You are on page 1of 1

1/30/24, 11:47 AM Print | AfroTender | Tenders and Bids in Ethiopia.

https://www.AfroTender.com
ሪፖርተር እሁድ ጥር 19 ቀን 2016ዓ.ም

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለኮሙዩኒኬሽን ሥራዎች አገልግሎት ላይ የሚውሉ ቀጥሎ የተዘረዘሩትን የዕቃዎች ግዥ በሀገር ውስጥ
በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::

- የካሜራ ዙም ሌንስ (Canone Ef 100-400mm F/4.5.5.6L IS |I USM Lens)

- የሶኒ ቪዲዮ ካሜራ ሚሞሪ ሪከርደር ዩኒት (Sony HVR-MRC1 Memory Recording Unit)

በዚሁ መሠረት፡-

1. በጨረታው ለመወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ የቲን እና ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ::

2. ተጫራቾች የጨረታውን ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ከጨረታ ሰነድ ጋር የሚያቀርቡትን ዕቃ የጠቅላላ ዋጋውን ቫትን ጨምሮ
2% አያይዘው ማቅረብ አለባቸው::

3. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዶቻቸውን ዋናውንና ኮፒውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ለተከታታይ 10 የሥራ
ቀናት በፌዴሬሽኑ ቢሮ ቁጥር 5 ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል::

4. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአስረኛው ቀን በ4፡00 ሰዓት ታሽጎ በዚያው ዕለት 4፡30 ሰዓት
በፌዴሬሽኑ ቢሮ ቁጥር5 (መሰብሰቢያ አዳራሽ) ይከፈታል::

5. ተጫራቾች የሚወዳደሩባቸውን ዕቃዎች ለእያንዳንዱ ዕቃ ከቫት ጋር ያለውን ዋጋ ማስቀመጥ ይጠበቅባቸዋል::

6. አሸናፊ ተጫራቾች ያሸነፉባቸውን ዕቃዎች በራሳቸው ትራንስፖርት ግዥ ፈጻሚው መሥሪያ ቤት ድረስ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል::

7. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

አድራሻ፡- ጉርድ ሾላ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ሕንጻ 2 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 6

ለበለጠ መረጃ፡- 011647-97-94/ 011647-95-78 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ::

ፋክስ 0116-45-879 ፖ.ሳ.ቁ 13336

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን

https://afrotender.com/tenders-print?id=uskmHZbpJwhg1VgTr40V3BKIp6j59A%3D%3D 1/1

You might also like