Professional Documents
Culture Documents
ንግድ ቢሮ
.
የንግድ አሰራርና ህጋዊነት
የሥራ ማንዋል
ክፍል አንድ
መግቢያ
የማንዋሉ ዓላማ
የማንዋሉ አስፈላጊነት
በማንዋሉ ውስጥ የተካተቱ ዋና ዋና
ተግባራት
የቀጠለ …
ክፍል ሁለት
የንግድ ህጋዊነት ቁጥጥር
የተደራጀና የጠራ የነጋዴ መረጃ መያዝ፣
የህብረተሰቡን ጤንነት፣ ደህንነት፣ ባህልና
ፀጥታ የሚያውኩ ህገ-ወጥ የንግድ ተግባር
ስለመከላከል፣
የቀጠለ …
ክፍል ሦስት
ስምሪት፡ ስነ-ምግባር፡ አሰራር የውስጥ እና
የውጪ ኢንስፔክሽን
ክፍል አራት
ሕገ-ወጥ ንግድ ሥራ እና እርምጃ አወሳሰድ
ለክስ የሚያበቁ ጥፋቶች
ክፍል አንድ
1.1. መግቢያ
የንግድ ክትትልና ቁጥጥር ስራውን ለውጤታማ
ለማድረግ ቀደም ሲል ወጥቶ የነበረው የንግድ ምዝገባና
ፍቃድ አዋጅ 686/2002፣ 980/2008 እና
የማስፈጸሚያ ደንብ ቁጥር 392/2009 መነሻ ያደረገ
የአሰራር ማንዋል በማዘጋጀት ህገ-ወጥ የንግድ
እንቅስቃሴዎች ለመግታት ጥረት ተደርጋል፤
የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አዋጅ ማሻሻያ ቁጥር
1150/2011 እና እሱን ለማስፈፀም ደንብ ቁጥር
461/2012 የተተካ በመሆኑ ቀደም ሲል የነበረውን
የአሰራር እና ህጋዊነት የማስከበር ማንዋል አዲስ
… የቀጠለ
በBPR ጥናት ውጤት መሰረት በዳይሬክቶሬቱ
የሚመደቡ ፈፃሚዎች ተልእኮአቸውን መፈጸም
የሚችሉበትን ተጨማሪ ማብራሪያ ማዘጋጀት
በማስፈለጉ፤
ግልጽነት ላይ የተመሠረተ አገልግሎት ለመስጠት፤
ሠራተኛውም ወጥነት ያለው የአሠራር ዘዴ
እንዲከተል ለማድረግ ይቻል ዘንድ የአሠራር ማንዋል
ማሻሻያ ማድረግ አስፈላጊ ሆኗል፤
በተለይ ህገ-ወጦች ላይ የሚወሰደዉ እርምጃ የበለጠ
ፍትሃዊ እና አስተማሪነቱ ጤናማ መሆኑን ለማረጋገጥ፣
1.2. የማንዋሉ አላማ
17
3.1 የህብረተሰቡን ጤንነት፣ ደህንነት፣ ባህልና ፀጥታ
የሚያውኩ ህገ-ወጥ የንግድ ተግባር ስለመከላከል፣
• ነጋዴ የህብረተሰቡን ጤንነትና የአካባቢ ደህንነቱን ጠብቆ
መስራት ይጠበቅበታል፡፡
• ጉዳዩ ከሚመለከታቸዉ ሴክተር መስሪያ ቤቶች ጋር ቅንጅታዊ
አሰራር በመፍጠር እነዚህን ህገ-ወጥ ተግባራት መከላከል
ይጠበቅበታል፡፡
3.2 ቢሮዉ የንግድ ፈቃድ የማይሰጥባቸዉ መጤ
ባህሎችን ስለመከላከል፣
• በየደረጃው የሚገኝ አመራር ከሚመለከታቸው ጋር ቅንጅታዊ
አሰራር መፍጠር (የመግባቢያ ሰነድ መፈራረም) ይጠቅበታል፣
• የጥቆማ ስልኮችን በየቦታዉ ለህብረተሰቡ በሚታይ ቦታ
መለጠፍና ማስተዋወቅ
• ህብረተሰቡ ጥቆማ እንዲያቀርብ ማበረታታት፣
• ጉዳዩ ከሚመለከታቸዉ ሴክተር መስሪያ ቤቶች ፖሊስ፣
ሠላምና ጸጥታ (ደንብ ማስከበር) ት/ጽ/ቤት፣ ጤና ቢሮ፣
አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን… ወዘተ እነዚህን ህገ-ወጥ
ተግባራት መከላከል ይጠበቅበታል፡፡
3.3. የምርት ጥራትን ስለመከታተል፣