፍ ነው፡፡

ቸ. ብቁ ሀገሮች ማለት በገዥው ሰነድ በክፍል 5 ውስጥ በተዘረዘረው መሠረት ብቁ ሀገሮችና


ግዛቶች ማለት ነው፡፡

ኀ. የማዕቀፍ ስምምነት ማለት ከአቅራቢ ጋር የሚደረግ መሠረታዊ ስምምነት ሲሆን ተዋዋዩን


ባለስልጣን ወይም ገዢ ተቋማትን በማዕቀፍ ስምምነቱ (ማለትም አንድ
የመንግስት አካል የተወሰነ ነገር ለመግዛት በሚፈልግበት ወቅት
ከአገልግሎቶች ካታሎጎች ላይ የግዢ ትእዛዝ የሚያቀርቡበትን የአሰራር
ስርአት ያሳያል) ላይ በተገለፁት ድንጋጌዎችና ሁኔታዎች መሰረት
በስምምነቱ የቆይታ ጊዜ ውስጥ አገልግሎቶችን እንዲያዙ ያስችላቸዋል፡፡
የማዕቀፍ ስምምነቱ በቀጣይ ለሚፈፀሙ ውሎች፤ ድንጋጌዎችና ሁኔታዎችን
የሚያስቀምጥ ቢሆንም ወደፊት ለሚሰጡ ግዢዎች በተዋዋዩ ባለስልጣን
ወይም ገዢው ተቋም ላይ ምንም አይነት ግዴታዎች አይጥልም፡፡ ተዋዋዩን
ባለስልጣን ወይም ማንኛውንም ገዢ ተቋም የትኛውንም ዝቅተኛ ቁጥር
ወይም የግዢ ትዕዛዞች ዋጋ እንዲሰጥ አይጠይቅም ወይም አያስገድድም፡፡
እንዲሁም በማዕቀፍ ስምምነቱ ስር ለማንኛውም ከፍተኛ ወይም ዝቅተኛ
የወጪ መጠን ዋስትና አይሰጥም፡፡ በዚህ የማዕቀፍ ስምምነት ስር አስገዳጅ
የሆነ የገንዘብ ድጋፍ የሌለ ከመሆኑም በተጨማሪ አቅራቢው በቀጥታ ምንም
አይነት የክፍያ ጥያቄ አያቀርብም፡፡ የአቅራቢውን አገልግሎቶች ለማግኘት
የግዢ ትዕዛዞች የመስጠት ስልጣን ሙሉ በሙሉ የተዋዋዩ ባለስልጣን ወይም
ገዢ ተቋማት ሲሆን በዚህ ስምምነት በመጠቀማቸው ለተመሳሳይ
አገልግሎቶች አቅርቦት ሌሎች አቅራቢዎችን ከመጠቀም አያግዳቸውም፡፡
ነ. አጠቃላይ የውል ማለት በዚሁ አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች እንደተጠቀሰው በልዩ የውል ሁኔታዎች
ሁኔታዎች ወይም በውል ስምምነቱ ካልተሻረ በስተቀር በዚህ የውል ክፍል በተገለጸው መሠረት
ውሉን የሚገዛ ሰነድ ማለት ነው፡፡
ኘ. መልካም ማለት በውሉ ውስጥ በተካተቱት ሁኔታዎች፣ እንዲሁም አግባብነት ባላቸው በንግድ
የኢንዱስትሪ ልምድ ማህበራት በታተሙ የንግድ ህጎች መሰረት በአገልግሎቶች አቅርቦት ጊዜ ከአቅራቢው
የሚጠበቅ የክህሎት ደረጃ፣ ጥንቃቄና አርቆ አስተዋይነት ማለት ነው፡፡
አ. መንግሥት ማለት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ማለት
ነው፡፡

ከ. በፅሑፍ ማለት ማንኛውም ሰነድ በእጅ ወይንም በታይፕ የተፃፈ ፅሁፍን ያጠቃልላል፡

ኸ. የመድሕን ዋስትና በአንቀፅ 43 እንደተጠቀሰው ውሉን ለማስፈፀም የሚያስፈልግ አቅራቢው


ሊኖረው የሚገባ ሁሉም ወይም ማንኛውም የመድህን ዋስትና ፖሊሲዎች

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/60
ናቸው፡፡

ወ. የታወቁ ጉዳቶች ማለት አቅራቢው በውሉ መሰረት አገልግሎቶችን በሙሉ ወይም በከፊል በውሉ
ካሳ ማቅረቢያ ጊዜ ለግዥ ፈፃሚው አካል ማቅረብ ሲያቅተው ወይም አንደኛው ተዋዋይ
ወገን በውሉ በተጠቀሱት ሁኔታዎች ውሉን ሲያፈርስ የሚከፈል ካሳ ማለት ነው፡፡
ዐ. ቦታ ማለት በዚህ ውል ውስጥ በተጠቀሰው መሠረት ግዥ ፈፃሚው አካልና
አቅራቢው የተስማሙበት አገልግሎቶች የሚቀርብበት ቦታ ማለት ነው፡፡

ዘ. ከፍተኛ የዋጋ መጠን ለአቅራቢው የሚከፈለው ከፍተኛ የዋጋ መጠን ማለት ነው፡፡

ዠ. ወገን ማለት የግዥ ፈፃሚው አካል ወይም አቅራቢው ሲሆን “ወገኖች” ማለት
ሁለቱንም (ወራሾቻቸውን ይጨምራል) ማለት ነው፡፡
የ. የግል መረጃ/ዳታ/ ማለት ከግለሰብ ጋር ተያያዥነት ያለው ጭብጥ መረጃ፤ እና የግልሰቡን
ማንነት መለየት የሚያስችል እና/ወይም ከሌሎች በአቅራቢያው ይዞታ
ውስጥ ካሉ መረጃዎች ሰለ ግለሰቡ የሚሰጥ የግላዊ አመለካከት መግለጫና
ማንኛውም ግለሰቡን በሚመለከት አቀራቢው ያለው አመለካከት፡፡

ደጀ. ተቀጣሪ ሠራተኛ ማለት የአቅራቢያውን ወይም የንዑስ ተቋራጭ ሥራ የሚሠራ ተቀጣሪ እና
አገልግቶቹን ወይም በእዚያ ውስጥ ያለውን የስራ ክፍል እንዲፈፅም
የተመደበ፡፡

ጀ. የዋጋ ማስተካከያ ማለት በውሉ የቆይታ ጊዜ ውስጥ ሊፈጠር ከሚችል የዋጋ መለዋወጥ ጋር
በተያያዘ በተዋዋዩ ባለስልጣን እና በአቅራቢው መካከል የሚደረግ የዋጋ
ለውጥን መጋራት ማለት ነው፡፡
ገ. የግዥ ፈፃሚ አካል ማለት ማንኛውም የመንግስት አካል ወይም ሶስተኛ ተጠቃሚ ወገን
የአገልግሎቶች መግዢያ ትዕዛዝ የሚሰጥ ወይም በመሰረታዊ ስምምነት
መዕቀፍ መሰረት ከአቅረውቢው ጋራ ውል ውስጥ የሚገባ ማለት ነው፡፡

ጠ. የመንግሥት አካል ማለት በፌደራል መንግስት በጀት በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የሚጠቀሙ
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና ተመሳሳይ ባህሪ ያላቸው የመንግስት
ተቋማት ማለት ሲሆን በዚህ የማዕቀፍ ስምምነት ላይ በተገለፀው መሰረት
ለአቅራቢው የግዢ ትእዛዝ በመስጠትና ከአቅራቢው ጋር ውል በመፈፀም
አገልግሎቶችን የሚገዙ ማንኛውም የመንግስት አካላት ማለት ነው፡፡
ጨ. የአገልግለቶች ግዥ ማለት የውሉን ቃሎችና ሁኔታዎች፣ እንዲሁም ውሉ ውስጥ ያለውን ዋጋ
ትዕዛዝ መሰረት በማድረግ በግዥ ፈጻሚው አካል ለአቅራቢው የሚሰጥ
የአገልግሎቶች አቅርቦት ትዕዛዝ ነው፡፡ እያንዳንዱ የግዥ ትዕዛዝ ግዴታ
ውስጥ የሚያስገባ የውል መሳሪያ ሲሆን የሚዘጋጀውም የውሉን ቃሎችና
ሁኔታዎች ባገናዘበ መልክ ሆኖ የአቅርቦት ዝርዝር፣ የርክክብ ጊዜና ቦታ፣
እንዲሁም ዋጋ አካቶ የያዘ ማለት ነው፡፡
ጰ. አገልግሎቶች ማለት በውሉ ውስጥ እንደ ተገለጸው በአቅራቢው የሚቀርብ አገልግሎት
ነው፡፡

ጸ. ልዩ የውል ሁኔታዎች ከዚህ በኋላ ል.ው.ሁ. ተብሎ የሚጠቀሰው፤ ማለትም ከውሉ ጋራ


ተያያዥነት ያላቸው ሁኔታዎች እንዲሁም ውሉን የሚገዛና ከአጠቃላይ
የውል ሁኔታዎች የበላይነት ያለው ነው፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/60
ፀ. ንዑስ ውል ማለት ማንኛውም ውል ወይም ስምምነት በአቅራቢውና (የአቅራቢው
ማንኛውም ተወካይ ወይም ንዑስ ተቋራጭ) በማንኛውም በሦስተኛ ወገን
መካከል የተፈፀመ ስምምነት ነው። ሦስተኛ ወገን ለአቅራቢው (ወይም
አግባብነት ያለው ተጠሪ፤ ወይም የአቅራቢው ንዑስ ተቋራጭ/ተዋዋይ)
አገልግሎቶች፤ ወይም በውሉ ውስጥ የተጠቀሰ መገልገያዎች፤ ለማቅረብ
የተስማሙበት ውል ሲሆን ከአቅራቢው ከመደበኛ የንግድ ሥራ አፈፃፀም ጋራ
ተያያዢነት ባለው የሚቀርቡትን መገልገያ ወይም አገልግሎቶች በተመለከተ
በአቅራቢያውና (ወይም ማንኛውም ተወካይ፣ ወይም ንዑስ ተዋዋይ)
በማንኛውም ሦስተኛ ወገን መካከል የተፈጸሙ ውልና ስምምነቶችን ግን
አያጠቃልልም፡፡

ፈ. ንዑስ ሥራ ማለት ከአቅራቢው ጋር አገልግሎቶችን ለማቅረብ/ለማከናወን የተዋዋለ


ተቋራጭ ማንኛውም የተፈጥሮ ሰው፣ የግል ወይም የመንግሥት ድርጅት ወይም
የነዚሁ ወካይና ወራሾቻቸውን የሚጨምር ነው፡፡
ፐ. አቅራቢ ማለት አገልግሎቶች ለማቅረብ ከግዥ ፈፃሚው አካል ጋር የተዋዋለ
ማንኛውም የተፈጥሮ ሰው፣ የግል ወይም የመንግሥት ድርጅት ወይም
የእነዚህ ህብረት ማለት ነው፡፡
ሀሀ. የቆይታ ጊዜ ማለት ስምምነቱ ተፈፃሚ ከሚሆንበት ቀን ጀምሮ የዚህ የስምምነቱ
የመጀመሪያው የማብቂያ ጊዜ ወይም ማንኛውም የማራዘሚያ ጊዜ ካለ
የሚያበቃበት ወይም ቀደም ብሎ ስምምነቱ የሚያበቃበት ቀን ማለት ነው፡፡
ለለ. ሦስተኛ ተጠቃሚ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ሕገ መንግሥት
ወገን በአንቀጽ 47 የተዘረዘሩት የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት
ግዛቶችና ለዚህ ውል ሲባል አዲስ አበባና ድሬዳዋ የከተማ አስተዳደርንና
በአቅራቢያው በየጊዜው የሚሰጡት ግዛቶች ናቸው፡፡

2. ኃላፊነት ስለመስጠት

2.1 የግዥ ፈፃሚው አካል አቅራቢውን አገልግሎቶችን እንዲያቀርብ ኃላፊነት ሰጥቶታል።

(ሀ) አቅራቢው በውሉ አፈጻጸም በማንኛውም ወቅት ሙያዊና ትህትና በተሞላበት


ሁኔታ የግዥ ፈጻሚውን መልካም ስምና ዝና ማንፀባረቅና ማስተዋወቅ አለበት፡፡
(ለ) አቅራቢው የውሉ ሁኔታዎችና የፍላጎት መግለጫዎችን በጥንቃቄና በትክክል
ይፈጽማል፡፡
(ሐ) አቅራቢው በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት የወጡትን
ህጎችና ደንቦች እንዲሁም መልካም የኢንዱስትሪ ተግባር የሚፈቅደውን ሁሉ
ይፈጽማል፡፡
(መ) አቅራቢው በየጊዜው በሚመለከተው ባለስልጣን እየተሻሻሉ የሚወጡትን
ፖሊሲዎች፣ ህጎችና ስነስርአቶች ያከብራል፡፡
(ሠ) አቅራቢው በአለም አቀፍ ደረጃም ሆነ በኢትዮጵያ የጥራትና ደረጃዎች ባለስልጣን
የሚወጡትን የጥራት ደረጃዎች ያከብራል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
4/60
(ረ) አቅራቢው በውሉ ዋጋና በዚሁ አንቀጽ የተጠቀሱትን የሀላፊነት አሰጣጥ ቃሎችና
ሁኔታዎች ያከብራል፡፡

3. የተዋዋይ ወገኖች ግንኙነት

3.1 አቅራቢው በግዥ ፈፃሚው አካል ስም ምንም ዓይነት ውል ወይም ግዴታ ሊገባ አይችልም
ወይም ምንም ዓይነት ዕዳ ውስጥ መግባት አይችልም፡፡

3.2 አቅራቢው ይህን ውል በሚፈጽምበት ጊዜ ራሱን የቻለ አካል ነው፡፡ በዚህ ውል ምክንያት
ኤጀንሲ፣ አጋርነት፣ የጋራ ማህበር ወይም ሌላ በሁለቱም ወገኖች የጋራ የሆነ ግንኙነት
አይመሰረትም፡፡

3.3 በውሉ ሁኔታዎች መሠረት አቅራቢው ውሉን በማስፈፀም ረገድ ብቸኛው ኃላፊ ነው፡፡
ውሉን በማስፈፀም ተግባር የተሰማሩ ሁሉም ሠራተኞች፣ ተወካዮች ወይም ንዑስ
ተቋራጮች የሚሰሩት በአቅራቢው ቁጥጥር ሥር ሆነው ሲሆን የግዥ ፈፃሚው አካል
ሠራተኞች አይደሉም፡፡ ለአቅራቢው ውል በመስጠቱ ምክንያት እነዚህ ሠራተኞች፣
ተወካዮችና ንዑስ ተቋራጮች ከግዥ ፈፃሚው አካል ጋር የውል ግንኙት የላቸውም፡፡

4. ልዩ ጥንቃቄ

4.1 አቅራቢው ሊገነዘባቸው የሚገቡ ጉዳዮች፤

(ሀ) በግዥ ፈፃሚው አካል ወይም ተወካይ የሚሰጠውን መረጃ ትክክለኛነት በተመለከተ
ራሱን ለማርካት ተገቢ የሆነ ማጣራት ማከናወን ይገባዋል፡፡
(ለ) ውሉ ተግባራዊ ከሚሆንበት ቀን በፊት ሁሉንም ተገቢነት ያላቸው ጥያቄዎች ለግዥ
ፈፃሚው አካል ማቅረቡን ማረጋገጥ አለበት፡፡
(ሐ) ውሉ ውስጥ የገባው ራሱ ባደረጋቸው ተገቢ የሆኑ ጥንቃቄዎች በመተማመን ብቻ
መሆን አለበት፡፡

4.2 አቅራቢው የሚሰራበትን አካባቢ ሁኔታ ይመረምራል፤ አገልግሎቶቹን ለማቅረብ ተስማሚ


ያልሆነውን ማንኛውም የሚሰራበትን አካባቢ ሁኔታና የተወሰነውን መፍትሄ፣ የጊዜ ስሌዳና
ለመፍትሄ እርምጃዎቹ የሚያስፈልገውን ወጪ ጨምሮ ለግዥ ፈፃሚው አካል ያቀርባል፡፡

4.3 አቅራቢው የሚሰራበትን አካባቢ ሁኔታ ካልመረመረ ወይም በአንቀጽ 4.2 መሰረት
ለደንበኛው መወሰድ ስለሚገባው መፍትሄ እርምጃ ሳያስታወቀው ከቀረ፣ አቅራቢው
ማንኛውንም ተጨማሪ ክፍያ መቀበል ወይም የግዥ ፈጻሚ አካልን ማስከፈል መብት
የለውም፤ እንዲሁም አቅራቢው በዚህ የተነሳ ቃሉን ባያከብር ይሄንን መተመለከተ ፋታ
ማግኘት መብት የለውም፡፡ በግዥ ፈጻሚው አካል ግቢ ውስጥ ያለው ስራ ቀደም ሲል በነበረ
የአሰራር ስህተት መሰረት እንደሆነ አቅራቢው ለግዥ ፈጻሚው አካል ማረጋገጥ አለበት እና
ተጨማረ ወጪው ወይም ክፍያው አስፈላጊና ምክንየታዊ መሆኑን ማረጋገጥ የአቅራቢው
ኃላፊነት ነው፡ ከግዥ ፈጻሚው አካል በቅድሚያ የጽሑፍ መተማመኛ ሳያገኝ አቅራቢው
ይሄንን የመሰለ ተጨማሪ ወጪ ወይም ክፍያ መፈፀም የለበትም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
5/60
4.4 ማንኛውም ከተገቢነት ጥንቃቄ ጋራ ተያይዞ የሚነሳ አለመግባባት በኢትዮጵያ ሕግ መሰረት
ይፈታል፡፡

5. ማጭበርበርና ሙስና

5.1 የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ፖሊሲ የግዥ ፈጻሚ አካላት፤
ተጫራቾችና አቅራቢዎች በግዥ ሂደትና በውል አፈጻጻም ጊዜ ከፍተኛ የሆነ የግዥ
ስነምግባር እንዲከተሉ የሚጠይቅ ነው፡፡ በዚሁ ፖሊሲ መሰረት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ
ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ (ካሁን
በኋላ “ኤጀንሲ“ እየተባለ የሚጠራው) የሚወከል ሲሆን የግዥ ፈፃሚ አካላት
የማጭበርበርና የሙስና ድርጊት እንዳይፈፀም የሚከለክል አሠራር በጨረታ ሰነዶቻቸው
ውስጥ እንዲያካትቱ ይፈልጋል፡፡

5.2 ለዚሁ የጨረታ ሰነድ ሲባል ኤጀንሲው ለሚከተሉት ቃላት ቀጥሎ የተመለከተውን ፍች
ይሰጣል፡፡

(ሀ) “የሙስና ድርጊት” ማለት የአንድን የመንግሥት ባለሥልጣን/ሠራተኛ በግዥ ሂደት


ወይም በውል አፈፃፀም ወቅት በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ ለማባበል
(ለማማለል) በማሰብ ማንኛውም ዋጋ ያለው ነገር መስጠት ወይንም ለመስጠት
ማግባባት ማለት ነው፡፡
(ለ) “የማጭበርበር ድርጊት” ማለት ያልተገባን የገንዘብ ወይም ሌላ ጥቅም ለማግኘት፣
ወይም ግዴታን ላለመወጣት በማሰብ የግዥ ሂደቱንና የውል አፈፃፀሙን በሚጐዳ
መልኩ ሀቁን በመለወጥና አዛብቶ በማቅረብ ሆን ተብሎ የሚፈፀም ድርጊት ነው፡፡
(ሐ) “የመመሳጠር ድርጊት” ማለት ሁለት ወይም ከሁለት በላይ የሆኑ ተጫራቾች የግዥ
ፈፃሚው አካል እያወቀም ሆነ ሳያውቀው በመመሳጠር ውድድር አልባና ተገቢ ያልሆነ
ዋጋን መፍጠር ማለት ነው፡፡
(መ) “የማስገደድ ድርጊት” ማለት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ የሰዎችን አካልና
ንብረት በመጉዳትና ለመጉዳት በማስፈራራት በግዥ ሂደት ውስጥ ያላቸውን ተሳትፎ
ወይም የውል አፈፃፀም ማዛባት ማለት ነው፡፡
(ሠ) “የመግታት (የማደናቀፍ) ድርጊት” ማለት፣
(i) በፌዴራል ስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን፤ በፌዴራል ኦዲተር ጀነራልና
በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ወይም በኦዲተሮች የሚፈለጉ
መረጃዎችን ሆን ብሎ ማጥፋት፣ ወይም ጉዳዩ የሚያውቁ አካላት ይፋ
እንዳያደርጉ በማስፈራራትና ጉዳት በማድረስ መረጃዎችን እንዳይታወቁ
በማድረግ፤ የምርመራ ሂደቶችን መግታት ወይም ማደናቀፍ ማለት ነው፡፡
(ii) በዚሁ የተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 47.2 የተመለከቱትን የቁጥጥርና
የኦዲት ሥራዎች ማደናቀፍ ከመግታት ድርጊት ጋር አብሮ የሚታይ ይሆናል፡፡

5.3 አቅራቢው በሚወዳደርበት ወይም ውሉን በሚያስፈጸምበት ወቅት በወንጀል፤ በሙስና፣


በማጭበርበር፤ በማስገደድና በማሰናከል ድርጊቶች ውስጥ መሳተፉን በማንኛውም ወቅት
ኤጀንሲው ካረጋገጠ ለተወሰነ ጊዜ ከመንግስት ግዥ ላይ እንዳይሳተፍ ያግደዋል፡፡የስም
ዝርዝራቸውንም በኤጀንሲው ድረ-ገጽ (ዌብሳይት) http://www.ppa.gov.et ላይ ለህዝብ
ይፋ ያደርጋል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
6/60
5.4 በብሔራዊም ሆነ በአለም አቀፍ ደረጃ በማጭበርበርና በሙስና ድርጊት ላይ የተሰማሩ
አቅራቢዎች በመንግስት በጀት የሚከናወኑ ውሎችን ለመፈጸም ብቁ አለመሆናቸውን
የማሳወቅ መብት የኤጀንሲው ነው፡፡

5.5 በኢትዮጵያ መንግሥት ገንዘብ የሚደገፉ ውሎች ውስጥ የሚሳተፍ አቅራቢ በማንኛውም
ሙስና ድርጊት ውስጥ ተዘፍቆ ከተገኘ ከውል አፈፃፀም ጋር ተዛማጅነት ያላቸውን
የአቅራቢውን ተቀማጭ ሂሳብና ሰነዶች በኤጀንሲው በተሰየሙ ኦዲተሮች እንዲመረመሩ
መጠየቅ ለኤጀንሲው በሕግ የተሰጠ መብት ነው፡፡

5.6 ማንኛውም ከማጭበርበርና ከሙስና ጋር በተያያዘ በአቅራቢውና በግዥ ፈጻሚው አካል


ወይም ከኤጀንሲው ጋር የሚደረግ ግንኙነት በጽሁፍ መሆን አለበት፡፡

6. ትርጓሜ

6.1 በነጠላ ወይም በብዙ የተገለፁ ቃላት እንደፅሑፉ ይዘት በነጠላ ወይም በብዙ ሊተረጎም
ይችላል፡፡
6.2 በእነዚህ ቃሎትና ሁኔታዎች ስለተወሰነ ፆታ የተገለፁት ሌሎች ፆታዎችንም ይጨምራሉ፡፡

6.3 ሙሉ ስምምነት
ውሉ በግዥ ፈፃሚው አካልና በአቅራቢው ሙሉ ሰምምነት የተቋቋመ ሲሆን ከዚህ በፊት
በተዋዋዮቹ ወገኖች መካከል የነበሩት ሁሉም ግንኙነቶች፣ ድርድሮችና ስምምነቶች በዚህ
ውል ይተካሉ፡፡

6.4 ማሻሻያ

ማንኛውም በፅሑፍ ያልተደረገ፣ ቀን ያልተፃፈበት፣ በግልጽ ውሉን የማይጠቅስና ሥልጣን


ባላቸው ተዋዋይ ወኪሎች ያልተፈረመ ማሻሻያ ወይም ለውጥ ተቀባይነት የለውም፡፡

6.5 የተተወ ሆኖ ያለመቆጠር

( ሀ) ማንኛውም መዘግየት፣ መታቀብ፣ መላላት በማንኛውም ወገን የሚደረግ ፍላጐት


ማርካት የውሉን ቃሎችና ሁኔታዎች በማስከበር ሂደት ወይም ያንዱ ወገን ለሌላው
ጊዜ መስጠት፣ ማላላት፣ መታቀብ፣ መዘግየት ከዚህ በታች በተጠቀሰው አጠቃላይ
የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 6.6 (ለ) መሠረት የሌላውን ተዋዋይ መብት
ሊያጣበት፣ ሊጐዳው ወይም ሊለውጠው ስለሚችል አንዱ የጣሰውን የውል ግዴታ
ሌላው ቸል በማለቱ ብቻ ቀጣይ ውል ማፍረስን እንደተቀበለ አያስቆጥርም፡፡
(ለ) በውሉ ውስጥ የተጠቀሱት የተዋዋይ መብቶች፣ ሥልጣኖች ወይም መፍትሔዎች
መቅረት ቀን በተፃፈበት ፅሑፍና በሕጉ አግባብ ስልጣን በተሰጠው የሚፈፀም ሆኖ
እንዲቀር የተደረገው መብት በግልጽ መጥቀስና የመቅረት ደረጃውንም መግለጽ
ያስፈልጋል፡፡

6.6 ተከፋፋይነት

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
7/60
ማንኛውንም የውሉን ድንጋጌ ወይም ሁኔታ መከልከል ወይም ዋጋ ማጣት ወይም
ያለመከበር የሌላውን ባለ ዋጋነት ወይም መከበር ወይም መፈፀምን አያስቀርም፡፡

ለ. ውል

7. የውል ሰነዶች

7.1 ውሉን የሚመሰርቱ ሰነዶች ከዚህ በታች በተመለከተው ቅደም ተከተል መሠረት
ተፈፃሚነት ይኖራቸዋል፡፡
(ሀ) ስምምነት፤
(ለ) ልዩ የውል ሁኔታዎች፤
(ሐ) አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች፤
(መ) የጨረታ ማስረከቢያ ሠንጠረዥና አባሪዎች፤
(ሠ) የዋጋ ዝርዝር፤
(ረ) ተቀባይነት ያገኙ ዕቃዎችና የአንዳንዱ ነጠላ ዋጋ፤
(ሰ) የተጫራቹ የአግባብነት መግለጫ ሰርቲፊኬትና አባሪዎች፤
(ሸ) የቴክኒክ ዝርዝር፣ የመወዳደሪያ ሀሳብ፣ የአግባብነት መግለጫ ሠንጠረዥና አባሪዎች

(ቀ) የውሉ አካል የሆነና ሌላ በልዩ የውሉ ሁኔታዎች ውስጥ የተጠቀሰ ማንኛወም ሰነድ
7.2 ውሉን የሚመሠርቱ ሰነዶች የተያያዙ፣ የሚደጋገፉና ገላጭ እንዲሆኑ የታቀዱ ናቸው፡፡

7.3 ማንኛውም በውሉ መሠረት በግዥ ፈፃሚው አካል ወይም በአቅራቢው እንዲሟላ
የሚጠይቅ ወይም የተፈቀደ የውል አፈፃፀም ተግባር እንዲሁም ማንኛውም ተፈፃሚ
እንዲሆን የሚጠይቅ ወይም የሚፈቅድ ሰነድ ተፈፃሚ ሊሆን የሚችለው በልዩ የውል
ሁኔታዎች ውስጥ ሥልጣን በተሰጠው ሰው ትዕዛዝ የተሰጠበት ሲሆን ብቻ ነው፡፡

7.4 ይህ ውል በግዥ ፈፃሚ አካልና በአቅራቢው መካከል የተደረገውን ስምምነት ሙሉ በሙሉ


የሚይዝ ነው፡፡ ስለሆነም ውሉ ከመፈረሙ በፊት በተዋዋዮቹ መካከል ከተደረጉት
ማናቸውም ግንኙነቶች፣ ድርድሮችና ስምምነቶች (በቃል ወይም በፅሑፍ ተደርጐ
ቢሆንም) የበላይነት ይኖረዋል፡፡ የየትኛውም ተዋዋይ ወገን ወኪል በዚህ ውል ከተመለከተው
ውጪ መግለጫ የመስጠት፣ ማረጋገጫ የመስጠት ወይም ቃል ኪዳን የመግባት ወይም በዚህ
ውል ያልተጠቀሱትን ስምምነቶች የማድረግ ሥልጣን የለውም፡፡ የዚህ ዓይነቱ ተግባር
ተፈፅሞ ቢገኝ ተዋዋዮቹ አይገደዱበትም ወይም ባለዕዳ አይሆኑም፡፡

7.5 ውሉ ተፈፃሚ ከሚሆንበት ጊዜ ጀምሮ በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ ለተጠቀሰው ጊዜ


ያህል የሚያገለግል ይሆናል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
8/60
8. ውሉ የሚመራበት/የሚገዛበት ሕግ

8.1 በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በልዩ ሁኔታ ካልተገለጸ በቀር ይህ ውል በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ
ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ሕግ መሰረት የሚገዛና የሚተረጎም ይሆናል።

9. የጨረታ ቋንቋ

9.1 በአቅራቢውና በግዥ ፈፃሚው አካል የተመሰረተው ውልም ሆነ በተዋዋዮቹ መካከል


የተደረጉት ሁሉም ተያያዥ መፃፃፎችና ሰነዶች በልዩ የውል ሁኔታዎች በተጠቀሰው ቋንቋ
ይጻፋሉ፡፡ ደጋፊ ሰነዶችና ሌሎች የውሉ አካል የሆኑ የታተሙ ፅሑፎች በሌላ ቋንቋ ሊሆኑ
ይችላሉ፡፡ ይሁን እንጂ በሌላ ቋንቋ የተፃፉ ሰነዶች በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ
በተጠቀሰው ቋንቋ በትክክለኛ መንገድ ተተርጉመው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ለዚህ ውል
ሲባል ተተርጉመው የቀረቡ ሰነዶች የበላይነት ይኖራቸዋል፡፡

9.2 ወደ ገዥው ቋንቋ የሚደረገውን የትርጉም ወጪ እና ለትርጉሙ ትክክለኛ አለመሆን


ተያይዞ ሊከሰት የሚችለውን የጉዳት ኃላፊነት አቅራቢው ይወስዳል፡፡

10. ማስታወቂያዎችና የጽሁፍ ግንኙነቶች

10.1 በማንኛውም በውሉ መሠረት በአንዱ ተዋዋይ ለሌላው የሚሰጠው ማስታወቂያ በውሉ
በተጠቀሰው መሠረት በፅሑፍ መሆን አለበት፡፡ በፅሑፍ የተደረገ ግንኙነት ማለት ፅሑፉ
ለተቀባዩ መድረሱ ሲረጋገጥ ነው፡፡

10.2 አንድ ማስታወቂያ ውጤት ሊኖረው የሚችለው ማስታወቂያው በአካል ለተዋዋዩ ሕጋዊ
ተወካይ ሲደርስ ወይም በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተመለከተው አድራሻ የተላከ ከሆነ
ነው፡፡

10.3 ተዋዋይ ወገን የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተመለከተው አድራሻ የፅሑፍ ማስታወቂያ
በመላክ አድራሻውን ሊቀይር ይችላል፡፡

11. ስልጣን ያለው ኃላፊ (ተወካይ ባለስልጣን)

11.1 ማንኛውም ማስታወቂያ፣ መረጃ ወይም ግንኙነቶች ስልጣን ባለው ሀላፊ ከተሰጠ ወይም
ከተቀበለ፣ በግዥ ፈፃሚው አካል የተደረገ እንደሆነ ይቆጠራል።

11.2 አቅራቢው አገልግሎቶችን ለማንኛውም የግዥ ፈፃሚው አካል ሰራተኞች ስልጣን


ላልተሰጣቸው ኃላፊዎች አልሰጥም ማለት ይችላል፡፡

12. የሦስተኛ ወገን መብቶች

12.1 ተዋዋዩ ባለስልጣን እና አቅራቢው ውል የፈፀሙት ለእያንዳንዱ የመንግስትና የሶስተኛ


ወገን ተጠቃሚዎች ጥቅም እንደሆነ ያረጋግጣሉ፡፡ በመሆኑም ተዋዋዩ ባለስልጣን እና

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
9/60
አቅራቢው (ተዋዋዩ ባለስልጣን ውሉን የማስፈጸም ስልጣን ያለው ከመሆኑም በተጨማሪ)
እያንዳንዱ የመንግስት አካል እና እያንዳንዱ የሶስተኛ ወገን ተጠቃሚዎች የስምምነቱን
ማንኛውንም ድንጋጌ ተፈፃሚ ማድረግ እንደሚችሉ ተስማምተዋል፡፡

12.2 በዚህ ውል ንዑስ አንቀጽ 12.1 ላይ ከቀረበው በስተቀር የውሉ አካል ያልሆነ ማንኛውም
ሰው የስምምነቱን ማንኛውንም ድንጋጌ ተፈፃሚ የማድረግ ምንም አይነት መብት
የለውም፡፡

12.3 የውሉን ሁሉንም ወይም ማንኛውንም ድንጋጌዎች ሁለቱም ወገኖች ባላቸው ስልጣን
መሰረት የውሉ አካል ያልሆነ ሰው ፈቃድ ሳይጠይቁ ወይም ምንም አይነት ማስታወቂያ
ሳይሰጡ ሊያሻሽሉ ወይም ሊቀይሩ ይችላሉ፡፡

13. የሦስተኛ ወገን ተጠቃሚዎች

13.1 ማንኛውም ሶስተኛ ወገን በንዑስ አንቀጽ 12.1 መሰረት ያሉትን መብቶች ተፈፃሚ
ለማድረግ ሲፈልግ የሚከተሉትን ድንጋጌዎች በመከተል ይፈፅማል፡፡

(ሀ) በውሉ መሰረት የሶስተኛ ወገን ተጠቃሚዎች ከመንግስት አካላት ጋር አንድ


አይነት መብቶች ያሏቸው በመሆኑ በመንግስት አካላት ላይ ተግባራዊ የሚደረጉ
ሁሉንም ድንጋጌዎች ማክበር አለባቸው፡፡
(ለ) የሶስተኛ ወገን ተጠቃሚዎች ውሉ ለተዋዋዩ ባለስልጣን ጥቅም የተፈፀመ
መሆኑን ያረጋግጣሉ፡፡ በመሆኑም በዚህ ውል ስር ያሏቸውን መብቶች
የሚጠቀሙት ለተዋዋዩ ባለስልጣን ወይም ለማንኛውም የመንግስት አካላት
ከሚቀርቡት እቃዎች እና/ወይም አገልግሎቶች ጋር በተያያዘ ብቻ እንደሆነና
ለሌላ አላማ እንዳልሆነ ተስማምተዋል፡፡ የሶስተኛ ወገን ተጠቃሚዎች በዚህ ውል
የተሰጧቸውን መብቶች በሚጠቀሙበት ጊዜ በየትኛውም ጊዜ ውሉን
የተመለከቱ ሁሉንም መረጃዎች በከፍተኛ ሚስጥራዊነት እና በአንቀጽ 28
መሰረት መያዝ አለባቸው፡፡
(ሐ) የሶስተኛ ወገን ተጠቃሚዎች በተዋዋዩ ባለስልጣን ወይም በማንኛውም
የመንግስት አካል ስም ማንኛውንም ግዴታዎች መግባት የለባቸውም፡፡ እንዲሁም
በተዋዋዩ ባለስልጣን ወይም በማንኛውም የመንግስት አካል ስም የትኛውንም
ውክልና ማድረግ ወይም ማንኛውንም ዋስትናዎች መስጠት የለባቸውም፡፡
(መ) ዕቃዎቹ የሚታዘዙት በሶስተኛ ወገን ተጠቃሚ ከሆነ አቅራቢው እነዚህን እቃዎች
የሚያቀርበው ለሶስተኛ ወገን ተጠቃሚ ይሆናል፡፡ በመሆኑም የሚቀርቡት
ደረሰኞች የሚሰጡት ለዚሁ የሶስተኛ ወገን ተጠቃሚ ሲሆን፣ ደረሰኞቹ
በሚዘጋጁት በዚህ ሶስተኛ ወገን ስም ነው፡፡ የሶስተኛ ወገን ተጠቃሚው
ክፍያውን የመፈፀም ኃላፊነት አለበት፡፡
(ሠ) ተዋዋዩ ባለስልጣን በአቅራቢው ለሚደረጉ ማንኛውም የጉድለት ድርጊቶች
ወይም ኪሳራዎች፣ ወይም የሶስተኛው ወገን በዚህ ውል የተሰጡትን መብቶች
በሚጠቀምበት ወቅት በሌላ ሶስተኛ ወገን ተጠቃሚ ላይ ለሚደርሱ ጉዳቶች
ወይም ወጪዎች ምንም አይነት ሀላፊነት የለበትም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
10/60
(ረ) እያንዳንዱ የሶስተኛ ወገን ተጠቃሚ ከታች በተመለከቱት ምክንያቶች በተዋዋዩ
ባለስልጣን ወይም ማንኛውም የመንግስት አካል ላይ ለሚከሰቱ ወጪዎች፣
ጥያቄዎች፣ ፍላጎቶች፣ ተጠያቂነቶች፣ ጉዳቶች፣ ኪሳራዎች እና ወጪዎች
(ሁሉንም የህግ ወጪዎች ጨምሮ) ለእነዚህ ወገኖች ካሳ ይከፍላል፡፡
(i) በሶስተኛ ወገን ማንኛውም ድርጊት (ተግባር) ወይም የድርጊት አለመፈፀም ጋር
በተያያዘ ወይም በሶስተኛ ወገን ተጠቃሚው የዚህ ውል የትኛውም ድንጋጌ
መጣስ ምክንያት ለሚደርሱ፣
(ii) የሶስተኛ ወገን ተጠቃሚው በዚህ ውል የተሰጡትን መብቶች ሆን ብሎ
በቸልተኝነት፣ በማጭበርበር፣ እምነት በማጣት ወይም በሌላ ምክንያት
በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ መንገድ ያለማስፈፀም ድርጊት ጋር በተያያዘ
በአቅራቢው ወይም በሌላ የሶስተኛ ወገን ተጠቃሚው ላይ ማንኛውም አይነት
ጥያቄ፣ ኪሳራ፣ አደጋ፣ ጉዳት፣ ወጪ ወይም መዘግየት የሚደርስ ከሆነ፡፡
የሶስተኛ ወገን ተጠቃሚው ከነዚህ ተጠያቂነቶች ጋር በተያያዘ በራሱ ወጪ በቂ
ኢንሹራንስ ገብቶ ተግባራዊ ማድረግ አለበት፡፡ እንደዚሁም ተዋዋዩ ባለስልጣን
በሚያቀርበው ጥያቄ መሰረት የነዚህን ኢንሹራንስ ማስረጃ ማቅረብ አለበት፡፡
(ሰ) አቅራቢው በማንኛውም የሶስተኛ ወገን ተጠቃሚ ድርጊት ወይም የድርጊት
ጉድለት ወይም በዚህ የሶስተኛ ወገን ተጠቃሚ ማንኛውም የውሉ ጥሰት
ምክንያት በማንኛውም የሶስተኛ ወገን ተጠቃሚ ላይ ጥያቄ የሚያቀርብ ከሆነ
አቅራቢው በዚህ የሶስተኛ ወገን ተጠቃሚ ላይ በሚያቀርበው ክስ ላይ ተዋዋይ
ባለስልጣኑን ወይም የትኛውንም የመንግስት አካል የማያካትት ስለመሆኑ
ተስማምተዋል፡፡

(ሸ) ተዋዋይ ባለስልጣኑ ለትኛውንም ከገዥ ተቋማት ዝርዝር ላይ የተሰረዘ የሶስተኛ


ወገን ተጠቃሚ ማስታወቂያ መስጠት ያለበት ሲሆን ይህ የሶስተኛ ወገን
ተጠቃሚ ወዲያውኑ በዚህ ውል ስር የአገልግሎቶች ግዥ ትእዛዝ መስጠት
ማቆም አለበት፡፡

14. ኃሊፍነትን ለሌላ ስለማስተላለፍ

14.1 ኃላፊነት ለሌላ ማስተላለፍ ማለት አቅራቢው ውሉን በሙሉ ወይም በከፊል በፅሑፍ
ስምምነት ለሦስተኛ ወገን ማስተላለፍ ማለት ነው፡፡

14.2 በሚከተሉት ሁኔታዎች ካልሆነ በስተቀር አቅራቢው ግዥ ፈፃሚውን አካል በቅድሚያ


በፅሑፍ ሳያሳውቅ ውሉን በሙሉም ሆነ በከፊል ወይም ከውሉ ጋር የተያያዘ ጥቅሞችና
ፍላጐቶች ለሦስተኛ ወገን ማስተላለፍ የለበትም፡፡

(ሀ) የአቅራቢው ደንበኛ ባንክ በዚሁ ውል መነሻነት የመክፈል ግዴታ ሲኖርበት፣


(ለ) ለአቅራቢው የመድን ዋስትና የሰጠው አካል ከአቀረበው መብት ጋር በተያያዘ ከዕዳና
ከኪሣራ ለመውጣት ሲባል ለሌላ ሰው የወጣውን ወጪ ለመተካት፡፡

14.3 ዕቃዎችን ወደተፈለገው ቦታ ለማጓጓዝ ካልሆነ በስተቀር ዕቃዎቹን የማምረትና የማቅረብ


ሥራ በቅድሚያ ግዥ ፈፃሚውን አካል በፅሑፍ ሳያሳውቅና ይሁንታ ሳያገኝ ለንዑስ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
11/60
ተቋራጮች መስጠት አይችልም፡፡ አቅራቢው የሚያቀርበው የይሁንታ ጥያቄ ያለበቂ
ምክንያት በግዥ ፈፃሚው አካል መያዝና መዘግየት የለበትም፡፡

14.4 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 14.2 ዓላማ መሠረት ግዥ ፈፃሚው አካል
ኃላፊነትን ለሌላ ለማስተላለፍ ጥያቄ በመቀበሉ ምክንያት አቅራቢው በውል አፈፃፀም
ከሚኖረው ግዴታ (በተላለፈውም ሆነ ባልተላለፈው) ነፃ አያደርገውም፡፡

14.5 አቅራቢው ከግዥ ፈፃሚው አካል ፈቃድ ሳያገኝ ኃላፊነቱን ለሌላ ካስተላለፈ ያለምንም
የፅሑፍ ማስጠንቀቂየ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20 እና 22 ውስጥ በተለከተው
መሠረት የውል መቋረጥ መብቶች ተግባራዊ ይደረጋሉ፡፡

14.6 ኃላፊነትን ለሌላ ማስተላለፍ በጨረታ አሸናፊ ምርጫ ጊዜ አገልግሎት ላይ የዋሉትን


የብቁነት መስፈርቶች ማሟላት ይኖርበታል፡፡

14.7 ኃላፊነትን ለሌላ የማስተላለፍ ተግባር በዚህ ውስጥ ያሉትን ቃሎችና ሁኔታዎች ማካተት
ይኖርበታል፡፡

15. ንዑስ ተቋራጭ (ኮንትራክተር)

15.1 ንዑስ ተቋራጭነት ተቀባይነት የሚኖረው በአቅራቢውና በንዑስ ተቋራጩ መካከል ከፊል
ውሉን ለማከናወን የፅሑፍ ስምምነት ሲኖር ብቻ ነው፡፡

15.2 አቅራቢው በውሉ ውስጥ ያልተካተቱን ተያያዥ አገልግሎቶች ለንዑስ ተቋራጭ ለመስጠት
ሲፈልግ በቅድሚያ ከግዥ ፈፃሚው አካል የፅሑፍ ፈቃድና ይሁንታ ማግኘት አለበት፡፡
የንዑስ ተቋራጩ ማንነትና ሊሰጡት የታሰቡት ተያያዥ አገልግሎቶች ማስታወቂያ
በቅድሚያ ለግዥ ፈፃሚው አካል ማስታወቂያ መቅረብ አለባቸው፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል
በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 1 ዐ መሠረት ማስታወቂያው በደረሰው በ 15 ቀናት
ውስጥ ከበቂ ምክንያቶች ጋር ውሳኔውን ያሳውቃል፡፡

15.3 የንዑስ ተቋራጭነት ቃሎች በዚህ ውል ከተመለከቱት ሁኔታዎች ጋር የሚጣጣሙ መሆን


ይኖርባቸዋል፡፡

15.4 ውል ሰጪው ወይም የግዥ ፈፃሚው አካል ከንዑስ ተቋራጩ ጋር ምንም ዓይነት የውል
ግንኙነት የለውም፡፡

15.5 ንዑስ ተቋራጮች በጨረታ አሸናፊ ምርጫ ጊዜ አገልግሎት ላይ የዋሉትን የብቃት


መስፈርቶች ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡

15.6 አቅራቢው በንዑስ ተቋራጩ፣ በወኪሎቹ ወይም በሠራተኞቹ የሚፈጠሩ ድርጊቶች፣


ስህተቶችና ግድየለሽነቶች የራሱ ስህተቶችናና ግድየለሽነቶች እንደሆኑ በመቁጠር
ኃላፊነት መውሰድ አለበት፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል ከፊል ውሉ በንዑስ ተቋራጭ
እንዲከናወን በመፍቀዱ ምክንያት አቅራቢውን ከኃላፊነት ነፃ አያደርገውም፡፡

15.7 አቅራቢው ያለግዥ ፈፃሚው አካል ፈቃድ ከፊል ውሉን ለንዑስ ተቋራጭ ከሰጠ ግዥ
ፈፃሚው አካል ያለምንም የፅሑፍ ማስታወቂያ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20
እና 22 በተመለከተው መሠረት የውል መቋረጥ መብቶች ተግባራዊ ያደርጋል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
12/60
15.8 ንዑስ ተቋራጩ ግዴታዎቹን በመወጣት ረገድ ደካማ ሆኖ ከተገኘ የግዥ ፈፃሚው አካል
አቅራቢውን ሊተካ የሚችል ብቃት ያለው ሌላ ንዑስ ተቋራጭ እንዲያቀርብ ወይም
ሥራውን ራሱ እንደገና እንዲያከናውን ሊጠይቀው ይችላል፡፡

16. የውል ማሻሻያዎችና ለውጦች

16.1 በማንኛውም ጊዜ ተዋዋዩ ባለስልጣን ወይም የግዥ ፈፃሚውን አካል በአ.ው.ሁ አንቀጽ 10
በተጠቀሰው መሠረት አቅራቢውን ከአጠቃላይ የውል ይዘቱ ውጭ ያልወጣ ለውጥ
እንዲያደርግ ሊጠይቅ ይቻላል፡፡

16.2 እንደዚህ የተደረገው ማንኛውም ለውጥ አቅራቢው በውሉ ውስጥ ያሉት ድንጋጌዎች
ለማከናወን የሚያስፈልገውን ጊዜ የሚቀንስ ወይም የሚጨምር ምክንያት ሆኖ ከተገኘ፤
ተመጣጣኝ የሆነ ማስተካከያ በአቅርቦት/የማጠናቀቅያ መርሃ ግብር ወይም በሁለቱም ላይ
ማስተካከያ መደረግና እንዲሁም ውለታውም መዚሁ መሰረት መሻሻል አለበት፡፡ ለውጡን
ተከትሎ የሚቀርብ ማንኛውም አይነት የክፍያ ጥያቄ ካለ ከተወያዩ ባለስልጣን ወይም
ከግዥ ፈፃሚው አካል የተሰጠበት የለውጥ ትዕዛዝ አቅራቢው ከተቀበለበት በ 28 የሥራ ቀን
ውስጥ መፈፀም አለበት፡፡

16.3 በአቅራቢያው ለተመሳሳይ ማንኛውም አስፈላጊ አገልግሎቶች ነገር ግን በውሉ ውስጥ


ላልተካተቱ አገልግሎቶች የሚጠየቁ ዋጋዎች በቅድሚያ በተዋዋይ ወገኖች ስምምነት ላይ
መድረስ ይኖርባቸዋል፤ እንዲሁም አቅራቢው ለሌላ ወገኖች ለተመሳሳይ አገልግሎቶቹን
ከሚጠይቀው ወቅታዊ ዋጋ መጠን መብለጥ የለበትም፡፡
16.4 ማንኛውም በውሉ ላይ የሚደረጉ ለውጦች በፅሑፍና በተዋዋይ ወገኖች ሥልጣን
በተሰጣቸው አካላት መፈፀም አለበት፡፡ በፅሑፍ የሚደረጉት የውል ለውጦች ቀጣይ
ማሻሻያዎችን ሊያካትተ በሚችል መልኩ መከናወን ይኖርባቸዋል፡፡

16.5 በፅሑፍ የሚደረጉት የውል ለውጦች ተግባራዊ የሚሆኑት በተፈረመው የፅሑፍ ሰነድ ላይ
ከሰፈረው ቀን ጀምሮ ይሆናል፡፡ በግልፅ ስምምነት ካልደተረገ በስተቀር ወደኋላ ተመልሶ
ተግባራዊ አይሆንም፡፡
16.6 እያንዳንዱ የፅሑፍ የውል ለውጥ የቅደም ተከተል ቁጥር የተሰጠውና ቀን የተፃፈበት መሆን
ይኖርበታል፡፡ ሁለቱም ተዋዋይ ወገኖች እያንዳንዳቸው የፅሑፉን ዋና (ኦሪጅናል) የመያዝ
መብት አላቸው፡፡

16.7 በተሻሻለው ውል ላይ በሌላ ሁኔታ ካልተመለከተ በስተቀር የውሉ አፈፃፀም በነበረው ሁኔታ
ይቀጥላል፡፡

17. በሕጎችና በደንቦች ላይ የሚደረግ ለውጥ

17.1 በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በሌላ አኳኋን ካልተጠቀሰ በስተቀር የጨረታ ማስረከቢያ ቀን
ካለፈ በኋላ ማንኛውም ሕግ፣ ደንብ፣ ትዕዛዝ ወይም የሕግ አቅም ያለው ውስጠ ደንብ
ታትሞ ቢወጣ፣ ቢጣስ ወይም የውሉ ቦታ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
13/60
መንግሥት ውስጥ ቢሆንና ይህም የማስረከቢያውን ቀን ወይም የውሉ ዋጋ እንዲለወጥ
ቢሆን የማስረከቢያውን ቀን ወይም የውሉን ዋጋ የመጨመር ወይም የመቀነስ ማስተካከያ
አይደረግም፡፡በተመሳሳይ ሁኔታ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 35 መሰረት የዋጋ
ማስተካከያ የተደረገ ከሆነ ከላይ በተጠቀሱት ምክንያቶች ለሚከሰት የዋጋ መጨመር
ወይም መቀነስ ማስተካከያ አይደረግም።

18. ግብሮችና ታክሶች

18.1 በልዩ የውል ሁኔታዎች በሌላ አኳኋን ካልተገለፁ በስተቀር ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ
ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ውጭ ለሚቀርቡ ዕቃዎች ግብርና ቀረጥ፣ የቴምብር ቀረጥ፣
የንግድ ፈቃድ ክፍያና ሌሎች ተመሳሳይ ከኢትዮጵያ ውጭ የሚከፈሉ ክፍያዎችን
አቅራቢው መከፈል አለበት፡፡

19. ከአቅም በላይ ሁኔታዎች

19.1 ለዚህ ውል ዓላማ ሲባል ከአቅም በላይ ሁኔታዎች ማለት ከአቅራቢው ችሎታ በላይ የሆኑ
ያልተጠበቁ፣ ማስወገድ የማይችላቸውና በተፈለገው ሁኔታ ግዴታውን ለመፈፀም
የማያስችሉ የሚከተሉት ክስተቶች ሲፈጠሩ ማለት ነው፡፡

(ሀ) የውሉን ክንዋኔ የሚከለክል ሕጋዊ እገዳ፣


(ለ) የተፈጥሮ አደጋ፤ ማለትም እርደ መሬት፤ እሳት፤ ፍንዳታ፤ መብረቅ፣ ውሃ ሙላት
ወይም ሌሎች አደገኛ የአየር ሁኔታዎች፣ ወይም
(ሐ) አለም አቀፍ ወይም የእርስ በርስ ጦርነት፣ ወይም
(መ) የሞት ወይም ከፍተኛ አደጋ ወይም ያልተጠበቀ የአቅራቢው በከፍተኛ ደረጃ
መታመም፣ ወይም
(ሠ) በፍትሀብሄር ህጉ የተዘረዘሩት ሌሎች ከአቅም በላይ አስገዳጅ ሁኔታዎች
ሰፈጠሩ፡፡

19.2 የሚከተሉት ሁኔታዎች ሲከሰቱ እንደ ከአቅም በላይ አስገዳጅ ሁኔታዎች አይቆጠሩም፡፡

(ሀ) የሥራ ማቆም አድማዎች፣ ወይም


(ለ) የውሉን ለመፈፀመም የሚደረጉ ክንዋኔዎችን የሚጎዳ አስፈላጊ የሆኑ የጥሬ
እቃዎች ዋጋ ማሻቀብ ወይም መቀነስ፣ ወይም
(ሐ) አዲስ ሕግ በመውጣቱ ምክንያት የአበዳሪዎች ግዴታ መለወጥ፣ወይም
(መ) በአቅራቢው ወይም በንዑስ ተቋራጩ ወይም በወኪሉ ወይም በሠራተኞቹ ሆን
ተብሎ ወይም በግድየለሽነት የሚፈጠሩ ችግሮች፣ ወይም
(ሠ) አቅራቢው በሚከተሉት ላይ በቅድሚያ ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግና መገመት
የነበረበት ሲሆን፤
(i) ውሉ ስራ ላይ የሚውልበትን ጊዜ፣ እና
(ii) ግዴታን በመወጣት ሂደት ሊያስወግዳቸው ወይም ሊቋቋማቸው የሚችላቸው
ሁኔታዎች

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
14/60
(ሰ) የገንዘብ እጥረት ወይም ክፍያዎችን አለመክፈል፡፡

19.3 ከአቅም በላይ ሁኔታዎች በመነጨ ምክንያት አቅራቢው የውል ግዴታዎችን ባለመፈፀሙ
ምክንያት የውሉን ቃሎችና ሁኔታዎች በሚፈቅደው መሠረት አስፈላጊውን ጥንቃቄና
አማራጭ መፍትሔዎች ለመፈለግ ጥረት እስካደረገ ድረስ ውሉን እንዳቋረጠ
አይቆጠርበትም፡፡

19.4 ከአቅም በላይ ሁኔታዎች ምክንያት ጉዳት የደረሰበት አቅራቢ የሚከተሉትን እርምጃዎች
መውሰድ አለበት፡፡
(ሀ) በአጭር ጊዜ ውስጥ ግዴታውን ለመፈፀም ያላስቻሉትን ሁኔታዎች ማስወገድ፣
(ለ) ከአቅም በላይ በሆኑ ሁኔታዎች ምክንያት የሚመጡ ጉዳቶችን ለመቀነስ ጥረት
ማድረግ፣

19.5 ከአቅም በላይ ሁኔታዎች ምክንያት ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ ሲከሰት አቅራቢው ለግዥ
ፈፃሚው አካል በአስቸኳይ ማሳወቅ አለበት፡፡ በማንኛውም መንገድ ከአቅም በላይ የሆነን
ሁኔታ ሲከሰት የተከሰተውን ችግርና ምክንያቱን በመግለፅ ቢያንስ በ 14 ቀናት ውስጥ
ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ ችግሮቹ ተወግደው መደበኛ ሥራዎች
በሚጀመሩበት ጊዜ በአቸስኳይ ማሳወቅ አለበት፡፡

19.6 ከአቅም በላይ በሆኑ ሁኔታዎች ምክንያት አቅራቢው የሚሰጠውን አገልግሎቶቹን


ማከናወን ባልቻለበት ወቅት በውሉ መሠረት የሚከፈለው ክፍያ ሳይቋረጥበት የመከፈል
መብት አለው፡፡ ይህም ክፍያ በዚሁ ወቅት ለአገልግሎቶች አቅርቦትና አገልግሎቶቹን
እንደገና ለማነቃነቅ ሲባል ያወጣው ወጪ ያጠቃልላል፡፡

19.7 ከአቅም በላይ በሆኑ ሁኔታዎች ምክንያት አቅራቢው ግዴታውን ማከናወን ካልቻለበት ጊዜ
ጀምሮ ከ 3 ዐ ቀናት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ሁለቱም ወገኖች በመልካም መተማመን
የተፈጠሩት ችግሮች ተወግደው የውሉ አፈፃፀም የሚቀጥልበትን ሁኔታ ለማመቻቸት
መወያየት/መደራደርና መስማማት ይኖርባቸዋል፡፡

20. ውል ስለማፍረስ

20.1 አንደኛው ተዋዋይ በውሉ ውስጥ ከተጠቀሱት ግዴታዎቹ የትኛውንም ያልተወጣ ከሆነ
ውል እንዳፈረሰ ይቆጠራል፣

20.2 ውል በሚፈርስበት ጊዜ ውል በመፍረሱ ምክንያት የተጐዳው ወገን የሚከተሉትን


እርምጃዎች ይወስዳል፡፡
(ሀ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 27 መሠረት የጉዳት ካሣ መጠየቅ፣
(ለ) ውሉን ማቋረጥ

20.3 ተጐጂው ግዥ ፈፃሚው አካል በሚሆንበት ወቅት የጉዳት ካሣውን ለአቅራቢው


ከሚከፍለው ክፍያ ቀንሶ ያስቀራል ወይም ከውል ማስከበሪያ ዋስትናው ካሳውን ሊያስከፍል
ይችላል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
15/60
21. ኃላፊነትን ለሌላ ማስተላለፍን ስለማገድ

21.1 አቅራቢው በውሉ ውስጥ የተመለከቱትን ግዴታዎች ማከናወን ሳይችል ሲቀር ግዥ


ፈፃሚው አካል ከታች የተዘረዘሩትን በመግለፅና የፅሑፍ ማስታወቂያ በመስጠት በውሉ
የተገለፁ ሀላፊነቶች እና ክፍያዎችን እንዲታገዱ ሊያደርግ ይችላል፡፡

(ሀ) የጉድለቱን ምንነት በመግለጽ፣


(ለ) አቅራቢው ጉድለቶቹን ከ 3 ዐ ባልበለጡ ቀናት ውስጥ እንዲያርም በማሳወቅ፣

22. ውል መቋረጥ

22.1 ተዋዋይ ወገኖች ውሉ ከፈረሙ በኋላ የውሉ ድንጋጌዎቹ በልዩ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ
7.5 ውስጥ እንተጠቀሰው የውሉ ጊዜ ውስጥ ተግባራዊ ካልሆኑ ውሉ ወዲያውኑ ይቋረጣል፡፡

22.2 ውሉ የሚቋረጠው በግዥ ፈጻሚው አካልና በአቅራቢው በተገባው ውል ውስጥ


የተካተቱትን ሌሎች መብቶች ወይም ስልጣኖች በማይጻረር መልኩ መሆን አለበት።

22.3 ግዥ ፈፃሚው አካል በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች የተመለከቱት ምክንያቶች ሲያጋጥሙ


ለአቅራቢው ለውሉ መቋረጥ ምክንያቱንና የውሉ መቋረጥ ተፈፃሚ የሚሆንበት ቀን
በመግለፅ ከ 3 ዐ ቀናት ያላነሰ የፅሑፍ ማስታወቂያ በመስጠትና (በፊደል “ነ” ከዚህ
በታች የተጠቀሰው ሁኔታ ሲያጋጥም ከ 6 ዐ ቀን ያላነሰ የፅሑፍ ማስታወቂያ በመስጠት)
በዚህ ንዑስ አንቀጽ 22.3 ከ(ሀ) እስከ (ኘ) ከተዘረዘሩት አንዱ ሲከሰት ውሉን ሊያቋርጥ
ይችላል፡፡

(ሀ) አቅራቢው ማኛውንም ወይም ሁሉንም አገልግሎቶች በውሉ ውስጥ በተጠቀሰው


ጊዜ ወይም በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 64 መሠረት በተዋዋዩ ባለስልጣን
ወይም በማንኛውም ግዥ ፈፃሚ አካል በተሰጠው የተጨማሪ ጊዜ ውስጥ ሳያቀርብ
ሲቀር ወይም ያቀረባቸው አገልግሎቶች የተጠየቀውን የቴክኒክ ዝርዝር/ፍላጐት
ያላሟላ ሲሆን፤
(ለ) አቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 21 መሠረት ግዴታዎቹን እንዲወጣ
የተሰጠውን የፅሑፍ ማስጠንቀቂያ/ማስታወቂያ ተከትሎ በ 3 ዐ ቀናት ውስጥ
ጉድለቶችን ለማስተካከል ካልቻለ፡
(ሐ) አቅራቢው ዕዳውን መክፈል ሲያቋርጥ ወይም ሲከስር፣
(መ) አቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 26.2 መሰረት በተደረገ
ውይይት በተደረሰበት የመጨረሻ ውሳኔ መሠረት ሳይፈፅም ሲቀር፣
(ሠ) ከአቅም በላይ በሆኑ ሁኔታዎች ምክንያት አቅራቢው በተጨባጭ የሚሰጠውን
አገልግሎት በከፊል ከሰላሳ ቀኖች ባልበለጠ ጊዜ ማከናወን ካልቻለ፤
(ረ) ተዋዋዩ ባለስልጣን ወይም ግዥ ፈፃሚው አካል ሳያፀድቀው አቅራቢው ውሉን
ለንዑስ ተዋዋይ ወይም ለንዑስ ተቋራጭ ከሰጠ፤
(ሰ) አቅራቢው ከስነ ምግባር ጋር በተያያዘ በወንጀል ተግባር መሳተፉ በግዥ ፈፃሚው
አካል ሲረጋገጥ፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
16/60
(ሸ) አቅራቢው የውል ግዴታዎቹን ባለመፈፀሙ ምክንያት በፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ
ሪፐብሊክ ኢትዮጵያ በጀት የሚከናወን የሥራ ውል የማፍረስ ተግባር መፈፀሙ
ሲታወቅ፣
(ቀ) አቅራቢው በጨረታ ውድድር ወቅት ወይም ውሉን በሚያስፈፅምበት ጊዜ
በማጭበርበርና በሙስና ድርጊት መሳተፉ ሲታወቅ፣
(በ) በውሉ ማሻሻያ አካል ካልተመዘገበ በስተቀር አቅራቢው ድርጅት መሠረታዊ የሆነ
የሕግ ሰውነት ለውጥ ሲያደረግ፣
(ተ) ማናቸውም ውሉን ለማስፈፀም የማያስችሉ ሕጋዊ ሁኔታዎች ሲከሰቱ፣
(ቸ) አቅራቢው ተፈላጊውን ዋስትና ሳያቀርብ ሲቀር ወይም ዋስትና የሰጠው አካል
በገባው ቃል መሠረት ቃሉን ሳይጠብቅ ሲቀር፣
(ኀ) የግዥ ፈፃሚው አካል የግዥ ፍላጐት አሳማኝ በሆነ ምክንያት ሲለወጥ፣
(ነ) በውል ዋጋውና ገበያ ላይ ባለው የገበያ ዋጋ መካከል ሰፊ ልዩነት በመኖሩ ምክንያት
የግዥ ፈፃሚውን አካል ጥቅሞች የሚጐዳ ሆኖ ሲገኝ፣
(ኘ) የግዥ ፈፃሚው አካል በራሱ ፍላጐትና አመቺነት ውሉን ለማቋረጥ ሲወስን፣
(አ) ከፍተኛው የጉዳት መጠን በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 27.1(ለ) ላይ
የተመለከተውን ደረጃ ሲደርስ፤

24.4 አቅራቢው በዚህ ንዑስ አንቀጽ 22.4 ከ (ሀ) እስከ (መ) ከተጠቀሱት ሁኔታዎች አንደኛው
ሲያጋጥም ከ 3 ዐ ቀናት ያላነሰ የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ በመስጠት ውሉን ማቋረጥ ይችላል፡፡

(ሀ) ግዥ ፈፃሚው አካል በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 26 መሠረት በግልግል


ጉዳይ ላይ የሚገኝ በመሆኑ ምክንያት ካልሆነ በስተቀር በውሉ መሠረት ለአቅራቢው
መክፈል የሚገባውን ክፍያ ከአቅራቢው የፅሁፍ ጥያቄ በቀረበለት በ 45 ቀናት ውስጥ
ሳይከፍል የቀረ እንደሆነ፣
(ለ) የግዥ ፈፃሚው አካል በውሉ ግዴታ የገባበትን መሠረታዊ የሆነ ጉዳይ ሳይፈፀም
በመቅረቱ የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ በደረሰው በ 45 ቀናት ጊዜ ውስጥ (በአቅራቢው
በጽሑፍ በተሰጠው ተጨማሪ ጊዜ ውስጥ) በውሉ መሠረት ሳይፈፅም የቀረ
እንደሆነ፣
(ሐ) አቅራቢው ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ከአቅርቦቱ ዋነኛውን ክፍል ከ 6 ዐ ቀናት
ባላነሰ ጊዜ መፈፀም ሳይቻል የቀረ እንደሆነ፣
(መ) የግዥ ፈፃሚው አካል በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 26 መሠረት በግልግል
በተሰጠው የመጨረሻ ውሳኔ መሠረት ሳይፈፅም የቀረ እንደሆነ፣

22.5 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 22.3 ከ(ሀ) እስከ (ነ) ወይም በንዑስ አንቀጽ
22.4 የተዘረዘሩት ሁኔታዎች በመከሰታቸው ምክንያት በሁለቱም ወገኖች ያለመግባባት
ሲፈጠር ያለመግባባቱ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 26 በተመለከተው መሠረት
የሚፈታ ይሆናል፡፡

22.6 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 22.3 ከ(ሀ) እስከ (ነ) በተመለከተው ምክንያት
የግዥ ፈፃሚው አካል ውሉን ሲያቋርጥ በአቅራቢው በሙሉ ወይም በከፊል ያልቀረቡትን
ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች ግዥ መፈፀም ይችላል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል የእነዚህን

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
17/60
ግዥ ለመፈፀም በሚያደርገው ጥረት የሚከሰቱ ተጨማሪ ወጪዎች የመሸፈን ኃላፊነት
የአቅራቢው ይሆናል፡፡ ይሁን እንጂ አቅራቢው ውል ያልተቋረጠባቸውን ግዴታዎች
መፈፀሙን ይቀጥላል፡፡

22.7 የግዥ ፈፃሚው አካል ውሉን ያቋረጠው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 22.3
(ኘ) ምክንያት ከሆነ ውሉ የተቋረጠው ለግዥ ፈፃሚው አካል አመቺነት ሲባል መሆኑን
በመግለጽ የውል አፈፃፀሙ መቋረጡንና ከመቼ ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆን መግለፅ
አለበት፡፡

22.8 የግዥ ፈፃሚው አካል ውሉን ያቋረጠው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 22.3
(ኘ) መሠረት ሲሆን የተጠናቀቁና ከማስጠንቀቂያ በኋላ በ 28 ቀናት ውስጥ ለመረከብ
ዝግጁ መሆን የሚችሉ ዕቃዎችን በውሉ ዋጋና ሁኔታ ይረከባል፡፡ ለቀሩት ዕቃዎች የግዥ
ፈፃሚው አካል ቀጥሎ ያሉትን አማራጮች መከተል ይችላል፡፡
(i) ያለቀውን ከፊል አገልግሎት በውሉ ጨረታ ዋጋ መረከብ፣ እና/ወይም
(ii) ቀሪውን መሰረዝና በከፊል ለተጠናቀቁት ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች የተስማሙበትን ዋጋ
እንዲሁም አቅራቢው ቀደም ሲል ለገዛቸው ዕቃዎችና ቁሳቁሶች መክፈል አለበት፡፡
22.9 የግዥ ፈፃሚው አካል ውሉን ያቋረጠው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 22.3
(ሐ) ምክንያት ከሆነ ለአቅራቢው የሚከፈለው ካሣ አይኖርም፡፡ ውል የማቋረጡ ድርጊት
የግዥ ፈፃሚው አካል ያለውን የመክሰስ መብት ወይም ሌላ መፍትሔ የሚጎዳ ወይም
የሚገድብ መሆን የለበትም፡፡

22.10 የግዥ ፈፃሚው አካል ውሉን ያቋረጠው በዚህ አንቀጽ መሠረት አንዳንድ ጥርጣሬዎችን
ለማስወገድ ሲሆን የውሉን ዋጋ መሠረት በማድረግ አቅራቢው ክፍያ የመጠየቅ መብቱን
አይገድበውም፡፡

23. ከውል መቋረጥ በኋላ ያሉ ሁኔታዎች

23.1 የግዥ ፈፃሚው አካልና አቅራቢው ውሉ ከተቋረጠ ወይም ከተጠናቀቀ በኋላም ቢሆን
የውሉን ግዴታዎች፣ ድንጋጌዎችና ሁኔታዎች ለማክበር ሁለቱም ወገኖች ተስማምተዋል፡፡

23.2 ውሉ ከተጠናቀቀ በኋላ ከዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች አቅርቦት ጋር በተየያዘ በሙሉም


ሆነ በከፊል የተያዙ መረጃዎች፣ ሰነዶችና ጽሑፎች (በኤሌክትሮኒክስ የተያዙትንም
ይጨምራል) አቅራቢው ለግዥ ፈፃሚው አካል ማስረከብ አለበት፡፡ በውሉ ሁኔታዎች
አቅራቢው የመረጃዎቹን፣ የሰነዶቹንና የጽሑፎቹን ኮፒዎች እንዲያስቀምጥ የሚፈቅድ
ሲሆን አቅራቢው ይህንን ይፈጽማል፡፡ ከዚሁ በተጨማሪ አቅራቢው በርክክብ ወቅት ለግዥ
ፈፃሚው አካል ሙሉ ትብብር ማድረግ አለበት፡፡ የሚያደርገው ትብብርም ያለምንም
እንቅፋት ሰነዶችን፣ ሪፖርቶችን፣ ማጠቃለያዎችንና ሌሎች መረጃዎችን በተሟላ ሁኔታ
ለግዥው ፈፃሚ አካል በማስረከብ ይሆናል፡፡

23.3 በውሉ አንቀጽ 22.3 መሰረት ውሉ ሲቋረጥ በአቅራቢው የተሰበሰቡ እና/ ወይም
የተገጣጠሙ ሁሉንም መሳሪያዎችና እቃዎች ወይም የአቅራቢው የመስሪያ ቦታ በውሉ
መሠረት ወደ ግዥ ፈፃሚው አካል ይዞታ ሥር ይዛወራሉ፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
18/60
24. የመብቶችና ግዴታዎች መቋረጥ

24.1 ከዚህ በታች በተጠቀሱት ምክንያቶች ካልሆነ በስተቀር በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
አንቀጽ 22 እንደ ተመለከተው ውሉ ሲቋረጥ ወይም ውሉ ሲጠናቀቅ ከውሉ ጋር
የተያያዙት መብቶችና ግዴታዎችም ይቋረጣሉ፡፡

(ሀ) እነዚህ መብቶችና ግዴታዎች በውሉ መቋረጥ ወይም መጠናቀቅ ቀን የነበሩ ከሆነ፣
እና
(ለ) በአ.ው.ሁ አንቀጽ 47 መሠረት አቅራቢው የሂሳብ ሰነዶችና ሌሎች ጽሑፎች
ኦዲትና ምርመራ እንዲደረግባቸው የመፍቀድ ግዴታ ሲኖርበት፣እና
(ሐ) የተዋዋይ ወገን በገዥው ሕግ ስር ያለው ማንኛውም መብት፣
(መ) በአንቀጽ 26 ውስጥ የተሰጠው ዋስትና መብት ሲኖር፡፡

25. አገልግሎት ማቋረጥ

25.1 አገልግሎት በሚቋረጥበት ጊዜ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 22 እንደተመለከተው


አንዱ ወገን ለሌላኛው ወገን ማስጠንቀቂያ/ማስታወቂያ ይሰጣል፣ አቅራቢው ይኼንን
ማስታወቂያ ከተቀበለ በኋላ በፍጥነትና ስነሥርዓት በተከተለ መንገድ አገልግሎቶቹን
ያጠቃልላል፤ እንዲሁም ለእዚህ የሚያስፈልገውን ወጪዎችንም ዝቅተኛ ለማድረግ ጥረት
ያደርጋል፡፡

26. ዋስትና (Warranty)

26.1 አቅራቢው ውሉን ለመዋዋል ሕጋዊ የድርጅት አቋሞች እንዳለው ለግዥ ፈፃሚው አካል
ዋስትና ይሰጣል፡፡ በማንኛውም ጊዜ አቅራቢው ከውሉ ጋራ በተያያዘ እራሱን የቻለ አቅራቢ
መሆን አለበት። በውሉ ውስጥ ምንም አይነት የተወካዮች ግንኙነት ወይም ሽርክና ወይም
የጋራ ሽርክና መፍጠር የለበትም፣ እንዲሁም በዚህ መሠረት አቅራቢው ግዥ ፈፃሚውን
አካል ሀላፊነት ውስጥ የማስገባት ስልጣን የለውም፡፡

26.2 አቅራቢው በግዥ ፈጻሚው አካል በውሉ ውስጥ ያሉት አገልግሎቶችን በተመለከተ
የሚከፈለው ዋጋና አቅራቢው አገልግሎቶቹን ለመስጠት አስፈላጊ ለሆኑት እቃዎች
የሚጠይቀው ክፍያ፤ በሌሎች ተመሳሳይ ሁኔታ ውስጥ ከአሉ አቅራቢዎች ከሚጠየቁ
ክፍያዎች ተመሳሳይ መሆኑን ዋስትና ይሰጣል፡፡

26.3 በተናጠል ዋጋ የተጠየቀባቸውን እቃዎች ዋጋ ለማረጋገጥ በግዥ ፈጻሚወ አካል ጥያቄዎች


ሲቀርቡ አቅራቢው ሁሉንም አግባብነት ያላቸውን ሰነዶችና ሌሎች መረጃዎችን ለግዥ
ፈፃሚወ አካል ማቅረብ አለበት፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
19/60
26.4 በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተለየ መንገድ ካልተጠቀሰ በስተቀር፤ በአ.ው.ሁ አንቀጽ
52.2 በተጠቀሰው ቦታ አገልግሎት ከተሰጠና ከተረከበ በኋላ የተሰጠው ዋስትና እስከ 12 ወር
ድረስ ህጋዊ ሆኖ ይቆያል፡፡

27. የአለመግባባቶች አፈታት

27.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በጽሑፍ ካላሳወቀው በስተቀር አቅራቢው አለመግባባቶች


በሚፈጠሩበት ጊዜም ቢሆን የውሉ ሁኔታዎች ማስፈፀሙን ለመቀጠል ሁለቱም ወገኖች
ተስማምተዋል፡፡

27.2 ከውሉ ጋር በተያያዘ ወይም በውሉ ውስጥ ያለውን ትርጉም በተመለከተ በግዥ ፈጻሚው
አካልና በአቅራቢው መካከል የሚነሳውን ማንኛውንም አለመግባባት፤ ተቃውሞ ወይም
ንትርክ/ሙግት/ ይፋዊ ባልሆነና ሰላማዊ በሆነ ሁኔታ በቀጥታ ውይይት በማድረግ
ልዩነታቸውን ለማስወገድ ጥረት ያደርጋሉ፡፡

27.3 በግዥ ፈጻሚወ አካልና በአቅራቢው መካከል ከማንኛውንም ጉዳይ ጋራ ተዛማጅነት ያለው
አለመግባባት በስልጣን ያለው ሀላፊ ወይም በአቅራቢው የውል ሥራ መሪ መፍትሄ ሊያገኝ
ካልቻለ በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 25.4 በተጠቀሰው ቅደም ተከተል መሠረት
መፍታት ይችላሉ፡፡

27.4 ከላይ በንዑስ አንቀጽ 27.3 መሠረት ሁለቱም ተዋዋይ ወገኖች አንድ ሲኒየር (ከፍተኛ) የሆነ
ሰው በተገኘበት አለመግባባቶቻቸውን ለመፍታት ውይይት ያካሄዳሉ፡፡ ውይይቱ
የሚካሄደው በግዥ ፈፃሚው አካል ሰብሳቢነት ሲሆን የስብሰባው ውጤቶችም በቃለጉባኤ
ይመዘገባሉ፡፡ እንደዚህ ዓይነት ስብሰባዎች የሚካሄዱት ስምምነት በተደረሰባቸው ቦታዎች
(በስልክ የሚካሄድ ስብሰባንም ይጨምራል) በሰብሳቢው ፍላጐት መሠረት ሲሆን
ዓላማቸውም አለመግባባቶችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ነው፡፡

27.5 ተዋዋዮች አለመግባባትን ወይም ውዝግብን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ከጀመሩበት


ዕለት ጀምሮ በ 28 ቀናት ውስጥ መፍታት ካልቻሉ አንደኛው ወገን የኢትዮጵያ ሕግ
በሚፈቅደው መሠረት ጉዳዩን ወደ ፍ/ቤት ሊያቀርበው ይችላል፡፡

27.6 በሕጉ መሠረት ወደ ዳኝነት አካል ማቅረብ የሚችሉት በህግ ሥልጣን የተሰጣቸው የግዥ
ፈፃሚ አካላት ናቸው፡፡

28. የታወቁ ጉዳቶች ካሳ

28.1 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 19 በተመለከተው ካልሆነ በስተቀር አቅራቢው


ዕቃዎቹንና ተያያዥ አገልግሎቶቹን በሙሉ ወይም በከፊል በውሉ ጊዜ ውስጥ መፈፀም
ሲያቅተው ሌሎች የመፍትሔ እርምጃዎች እንደተጠበቁ ሆነው ግዥ ፈፃሚው አካል የውል
ዋጋን መሠረት አድርጎ የጉዳት ማካካሻውን በሚከተሉት ስልቶች ሊቀንስ ይችላል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
20/60
(ሀ) ዕቃዎቹ እስኪቀርቡ ድረስ ባልቀረቡ ዕቃዎች ዋጋ ላይ በየቀኑ ዐ.1% ወይም 1/1 ዐዐዐ
(ከአንድ ሺህ አንድ) ቅጣት ይቀጣል፡፡
(ለ) ከፍተኛው የጉዳት ካሣ መጠን ከውል ዋጋው 1 ዐ% በላይ መብለጥ አይችልም፡፡

28.2 አቅራቢው ውል በመፈጸም ረገድ በመዘግየቱ የውሉ ስራዎች ላይ ጉዳት የሚደርስ ሲሆን
የግዥ ፈጻሚው አካል ከፍተኛው የጉዳት ካሳ መጠን (10%) እስኪደርስ ድረስ መጠበቅ
ሳያስፈልገው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 22 መሰረት የቅድሚያ ማስታወቂያ
በመስጠት ውሉን ሊያቋርጥ ይችላል።

29. አገልግሎት ማስጀመር

29.1 በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ እንደተጠቀሰው፣ አቅራቢው ውሉ ከተፈረመበት ቀን ጀምሮ


አገልግሎቶቹን ማቅረቡን ይጀምራል፡፡

29.2 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች በንዑስ አንቀጽ 29.1 አንደተጠቀሰው ውሉ ተፈጻሚ ካልሆነ፣
አንዱ ወገን ለሌላው ወገን ከአራት ሳምንታትያላነሰ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ በመስጠት ውሉ
መቋረጡን ሊገልፅ ይችላል። ይህ በሚሆንበት ጊዜ ማንኛውም ወገን ሌላውን ወገን በዚህ
ምክንያት ምንም አይነት የክፍያ ጥያቄ መጠየቅ አይችልም፡፡

30. የማጠናቀቂያ ጊዜና አገልግሎትን ማጠናቀቅ

30.1 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 29.1 በዝርዝር እንደተጠቀሰው የማጠናቀቂያ
ጊዜ አገልግሎቶቹ ከተጀመሩበት ቀን ጀምሮ ይቆጠራል፡፡

30.2 የአገልግሎቶቹ ማብቂያ ጊዜ በስምምነቱ መሠረት ይሆናል፡፡

31. ምስጢራዊነት

31.1 ተዋዋይ ወገኖች ሰነዶችንና መረጃዎችን ለሦስተኛ ወገን ሳያስተላልፉ በምስጢር መያዝ
ይኖርባቸዋል፡፡ ያለአንደኛው ወገን ስምምነት የተፃፈ ስምምነት ወይም በሌላኛው ወገን
የተሰጠውን ማንኛውም ሰነድ (ማስረጃ) ወይም ሌላ መረጃ ከውል በፊት፣ በውል ጊዜ
ወይም በኋላ የተሰጠ ቢሆንም እንኳ ለሌላኛው ተዋዋይም ሆነ ለሶስተኛ ወገን አሳልፎ
መስጠት ከሕግ ጋር የሚቃረን፣ ተቀባይነት የሌለውና ውድድርን የሚገታ ተግባር ነው፡፡ ከላይ
የተጠቀሱት ቢኖሩም አቅራቢው ለንዑስ ተቋራጭ ለውሉ አፈፃፀም የሚረዱትንና ከግዥ
ፈፃሚው አካል የተረከባቸውን ሰነዶች፣ ማስረጃዎችና ሌሎች መረጃዎች ምስጢርነታቸው
እንዲጠበቅ ቃል በማስገባት ሊሰጠው ይችላል፡፡

31.2 ግዥ ፈፃሚው አካል ከአቅራቢው የተቀበላቸውን ሰነዶች፣ ማስረጃዎችና ሌሎች


መረጃዎች ከውሉ ጋር ለማይዛመዱ ምክንያቶች ሊገለገልበት አይችልም፡፡ በተመሳሳይ
ሁኔታም አቅራቢው ከግዥ ፈፃሚው አካል የተቀበላቸውን ሰነዶች፣ መረጃና ሌላ ማስረጃ
ከተፈለገው ግዥ ወይም ተያያዥ አገልግሎት ውጭ ለሌላ ዓላማ አይገለገልበትም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
21/60
31.3 በዚህ አንቀጽ የተጣሉት የምስጢራዊነት ግዴታዎች ቢኖሩም ቀጥለው የተዘረዘሩት
ሁኔታዎች በተዋዋይ ወገኖች ላይ ተግባራዊ አይሆኑም፡፡

ግዥ ፈጻሚው አካል ወይም አቅራቢው ለሌላ ውሉን በገንዘብ በመደገፍ ላይ


(ሀ)
ለሚሳተፍ ድርጅት ቢያጋራ፤
(ለ) በተዋዋዮች ጥፋት ባልሆነ ሁኔታ ውሉ በሚመሰረትበት ወቅት ወይም ወደፊት
በሕዝብ ይዞታ ሥር የሚገባ መረጃ፣
(ሐ) ይህንን መረጃ ግልፅ ለማድረግ በሕግ የተሰጠ ስልጣን ባለው ሦስተኛ እጅ ቢገባ፣
(መ) መረጃው ይፋ በወጣበት ጊዜ ለተዋዋይ ወገን ከመድረሱ አስቀድሞ በሶስተኛ ሰው
የተያዘ ለመሆኑ ሊረጋገጥ የሚችል ሲሆን፣ ወይም
(ሠ) አንደኛው ተዋዋይ ወገን መረጃው ይፋ እንዲሆን በጽሑፍ የፈቀደ መሆኑ ሲረጋገጥ፡፡
31.4 ተዋዋዮቹ ወገኖች ውሉ ከመጀመሩ በፊት በይዞታቸው ስር የነበረውን ማንኛውም
አጠቃላይ እውቀት፣ ልምድ፣ ወይም ክህሎት መጠቀም አይከለከሉም፡፡

31.5 የግዥ ፈፃሚው አካል ከኦዲቲንግና ከወቅታዊ የገበያ ዋጋዎች ጥናት ጋር የተያያዙ
ምስጢራዊ መረጃዎች አቅራቢውን በየጊዜው በጽሑፍ እያሳወቀ ለሶስተኛ ወገን መስጠት
ይችላል፡፡ መረጃውን የሚቀበሉት የሶስተኛ ወገን አካላትም መረጃውን ለተፈለገበት ዓላማ
በመጠቀም ረገድ በምስጢር እንዲጠብቁና እንዲጠቀሙ የግዥ ፈፃሚው አካል ጥረት
ያደርጋል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል በተጨባጭ መረጃ ትክክለኛውን የገበያ ዋጋ ሳያረጋግጥ
የዝቅተኛ ዋጋ ጥያቄ አያቀርብም፡፡

31.6 አቅራቢው ከዚህ በታች በተመለከቱት ሁኔታዎች ተስማምተዋል፡፡

በንዑስ አንቀጽ 31.6(ለ) እንደተመለከተው የተመዘገቡ መረጃዎችን ግልጽ ለማድረግ


(ሀ)
በሚቀርበው ጥያቄ ላይ ከግዳጁ ነፃ የማድረግ መወሰን መብት የግዥ ፈጻሚው አካል
ብቻ መሆኑን፤
(ለ) በንዑስ አንቀጽ 31.6 (ሀ) መሠረት አቅራቢው በመረጃዎች ይፋ መደረግና
አለመደረግ ሂደት ከግዥ ፈፃሚው አካል ጋር መተባበር እንዳለበትና በዚሁ ረገድ
አቅራቢው የግዥ ፈፃሚው አካል የሚያቀርብለትን የትብብርና የድጋፍ ጥያቄ በ 5
የሥራ ቀናት ውስጥ መልስ እንደሚሰጥ፤
31.7 አቅራቢውና ንዑስ ተቋራጩ በቁጥጥራቸው ስር የሚገኘውን መረጃ የግዥ ፈፃሚው አካል
ሲጠይቅ በ 5 የሥራ ቀናት (ወይም የግዥ ፈፃሚው አካል በሚወሰነው ሌላ የጊዜ ገደብ)
መስጠት አለባቸው፡፡

31.8 የግዥ ፈፃሚው አካል የአቅራቢውን ምስጢራዊ መረጃ ይፋ በማድረግ ሂደት መመሪያዎች
በሚፈቅዱት መሠረት አቅራቢውን ማማከር ይኖርበታል፡፡

31.9 በዚህ አንቀጽ የተዘረዘሩት የምስጢራዊነት የውል ሁኔታዎች ውሉ ከመመስረቱ በፊት


በተዋዋይ ወገኖች ዘንድ የነበሩ የሚስጢራዊነትን ሁኔታዎች በማንኛውም ሁኔታ ሊያሻሽሉ
አይችሉም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
22/60
31.10 ይህ አንቀጽ 31 ያካተታቸው የምስጢራዊነት ሁኔታዎች (የግል መረጃን ይጨምራል)
ላልተወሰነ ጊዜ ፀንተው ይቆያሉ፡፡ በዚህ ውል በሌላ አኳኋን ካልተገለፀ በስተቀር የዚህ
አንቀጽ ሁኔታዎች ውሉ ከተቋረጠ ወይም ከተጠናቀቀ በኋላ ለ 3 ዓመታት ፀንተው
ይቆያሉ፡፡

31.11 አቅራቢው በዚህ አንቀጽ 31 የተመለከቱትን ሁኔታዎች ሳይፈፀም ሲቀር የግዥ ፈፃሚው
አካል ወዲያውኑ የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ በመስጠት ውሉን የማቋረጥ መብቱ የተጠበቀ
ነው፡፡

32. ልዩ ልዩ

32.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በዚህ ውል መሰረት ስልጣን በተሰጠው በማንኛውም ሰው የሚወሰን
ማንኛውም ውሳኔ ወይም በዚህ ውል መሰረት በአጠቃላይ ወይም በዝርዝር የሚፈጸምን
ተግባር ለማከናወን ስልጣን የተሰጠውን ሰው ማንነት ለማወቅ አቅራቢው በጽሑፍ
ሲጠይቅ የግዥ ፈፃሚው አካል ያሳውቃል፡፡

32.2 አቅራቢው በየጊዜው በግዥ ፈፃሚው አካል በተጠየቀ ጊዜ ማንኛውንም ተጨማሪ ሰነዶች
በስራ ይተረጉማል፤ እንዲሁም ሌላ ማንኛውንም የውሉን ድንጋጌዎች በተግባር
ለመተርጎም አግብብነት ያላቸውን እርምጃዎች ይወስዳል፡፡

32.3 ማንኛውም የውሉ አካል በህግ ወይም በፍርድ ቤት ውድቅ ከተደረገ ወይም ህጋዊ
ተፈጻሚነት እንዳይኖረው ከተደረገ እንደዚህ አይነቱ በፍርድ ቤት ወይም በህግ ለአንድ
ለተወሰነ የውሉ አካል ደንቦች ውድቅ መደረግ ወይም ህጋዊ ተፈጻሚነት እንዳይኖረው
መደረግ ለቀሪው የውሉ አካል ተጽዕኖ አይኖረውም፡፡

32.4 የግዥ ፈፃሚው አካል ወይም አቅራቢው ውሉን ካለመፈጸሙ የተነሳ ወይም የውሉን
ደንቦችና ሁኔታዎች በትክክል ካለማካሄዱ የተነሳ ወይም ደግሞ ይህንን ውል የሚጥስ ሁኔታ
ከተከሰተ የዚህ ውል ተከታታይ ደንቦችና ሁኔታዎችን ማስቀረት ወይም መጣስ ሆኖ
አይቆጠርም፡፡

32.5 እያንዳንዱ ተዋዋይ ወገን ከዝግጅት፣ ከአሰራርና፣ ውሉን ከማስፈፀም ጋራ የተያያዙ


ውጪዎችና እንዲሁም ሁሉንም የሕግና ሌሎች የተፈፀሙ ወጪዎች ጨምሮ የየራሱን
ወጪዎች የመሸፈን ሀላፊነት አለበት፡፡

32.6 አቅራቢው በህግ በኩል ወይም በማንኛውም ፍ/ቤት የክስ ሂደት እንደሌለበት፤ በማንኛውም
የአስተዳደር አካላት የአቅራቢው የፋይናንስ ሁኔታ ወይም የንግድ ስራውን ወይም
እንቅስቃሴውን ሊነካ ወይም ሊያስጠይቅ የሚችል ጉዳይ የሌለው መሆኑን ዋስትና
ይሰጣል፡፡ ከዚሁ በተጨማሪ አራቅቢው ውሉን ለመዋዋል የሚያግደው ምንም አይነት
የውል ሁኔታ እንደሌለ፤ እንዲሁም አቅራቢው በውሉ ውስጥ ሊኖሩ የሚችሉ አደጋዎችና

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
23/60
አጋጣሚዎችን በመገንዘብ ወይም በውሉ ውስጥ ያሉትን ማንኛውም ግዴታዎችና
መረጃዎች በመረዳት በዚሁ መሰረት ሊፈጽም የተስማማ መሆኑን ያረጋግጣል፡፡

32.7 በዚህ ውል ውስጥ የተካተቱት መብቶችና መፍትሔዎች አጠቃላይ በመሆናቸው በሌላ ውል


ውስጥ ከተሰጡ መብቶች ወይም መፍትሔዎች ጋር ሊራመዱ የሚችሉ ናቸው፡፡ በዚህ
አንቀጽ ውስጥ “መብት’’ ሲባል ማንኛውም ስልጣን፣ መብት፣ መፍትሔ ወይም
የንብረት ባለቤትነት ወይም የዋስትና ባለመብትነትን ያካትታል፡፡፡

ሐ. የግዥ ፈፃሚው አካል ግዴታዎች

33. የመረጃና የድጋፍ አሰጣጥ ድንጋጌዎች

33.1 በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተለየ ሁኔታ ካልተገለፀ በስተቀር የግዥ ፈፃሚው አካል
ለአቅራቢው አገልግሎት አፈጻጸም የሚረዱ መረጃዎችና ሰነዶች ይሰጣል። እነዚህ ሰነዶች
ውሉ ሲጠናቀቅ ወይም ሲቋረጥ ለግዥ ፈፃሚው አካል የሚመለሱ ናቸው፡፡

33.2 የግዥ ፈፃሚው አካል አገልግሎት አሰጣጡን ለማቀላጠፍ እንዲረዳ አስፈላጊውን ድጋፍ
እንዲያደርጉ ለሠራተኞቹና ለወኪሎቹ መመሪያ ያስተላልፋል፡፡

33.3 ግዥ ፈፃሚው አካል በዚህ ውል መሰረት አቅራቢው አገልግሎት የሚሰጥበት ቦታ በመግባት


ተገቢውን አገልግሎት መስጠት እንዲችል ከጥበቃ ጋር የተያያዙ ሰነዶች በማሟላት ረገድ
አስፈላጊውን ድጋፍና እገዛ ያደርግለታል።

መ. ክፍያ

34. የውል ዋጋ

34.1 በዚህ ውል መሰረት ማንኛውም ጭማሪዎችና ማስተካከያዎች ወይም ቅናሾች ሊደረግ


የሚችል መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ የውሉ ዋጋ በስምምነቱ ላይ የተገለፀው ብቻ ይሆናል፡፡

34.2 የውል ዋጋ ለውሉ አፈፃጸም የወጡ ጠቅላላ ወጪዎችን፤ እንዲሁም ለሁሉም


ባለሙያዎች፤ ዕቃዎች፤ አቅርቦቶችና ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር ተያያዥነት ያላቸው
ሌሎች ወጨዎችን የጠቃልላለ።

34.3 የውሉ ዋጋ የሚከፈለው በአንቀጽ 36 መሰረት ነው፡፡

34.4 በአንቀጽ 35 ከተረጋገጠው የዋጋ ማስተካከያ በስተቀር፣ አቅራቢያ በውለታው መሠረት


ለፈፀማቸው አገልግሎቶች የሚጠይቀው ክፍያ በመጫረቻ ሰነዱ ውስጥ ከጠቀሰው ዋጋ
መለየት የለበትም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
24/60
34.5 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 17.1 በሌላ ሁኔታ ካልተገለፀ በስተቀር የውል
ዋጋ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 32.1 ውስጥ ከተመለከተው በላይ
ሊጨምር የሚችለው ተዋዋዮች በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 16 መሠረት
በተጨማሪ ክፍያ ላይ የተስማሙ ከሆነ ብቻ ነው፡፡

35. የዋጋ ማስተካከያ

35.1 የውሉ ዋጋ ለመጀመሪያዎቹ የውሉ ሶስት (3) ወራት ውስጥ አይቀየርም፡፡

35.2 በዚህ የማዕቀፍ ስምምነት ውስጥ እንደተጠቀሰው ስምምነቱ በስራ ላይ ከዋለበት ቀን


ጀምሮ ከሦስት ወር በኋላ አቅራቢው ከአገልግሎቶች ጋር በተያያዘ የዋጋ ማስተካከያ ሊሞላ
ይችላል። በተዋዋዮች መካከል ሌላ የጽሑፍ ስምምነት ካልተደረገ በስተቀር ይህ የዋጋ
ማስተካከያ እንደ አዲስ የውል ዋጋ በተግባር ላይ የሚውለው ከአቅራቢው ስለ ተስተካከለው
ዋጋ በጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ለግዥ ፈፃሚው አካል ከደረሰው ከ 30 ቀን በኋላ ይሆናል፡፡

35.3 አቅራቢው የዋጋ ማሻሻያ ጥያቄ እስከላቀረበ ድረስ ሁሉም ዋጋዎች የፀኑ ይሆናል፡፡ ውሉ
ተፈፃሚ በሚሆንበት በማንኛውም ወቅት አቅራቢው በፅሁፍ የግዥ ፈፃሚው አካል ይህ
ድንጋጌ እንዲያነሳለት ሊጠይቅ ይችላል፡፡

35.4 በዚህ አንቀጽ እንደተገለፀው የግዥ ፈፃሚው አካል የውሉን ዋጋ መጠን መጨመር ወይም
መቀነስ ይችላል፡፡

35.5 ይህ ድንጋጌ አንዴ በስራ ላይ ከዋለ ጀምሮ ውሉ በሚተገበርበት ጊዜ ውስጥ ተቀባይነት


ይኖረዋል፡፡

35.6 የዋጋ ማስተካከያ ሲደረግ ሁሉንም ተገቢ የሆኑ የወደፊት ግዥዎችንም ግምት ውስጥ
ያስገባል፡፡

35.7 በዚህ ውል ላይ በግልፅ ካልተቀመጠ በስተቀር ማካካሻ የሚደረገው በልዩ የውል ሁኔታዎች
ላይ በግልፅ ተጠቅሰው ለተቀመጡት ዕቃዎች ብቻ ነው፡፡

35.8 በምርቶችና በአገልግሎት አይነቶች ላይ የተመሰረተውን የውል ዋጋ ማስተካከያ መጠን


የሚወሰነው የሚከተሉትን የዋጋ ተቀጥላዎች በማጣቀስ ወይም የኢትዮጵያ ማዕከላዊ
እስታስቲከስ ኤጀንሲ ወይም የመንግሥት ግዥና የንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ በሚሰጡት
ጠቋሚ ዋጋዎች ይሆናል፡፡

(ሀ) በተጠቃሚ የዋጋ ኢንዴክስ ላይ የሚኖሩ ለውጦች በምርቱ ወይም አገልግሎቱ ላይ


ተፅእኖ የሚፈጥሩ ከሆነ፣ ወይም
(ለ) በአምራቹ የዋጋ ኢንዴክስ ላይ የሚኖሩ ለውጦች በምርቱ ወይም አገልግሎቱ ላይ
ተፅእኖ የሚፈጥሩ ከሆነ፣ ወይም

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
25/60
(ሐ) በአገልግሎት ሰጪ የዋጋ ኢንዴክስ ላይ የሚኖሩ ለውጦች በምርቱ ወይም አገልግሎቱ
ላይ ተፅእኖ የሚፈጥሩ ከሆነ፣ ወይም
(መ) በአማካይ የገቢ ኢንዴክስ ላይ የሚፈጠሩ ለውጦች በአገልግሎቱ ላይ ተፅእኖ
የሚፈጥሩ ከሆነ፡፡

35.9 ከላይ የተገለፀውን የአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ በማይቃረን መልኩ ከታወቀ
የሀገር ውስጥ አምራች ወይም ተገቢ የውጭ ሀገር ተቋም ዋጋን አስመልክቶ የሚገኝ መረጃ
በኢትዮጵያ ማዕከላዊ የስታቲስቲክስ ኤጀንሲ ወይም የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር
ኤጀንሲ ወቅታዊ የዋጋ ኢንዴክሶች የማይሰጡ ከሆነ ጥቅም ላይ ሊውል ይችላል፡፡

35.10 አቅራቢው የዋጋ ማስተካከያን ለመወሰን የሚረዱ አስፈላጊ የሆኑ ሁሉንም ስሌቶችና
ደጋፊ መረጃዎች ለተዋዋዩ ባለስልጣን ለግምገማና ለማረጋገጥ ማቅረብ አለበት፡፡

35.11 በመነሻነት በሚወሰደው የዋጋ ኢንዴክስ እና በወርሀዊ የዋጋ ኢንዴክስ መካከል በሚፈጠሩ
ልዩነቶች ላይ ተመስርቶ የክፍያ ማስተካከያዎች ላይ ጭማሪ ወይም ቅናሽ ሊደረግ
ይችላል፡፡

35.12 በእያንዳንዱ እቃ ላይ የሚደረግ ማስተካከያን ለመወሰን የሚከተለውን ቀመር ከላይ ከተገለፁት መስፈርቶች ጋር
በማጣመር ይሰላል፡፡

ሲሆን፤
ፒኤ= ለአቅራቢው የሚከፈል ወይም ከአቅራቢው የሚሰበሰብ የዋጋ ማስተካከያ መጠን በኢትጵያ
ብር (ኢትብ)
ኤንቪ= የማይለወጥ የውሉ ዋጋ አካል ሆኖ ከዋጋ ማስተካከያ ነፃ የሆነ
ኤ = በተጠቃሚ የዋጋ ኢንዴክስ ለውጦች መሰረት ማስተካከያ የሚደረግበት የውሉ ዋጋ ክፍልፋይ
ኤምሲአይ = ተዋዋዩ ባለስልጣን የታቀደውን የዋጋ ጭማሪ በተመለከተ ከአቅራቢው ማስታወቂያ
በሚቀበልበት ቀን ያለ የተጠቃሚ ዋጋ ኢንዴክስ
ቢሲአይ = በምርት ወይም አገልግሎት ላይ ተግባራዊ የሚደረግ መነሻ የተጠቃሚ የዋጋ ኢንዴክስ፤
ይህም
(ሀ) በጨረታ መዝጊያ ቀን፣ ወይም
(ለ) በውሉ ዋጋ ላይ ቀደም ሲል ማስተካከያ ከተደረገ ተዋዋዩ ባለስልጣን የመጨረሻ የዋጋ
ማስተካከያን አስመልክቶ ከአቅራቢው ማስታወቂያ ከሚቀበልበት ቀን ጀምሮ የአሁኑ
የውሉ ዋጋ ተፈፃሚ እስከሚሆንበት ቀን፡፡
ቢ = በአምራች የዋጋ ኢንዴክስ መሰረት ማስተካከያ የሚደረግበት የውሉ ዋጋ ክፍልፋይ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
26/60
ኤምፒአይ = ተዋዋዩ ባለስልጣን የታቀደውን የዋጋ ጭማሪ አስመልክቶ ከአቅራቢው ማስታወቂያ
በሚቀበልበት ቀን ያለው የአምራች የዋጋ ኢንዴክስ

ቢፒአይ = በምርት ወይም አገልግሎት ላይ ተግባራዊ የሚደረግ መነሻ የአምራች የዋጋ ኢንዴክስ፤
ይህም

(ሀ) በጨረታ መዝጊያ ቀን፣ ወይም


(ለ) በውሉ ዋጋ ላይ ቀደም ሲል ማስተካከያ ከተደረገ ተዋዋዩ ባለስልጣን የመጨረሻ የዋጋ
ማስተካከያን አስመልክቶ ከአቅራቢው ማስታወቂያ ከሚቀበልበት ቀን ጀምሮ የአሁኑ
የውሉ ዋጋ ተፈፃሚ እስከሚሆንበት ቀን፡፡
ሲ = በአገልግሎት አምራች ኢንዴክስ ላይ በሚኖሩ ለውጦች መሰረት ማስተካከያ የሚደረግበት
የውሉ ዋጋ ክፍልፋይ

ኤምኤስአይ = ተዋዋዩ ባለስልጣን የታቀደውን የዋጋ ጭማሪ አስመልክቶ ከአቅራቢው ማስታወቂያ


በሚቀበልበት ቀን ያለው የአገልግሎት አምራች ኢንዴክስ

ቢኤስአይ = በአገልግሎት ላይ ተግባራዊ የሚደረግ መነሻ የአገልግሎት አምራች ኢንዴክስ፤ ይህም

(ሀ) በጨረታ መዝጊያ ቀን፣ ወይም


(ለ) በውሉ ዋጋ ላይ ቀደም ሲል ማስተካከያ ከተደረገ ተዋዋዩ ባለስልጣን የመጨረሻ የዋጋ
ማስተካከያን አስመልክቶ ከአቅራቢው ማስታወቂያ ከሚቀበልበት ቀን ጀምሮ የአሁኑ
የውሉ ዋጋ ተፈፃሚ እስከሚሆንበት ቀን፡፡
ዲ = በአማካይ የገቢ ኢንዴክስ ለውጦች መሰረት ማስተካከያ የሚደረግበት የውሉ ዋጋ ክፍልፋይ

ኤምኢአይ = ተዋዋዩ ባለስልጣን የታቀደውን የዋጋ ጭማሪ አስመልክቶ ከአቅራቢው ማስታወቂያ


በሚቀበልበት ቀን ያለው አማካይ የገቢ ኢንዴክስ

ቢኢአይ = በአገልግሎት ላይ ተግባራዊ የሚደረግ መነሻ አማካይ የገቢ ኢንዴክስ፤ ይህም

(ሀ) በጨረታ መዝጊያ ቀን፣ ወይም


(ለ) በውሉ ዋጋ ላይ ቀደም ሲል ማስተካከያ ከተደረገ ተዋዋዩ ባለስልጣን የመጨረሻ የዋጋ
ማስተካከያን አስመልክቶ ከአቅራቢው ማስታወቂያ ከሚቀበልበት ቀን ጀምሮ የአሁኑ
የውሉ ዋጋ ተፈፃሚ እስከሚሆንበት ቀን፡፡
ቢሲ = በምርት ወይም አገልግሎት ላይ ተግባራዊ የሚደረግ ወቅታዊ የውል ዋጋ

ኪው = የምርት ወይም አገልግሎት መጠን

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
27/60
(ሀ) ኤንቪ + ኤ + ቢ + ሲ + ዲ ከ 1.00 ጋር እኩል ነው፡፡

35.13 የእያንዳንዱ የተመዘገበ ክፍል ክፍልፋይ እና በዋጋ ማስተካከያ ቀመር ላይ ተግባራዊ


የሚደረጉ ትክክለኛ ጥምር ክፍሎች በልዩ የውል ሁኔታዎች ይወሰናሉ፡፡

35.14 በውሉ ዋጋ ላይ ለሚደረግ ጭማሪ የሚቀርበው ማመልከቻ የክፍያው ቀን ከሚጀምርበት


ቀን ከ 14 ቀን በማይበልጥ ጊዜ ውስጥ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ግዥ ፈፃሚው አካል የዋጋ
ጭማሪ ጥያቄውን ከተቀበለበት ቀን ቀጥሎ ባለው የክፍያ ቀን ከምርቱ ጋር በተያያዘ እንደ
አዲስ የውሉ ዋጋ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡

35.15 በውሉ ላይ የሚደረግ የዋጋ ጭማሪ ሁለቱ ወገኖች በሌላ ቀን ላይ በጽሁፍ ስምምነት
ካላደረጉ በስተቀር ከምርት ወይም ተያያዥ አገልግሎቶች ጋር በተያያዘ ተዋዋዩ ባለስልጣን
የዋጋ ጭማሪውን አስመልክቶ ማስታወቂያ ከሚቀበልበት ቀን ጀምሮ ከሰላሳ (30) ቀን
በኋላ እንደ አዲስ የውሉ ዋጋ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡

35.16 አቅራቢው በውሉ የምርት ወይም አገልግሎት ዋጋ ላይ ለውጥ የሚያደርግ ከሆነ የታቀዱ
የዋጋ ለውጦችን የያዘ የተከለሰ የዋጋ ዝርዝር ኮፒ ማቅረብ እና የታቀደው የዋጋ ልዩነት
በንዑስ አንቀጽ 35.14 እና 35.15 መሰረት ተፈፃሚ የሚሆንበትን ቀን መግለፅ አለበት፡፡
35.17 አቅራቢው በንኡስ አንቀጽ 35.12 መሰረት የዋጋ ማስተካከያ ማስታወቂያ ወይም ጥያቄ
ለተዋዋዩ ባለስልጣን ሲሰጥ አቅራቢው ይህን ሰነድ ወይም የተጠቀሰውን የዋጋ ማስተካከያ
ለማገናዘብ የሚያስፈልግ ተገቢ መረጃ ማቅረብ አለበት፡፡

35.18 ተዋዋዩ ባለስልጣን በንዑስ አንቀፅ 35.12 መሰረት ማስታወቂያ የተሰጠበት ወይም ጥያቄ
የቀረበበት የዋጋ ጭማሪን አስመልክቶ ጥያቄ ሲያቀርብ እና አቅራቢው አሳማኝ መልስ
ሳይሰጥ ቢቀር አቅራቢው ለተዋዋዩ ባለስልጣን ባቀረበው መረጃ መነሻነት፣ እና ባቀረበው
የዋጋ ማስተካከያ ማስታወቂያ ወይም ጥያቄ መነሻነት የውሉ ዋጋ አቅራቢው ሊያገናዝበው
በሚችለው መጠን ብቻ ጭማሪ የሚደረግበት ሲሆን፤

(ሀ) ተዋዋዮቹ ቡድኖች በፅሁፍ ሌላ ቀን ካልተስማሙ በስተቀር፣ የተረጋገጠው ተጨማሪ


የውል ዋጋ፣ እንደ አስፈላጊነቱ፣ ከምርት ወይም ከአገልግሎቶች ጋራ ተያያዥነት
ያለው እንደ አዲስ የውል ዋጋ በሥራ ላይ የሚውለው በንዑስ አንቀጽ 35.14 ወይም
35.15 በተጠቀሰው ቀን ይሆናል፡ እንዲሁም
(ለ) አቅራቢው ቀደም ብሎ ፈፅሞት ካልሆነ፣ በንዑስ አንቀጽ 35.16 መሰረት ተገቢነት
ያለው የተከለሰ የዋጋ ዝርዝር ያቀርባል፡፡

35.19 በዚህ ስምምነት መሰረት በአቅራቢው የሚደረገ ቅናሽ ይሄ ስምምነት ተፈፃሚ በሚሆንበት
ጊዜ ውስጥ ከተዋዋዩ ባለስልጣን በፅሁፍ ስምምነት ካልተደረገ በስተቀር ተቀናሽ
አይሆንም፡፡

36. የክፍያ አፈፃፀም

36.1 አቅራቢው በውሉ ውስጥ የተጠቀሰውን መወጣት የሚገባውን ግዳጁን በትክክል መወጣቱን
ካረጋገጠ፣ በዚህ አንቀፅ መሰረት ግዥ ፈፃሚውን አካል ክፍያ መጠየቅ ይችላል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
28/60
36.2 አቅራቢው ደረሰኞቹን አያይዞ የክፍያ ጥያቄውን በፅሁፍ ለግዥ ፈፃሚው አካል ማቅረብ
አለበት፣ በተለየ ሁኔታ የፅሁፍ ስምምነተ ካልተደረገ በስተቀር፣ አቅራቢው የሚፈለጉትን
አገልግሎቶች በሙሉ አቅርቦ ሳይጨርስ የክፍያ ጥያቄ ማቅረብ አይችልም፡፡

36.3 በግዥ ፈፃሚው አካል የአገልግሎቶቹን አቅርቦት አስመልክቶ ለአቅራቢው የሚከፈለው


የገንዘብ መጠን የውሉ ዋጋ ብቻ ነው፡፡ ማንኛውም አይነት ሌሎች ወጪዎች፤ ክፍያዎች፣
ዋጋዎችና፣ ከውሉ ጋራ በተያያዘ የሚከሰቱት ሁሉም አይነት ወጪዎች የአቅራቢው
ግዴታዎች ናቸው፡፡

36.4 በውሉ መሰረት አቅራቢው ማቅረብ የሚገባውን አቅርቦት ሲያቀርብ ግዥ ፈፃሚው አካል
የቀረበውን አገልግሎት ትክክለኛነት በስምምነቱ መሰረት ስለመሆኑ እስኪያረጋግጥ ድረስ
የውሉን ዋጋ ክፍያ መያዝ ስልጣን አለው፡፡

36.5 በተለየ ሁኔታ ግዥ ፈፃሚው አካልና አቅራቢው ካልተስማሙ በስተቀር፣ አቅራቢው


በየአንዳንዱ የቀን መቁጠሪያ ወር መጨረሻ በዚያው የቀን መቁጠሪያ ወር ላቀረባቸው
አገልግሎቶች ለግዥ ፈፃሚው አካል የክፍያ መጠየቂያ ያቀርባል፡፡ ይህ የክፍያ መጠየቂያ
በትክክል ተሰጥቷል የሚባለው የሚከተሉትን ማካተት ሲችል ነው።

(ሀ) በግዥ ትዕዛዙ በተመለከተው አድራሻ መሠረት ጥያቄው በቀጥታ ለግዥ ፈፃሚው
አካል ሲቀርብና የውሉንና የግዥ ትዕዛዙን የሚጠቅስ ሲሆን፣
(ለ) የተፃፈበት ቀንና መለያ ቁጠር የያዘ፤
(ሐ) የተጠቀሰው መጠን፣ የሚከፈልበት ክፍያ ወቅት የያዘ፡
(መ) የተወሰነው የገንዘብ መጠን በውሉ መሰረት በአግባቡ የተሰላ፤
(ሠ) የሚቀርበው የክፍያ መጠየቂያ ሰነድ ግዥ ፈፃሚው አካል በቀላሉ ሊያረጋግጠው
በሚችል አኳኋን የአገልግሎት መግለጫ፣ ብዛት፣ መለኪያና የእያንዳንዱን ዋጋ
የሚያሳይ፣
(ረ) በክፍያ መጠየቂያው ውስጥ የተወሰነው የገንዘብ መጠን በውሉና በቀረቡት
አገልግቶች መሰረት መሆኑን፤ የአገልግሎት መግዣ ትእዛዙንና ሁሉንም የመረከቢያ
ተፈላጊ መሥፈርቶችን የሚያሟላ መሆኑን በሚያረጋግጥ የግዥ ፈፃሚው አካል
ተወካይ የተፈረመ፣ የተቀባይነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀትና ከክፍያ መጠየቂያው
ጋራ ተያይዞ የቀረበ፤
(ሰ) የክፍያ መጠየቂያ ሰነዱ ክፍያ ለማዘጋጀት የሚያስችል የአቅራቢውን ስምና አድራሻ
የያዘ፣
(ሸ) በየክፍያ መጠየቂያ ሰነዱ ውስጥ አንዳንድ ችግሮች ሲኖሩ ለማሳወቅ እንዲቻል
የሚመለከተው ስም፣ ኃላፊነትና የስልክ ቁጥር የያዘ፡፡
(ቀ) የክፍያ መጠየቂያው የአቅራቢውን የባንክ ሂሳብ መረጃ የያዘ።
(በ) አስፈላጊ በሚሆንበት ጊዜ የክፍያ መጠየቂያው ከሽያጭ ግብር ነፃ መሆኑን
የሚያረጋግጥ፤
መሆን ያለበት ሲሆን እነዚህን መሰል መረጃዎች ማቅረብ ካልተቻለ እነዚህ መረጃዎች
ተሟልተው እስኪቀርቡ ድረስ ግዥ እስፈፃሚ አካል የውል ዋጋ ክፍያ ለማዘግየት
ይችላል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
29/60
36.6 በአቅራቢው የቀረበ ማንኛውም ክፍያ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 36.5 መሰረትና
በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተወሰነው ጊዜ ውስጥ መሆኑን አረጋግጦ ግዥ ፈፃሚው
አካል ይከፍላል፡፡
36.7 በውሉ ውስጥ የተገለፁት ክፍያዎች በሙሉ በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተጠቀሰው
የገንዘብ አይነት ይከፈላሉ፡፡

36.8 የአቅራቢው የስራ አፈፃፀም አጥጋቢ ካልሆነና የሚፈለገውን አገልግሎት ካላሟላ ወይም
ስምምነቱ ውስጥ እንደተጠቀሰው ካልሆነ ተዋዋይ ወገኖች በተስማሙት መሠረት ቅናሽ
ይደረጋል፡፡

36.9 ለግዥ ፈፃሚው አካል የተሰጠ የክፍያ መጠየቂያ በዚህ አንቀጽ መሰረት ተገቢ ግብሮችን
ለይቶ ማሳየት አለበት፡፡

36.10 አቅራቢው ትክክለኛ የሂሳብ መዝገብና የተመዘገቡ የሂሳብ መረጃዎች ከአገልግሎቶች


ድንጋጌዎች ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ግልፅና ጥንቃቄ በተሞላበት የገንዘብ አስተዳደር
መሠረት መያዝ አለበት፡፡ እነዚህ የሂሳብ መዝገቦች፣ የተመዘገቡ የሂሳብ መረጃዎች በሙሉ
ቋሚ ሆነው በተወሰኑ ጊዜ፣ ከእሩብ ዓመት ባልበለጠ ጊዜ ለግዥ ፈፃሚው አካል መቅረብ
አለባቸው፡፡

36.11 ተዋዋይ ወገኖች በውሉ ዋጋ ማስተካከያ ላይ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 35


እንደተገለፀው በ 3 ወር ውስጥ ስምምነት መድረስ ካቃታቸው በአንቀጽ 27 መሠረት
አለመግባባቱን መፍትሄ ለመስጠት በጋራ እርምጃ ይወስዳሉ፡፡

36.12 የዋጋ ልዩነት በሥራ ላይ ከዋለ በኋላ በተስተካከለው የውል ዋጋ ላይ ስምምነት ካልተደረሰ
ወይም ካልተረጋገጠ፣ ግዥ ፈፃሚ አካል የዋጋ ልዩነት ከመፈጠሩ በፊት ባለው ወቅታዊ ዋጋ
መጠን ለአቅራቢው መክፈል ይቀጥላል፡፡ ነገር ግን በተስተካከለ የውል ዋጋ መሰረት መክፈል
ከነበረበት ገንዘብና በእውነተኛ በተከፈለው የገንዘብ መጠን መካከል ልዩነት ከተፈጠረ
እነዳስፈላጊነቱ ለአቅራቢው ይከፍላል ወይም ከአቅራቢው የማስመለስ መብት አለው፡፡

36.13 አቅራቢው የቅድሚያ ክፍያ እንዲሰጠው ከጠየቀ የግዥ ፈፃሚው አካል ከውል ዋጋው ከ 3 ዐ
% ያልበለጠ ሊከፍለው ይችላል፡፡

36.14 አቅራቢው የቅድሚያ ክፍያ ጥያቄ በሚጠይቅበት ጊዜ ከጠየቀው መጠን ጋር እኩል የሆነ
የተረጋገጠ ቼክ ወይም የማይቀየር የባንክ የቅድሚያ ክፍያ ዋስትና ከጥያቄው ጋር አብሮ
ማቅረብ ይኖርበታል፡፡

36.15 የቅድሚያ ክፍያ ዋስትናው የጊዜ ገደብ ካበቃና አቅራቢው ሊያራዝመው ፈቃደኛ ካልሆነ
የግዥ ፈፃሚው አካል በውሉ መሠረት ከሚከፍለው ክፍያ እኩል መጠን ያለው ገንዘብ ቀንሶ
ያስቀራል፡፡

36.16 ውሉ በማንኛውም ምክንያት ከተቋረጠ አቅራቢው የወሰደውን የቅድሚያ ክፍያ ለማካካስ


ሲባል የቅድሚያ ክፍያ ዋስትናውን መውረስ ይቻላል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
30/60
37. ግብዓቶች

37.1 የውሉ ዋጋ አቅራቢው አገልግሎቶችን ለማቅረብ የሚያስፈልጉትን የመገልገያዎችና


የግብዓቶች ሙሉ ክፍያን ያጠቃልላል፡፡ አቅራቢው ማናቸውም አገልግሎቶቹን ለመፈጸም
የሚጠቀምባቸውን ተፈላጊ መገልገያዎች ወይም ማተሪያሎች ያለ ምንም ጭማሪ ክፍያ
ለግዥ ፈፃሚው አካል ያቀርባል፡፡

37.2 አቅራቢው ችሎታውንና ልምዱን በመጠቀም ያለምንም ግዳጆችና ዋስትና ውሉን


በትክክለኝነት እንደሚያስፈፅም ለግዥ ፈፃሚው አካል ያረጋግጣል፡፡

ሠ. የአቅራቢው ግዴታዎች

38. የአቅራቢው ሀላፊነቶች

38.1 አቅራቢው በውሉ ውስጥ ያሉትን አገልግሎቶች በእንክብካቤ፣ በጥራትና ጥንቃቄ


በተሞላበት ከፍተኛ ሙያዊ ልምድ መሠረት ያከናውናል፡፡

38.2 አቅራቢው ሁሉንም አስገዳጅ ሕጎችና ደንቦች ያከብራል፣ ተገዢም ይሆናል፡፡ በአቅራቢው፣
በእሱ ንዑስ ተቋራጮች ወይም በእነሱ ተቀጣሪዎች እነዚህ አስገዳጅ ሕጎችና ደንቦች ጥሰት
ጋራ በተያያዙ ከማንኛቸውም ጥያቄና ክሶች አንፃር አቅራቢው ግዥ ፈፃሚው አካልን
ይክሳል፡፡

38.3 አቅራቢው አገልግሎቶቹ ከተገቢው አካቢ ሁኔታና የጥራት መለኪያ ጋር ተስማሚ


መሆናቸውን ያረጋግጣል፡፡ በአጠቃላይ ማንኛውም ኬሚካል ወይም ሌሎች ምርት/መሳሪያ
በምንም መንገድ በአካቢው ሁኔታ ላይ ተቃራኒ ተጽዕኖ የሚፈጥሩና በተለይም የግዥ
ፈፃሚውን ሰራተኞች ከሥራ ጋር በተያያዘ ለጤና አደጋ ማጋለጥ የለባቸውም፡፡ አቅራቢው
እንደ አስፈላጊነቱ የወቅቱን ዘመናዊ የሆነ ቴክኖሎጂ፣ ደህንነቱ የተጠበቀና ብቃት ያለው
ቀልጣፋ መሳሪያ፤ ማሽነሪ፤ ዕቃዎችና ዘዴዎች መጠቀም አለበት፡፡ በውሉ ውስጥ
እንደተጠቀሰው፣ አቅራቢው ከውሉ ጋር ተያያዥነት ያለውን ማንኛውንም ጉዳት
በተመለከተ የግዥ ፈፃሚው አካልን ሕጋዊ ጥቅም ለማስጠበቅ እረምጃ ይወስዳል፡፡

38.4 አቅራቢው የሚከተሉትን ድርጊች ከመፈፀሙ በፊት በቅድሚያ ከግዥ ፈፃሚው አካል
የፅሁፍ ማረጋገጫ ማግኘት አለበት፡፡

አቅራቢው የማንኛውም አገልግሎቶች ክፍሎች ለማስፈጸም ንዑስ ውል ሲዋዋል፣


(ሀ)
በውሉ መሰረት ንዑስ ተቋራጩና የእሱ ሰራተኞች የአገልግሎቶቹን አፈጻጸም ብቃት
ሙሉ ተጠያቂነትና ኃላፊነት ይወስዳል፤
(ለ) በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ የተወሰነ ሌላ ማንኛውም እረምጃ፡፡
38.5 አቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 33.3 መሠረት አስፈላጊ የሆኑ የድንጋጌ
ሰነዶችን በማዘጋጀት ለግዥ ፈፃሚው አካል የሚያስፈልጉ የሰራተኞቹን መረጃዎች ወይም
ሌሎች ተመሳሳይ መረጃዎችን ያቀርባል፡፡

38.6 አቅራቢው በልዩ የውሉ ሥራ መሪ ለሚሰጠው የአስተዳደራዊ ትዕዛዝ ተገዢ ነው፡፡


አቅራቢው አስተዳደራዊ ትዕዛዞቹን የሚጠይቋቸው ከልዩ የውል ሥራ መሪው ኃላፊነት

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
31/60
በላይ ወይም ከውሉ ይዘት ውጭ ናቸው ብሎ ከአመነ ትዕዛዝ በተቀበለ በ 15 ቀን ባልበለጠ
ጊዜ የራሱን አመለካከት ማስታወቅ አለበት፡፡ አቅራቢው ባቀረበው ማስታወቂያ ምክንያት
የተሰጡት አስተዳደራዊ ትዕዛዞች ሳይፈጸሙ መቆየት የለባቸውም፡፡

38.7 አቅራቢው የተረከባቸውን ከውሉ ጋር ተያያዥነት ያላቸው ሰነዶችና መረጃዎች በሙሉ


የግልና ምስጢራዊ አድርጎ ይጠብቃል። አቅራቢው አስቀድሞ የፅሁፍ ስምምነት ከግዥ
ፈፃሚው አካል ካላገኘ በስተቀር ከአገልገሎቶች ጋር የተያያዘ ሥራ ወይም የውሉን ክፍሎች
ማሳተም ወይም ይፋ ማድረግ አይችልም፡፡ በማሳተምና ይፋ በማድረግ ላይ ምንም አይነት
አለመግባባት ከተከሰተ የግዥ አስፈፃሚ አካል ውሳኔ የመጨረሻ ይሆናል፡፡

39. ብቁነት (ውል ለመፈፀም)

39.1 አቅራቢውና የእሱ ንዑስ ተቋራጮች ቡቁ የሆነ አገር ዜግነት ሊኖራቸው ይገባል፡፡
አቅራቢው ወይም ንዑስ ተቋራጩ የአንድ አገር ዜግነት አላቸው ተብሎ የሚወስደው ዜጋ
ከሆኑ፤ በሕገ መንግሥቱ ከታቀፉ፤ ወይም ከተመዘገቡ እና በዚያ ሀገር የህግ ድንጋጌዎች
መሠረት የሚንቀሳቀሱ ከሆነ ነው፡፡

39.2 አቅራቢውና የእሱ ንዑስ ተቋራጭ የሚያቀርቡት ሰራተኛ የእዛ ብቁ አገር ዜጋ የሆኑ እና
የሚጠቀሙትም ዕቃ ብቁ ከሆነው አገር የመጣ መሆን አለበት፡፡

40. የስነ-ምግበር ደንቦች

40.1 አቅራቢው በዚህ ውል የተመለከቱትን ግዴታዎች በሚያከናውንበት ጊዜ የግዥ ፈፃሚው


አካል ታማኝ አማካሪ ሆኖ ማከናወን ያለበት ሲሆን የግዥ ፈፃሚውን አካል ፈቃድ ሳያገኝ
በማንኛውም ጊዜ ከውሉ ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ላይ መግለጫ የመስጠት ወይም ከውሉ
አፈፃፀም ጋር ተቃራኒ የሆኑ ድርጊቶች መፈፀም የለበትም፡፡

40.2 አቅራቢው፣ ንዑስ ተቋራጩ ወይም የአቅራቢው ሠራተኛ ወይም ወኪል ከዚህ ውል ጋር
በተያያዘ ለግዥ ፈፃሚው አካል ማባበያ ለመስጠት የጠየቀ፣ ወይም የሰጠ ከሆነ፣
ስጦታዎችና ጉቦ ያቀረበ ከሆነና ተመሳሳይ ድርጊቶችን መፈፀሙ ከተረጋገጠ ያለምንም
ቅድመ ሁኔታ የግዥ ፈፃሚው አካል ውሉን ሊያቋርጥ ይችላል፡፡
40.3 አቅራቢው ከዚህ ውል ሊያገኝ የሚገባው ሙሉ ክፍያ በውል ዋጋው የተመለከተውን ብቻ
ነው፡፡ በዚህ ውል መሠረት ከሚያከናውናቸው ተግባራት ወይም ሊፈጽማቸው ከሚገባ
ግዴታዎች ጋር በተያያዘ የንግድ ኮሚሽን፣ ቅናሾች ወይም ቀጥተኛ ያልሆኑ ክፍያዎች
መጠየቅና መቀበል የለበትም፡፡

40.4 ከዚህ ውል ጋር በተያያዘ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ አቅራቢው ያለግዥ ፈፃሚው


አካል ፈቃድ ምንም ዓይነት ኮሚሽን ወይም የባለቤትነት ክፍያ መቀበል አይችልም፡፡

40.5 አቅራቢውና ሠራተኞቹ ከዚህ ውል ጋር በተያያዘ በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ


የሚያገኙትን መረጃ (መረጃው ከውሉ በፊት፣ በውሉ ጊዜ ወይም ከውሉ በኋላ የተገኘ
ቢሆንም) በምስጢር መጠበቅ አለባቸው፡፡ ከግዥ ፈፃሚው አካል በጽሑፍ
ካልተፈቀደላቸው በስተቀር መረጃውን ለሦስተኛ ወገን አሳልፈው መስጠት የለባቸውም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
32/60
ከዚህም በተጨማሪ ለዚሁ ውል አፈፃፀም ሲባል ከግዥ ፈፃሚው አካል በጥናትና ምርምር
እንዲሁም በሙከራ የተገኙ ውጤቶችን በምስጢር መጠበቅ ይኖርባቸዋል፡፡

40.6 የዚህ ውል ሁኔታዎች ያልተለመዱ የንግድ ወጪዎችን አያስተናግዱም፡፡ ያልተለመዱ


የንግድ ወጪዎች የሚባሉት ውሉ ውስጥ ያልተጠቀሱ ሕጋዊ ላልሆኑ አገልግሎቶች
የሚከፈሉ ኮሚሽኖችና የመሳሰሉትን ያካትታል፡፡ እንደዚህ ዓይነት ያልተለመዱ የንግድ
ወጪ ጥያቄዎች ሲነሱ ውሉ እንዲቋረጥ ይደረጋል፡፡

40.7 አቅራቢው ከውሉ አፈጻጸም ጋር በተያያዘ በግዥ ፈፃሚው አካል ውሉ ያለበትን ደረጃ
የሚያሳይ ማረጋገጫ እንዲያቀርብ ሲጠየቅ ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ የግዥ
ፈፃሚው አካል አጠራጣሪ የሆኑ የንግድ ሁኔታዎች መኖራቸውን ከገመተ እውነታውን
ለማወቅ አስፈላጊ ናቸው የሚላቸውን የሰነድ ማስረጃዎች ሊጠይቅ ወይም በአካል ተገኝቶ
ሊያጣራ ይችላል፡፡

41. የጥቅም ግጭቶች

41.1 አቅራቢው በውል አፈጻጸም ሂደት እንቅፋት ሊሆኑ የሚችሉ የጥቅም ግጭቶችን
ለመከላከልና ለማስወገድ አስፈላጊ የሆኑ እርምጃዎች መውሰድ አለበት፡፡ የጥቅም ግጭቶች
በተለይ ከኢኮኖሚያዊ ፍላጎት የተነሳ፣ በዝምድና ወይም በሌሎች ግንኝነቶች ወይም የጋራ
ፍላጎቶች ምክንያት ሊመነጩ ይችላሉ፡፡ ማንኛውም በውል አፈጻጸም ወቅት የሚከሰቱ
የጥቅም ግጭቶች ያለምንም መዘግየት ለግዥ ፈፃሚው አካል በጽሑፍ መቅረብ
ይኖርባቸዋል፡፡

41.2 የግዥ ፈፃሚው አካል የጥቅም ግጭቶችን ለመከላከል በአቅራቢው በኩል እየተወስዱ ያሉ
እርምጃዎችን ትክክለኛነት የማጣራትና አስፈላጊ ከሆነም ተጨማሪ እርምጃዎች
እንዲወሰዱ የማድረግ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ የአቅራቢው ሰራተኞችና የማኔጅሜንት
አባላት የጥቅም ግጭት ሊፈጥሩ በሚችሉ ተግባራት አለመሳተፋቸውን አቅራቢው
ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡ በእንደዚህ አይነት ተግባር ላይ የተሰማሩ ሰራተኞች ቢኖሩ
አቅራቢው በአንቀጽ 24 የተመለከተውን በማይጻረር መልኩ ከግዥ ፈፃሚው አካል ምንም
አይነት ካሳ ሳይጠይቅ አቅራቢው ወዲያውኑ በሌሎች ሰራተኞች መለወጥ ይኖርበታል፡፡

41.3 አቅራቢው የሰራተኞቹን ነጻነት ከሚጎዳ ከማንኛውም ግንኙነት መቆጠብ አለበት፡፡


ከእንደዚህ አይነት ተግባር ካልተቆጠበና ሰራተኞቹ ራሳቸውን ችለው በነጻነት የማይሰሩ
ከሆነ በውሉ ውስጥ የተመለከቱት የጉዳት ካሳ ክፍያዎች እንደተጠበቁ ሆነው የግዥ
ፈፃሚው አካል ያለምንም ማስታወቂያ ውሉን ሊያቋርጥ ይችላል፡፡

41.4 ውሉ ከተጠናቀቀ ወይም ከተቋረጠ በኋላ አቅራቢው የሚኖረው ተግባር ከዚህ በፊት
በቀረቡ ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች ብቻ የተወሰነ ይሆናል፡፡ በግዥ ፈፃሚው አካል
በጽሑፍ ካልተፈቀደ በስተቀር አቅራቢው ወይም ሌላ ከአቅራቢው ጋር ግንኙነት ያለው
አቅራቢ አገልግሎቶች በማቅረብ ተግባር ላይ እንዳይሳተፉ ደረጋል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
33/60
42. የካሳ ክፍያና የተጠያቂነት ወሰን

42.1 አቅራቢው አገልግሎቶች በሚያቀርብበት ወቅት ከሚፈጠሩ ማናቸውም ግድፈቶች፤


ድርጊቶች፤ ጥያቄዎች ፤ ጥፋት ወይም ጉዳት፣ በተጨማሪም ማንኛውም በሕግ የተሰጡ
መብቶች ወይም የሦስተኛ መብት ጥሰት በተመለከተ አቅራቢው በራሱ ወጪ፣ ግዥ
ፈፃሚው አካልን፣ የእራሱን ተወካይ ወይም ተቀጣሪዎችን ይክሳል፡፡

42.2 አቅራቢው አገልግሎቶቹን በሚፈፅምበት ወቅት ግዳጁን መወጣት ባለመቻሉ ከሚከሰቱ


እርምጃዎች፣ የክፍያ ጥያቄ፤ ጥፋት ወይም ጉዳት አንፃር ግዥ ፈፃሚው አካል፤ የእራሱን
ተወካይ ወይም ተቀጣሪዎችን አቅራቢው በራሱ ወጪ ይከፍላል፡፡

(ሀ) ግዢ ፈፃሚው አካል እነዚህን ሁኔታዎች ካወቀበት ከ 30 ቀን ባልበለጠ ጊዜ


ለአቅራቢው እነዚህን ስለመሰሉ እርምጃዎች፣ ጥያቄዎች፤ ጥፋት ወይም ጉዳት
ማስንቀቂያ ይሰጠዋል፡፡
(ለ) የአቅራቢው ተጠያቂነት ጣራ በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ እንደተጠቀሰው
ከጠቅላላ የውሉ ዋጋ እኩል በሆነ መጠን ይሆናል፡፡ ነገር ግን ይሄ ጣሪያ አቅራቢው
በራሱ በተፈጠሩ ጥፋቶች የተነሳ ከተከስቱ ማናቸውም ድርጎቶች፤ ጥያቄዎች፤
ጥፋቶች፤ ወይም ጉዳቶች ላይ ተፈፃሚ አይሆንም፡፡
(ሐ) የአቅራቢው ተጠያቂነት በውሉ መሰረት ሀላፊነቱን በአግባቡ አለመወጣጥ ምክንያት
በቀጥታ ከተያያዙ ድርጎቶች፤ ጥያቄዎች፤ ጥፋቶችና፤ ጉዳቶች መጠን ይሆናል፡
ተጠያቂነቱ ካልተጠበቁ አጋጣሚዎች ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ በእነዚህ ምክንያት
ተከትለው ከሚመጡ ይህንን የመሰሉ ጥፋቶችን አያጠቃልልም፡፡

42.3 አቅራቢው በግዥ ፈፃሚው አካል ያለው ተጠያቂነት ከውሉ ጠቅላላ ዋጋ አይበልጥም፡፡

42.4 በሚከተሉት ምክንያቶች ለተፈጠሩት ድርጊቶች፤ ጥያቄዎች፤ ጥፋቶች ወይም ጉዳቶች


አቅራቢው ተጠያቂ አይሆንም፡፡

(ሀ) ግዥ ፈፃሚው አካል በአቅራቢው በተሰጠ ማንኛውም ትዕዛዝ ላይ እርምጃ


ሳይወስድ ከቀረ ወይም ማንኛውንም እርምጃ፤ ውሳኔ ወይም ትዕዛዝ ከዘነጋ፤ ወይም
አቅራቢው የማይስማማበትን ወይም አቅራቢው በከፍተኛ ቁጥብነት
የሚያሳይባቸውን ውሳኔዎች ወይም ትዕዛዞች እንዲፈፅም ከአስገደደው፣ ወይም
(ለ) በግዥ ፈፃሚው አካል ተወካይ፤ ተቀጣሪ ወይም እራሱን የቻለ አቅራቢ፣
የአቅራቢውን ትዕዛዞች አግባብ ባልሆነ መንገድ ከተፈፀመ፡፡

42.5 አቅራቢው በውሉ መሠረት አገልግሎቶቹን ካከናወነ በኋላ ባሉት ጊዜያት ለሚከሰቱ
ማናቸውም ጥሰቶች ውሉን በሚገዛው ህግ መሰረት ተጠያቂ ይሆናል፡፡

43. በአቅራቢው ሊሟሉ የሚገባቸው የመድህን ዋስትናዎች

43.1 ይሄ የመዕቀፍ ስምምነት በሥራ ላይ ሲውል እና በአገልግሎት ግዥ ትዕዛዝ ውስጥ ያሉትን


ሥራዎች ከመጀመራቸው አስቀድሞ፤ አቅራቢውና ንዑስ ተቋራጮቹ የመድህን ዋስትና

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
34/60
መግዛትና በሥራ ላይ ማዋል አለባቸው፡፡ በራሳቸው ወጪ ለሚከተሉት አደጋዎች፤
ስምምነትና ሁኔታዎች የመድህን ዋስትና ሽፋን ይሰጣሉ፡፡

(ሀ) አቅራቢው ለራሱና ለሌሎች ተቀጣሪ ሰራተኞች የሚሆን የሕክምና መድህን ዋሰትና
ይገዛል። ግዥ ፈፃሚው አካል በምንም መንገድ ቢሆን በአቅራቢው የሕክምና ወጪ
ተጠያቂ አይሆንም፡፡
(ለ) አቅራቢው ለተቀጣሪዎቹ ህመም ወይም በሰራተኞቹ ላይ ለሚደርስ የኢንዱሰትሪ
አደጋ (Industrial Accident) ተጠያቂ ነው፤
(ሐ) አቅራቢው ውሉን ለማስፈፀም የተጠቀመባቸው የግዥ ፈፃሚው አካል መሳሪያ
መጥፋት ወይም ብልሽት፤
(መ) በሶስተኛ ወገን ወይም በግዥ ፈፃሚው አካል ወይም በማንኛውም አካል ተቀጣሪ ላይ
ውሉን በማስፈፀም ሂደት ውስጥ ለሚደርሱ አደጋዎች፤
(ሠ) ከውሉ ጋር ተያያዥነት ያለው ድንገተኛ ሞት ወይም በአካል ላይ ለሚደርስ ጉዳት።

43.2 በግዥ ፈፃሚው አካል ይህንን የመድህን ዋስትና መጠየቁ፣ በውሉ ውስጥ አቅራቢውን
የሚመለከት አደጋን ገምግሟል ተብሎ አይታመንም ወይም አይገመትም፡፡ አቅራቢው
የራሱን አደጋ ይገመግማል። አስፈላጊ ነው ወይም ለጥንቃቄ ይበጃል ብሎ ካመነ
አቅራቢው ከላይ ከተጠቀሰው የተሻለ በቂ መጠን እና/ወይም ሰፊ የመድህን ዋስትና
ሊኖረው ይገባል፡፡ አቅራቢው ውሉን ለማሳካት የመድህን ዋስትና መግዛት ወይም
ማስከበር ባለመቻሉ ድክምት ምክንያት ከተጠያቂነት ነፃ አይሆንም፡፡

43.3 የመድህን ዋሰትና ሽፋን የሚቀርበው በአቅራቢው ወጪ ነው፡፡ በቀጥታ ከግዢ ፈፃሚው
አካል ክፍያ አይጠይቅም፡፡

43.4 በዚህ አንቀጽ የሚፈለጉት የመድህን ዋስትና ፖሊሲዎች መቅረብ ያለባቸው በኢትዮጵያ
ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት ውስጥ የመድህን ዋስትና ለማቅረብ
የንግድ ፈቃድ ከተሰጠው ድርጅት መሆን አለበት፡፡

43.5 ውሉ በሥራ ላይ በሚውቆይበት ጊዜ ሁሉ የመድህን ዋሰትናው መኖር አለበት፡፡


ማንኛውም ጉልህ ለውጥ ከመድረጉ ወይም ማንኛውንም የመድህን ዋስትና ሽፋን
ከመቋረጡ 30 ቀን በፊት በአቅራቢው ወይም በእሱ የመድህን ዋስትና አቅራቢ ለግዥ
ፈፃሚው አካል ማስጠንቀቂያ መሰጠት አለበት፡፡

43.6 ይህ ውል በሥራ በሚተረጎምበት ጊዜ እና በአገልግሎት መግዣ ትዕዛዝ ውስጥ ያለው ሥራ


ከመጀመሩ በፊት፣ አቅራቢው ወይም የመድህን ዋስት ሰጪው ለማንኛውም የመድህን
ዋስትና ሽፋን አስፈላጊ የሆኑትን ሁሉ ማሟላቱን ለማረጋገጥ የመድህን ዋስትናን
የምስክር ወረቀት(ቶች) ያቀርባሉ፡፡ በቅድሚያ ለግምገማና ለማፅደቅ የመድህን ዋስትናው
የምስክር ወረቀት(ቶች) ለግዥ ፈፃሚው አካል ያቀርባል፡፡ ውሉን በሚከናወንበት ጊዜ
ውስጥ አቅራቢው ወይም የመድህን ዋሰትና ሰጪ የታደሰ የመድህን ዋስትና የምስክር
ወረቀት ፖሊሲዎች ወይም ሽፋን ላይ ሌሎች የተደረጉ ለውጦች መረጃ ያቀርባሉ፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
35/60
44. ጤናና ደህንነት

44.1 የማማከር አገልግሎት በሚሰጥበት ወቅት አማካሪው ሠራተኞቹ የግዥ ፈፃሚውን አካል
ፖሊሲዎችና አሠሪዎችን ጨምሮ በዚህ ውል ውስጥ የተቀመጡ ተገቢ የሆኑ የጤንነትና
የደህንነት ህጎችና ደንቦች የመልካም አሰራር ደንቦችን ማክበራቸውን ማረጋገጥ
ይኖርበታል፡፡
44.2 ከውሉ ጋር በተያያዘ በግዥ ፈፃሚው አካል የሥራ አካባቢ (ቦታ) ሰራተኞቹ በሚሰሩበት
ጊዜ አማካሪው በስራ ቦታ የጤናና የደህንነት ፖሊሲ (Health and Safety policy at
work) ምንጊዜም ተግባራዊ ማድረግ አለበት፡፡
44.3 አማካሪው የጤናና ደህንነት ጉዳይ ከሚከለከተው ባለስልጣን ጋር አገናኝ መኮንን ሆኖ
የሚያገለግል አንድ የጤናና ደህንነት ተወካይ መምረጥ አለበት፡፡
44.4 የአማካሪው ሠራተኞች የግዥ ፈፃሚው አካልና የአማካሪው ራሱ የአደጋ አመዘጋገብ
ስርአት መከተል አለባቸው፡፡
44.5 መታወቅ ያለባቸው ሁሉም አደጋዎች የጤናና የደህንነት ኃላፊው እንዲያውቀው መደረግ
ይኖርበታል፡፡
44.6 የእሳት ወይም ሌላ አደጋዎችን ለመከላከል የተቀየሱ ሁሉም የመከላከያ ዘዴዎች
አጠቃቀም ላይ አማካሪው ሁሉም ሠራተኞች እንዲተባበሩ ማድረግ አለበት እንዲሁም
እነዚህን አደጋዎች ሊያባብሱ ወይም አዳዲስ አደጋዎች ሊፈጠሩ የሚችሉ የአማካሪው
አሰራሮች ወይም ሌሎች ክስተቶች ካሉ ለግዥ ፈፃሚው አካል ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡
44.7 የአማካሪው ሰራተኞች የተከሰቱ ወይም ሊከሰቱ የሚችሉ አደጋዎችን መለየት
የሚያስችላቸው ስልጠና መውሰድ አለባቸው፡፡ እነዚህም

(ሀ) በግዥ ፈፃሚው አካል ግቢ ውስጥ በማንኛውም ግለሰብ የሚደርስ የአካል ጉዳት
አደጋ፤
i. በተቻለ መጠን ራስን ለአደጋ ሳያጋልጡ ክስተቱን መቆጣጠር
ii. እንዲህ አይነቱን የአደጋ ክስተት ለሚመለከተው አካል ሪፖርት ማቅረብ
(ለ) የእሳት አደጋና መከላከያ አሰራሮች፤ በግዥ ፈፃማው አካል ፖሊሲዎች መሠረት
የስሳት አደጋ ትምህርት/ከእሳት አደጋ የማምለጥ ለምምድን (drill) ጨምሮ
(ሐ) ደህንነት
(መ) የአደጋ አያያዝ (Risk Management)
(ሠ) ዋና (አስከፊ) አደጋዎች

44.8 አማካሪው የመጀመሪያ እርዳታ መስጫ መሳሪያዎችን መቅረብና ግዥ ፈፃሚው አካል


በሚፈልገው አኳኋን ሠራተኞቹ የመጀመሪያ ዕርዳታ አሰጣጥ መርሆችን ማክበራቸውን
ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡
44.9 አማካሪው በማንኛውም ጊዜ ጥቅም ላይ የዋሉት መሣሪያዎችና አሰራሮች ከግዥ
ፈፃሚው አካል የእሳት አደጋ ፓሊሲ ጋር የሚጣጣሙ መሆናቸውን ማረጋገጥ አለበት፡፡
44.10 አማካሪው ከግዥ ፈፃሚው አካል የእሳት እና የደህንነትና አማካሪዎች ጋር መተባበርና
የሚሰጣቸውን ተገቢ መመሪያዎች ማክበር አለበት፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
36/60
45. የአእምሯዊና ኢንዱስትሪ ንብረት ባለቤትነት መብት

45.1 ሁሉንም ሪፖርቶች፤ ዳታዎች ማለትም ካርታዎች፤ ስዕሎች፤ ንድፎች፤ የእቃ ልኬት
ዝርዝሮች (ስፔስፊኬሽንስ)፣ እቅዶች፤ የአሐዝ መረጃዎች (እስታትስቲክስ)፤ ስሌቶች፤
የመረጃ ምንጮች(ዳታ ቤዝስ)፤ ሶፍትዌሮች፤ እና ደጋፊ የተመዘገቡ መረጃዎች፤
ወይም ውሉን በማከናወን ወቅት በአቅራቢው የተጠናቀሩ ወይም የተዘጋጁ ሁሉ ውሉ
በሚጠናቀቅበት ጊዜ የግዥ ፈፃሚው አካል ንብረቶች ይሆናሉ፡፡ አቅራቢው ውሉን
በሚያጠናቅቅበት ጊዜ እነዚህን ሰነዶች ለግዥ ፈፃሚው አካል ይሰጣል፡፡ አቅራቢው
የእነዚህ ሰነዶች ቅጅዎች ማስቀረት አይችልም። ከዚህ በተጨማሪ ከግዥ ፈፃሚው
አካል በቅድሚያ የፅሁፍ መተማመኛ ካላገኘ በስተቀር አቅራቢው ከውሉ ጋር
ተያያዥነት ለሌላቸው ጉዳዮች መጠቀም አይችልም፡፡

45.2 ከግዥ ፈፃሚው አካል በቅድሚያ በጽሁፍ መተማመኛ ካላገኘ በስተቀር አቅራቢው
ከዚህ አገልግሎት ውጪ ያሉ ሌሎች አገልግሎቶችን በሚያከናውንበት ጊዜ
ከአገልግሎቶቹ ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ጽሑፎች ማሳተም አይችልም፤ ወይም
ለሌሎች አገልግሎቶች በሚያቀርብበት ወቅት ሊጠቀምባቸው (ሊጠቅሳቸው)፤
እንዲሁም ከግዥ ፈፃሚው አካል የተቀበለውንም መረጃ ለጠቀም አይችልም፡፡

45.3 ማንኛውም ውጤቶች ወይም እዚያ ውስጥ ያሉ መብቶች፣ በተጨማሪም የቅጅ መብት
እና ውሉን በማከናወን ወቅት የተገኙ ሌሎች የፈጠራ ወይም የኢንዱስትሪያዊ
ባለቤትነት መብቶች የግዥ ፈፃሚው አካል ብቸኛ ሀብቶች ናቸው፡፡ ስለሆነም ሌላ
የፈጠራ ወይም ኢንዱስትሪያዊ ባለቤትነት መብት በሌለበት ሁኔታ አግባብ ነው ብሎ
ባመነው መንገድ ለመጠቀም፤ ለማሳተም፤ ለማዘዋወር፤ ለማስተላለፍ ምንም ዓይነት
ሀገራዊ ወሰን/ጂኦግራፊካል/ ሆነ ሌላ የሚገድበው ሁኔታ አይኖርም፡፡

45.4አቅራቢው ከአጠቃቀም፣ ከአቅርቦት ወይም አቅራቦቶችን ከማቅረብ ሂደት፤ ፅሁፍ፤ ቁስ አካል


ወይም በውሉ ውስጥ የተሰጡ የአንድ ሰው የፈጠራ ባለቤትነት መብት ጥሰት ጋር
በተያያዘ ወይም ከፈጠራ ባለቤትነት መብት ጥሰት ከሚመነጭ ከማናቸውም ወጪ፣
የክፍያ ጥያቄ፣ የፍርድ ቤት ክሶችና የይገባኛል ጥያቄዎቸ አንፃር ግዥ ፈፃሚውን አካል
ለመካስ ተስማምቷል፡፡

46. የአገልግሎት መረጃ

46.1 አቅራቢው ስለ አገልግሎቱ መረጃ ከግዥ ፈፃሚው አካል ጋራ በተስማሙበት


በማንኛውም ስነ-ስርአትና በማናቸውም መገናኛ ዘዴ በየጊዜው ለግዥ ፈፃሚው አካል
ጠቀሜታ ብቻ የሚውል መረጃ ያቀርባል፡፡

46.2 አቅራቢው ለግዥ ፈፃሚው አካል የሚያቀርበው አገልግሎት መረጃ በተሰጠበት ቀን


የተሟላና ትክክለኛ መሆኑን፣ የተሰጠው የአገልግሎት መረጃ በአንቀጽ 46 መሠረት
መታተም ተከትሎ ግዥ ፈፃሚው አካልን ተጠያቂ የሚያደርግ ምንም ዓይነት ጭብጥ
መረጃ ወይም መግለጫ የሌበትም መሆኑን ዋስትና ይሰጣል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
37/60
46.3 አቅራቢው የሰጠው የአገልግሎት መረጃ የተሟላና ትክክለኛ በማይሆነበት ጊዜ፤
አቅራቢው በአገልግሎት መረጃው ላይ ማንኛውንም የተስተካከለ፤ የተጨመረ ወይም
ማንኛውም በውስጡ ያለ ስህተት ወይም ግድፈት ለግዥ ፈፃሚው አካል በአፋጣኝ
በጽሁፍ ማስታወቅ አለበት፡፡

46.4 አቅራቢው የአገልግሎት መረጃውን እንዲጠቀም ወይም እንዲገለገልበት ወይም


ማንኛውንም የፈጠራ ባለቤትነት መብት እንዳይነሳበት፤ እንዲሁም የግዥ ፈፃሚው
አካል ውሉን በሚመለከት በቋሚነት እንዲጠቀም፣ ገደብ የለሌው ከመብት ክፍያ ነፃ
የሆነ የምስክር ወረቀት ይሰጠዋል፡፡ ሆኖም በዚህ አንቀጽ የተረጋገጠውን የፈቃድ
ወረቀት ወይም የዚህን ስምምነት ሁኔታዎች ምክንያት በማድረግ የአገልግሎት
መረጃውን ይፋ እንዲያደርግ ወይም እንዲያስታውቅ በግዥ ፈፃሚው አካል መብት
አልተሰጠውም፡፡

46.5 አቅራቢው በግዢ ፈፃሚው አካል ካታሎግ ውስጥ የከተተውን የአገልግሎት መረጃ
በየጊዜው በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፓብሊክ መንግሥት ኢንተርኔት
መገናኛ ኔትወርክ በኤሌክትሮኒክ መልክ ተደራሽ እንዲሆን የተቀመጠው ወይም በግዥ
ፈፃሚው አካል የውጭ ዌብሳይት ወይም በግዥ ፈፃሚው የኤሌክትሮኒክ መገናኛ ዘዴ
ላይ በየወቅቱ እዲገኝ በማድረግ መጠቀም ይችላል።

46.6 ግዥ ፈፃሚው አካል ማንኛውም የአገልግሎት መረጃ ከማሳተሙ (በኤሌክትሮኒክ


ወይም በሌላ መንገድ) በፊት፣ በግዥ ፈፃሚው አካል ካታሎግ ላይ ያለውን ተዛማጅነት
ያለውን ክፍል ቅጅ በአቅራቢው እንዲረጋገጥ በጽሁፍ ማቅረብ አለበት፡፡ እንደዚህ
አይነቱ ማረጋገጫ ያለምክንያት መያዝ ወይም መዘግየት የለበትም፡፡ ይህንን አንቀጽ
አስምልክቶ አቅራቢው ማረጋገጫ በመስጠቱ ምክንያት፣ ግዥ ፈፃሚው አካልን
የአገልግሎቱን መረጃ በአገልግሎት ካታሎግ ላይ እንዲያሳይ የማስገደድ መብት
የለውም፡፡

46.7 በአንቀጽ 15 እና ንዑስ አንቀፅ 46.8 እንደተመለከተው ለማናቸውም ተጠያቂነት፤


ጥፋት፤ የክፍያ ጥያቄዎች፤ ወጪዎች፤ የይገባኛል ጥያቄዎች ወይም የፍርድ ቤት
ወጪዎች በማንኛውም መንገድ ቢሆን ከነዚህ የሚመነጩ ወይም ከማናቸውም
ከአገልግሎቶች ተያያዥነት ካላቸው መግለጫዎች ወይም መረጃዎች ጋር አቅራቢው
ለግዥ ፈፃሚው አካል ካሳ መካስ ወይም ካሳ መካሱን እንደሚቀጥል ተስማምቷል፡፡

46.8 በግዥ ፈፃሚው አካል ፈቃደኝነት ወይም ቸልተኝነት አግባብነት የሌላው ማንኛውም
መግለጫ፤ ከአገልግሎቶች ወይም ከመረጃ ጋራ ተዛማጅነት ያለውን ወይም ካታሎግ
ውስጥ የተመለከተው ወይም ተዛማጅነት ያለው ማቴሪያል አገልግሎት ስፋት
ለማሳየት በግዥ ፈፃሚው አካል አግባብ ባልሆነ ሁኔታ በመቅረቡ ምክንያት፣ ከሚከሰቱ
ማናቸውም ተጠያቂነት፤ ጥፋት፤ ክፍያ፤ ወጪ፤ ጥያቄዎች፤ የፍርድ ቤት ክሶች ጋር
በተያያዘ አቅራቢው የግዢ ፈፃሚውን አካል ካሳ ለመካስ ወይም ካሳ መካሱን
እንዲቀጥል አይጠበቅበትም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
38/60
47. የሂሳብ አያያዝ፤ ኢንስፔክሽንና ኦዲት

47.1 አቅራቢው በዚህ ውል መሠረት ለሚያቀርባቸው አገልግሎቶች አለም አቀፍ የሂሳብ


አያያዝ መርሆችን የተከተለ ትክክለኛ የሆኑ የሂሳብ መዝገቦች መያዝ ይኖርበታል፡፡
የሂሳብ መዝገቦቹ የአገልግሎቶቹን ዝርዝርና ዋጋዎች በግልጽ የሚያሳይ መሆን
ይኖርበታል፡፡

47.2 የፌዴራል ዋና ኦዲተርና የመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ወይም


የኤጀንሲው ኦዲተሮች በየጊዜው የግዥውን ኢኮኖሚያዊ ብቃትና ጥራት ለማረጋገጥ
ሰነዶችን ሊመረምሩ ይችላሉ፡፡ በዚህ ጊዜ አቅራቢው እንደአስፈላጊነቱ የፅሑፍ
ማብራሪያዎች እንዲያቀርብ ሊጠየቅ ይችላል፡፡ አቅራቢው ከዚህ ውል ሁኔታዎች ጋር
በማያያዝ ሥልጣን በተሰጠው አካል የሙስናና ሌሎች ማጣራቶች ሲደረጉ ሙሉ
ትብብር ማድረግ አለበት፡፡

48. የመረጃ (ዳታ) አጠባበቅ

48.1 አቅራቢው የመረጃ ጥበቃ ህጐች በሚፈቅዱት መሠረት ውሉን መፈፀም አለበት፡፡
አቅራቢው በተለይ በሚከተሉት ሁኔታዎች ላይ ተስማምቷል፡፡
(ሀ) አስፈላጊ የሆኑ ቴክኒካዊና ድርጅታዊ የጥበቃ ሥርዓቶችን ለማደራጀት፤
(ለ) የውሉን ሁኔታዎች ሲያስፈጽም በግዥ ፈፃሚው አካል ስም የግል መረጃዎችን
መጠቀም የሚችለው ከግዥ ፈፃሚው አካል ትዕዛዝ (ፈቃድ) ሲያገኝ ብቻ
መሆኑን፣
(ሐ) በዚህ አንቀጽ በተመለከቱት ግዴታዎች መሠረት አቅራቢው የተጠየቁትን
ፍላጎቶች የሚያሟላ መሆኑን ለማረጋገጥ የግዥ ፈፃሚው አካል የአቅራቢው
ሰነዶች ኦዲት እንዲያደርግ ለመፍቀድና አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን ለማቅረብ
ተስማምቷል፡፡

48.1 በአቅራቢው፤ በሠራተኞቹ ወይም በወኪሎቹ አማካኝነት ለሚከሰት የመረጃ


መውደም፤ መጥፋት ወይም መጎዳት፤ እንዲሁም ተዋዋይ ወገኖች ከተስማሙበት
ውጭ ፈቃድ ሳያገኙ የግለሰብ ወይም ሕጋዊ ሰውነት ያለው ሰው የግል መረጃ
በመጠቀማቸው ምክንያት በግዥ ፈፃሚው አካል ላይ ለሚደርስበት ጉዳቶች፣
ወጪዎችና ዕዳዎች ካሣ ለመክፈል አቅራቢው ተስማምቷል፡፡

49. የአገልግሎቶች ጥራትና ዋጋ መግለጫ

49.1 የግዥ ፈፃሚው አካል ወይም ማንኛውም የግዥ ተቋም ሲጠይቅ አቅራቢው በውሉ
መሰረት በተጠናቀቀው አመት ውስጥ ያቀረባቸውን አገልግሎቶች ወይም ውሉ
የሚቋረጥ ከሆነም ውሉ ከተፈፀመበት ቀን ጀምሮ እስከተቋረጠበት ቀን ድረስ
ያቀረባቸውን አገልግሎቶች የሚገልፅ የተሟላ መግለጫ በእያንዳንዱ ሩብ አመት
ወይም ውሉ ከተቋረጠበት ቀን ጀምሮ በ 30 ቀናት ውስጥ ለግዢ ፈፃሚውን አካል
ማቅረብ አለበት፡፡ መግለጫው በዚህ ውል መሰረት ያቀረበላቸውን አገልግሎቶች

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
39/60
ትክክለኛ ምንነት የሚገልጽ ዝርዝር መያዝ አለበት፡፡ የመግለጫው ፎርማትና ዝርዝር
ይዘቱን በተመለከተ በግዢ ፈፃሚው አካል እና በአቅራቢው መካከል በፅሁፍ ስምምነት
ይደረግበታል፡፡

49.2 አቅራቢው ውሉ በሚፈፀምበት ወቅት ወይም ከዚያ በኋላ ለግዥ ፈፃሚው አካል
የቀረቡ አገልግሎቶች መጠንና ዋጋ የያዘ ትክክለኛና ወቅታዊ መዝገብ መያዝ
ይጠበቅበታል። መዝገቡም በመደበኛ የስራ ቦታው ማስቀመጥ አለበት። በግዥ
ፈፃሚው አካልና በአቅራቢው መካከል የኦዲት ሂደትን በተመለከተ በፅሁፍ የሚደረግ
ስምምነት እንደተጠበቀ ሆኖ፤ የግዥ ፈፃሚው አካል በቅድሚያ ቀጠሮ በመያዝ
በመደበኛ የስራ ሰአቶች ወደ አቅራቢው መደበኛ የስራ ቦታ የመግባት እና በአቅራቢው
የቀረበን ማንኛውም መግለጫ ትክክለኛና የተሟላ መሆኑን ለማጣራት በአቅራቢው
መዝገቦች ላይ ምርመራ የማድረግ መብት አለው፡፡

50. ክለሳ

50.1 የግዥ ፈፃሚው አካል ባለሥልጣን በሚጠይቀው መሠረት በዚህ የውል ሁኔታዎች
ከቀረቡት አገልግሎቶች በተገናኘ የግዥ ፈፃሚው አካል የእርካታ ደረጃ ለማየት
አቅራቢው ስብሰባ ላይ ተገኝቶ የውይይቱ ተካፋይ መሆን ይጠበቅበታል፡፡ በውይይቱ
ላይ የሁለቱም ተዋዋይ ወገኖች ከፍተኛ ባለሙያዎችና ሌሎች ሠራተኞች ተሳታፊ
ይሆናሉ፡፡ ሁለቱም ወገኖች የውይይት አጀንዳ በስምምነት ያዘጋጃሉ፡፡

51. የውል ማስከበሪያ ዋስትና

51.1 አቅራቢው ውሉ ከተፈረመ በኋላ ባሉት አሥራ አምስት (15) ቀናት ውስጥ ለመልካም
አፈፃፀም ዋስትና በልዩ የውል ሁኔታዎች የተጠቀሰውን ዋስትና ያቀርባል፡፡

51.2 የውል ማስከበሪያ ዋስትናው ገንዘብ አቅራቢው የውል ግዴታዎችን መወጣት ሲያቅተው
በግዥ ፈፃሚው አካል ላይ ለሚደርሰው ማንኛውም ኪሣራ በካሣ መልክ ይከፈላል፡፡

51.3 የውል ማስከበሪያ ዋስትናው በልዩ የውል ሁኔታዎች በተጠቀሰው የገንዘብ መጠን በጥሬ
ገንዘብ፣ በተረጋገጠ ቼክ፣ በሌተር ኦፍ ክሬዲት ወይም በባንክ ዋስትና መቅረብ አለበት፡፡

51.4 በልዩ የውል ሁኔታዎች በሌላ ሁኔታ ካልተገለፀ በስተቀር የአቅራቢው የውል ግዴታዎችና
ሌሎች የዋስትና ጉዳዮች መጠናቀቃቸው ከተረጋገጠ ከ 28 ቀናት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ
የግዥ ፈፃሚው አካል የውል ማስከበሪያ ዋስትናው ለአቅራቢው ይመለስለታል፡፡

51.5 ከላይ በንዑስ አንቀጽ 51.2 የተመለከተው ቢኖርም በውል አፈፃፀም ግዴታዎች
ያልተሟሉ ሁኔታዎች ቢኖሩም እንኳ የግዥ ፈፃሚው አካል የግዥ አጣሪ ኮሚቴ
ያልተሟሉት ጉዳዮች በአቅራቢው ምክንያት አለመሆኑን ካረጋገጠ የውል ማስከበሪያ
ዋስትናው ለአቅራቢው ይመለሳል፡፡

51.6 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 51.5 መሠረት ከውል ማስከበሪያ ዋስትና
ለአቅራቢው መመለስ ሂደት ጋር በተያያዘ የግዥ ፈፃሚው አካል እጁ ላይ ያሉ ሰነዶች

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
40/60
ለመንግሥት የግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ወይም ሌሎች ሕጋዊ አካላት ማስረከብ
ሲኖርበት ሰነዶቹን ማስረከብ ይኖርበታል፡፡

ረ. አገልግሎቶችን ስለመፈፀም

52. የአገልግሎቶች ተፈፃሚነት ወሰን

52.1 አገልግሎቶች የሚቀርቡት በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተገለፀው የፍላጐት


መግለጫ መሠረት ይሆናል፡፡

52.2 አገልግሎቱ የሚከናወነው በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተገለፀውና በተሰጠው የግዥ
ትዕዛዝ መሠረት በግዥ ፈፃሚው አካል ግቢ (የሥራ ቦታ) ወይም ሁለቱም ተዋዋይ
ወገኖች በፅሁፍ በተሰማሙበት ቦታ ይሆናል፡፡

53. ተፈላጊ ውጤቶች (Deliverables)

53.1 አቅራቢው አገልግሎቶቹን እንዲያቀርብ ሲጠይቅ፣

(ሀ) አቅርቦቶቹን በታዘዘው ፎርምና አይነት፤ እንዲሁም በቢጋሩ ስምምነት መሰረት


ያቀርባል፡፡ በቢጋሩ ውስጥ የተጠቀሰ ነገር ከሌለ ስልጣን በተሰጠው ሀላፊ
ለአቅራቢው በሚሰጠው መመሪያ መሰረት መሟላት ያለባቸውን ሁሉ ማጠናቀር
ይኖርበታል፡፡
(ለ) አቅራቢው በግዥ ፈፃሚው አካል በተለየ መንገድ እንዲያውቅ ካልተደረገ
በሰተቀር፣ ግዥ ፈፃሚው አካል እንደዚህ ያሉትን አቅርቦቶች (በሙሉ ወይም
በከፊል) ሊቀበል ወይም ተገቢነት ባለው በራሱ ሙሉ ስልጣን አቅርቦቶቹ አጥጋቢ
የሆነ ጥራት የላቸውም በማለት እና/ወይም በቢጋሩ ውስጥ የተጠየቀውን
አያሟሉም ወይም ተፈላጊውን ደረጃ አያሟሉም በማለት ላይቀበል ይችላል፡፡
(ሐ) ግዥ ፈፃሚው አካል እነዚህን አቅርቦቶች (በሙሉ ወይም በከፊል) አልቀበልም
ያለበትን ምክንያት በጽሁፍ ለአቅራቢው ሳያቀርብ አቅርቦቶቹን አልቀበልም
ማለት አይችልም፡፡
(መ)ግዥ ፈፃሚው አካል አቅርቦቶቹን ባለመቀበል ምክንያት አለመግባባት ከተፈጠረ፣
በአለመግባባት ማስወገጃ ሥነ-ሥርዓት ይወገዳል፡፡
(ሠ) ማናቸውም ተቀባይነት ያላገኙ አቅርቦቶቹ የግዥ ፈፃሚውን አካልና ስልጣን
የተሰጠውን ሀላፊ በሚያረካ ደረጃ በአቅራቢው ተዘገጅተው መቅረብ
አለባችው። በዚሁ ምክንያት ለሚፈጠር ተጨማሪ ወጪ ግዥ ፈፃሚው አካል
ተጠያቂ አይሆንም።

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
41/60
54. የአገልግሎት አፈፃፀም

54.1 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 58.1 እንደተመለከተው፣ አቅራቢው ውሉ


በሚጠይቀው ደረጃ አገልግሎቶቹን ለመስጠት የሚያስፈልጉትን ሰራተኞች፣
መሳሪያዎች፤ የመገጣጠሚያ መሳሪያዎች (አፕሊያንስ) ፤ ዕቃዎች (ማተርያልስ) ወይም
ተፈላጊ እቃዎችን (አይተምስ) በሙሉ በራሱ ወጪ ያቀርባል፡፡

54.2 አቅራቢው በቢጋሩ ውስጥ እንደተጠቀሰው በአገልግሎቶቹ ይዞታ፤ የሚቀርቡበት ዘዴና


የቀኖች አፈፃፀም በሚመለከት ለተዘጋጀው የአገልግሎቶች አፈፃፀም መለኪያ ተገዥ
ይሆናል፡፡

54.3 በዚህ ውል አቅራቢው ከሚኖሩት ግዴታዎች ውስጥ ጊዜ የበላይነት ይኖረዋል፡፡

54.4 ቢጋሩ የአገልግሎቶቹን አፈፃፀም በደረጃ ካስቀመጠ፣ አቅራቢውም አገልግሎቶቹን


በሚያስፈፅምበት ጊዜ የቢጋሩ የደረጃዎች የጊዜ ሰሌዳ በመቀበል ተስማምቶ ይፈፅማል፡፡

54.5 ግዥ ፈፃሚው አካል እና አቅራቢው ይተባበራሉ፡፡ አቅራቢው ግዥ ፈፃሚው አካል


የውሉን ሙሉ ጥቅም እንዲያገኝ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ሁሉንም ተገቢ እርምጃዎች
ይወስዳል፡፡ አገልግሎቶቹ በሚፈፅምበት ጊዜ አቅራቢው በግዢ ፈፃሚው አካል ከተወከሉ
ሌሎች አቅራቢዎች ጋር በሥራ ቦታው ላይ ከስራው ጋር በተያያዙ ሌሎች አገልግሎቶች
በሚመለከት ሙሉ በሙሉ ይተባበራል፡፡

54.6 በውሉ ስምምነቶች መሠረት ከተሰጡት ተጨማሪ ግዳጆች በተጨማሪ፣ በሠራተኛው


ብዛት ላይ፤ የክፍያ መጠን ወይም የቅጥር ሁኔታዎች፤ ወይም የሥራ ሰዓቶች ወይም
ሌሎች ቴክኖሎጂካል ለውጦች፤ እነዚህ የመሰሉ ዝግጅቶች በሥራ ላይ ከመዋላቸው
ቢያንስ ከአንድ ወር አስቀድሞ ለግዥ ፈፃሚው አካል ማስታወቅ ይኖርበታል።

54.7 አቅራቢው በየጊዜው ከአገልግሎቱ አፈፃፀም ጋር በተያያዘ መረጃዎችን በግዥ ፈፃሚው


አካል ሲፈለጉ ማቅረብ አለበት፡፡

54.8 ማንኛውም ድርጊት ወይም ግድፈት ወይም ማንኛውም የታለመ ድርጊት፤ ወይም በግዥ
ፈፃሚው አካል አባል፣ ሓላፊ፤ ተቀጣሪ ግድፈት፣ በውሉ መሠረት አቅራቢው
አገልግሎቶቹን ለማቅረብ የሚከላከል ወይም የሚያግድ ከሆነ አቅራቢው በአፋጣኝ
ስልጣን ላለው ሀላፊ ስለ እውነታው ይጠቁማል፡፡ አቅራቢው ለዚህ አንቀጽ ተገዢ መሆን
በውሉ ውስጥ ከተሰጠው ከማንኛውም ግዳጆች በማናቸውም መንገድ እፎይታ
አያገኝም፡፡

54.9 ግዥ ፈፃሚው አካል የራሱን ፖሊሲዎች፤ ደንቦች፤ የአሰራር ስነ ስርዓቶች፤ እና የጥራት


መስፈርቶች ቅጅዎችን ለአቅራቢው በውሉ ውስጥ ላሉት ግዳጆች ተገዥ እንዲሆን
እዲያስችለው መስጠት አለበት፡፡

54.10 ግዥ ፈፃሚው አካል አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው፤ የአቅራቢው ተቀጣሪዎች ጋር በተያያዘ


ሀላፊነታቸውን በሚወጡበት ጊዜ ተገቢ የሆኑ ፖሊሲዎች፤ ደንቦች፤ የአሰራር ስነ
ስርዓቶች እና የጥራት መስፈርቶችን እንዲያዘጋጅና እንዲጠብቅ ሊጠይቀው ይችላል፡፡
ይህም የሚያተኩረው በቅጣትና የቅሬታ ሥነ-ስርዓቶች ላይ ቢሆንም በዚህ ብቻ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
42/60
አይወሰንም፡፡ አቅራቢው ለግዥ ፈፃሚው አካል እነዚህን ፖሊሲዎች፤ ደንቦች፤ የአሰራር
ስነ-ስርዓቶች እና የጥራት መስፈርቶች ቅጅ እና የተደረጉ ማሻሻያዎችን በአፋጣኝ
መስጠት ይገባዋል፡፡

54.11 አቅራቢው ከራሱ አቅራቢዎች ጋር የተያያዙ ማናቸውንም በትክክል የሚደረሱ ወይም


ሊደርስ የሚችሉ ችግሮች፤ የአቅራቢውን አገልግሎቶች ለመስጠት የሚያስችለውን
ችሎታ የሚጎዳ ወይም ሊጎዳ የሚችሉ ከሆነ፤ ለግዥ ፈፃሚው አካል በአፋጣኝ
ማስታወቅ አለበት፡፡

54.12 አቅራቢው አገልግሎቶቹን የማቅረብና በውሉ መስፈርቶች መሠረት የተጣለበት ሀላፊነት


መወጣት ሁል ጊዜ ይመለከተዋል። ስለሆነም በቢጋሩ መሠረት የአቅርቦቱን ቀጣይነት
ያረጋግጣል። በግዥ ፈፃሚው አካል የፀደቀና በስራ ላይ የሚውል የድንገተኛ እቅድና
ቅድመ ዝግጅት ሊኖረው ይገባል፡፡

54.13 አቅራቢው ማንኛውንም የስራ ማቆም አድማ ሲኖርና የአገልግሎቶች ማቅረብ


ችሎታውን የሚጎዳ ወይም ሊጎዳ የሚችል መሆኑን በአፋጣኝ ለግዥ ፈፃሚው አካል
ማስታወቅ ይገባዋል፡፡

54.14 አቅራቢው በስራ ማቆም አድማ ወቅት፣ በግዥ ፈፃሚው አካል ላይ ምንም አይነት
ጭማሪ ክፍያ ሳይጠይቅ አገልግሎቶቹን ማቅረብና በውሉ መሠረት ጥራቱን በጠበቀ
ሁኔታ ግዴታውን የመወጣት ኃላፊነት አለበት፡፡ አቅራቢው በግዢ ፈፃሚው አካል የፀደቀና
በስራ ላይ የሚውል የድንገተኛ እቅድና ቅድመ ዝግጅት ሊኖረው ይገባል፡፡

54.15 አቅራቢው አገልግሎቶቹን በውሉ መሠረት ማቅረብ በማይችልበት ወቅት፤ የግዥ


ፈፃሚው አካል ላይ ምንም ተፅዕኖ ሳያደርግ፤ የግዥ ፈፃሚው አካል ሠራተኞች
የአቅራቢውን ማሽነሪዎች፣ መሳሪያዎችና እቃዎች (ማተሪያልስ) ሙሉ በሙሉ ያለገደብ
እዲጠቀሙባቸው ፈቃድ ይሰጣል፡፡ እነዚህ የአቅራቢው ሀብት የሆኑትን መሳሪያዎች
አገልግሎቶቹን ለመስጠት አስፈላጊ ናቸው ተብሎ ከታመነ፣ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ
መጠቀም እንዲችሉ ገደብ የለሸ ፈቃድ መስጠት አለበት፡፡

55. የአፈፃፀም መለኪያ

55.1 በውሉ ስምምነቶች ከተጠቀሱት ዝርዝር ግዴታዎች በተጨማሪ አቅራቢው የውሉን ደረጃ
በጠበቀ እና የግዥ ፈፃሚውን አካል የሥራ ኃላፊ በሚያረካ መልኩ አገልግሎቱን ማቅረብ
አለበት፡፡
55.2. አቅራቢው በቢጋሩ በተገለፀው መሠረት እና የግዥ ፈፃሚን አካል የሥራ ኃላፊ በሚያረካ
መንገድ የጥራት ቁጥጥር ስርዓት መቅረፅና በአግባቡ መጠበቅ ይኖርበታል፡፡
55.3. በውሉ መሰረት ግዥ ፈፃሚው አካል ካሉት መብቶች በተጨማሪ ከላየ በአ.ው.ሁ. ንዑስ
አንቀፅ 55.2 መሠረት አቅራቢው የዘረጋውን የጥራት ቁጥጥር ስርዓት ስልጣን በተሰጠው
ኃላፊ ፍተሻ ማካሄድ ይችላል፡፡

55.4. በውሉ አፈፃፀም ሂደት ምንም ሳያሳውቅ ሥልጣን የተሰጠው ኃላፊ የአቅራቢውን አገልግሎት
አሰጣጥ ሁኔታ ሊፈትሽና ሊመረምር ይችላል፡፡ ለዚህ ኢንስፔክሽንና ምርመራ
የሚያስፈልጉ መገልገያ ቁሳቁሶችን አቅራቢቅ ለግዥ ፈፃሚው አካል ማቅረብ አለበት፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
43/60
55.5. የግዥ ፈፃሚው አካል ስህተት ወይም ቸልተኝነት ባልሆነ መንገድ የተሰጠው አገልግሎት
በቢጋሩ ከተገለፀው ውጪ ወይም የውሉን ደረጃ ያልጠበቀ ሆኖ ሲገኝ አቅራቢው በራሱ
ወጪ አገልግሎቱን በድጋሚ ማከናወን አለበት፡፡ ይህም የሚሆነው ግዥ ፈፃሚው አካል
በወሰነው ጊዜ ሆኖ አቅራቢው አገልግሎቱን ማስተካከል ካልቻለ ግዥ ፈፃሚው አካል
አገልግሎቱን ከሶስተኛ ወገን የመግዛት ወይም የተጠቀሰውን አገልግሎት ራሱ የማከናወን
መብት አለው፡፡ ይህ ስራ ለማከናወን ግዥ ፈፃሚው አካል የሚያወጣው ወጪ ለአቅራቢው
መከፈል ከሚገባው የበለጠ ከሆነ ልዩነቱን አቅራቢው ለግዥ ፈፃሚው አካል በሚያቀርበው
ጥያቄ መሠረት ይመልስለታል፡፡

55.6. የአቅራቢው የምክር አሰጣጥ አገልግሎት በግዥ ፈፃሚው ስህተት ወይም የአቅራቢው
ኃላፊነት ባልሆነና ባልተጠበቀ ሌላ ምክንያት ከተጠበቀው ጊዜ በላይ ከዘገየ አማካሪው
የምክር አገልግሎቱን ማጠናቀቅ የሚያስችለው በቂ ጊዜ ይጨመርለታል (ይራዘምበታል)፡፡

55.7. ለእያንዳንዱ አገልግሎት የአማካሪው የአገልግሎት አሰጣጥ በቢጋሩ የተጠቀሰው የአፈፃፀም


መስፈርት ሟሟላቱን ግዥ ፈፃሚው አካል ማረጋገጥ አለበት፡፡ መስፈርቶቹ ካልተገለፁ ግን
የአንድ የአገልግሎት የሚሰጥ ባለሙያ ደረጃን የጠበቀ መሆን አለበት፡፡ በውል ጊዜ ውስጥ
ወር በገባ ከመጀመሪያዎቹ 15 ቀናት በፊት እና ውሉ ከተቋረጠ በኋላ በ 14 ቀናት ጊዜ
ውስጥ ግዥ ፈፃሚው አካል፤
(ሀ) በየወሩ የሚከናወኑ እያንዳንዱ የአገልግሎትን በተመለከተ ለአማካሪው ማስታወቂያ
መስጠት (እያዳንዱ “የአፈፃፀም ማስታወቂያ” ተብሎ ይጠራል)፡፡ ይህም የሚገልፀው
የግዥ ፈፃሚውን አካል በአማካሪው አፈፃፀም ብቃትና በተሰጠው የምክር አገልግሎት
ያልረካ መሆኑን ነው፡፡
(ለ) በግዥ ፈፃሚው አካል አቅራቢው የሚሰጠው የአፈፃፀም ማስታወቂያ በማስታወቂያው
በሰፈረው የአቅራቢው የአፈፃፀም ጉድለት መጠን ልክ የሚቀንሰውን የውል ዋጋ መሠረት
የያደረገ መሆን ይኖርበታል፡፡
(ሐ) በቀረበው የአፈፃፀም ማስታወቂ እና/ወይም በቀረበው የውል ዋጋ ተቀናሽ አቅራቢው
የማይሰማማ ከሆነ ተቃውሞውን ለግዥ ፈፃሚው አካል ሊያቀርብ ይችላል፡፡ በሰባት (7)
የሥራ ቀናት ውስጥ ጉዳዩ መፍትሄ ካላገኘ ግን ወደ ግጭት አፈታት ስርዓት ይመራል፡፡
(መ) አቅራቢው በአፈፃፀም ማስታወቂያ ላይ ያለውን ተቃውሞ በ 7 ቀናት ጊዜ ውስጥ (ወይም
ሁለቱም ተዋዋይ ወገኖች በሚስማሙበት የጊዜ ገደብ) ካላቀረበ የአፈፃፀም
ማስታወቂያውን እንደተቀበለ ተቆጥሮ ከላይ የቀረበው የውል ዋጋ ተቀናሽ ሀሳብ ወዲያውኑ
ተግባራዊ ይሆናል፡፡

55.8. በዚህ አንቀፅ የተጠቀሱት የግዥ ፈፃሚው አካል መብቶች የሚኖሩት ሌሎች መብቶች
ወይም መፍትሄዎችን አይፃረሩም፡፡

55.9. ከግዥ ፈፃሚው አካል በሚቀርብ ጥያቄ መሰረት አቅራቢው በቢጋሩ በተቀመጠው የጊዜ
ሠሌዳ (ካለ) መሠረት ስራውን እያከናወነ መሆኑን በዝርዝና ግዥ ፈፃሚው አካል

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
44/60
ባፀደቀው ቅፅ መሰረት ሪፖርት ያቀርባል፡፡ የዚህ ሪፖርት መቅረብና ተቀባይነት ማግኘት
ሌሎች የግዥ ፈፃሚው አካል በዚህ ውል ያሉትን መብቶችና መፍትሄዎችን አያስቀሩም፡፡

55.10. ግዥ ፈፃሚው አካል አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው የሁለቱም ወገኖች አፈፃፀም ለማቀላጠፍ


ሲባል በመረጃ ልውውጥና የአፈፃፀም መለኪያ መስፈርቶችን በማውጣት መተባበር
ይኖርባቸዋል፡፡ እንደነዚህ አይነት ስምምነቶች በግዥ ፈፃማው አካል በፅሁፍ መመዝገብ
አለባቸው፡፡

56. የሥራ ቦታ

56.1 በተዋዋዮች መካከል በውል ዋጋ ላይ ለተፈጸመ አጥጋቢ ስምምነት ተገዢ ሆኖ፣ ግዥ


ፈፃሚው አካል በውሉ ውስጥ እንደተጠቀሰው በማንኛውም ጊዜ የሥራ ቦታ ቁጥር
መጨመር ወይም መቀነስ መብቱ ነው፡፡

56.2 ማንኛውም ሌላ መብት ወይም መፍተሄ ሳይጎዳ፤ ግዥ ፈፃሚው አካል የሥራ ቦታ


መጨመርን ወይም መቀነስን በማስመልከት የተቻለውን ያህል በቅድሚያ ማስጠንቀቂያ
ለመስጠት ጥረት ያደርጋል፡፡

57. የግዥ ፈፃሚው አካል መሥሪያ ቦታን ስለመጠቀም

57.1 ግዥ ፈፃሚው አካል በውሉ ወቅት አቅራቢው ከውሉ አገልግሎቶች አቅርቦት ጋር


በተያያዘ እንዲጠቀምበት በቢጋሩ ውስጥ በተመለከተው መሰረት ከሥራ ቦታው ውስጥ
የተወሰነ ቦታ ለአቅራቢው መፍቀድ አለበት፡፡

57.2 አቅራቢው የሥራ ቦታውን ከአገልግሎቶች አቅርቦት ጋር ብቻ በተያያዘ መጠቀም አለበት፤


የራሱ ሰራተኞችም የሥራ ቦታውን ለዚሁ አላማ ብቻ መጠቀማቸውን ያረጋግጣል፡፡

57.3 አቅራቢው የሥራ ቦታው በማንኛውም ጊዜ ንፁህ፤ የተስተካከለ እና የስራ ቦታ ገፅታ


እንዲኖረው ያደርጋል፡፡

57.4 የሥራ ቦታው ለአቅራቢው የሚሰጠው ለራሱ ለአቅራቢውና እና ለሠራተኞች ነው፡፡


በቅድምያ በፅሁፍ ከግዥ ፈፃሚው አካል ፈቃድ ሳይጠይቁ፤ የአቅራቢው የግሉ ሰራተኞች
እና ከአገልግሎቶቹ አፈጻጸም ጋር ተያያዥነት ያላቸውን አቅርቦቶች ለአቅራቢው
የሚያቀርቡ ሰዎች ብቻ ወደ ሥራ ቦታው ሊገቡ ወይም የሥራ ቦታውን ክፍል መጠቀም
ይችላሉ፡፡

57.5 ወደ ሥራ ቦታ የመግባትና የመጠቀም ፈቃድ የመስሪያ ቦታ ክፍል በመሬት ይዞታነት


የተሰጠ ፈቃድ አደለም፡፡ ግዥ ፈፃሚው አካል የቦታው ሙሉ ባለቤት እና ሁልጊዜ በዚህ
ቦታ ላይ ተቆጣጣሪ ነው፡፡ አቅራቢው የባለቤትነት መብት የለውም። ከአገልግሎቶች
አቅርቦት ጋራ በተያያዘ በቅድሚያ ከግዥ ፈፃሚው አካል ፈቃድ ካላገኘ በስተቀር የቤቶች
ግንባታ ማካሄድ አይችልም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
45/60
57.6 ግዥ ፈፃሚው አካል በማንኛውም ጊዜ ቦታዎቹን እንዲጠቀሙ ለሶስተኛ ወገን የመፍቀድ
መብት አለው፡፡ ይህም ከውሉ ጋር በተያያዘ ለአማካሪው በተሰጠው መብት መሠረት
ነው።

57.7 አቅራቢው ቦታዎችን ንፁህ ምቹ (የተስተካከሉ) እና ደህንነታቸው የተጠበቀ አድርጎ


መያዝ አለበት።

57.8 ግዥ ፈፃማው አካል አገልግሎቱን ለመስጠት የሚያገለግሉ መሣሪያዎች ለማንቀሳቀስ


የሚጠቅም በቂ ውሃ ነዳጅና የኤሌክትሪክ ኃይል ያቀርባል።

57.9 በተፈቀዱ ቆሻሻ መጣያ ቦታዎች ቆሻሻ ለማስወገድ ግዥ ፈፃሚው አካል ሁኔታዎችን
ያመቻቻል።

57.10 መለወጥ ወይም ማስተካከል አቅራቢው የሚሰጠው የአገልግሎት አካል ካልሆነ በስተቀር
አቅራቢው የተፈቀደለትን ቦታ ከግዥ ፈፃሚው አካል የፅሁፍ ፍቃድ ሳያገኝ መለወጥ
ወይም ማሻሻል አይችልም፡፡

58. መሣሪያዎችና ዕቃዎች

58.1 በአንቀጽ 58.13 እና 58.14 ውስጥ እንደተገለጠው ወደ አቅራቢው ግል ይዞታነት


ካልተላለፉ በስተቀር አቅራቢው ከውሉ ጋር በተያያዘ የሚገለገልባቸውን መሣሪያዎችና
እቃዎች የማቅረብና የመትከተል ሀላፊነት አለበት፡፡

58.2 መሳሪያዎችና እቃዎች በግዥ ፈፃሚው አካል በሚቀርቡበት ጊዜ የሚስተካከሉት፣


የሚጠገኑትና የሚጠበቁበት በግዥ ፈፃሚው አካል ነው፡፡

58.3 የውሉ ስራ መሪ የግዥ ፈፃሚው አካል የሆኑ መሳሪያዎች ላይ የሚደርስ ማንኛውንም


ብልሽት፤ የመጥፋት ወይም ጉዳት ወዲያውኑ ስልጣን ለተሰጠው ሀላፊ ያስታውቃል፡፡
አቅራቢው በሰራተኞቹ በማወቅ ወይም በቸልተኝነት ምክንያት የደረሰ ጥፋት ወይም
ጉዳት ሲኖር ጉዳት የደረሰባቸውን ለመተካት የሚፈለገውን ወጪ ለግዥ ፈፃሚው አካል
መክፈል ይጠበቅበታል፡፡

58.4 በቢጋሩ መሰረት አቅራቢው አገልግሎቶቹን ለመስጠት የሚያስፈልጉትን መሳሪያዎች


በሙሉ በራሱ ወጪ ይተክላል፡፡

58.5 አቅራቢው የሚጠቀምባቸው ከውሉ ጋር ተያያዥነት ያላቸውን መሳሪያዎች በሙሉ


በመሳሪያዎቹ አምራች መመሪያና በወቅቱ ህግ መሠረት በትክክል በሚሠሩበት ሥርዓት
መጠገን /መጠበቅ አለበት፡፡

58.6 አቅራቢው የሚጠቀምባቸው መሳሪያዎች እና እቃዎች በሙሉ ወቅታዊ የኢትዮጵያ


ደረጃ ምደባ ወይም አግባብነት ያለው አለማቀፋዊ ደንቦች ጋር አቻነት ያላቸውን
መስፈርቶች የሚያሟሉ መሆን አለባቸው። አቅራቢው በተጠየቀ ጊዜ ስልጣን ለተሰጠው
ሀላፊ እነዚህ መሳሪያዎችና እቃዎች ከላይ የተገለፁት ሁኔታዎች የሚያሟሉ
መሆናቸውን ማስረጃ ያቀርባል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
46/60
58.7 አቅራቢው፤
ብቃት ያለው እቅድ ለጥገና ጊዜያት የሚያገለግል መመስረት አለበት፣
(ሀ)
የሚሰጡት አገልግሎቶች መቀጠልን ለማረጋገጥ የሚያግዝ ለድንገተኛ መፍትሄ
(ለ)
ጥገናዎች በቂ የሆነ ዝግጅት ይኖረዋል፣
(ሐ) በሁሉም መሳሪያዎች ግዥ ላይ ከግዥ ፈፃሚው አካል ጋር መስማማት አለበት፣
(መ) አገልግሎቱ በሚሰጥበት የሥራ ቦታ የሚጠቀምባቸውን መሳሪያዎች ምርመራና
ሙከራ የሚሸፍኑ ደንቦች ሁሉ ተገዥ መሆኑን ያረጋግጣል፣
(ሠ) መሳሪያዎቹ የተጠገኑበትን በመመዝገብ መረጃዎችን መጠበቅ እና ለግዥ ፈፃሚው
አካል ጥገና የተደረገበት ዝርዝርና እና የተረጋገጠበት ግልፅ ማድረግ አለበት፡፡
58.8 አቅራቢው ከውሉ ጋር በተያያዘ የሚጠቀምበት ማንኛውም የመገናኛ ወይም
የኤሌክትሪኒክስ መሳሪያ ግዥ ፈፃሚው አካል የሚጠቀምበትን ማንኛውም መሳሪያ
ጣልቃ መግባት /ማሰናከል ወይም መጉዳት የለበትም፡፡

58.9 አቅራቢው ከውሉ ጋር በተያያዘ ለመጠቀም ሀሳብ ያቀረበባቸው ማንኛውም የመገናኛ እና


የኤሌክትሮኒክ መሳሪያዎች በግዥ ፈፃሚው አካል ይመረመራሉ፡ እንዲሁም በግዥ
ፈፃሚው የሥራ ቦታ ውስጥ በሥራ ላይ ከመዋላቸው በፊት በግዥ ፈፃሚው አካል
መረጋገጥ አለባቸው፡፡

58.10 አንቀጽ 58.9 ቢኖርም አቅራቢው ከውሉ ጋር በተያያዘ የሚጠቀምባቸውን የመገናኛ


ወይም የኤሌክትሮኒክ መሳሪያዎች ለሚያደርሱት ማንኛውም ጉዳት ተጠያቂ ይሆናል፡፡

58.11 ግዥ ፈፃሚው አካል አቅራቢው አገልግሎቶች ለማቅረብ እየተጠቀመባቸው ያሉትን


መሳሪያዎች በማንኛውም ጊዜ የመቆጣጠር መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ አቅራቢው እነዚህ
መሳሪያዎች በምን ዓይነት ስነ-ሥርዓት መጠቀም እንዳለበት ስልጣን ከተሰጠው ሀላፊ
ለሚሰጠው መመሪያ ተገዢ መሆን አለበት፡፡

58.12 ግዥ ፈፃሚው አካል አቅራቢው ወደ ሥራ ቦታ ላመጣቸው መሳሪያዎች ወይም እቃዎች


ሀላፊም አይሆንም፣ አይከፍልም ወይም ከፋይም አይደለም፡፡

58.13 ውሉን ወደ ማስፈፀም በሚገባበት ጊዜ፣ ሁሉም መሳሪያዎች ወደ አቅራቢው የተላለፉት


በግዥ ፈፃሚው አካል እና በአቅራቢው በጋራ በተሰየሙ ነፃ ኤክስፐርት ዋጋቸውን
ይወሰናል፡፡ የመሳሪያዎቹ ባለቤትነት ያለምንም ክፍያ ወደ አቅራቢው ይተላለፋል፡፡

58.14 በቢጋሩ ውስጥ እንደተጠቀሰው ውሉ በሚጠናቀቅበት ወቅት ማንኛውም በአቅራቢው


የቀረበ ወይም በግዥ ፈፃሚው አካል ወደ አቅራቢው ባለቤትነት የተዛወረ መሳሪያ
እንደገና ዋጋ ይወጣለትና ወደ ግዥ ፈፃሚው አካል ባለቤትነት ይዘዋወራል፡፡ በዋጋው ላይ
ተጨማሪ ወይም ተቀናሽ ካለ ከአቅራቢው የመጨረሻ ክፍያ ላይ ይጨመራል፣ ወይም
ይቀነሳል፡፡ ከዋጋ ለውጥ በስተቀር መሳሪያዎቹ ለግዥ ፈፃሚው አካል ባለቤትነት ሲዛወሩ
አለምንም ክፍያ ይሆናል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
47/60
59. የአቅራቢው ሰራተኞች

59.1 አቅራቢው በውሉ መሠረት ስለቀጠራቸው ሠራተኞች አቀጣጠርና የአገልግሎት ሁኔታ


ሙሉ ሀላፊነት አለበት፡፡

59.2 አቅራቢው የሚያቀርባቸው አገልግሎቶች ሁሉ በማናቸውም ወቅት እና በማናቸውም


መልክ ከቢጋሩ ጋር ፍፁም ስምምነት እንዲኖራቸው በቂ ሰራተኞች ይቀጥራል፡፡
እንዲሁም ሰራተኞች በማንኛውም ሁኔታ በስራ ቦታችው በሚገኙበት ጊዜ አቅራቢው
አገልግሎቶች ለማቅረብ የሚያስችሉ የሰለጠኑ እና ብቃት ያላቸው በቂ ተጠባባቂ
ሰራተኞች ያቀርባል፡፡ ከአገልግሎቶቹ ጋር በተያያዘ አቅራቢው ጠንቃቃ፣ በሙያ የታነፁ
እና ልምድ ያላቸው ሰዎች ብቻ ይቀጥራል። እያንዳንዱ ሰራተኛ የሚከተሉትን
ለማከናወን በተገቢ እና በበቂ ሁኔታ የሰለጠነ መሆን ይኖርበታል።

(ሀ) ግለሰቡ ማከናወን ያለበት ግዳጅ ወይም ግዳጆች፣


(ለ) ሁሉንም አግባብነት ያላቸውንና የውሉን ድንጋጌዎች፤
(ሐ) ሁሉንም የግዥ ፈፃሚው አካል አግባብነት ያላቸው ፖሊሲዎች፤ ደንቦች፤
የአሰራር ስነ-ስርዓቶች እና መስፈርቶች፣
(መ) በአገልግሎት ክልል ውስጥ በመስራት ላይ ያሉ ስራተኞች ከፍተኛ የጤና አጠባበቅ
መስፈርቶች፤ የደንበኛ እንክብካቤ፤ መልካም እንክብካቤና ተቆርቋሪነት
ሊኖራቸው አስፈላጊ ነው፣
(ሠ) ከግዥ ፈፃሚው አካልና ከሥራው ጋር ተያያዥነት ያላቸው ሁሉንም መረጃዎች
በምንም መንገድ በምስጢራዊነት መጠበቅ አስፈላጊ ነው፡፡

59.3 የውሉን አላማ ለማስፈፀም አስፈላጊው ብቃት ያላቸውን ሰራተኞች ለመቅጠር


በሚፈልግበት ጊዜ በቢጋሩ መሰረት መሆን አለበት፡፡

59.4 ወጪ ቆጣቢ በሆነ መንገድ አገልግሎቶቹን ለማከናወን አቅራቢው ተቀጣሪዎቹ ተገቢ


የሆነ የልምድ ደረጃ እና የሙያ ብቃት እንዳላቸው ያረጋግጣል፡፡

59.5 ግዥ ፈፃሚው አካል ለተጠየቀው ስራ አግባብነት የለውም ብሎ ያመነበትን ማንኛውንም


ሰራተኛ የማባረር መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ሰራተኛው ከተባረረ አቅራቢው ተለዋጭ
ሰራተኛ ማቅረብ አለበት፡፡ በተጨማሪም ስልጣን የተሰጠው ሀላፊ (ነገር ግን ያለምክንያት
አይሆንም) በአቅራቢው የተቀጠረውን ማንኛውንም ሰራተኛ አቅራቢው የሥነ-ሥርዓት
እርምጃ እንዲወሰድበት ወይም ከሚሰራው ስራ ወይም ከሚያስፈጽማቸው አገልግሎቶች
ላይ እንዲያነሳው ማዘዝ ይችላል። አቅራቢውም በፍጥነት እነዚህን ትዕዛዞችን
ያስፈጽማል። በተለይ የታዘዘው ሰራተኛ የሚወገድ ከሆነ በተቻለ ፍጥነት በተግባር
በመተርጎም በአስቸኳይ ምትክ ሰራተኛ ያቀርባል፡፡

59.6 አቅራቢው በቢጋሩ ውስጥ በስም የተጠቀሰው ሰራተኛ በአገልግሎቶች አፈጻጸም ውስጥ
በአግባቡ መሳተፉን፣ አለበለዚያ ስልጣን በተሰጠው ሀላፊ ተቀባይነት ባገኘ ተቀጣሪ
መተካቱን ያረጋግጣል፡፡ አገልግሎቶቹን በቆራጥነት በሚያከናውን ሸሪክ እና/ወይም
ተቀጣሪ መቀየርን አቅራቢው ካረጋገጠ፤ በመጀመሪያ ስልጣን ለተሰጠው ሀላፊ
ምክንያቱን በዝርዝር በመግለፅ ማስጠንቀቂያና አብሮም ተተኪ እንዲሆን የታሰበውን

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
48/60
ሸሪክ እና/ወይም ተቀጣሪ ሙሉ ዝርዝር መግለጫ ማቅረብ አለበት፡፡ በግዥ ፈፃሚው
አካል ማንኛውንም ተተኪ ለማጽደቅ ወይም ለመቀበል ምንም አይነት ግዳጅ የለበትም፡፡
አቅራቢው፤ ሸሪኮቹ ወይም ተቀጣሪዎቹ ለሚቀርቡት አገልግሎቶችት ጥራት ሀላፊነት
መውሰድ ካልፈለጉ፣ ግዥ ፈፃሚው አካል በአንቀጽ 22 መሠረት ውሉ እስከ ተቋረጠበት
ቀን ድረስ ለቀረበው አገልግሎት ብቻ በመክፈል ውሉን ያቋርጣል፡፡

59.7 አቅራቢው አገልግሎቶችን ለማቅረብ ሰራተኞች በሚቀጥርበት ጊዜ ለሁሉም ወቅታዊ


የሆኑ የቅጥር ሕጎች ወይም ማንኛውም ከሰራተኛ ለመቅጠር ከሚደረግ ምርጫ ጋር
ተያያዥነት ላላቸው ሕጎች ተገዥ መሆን አለበት፡፡ አቅራቢው ማንኛውም አገልግሎት
ለማቅረብ የተቀጠረ (ተቀጣሪ) ሰራተኛ ሕገ ወጥ በሆነ መንገድ በዚህ አንቀጽ 59.7
ትርጉሞች መካከል ልዩነት መፍጠር እንደሌለበት ለማረጋገጥ ሁሉነም ምክንያታዊ
እርምጃዎች (በራሱ ወጪ) ይወስዳል፡፡

59.8 አቅራቢው የሚከተሉት ሁኔታዎች ሲከሰቱ ወዲያውኑ ለግዥ ፈፃሚው አካል ማሳወቅ
ይኖርበታል።

(ሀ) የራሱ ሰራተኞች፤ ጎብኝዎች ወይም ከግዥ ፈፃሚው አካል ሰራተኛ ወይም
ንብረት ጋር የተያያዘ የሥነ-ሥርዓት ድርጊት፣ እና
(ለ) የራሱን ሰራተኞች የሚነካ ከፍተኛ የጠባይ ብልሹነት ድርጊት፡፡

59.9 አቅራቢው ለውሉ አላማ ብቻ ሠራተኛ ይቀጥራል። በተለይም፤

(ሀ) በቢጋሩ ውስጥ እንደተቀመጠው ግዥ ፈፃሚው አካል ተፈላጊ የሆኑትን


ማናቸውም ዝቅተኛውን የስልጠና እና ብቁነት። ከዚሁ በተጨማሪ ስልጣን
በተሰጠው ሀላፊ የተዘጋጁ ድንጋጌዎች፤ ወይም በማንኛውም ልዩ አካል ወይም
በማሕበራት አስፈላጊ ናቸው ተብሎ የታመነበትን ሁሉንም ስልጠና እና ብቁነት
በሙሉ የሚያሟሉ፤
(ለ) በግዥ ፈፃሚው አካል ተቀባይነት ያላቸውን፤ ሙሉ ጤንነት የአካል እና የግል
የጤንነት አጠባበቅ መስፈርት ያላቸው፣
(ሐ) ሥራው በሚፈለገው መጠንን በሕክምና እና በአቋማቸው ልክ የሆኑ፡፡

59.10 አቅራቢው አገልግሎቶቹን ለማቅረብ ወይም የሚያቀርብ ማንኛውም ሰው በታወቀ


በሽታ የሚሰቃይ፣ የእዚህ በሽታ ምልክት ያለው፣ ይሄንን በሽታ በመታከም ላይ ያለ ወይም
ከማንኛውም በሚታወቅ የሕክምና ሁኔታ በመሰቃየት ላይ ያለ ወይም የግዥ ፈፃሚው
አካል ሰራተኛ አደጋ ላይ ሊጥል የሚችል ሰው መቅጠር የለበትም፡፡ አቅራቢው
እያንዳንዱን የተለየ አጋጣሚ ስልጣን ላለው ሀላፊ ማስታወቅ ይጠበቅበታል፡፡ አቅራቢው
የተጎዳውን ሰው በዚህ ወቅት ወይም ወደፊት በግዥ ፈፃሚው የሥራ ቦታ የመስራት
አቅም በሚመለከት ትዕዛዝ ይቀበልና በሥራ ላይ ያውላል፡፡ ይህ ትዕዛዝ አቅራቢው በራሱ
ወጪ ወደፊት ምርመራ ማካሄድ እንዲጀምር የአቅራቢውን ፍላጎት ያስገድዳል፡፡

59.11 ስልጣን የተሰጠው ሀላፊ ምክንያታዊ በሆነ መንገድ አቅራቢው የቀጠረውን ማንኛውም
ሰው በሚቀጠርበት ወቅት የሕክምና ምርመራ ማድረግ እንዳለበት ሊያስገድድ ይችላል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
49/60
59.12 ማንኛውም የሕክምና ምርመራ ወይም ማረጋገጫ የማንኛውም የአቅራቢው ሰራተኞች
አባል ውሉ እንደሚፈልገው መመርመር አለበት። ወጪውም የአቅራቢው ይሆናል፡፡ የግዥ
ፈፃሚው አካል ማንኛውንም የጤና ምርመራ በመረጠው ሀኪም እንዲከናወን ማዘዝ
ይችላል፡፡

59.13 በአቅራቢው የሚቀጠር ሰራተኛ፤

(ሀ) በምግባረ ብልሹነት መጠየቅ ወይም ከማናቸውም ሰው ማንኛውንም ጉቦ ወይም


ሌላ ነገር መቀበል የለባቸውም፣ ወይም በውሉ ስምምነቶች ውስጥ ከተሰጡት
ሀላፊነቶች ጋር በተያያዘ ስለ ተቀበሏቸው ገንዘቦችና ንብረቶች ማስታወቅ
አለባቸው፤
(ለ) የግዥ ፈፃሚውን አካል ስም ሊያጠፋ የሚችል የስነ-ምግባር ጉድለት መፈፀም
የለባቸውም፣
(ሐ) በቢጋሩ በዝርዝር እንደተጠቀሰው ወይም በሁለቱ ወገኖች መካከል በተደረገው
ስምምነት መሰረት በአግባቡ መልበስ አለባቸው፣
(መ) የውሉን ስምምነት ሙሉ በሙሉ እስካላሟሉ ድረስ የአቅራቢውን የሥራ መለያ
ልብስ መልበስ፣ ወይም መታወቂያ መያዝ፤ ወይም በግዥ ፈፃሚው አካል የሥራ ቦታ
ላይ በእርሱ መሳሪያ መጠቀም የለባቸውም፣
(ሠ) በሥራ ላይ እያሉ አግባብነት ያለው የገፅታና የጠባይ መስፈርት መጠበቅ አለባቸው፣
(ረ) በሥራ ላይ ባሉበት በማንኛውም ጊዜ በመጠጥና በአደንዛዥ ዕፆች ቁጥጥር ስር
መሆን የለባቸውም፣
(ሰ) በማንኛውም የሕግ መጣስ ወንጀል በተከሰሱበት ጊዜ ለአቅራቢው ወዲያውኑ
ማስታወቅ አለባቸው፣
(ሸ) በውሉ ስምምት ውስጥ የሚጠይቀውን የሥራ ድርሻ ባለመናቅ፣ በፍጥነት፤ በቅንነት፣
ጥንቃቄ ባልጎደለው፤ ወይም ያለ አግባብና በቂ ባልሆነ ምክንያት ሳያቋርጡ መፈፀም
አላቸው፣
(ቀ) የግዥ ፈፃሚው አካል ንብረት ላይ ጉዳት ማድረስ ወይም ያለአግባብ መጠቀም
የለባቸውም፣
(በ) በግዥ ፈፃሚው አካል የሥራ ቦታ ላይ ባሉበት ወቅት ሲጃራ ማጨስ የለባቸው፣
በግልፅ ለማጨስ በተፈቀደ ሥፍራ በስተቀር፡፡

59.14 በግዥ ፈፃሚው አካል ተቀባይነት ባለው ሁኔታ አቅራቢው ለሰራተኞቹ መታወቂያ
መስጠት አለበት፣ በግዥ ፈፃሚው አካል የሥራ ቦታ አገልግሎት በሚሰጡበት
በማንኛውም ጊዜ በልብሻቸው ላይ ማድረግ አለባቸው፡፡

59.15 ግዥ ፈፃሚው አካል በማንኛውም ምክንያት በጠፋ፤ በተበላሸ፤ የአቅራቢው ሰራተኞች


የግል ንብረት ተጠያቂ አይሆንም፡፡

59.16 ተቀጣሪዎቹ የአገልግሎት አቅርቦት በሚያከናውኑበት ወቅት ከመደበኛው ሰዓት በላይ


መስራት እንደሌለባቸውና በዚህም የተነሳ የሚሰጡትን አገልግሎት መስፈርት እንዳይጎዳ
የማረጋገጥ የአቅራቢው እና የተቀጣሪዎቹ የጋራ ሀላፊነት ነው፡፡ አንዳንዱ ሰራተኛ
የሰራበትን ሰዓት መዝግቦ መያዝ የአቅራቢው ሀላፊነት ነው፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
50/60
60. ቁልፍ ሰራተኞች

60.1 ሁለቱም ወገኖች ቁልፍ ሰራተኛ በትክክለኛው ቀን ለመቅጠር ይስማምሉ፡፡ ውሉን


በሚከናውኑበት ወቅት ንዑስ ተቋራጩ ከግዥ ፈፃሚው አካል በቅድሚያ የፅሁፍ
ስምምነት ሳያገኝ ማንኛውም ቁልፍ ሰራተኛ ከተመደበበት የሥራ ድርሻ አለማንሳቱን
ወይም አለመተካቱን አቅራቢው ያረጋግጣል። ከተቻለ አቅራው ቢያንስ ከሦስት ወር
በፊት ማንኛውንም ቁልፍ ሰራተኛ ከተመደበበት ሥራው የመተካት ፍላጎቱን በጽሁፍ
ማስጠንቀቂያ መስጠት አለበት፡፡

60.2 ግዥ ፈፃሚው አካል በአቅራቢው ወይም በንዑስ ተቋራጩ ማንኛውንም ተገቢ ቁልፍ
ሰራተኛ ምትክ ለመመደብ ስምምነቱን ለመስጠት ምክንያት ሳይኖረው ማዘግየት
የለበትም፡፡ ግዥ ፈፃሚው አካል የቁልፍ ሰራተኛን ሚናዎች ለመተካት የቀረበውን እጪ
ተወዳዳሪ ከመመደቡ በፊት የቃል መጠይቅ ሊያደርግ ይችላል፡፡

60.3 አቅራቢው ቁልፍ ሰራተኞቹ አግባብ ያለው አገልግሎቶች ለማቅረብ አስፈላፊጊ


መሆናቸውን ለግዥ ፈፃሚው አካል ያረጋግጣል፡፡ አቅራቢው የማንኛውም ቁልፍ ሰራተኛ
የሥራ ድርሻ ከ 10 ቀን ላልበለጠ ጊዜ ባዶ አለመሆኑን፣ ማንኛውም ተተኪ ቀድሞ
በቦታው ላይ የነበረውን የሥራ ድርሻ ለመሸፈን ከእሱ የስልጠና ብቃትና ልምድ እኩል
ወይም የበለጠ ልምድና ዕውቀት ያለው/ያለት፤ በቁልፍ ሰራተኛው አባል የሥራ ድርሻ ላይ
የተሰጠውን ግዳጅ እሱ ወይም እሷ በተተካ/ች ጊዜ በሙሉ ችሎታና ሀላፊነት መወጣን
መቻላቸውን ያረጋግጣል፡፡

60.4 በተለየ ሁኔታ ካለተገለፀና ግዥ ፈፃሚው አካል በቅድሚያ በፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ካልሰጠ
በስተቀር አቅራቢው በተቻለ መጠን እያንዳንዱ ቁልፍ ሰራተኛ ለተወሰነ ጊዜ ስራው ላይ
እንዲቆይ ለማድረግ ጥረት ያደርጋል። የውሉ ሁኔታዎች በብቃት መፈፀሙንም ማረጋገጥ
አለበት፡፡ በሕግ የተሰጠውን ግዳጅ ሳይዘነጋ እስከሚችለው መጠን በመሥራት አቅራቢው
የሁሉንም የቁልፍ ሰራተኞች አገልግሎቶች እንደያዘ ለመቀጠል ሁሉንም ምክንያታዊ
የሆኑ እርምጃዎች መውሰዱን ያረጋግጣል፡፡

60.5 ግዥ ፈፃሚው አካል በአቅራቢው ሠራተኞች የሚፈፀሙ ተጨማሪ የስራ ድርሻዎች


መሠረት ግለሰቦችን እንደ ተጨማሪ ቁልፍ ሰራተኛ መምረጥ ይችላል፡፡ አቅራቢው
ተጨማሪ ቁልፍ ሰራተኛ በግዥ ፈፃሚው አካል ስለተመረጠ ምክንያታዊ ባልሆነ መንገድ
ብቃቱን ከማረጋገጥ መቆጠብ የለበትም፡፡ ማረጋገጫውን ተከትሎ የተመረጠው ሰራተኛ
በአቅራቢው የቁልፍ ሰራተኞች ዝርዝር ውስጥ ይካተታል፡፡ ግዥ ፈፃሚው አካል
ምክንያታዊ በሆነ ሁኔታ አንድ ቁልፍ ሰራተኛ አባል ስራው አጥጋቢ አይደለም ብሎ ከወሰነ
አቅራቢው ከሥራ እንዲያስወግደው ማዘዝ ይችላል፡፡

60.6 ግዥ ፈፃሚው አካል ማንኛውም አባል በቁልፍ ሰራተኛ ስራ ድርሻ ላይ ለመመደብ የወጣ
ወጪ ተጠያቂ አይሆንም። ከዚህ ጋር ተያይዞ ለሚቀርብ ማንኛውም ተጠያቂነት
አቅራቢው ሀላፊነት ይወስዳል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
51/60
60.7 አገልግሎቶቹን ለማከናወን የተመደቡ ማንኛውም ቁልፍ ሰራተኞች ስማቸው፤
ኃለፊነታቸው፣የሥራቸው መግለጫ፤ እና በሥራ ላይ የሚቆዩበት ጊዜ በዝርዝር በውሉ
ውስጥ መጠቀስ አለበት፡፡

61. የሠራተኛ አስተዳደርና ቁጥጥር

61.1 ማንኛውም ማስታወቂያ፤ መረጃ፣ መመሪያ ወይም የተሰጡ ሌሎች ግንኙነቶች ለውሉ
የሥራ መሪ የተሰጠ ወይም የተላከ ለአቅራቢው እንደተሰጠ ወይም እንደተላከ ተደርጎ
ይወሰዳል፡፡

61.2 የውሉ ሥራ መሪ በቢጋሩ መሰረት ተስማሚና ብቁ ስልጠና ሊኖረው ይገባል፡፡


በተጨማሪም የሥራ ታሪኩ/ የሕይወት ታሪኩ በስልጣን ያለው ሀላፊ እንዲጸድቅ ከቃለ
መጠይቅ አስቀድሞ መቅረብ አለበት፡፡

61.3 አቅራቢው የሾመውን የሥራ መሪ ማንነት እና ማንኛውም ተከታይ ሹመት ወዲያውኑ


ስልጣን ላለው ሀላፊ በጽሁፍ ማስታወቂያ መስጠት አለበት፡፡ ግዥ ፈፃሚው አካል
ማስታወቂያ እሰካልተሰጠው ድረስ ከዚህ በፊት በማስታወቂያ ስልጣን ላለው ሀላፊ
የተገለጠው ሰው እንደ ሥራ መሪ አድርጎ መቁጠር መብቱ ነው፡፡

61.4 አቅራቢው አገልግሎቶች በማቅረብ ሀላፊነት ላይ ባለበት ጊዜ የውሉ ሥራ መሪ ወይም


በእሱ ስም እንዲሰራ በአግባቡ ስልጣን የተሰጠው ብቁ፣ ችሎታ ያለው ምክትል መኖሩን
ለግዥ ፈፃሚው አካል ማረጋገጥ አለበት፡፡

61.5 አቅራቢው ስልጣን ላለው ሀላፊ ለተወሰነ የሥራ ጊዜ የውሉ ሥራ ሀላፊ ምክትል ሆኖ
የሚሰራ ሰው ማንነት የውሉን የሥራ ጊዜ ከመጀመሩ በፊት ማስታወቅ ይገባዋል፡፡

61.6 የውሉ ሥራ መሪ ወይም የእሱ ምክትል ስልጣን ላለው ሀላፊን እና ማናቸውም ሌሎች
የግዥ ፈፃሚው አካል ተቆጣጣሪ ሠራተኛ በየጊዜው ምክንያታዊና አስፈላጊ በሆነ ጊዜ
በውሉ መሠረት ቀልጣፋ አገልግሎቶች ለመስጠት ያማክራል፡፡

61.7 ከውሉ ስራ መሪ በተጨማሪ አቅራቢው በቂ ተቆጣጣሪ ሰራተኛ ያሟላል፣ ይኸውም


የአቅራቢው ሰራተኞች በሥራ ቦታ በአገልግሎቶች አቅራቦት ወይም ስራ ላይ በሚሆኑበት
ወቅት በበቂ ሁኔታ ቁጥጥር መደረጉን እና በማንኛውም ጊዜ የተሰጣቸውን ግዳጆች
በአግባቡ እንደሚያከናውኑ ማረጋገጥ አለበት፡፡

61.8 ሁሉም የውል ሥራ መሪ እና በተቆጣጣሪነት የሥራ ደረጃ በቢጋሩ መሰረት የተሾሙ ሰዎች
ስልጣን ባለው ሀላፊ ተቀባይነት ማግኘት አለባቸው፣ እሱም ማንኛውንም እጪ ተወዳዳሪ
ምደባ ተገቢ አይደለም ብሎ ያመነበትን የማገድ መብት አለው፡፡

61.9 የአቅራቢው ሠራተኞች በአገልግሎት አሰጣጡ ወቅት በአቅራቢው ተቆጣጣሪ ሰራተኛ


ቁጥጥር ስር መሆን አለባቸው፡ ነገር ግን በግዥ ፈፃሚው አካል የሥራ ቦታ ላይ በተገኙ ጊዜ
በግዥ ፈፃሚው አካል ተቆጣጣሪ ሰራተኛ ማንኛውም አገልግሎት አፈፃፀምን በተመለከተ
የሚሰጣቸው አግባብነት ያለው መመሪያ ያከብራሉ።

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
52/60
61.10 አቅራቢው ሰራተኞቹ ግዴታቸውን ሲፈጽሙ እና በግዥ ፈፃሚው አካል የሥራ ቦታ
በተገኙ ጊዜ ስነ ሥርዓት በተሞላበት ሁኔታ ስራቸውን እንዲያከናውኑና ተቀባይነት ያለው
ሥነ ምግባር መከተላቸውን ያረጋግጣል፡፡ የአቅራቢው ሰራተኞች ምክንያት በሌለው እና
አስፈላጊ ባልሆነ ምክንያት የግዥ ፈፃሚው ሰራተኛ ወይም ጎብኝዎች ወይም
ማንኛውም ሌላ የአቅራቢው ሰራተኞች መደበኛ ሥራና እንቅስቃሴ ማወክና በመጥበጥ
የለባቸውም፡፡

62. የሰራተኛ የሥራ ሰዓት

62.1 በቢጋሩ ወይም በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተለየ ሁኔታ ካልተወሰነ በስተቀር
አገልግሎቱ መደበኛ የሥራ ሰዓትን መሰረት አድርጎ በግዥ ፈፃሚው አካል የሥራ ቦታ
የሚከናወን ይሆናል፡፡

63. ሠራተኛን ስለመተካት

63.1 አቅራቢው ስምምት የተደረገባቸውን የተቀጠሩ ሰራተኞች ከግዥ ፈፃሚው አካል


በቅድሚያ የፅሁፍ ማረጋገጫ ሳያገኝ መለወጥ አይችልም፡፡ በሚከተሉት ምክንያቶች
የተነሳ አቅራቢው በራሱ ተነሳሽነት ተቀጣሪ ሰራተኛን ለመተካት ሀሳብ ማቅረብ
ይችላል፡፡

(ሀ) በአደጋ በተፈጠረ አጋጣሚ የሰራተኛ አባል መሞት መታመም፤


(ለ) በማንኛውም ከቁጥጥሩ በላይ በሆነ ምክንያት ማንኛውም የሰራተኛው አባል
መተካት አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ (ለምሳሌ ሥራ መልቀቅ)፤

63.2 በተጨማሪም በአፈፃፀም ሂደት ውስጥ በፅሁፍ እና ምክንያታዊ የሆነ መሰረት ያለው
ጥያቄ ሲቀርብ፣ ግዥ ፈፃሚው አካል አንድን ሰራተኛ ብቃት የሌለው እና በውሉ ውስጥ
የተሰጠውን የሥራ ድርሻ በአግባቡ መወጣት አይችልም ብሎ ከአሰበ ተተኪ ሊጠይቅ
ይችላል፡፡

63.3 ግዥ ፈፃሚው አካል ምክንያቱን በመግለፅ የአቅራቢው የሰራተኛ አባል የሆነ ወይም የሥራ
ቡድን አባል የሆነ ከሥራ እንዲያስወጣ ከጠየቀ፤ አቅራቢው ሰራተኛው የሥራ ቦታውን
በሰባት ቀን ውስጥ መልቀቁን እንዲሁም በውሉ ውስጥ ከተሰጠው ሥራ ጋር ወደፊት
ምንም አይነት ግንኙነት እንደማይኖረው ማረጋገጥ አለበት፡፡

64. ጊዜን ስለማራዘም

64.1 በውሉ አፈፃፀም ሂደት በማንኛውም ጊዜ አቅራቢው ወይም ንዑስ ተቋራጩ የዕቃዎቹን
ርክክብ ወይም የተያያዥ አገልግሎቶች አፈፃፀምን በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ
54 መሠረት ለማጠናቀቅ የሚያስተጓጉሉ ሁኔታዎች ሲያጋጥሙት የችግሩ መንስኤዎችና
ችግሩን ለመፍታት የሚወስደውን ጊዜ በመግለፅ በአስቸኳይ ለግዥ ፈፃሚው አካል
በፅሑፍ ማስታወቅ አለበት፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካልም ማስታወቂያውን እንደተቀበለ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
53/60
ሁኔታውን ገምግሞ በራሱ ፍላጐት የአቅራቢውን የአፈፃፀም ጊዜ ማራዘም ይችላል፡፡ ይህ
በሆነ ጊዜ ተዋዋዮቹ የተራዘመውን ጊዜ ውሉን በማሻሻል ያፀድቁታል፡፡

64.2 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 19 መሰረት በአስገዳጅ ሁኔታዎች ምክንያት


ከአቅም በላይ በሆነ ሁኔታ ካልሆነ በስተቀር ወይም በዚህ ንዑስ አንቀጽ 64.1 መሠረት
የጊዜ ማራዘሚያ ካልተሰጠው በስተቀር አቅራቢው የውል ግዴታውን አፈፃፀም
ቢያዘገየው በአንቀጽ 27 መሠረት የጉዳት ካሣ እንዲከፍል ይደረጋል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
54/60
ክፍል 8: ልዩ የውል ሁኔታዎች

ማውጫ

ሀ. አጠቃላይ ሁኔታዎች......................................................................................................................1
ለ. ውል..........................................................................................................................................1
ሐ. የግዥ ፈፃሚው አካል ግዴታዎች......................................................................................................3
መ. ክፍያ........................................................................................................................................3
ሠ. የአቅራቢው ግዴታዎች..................................................................................................................3
ረ. ውል ስለመፈፀም..........................................................................................................................4

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
VIII/IX
ክፍል 8: ልዩ የውል ሁኔታዎች

የሚከተሉት ልዩ የውል ሁኔታዎች አጠቃላይ የውል ሁኔታዎችን የሚያሟሉ ናቸው፡፡ በማንኛውም


ጊዜ በልዩ የውል ሁኔታዎችና በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች መካከል ያለመጣጣም በሚኖርበት ጊዜ
በዚህ ልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ የተጠቀሱት ድንጋጌዎች በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ውስጥ
ከተጠቀሱት የበላይነት ይኖራቸዋል፡፡

አጠቃላይ የውል
ሁኔታዎች (አ.ው.ሁ) ልዩ ውል ሁኔታዎች
አንቀጽ መለያ

ሀ. አጠቃላይ ሁኔታዎች

የግዥው መለያ ቁጥር፡ [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]


አ.ው.ሁ. 1.2 (ቀ) የግዥ ፈፃሚ አካል፡ [የግዥ ፈፃሚ አካል ሙሉ ስም ይግባ]
አ.ው.ሁ. 1..2 (ፐ) አቅራቢው፡ [የአቅራቢው ሙሉ ስም ይግባ]

ለ. ውል

አ.ው.ሁ. 7.1 (ቀ) በአ.ው.ሁ አንቀጽ 7.1 ከተዘረዘሩት ሰነዶች በተጨማሪ የሚከተሉት ሰነዶች
የውሉ አካል ናቸው፡፡
ሀ.
ለ.
ሐ.
አ.ው.ሁ 7.3 የግዥ ፈፃሚው አካል አድራሻ እንደሚከተለው ይሆናል፡፡
ተወካይ /ኃላፊ [ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስምና ሀላፊነት ይግባ]
የ.ፖ.ሳ ቁጥር [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
ፖስት ኮድ [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
አገር ኢትዮጵያ
የስልክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ ቁጥር ይግባ]
የፋክስ አድራሻ [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ ቁጥር ይግባ]
ኢሜይል አድራሻ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]
የአቅራቢው አድራሻ እንደሚከተለው ይሆናል
ተወካይ/ኃላፊ [ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስምና ሀላፊነት ይግባ]
የ.ፖ.ሳ ቁጥር [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
ፖስት ኮድ [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
አገር [አገር ይግባ]
የስልክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ ቁጥር ይግባ]
የፋክስ አድራሻ [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ ቁጥር ይግባ]
ኢሜይል አድራሻ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]
አ.ው.ሁ. 7.5 የውሉ ጊዜ [የውሉ ጊዜ ይግባ] ነው

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/4
አ.ው.ሁ. 8.1 ውሉ የሚገዛበት ህግ: [ውሉ የሚገዛበት ህግ ይግባ] ነው።
አ.ው.ሁ 9.1 የውሉ ቋንቋ: [ቋንቋ ይግባ] ነው።
አ.ው.ሁ. 10.2 እ 10.3 ለግዥ ፈፃሚው አካል ማስታወቂያ የሚላከው በሚከተለው አድራሻ ነው።
ግዥ ፈፃሚው አካል [የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]
ጉዳዩ የሚመለከተው [ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስምና ሀላፊነት ይግባ]
ሰው ስም
የቢሮ ቁጥር [ቢሮ ቁጥር ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
ፖ.ሣ. ቁጥር [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
ፖ.ሣ. ኮድ [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
አገር ኢትዮጵያ
የስልክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ ቁጥር ይግባ]
የፋክስ አድራሻ [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ ቁጥር ይግባ]
ኢሜይል አድራሻ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]
ለአቅራቢው ማስታወቂያ የሚላከው በሚከተለው አድራሻ ነው
አቅራቢው [የአቅራቢው ስም ይግባ]
ጉዳዩ የሚመለከተው [ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
ሰው ስም
የቢሮ ቁጥር [ቢሮ ቁጥር ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
ፖ.ሳ.ቁጥር [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
ፖስት ኮድ [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
አገር ኢትዮጵያ
የስልክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ ቁጥር ይግባ]
የፋክስ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ ቁጥር ይግባ]
ኤሜይል አድራሻ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]
አ.ው.ሁ. 17.1 የጨረታ ዋጋ ማስረከቢያ ጊዜ ካለፈ በኋላ በህጐችና ደንቦች ላይ ለውጦች ሲኖሩ
ማለትም የግዥ መጠን መቀነስ ወይም መጨመር ወይም ማስረከቢያ ቀን
ሲለወጥ በተቻለ መጠን ለውጦቹ በአቅራቢው የውል ግዴታ አፈፃፀም ላይ
ሊያስከትሉ የሚችሉትን ጉዳት በመገምገም ማስተካከያ ያደርጋል፡፡
አ.ው.ሁ 18.1 ከኢትዮጵያ ውጭ ለሚቀርቡ ዕቃዎች አቅራቢው ከሚከተሉት በስተቀር
አስፈላጊ የሆኑ ታክሶችና የጉምሩክ ግዴታዎች፣ የንግድ ፈቃድ ክፍያዎችና
ተመሳሳይ ግዴታዎችን የማሟላት ኃላፊነት አለበት፡፡ [አቅራቢው
የማይጠየቅባቸው ጠቃሚ የሆኑ የታክሶችና የጉምሩክ ግዴታዎች ዝርዝር ይግባ]
ሀ.
ለ.
ሐ.
አ.ው.ሁ 26.4 ዋስትናው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ [ዋስትናው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ይግባ፣ ይህ
በአብዛኛው ጊዜ ሲሆን ሆኖም ተሽከርካሪዎች የተጓዙበት ኪሎ ሜትር ወይም
የፋብሪካዎች ስራ ሰአት ሊሆን ይችላል]__ ነው
አ.ው.ሁ 29.1 አቅራቢው ስራውን የሚጀምረው ውሉ ከተፈረመ በኋላ ባሉት [ጊዜ በቀን
ይግባ] ____ ቀናት ውስጥ ነው።

ሐ. የግዥ ፈፃሚው አካል ግዴታዎች

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/4
አ.ው.ሁ 33.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በይዞታው ስር ያሉ ከውሉ አፈፃፀም ጋር ተገቢነት
ያላቸውን የሚከተሉትን መረጃዎች እና ሰነዶች ለአቅራቢው ይሰጣል፡፡
ሀ.
ለ.

መ. ክፍያ

አ.ው.ሁ 35.7 እና የእያንዳንዱ የተወሰነ ኢለመንት ክፍልፋይ እና ትክክለኛ የኤለመንቶች ዑደት


35.13 በስሌቱ ውስጥ የሚጨመረው የዋጋ ማስተካከያ እንደሚከተለው ይሆናል፡፡
[ተግባራዊ የሚሆነው ክፍልፋይና ቀመር ይግባ]
ሀ.
ለ.

አ.ጠ.ው 36.6 የግዥ ፈፃሚው አካል የውሉን ዋጋ ለአቅራቢው በ ጊዜ [የቀናት ብዛት ይግባ]
ውስጥ ይከፍላል፡፡
አ.ወ.ሁ 36.7 ሁሉም ክፍያዎች ለአቅራቢው የሚከፈሉት በ____ይሆናል። [ የመገበያያ ገንዘብ
አይነት ይግባ]

ሠ. የአቅራቢው ግዴታዎች

አ.ው.ሁ 38.4 (ለ) የግዥ ፈፃሚው አካል በቅድሚያ ማፅደቅ አለበት።


አ.ው.ሁ 42.2 (ለ) አጠቃላይ ተጠያቂነት መጠን የሚሆነው ___ ነው። [አጠቃላይ የተጠያቂነት
መጠን ይግባ]
አ.ው.ሁ 51.1 የውል ማስከበሪያ ዋስትና መጠን የሚሆነው _____ ነው። [የውል አፈጻጸም
ዋስትና መጠን አመልክት]____
አ.ው.ሁ 51.3 ተቀባይት ያላቸው የውል ማስከበሪያ ዋስትና አይነቶች የሚከተሉት ናቸው።
[በግዥ ፈፃሚው አካል ተቀባይነት ያላቸው የውል ማስፈፀምያ ዋስትና ስምና
መግለጫ ይግባ]
ሀ.
ለ.
የገንዘቡ ዓይነት [የውል ዋስትና መገበያያ ገንዘብ አይነት አመልክት] ___
ይሆናል፡፡
አ.ው.ሁ 51.4 የውል ማስከበሪያ ዋስትና ክፍያው ነፃ የሚሆነው (የሚለቀቀው) በ [በአ.ው.ሀ
51.4 መሰረት ወይም የውል ማስከበሪያ ዋስትና በምን አይነት ሁኔታ ነፃ
እንደሚሆን ይግባ]___ ነው።

ረ. ውል ስለመፈፀም

አ.ው.ሁ 52.1 የአገልግሎቶች ስፋት የሚተረጎመው [ክፍል 6፣ የፍላጎቶች መግለጫ ወይም


የአቅርቦት ወሰን የት እንደሚተረጎም ይግባ]
አ.ው.ሁ 52.2 አቅራቢው አገልግሎቶቹን የሚያቀርብበተ ቦታ [የማስረከብያ ቦታ ይዘርዘር]
አ.ው.ሁ 62.1 የአቅራቢው የሥራ ሰዓት ይገለፅ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/4
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
4/4
ክፍል 9: የውል ቅፆች

ማውጫ

ሀ. የማዕቀፍ ስምምነት........................................................................................................................1
1. መነሻ..................................................................................................................................1
2. የማዕቀፍ ስምምነት.................................................................................................................2
3. የማዕቀፍ ስምምነቱ ቃሎች........................................................................................................3
4. የማዕቀፍ ስምምነቱ የተፈጻሚነት ወሰን........................................................................................3
5. የአቅራቢነት ሀላፊነት ስለመስጠት...............................................................................................4
6. ሁሉን አቀፍ ነት.....................................................................................................................4
7. የውል ሰጪው አካል አቋም.......................................................................................................4
8. የማዕቀፍ ስምምነት አፈጻጸም- ልዩ ውል ስለመፈፀም.......................................................................5
9. የዋጋ አወሳሰን.......................................................................................................................6
10. ዋጋ መስጠት.....................................................................................................................6
11. ግንኙነት..........................................................................................................................7
12. በግዥ ፈጻሚ አካላት ላይ ስለሚደረግ ለውጥ.............................................................................7
13. ልዩ ውል ሲመሰረት ስለሚፈጸም ክፍያ.....................................................................................8
14. ልዩ ልዩ...........................................................................................................................8
ለ. የውል ማስከበሪያ ዋስትና..............................................................................................................10
ሐ. የቅድሚያ ክፍያ ዋስትና................................................................................................................11

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
IX/IX
ሀ. የማዕቀፍ ስምምነት

ግዥው የሚፈፀመው፡- [የአገልግሎቶች አይነት ይግባ]

የግዥ መለያ ቁጥር፡

ይህ የግዥ ማዕቀፍ ስምምነት ዛሬ [ቀን ይግባ] ወር [ወር ይግባ] ዓ.ም. [ዓ.ም. ይግባ] በአንድ ወገን
[የግዥ ፈፃሚው አካል ስም ይግባ] በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አድራሻ
[አድራሻ ይግባ] (በዚህ ስምምነት "ውል ሰጪ ባለሥልጣን" እየተባለ በሚጠራው)፣

እና በሌላ ወገን

በ [የአቅራቢው ስም ይግባ] በ የተመዘገበ አድራሻ [የአቅራቢው አድራሻ ይግባ] ያለው


(በዚህ ስምምነት “አቅራቢ” እየተባለ በሚጠራው)፣ መካከል የተፈረመ ነው፡፡

መግቢያ

(ሀ) ውል ሰጪው ባለሥልጣን ለተወሰኑ ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች (በዚህ ስምምነት


"ዕቃዎች" እየተባሉ ለሚጠቀሱት አቅርቦት ከውሉ በአባሪነት በተያያዘው ሰነድ ዝርዝር
በተገለጸው መሠረት ለአቅራቢው ጥያቄ በማቅረቡ (ወይም ሌላ አቅራቢ መሰየም የሚችል
በመሆኑ)፤

(ለ) አቅራቢው ለሥራው የሚያስፈልገው ችሎታ፣ የሠራተኛና የቴክኒክ አቅም ያለው መሆኑን
በመግለጹና ዕቃዎቹንና ተያያዥ አገልግሎቶችን በውሉ ቃሎችና ሁኔታዎች መሠረት ለማቅረብ
በመስማማቱ፤

በሁለቱ ወገኖች መካከል የሚከተለው ስምምነት ተደርሷል፡፡

1. መነሻ

1.1 ውል ሰጪው ባለሥልጣን በማዕቀፍ ስምምነቱ በተገለጸው መሠረት ለተወሰኑ


አገልግሎቶች ግዥ በመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ስም የማዕቀፍ ስምምነት አድርጓል፡፡

1.2 በዚህ የማዕቀፍ ስምምነት አንቀጽ 8 መሠረት የግዥ ማዕቀፉን መጠቀም የሚችሉት ሙሉ
በሙሉ ወይም በከፊል የፌዴራል መንግሥት ባለበጀት የመንግሥት መስሪያ ቤቶች፣
የትምህርት ተቋማት፣ የመንግሥት ተቋማትና ሌሎች መሰል አካላት ዝርዝር በመንግሥት
ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ድረ-ገጽ http://www.ppa.gov.et ተገልጾአል፡፡ በዚህ
የማዕቀፍ ስምምነት ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የፌዴራል መንግሥት ባለበጀት
የመንግሥት መስሪያ ቤቶች፣ የትምህርት ተቋማት፣ የመንግሥት ተቋማትና ሌሎች መሰል
አካላት ግዥ ፈጻሚ አካላት እየተባሉ ይጠቀሳሉ፡፡

1.3 ውል ሰጪው ባለሥልጣን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል በፌዴራል መንግሥት ባለበጀት


የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች፣የትምህርት ተቋማት፣ የመንግሥት ተቋማትና ሌሎች መሰል
አካላት ዝርዝር ላይ በቅድሚያ ለአቅራቢው የአንድ ወር ማስታወቂያ በመስጠት በየጊዜው
ማሻሻያ ሊያደርግ ይችላል፡፡

1.4 የአገልግሎት ግዥ ማዘዣ የሚሰጠው ግዥ ፈጻሚ አካል ከመንግሥት መሥሪያ ቤቶች


አንዱ ሲሆን የሚሰጠው የግዥ ማዘዣ በውሉ ቃሎች መሠረት ሆኖ የግዥ ውሉና
በአቅራቢው ስምምነት የተደረገባቸው የውል ሁኔታዎች ለአገልግሎቶቹ ግዥ ተፈጻሚ
ይሆናሉ፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
1/11
2. የማዕቀፍ ስምምነት

2.1 ይህ የማዕቀፍ ስምምነት የሚከተሉትን ሰነዶች ያካትታል፡

1. ስምምነት

2. ልዩ የውል ሁኔታዎች

3. አጠቃላይ የውልሁኔታዎች

4. የጨረታ ማቅረቢያ ሰነድና አባሪዎች

5. የዋጋ ዝርዝር

6. ተቀባይነት ያላቸው ዕቃዎች ዝርዝርና የእያንዳንዱ ዕቃ ዋጋ

7. የተጫራች የህጋዊነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀትና አባሪዎች

8. የቴክኒክ ዝርዝር፣ የቴክኒክ መወዳደሪያ ሀሳብ ማቅረቢያ፣ የህጋዊነት ማረጋገጫና


አባሪዎች

9. ሌሎች ________________

2.2 የዚህ ማዕቀፍ ስምምነት አላማ ስምምነት በተደረገበቸው የተወሰኑ የአገልግሎት


አይነቶችና ስምምነት በተደረገበት ዋጋ መሠረት አቅራቢው ለግዥ ፈጻሚው አካል
የሚያቀርበውን የአገልግሎት ዝርዝር ለመወሰን ነው፡፡

2.3 የማዕቀፍ ስምምነቱ በፍላጎት መግለጫው ክፍል 6 በዝርዝር የተገለጸውን የአገልግሎቶች


አቅርቦት የሚመለከት ነው፡፡

2.4 የማዕቀፍ ስምምነቱ ሰነዶች ተደጋጋፊነት ያላቸው ሲሆን በዚህ የማዕቀፍ ስምምነት
ለሚሰጠው የግዥ ማዘዣ ትክክለኛ አፈጻጸም፣ የሚያስፈልገውን የአግልግሎት ዝርዝር
ለማካተትና ለማመልከት ታስበው የተዘጋጁ ናቸው፡፡ በማዕቀፍ ስምምነቱ ሰነዶችና
በማዘዣው ዝርዝር መካከል ልዩነት በሚፈጠርበት ጊዜ ሰነዶቹ ከላይ በተቀመጡት ቅደም
ተከተል መሰረት ተፈጻሚነት ይኖራቸዋል፡፡

2.5 የዚህ የማዕቀፍ ስምምነት አካል ሆኖ በተለየ መንገድ ካልተገለጸ በስተቀር ይህን የማዕቀፍ
ስምምነት ወይም በዚህ ስምምነት የተገለጸውን አገልግሎት የሚመለከት በቅድሚያ
የሚደረግ ማንኛውም ድርድር በጽሁፍ ሆኖ የዚህ የማዕቀፍ ስምምነት አካል ተደርጎ
በአባሪነት መያያዝ አለበት፡፡ በዚህ የማዕቀፍ ስምምነት ድንጋጌዎች የሚደረግ ማንኛውም
ለውጥ ወይም ማሻሻያ ፣ በማዕቀፍ ስምምነቱ ሰነዶችና አማራጭ ጊዜዎችን በሚመለከት
የሚደረግ ማንኛውንም ለውጥ ጨምሮ፣ በጽሁፍ መደረግ ያለበት ሆኖ ከማዕቀፍ ስምምነቱ
ጋር በአባሪነት መያያዝ አለበት፡፡

3. የማዕቀፍ ስምምነቱ ቃሎች

3.1 የማዕቀፍ ስምምነቱ በመጨረሻው ተዋዋይ ወገን ከተፈረመበት ቀን ጀምሮ ሥራ ላይ


ይውላል፡፡

3.2 የማዕቀፍ ስምምነቱ ሥራዎች ስምምነቱ ስራ ላይ ከሚውልበት ቀን በፊት ሊጀመሩ


አይችሉም፡፡ ውል ከመፈረሙ በፊት ወይም የግዥ ትዕዛዝ ከመሰጠቱ በፊት በማንኛውም
ሁኔታ አገልግሎት የመስጠት ትግበራ አይጀመርም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
2/11
3.3 የማዕቀፍ ስምምነቱ በልዩ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 7.6 ለተገለጸው ጊዜ የተደረገ ሲሆን
ይህ ሥራ ላይ መዋል ከሚጀምርበት ቀን ጀምሮ የጸና ይሆናል፡፡ የውል ጊዜውና በማዕቀፍ
ስምምነቱ የተገለጸ ማንኛውም ሌላ ጊዜ በሌላ መንገድ ካልተገለጸ በስተቀር በተከታታይ
ባሉ ቀናት ይሰላል፡፡

3.4 የውል ወይም የግዥ ማዘዣ ቅፆች የማዕቀፍ ስምምነቱ ጊዜ ከማብቃቱ በፊት ተፈርመው
መመለስ አለባቸው፡፡ የማዕቀፍ ስምምነቱ የውል ወይም የግዥ ማዘዣ ጊዜ ካበቃ በኋላም
ተፈጻሚነቱ ይቀጥላል፤ ሆኖም ከስድስት ወር መብለጥ የለበትም፡፡

3.5 በአንዱ ተዋዋይ ወገን የፅሁፍ ማስታወቂያ በተቃራኒው ካልተላከ እና ሌላኛው ወገን
በአንቀጽ 3.3 የተጠቀሰው ጊዜ ከማብቃቱ በፊት ካልተቀበለ በስተቀር የመሰረታዊ
ስምምነት ማዕቀፍ ለአንድ አመት ባለበት ሁኔታ ሊታደስ ይችላል፡፡ መታደሱ ማንኛውንም
ማስተካከያ ወይም ያለውን ግዴታዎች መተውን አያመለክትም፡፡

4. የማዕቀፍ ስምምነቱ የተፈጻሚነት ወሰን

4.1 የማዕቀፍ ስምምነቱ በውል ሰጪው ባለስልጣን፣ በግዥ ፈጻሚ አካላትና የተወሰኑ
አገልግሎቶችን ለግዥ ፈጻሚ አካላት ወይም ለውል ሰጪው ባለስልጣን በሚያቀርበው
አቅራቢ መካከል በሚደረግ ግንኙነት ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

4.2 በማዕቀፍ ስምምነቱ ጊዜ ውል ሰጪው ባለስልጣንና ግዥ ፈጻሚ አካላት ከአቅራቢው


ማንኛውንም ዕቃ ግዥ የመፈጸም ግዴታ የሌለባቸው መሆኑን አቅራቢው አረጋግጧል፡፡

4.3 በዚህ የማዕቀፍ ስምምነት መሠረት በጨረታ ማስታወቂያው የሚገለጸው አመታዊ


የፍላጎት መጠን ግምት ብቻ ሲሆን ውል ሰጪው ባለሥልጣን ስለ ግምቱ ትክክለኝነት
ኃላፊነት የለበትም፡፡

4.4 በዚህ የማዕቀፍ ስምምነት መሠረት ለሚገዛ የማንኛውም አገልግሎት ብዛትና ዋጋ ውል


ሰጪው ባለሥልጣን ወይም ማንኛውም ግዥ ፈጻሚ አካል ኃላፊነት ወይም ግዴታ
የለባቸውም፤ አቅራቢውም ይህንኑ ግዴታ ወይም ኃላፊነት መነሻ በማድረግ የማዕቀፍ
ስምምነት አለማድረጉን ያረጋግጣል፡፡

4.5 ውል ሰጪው ባለስልጣንና አቅራቢው ይህ የውል ስምምነት በፍላጎት መግለጫው


(በስፔስፊኬሽን) ለተገለጹት አገልግሎቶች ግዥ ተፈጻሚነት እንደሚኖረው
ተስማምተዋል፡፡

4.6 አቅራቢው በዚህ የማዕቀፍ ስምምነት ቃሎች ተስማምቷል፤ በተጨማሪም የማዕቀፍ


ስምምነቱ በዚህ ብቻ ሳይወሰን ከአቅራቢው ጋር የተደረገ ስምምነት ጨምሮ ከማንኛውም
ሌላ ስምምነት በላይ ተፈጻሚነት እንደሚኖረው በግልጽ ተስማምቷል፡፡

5. የአቅራቢነት ሀላፊነት ስለመስጠት

5.1 ውል ሰጪው ባለስልጣን ወደፊት በውሉ የተገለጹት አገልግሎቶችን ሊያቀርቡ የሚችሉ


ብቁ አቅራቢዎችን ይመርጣል፤ አቅራቢውም በውል ሰጪው ባለስልጣን ወይም
በማንኛውም ግዥ ፈጻሚ አካል ለሚሰጠው የውል ስምምነት ብቁ ተደርጎ ይወሰዳል፡፡

6. ሁሉን አቀፍ ነት

6.1 የማዕቀፍ ስምምነቱን መፈፀም በውል ሰጪው ባለስልጣን ወይም በግዥ ፈጻሚው አካል
ላይ በማንኛውም ሁኔታ የግዥ ማዘዣ ለአቅራቢው የመስጠት ግዴታን አያስከትልም፡፡
አቅራቢው በማዕቀፍ ስምምነቱ መሠረት የውል ስምምነት ካላደረገ በስተቀር በማንኛውም
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
3/11
ግዥ ፈጻሚ አካል ላይ (ውል ሰጪውን ባለስልጣን ጨምሮ) ማንኛውንም የክፍያ ጥያቄ
ማንሳት አይችልም፡፡ የማዕቀፍ ስምምነቱ ድንጋጌዎች ተፈጻሚነት የሚኖራቸው
አቅራቢው ከውል ሰጪው ባለሥልጣን ወይም ከግዥ ፈጻሚው አካል የተወሰኑ የውል
ስምምነቶች ሲፈጽምና የግዥ ትዕዛዝ ሲሰጠው ብቻ ይሆናል፡፡

6.2 አቅራቢው ከዚህ የማዕቀፍ ስምምነት ጋር በተያያዘ በማንኛውም ጉዳይ የማንኛውም ግዥ


ፈጻሚ አካል ብቸኛ አቅራቢ ሆኖ አይሾምም፡፡ ማንኛውም ግዥ ፈጻሚ አካል (ውል
ሰጪውን ባለስልጣን ጨምሮ) ከማንኛውም ሌላ አቅራቢ ግዥ በመፈፀሙ አቅራቢው
በማንኛውም ግዥ ፈጻሚ አካል ላይ (ውል ሰጪውን ባለስልጣን ጨምሮ) የክፍያ ጥያቄ
ማንሳት አይችልም፡፡

6.3 የውል ስምምነት ከተፈረመና የግዥ ትዕዛዝ ከተሰጠ አቅራቢው በማዕቀፍ ስምምነቱ
ቃሎችና ሁኔታዎች መሠረት ተገቢ ምላሽ በመስጠት ማንኛውንም ዕቃ በአግባቡ
የማቅረብ ኃላፊነት አለበት፡፡

6.4 ከአቅራቢው ውጪ ሌሎች አቅራቢዎች በጨረታ ማስታወቂያው መሠረት በማዕቀፍ


ስምምነት የመሳተፍ መብት ሊሰጣቸው ይችላል፡፡ በማዕቀፍ ስምምነቱ መሠረት ወደፊት
ተመሳሳይ ዕቃዎችን የሚያቀርቡ ሌሎች አቅራቢዎች ሊመረጡ ይችላሉ፡፡

7. የውል ሰጪው አካል አቋም

7.1 ውል ሰጪው ባለስልጣን በግዥ ፈጻሚ አካላት ስም እንዳስፈላጊነቱ በየጊዜው


ማንኛውንም ግዥ ለመፈጸም በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህን የማዕቀፍ ስምምነት
አዘጋጅቷል፡፡ በአቅራቢውና በሚመለከታቸው ግዥ ፈጻሚ አካላት ውል ሲፈፀም ውል
ሰጪው ባለስልጣን የውል ስምምነቱ አካል ተደርጎ አይቆጠርም፡፡ ስለሆነም ውል ሰጪው
ባለስልጣን ከዚህ የውል ስምምነት ጋር በተያያዘ በግዥ ፈጻሚ አካላት ለሚፈጸም
ማንኛውም ጥፋት ወይም ጉድለት ኃላፊነት የለበትም፡፡

8. የማዕቀፍ ስምምነት አፈጻጸም- ልዩ ውል ስለመፈፀም

8.1 በዚህ የማዕቀፍ ስምምነት መሠረት ስምምነቱ በሚቆይበት ጊዜ በማንኛውም ግዥ ፈጻሚ


አካል በየጊዜው የሚሰጥ የግዥ ማዘዣ በጽሁፍ ይሆናል፡፡

8.2 ማንኛውም የግዥ ማዘዣና እያንዳንዱ የውል ሰነድ በግዥ ፈጻሚው አካል የሚሰጥ ሆኖ
አቅራቢው ማዘዣውን ፈርሞ ከተቀበለበት ወይም ዕቃውን መቅረብ ከሚጀምርበት ቀን
ጀምሮ በአቅራቢው ላይ ተፈጻሚነት ይኖረዋል፡፡

8.3 በዚህ የማዕቀፍ ስምምነት መሠረት በግዥ ፈጻሚው አካል ተቀባይነት ያለው የግዥ ማዘዣ
ከቀረበ፤

(ሀ) አቅራቢው በግዥ ማዘዣው መሠረት አገልግሎቶቹን ለግዥ ፈጻሚው አካል


ያቀርባል፤

(ለ) አቅራቢው የግዥ ማዘዣው ሲደርሰው በግዥ ፈጻሚው አካልና በአቅራቢው መካከል
ራሱን የቻለ የተለየ የውል ስምምነት እንደተደረገ ይቆጠራል፤ ለውል አስተዳደር፣
ለወጪ ግምትና ለተጠራቀመ ወጪ እንዲሁም በማዕቀፍ ስምምነቱ አንቀጽ 8.4 እና
8.5 መሠረት ለሚደረግ ክፍያ አፈጻጸም በአቅራቢውና በግዥ ፈጻሚው አካል
መካከል የውል ስምምነት እንደተደረገ ይቆጠራል፡፡

8.4 በአቅራቢው የሚቀርብ የማንኛውም አገልግሎት ማዘዣ የሚሰጠው በጽሁፍ ብቻ ይሆናል፡፡


በጽሁፍ የሚሰጥ የግዥ ማዘዣ ተከታታይ ቁጥር መያዝ ያለበት ሆኖ የማዕቀፍ ስምምነቱን
ቃሎችና ሁኔታዎች እንዲሁም የማጣቀሻ ቁጥር ይጨምራል፤ ሆኖም የማንኛውንም ሌላ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
4/11
ግዥ ፈጻሚ ወይም አቅራቢ የውል ቃሎችና ሁኔታዎች አይጨምርም፤ ቢያንስ
የሚከተለውን ዝርዝር መረጃ ይይዛል፡-

(ሀ) የማዕቀፍ ስምምነቱን መለያ ቁጥርና የሚቀርቡ አግልግሎቶች ዝርዝር፤

(ለ) የተጠየቀው የአግልግሎት ማስረከቢያ ቀን፤

(ሐ) በሁለቱ ወገኖች ስምምነት የተደረገበት የመጨረሻ ከፍተኛው ዋጋ፡፡

8.5 የማዕቀፍ ስምምነቱን ማጣቀሻ የያዘ እያንዳንዱ የግዥ ማዘዣ በማዕቀፍ ስምምነቱ
መሠረት ተፈጻሚ ይሆናል፤ የማዕቀፍ ስምምነቱን ቃሎችና ሁኔታዎች በቀጥታ
እንደሚያጠቃልል ተደርጎ ይወሰዳል፡፡ ማንኛውም የግዥ ማዘዣ ለተወሰነ አገልግሎት ግዥ
ብቻ ተፈጻሚ የሚሆኑ የውል ማሻሻያዎችን ሊጨምር የሚችል ቢሆንም እነዚህ የውል
ማሻሻያዎች የማዕቀፍ ስምምነቱ ማሻሻያ ተደርገው አይወሰዱም፡፡ የማዕቀፍ ስምምነቱን
ቃሎችና ሁኔታዎች ማሻሻል የሚቻለው እንዳስፈላጊነቱ ለየብቻው ራሱን ችሎ በሚሰጥ
የማዕቀፍ ስምምነት ማሻሻያ ብቻ ነው፡፡ ማንኛውም የግዥ ማዘዣ በሁለቱ ወገኖች
ስምምነት ሊሻሻል ይችላል፡፡ በግዥ ማዘዣ የሚደረግ ማንኛውም ለውጥ የሚደረገው
በጽሁፍ በሚደረግ ማሻሻያ ይሆናል፡፡

8.6 አቅራቢው የጽሁፍ የግዥ ማዘዣ ከግዥ ፈጻሚው አካል ከመቀበሉ በፊት ማንኛውንም
ዕቃ ማስረከብ የለበትም፡፡ የግዥ ማዘዣ ሲሰጥ ለግዥ ማዘዣው አፈጻጸም የተመደበ የግዥ
ፈጻሚው አካል የቴክኒክ ተወካይ በርክክቡ ቦታ ላይ የሚቀርበውን አግልግሎት
ያስተባብራል፣ ፕሮግራም ያወጣል፣ ማንኛውንም የርክክብ ተግባር በኃላፊነት
ይቆጣጠራል፡፡ ይህም ሆኖ የስራውን መጠንና አይነት (scope of work) ለመወሰንና የዋጋ
ግምት ለማወቅ በግዥ ፈጻሚው አካል የቴክኒክ ተወካይና በአቅራቢው መካከል የሚደረግ
ግንኙነትና በማንኛውም ጊዜ በመመካከር መሥራትን አያስቀርም፡፡

9. የዋጋ አወሳሰን

9.1 እያንዳንዱ የአገልግሎት መግዣ ትዕዛዞች በተግባር የሚውለውን ዋጋ ይወስናል፡፡ ይህ


የማዕቀፍ ስምምነት ለአገልግሎት መግዣ ትዕዛዞች ለመስጠት ከዚህ በታች በተገለፀው
መሰረት ዋጋ ይወስናል፡፡

(ሀ) ጊዜ እና ግብዓቶች፡ ይህን አይነት የግዥ ትዕዛዝ በአቅራቢው የተሰጠውን የቅድሚያ ግምት
መሠረት በማድረግ አገልግሎቱን ለማጠናቀቅ የሚያስፈልገውን የዋጋ ጣሪያ (Not to
Exceed – NTE) መመስረት ያስችላል፡፡ የአገልግሎት መግዣ ትዕዛዝ በተሰጠበት ጊዜ
አቅራቢው በዚህ የማዕቀፍ ስምምነት ውስጥ እንደተጠቀሰው ተገቢ የሆኑትን ወጪዎች
ማለትም የጉልበት ዋጋ፤ ግብዓት፤ ንዑስ ተቋራጮች፤ ልዩ መሳሪያዎች፤ እና በተጨማሪም
ተገቢ ለሆኑ ወጪ ለመሸፈን የሚከፍላቸው ክፍያዎች በስምምነቱ መሰረት
እንዲመለሱለት ይደረጋል፡፡

(ለ) ቁርጥ ዋጋ፣ ይህን ዓይነት የአገልግሎት ግዥ ትዕዛዝ ፕሮጀክቱን ለማጠናቀቅ የስራውን
ዝርዝር መሰረት አድርጎ የቀረበውን ጥቅል ዋጋ ወይም በአቅራቢው በቅድሚያ ባቀረበው
ጥቅል ዋጋ ላይ በመመስረት ቁርጥ ዋጋ ወይም ቁርጥ ክፍያ ላይ ስምምነት ይደረጋል፡፡
አቅራቢው አገልግሎቱን ባጠናቀቀ ጊዜ በአገልግሎት ግዥ ትዕዛዝ ውስጥ የተመለከተውን
ቁርጥ ዋጋ ይከፈለዋል፡፡

10. ዋጋ መስጠት

10.1 በቅድሚያ የአገልግሎት ግዥ ትዕዛዝ በዚህ የማዕቀፍ ስምምነት ውስጥ ላሉት አገልግሎቶች
ከመስጠቱ በፊት፣ የግዥ ፈፃሚው አካል የቴክኒክ ተወካይ ለአቅራቢው የሥራ መግለጫ፤
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
5/11
ንድፎች ወይም ሌሎች ዝርዝር መስፈርቶች በመስጠት ስለ አገልግሎቶቹ መጠን እና
ፍላጎቶች ከአቅራቢው ተገናኝቶ ይወያያል፡፡ አቅራቢው የሚከተሉትን ዝቅተኛ መረጃ
የሚያጠቃልሉ አገልግሎቶቹን ለማጠናቀቅ የሚስፈልገውን ግምታዊ ወጪ አዘጋጅቶ
ያቀርባል፡፡

(ሀ) በአቅቢው የሚከናወኑትን አገልግሎቶች አጭር መግለጫ፤ ለንዑስ ተቋራጭ


የሚሰጡ አገልግሎቶች ዝርዝር እና አስፈላጊ የሆኑ ልዩ መሳሪያዎች ዝርዝር፡፡
(ለ) የሚታሰበውን የመጀመሪያ እና የማጠናቀቂያ ቀን የሚጠቃለል ዝርዝር፡፡
(ሐ) በዚህ የማዕቀፍ ስምምነት ውስጥ ከተጠቀሰው ጋር ተደጋጋፊ የሆኑ ቀጥተኛ
የጉልበት ዋጋ መጠን ግምት፡፡ ግምቱ የእያንዳንዱ ግልሰብ ስም ይጠቅሳል ወይም
የወል የስራ አይነት ይለያል። በየእያንዳንዱ ክፍል ያለውን የሰራተኛውን ቁጥር፤ እና
እነዚህ አገልግሎቶች የሚያቀርብ ሰው የሰዓት ክፍያን በመጥቀስ የእያንዳንዱ
የጉልበት ክፍያ በሰዓት ይለያል፡፡
(መ) በአቅራቢው የሚያዝ ለንዑስ ተቋራጭ የሚከፈል ግምታዊ ዋጋና በዚህ የማዕቀፍ
ስምምት መሰረት አግባብነት ያለው የወጪ ማስተካከያ ግምታዊ ክፍያ፡፡
(ሠ) ማንኛውም አገልግሎቶቹን ለማስፈፀም የሚከፈልና ተመላሽ የሚሆን የልዩ ልዩ
ወጪዎች ግምት፡፡
(ረ) በግምቱ ወስጥ የተጨመሩ ማናቸውም አበሎች፣ የብቃት ዝርዝሮች፤ የተከለከሉ
ወይም ሌሎች ሁኔታዎችን መለየት፡፡

10.2 የግዥ ፈፃሚው አካል ተወካይ በግምቱ ውስጥ የተጠቃለሉትን የሥራው ወሰን እና ክፍያ
ቴክኒካል ተቀባይነት እንዳላቸው ይገመግማል፤ ያረጋግጣል። ስልጣን ለተሰጠው ተወካይ
የዚህ ውጤት የሆነው የግዥ ትዕዛዝ ላይ የሚጠቀሙበትን የዋጋ አወሳሰን ዝግጅት ዓይነት
ብቁ መሆኑን ድጋፍ ይሰጣል። የግዥ ፈፃሚው አካል ተወካይም በዚሁ መሠረት የግዥ
ትዕዛዙን ይሰጣል፡፡

11. ግንኙነት

11.1 በልዩ የውል ስምምነት መሠረት በማንኛውም ግዥ ፈጻሚ አካል የሚፈጸም ጥፋት ወይም
ጉድለት በማዕቀፍ ስምምነቱ ተፈጻሚነት ላይ ማንኛውንም ለውጥ አያስከትልም፡፡

11.2 በልዩ የውል ስምምነቱ መሠረት ወይም በማንኛውም ሌላ ምክንያት በማንኛውም ግዥ


ፈጻሚ አካል በሚፈጸም ጥፋት ወይም ጉድለት አቅራቢው በውል ሰጪው ባለስልጣን ላይ
የካሳ ጥያቄ ማቅረብ አይችልም፡፡

11.3 በዚህ የማዕቀፍ ስምምነት የሚደረግ ማንኛውም ለውጥ ወይም ማሻሻያ

(ሀ) በማንኛውም የውል ስምምነት ቀጣይነት ወይም ተፈጻሚነት፤ወይም

(ለ) በማንኛውም የውል ስምምነት ለውጥ ወይም ማሻሻያ ላይ ለውጥ አያስከትልም፡፡

11.4 በአቅራቢውና በግዥ ፈጻሚ አካል መካከል (ውል ሰጪውን ባለስልጣን ሳይጨምር) ከውል
ስምምነት የሚነሳ አለመግባባትር (በውል ስምምነቱ በተገለጸው የክርክር ትርጓሜ
መሠረት) በሚኖርበት ጊዜ አቅራቢው ያለምንም መዘግየት የክርክሩን ባህርይ ማጠቃለያ
ለውል ሰጪው ባለስልጣን ማሳወቅ አለበት፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
6/11
12. በግዥ ፈጻሚ አካላት ላይ ስለሚደረግ ለውጥ

12.1 በዚህ የማዕቀፍ ስምምነት አንቀጽ 1 መሠረት የአንድን ግዥ ፈጻሚ አካል ከግዥ ፈጻሚ
አካላት ዝርዝር መሰረዝ በአቅራቢውና በግዥ ፈጻሚው አካል መካከል ባለው የውል
ስምምነት ተፈጻሚነትና ቀጣይነት ላይ ማንኛውንም ለውጥ ሊያስከትል አይችልም፡፡

12.2 ውል ሰጪው አካል በግዥ ፈጻሚ አካላት ዝርዝር ውስጥ ተጨማሪ ግዥ ፈጻሚ አካል
በሚያካትትበት በማንኛውም ጊዜ አዲሱን ግዥ ፈጻሚ አካል በሚመለከት ማንኛውንም
ውል ወይም የግንኙነት ነጥብና የክፍያ ሁኔታ ለአቅራቢው በቅድሚያ ያሳውቃል፡፡

13. ልዩ ውል ሲመሰረት ስለሚፈጸም ክፍያ

13.1 አቅራቢው ልዩ ውል ሲፈጽም በዚህ የማዕቀፍ ስምምነት መሠረት ለሁሉም (ወይም


ለተወሰኑ) ግዥ ፈጻሚ አካላት ላከናወነው ሥራና ላወጣው ወጪ የተጠቃለለ የወጪ
ዝርዝር መግለጫ እንዲያቀርብ በውል ሰጪው ባለሥልጣን ሊጠየቅ ይችላል፡፡

14. ልዩ ልዩ

14.1 የስምምነቱ አፈጻጸም:- የማዕቀፍ ስምምነቱ ሰነድ ከአንድ በላይ በሆነ አንድ አይነት ቅጂ
ሊፈረም ይችላል፤ እያንዳንዱ ቅጂ እንደ ዋና ሰነድ ይቆጠራል፡፡

14.2 ገደብ:- አቅራቢው በሶስተኛ ወገኖች ላይ ከሚያደርሰው ጉዳት ውጪ ወይም ተፈጻሚነት


ባለው ሌላ የህግ ገደብ በሌላ መንገድ ካልተገለጸ በስተቀር ከዚህ የማዕቀፍ ስምምነት የሚነሳ
ወይም የተያያዘ በአቅራቢው በኩል በውል ሰጪው ባለስልጣን ወይም በማንኛውም ግዥ
ፈጻሚ አካል ላይ የሚወሰድ ማንኛውም እርምጃ ተፈጻሚ የሚሆነው አገልግሎቶች
በቀረቡ በአንድ (1) አመት ጊዜ እንደሚሆን በሁለቱ ወገኖች መካከል ስምምነት ተደርሷል፡፡
በተጨማሪም ከዚህ የማዕቀፍ ስምምነት በመነጨ በውል ሰጪው ባለሥልጣን በኩል
በአቅራቢው ላይ የሚነሳ ማንኛውም የካሳ ጥያቄ አገልግሎቶች እስከሚቀርቡበት ቀን
ወይም በአቅራቢው ላይ የሚቀርበውን የካሳ ጥያቄ ውል ሰጪው እስከሚያውቅበት ቀን
ድረስ እንደሚሆን በሁለቱ ወገኖች መካከል ስምምነት ተደርጓል፡፡

14.3 ማስታወቂያ:- አቅራቢው በቅድሚያ ከውል ሰጪው ባለስልጣን በጽሁፍ ካላስፈቀደ


በስተቀር በዚህ የማዕቀፍ ስምምነት መሠረት ከቀረበው አገልግሎት ጋር በተያያዘ ውል
ሰጪውን ባለስልጣን ወይም ማንኛውንም ግዥ ፈጻሚ አካል የሚመለከት ማንኛውንም
አይነት ማስታወቂያ ወይም ጋዜጣዊ መግለጫ ወይም ጽሁፍ መስጠት አይፈቀድለትም፡፡

14.4 አጠቃላይ ስምምነት:- ይህ የማዕቀፍ ስምምነት በሁለቱ ወገኖች መካከል በቅድሚያ


በጽሁፍ ወይም በቃል ከተደረገ ከማንኛውም ስምምነት በላይ ተፈጻሚነት ይኖረዋል፡፡

ለዚህም ማስረጃ ይሆን ዘንድ ሁለቱ ወገኖች ከላይ በመጀመሪያ ገፅ ላይ በተገለጸው ቀንና ሀላፊነት
ፊርማቸውን ከዚህ በታች አኑረዋል፡፡

ስለግዥ ፈፃሚው አካል ስለአቅራቢው

[የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ] [የአቅራቢው ስም ይግባ]


ፊርማ፡- [ፊርማ ይግባ] ፊርማ ፡- [ፊርማ ይግባ] .
ስም፡- [አግባብ ያለው ተወካይ ስም ይግባ] ስም[አግባብ ያለው ተወካይ ስም ይግባ]
ኃላፊነት፡- [ኃላፊነት ይግባ] ኃላፊነት፡- [ኃላፊነት ይግባ]
ቀን፡- [ቀን ይግባ] ቀን፡- [ቀን ይግባ] .
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
7/11
ምስክሮች

.[የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ] [የአቅራቢው ስም ይግባ]


ፊርማ፡- [ፊርማ ይግባ] ፊርማ ፡- [ፊርማ ይግባ] .
ስም ፡- [የምስክር ስም ይግባ] ስም [የምስክር ስም ይግባ]
ኃላፊነት፡- [ኃላፊነት ይግባ] ኃላፊነት፡- [ኃላፊነት ይግባ]
ቀን፡- [ቀን ይግባ] ቀን፡- [ቀን ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
8/11
ለ. የውል ማስከበሪያ ዋስትና

(የባንክ ዋስትና)

ቀን:- [ጨረታው የቀረበበት ቀን(ቀን፣ወር እና አመተ ምህረት)ይግባ]


የግዥ መለያ ቁጥር:- [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]

ለ:- [የግዥ ፈፃሚ አካል ሙሉ ስም ይግባ]

የአቅራቢው ሙሉ ስም ይግባ (ከዚህ በኋላ ‘’አቅራቢ’’ እየተባለ የሚጠራ) በቀን___ ወር__ [ቀንና ወር
ይግባ] ዓ.ም.[ዓ.ም ይግባ] ___ በተፈረመው ውል ቁጥር [የዉል ቁጥር ይግባ] ___ (ካሁን በኋላ ‘’ውል’’
እየተባለ የሚጠራው) መሠረት የዕቃዎቹና ተያያዥ አገልግሎቶች ዝርዝር ይገለጽ ለማቅረብ ግዴታ የገቡ
ሲሆን፣

በተጠቀሰው ውል ውስጥ እርስዎ አቅራቢው ለገቡበት የውል ግዴታ ይሆንዎ ዘንድ የዋስትና አይነት ይገለጽ
ከታወቀ ዋስትና ሰጭ አካል መጠኑ ለተጠቀሰው ገንዘብ የአፈጻጸም ዋስትና እንዲያቀርቡ አጥብቀው
የጠየቁ ስለሆነ፡፡

እኛ የዋሱ ሙሉ ስም ይግባ ሕጋዊ የመኖሪያ አድራሻው (ሙሉ የዋሱ አድራሻ ይግባ)፣ የሆንን (ካሁን በኋላ
“ዋስ” እየተባልን የምንጠራው) ለአቅራቢው ዋስትና ለመስጠት የተስማማን ስለሆነ፣

ስለዚህ እኛ አቅራቢውን በመወከል እስከ የዋስትናው የመገበያያ የገንዘብ ዓይነትና መጠኑ በአሀዝ እና
በፊደል ይግባ ለሚደርስ ዋስትና ተጠያቂ መሆናችንንና አቅራቢው ውሉን መጣሱን በመግለጽ የክፍያ
ጥያቄ በጽሑፍ እንደቀረበልን ያላንዳች ማስረጃና ክርክር ክፍያ ለተጠየቀበት ምክንያት እስከ የዋስትናው
የመገበያያ ገንዘብ ዓይነትና መጠን በአሀዝና በፊደል ይግባ/ የሚደርስ ለመክፈል ግዴታ እንገባለን፡፡

ይህ ዋስትና የሚፀናው እስከ ቀን [ቀን ይግባ]___ ወር [ወር ይግባ]___ ዓ.ም [ዓ.ም ይግባ]___ ድረስ
ይሆናል፡፡

ይህ ዋስትና በዓለም አቀፍ የንግድ ምክር ቤት እትም ቁ. 458 መሰረት ለደንበኞች በጥያቄ የሚሰጥ አንድ
ዓይነት ዋስትና ነው፡፡

ስም፦ [ዋስትናው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]


ኃላፊነት፦ [ዋስትናው የሚፈርመው ሰው ኃላፊነት ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
ዋስትናው ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የተጫራቹ ሙሉ ስም ይግባ]
ቀን:ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም. ይግባ]

ሐ. የቅድሚያ ክፍያ ዋስትና

(የባንክ ዋስትና)

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
9/11
ቀን:- [ጨረታው የቀረበበት ቀን(ቀን፣ወር እና አመተ ምህረት)ይግባ]
የግዥ መለያ ቁጥር:- [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]

ለ:- [የግዥ ፈፃሚ አካል ሙሉ ስም ይግባ]

በውሉ ውስጥ በተጠቀሰው የአከፋፈል ድንጋጌ መሠረት ቅድሚያ ክፍያን በተመለከተ የአቅራቢው ሙሉ
ስም ይግባ (ካሁን በኋላ “አቅራቢ” ተብሎ የሚጠራው) በውሉ አንቀጽ የተጣለበትን ግዴታ በአግባቡና
በሃቀኝነት ለመፈጸም ግምቱ የዋስትናው ገንዘብ ዓይነትና መጠን በፊደልና በአሃዝ ይግባ የሆነ የዋስትናው
ዓይነት ይግባ ከግዥ ፈፃሚው አካል ዘንድ ማስቀመጥ አለበት፡፡

እኛ ፊርማችን ከታች የሚታየውና ሕጋዊ አድራሻችን የዋሱ ሙሉ አድራሻ ይግባ የሆነው የዋሱ የተሟላ
ስም ይግባ (ካሁን በኋላ “ዋስ” እየተባለ የምንጠራው) አቅራቢው እንዳዘዘን ያለ ምንም ቅድመ-ሁኔታና
ቃላችንን ባለማጠፍ ተራ ዋስ ሳንሆን በማይሻር ዋስትና እንደ መጀመሪያ ተገዳጅ ገዥው በመጀመሪያ
እንደተጠየቅን ያለምንም ተቃውሞና ክርክር አቅራቢው ሳይጠየቅ እስከ የዋስትናው ገንዘብ ዓይነትና
መጠን በፊደልና በአሃዝ ይግባ የሚደርስ ለመክፈል ተስማምተናል፡፡

ይህ ዋስትና የሚጸናው በውሉ መሠረት የቅድሚያ ክፍያ ለአቅራቢው ከተፈጸመበት እለት ጀምሮ እስከ
ቀን___ ወር____ ዓ.ም_____ነው፡፡ [ቀንና ወር ይግባ]፣[ዓ.ም ይግባ]

ስም፦ [ዋስትናው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]


ኃላፊነት፦ [ዋስትናው የሚፈርመው ሰው ኃላፊነት ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
ጨረታው ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የተጫራቹ ሙሉ ስም ይግባ]
ቀን: [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [ፊርማው የተፈረመበት አመተ ምህረትይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - የማዕቀፍ ስምምነት - ለአግልግሎቶች ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ - 2006 ዓ. ም.
10/11

You might also like