Professional Documents
Culture Documents
ጥሬ ገንዘብ በባለበጀት መ/ቤቶች የባንክ ሂሳብ ውሰጥ እንዳይከማችና የባንክ ሂሳብ ቁጥር ውስን
እንዲሆን በማድረግ የጥሬ ገንዘብ አሰተዳደር ለማሻሻል የሚያስችል አሰራር ተግባራዊ እንዲደረግ
አብዛኛው የመንግስት መ/ቤቶች በአንድ የፋይናንስ ድጋፍ ሰጪ ማዕከል እንዲታቀፉ ተደርጓል፡፡
ክፍያ ከተፈቀደው በጀት እንዳይበልጥ ለመቆጣጠር እንዲቻል ማናቸውም ግዴታዎች በበጀት
መቆጣጠሪያ እየተመዘገቡ ግዴታ ያልተገባበት የበጀት መጠን ምን ያህል እንደሆነ የሚታወቅበትና
በየጊዜው የሚታዘዙ ወጪዎች በቀሪ በጀት ላይ እየታዘዘ የሚወጣበት ሥርዓት ተዘርግቷል፣
የሂሳብ ሪፖርት ዝግጅት ቀልጣፋ ወቅታዊና የተሟላ የፋይናንስ መረጃ እንዲይዝ እንዲሁም
የሂሳብ አያያዙ ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ እንዲሆን በማድረግ ለመንግስትና ለልማት አጋሮች
ትክክለኛና ጥራት ያለው የፋይናንስ መረጃ ለመስጠት በሚያስችል መልኩ ተሻሽሏል፡፡
ግልጽነትና ተቀባይነትን ለማጠናከር የሂሳብ አያያዝ ሥርዓቱ በዓለም አቀፍ የሂሳብ አያያዝ
መርሆዎች እንዲመራና በቀጣይ ወደ ዘመናዊ የኢንፎርሜሸን ሥርዓት ለመለወጥ በሚየስችል
መልኩ እንዲሻሻል ተደርጓል፡፡
ምዕራፍ 1
በተሻሻለ የጥሬ ገንዘብ እንቅስቃሴ ላይ የተመሠረተ የሂሳብ አያያዝ ሥርዓት ለተወሰኑ የሂሳብ
ልውውጦችና ክስተቶች ዕውቅና ከመስጠት በስተቀር በጥሬ ገንዘብ እንቅስቃሴ ላይ የተመሠረተ የሂሳብ
አያያዝ ሥርዓት ነው፡፡
…ሂሳብ አያያዝ
የተሻሻለው በጥሬ ገንዘብ ላይ የተመሠረተ የሂሳብ አያያዝ ሥርዓት እንደሙሉ ለሙሉ በጥሬ ገንዘብ
አያያዝ ሥርዓት ላይ እንደተመሠረተ ሥርዓት ጊዜያዊ ወይም በበጀቱ ዓመቱ መጨረሻ ሂሳብ ሲዘጋ
የሚዘጉ የሂሳብ መደቦች ከመያዙም በተጨማሪ የሚከተሉትን ቋሚ ወይም በበጀት ዓመቱ መጨረሻ
ባላንሳቸው የማይዘጉ ጥሬ ገንዘብ ፣ ተሰብሳቢ ፣ ተከፋይ እና የተጣራ ሀብት ሂሳቦችን የያዘ ነው፡፡
በጥሬ ገንዘብ እንቅስቃሴ ላይ የተመሠረተ ማሻሻያ የተደረገበት የሂሳብ አያያዝ ሁሉንም ሀብት
አይመዘግብም፡፡ በሂሳብ አያያዝ ሥርዓቱ ውስጥ የሚመዘገቡት በሂሳብ አወቃቀር ሥርዓት የተካተቱ
ተሰብሳቢ፣ተከፋይና የተጣራ ሀብት ሂሳቦች ናቸው፡፡ ሆኖም ቋሚ ንብረቶች ከሂሳብ ሪፖርት ጋር በግርጌ
ማስታወሻ የሚቀመጥበት አሰራር መዘርጋት፣
በመንግስት የሂሳብ አያያዝ ሥርዓት ውስጥ ሁሉንም ዓይነት ሀብትና ዕዳ ማጠቃለል የሚቻል ቢሆንም
በአሁኑ ወቅት ያለው የመንግስት ፍላጐት የሰው ኃይል እና የባለበጀት መ/ቤቶች አቅም ከግምት ውስጥ
በማስገባት ተሰብሳቢ፣ ተከፋይ እና የተጣራ ሀብት ሂሳቦችን ብቻ እንዲካተቱ ተደርጓል፡፡
…ሂሳብ አያያዝ
በሁለት ይከፈላሉ
ጊዜያዊ ሂሳቦች
ጊዚያዊ ሂሳብ በእያንዳንድ ዓመት በዚሮ ሚዛን የሚጀምር ሂሳብ ነው፡፡ ለጊዜያዊ ሂሳብ
ምሣሌነት የሚጠቀሱት የገቢ ሂሳብ የአገር ውስጥና የውጪ ዕርዳታና ብድርን ጨምሮ/
የወጪ ሂሳብ በሂሳብ መለያ ቁጥር ከ6ዐዐዐ እስከ 6999 የተመለከቱት በሙሉ እና የዝውውር
ሂሳብ ከ4ዐዐዐ እስከ 4ዐ99 የተመለከቱት በሙሉ ናቸው፣
ቋሚ ሂሳቦች
ማብራሪያ
ዝውውር በሚከፈልበት ጊዜ ተጨማሪው በዴቢት ይመዘገባል፡፡
ዝውውር በምንቀበልበት ጊዜ ተጨማሪው በክሬዲት ይመዘገባል፡፡
እያንዳንዱ የሂሳብ እንቅስቃሴ በተመሣሣይ የገንዘብ ልክ
እንደዴቢት እና እንደክሬዲት በሂሳብ መዝገብ ውስጥ የሚመዘገብ
ስለሆነ በሁሉም የሂሳብ ሚዛን ላይ የሚታየው ጠቅላላ ዴቢት
በሁሉም የሂሳብ ሚዛን ላይ ከሚታየው ጠቅላላ ክሬዲት ጋር
ሁልጊዜ እኩል መሆን ይኖርበታል፡፡
የሂሳብ አያያዝ ዑደት
( Accounting cycle)
1. የመነሻ ሠነዶች
የገንዘብ ዝዉዉርና የወጪ ማስመስከሪያ ደረሰኞች
የገቢ እና የገቢ ማጠቃለያ ደረሰኞች
የሂሳብ ምዝገባ ማዘዣ
2. የሂሳብ እንቅስቃሴ መዝገብ /TR/IBEX/
የመጀመሪያ ምዝገባ የሚካሄድበት መዝገብ
3. ሌጀሮች
ተቀጽላ የሂሳብ ሌጀር ካርድ
አጠቃላይ የሂሳብ ሌጀር ካርድ
የወጪ በጀት ተቀጽላ ሌጀር ካርድ
4. ወርኃዊ ሪፖርቶች
የወጪ ሪፖርት
የገቢ ሪፖርት፣
የተስብሳቢ ሪፖርት፣
የተከፋይ ሪፖርት
የዝውውር ሂሳብ ሪፖርት
የሂሳብ ማመዛዘኛ ሪፖርት
የመወያያ ርዕስ፡-
ወጪ ማጽደቅ
የወጪ ቁጥጥር ሁለት ቁልፍ ተግባራት አሉት፡፡
የወጪ ግዴታ መግባት የሚቻለው በአዋጅ የተፈቀደ በጀት ሲኖር ብቻ መሆኑን ማረጋገጥ፣
ሥራ ላይ የዋለው ወጪ ከተስተካከለው በጀት አለመብለጡን መቆጣጠር፣
የበጀት ቁጥጥር በተለይም ግዴታ የተገባባቸውን ሂሳቦች የመመዝገብ እና ወጪዎችን የማጽደቅ
የመቆጣጠር ሪፖርት የማድረግ ተግባር የሚከናወነዉ በክፍያ ኬዝ ቲም ነዉ፡፡
ግዴታ የተገባባቸው ሂሳቦች
ግዴታ የተገባበት ሂሳብ የሚባለው ጥቅም ላይ ያልዋለ እና ለተወሰነ ወጪ እንዲውል ግዴታ
የተገባበትን የበጀት አካል ሥራ ላይ እንደዋለ አድርጎ የመመዝገብ አሠራር ነው፡፡ አንድ የበጀት
ተቋም በጀት ከፀደቀ በኋላ ውል ሊፈጽም እና የግዥ ትዕዛዞች ሊሰጥ ይችላል፡፡ እነዚህ ክፍያ
ለመፈጸም የተገቡ ግዴታዎች ግዴታ የተገባባቸው ሂሳቦች ይሆናሉ፡፡
ስለሆነም ዕቃው ወይም አገልግሎቱ ከመቅርቡ እና ክፍያው ከመፈጸሙ በፊት የግዥው ትዕዛዝ
የያዘው የገንዘብ መጠን ከበጀት ተቋሙ የፀደቀ በጀት ላይ ተቀናሽ ይሆናል፡፡
ግዴታ የተገበበት ሂሳብ በመሣሪያት የሚያገለግለው ከበጀት በላይ ወጪ እንዳይፈጸም
ለመከላከል ሲሆን፣ የግዥ ጥያቄ ቀርቦባቸው ሆኖም ግን ትዕዛዝ ያልተሰጠባቸውን ለይቶ
ለማውጣትና ለዚሁ ግዴታ ለተገባበት ሂሳብ ወጪ ማድረግ የሚያስችል ቀሪ በጀት መኖሩን
ለማረጋገጥ ነው፡፡
….በጀት ቁጥጥር
ምሣሌ ቁ.1
ለአንድ የሥራ ሂደት የሚውል የፀደቀ በጀት ብር 5ዐ,ዐዐዐ አለው፡፡የመንግስት
ፋይናንስ ወይም የግዥ ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር የሥራ ሂደት ለጽህፈት መሣሪያ
ግዥ የብር 1ዐ,ዐዐዐ.ዐዐ የግዥ ትዕዛዝ ቢሰጥ ብር 1ዐ,ዐዐዐ ግዴታ የተገባበት ሂሳብ
ይሆናል፡፡ ለጽህፈት መሣሪያ ቀሪ በጀት ብር 4ዐ,ዐዐዐ.ዐዐ ይሆናል፡፡
ቀጥሎም ለሌላ አቅራቢ የብር 45,ዐዐዐ የጽህፈት መሣሪያ ግዥ ትዕዛዝ አጽድቋል
እንበል፡፡
ይሁን እንጂ አስቀድሞ የተሰጠውን የብር 1ዐ,ዐዐዐ የግዥ ትዕዛዝ ግዴታ የተገባበት
ሂሳብ አድርጐ የተመዘገበ በመሆኑና ለጽህፈት መሣሪያ ግዥ ሊውል የሚችለው ቀሪ
የወጪ በጀት ብር 4ዐ,ዐዐዐ ብቻ ስለሆነ ወጪውን አያፀድቅም፡፡
ከላይ የተመለከተው ምሣሌ የሚያስገነዝበው ማንኛውም የክፍያ ትዕዛዝ በበጀት
በወጪ ተቀጽላ ሂሳብ ሌጀር ካርድ ካልተመዘገበ በቂ የበጀት ቁጥጥር ለማድረግ
የሚያስቸግር መሆኑንና የክፍያ ትዕዛዝ ከመሰጠቱ በፊት ለክፍያው የሚውል በቂ
በጀት ስለመኖሩ ማረጋገጥ እንደሚገባ ነው፡፡
….በጀት ቁጥጥር
ምሣሌ ቁ. 2፡-
አንድ የሥራ ሂደት ለጽህፈት መሣሪያ የሚውል ብር 5ዐ,ዐዐዐ የፀደቀ በጀት አለው እንበል፣
የመ/ፋ/አ/ዋና ስራ ሂደት/ግዥ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር የሥራ ሂደት ለጽህፈት መሣሪያ
ግዥ የብር 1ዐ,ዐዐዐ የግዥ ትዕዛዝ አጽድቋል፡፡ ወጪውን ለመሸፈን የሚያስችል በጀት
ስለመኖሩ ከግ/ፋይ/ን/አስተዳደር ማረጋገጫ በመሰጠቱ የግዥ ትዕዛዙ በበጀትና ወጪ ተቀጽላ
ሌጀር ካርድ ግዴታ እንደተገባበት ተደርጎ ተመዝግቧል፡፡ ስለዚህ ለወጪ ሊውል የሚችል ቀሪ
በጀት ብር 4ዐ,ዐዐዐ ብቻ ይሆናል፡፡
ከአንድ ሣምንት በኋላ የግዥ ኬዝ ቲም ለጽህፈት መሣሪያ ግዥ የተላለፈውን የብር 1ዐ,ዐዐዐ
የግዥ ትዕዛዝ ሠረዘ እንበል፣ የግዥው ትዕዛዝ የተሰረዘ መሆኑን ለማሳየት “ተሠርዟል” የሚል
ምልክት ተደርጎበታል፡፡
የበጀት/የወጪ ተቀጽላ የሂሳብ ሌጀር ካርድ ላይ የተመዘገበው ግዴታ የተገባበት ሂሳብ
እንዲሰረዝ እና ለወጪ ሊውል የሚችለው በጀት/ግዴታ ያልተገባበት ሂሳብ ሚዛን/ብር
5ዐ,ዐዐዐ ሆኖ ይስተካከላል፡፡
የተሰረዘው የግዥ ትዕዛዝ በስህተት ሳይስተካከል ቢቀር ለወጪ ሊውል የሚችል በጀት/ግዴታ
ያልተገባበት ሂሳብ ሚዛን/ሣይስተካከል ብር 5ዐ,ዐዐዐ መሆኑ ቀርቶ ብር 4ዐ,ዐዐዐ ሆኖ ይቀራል፡፡
….በጀት ቁጥጥር
……………………………………………………..
……………………………………………………..
ምዕራፍ 3
የዚህ ምዕራፍ ዓላማ የሂሳብ ልውውጦች የሚያለግሉ የሂሳብ ሰነዶችን አይነትና አሰራርን ማብራራት ነው፡፡
በሂሳብ ልውውጥ መዝገብ የሚመዘገቡ ሶስት ዋና ዋና የሂሳብ ልውውጦች ያሉ ሲሆኑ
እነዚህም፡-
ጥሬ ገንዘብ መሰብሰብ፣
በጥሬ ገንዘብ ክፍያ መፈጸም
የጥሬ ገንዘብ እንቅስቃሴ የማያስከትሉ የሂሳብ ለውውጣች ናቸው፡፡
በዚህም መሠረት በመንግስት መ/ቤቶች የሂሳብ አያያዞች ሥራ በሥራ ላይ ሊውሉ የሚችሉ መሠረታዊ
የሂሳብ ሠነዶች እንደሚከተለው ቀርበዋል፡፡
የሂሳብ ሠነዶች ዓይነቶች
የገቢ ደረሰኝ፣
የገንዘብ ዝውውርና/ክፍያ/ወጪ ማስመስከሪያ ደረሰኝ፣
የሂሳብ ምዝገባ ማዘዣ ደረሰኝ፣
…ሠነዶች
የገቢ ደረሰኝ
የሰነዱ ዝግጅት
የጥሬ ገንዘብ ክፍያዎች በገንዘብ ዝውውር እና የክፍያ ወጪ ማስመስከሪያ
ሲፈጸም የፋይናንስ ኦፊሰሮች የገንዘብ ዝውውር እና የክፍያ ወጪ
ማስመስከሪያ /Cash transfer & payment voucher/ያዘጋጃል፡፡
የገንዘብ ዝውውር እና የክፍያ ወጪ ማስመስከሪያ በሂሳብ እንቅስቃሴ መዝገብ
ውስጥ ለሚመዘገቡ የሂሳብ ልውውጦች እንደ መነሻ ምንጭ ሰነድ ሆኖ ያገለግላል፡፡
ዓላማዎች
የተሰበሰበው የመንግሥት ገንዘብ በተፋጠነ መንገድ ወደ ባንክ ገቢ የሚሆንበት ስርዓት ነዉ፡፡
ክፍያ በጥሬ ገንዘብ ዕቅድ የሚመሰረትበት ሥርዓት ለማጠናከር
የተዛባ የጥሬ ገንዘብ ስርጭት እናዳይኖር ለማድረግ ያስችላል፡፡
ተፈላጊውን ክንውን በተፈላጊው ጊዜ ለመፈፀም እንዲያስችል የሚረዳ አሠራርነው::
ዉስን ሃብትን ለታለመለት ዓላማ ብቻ እንዲዉል ማስቻልና ከብክነት መጠበቅ ነዉ፡፡
….ጥሬ ገንዘብ አስተዳደር
1. ዓመታዊ
በ12 ወር ዉስጥ በጥሬ ገንዘብ የሚሰበሰበዉን ገቢ እና የሚከፈለዉን ወጪ በማጣጣም በበጀት ዓመቱ
ሳይቋረጥ በየወሩ ለሚዘጋጀዉ የ3 ወር ተንከባላይ የጥሬ ግምት ዝግጅት እንደ ማዕቀፍ ያገለግላል፡፡
ዕቅዱ በሚዘጋጅበት ወቅት በዓመቱ ዉስጥ የሚሰበሰበዉ ገቢ እና የሚከፈለዉ ወጪ በዋና ዋና የሂሳብ
መደብ ተለይቶ መቅረብ አለበት፡፡
2. የ3 ወር ተንከባላይ
በእያንዳንዱ የመንግስት መ/ቤት በየወሩ የሚዘጋጀዉ የ3 ወር ተንከባላይ የጥሬ ገንዘብ ግምት በሚቀጥሉት 3 ወራት
የሚኖረዉን የገቢና የወጪ የጥሬ ገንዘብ ፍሰት ግምት በዋና ዋና የሂሳብ መደቦች ማዘጋጀት ማዘጋጀት ተንከባላይ የ3
ወር የትሬ ገንዘብ መርሃ ግብር ይባላል፡፡
ይህ መርሃ ግብር በአንድ አመት ለ12 ጊዜ የሚዘጋጅ ሲሆን ዓላማዉ የክፍያ ጣሪያ ለመወሰን እንደ መሰረታዊ መረጃነት
ያገለግላል፡፡
ዓመታዊም ሆነ የ3 ወር ተንከባላይ የጥሬ ገንዘብ መርሃ ግብር የሚዘጋጀዉ የፋ/ኢ/ል ቢሮ ባዘጋጀዉ ቅጽ ሲሆን
፤ለደመወዝ ፤ለመደበኛ ስራ ማስኬጃ፤ የሲቭልና ሚሊተሪ ጡረታ እንዲሁም ለካፒታል በጀቶች ተለይቶ በማዘጋጀት
ለፋ/ኢ/ል ቢሮ ይቀርባል
….ጥሬ ገንዘብ አስተዳደር
ጥሬ ገንዘብ የት ይቀመጣል?
ከላይ በተገለጸዉ መሰረት የተገኘን ገንዘብ ከፍተኛ ጥንቃቄና ቁጥጥር
የሚያስፈልገዉ በመሆኑ መመሪያን መሰረት በማድረግ በሚከተሉት
ሁለት መንገዶች በማስቀመጥ መ/ቤቶች ጥሬ ገንዘብን
ያስተዳድራሉ፡፡
በፋ/ኢ/ል መ/ቤቶች በካዝና
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
….ጥሬ ገንዘብ አስተዳደር
የሂሳብ እንቅስቃሴዎች
ምሣሌ
በክልል ፋ/ኢ/ል/ቢሮ የመን/ፋይ/አስ/የሥራ ሂደት ለደቡብ ዞን በ2ዐዐ8 በጀት ዓመት
ከተመደበው በጀት ላይ በጥሬ ገንዘብ ፍላጐቱ መርሃ ግብር /Action plan/ መሠረት
የገንዘብ መጠን የጡረታ መዋጮ መጠን
ለደቡብ ዞን ብር 2,ዐዐዐዐዐዐ 240,000.00
ለሐመር ወረዳ ብር 3,ዐዐዐ,ዐዐዐ 360,000.00
ለጅንካ ከተማ ብር 1,5ዐዐ,ዐዐዐ 180,000.00
በድምሩ ብር 6,5ዐዐ,ዐዐዐ 780,000.00
6,500,000
ወጪ መርጃ
የገ/ዝ/ወ/ማ/ደ/(PV) ሲተላለፍ 6411/1
780,000 5,720,000
5054
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
3,000,000 5,720,000
ወጪ መርጃ
ገቢ ደረሰኝ 4ዐዐ8 /ሐመር/
ሲቀበል
1,500,000
4ዐዐ8 /ጅንካ/
4009 780,000
2,000,000
1621
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
የገ/ዝ/የወ/ማ/ደ(PV 1,0ዐዐ,ዐዐዐ
4ዐዐ8
)
4009 22ዐ,ዐዐዐ
980,000
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
100000 980000
የገደ/RV/ 4009
4ዐዐ8 10ዐዐዐዐዐ
120000
5003
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
900000
የሂ/ም/ማ 6111
100000
6131
100000
1101
120000
5003
×××
5005
×××
5007
780000
5004
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
ለምሳሌ
የወሩ ጥቅል ደመወዝ ብር 300000፤ ሥራ ማስከጃ ብር 80000
፤የጡረታ ድርሻ ብር 36000፤ ሥራ ግብር ብር 30000 የዞን
መ/ፋ/አስ/ዋ/ሥራ ሂደት ለዞን ፍርድ ቤት ክፍያ ኬዝ ቲም ደመወዝና ሥራ
ማስከጃ የጥሬ ገንዘብ ዝውውር ሲያስተላልፍ የሥራ ግብር በወሩ
ከሚተላለፈው ደመወዝ ላይ በሚደርሰው ደብዳቤ መሰረት ቀንሶ የተጣራውን
ከወሩ የሥራ ማስከጃ ፋላጎት መጠን ጋር በማዳመር ገንዘብ ሲያስተላልፍ
የሚከናወን የሂሳብ ምዝገባ እንደሚከተለው ይሆናል፡፡
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
300000 314000
የወማደ (PV) 122-01-01 4001
122-01-01 4002 80000
66000
122-01-01 4009
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
ገደ (RV) 152-03-10 4001 300000 314000
152-03-10 4002 80000
30000
152-03-10 4009
5003 36000
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
280000
የሂ/ም/ማ 6111
20000
6131
30000
1101
36000
5003
×××
5005
×××
5007
234000
5004
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
3,000,000
የገ/ዝ/ወ/ማ(PV
ወጪ መርጃ ሲያስተላልፍ 4ዐዐ8/ሐመር/
)
1,500,000
4ዐዐ8 /ጅንካ/
4009 540,000
3,960,000
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
2,640,000
ገደ (RV) 41ዐ5
360,000
5003
3,000,000
“ “ 1621
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
180,000 1,320,000
ገደ (RV) 5003
1,500,000
1621
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
×××
የሂ/ም/ማ 6111
×××
6131
×××
1101
180000
5003
×××
5005
×××
5007
×××
5004
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
ምሳሌ
የፋይ/ኢ/ል/ ቢሮ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ወር ላይ ከዚህ በታች በዝርዝር የተመለከተዉን ብር
ለሸካ ዞን/ ፋኢል/መ/ ለክልል ተቋማት በተከፈተዉ ልዩ የባንክ ሂሳብ ያዛውራል፡፡በሸካ ዞን የቴፒ
ማረሚያ ተቋም በየወሩ ከሠራተኞች ደመወዝ የሚቆረጥ ሥራ ግብር ገቢ ብር 40000 መሆኑን በዞኑ
ፋ/ኢ/ል/መምሪያ በኩል ለፋ/ኢ/ል/ቢሮ ተላከ እንባል፡፡
በመሆኑም በተቋሙ የጥሬ ገንዘብ መረሃ ግብር መሠረት ፋይናንስ ቢሮ ለቴፒ ማረሚያ ተቋም፣
1/ ጥቅል ደመወዝ ብር 400,000.00
2/ ሥራ ማስኬጃ ብር 200,000.00
3/ የጡረታ መዋጮ ብር 64,865.00
4/ የሥራ ግብር ብር 40,000.00
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
ቴፒ ማረሚያ ተቋም ወማደ 1 4010 600,000
40,000
4009
495,135
5054 64,865
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
495,135
ቴፒ ማረሚያ ተቋም በገደ 1 4009 104,865
07000001520310 4010
600,000
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
በሸካ ዞን ፋ/ኢ/ል/መ ከሚገኘው የባንክ ሂሳብ ገንዘብ ለመቀበል ክልል ተቋሙ በጥሬ
ገንዘብ ፍላጐት መሠረት የዞን/ወረዳ መ/ፋ/አስ/ር በፍላጐታቸው መሠረት በፋኢል ቢሮ
ስም የገንዘብ ዝውውሩን ይፈጽማል፡፡ የሂሳብ እንቅስቃሴውም በዞን/በወረዳው ለልዩ
የባንክ ሂሳቡ ተለይቶ በሚይዘው የሂሳብ እንቅስቃሴ መዝገብ ላይ ይመዘገባል፡፡
400,000 495,135
ቴፒ ማረሚያ ተቋም የወደ 1 4001
4002 200,000
104,865
4009
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
40,000 495,135
ቴፒ ማረሚያ ተቋም የገደ 1 4009
648,65
5003
400,000
4001
200,000
4002
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
372,000 512,600
ቴፒ ማረሚያ ተቋም የደመወዝ ወጪ) 1 6111
28,000
የጡረታ መዋጮ(11%) 6131
ሥራ ግብር 40,000
1101
የጡረታ መዋጮ 64,865
5003
3,243.25
ኤች አይ ቪ 5005
0.00
የወጪ መጋራት 5007
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
የማዘጋጃ ቤቶች ገቢ
በማዘጋጃ ታክስ አስተዳደር ሠራተኞች የሚሰበሰብ የማዘጋጃ ገቢ እስከ ፀደቀው በጀት
ጣሪያ ድረስ ለከተማው ግ/ፋ/ን/የሥራ/ሂደት ገንዘቡን ገቢ በማድረግ ሥራ ላይ ማዋል
ይቻላል፡፡
ከበጀት በላይ ከተሰበሰበና በዓመቱ ከተመደበውም ሣይጠቀሙት የተረፈውን አካቶ
ግ/ፋ/ን/አ/የሥራ ሂደት በተመለሽ ሂሳብ መያዝ (ፈሰስ ማደረግ) አለበት፡፡
ከተለያዩ ለጋሾች፣ አበዳሪዎች፣ተቋማት በራሣቸው ለከተማው ልማት አገልግሎት
የሚውል ገንዘብ ቢለግስና ማዘጋጃው በብድር ገንዘብ ቢያገኝ እንደአስፈላጊነቱ ሂሳቡ
እንዳይደባለቅ መደቡ A የሆነ የባንክ ሂሳብ ከፍቶ መጠቀም ይቻላል፡፡
የሂሳብ ሪፖርቱም ለብቻው ያዘጋጃል፡፡ ከዚህ ውጪ ግን ለመደበኛው በጀት በማዘጋጀው
ሥም ለብቻ የባንክ ሂሳብ ቁጥር ሊከፈትበት አይገባም፡፡
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
የታዳጊማዘጋጃ ቤቶች ደረጀ ያለዉን የልማት እንቅስቃሴ አጠናክሮ ለመቀጠል ከወረደ ርዕሰ ከተማ በርቀት ገጠር
ዉስጥና በወረደዉ ርዕሰ ከተማ ደረጀ ለተደራጁ ማዘጋጃ ቤቶች በሰበሰቡትና በአሳወጁት ገቢ መጠን የወጪ
ፍለጎት በመሸፈን ማዘጋጃ ቤቶች አሁን ያሉበትን ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ለመቀየርና በዋናነት ህዝቡ
የልማቱ ተጠቀም እንዲሆን ለማድረግ የበጀት ዝግጅት፣ የፋይናንስ አጠቃቀምና የሂሳብ አያያዝና አሰራር
በተመለከተ ችግር ፈች የሆነ መንገድ በመከተል የወስጥ ገቢያቸዉን አሳዉጀዉ እንዲጠቀሙ ለማስቻል ነዉ፡፡
የበጀትና የወጪ ማዕከል አደረጃጀትን በተመለከተ ታዳግ ማዘጋጃ ቤት ተጠሪነቱ ለወረደ አስተዳደር መ/ቤት
ሆኖ በወረዳወ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በጋራ አገልግሎት ማዕከል በግ/ፋ/ን/አስ/ደ/የሥራ ሂዳት ታቅፎ እነደ አንድ
ባለበጀት ተቀም ለማዘጋጃ ቤቶች በተሰጠዉ የበጀት ኮድ 512 የሥራ ክፍል ወይም የወጪ መዕከል/Cost
Center/ እንዲደራጁ ተደርገወ የበጀታቸዉ ድርሻና ድልድል በተገቢዉ ቅጽ ተሞልቶ እንዲያዉቁ
የሚደረግበትና ወጪያቸዉም በፋይናንስ ምንጭ በወጪ መዕከልና በወጪ ሂሳብ ይመዘገባል፡፡
ምዝገባዉ በወረዳዉ ፋይ/ኢኮ/ልማት ጽ/ቤት በጋራ ማዕከል አገልግሎት ማዕከል የወጪ ሪፖርት በIBEX
እንዲዘጋጅ ሲደረግ በፋ/ግ/ን/አስ/ደ/የሥራ ሂደት በክፍያ ሂሳብ ሪፖርት ክፍል በሪፖርትንግ ዩኒት 152-03-10
ሥር የማዘጋጃ ቤት ገንዘብ የሚንቀሳቀስበት የባንክ አካዉንት በተቀጽላነት በመያዝ የሂሳብ ሪፖርት ከሌሎች
መደበኛ የሂሰብ ሪፖርት ጋር ተጠቃሎ ለክልል መድረስ አለበት፡፡
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
17ዐ1 XXX
4282 XXX
1741 XXX
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
30,000
የገ/ዝ/ወ/ማ/ደ PV 4101
30,000
4103
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
5ዐዐ
የገ/ዝ/ወ/ማ/ደ/PV/ 152-03-10
5ዐዐ
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
ዴቢት ክሬዲት
4101 1710
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
4211/ተስፋዬ/ 1710
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
2052
1710
4211/ተስፋዬ
342
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
4211/ተስፋዬ 1197
513
በገቢ ደረሰኝ 152-03-10
4211/ተስፋዬ 513
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
2052
1710
4211
342
5021
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
342
የገ/ዝ/የወ/ደPV 152-03-10 5021/ተስፋየ
342
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
5026……………**
4101…………………..**
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
6419……………..3,000
4101…………………………3,000
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
የግብዓት ዕዳ አሰባሰብ
የግብዓት ዕዳ በተቆረጠበት /በተቀነሰበት/በጀት ዓመት ወይም በሚቀጥለው በጀት ዓመት
ዕዳው ከተቆረጠው ገንዘብ በላይ ቢሰበሰብ የሂሳብ ምዝገባው ከዚህ በታች ተመልክቷል፡፡
ለምሣሌ
በክልሉ ፋይ/ኢ/ል/ቢሮ በወረዳ ስም የተቆረጠ ገንዘብ ብር 1,ዐዐዐ,ዐዐዐ ሲሆን የተሰበሰበው
ግን ብር 1,5ዐዐ,ዐዐዐ ነው እንበል፡፡
4273………………………1,000,000
5028……………………..500,000
4105...................................1,500,000
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
ለምሣሌ
አንድ ህንጻ በሁለት በጀት ዓመት ውስጥ ለመገንባት ጠቅላላ ዋጋው ብር 3,0ዐዐ,ዐዐዐ
የሆነ ውል/ስምምነት/ በደቡብ ክልል ህጋዊ ሰውነት ያገኘ ህንፃ ተቆራጭ ተፈራረመ እንበል፡፡
በመሆኑም ቀጥሎ የተመለከቱት የውል ግዴታዎች በውሉ ላይ መስፈራቸው ተመላክተዋል፡፡
የቅድሚያ ክፍያ፡ 2ዐ% ብር 600,ዐዐዐ ቅድመክፍያ 2% withholding እና 15% ተጨማሪ
እሴት ታክስ አካቶ የያዘ እና በእያንዳንዱ የክፍያ ምስክር ወረቀት መሠረት ክፍያ ሲፈጸም
በመቶኛ እየተሰላ በእኩል መጠን ተቀንሶ ተመላሽ የሚደረግ ፡፡
በእያንዳንዱ የክፍያ ምስክር ወረቀት ክፍያ ሲፈጸም በመቀነስ በጊዜያዊነት እና በkሚነት
ርክክብ ሲፈጸም በሁለት ዙሪ እኩል ክፍያ የሚመለስ 5% የግንባታ ጥራት ዋስትና መያዣ፣
በእያንዳንዱ የክፍያ ምስክር ወረቀት ክፍያ ሲፈጸም የየዙሩ ቅድመክፍያ ተመላሽ ድርሻ
ከተቀነሰ በºላ ካለው ግንባታ ጠቅላላ ዋጋ ውስጥ 15% ተጨማሪ እሴት ታክስ ለይቶ
በመቀነስ በቀሪ ሚዛን ላይ 2% ቅድመ ትርፍ ግብር ማስላት ፤
ከጠቅላላ የውል ዋጋ 5% በእያንዳንዱ የክፍያ ምስክር ወረቀት ክፍያ ሲፈጸም ለመንግስት
ተቀናሽ የሚሆን(Rebete)፣
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
ለኮንትራክተሩ
ቅድሚያ ክፍያ
የወማ 4251 600,000 517,043.48
2%
5026 4,695.65
15%
5059 78,260.87
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
የህንፃው ግንባታ
ወጪ
2 6323 712,500
የንግድ ትርፍ ግብር
የወማ
5026 4,402.17
ለኮንትራክተሩ
ቅድሚያ ክፍያ
4251 150,000
ስምምነቱ
ለዋስትና የተያዘ
5061 35,625
15%
5059 73,369.57 449,103.26
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
የህንፃው ግንባታ
ወጪ
2 6323 712,500
የንግድ ትርፍ ግብር
የወማ
5026 4,402.17
ለኮንትራክተሩ
ቅድሚያ ክፍያ
4251 150,000
ስምምነቱ
ለዋስትና የተያዘ
5061 35,625
15%
5059 73,369.57 449,103.26
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
የህንፃው ግንባታ
ወጪ
2 6323 712,500
የንግድ ትርፍ ግብር
የባወማ 5026 4,402.17
ለኮንትራክተሩ
ቅድሚያ ክፍያ
4251 150,000
ስምምነቱ
ለዋስትና የተያዘ
5061 35,625
15%
5059 73,369.57 449,103.26
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
የህንፃው ግንባታ
ወጪ
2 6323 712,500
የንግድ ትርፍ ግብር
የወማ 5026 4,402.17
ለኮንትራክተሩ
ቅድሚያ ክፍያ
4251 150,000
ስምምነቱ
ለዋስትና የተያዘ
5061 35,625
15%
5059 73,369.57 449,103.26
…ሂሳብ እንቅስቃሴ
የወማ የዋስትና
መያዣ ክፍያ
2,850,000.00/1.15*0.02*0.45 = 22,304.35
መልመጃ 2
…………………………………………….
………………………………………………
አመሰግናለሁ!