You are on page 1of 11

የቁም እንስሳት ኤክስፖርት ዝቅተኛ የመሸጫ ዋጋ

ሇመወሰን የወጣ መመሪያ ቁጥር 863/2014

ንግዴና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር

ታህሳስ/2014 ዓ.ም
የቁም እንስሳት ኤክስፖርት ዝቅተኛ የመሸጫ ዋጋ ሇመወሰን የወጣ መመሪያ
ቁጥር 863/2014

ሇውጪ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳት ሀገራዊ ጥቅምን ሇማስከበር እንዱቻሌና በመስኩ
እየታየ የሚገኘውን ከዋጋ በታች አሳንሶ በመሸጥ የውጭ ምንዛሪ ግኝታችንን ማሳጣት እና
በመስኩ የኮንትሮባንዴ ንግዴ እተስፋፋ መምጣትን መግታት በማስፈሇጉ፤
ሇውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳት ዝቅተኛ የመሸጫ ዋጋ መመሪያ የመሸጫ ዋጋን
የተከተሇ የአሰራር ሥርዓት በመዘርጋት ግብይቱን በመከታተሌና መቆጣጠር የሚያስችሌ
የአሰራር ሥርዓት መዘርጋት በማስፈሇጉ ሇውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳት ሊኪዎች
የእንስሳት የግብይት ዋጋ ወቅታዊና ተዓማኒ መረጃዎች እንዱኖራቸው ማዴረግ
በማስፈሇጉ፣
የኢትዮጵያ ፌዯራሊዊ ዳሞክራሲያዊ ሪፐብሉክ የንግዴና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር
በኢትዮጵያ ፌዯራሊዊ ዳሞክራሲያዊ ሪፐብሉክ የቁም እንስሳት ግብይት አዋጅ ቁጥር
819/2006 አንቀጽ 18 (2) በተሰጠው ስሌጣን መሰረት ይህንን መመሪያ አውጥቷሌ፡፡

ክፍሌ አንዴ
ጠቅሊሊ ዴንጋጌዎች
1. አጭር ርዕስ፤

ይህ መመርያ ‹‹የቁም እንስሳት ኤክስፖርት ዝቅተኛ የመሸጫ ዋጋ ሇመወሰን የወጣ


መመሪያ ቁጥር 863/2014ዓ.ም›› ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡

2. ትርጓሜ፤

የቃለ አገባብ ላሊ ትርጓሜ የሚያሰጠው ካሌሆነ በስተቀር፤


1. “አዋጅ” ማሇት የቁም እንስሳት ግብይት አዋጅ ቁጥር 819/2006 ነው ፡፡

2. “ዯንብ” ማሇት የቁም እንስሳት ግብይት ዯንብ ቁጥር 341/2007 ነው፡፡

1
3. “መመሪያ” ማሇት የቁም እንስሳት ግብይትን ስርዓት አፈጻጻም ሇመተግበር ከዚህ
ቀዯም ብል የወጣ መመሪያ ቁጥር 004/2007 ሲሆን፤ የቁም እንስሳት ኤክስፖርት
አነስተኛ የመሸጫ ዋጋ ሇመወሰን የወጣ መመሪያ ቁጥር 863/2014 ያካትታሌ፡፡

4. “የቁም እንስሳት” ማሇት የዲሌጋ ከብትን፣ በግን፣ ፍየሌን፣ ግመሌን እና ሚኒስቴሩ


የቁም እንስሳ ብል የሚሰይማቸውን ላልች እንስሳት ይጨምራሌ፤

5. “የቁም እንስሳት ግብይት” ማሇት የቁም እንስሳት ሽያጭን፣ ግዢን፣ ማጓጓዝን፣


የእንስሳት ማዴሇቢያ ማከራይትን እና ላልች ተመሳሳይ የግብይት ተግባራትን
የሚያካትት ሂዯት ነው፤

6. “የመጀመሪያ ዯረጃ ወይም ሁሇተኛ ዯረጃ የቁም እንስሳት ግብይት ማዕከሌ”


ማሇት አግባብ ባሇው አካሌ የተሰየመና በዚህ አዋጅ መሠረት የቁም እንስሳት
ግብይት የሚከናወንበት ቦታ ነው፤

7. “ሊኪ” ማሇት የቁም እንስሳትን ወይም ሥጋንና የሥጋ ውጤቶችን ሇውጭ ገበያ
የሚያቀርብ ሰው ነው፤

8. “ዴርዴር” ማሇት በሻጭና በገዢ መካከሌ በቀጥታ በሚካሄዴ ክርክር አማካይነት


የቁም እንስሳት ዋጋ የሚወሰንበትና የባሇቤትነት ዝውውር የሚፈጸምበት የግብይት
ሥርዓት ነው፤

9. “የኳራንቲን ጣቢያ” ማሇት የቁም እንስሳትን በተከሇሇ ስፍራ ሇተወሰነ ጊዜ


ከላልች እንስሳት ጋር በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገዴ እንዲይገናኙ በማዴረግ
ጤንነታቸውን ሇመከታተሌ እንዱሁም እንዯ አስፈሊጊነቱ የክትባት ወይም
የህክምና አገሌግልት

10. “አግባብ ያሇው አካሌ” ማሇት እንዯ አግባቡ የንግዴና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴሩ
ወይም በክሌሌ የቁም እንስሳት ግብይትን ሇማስተዲዯር በህግ ስሌጣን የተሰጠው
አካሌ ነው፤

11. “ሰው” ማሇት ማንኛውም የተፈጥሮ ሰው ወይም በህግ የሰውነት መብት የተሰጠው
አካሌ ነው፤

2
12. “እንዯውሌ ያሇመፈጸም” ማሇት ሊኪው ከገዥው ጋር በገባው ውሌ መሰረት
ሇመፈፀም የማይችሌበት ማናቸውም ምክንያቶች ሲሆኑ የዋጋ ሇውጥን
አያካትትም፡፡

13. “የዋጋ ማነጻጸሪያ ቦርዴ” ማሇት በዚህ መመሪያ መሰረት በየሳምንቱ ሇውጭ ገበያ
የሚቀርቡ የቁም እንስሳትን የመሊኪያ ዋጋ የተሇያዩ የመረጃ ምንጮችን
በመጠቀም የሚያዘጋጅ አካሌ ነው፡፡

14. “የዋጋ ማነፃፀሪያ” ማሇት ሇውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳትን የመሊኪያ ዋጋ
በዝርያ፤ መጠን እና ላልች ሇጉዲዩ ጠቃሚ የሆኑ መረጃዎችን በማሰባሰብና
በመተንተን በቦርደ በየወሩ የሚዘጋጅ የመሊኪያ ዋጋ ማነፃፀሪያ ነው፡፡

15. ማንኛውም በወንዴ ጾታ የተገሇጸ ሴትንም ይጨምራሌ፡፡

3. የተፈጻሚነት ወሰን፤
ይህ መመሪያ በአገሪቱ ውስጥ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገዴ በወጪ የቁም
እንስሳት ግብይት ሊይ በሚሳተፍ ማንኛውም ሰው ሊይ ተፈጻሚ ይሆናሌ፡፡

ክፍሌ ሁሇት
የቁም እንስሳት ኤክስፖርት ዝቅተኛ የመሸጫ ዋጋ ሇመወሰን የመረጃ
ምንጮች፤

4. ሇውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳት አነስተኛ ዋጋ ሇማውጣት በግብዓትነት


የሚጠቀምባቸው የመረጃ ምንጮችና የአሰራር ስላት፤

1. በሀገር ውስጥ ከብሔራዊ የቁም እንስሳት የገበያ መረጃ ስርዓት ከተመረጡ የቁም
እንስሳት የገበያ ማዕከሊት በየወሩ ከተሰበሰበው የሀገር ውስጥ የሁሇተኛ ዯረጃ የቁም
እንስሳት የመሸጫ ዋጋ፣

2. የዓሇም አቀፍ ንግዴ ማዕከሌ የሚገኝ የቁም እንስሳት የየእሇቱና የወሩ ሽያጭ
አማካይ በማውጣት፡፡

3. ከግምሩክ ኮሚሽን በሚገኝ የቁም እንስሳት የተመዘገበ የመሊኪያ ዋጋ፤

3
4. ሇውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳት አነስተኛ ዋጋ ሇማውጣት ከየሚመሇከታቸው
መስሪያ ቤቶች የተመረጡ የኮሚቴ አባሊት ከሊይ ከቁጥር 1-3 በተገሇጹት የመረጃ
ምንጮችና የተሻሇ የመረጃ ምንጮች ሲገኙ በመጠቀም፣ በመዯመር፣ በማካፈሌና
አማካይ ውጤት በመውሰዴ የቀረበ ነው፡፡

5. ሇውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳት አነስተኛ ዋጋ ሇማውጣት አዘጋጅ የኮሚቴ


አባሊት፤

ሇውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳት አነስተኛ ዋጋ ሇማውጣት የሚያዘጋጅ ተጠሪነቱ


ሇሚኒስቴር ዱኤታ የሆነ የኮሚቴ ቦርዴ በዚህ መመሪያ ተቋቁሟሌ፡፡

1. የንግዴ ትስስርና የወጪ ንግዴ ዘርፍ ሚኒስቴር ዱኤታ-----------------------------ሠብሳቢ

2. የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ---------------------------------------------------------------አባሌ

3. የግብርና ሚኒስቴር ------------------------------------------------------------------------አባሌ

4. የገቢዎች ሚኒስቴር ------------------------------------------------------------------------አባሌ

5. የጉምሩክ ኮሚሽን --------------------------------------------------------------------------አባሌ

6. የኢትዮጵያ የቁም እንስሳት ሊኪዎች ማህበር ------------------------------------------አባሌ

7. የኢትዮጵያ የቁም እንስሳት ነጋዳዎች ማህበር ----------------------------------------አባሌ

8. የንግዴና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የቁም እንስሳት ግብይት ዲ/ት ----------------


አባሌና ፀኃፊ ሲሆኑ በየወሩ እየተገናኙ ሇውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳት
ዝቅተኛ የመሸጫ ዋጋ ሇውሳኔ ያቀርባለ፤ ተወስኖ ሲጸዴቅ ተግባራዊ እንዱሆን
ይዯረጋሌ፡፡

4
ክፍሌ ሶስት
የተቋማት ኃሊፊነት

6. የንግዴ ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ተግባራትና ኃሊፊነት፤

1. ሇውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳት የመሸጫ ዋጋ ማነጻጻሪያ ወቅቱን ጠብቆ


እንዱዘጋጅ ያስተባብራሌ፤

2. በወሩ የቁም እንስሳትን ሇውጭ ገበያ ዋጋ አሳንሶ የሸጠ ወይም ሽጫሇሁ ብል


ያስመዘገበ ተብሇው የተሇዩ እና በብሔራዊ ባንክ እርምጃ በተወሰዯባቸው ሊኪዎች
ሊይ አስፈሊጊውን ክትትሌ ያዯርጋሌ፣

3. በቦርደ የተዘጋጁ ዋጋ ማነጻጻሪያዎችን በየወሩ ሇብሔራዊ ባንክ እንዱዯርስ


ያዯርጋሌ፣

4. ሇውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳት አሰራርን፣ የተሊኩ የገበያ መዲረሻ በታች
ጥናት ያከናውናሌ ፣ሲፈቀዴም ያስተባብራሌ፤

5. ሇውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳትና የሊኪዎችን አስፈሊጊ መረጃዎችን


ይሰበስባሌ፣ ያዯራጃሌ በማጠናከርም ሇተፈሇጉበት ዓሊማ እንዱውሌ ያዯርጋሌ፤

6. መስኩ የሚጠይቀውን የዴጋፍ ፣የማበረታቻና የቁጥጥር ስራዎችን ያከናውናሌ፤

7. ሇውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳት ግብይት ሊይ እንዯውሌ በማይፈጽሙ


ወይም አሳሳች ዴርጊት በሚፈጽሙ ወይም የሀገር ገጽታን በሚያጎዴፋ አካሊት ሊይ
አስተዲዯራዊ እርምጃ ይወስዲሌ፡፡

8. ሇውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳት የዋጋ ማነጻጸሪያ መረጃዎችን በመሰብሰብ


ሇቦርደ ሪፖርት ያቀርባሌ፤

9. በዚህ አንቀጽ 8 ንዑስ አንቀጽ 2 መሠረት ወዯ ውጭ የተሊኩ የቁም እንስሳት


መጠን፤ ቀን፤ ሊኪ ተቀባይ /ገዢ እና ላልች ተያያዥ መረጃዎችን ይይዛሌ፣

10. የዚህን መመርያ አፈጻጸም እና የሚታዩ ክፍተቶችን በመሇየት አስፈሊጊውን


ማስተካከያ ይወስዲሌ፣

5
11. የራሱን የአፈጻጸም ሪፖርት በማዘጋጀት የባሇዴርሻ አካሊት የምክክር የስብሰባ
መዴረክ ያዘጋጃሌ፣ ሇስብሰባው አስፈሊጊ የሆኑ ሁኔታዎችን ያመቻቻሌ፤ ይህንን
መመሪያ ያስፈጽማሌ፡፡

7. የግብርና ሚኒስቴር ተግባራትና ኃሊፊነት፤

1. ሇውጪ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳትን ጤና በመመርመር የጤና መስፈርት


ሊሟለት የቁም እንስሳትን የእንሰሳት ጤና ምስክር ወረቀት ሇሊኪው ይሰጣሌ፣

2. ሇውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳቱ የተሟሊ መረጃ ሰነድች መኖራቸውን


ያረጋግጣሌ፤

3. የዋጋ ማነጻጻሪያ ዝግጅት ሊይ የሚሳተፍ ብቁ ከፍተኛ ባሇሙያ ወይም የስራ ኃሊፊ


ይመዴባሌ፤

4. ሇውጪ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳት የግብይት ስርዓት ሇማሻሻሌ የሚረደ


ጠቃሚ ሀሳቦችን ያመነጫሌ ተቀናጅቶም ይሰራሌ፡፡

5. በሚዘጋጀውና በሚጠራው የባሇዴርሻ አካሊት የምክክር ስብሰባ ሊይ የራሱን


የአፈጻጸም ሪፖርት ይዞ ይቀርባሌ፡፡

8. የጉምሩክ ኮሚሽን ተግባራትና ኃሊፊነት፤

1. ሇውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳት መረጃዎችንና ሰነድች በማጣራት እና


በማረጋገጥ በወቅቱ እንዱሌኩ ይተባበራሌ፣

2. ወዯ ውጭ የተሊኩ የቁም እንስሳት መጠን፤ ቀን፤ ሊኪ፤ ተቀባይ/ ገዢ እና ላልች


ተያያዥ መረጃዎችን ተዯራሽ በሆነ መንገዴ በመገናኛ ዘዳ ይሌካሌ፤

3. የዋጋ ማነጻጻሪያ ዝግጅት ሊይ የሚሳተፍ ብቁ ከፍተኛ ባሇሙያ ወይም የስራ ኃሊፊ


ይመዴባሌ፡፡

4. በሚዘጋጀውና በሚጠራው የባሇዴርሻ አካሊት የምክክር መዴረክ ሊይ የራሱን


የአፈጻጸም ሪፖርት ይዞ ይቀርባሌ፡፡

6
9. የብሔራዊ ባንክ ተግባራት፤

1. ወቅታዊ መረጃን መሠረት በማዴረግ ሇውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳትን


የመሊኪያ ዋጋ መሠረት መከናወኑን ሇንግዴና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር
ያሳውቃሌ፤

2. ሇውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳትን የመሊኪያ ዋጋን ተቀናጅቶ በመስራት


መረጃ ይሰጣሌ፤

3. የዋጋ ማነጻጻሪያ ዝግጅት ሊይ የሚሳተፍ ብቁ ከፍተኛ ባሇሙያ ወይም የስራ ኃሊፊ


ይመዴባሌ፤

4. ሇውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳት የመሊኪያ ዋጋ መረጃዎች እና ላልችም


ሇመሊክ ጠቃሚ መረጃዎችን ሇሚመሇከታቸው ሁለ ተዯራሽ በሆነ የመገናኛ ዘዳ
ያዯርሳሌ፤

5. በሚዘጋጀውና በሚጠራው የባሇዴርሻ አካሊት የምክክር ስብሰባ ሊይ የራሱን


የአፈጻጸም ሪፖርት ይዞ ይቀርባሌ፡፡

10. የቁም እንስሳት ሊኪዎች ማህበር ተግባርና ኃሊፊነት፤


1. ሇውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳት ዋጋ ማነጻጻሪያ ዝግጅት ሊይ የሚሳተፍ
ሁሇት በመስኩ ብቃት ያሊቸው አባሊትን ይመዴባሌ፤

2. ሇውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳት የዋጋ ማነጻጻሪያ ዝግጅት ሊይ በንቃት


ይሳተፋሌ፣ መረጃዎችንም ሇአባሊቱ እና ግብይት ሇሚካሄዴባቸው ቦታዎች በወቅቱ
ተዯራሽ በሆነ የግንኙነት ዘዳ ያዯርሳሌ፣ግብረመሌሶችንም በማጠናከር
ሇሚመሇከታቸው ሁለ ሪፖርት ያቀርባሌ፤

3. ሇውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳት ግብይትን በተመሇከተ ሇመስኩ ጠቃሚ


የሆኑ ማናቸውንም ተግባራት ያከናውናሌ፣ ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋርም
በትብብር ይሰራሌ፤

4. የዋጋ ማነጻጻሪያ ዝግጅት ሊይ የሚሳተፍ ብቁ ከፍተኛ ባሇሙያ ወይም የስራ ኃሊፊ


ይመዴባሌ፤

7
5. በሚዘጋጀውና በሚጠራው የባሇዴርሻ አካሊት የምክክር ስብሰባ ሊይ የራሱን
የአፈጻጸም ሪፖርት ይዞ ይቀርባሌ፡፡

11. የሊኪ ኃሊፊነት/ ግዳታ፤


1. ሇውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳት መሊኪያ ዋጋን ይከታተሊሌ ይተገብራሌ፤

2. የቁም እንስሳትን ሇውጭ ገበያ የሚያቀርብ ማንኛውም ሊኪ የሚያቀርባቸው


እያንዲንደ የባንክ ሠነድች ማሇትም ፕሮፎርማ ኢንቮይስ፣ የውሌ ስምምነት፣ ላተር
ኦፍ ክሬዱት፣ የባንክ ፈቃዴ እና ሇግብይቱ አስፈሊጊ የሆኑ ላልች ማናቸውንም
ሠነድች ያዯራጃሌ ሇሚመሇከተውም ያቀርባሌ፡፡

3. የቁም እንስሳት ክብዯትን፣ የምርት አገር /ቦታ፣ የተገዛበት የግብይት ማዕከሌን


የኳራንቲን የምስክር ወረቀቶችንና ላልችን አግባብ ያሇው አካሌ የሚጠይቃቸውን
መረጃዎች የማቅረብ ግዳታ አሇበት፡፡

4. የቁም እንስሰሳት ሊኪዎች የገዟቸውን የቁም እንስሳት ጤንነትና ዯህንነት የመጠበቅ


ግዳታ አሇበት፤

5. ከውጭ ገዢዎች ጋር የገቧቸውን ውልች ሇብሄራዊ ባንክ እና ሇሚንስቴር


መስሪያቤቱ የማስመዝገብ ግዳታ አሇባቸው፡፡

6. በውለ መሰረት የመከሊኪያ ጊዜውንና ሁኔታዎችን ጠብቆ ይሌካሌ፤

7. እንዯውሌ ሇመፈጸም የማይችለበት ሁኔታ ከተከሰተ በአምስት /5/ ተከታታይ የስራ


ቀናት ውስጥ ሇሚንስቴር መ/ቤቱ ወይም ሇብሄራዊ ባንክ የማሳወቅ እና
የሚሰጠውን አቅጣጫ ይከታተሊሌ፤

8. ሇውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳት የማቆያ/ማዴሇቢያ ስፍራዎችን ሇሚንስቴር


መ/ቤቱ ያሳውቃሌ፤ሇቁጥጥር ስራም ይተባበራሌ፤

9. ሇውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳት የዝርያ አይነት፣ ክብዯት እና ላልች


ተያያዥ አሰራሮችን ግብርና ሚኒስቴር ወይም አግባብነት ያሇው አካሌ የሚሰጠውን
ውሳኔ የመቀበሌ ግዳታ አሇበት፤

10. የዕሇቱን የቁም እንስሳት ግዢና መረጃዎችን፣ ቁም እንስሳት ዝርያ በብዛት እና


ዋጋን መዝግቦ የመያዝና አግባብ ያሇው አካሌ ሲጠየቅ መረጃ ይሰጣሌ፤

8
11. ሇውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳትን ከሁሇተኛ ዯረጃ የቁም እንስሳት ግብይት
ማዕከሊት ብቻ የመግዛት ግዳታ አሇበት፣

12. የሃገሪቱን ጥቅምና መሌካም የንግዴ ገጽታ ከሚያጎዴፉና ከአሳሳች ተግባራት


የመቆጠብ ግዳታ አሇበት፤

13. የዋጋ ማነጻጻሪያ ዝግጅት ሊይ የሚሳተፍ ብቁ ከፍተኛ ባሇሙያ ወይም የስራ


ኃሊፊ ይመዴባሌ፤

14. በሚዘጋጀውና በሚጠራው የባሇዴርሻ አካሊት የምክክር ስብሰባ ሊይ የራሱን


የአፈጻጸም ሪፖርት ይዞ ይቀርባሌ፡፡

ሌዩ ሌዩ ዴንጋጌዎች፤

12. ስሇተሸሩ እና ተፈፃሚነት ስሇማይኖራቸው ህጎች


ከዚህ በፊት በቁም እንስሳት ኤክስፖርት ዝቅተኛ የመሸጫ ዋጋ ሇመወሰን የወጡ
መመሪያዎች በዚህ መመሪያ ተሽረዋሌ፡፡

13. መመሪያው ስሇሚፀናበት ጊዜ

ይህ መመሪያ ከጥር 01/ 2014 ዓ/ም ጀምሮ ተፈጻሚ ይሆናሌ፡፡

14. መመሪያውን ስሇመሻር ወይም ስሇማሻሻሌ፤

ይህ መመሪያ ሇማሻሻሌ በሀገር ውስጥና በመሸጫ መዲረሻ ሀገራት የገበያ ጥናት


በማዴረግ የተሻሇ አማራጭ አሰራር ሲኖር እየተሻሻሇ የሚቀርብ ሲሆን ሚኒስቴር
መ/ቤቱ ይህንን መመሪያ ሉያሻሽሇው ወይም ሉሽረው ይችሊሌ፡፡

15. አባሪ 1
ከዚህ መመሪያ ጋር አባሪ በመሆን የተያያዘው ሰንጠረዥ ከጥር 01/ 2014 ዓ.ም እስከ
መጋቢት 30/2014 ዓ.ም ሇውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳት የመሊኪያ ዝቅተኛ
የመሸጫ ዋጋ ሆኖ ያገሇግሊሌ፡፡

ገብረ መስቀሌ ጫሊ
የኢፌዱሪ የንግዴና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ሚኒስትር

9
አባሪ 1. ሇውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳት ዝቅተኛ የመሸጫ ዋጋ፤
ተ.ቁ. ቁም እንስሳት ኪል ግራም አማካይ ዋጋ
1 ዲሌጋ ከብት ወይፈን ከ320 ኪል ግራም እና ከዛ 650 የአሜሪካን ድሊር
በታች
2 ዲሌጋ ከብት ኮርማ ከ320 ኪል ግራም በሊይ 750 የአሜሪካን ድሊር እንዱሸጥ
3 ግመሌ ከ500 ኪል ግራም በሊይ 750 የአሜሪካን ድሊር
4 ግመሌ እስከ 500 ኪል ግራም 550 የአሜሪካን ድሊር፤

5 በግ ዋንኬ ከ15-25 ኪል ግራም 75 የአሜሪካን ድሊር፤


6 በግ ዋንኬ ከ25 ኪል ግራም በሊይ 85 የአሜሪካን ድሊር፤
7 አዲሌ በግ 18-23 ኪል ግራም 65 የአሜሪካን ድሊር
8 አዲሌ በግ ከ23 ኪል ግራም በሊይ 70 የአሜሪካን ድሊር
9 ፍየሌ ከ20-25 ኪል ግራም 70 የአሜሪካን ድሊር
10 ፍየሌ 25 ኪል ግራም በሊይ 80 የአሜሪካን ድሊር

10

You might also like