You are on page 1of 32

ስ.ቁ +251 255 511602 ፋክስ +251 2556510040 Tel.

+251 255 511602 Fa+251 256 510040


ፖ.ሣ.ቁ. 226፡ ጭሮ፡ ኢትዮጵያ P.O. Box 226, Chiro, Ethiopia

ቁጥር--------------------------------

ቀን --------------------------------

ለአስተዳደርና ተ/ጉ/ም/ፕሬዝዳንት

ኦቢዩ

ጉዳዩ-- አስቸኳይ ግዢን ስለመጠየቅ ይሆናል

ከላይ በርሱ ለመግለፅ እደተሞከረው ቀደም ሲል በተማሪ ዎች ም/ቤት አገልግሎት በመስጠት ላይ

የሚገኘው Volvo ጄኔሌተር ካሁን በፊት ሰርቪስ ተደርጎ የሚያውቅ በመሆኑ በአስቸኳ ጥገናና የቁሳቁስ ግቪ

እደፈፀምልን ብጠይቅም ሊመለስልን ተማሪዎች ከመግባታቸው በፊት አቃዎቹ እዲገዛልን ከዚህ የተዘረዘሩት

አቃዎች ዝርዝር

1.ፓምፒቾዩ ብዛት 02 ፍሬ

2. ዳፕራተር 05

3. ሪሎ 10

በአስኳይ እዲገዛልን በአክብሮት እጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ሲጽፉልን የኛን ደብዳቤ ቁጥር ይግለጹ In Replying, Please Quote Our Reference
ለኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ አስተዳደርና ተማሪዎች ጉ/ም/ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት
ጭሮ

ጉዳዩ፡- የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 4- 26640 ኢት ሚኒባስ መኪና የመድህን ሽፋን 10% ክፍያ እንዲፈጸምልን ስለመጠየቅ
ይሆናል

ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው ንብረትነቱ የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ የሆነው የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 4-26640

ኢት ሚኒባስ መኪና በቀን ነሐሴ 30 ቀን 2012 ዓ/ም በደረሰበት አደጋ ምክንያት በኢትዮጵያ መድህን ድርጅት በኩል

ለጥገና መላካችን ይታወቃል በዚሁ መሰረት ሰራው የተጠናቀቀና በውል ቁጥር 507/2009 ዓ/ም በኢ.ፌ.ዴ.ሪ

የመንግስት ግዢና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት እና በኢትዮጵያ መድህን ድርጅት መካከል በተደረገ የውል ስምምነት

በአንቀጽ 6 ንዑስ አንቀጽ 8 መሰረት የማስጠገኛውን ወይም የመተኪያውን ወጪ 10 % የተሸከርካሪው ባለቤት

ይከፍላል በሚል በተስማሙት መሰረት ብር 500 (አምስት መቶ) ወጪ ተደርጎ ክፍያው ተፈጽሞ መኪናው

እንዲመጣ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ሲጽፉልን የኛን ደብዳቤ ቁጥር ይግለጹ In Replying, Please Quote Our Reference
ስ.ቁ +251 255 511602 ፋክስ +251 2556510040 Tel. +251 255 511602
Fax፡ +251 256 510040
ፖ.ሣ.ቁ. 226፡ ጭሮ፡ ኢትዮጵያ P.O. Box 226,
Chiro, Ethiopia

Oda Bultum University Directorate of የ ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ

ሲጽፉልን የኛን ደብዳቤ ቁጥር ይግለጹ In Replying, Please Quote Our Reference
Facility Development Mgmt ፋሲሊቲ ማናጅመንት ልማት
ዳይሬክቶሬት

የተሸከርካሪዎችን ህይወት ታሪክ መመዝገቢያ ቅጽ

1. የመንግስት መስሪያ ቤቱ ስም------------------------------------------------------------

2. የተሸከርካሪው ዓይነት------------------------

3. ሞዴል-----------------------------------------------

4. የቻንሲ ቁጥር--------------------------------------

5. የሞተር ቁጥር------------------------------------

6. የተገዛበት ዋጋ------------------------

7. የሰሌዳ ቁጥር--------------------------------------

8. የሚጠቀመው የነዳጅ ዓይነት------------------------------

9. አገልግሎት መስጠት የጀመረበት ዓ/ም-----------------------

10. የመጫን ችሎታው ሰው ------------------------ኩንታል--------------------

11. የባለቤትነት መታወቂያ ደብተር ቁጥር--------------------------

12. አሁን ያለበት ሁኔታ-------------------------------

13. የተሰራበት ሀገር----------------------------------

ከላይ የሰጠሁት መረጃ ትክክል መሆን አረጋግጣሉ ያዘጋጀው ስምና ፊርማ

ስም---------------------- ስም-----------------------

የስራ ኃላፊነት-------------------- ፊርማ

ፊርማ------------------------

ሲጽፉልን የኛን ደብዳቤ ቁጥር ይግለጹ In Replying, Please Quote Our Reference
Oda Bultum University Directorate of የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ፋሲሊቲ
ማናጅመንት
Facility Development Mgmt ልማት ዳይሬክቶሬት

ስ.ቁ +251 255 511602 ፋክስ +251 2556510040 Tel. +251 255 511602 Fax፡ +251 256 510040
ፖ.ሣ.ቁ. 226፡ ጭሮ፡ ኢትዮጵያ P.O. Box 226, Chiro, Ethiopia

ቀን-----------------------

ቁጥር--------------------

ለ አዲሰ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ

አዲሰ አበባ

ጉዳዩ፡- አዲስ ታርጋ እና መንቀሳቀሻፍቃድ እንዲሰጠን ስለመጠየቅ

የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርስቲ ለስራ ማሰፈፀሚያ የሚሆን 5 ሞተር ሳይክል ሞዴል TVS APACHER RTR 108 የሻንሲ

ቁጥራቸው MD634KE6XM2D01133, MD634KE66M2D01145, MD34KE66M2D01095,

MD634KE63M2D01040, MD634KE6XM2D01066 የሆኑትን ሞተር ሳይክሎች መግዛታችን ይታወቃል።

ይሁን እንጂ እነኚህን ሞተር ሳይክሎች ለስራ አገልግሎት ላይ ለማዋል ታርጋ እንዲሁም የመንቀሳቀሻ ፍቃድ

ስለሚያስፈልገን አዲስ አበባ ትራንስፖርት ባለስልጣን እነኚህን የሞተር ሳይክሎች ታርጋ እና የመንቀሳቀሻ ፍቃድ

እንዲሰጠን ስንል በትህትና እንጠይቃለን።

ከሰላምታ ጋር

ሲጽፉልን የኛን ደብዳቤ ቁጥር ይግለጹ In Replying, Please Quote Our Reference
Oda Bultum University Directorate of የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ፋሲሊቲ
ማናጅመንት
Facility Development Mgmt ልማት ዳይሬክቶሬት

ስ.ቁ +251 255 511602 ፋክስ +251 2556510040 Tel. +251 255 511602 Fax፡ +251 256 510040
ፖ.ሣ.ቁ. 226፡ ጭሮ፡ ኢትዮጵያ P.O. Box 226, Chiro, Ethiopia

ቁጥር ---------------------
Ref.No.
ቀን -------------------------
Date

ለ አሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን

አዲሰ አበባ

ሲጽፉልን የኛን ደብዳቤ ቁጥር ይግለጹ In Replying, Please Quote Our Reference
ጉዳዩ፡- አዲስ ታርጋ እና መንቀሳቀሻፍቃድ እንዲሰጠን ስለመጠየቅ

የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርስቲ ለስራ ማሰፈፀሚያ የሚሆን 5 ሞተር ሳይክል ሞዴል TVS APACHER RTR 108 የሻንሲ

ቁጥራቸው MD634KE6XM2D01133, MD634KE66M2D01145, MD34KE66M2D01095,

MD634KE63M2D01040, MD634KE6XM2D01066 የሆኑትን ሞተር ሳይክሎች መግዛታችን ይታወቃል።

ይሁን እንጂ እነኚህን ሞተር ሳይክሎች ለስራ አገልግሎት ላይ ለማዋል ታርጋ እንዲሁም የመንቀሳቀሻ ፍቃድ

ስለሚያስፈልገን አዲስ አበባ ትራንስፖርት ባለስልጣን እነኚህን የሞተር ሳይክሎች ታርጋ እና የመንቀሳቀሻ ፍቃድ

እንዲሰጠን ስንል በትህትና እንጠይቃለን።

ሲጽፉልን የኛን ደብዳቤ ቁጥር ይግለጹ In Replying, Please Quote Our Reference
ለአስተዳደርና ተማሪዎች ጉዳይ ም/ፕሬዝደንት

ጭሮ

ጉዳዩ ፡- በብድር የተወሰዱ ዕቃዎች ክፍያን ይመለከታል

እንደሚታወቀው በነጀባስ ካምፓስ ተማሪዎች በማስገባት ሂደት ውስጥ በካምፓሱ ውስጥ ሲሰሩ ለነበሩ ጊዜያዊ

መጸዳጂያ ቤት ሻወር ቤት የልብስ ማጠቢያ ኩሽና እና ስቶር ስራ ከአቶ መሀዲ ሱቅ በብድር የተወሰዱ ከዚህ በታች

በዝርዝር የተቀመጡት ዕቃዎች ክፍያ እንዲፈጸምልን እንጠይቃለን፡፡

የአንዱ
የዕቃው ዓይነት ብዛት ዋጋ ጠቅላላ ዋጋ
1.የቆብ ሚስማር 20 600 12000
2.ሚስማር 30 600 18000
3. T 75’’ 32 50 1600
4. Soket 1’’ 10 100 1000
5. Reducer 1’’-3/4’’ 10 100 1000
6. T 1’’ 5 115 575
7. Getvalve ½ ‘’ 40 230 9200
8. Shawe head 40 80 3200
9. Nippls ½’’ 50 40 2000
10.ማጠፊያ 50 70 3500
11. T ½’’ 40 70 2800
12. Getvalve ½’’ 5 230 1150
13. Pipe ½’’ 4 700 2800
14.የቆርቆሮ ሚስማር 3 230 690
15.የቆርቆሮ ሚስማር 25 210 5250
64765
ከሰላምታ ጋር

ሲጽፉልን የኛን ደብዳቤ ቁጥር ይግለጹ In Replying, Please Quote Our Reference
Oda Bultum University Directorate of የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ፋሲሊቲ
ማናጅመንት
Facility Development Mgmt ልማት ዳይሬክቶሬት

ስ.ቁ +251 255 511602 ፋክስ +251 2556510040 Tel. +251 255 511602 Fax፡ +251 256 510040
ፖ.ሣ.ቁ. 226፡ ጭሮ፡ ኢትዮጵያ P.O. Box 226, Chiro, Ethiopia

ቁጥር ---------------------
Ref.No.
ቀን --------------------------
Date

ለኦዳቡልቱም ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ተማሪዎች ጉ/ም/ፐሬዝዳት ጽ/ቤት

ጭሮ

ጉዳዩ - ክፍያ ስለመጠየቅ ይሆናል

ከላይ በርሱ ለመጥቀስ እደተሞከረው በቀን 22/12/13 ለነበረው የተማሪዎች የምረቃ ስነስርዓት በኪራይ የመጣ

ድንካን ከመኪና በማውረድ እና ድንኳኑን በመጣል በመጨረሻም በማፍረሽ የጫኑ የቀን ሰራተኞች ክፍያ

እንዲፈጸምላቸው እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ሲጽፉልን የኛን ደብዳቤ ቁጥር ይግለጹ In Replying, Please Quote Our Reference
Oda Bultum University Directorate of የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ፋሲሊቲ
ማናጅመንት
Facility Development Mgmt ልማት ዳይሬክቶሬት

ስ.ቁ +251 255 511602 ፋክስ +251 2556510040 Tel. +251 255 511602 Fax፡ +251 256 510040
ፖ.ሣ.ቁ. 226፡ ጭሮ፡ ኢትዮጵያ P.O. Box 226, Chiro, Ethiopia

ቁጥር ---------------------
Ref.No.
ቀን --------------------------
Date

ለኦዳቡልቱም ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ተማሪዎች ጉ/ም/ፐሬዝዳት ጽ/ቤት

ጭሮ
ሲጽፉልን የኛን ደብዳቤ ቁጥር ይግለጹ In Replying, Please Quote Our Reference
ጉዳዩ - ክፍያ ስለመጠየቅ ይሆናል

ከላይ በርሱ ለመጥቀስ እደተሞከረው የተማሪዎች መጸዳጂያ ቤት ተደፍኖ ወደውጪ በመፍሰሱ ይህንን ችግር

በመክፈት ላስተካከሉ የቀን ሰራተኞች ክፍያ ብር 2000 (ሁለት ሺ) እንዲፈጸምላቸው እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ሲጽፉልን የኛን ደብዳቤ ቁጥር ይግለጹ In Replying, Please Quote Our Reference
Oda Bultum University Directorate of የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ፋሲሊቲ

ማናጅመንት

Facility Development Mgmt ልማት ዳይሬክቶሬት

ስ.ቁ +251 255 511602 ፋክስ +251 2556510040 Tel. +251 255 511602 Fax፡ +251 256 510040
ፖ.ሣ.ቁ. 226፡ ጭሮ፡ ኢትዮጵያ P.O. Box 226, Chiro, Ethiopia

ቁጥር ---------------------
Ref.No.
ቀን -------------------------
Date

ለአስተዳደርና ተማሪዎች ጉዳይ ም/ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት

ጭሮ

ጉዳዩ ፡- ክፍያ ስለመጠየቅ ይሆናል

ከዚህ በላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የፋሲሊቲ ማኔጅመንት ስራ ክፍል ሰራተኞች የሆኑት

በተለያዩ ቀናት የኤሌክትሪክ ብልሽትን ከስራ ሰዓት ውጭ በመገኘት ስለሰሩ የ 10 ቀን 60 %

የውሎ አበል ክፍያ ከዚህ በታች ለተዘረዘሩት ሠራተኞች እንዲፈጸምላቸው እጠይቃለሁ፡፡

1.ሰለሞን ምክረ

2.አንድዬ ዱባለ

ከሰላምታ ጋር

ሲጽፉልን የኛን ደብዳቤ ቁጥር ይግለጹ In Replying, Please Quote Our Reference
Oda Bultum University Directorate of የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ፋሲሊቲ
ማናጅመንት
Facility Development Mgmt ልማት ዳይሬክቶሬት

ስ.ቁ +251 255 511602 ፋክስ +251 2556510040 Tel. +251 255 511602 Fax፡ +251 256 510040
ፖ.ሣ.ቁ. 226፡ ጭሮ፡ ኢትዮጵያ P.O. Box 226, Chiro, Ethiopia

ቁጥር ------------------
Ref.No.
ቀን --------------------------
Date

ለአስተዳደርና ተማሪዎች ጉዳይ ም/ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት

ጭሮ

ጉዳዩ ፡- የቧንቧ፣የኤሌክተሪክ እና የጽዳት እቃዎች ግዢ መዘግየትን ስለማሳወቅ

ከዚህ በላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የቧንቧ፣የኤሌክተሪክ እና የጽዳት እቃዎች

ግዢ ለክፍሉ እንዲከናወን ለረጅም ጊዜ ቢጠየቅም ግዢ ባለመፈጸሙ በተለያዩ የስራ

ክፍሎች እና በተማሪዎች ለሚቀርቡ የጥገኛና የጽዳት ጥያቄዎች ክፍላችን አፋጣኝ ምላሽ

ለመስጠት ባለመቻሉ ለሚፈጠረው ክፍተት ክፍሉ ተጠያቂነትን የማንወስድ መሆኑን ታውቆ

በአስቸኳይ ግዢው እንዲከናወንልን ለግዢ ክፍል ትዕዛዝ እንዲተላለፍ እንጠይቃለን፡፡


ሲጽፉልን የኛን ደብዳቤ ቁጥር ይግለጹ In Replying, Please Quote Our Reference
ከሰላምታ ጋር

Oda Bultum University Directorate of

የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ፋሲሊቲ ማናጅመንት

Facility Development Mgmt ልማት ዳይሬክቶሬት

ስ.ቁ +251 255 511602 ፋክስ +251 2556510040 Tel. +251 255 511602 Fax፡ +251 256 510040
ፖ.ሣ.ቁ. 226፡ ጭሮ፡ ኢትዮጵያ P.O. Box 226, Chiro, Ethiopia

ሲጽፉልን የኛን ደብዳቤ ቁጥር ይግለጹ In Replying, Please Quote Our Reference
ተ/ቁ የሾፌር ስም/የታርጋ ከ---- እስከ የሰርቪስ ሰዓት
ቁጥር
1 4-26639 ሶፍዩ መጋቢት 6-መጋቢት 9 ንጋት 10፡30 -11፡30
2 4-23723 በድሩ አልይ መጋቢት 10-መጋቢት 14 ንጋት 10፡30 -11፡30
3 4-26640 ደመላሽ መጋቢት 15-መጋቢት 19 ንጋት 10፡30 -11፡30
ሰለሞን ማሳሰቢያ
4 4-26639 ሶፍዩ መጋቢት 20-መጋቢት 24 ንጋት 10፡30 -11፡30 ፡- ንጋት
5 4-23723 በድሩ አልይ መጋቢት 25-መጋቢት 29 ንጋት 10፡30 -11፡30
6 4-26640 ደመላሽ መጋቢት 30-ሚያዝያ 4 ንጋት 10፡30 -11፡30
ሰለሞን
7 4-26639 ሶፍዩ ሚያዝያ 5-ሚያዝያ 9 ንጋት 10፡30 -11፡30
8 4-23723 በድሩ አልይ ሚያዝያ 10 -ሚያዝያ 14 ንጋት 10፡30 -11፡30
9 4-26640 ደመላሽ ሚያዝያ 15 -ሚያዝያ 19 ንጋት 10፡30 -11፡30
ሰለሞን
10 4-26639 ሶፍዩ ሚያዝያ 20-ሚያዝያ 24 ንጋት 10፡30 -11፡30
11 4-23723 በድሩ አልይ ሚያዝያ 25-ሚያዝያ 29 ንጋት 10፡30 -11፡30
12 4-26640 ደመላሽ ሚያዝያ 30-ግንቦት 4 ንጋት 10፡30 -11፡30
ሰለሞን
13 4-26639 ሶፍዩ ግንቦት 5-ግንቦት 9 ንጋት 10፡30 -11፡30
14 4-23723 በድሩ አልይ ግንቦት 10-ግንቦት 14 ንጋት 10፡30 -11፡30
15 4-26640 ደመላሽ ግንቦት 15-ግንቦት 19 ንጋት 10፡30 -11፡30
ሰለሞን
16 4-26639 ሶፍዩ ግንቦት 20-ግንቦት 24 ንጋት 10፡30 -11፡30
17 4-23723 በድሩ አልይ ግንቦት 25-ግንቦት 29 ንጋት 10፡30 -11፡30
18 4-26640 ደመላሽ ግንቦት 30-ሰኔ 4 ንጋት 10፡30 -11፡30
ሰለሞን
19 4-26639 ሶፍዩ ሰኔ 5-ሰኔ 9 ንጋት 10፡30 -11፡30
20 4-23723 በድሩ አልይ ሰኔ 10-ሰኔ 14 ንጋት 10፡30 -11፡30
21 4-26640 ደመላሽ ሰኔ 15-ሰኔ 19 ንጋት 10፡30 -11፡30
ሰለሞን
22 4-26639 ሶፍዩ ሰኔ 20-ሰኔ 24 ንጋት 10፡30 -11፡30
23 4-23723 በድሩ አልይ ሰኔ 25-ሰኔ 29 ንጋት 10፡30 -11፡30
24
ሲጽፉልን4-26640 ቁጥር ይግለጹ ሰኔ 30-ሐምሌ 4
ደመላሽ
የኛን ደብዳቤ ንጋት 10፡30 -11፡30 Please Quote Our Reference
In Replying,
ሰለሞን
10፡30 ወደ ግቢ ለሚባ ሾፌር የተማሪዎች ክልኒክ እንደ አንቡላንስ አገልግሎት የሚሰጥ አዳሪ ሾፌር ለተረኛ ሰርቪስ
ይሰጣል
ለተማሪዎች ምግብ ቤት ሰርቪስ የሰጠ ሾፌር ከጠዋቱ 3፡00 ሠዓት ጀምሮ የከተማ ውስጥ ስራዎችን ያከናውናል፡፡
ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

ለአስተዳደርና ተማሪዎች ጉ/ም ፕሬዝዳንት

ለስምሪት አስተባባሪ

Oda Bultum University Directorate of የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ


ፋሲሊቲ ማናጅመንትልማት ዳይሬክቶሬት
Facility Development Mgmt

ስ.ቁ +251 255 511602 ፋክስ +251 2556510040 Tel. +251 255 511602 Fax፡ +251 256 510040
ፖ.ሣ.ቁ. 226፡ ጭሮ፡ ኢትዮጵያ P.O. Box 226, Chiro, Ethiopia

ቁጥር ---------------------
Ref.No.
ቀን -------------------------
Date
ከ ፋሲሊቲ ማኔጅመንት

ለ ሰው ሀብት ስራ አመራርና ልማት ዳይሬክቶሬት

ጭሮ

ጉዳዩ፡- የዲስፕሊን ክስ እንዲመሰረት ስለማሳወቅ ይሆናል፡፡

በቀን 3/7/2011 ዓ/ም ቁጥር የተ.አ/107917 በተጻፈ ደብዳቤ አቶ ሀብታሙ ታደሰ የተባለ ግለሰብ በተደጋጋሚ

በተማሪዎች የከብት እርድ በሚከናወንበት ቄራ ከዩኒቨርሲቲው ሠራተኞች ጋር በመጣመር በማይመለከተው ቦታ

በመገኘቱ ለተማሪዎች አገልግሎት ሱፕርቫይዘር በተደረገ ጥቆማ መሰረት ግለሰቡን የከብት እርድ በሚከናወንበት ቦታ

እንዳይገኝ በማስጠንቀቂያ ጭምር የተባረረ መሆኑን በመግለጽ በቀን 02/07/2011 ዓ/ም ደግሞ ከላይ በስም

የተጠቀሰው ግለሰብ ምላስና ሰንበር በመቀላቀል ቢያንስ በግምት 2 ኪ.ግ የሚሆን ንፁህ ስጋ ለተማሪዎች የምግብ

አገልግሎት የሚውል ይዞ ሊወጣ ሲል እጅ ከፍንጅ ተይዞ ለግብቢ ጸጥታና ደህንነት ኃላፊ ለሆኑት ለአቶ በየነ ረጋሳ

ሪፖርት ተደርጎ ለፖሊስ ተላልፎ እንዲሰጥ ከነኤግዚቢት በጥበቃ አማካኝነት ቢላክላቸውም አቶ በየነ ረጋሳ

በስልጣናቸው ተጠርጣሪውን የለቀቁ በመሆኑ ፍትህ ይሰጠን በማለት የተማሪዎች አገልግሎት ዳይሬክቶሬት

ሲጽፉልን የኛን ደብዳቤ ቁጥር ይግለጹ In Replying, Please Quote Our Reference
ጠይቋል፡፡ ስለዚህ ግለሰቡ የተሰጣቸውን ሀላፊነት ወደ ጎን በመተው እጅ ከፍንጅ የተያዘውን ተጠርጣሪ ወደ ህግ

ማድረስ ሲገባቸው ያላቸውን ስልጣን በመጠቀም የለቀቁ ስለሆነ በፌደራል የመንግስት ሰራተኞች አዋጅ ቁጥር

1064 ንዑስ አንቀጽ 11፣12 የተገለጹት ስለተላለፉ የዲስፕሊን ክስ እንዲመሰረት እንጠይቃለን፡፡

ምስክሮች

1. መ/ር በራቃ ኢፋ

2. አቶ አህመድ አብዶሽ

3. ተማሪ ዋሪሶ አብዶ

ከሰላምታ ጋር

Oda Bultum University Directorate of የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ


ፋሲሊቲ ማናጅመንት ልማት ዳይሬክቶሬት
Facility Development Mgmt

ስ.ቁ +251 255 511602 ፋክስ +251 2556510040 Tel. +251 255 511602 Fax፡ +251 256 510040
ፖ.ሣ.ቁ. 226፡ ጭሮ፡ ኢትዮጵያ P.O. Box 226, Chiro, Ethiopia

ቁጥር ---------------------
Ref.No.
ቀን -------------------------
Date
ከ ፋሲሊቲ ማኔጅመንት

ለ ተማሪዎች አገልግሎት ዳይሬክቶሬት

ጭሮ

ጉዳዩ፡- የዲስፕሊን ክስ እንዲመሰረት ስለማሳወቅ ይሆናል፡፡

በቀን 10/7/2011 ዓ/ም በተጻፈ ደብዳቤ

1. ተማሪ አሰግድ አበራ በየነ 1755 .11 ID No የትምህርት ክፍል ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ accounting and
finance
2. ግርም ተፈራ መሀመድ 1781/11 የትምህርት ክፍል ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ accounting and finance

3. ፍስሀ ታደሰ ዘለለ የግቢው ተማሪ ያልሆነና ከነሱ ጋር አብሮ የመጣ

ወደ ዩኒቨርሲቲው ግቢ ሲገቡ የጥበቃ አባላት ማንነታቸውን የሚገልጽ መታወቂያ እንዲያሳዩ ሲጠየቁ ባለማሳየት እና

የጥበቃ አባላትን በመሳደብና በመዛት በውጭ ባላቸው የስራ ሀላፊነት በማስፈራራት የግቢውን የጥበቃ የአሰራር

ሲጽፉልን የኛን ደብዳቤ ቁጥር ይግለጹ In Replying, Please Quote Our Reference
ስርዐት ባለመከተል ህጋዊ ትዕዛዝን ባለመከተል ሆንብሎ የአሰራር ስርአትን ባለመከተል ፣ ስራ እንዳይሰራ ሆን ብሎ

በማወክ ፣ በስራ ቦታ ላይ ጸብ አጫሪነት ስለተላለፉ ስለሆነ በተማሪዎች መተዳደሪያ ደንብ መሰረት የዲስፕሊን ክስ

እንዲመሰረትልን እንጠይቃለን፡፡

ምስክሮች

1. አቶ አንዋር ሙክታር

2. አቶ ግርማ ደጀኔ

3. ወ/ሮ ሂሩት በቀለ

4. አቶ ታጋይ ገረመው

ከሰላምታ ጋር

Oda Bultum University Directorate of የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ፋሲሊቲ

Facility Development Mgmt ማናጅመንት ልማት ዳይሬክቶሬት

ስ.ቁ +251 255 511602 ፋክስ +251 2556510040 Tel. +251 255 511602 Fax፡ +251 256 510040
ፖ.ሣ.ቁ. 226፡ ጭሮ፡ ኢትዮጵያ P.O. Box 226, Chiro, Ethiopia

ቁጥር ---------------------
Ref.No.
ቀን --------------------------
Date
ለአቶ ሶፍዩ መሀመድ ለአቶ እንዳልካቸው ካሳሁን

ለአቶ በድሩ አልይ ለአቶ ጉርሜሳ ገርባ

ለአቶ ደመላሽ ሰለሞን ለአቶ አንዋር ያሲን

ጭሮ

ጉዳዩ፡- የስምሪት ፐሮግራም ስለማሳወቅ

ከዚህ በላይ በርዕሱ እንደተገለጸው ለተማሪዎች ክልኒክ ፡ ለተማሪዎች ምግብ ቤት እና ለላይብራሪ አካባቢ የተሸከርካሪ
አገልግሎት ለመስጠት ያስችል ዘንድ በቀን ,,,, በነበረን የውይይት መድረክ በተደረሰው ስምምነት ከዚህ ደብዳቤ ጋር
-------ገጽ አባሪ በተደረገው የተሸከርካሪዎች ሰምሪት መሰረት
1. ለተማሪዎች ክልኒክ የ 24 ሠዓት አገልግሎት
2. ለተማሪዎች ምግብ ሰራተኞችን ከንጋቱ 10፡30 ጀምሮ ወደ ግቢ የማስገባት አገልግሎት
3. ለላይብራሪ አዳሪ ሰራተኞችን ከንጋቱ 12፡00 ሰዓት ወደ ቤት የማድረስ አገልግሎት
አገልግሎቱን እንድታከናውኑ አሳውቃለሁ፡፡
ሲጽፉልን የኛን ደብዳቤ ቁጥር ይግለጹ In Replying, Please Quote Our Reference
ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለፕሬዝዳንት ጽ/ቤት  ለላይብራሪ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት

 ለአስተዳደርና ተማሪዎች ጉ/ም ፕሬዝዳንት  ለስነ-ምግባርና ጸረ ሙስና ዳይሬክቶሬት

ጽ/ቤት  ለለውጥና መልካም አስተዳደር ዳይሬክቶሬት

 ለተማሪዎች አገልግሎት ዳይሬክቶሬት  ለስምሪት አስተባባሪ

ጭሮ

Oda Bultum University Directorate of የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ፋሲሊቲ

Facility Development Mgmt ማናጅመንት ልማት ዳይሬክቶሬት

ስ.ቁ +251 255 511602 ፋክስ +251 2556510040 Tel. +251 255 511602 Fax፡ +251 256 510040
ፖ.ሣ.ቁ. 226፡ ጭሮ፡ ኢትዮጵያ P.O. Box 226, Chiro, Ethiopia

ቁጥር ---------------------
Ref.No.
ቀን --------------------------
Date

ሲጽፉልን የኛን ደብዳቤ ቁጥር ይግለጹ In Replying, Please Quote Our Reference
ለበላይ አብ ሞተርስ አዳማ

አዳማ

ጉዳዩ፡- የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 4- 27858 ኢት መኪና ሰርቪስ እንዲደረግልን ስለመላክ ይሆናል

ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው ንብረትነቱ የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ የሆነው የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 4- 27858

ኢት መኪና ሰርቪስ የመግቢያ ጊዜው የደረሰ ስለሆነ በካምፓኒያችሁ ሙሉ ሰርቪስ እንዲደረግን ሁሉም እግር ጎማ

ከነ ስኮርቱ እንዲቀየርልን እየጠየቅን ፤ሰርቪስ ባደረጋችሁት እና በሰጣችሁት አገልግሎት መጠን በምታቀርቡት

የዋጋ እና የክፍያ መጠየቂያ ሰነድ መሠረት አስፈላጊውን ክፍያ የምንፈጽም መሆኑን ከወዲሁ በታላቅ አክብሮት

እንገልፃለን ፡፡

1. በቀኝ በኩል ይንቀጠቀጣል

2. የእጅ ፍሬን በርቶ ይቀራል የኮድ

ከሰላምታ ጋር
Oda Bultum University Directorate of የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ፋሲሊቲ

Facility Development Mgmt ማናጅመንት ልማት ዳይሬክቶሬት

ስ.ቁ +251 255 511602 ፋክስ +251 2556510040 Tel. +251 255 511602 Fax፡ +251 256 510040
ፖ.ሣ.ቁ. 226፡ ጭሮ፡ ኢትዮጵያ P.O. Box 226, Chiro, Ethiopia

ቁጥር ---------------------
Ref.No.
ቀን -----------------------
Date

ከኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ፋሲሊቲ ማኔጅመንት ልማት ዳይሬክቶሬት

ለኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ የሰው ሀብት ስራ አመራርና ልማት ዳይሬክቶሬት

ጭሮ

ጉዳዩ ፡-የኮንትራት ቅጥር እንዲከናወንልን ስለመጠየቅ ይሆናል

እንደሚታሚታወቀው የዩኒቨርሲቲያችን የመምህራንና የሰራተኞች የሰርቪስ አገልግሎት እየሰጠ

የነበረው አስሽከርካሪ የመጦሪያ እድሜው በመድረሱ ምክንያት ከሚያዝያ ወር ጀምሮ በጡረታ

እንደሚገለልና በዚህ ምክንያት እየሰጠ የነበረውን አገልግሎት እንዳቋረጠ በደረሰን መረጃ መሰረት

የተረዳን መሆኑን እየገልጽን የግለሰቡን ብቃት ከግምት ውስጥ በማስገባትና በአሁኑ ወቅት ያለው

የአየር ጸባይ ከባድ በመሆኑና የዩኒቨርሲቲው ሰራተኞች አገልግሎቱን ባለማግኘታቸው የተነሳ ከፍተኛ

ቅሬታ እያቀረቡ በመሆኑ እና የመማር ማስተማሩ ስራ ላይ ትልቅ ጫና ስለተፈጠረ ግለሰቡን በአጭር

ቀናት ውስጥ በኮንትራት ቅጥር እንዲቀጠርልን እጠይቃለን

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

ለፕሬዝዳንት ጽ/ቤት

ለአስተዳደርና ተማሪዎች ጉ/ም/ፕሬዝዳንት

ለአካደሚክና ምርምር ጉዳዮች ም/ፕሬዝዳንት


ጭሮ

Oda Bultum University Directorate of የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ፋሲሊቲ

Facility Development Mgmt ማናጅመንት ልማት ዳይሬክቶሬት

ስ.ቁ +251 255 511602 ፋክስ +251 2556510040 Tel. +251 255 511602 Fax፡ +251 256 510040
ፖ.ሣ.ቁ. 226፡ ጭሮ፡ ኢትዮጵያ P.O. Box 226, Chiro, Ethiopia

ቁጥር ---------------------
Ref.No.
ቀን -----------------------
Date

ለኦዳ ቡልቱም ዩኑቨርሲቲ አስተዳደርና ተማሪዎች ጉዳይ ም/ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት

ጭሮ

ጉዳዩ፡- በግቢው ውስጥ ያለው የውሀ ፓምፕ ጥገናን ይመለከታል

እንደሚታወቀው በዩኒቨርሲቲያችን ውስጥ ከከርሰ ምድር ውሀ ስቦ የሚያወጣ የውሀ ፓምፕ እንዳለና

በትንሽ ችግር ምክንያት አገልግሎት መስጠት ማቆሙ ይታወቃል በአሁኑ ወቅት ደግሞ በከተማችን ላይ

ከፍተኛ የሆነ የመጠጥ ውሀ እጥረት እንዳለ ግልጽ ነው ይህ በመሆኑ ተማሪዎቻችን በውሀ እጥረቱ
በከፍተኛ ሁኔታ እየተቸገሩ ስለሆነ በግቢያችን የሚገኘውን የውሀ ፓምፕ ተጠግኖ ለአገልግሎት ዝግጁ

እንዲሆን እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

ለፕሬዝዳንት ጽ/ቤት

ለአካደሚክና ምርምር ጉዳይ ም/ፐሬዝደንት

ለተቋማዊ ለውጥና መልካም አስተዳደር ዳይሬክቶሬት

ለግዢ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት

ጭሮ

Oda Bultum University Directorate of የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ፋሲሊቲ

Facility Development Mgmt ማናጅመንት ልማት ዳይሬክቶሬት

ስ.ቁ +251 255 511602 ፋክስ +251 2556510040 Tel. +251 255 511602 Fax፡ +251 256 510040
ፖ.ሣ.ቁ. 226፡ ጭሮ፡ ኢትዮጵያ P.O. Box 226, Chiro, Ethiopia

ቁጥር ---------------------
Ref.No.
ቀን -----------------------
Date

ለኦዳ ቡልቱም ዩኑቨርሲቲ አስተዳደርና ተማሪዎች ጉዳይ ም/ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት

ጭሮ

ጉዳዩ፡-የውሀ ማጠራቀሚያ ታንከር እንዲሰራልን ስለመጠየቅ

ከዚህ በላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የዩኒቨርሲቲያችን የተማሪዎች ቅበላ አቅም እየጨመረ

ከመምጣቱ ጋር በተያያዘ ለተማሪዎች ምግብ ቤት ፣ ለተማሪዎች ዶርም አካባቢ የውሀ ፍላጎታችን

በእጥፍ እየጨመረ ስለሆነ ይህንን ፍላጎት ለማሟላት ---------ሜትር ኪዩብ የመያዝ አቅም ያለው

የውሀ ታንከር በባለሞያ በተመረጠ ቦታ በአፋጣኝ እንዲሰራልን እንጠይቃለን፡፡


ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

ለፕሬዝዳንት ጽ/ቤት

ለአካደሚክና ምርምር ጉዳይ ም/ፐሬዝደንት

ለተቋማዊ ለውጥና መልካም አስተዳደር ዳይሬክቶሬት

ለግዢ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት

ጭሮ

Oda Bultum University Directorate of የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ፋሲሊቲ

Facility Development Mgmt ማናጅመንት ልማት ዳይሬክቶሬት

ስ.ቁ +251 255 511602 ፋክስ +251 2556510040 Tel. +251 255 511602 Fax፡ +251 256 510040

ፖ.ሣ.ቁ. 226፡ ጭሮ፡ ኢትዮጵያ P.O. Box 226, Chiro, Ethiopia

ቁጥር ---------------------

Ref.No.

ቀን -----------------------
Date

ለግዢ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር

ጭሮ

ጉዳዩ፡- የሰራተኞች የደንብ የቴክነክ ኮሚቴ ስለመላክ

ከዚህ በላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የሰራተኞች የደንብ ልብስ የቴክኒክ መራጭ ኮሚቴ የጥበቃ እና
የጽዳት ሰራተኞችን የሚወክሉ ሰራተኞች ከዚህ በታች የተገለጹት መሆናቸውን እንገልጻለን፡፡
በየነ ረጋሳ
አሚራ ዩሱፍ

ከሰላምታ ጋር

Oda Bultum University Directorate of የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ

Facility Development Mgmt ፋሲሊ ማናጅመንት ልማት ዳይሬክቶሬት

ስ.ቁ +251 255 511602 ፋክስ +251 2556510040 Tel. +251 255 511602 Fax፡ +251 256 510040

ፖ.ሣ.ቁ. 226፡ ጭሮ፡ ኢትዮጵያ P.O. Box 226, Chiro, Ethiopia

ቁጥር ------------------------
Ref.No.
ቀን -----------------------
Date

ለኦቡዩ/ አስተ/ና ተማ/ ጉ/ም/ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት


ኦብዩ

ጉዳዩ፡- የቀን ሰራተኛ እንድፈቀድልን ስለመጣየቅ ይሆናል


ከዚህ በላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው በዋናዉግቢ መግብያ ለይ የመንገድ መብራት እከ ኢስፓልት መንገድ
ለመድረስ ሶስት ፖል በ 20 ሜትር ኢንተርቫል ለመድረስ ከ pole footing pad ጀሚራን ኮንክሪት ስረ ፤ ፖል ና
ፖል መሃል ቁፈሮ ፤ ኬብል ህርጋታ(underground Laying cable) ና አፈሩን እስከ መመለስ የንናሰረዉ የቀን
ሰራተኛ እንድፈቀድልን በአክብሮት እንጠይቃለን ፡፡
ከሰላምታጋር

Oda Bultum University Directorate of የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ

Facility Development Mgmt ፋሲሊ ማናጅመንት ልማት ዳይሬክቶሬት

ስ.ቁ +251 255 511602 ፋክስ +251 2556510040 Tel. +251 255 511602 Fax፡ +251 256 510040

ፖ.ሣ.ቁ. 226፡ ጭሮ፡ ኢትዮጵያ P.O. Box 226, Chiro, Ethiopia

ቁጥር ---------------------
Ref.No.
ቀን -----------------------
Date

ለኦዳ ቡልቱም ዩኑቨርሲቲ አስተዳደርና ተማሪዎች ጉዳይ ም/ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት


ኦብዩ

ጉዳዩ፡- የቀን ሰራተኛ እንድፈቀድልን ስለመጣየቅ ይሆናል


ከዚህ በላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው ከላብረቶሪ ወደ ወንዶች ዶረም የምሄድ የኤሌቲሪክ መስመር
በሆስፕታል በኩል የምገባ ቆጣሪ ዶርሙ ላይ እየጠቀሙ ና Overhead line ከላበራቶሪ እተጠቀሙ በመስመር
ዥርጋታ ሲስተም Overhead line by 2.5mm2 ስለሆነ ለግዜዉ ተበለሽተወል ስለዝ በአዲስ under ground
እንድንሰረ ቀን ሰራተኛ ስለምየስፈልገዉ እንድፈቀድልን በአክብሮት እንጠይቃለን
ከሰላምታጋር

Oda Bultum University Directorate of የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ

Facility Development Mgmt ፋሲሊ ማናጅመንት ልማት ዳይሬክቶሬት

ስ.ቁ +251 255 511602 ፋክስ +251 2556510040 Tel. +251 255 511602 Fax፡ +251 256 510040

ፖ.ሣ.ቁ. 226፡ ጭሮ፡ ኢትዮጵያ P.O. Box 226, Chiro, Ethiopia

ቁጥር ---------------------

Ref.No.

ቀን -----------------------
Date

ለ ሰይት ዳጀኔ
ለአነወር ሙክታር
ኦብዩ

ጉዳዩ፡- የመኪና ነዳጅ ርፖርት ስለመጣየቅ ይሆናል


ከዚህ በላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የመኪና ነዳጅ /feul report/ በወር ወይም በሳምንት ርፖርት
ስለምየፈልግ 18/12/2012/እስከ 19/12/2012 የነሃሴ ወር 1-15/12/2014 በፎረረማሊት ማሰራት
እንድተዘገጁልን በአክብሮት እንጠይቃለን
ከሰላምታጋር
ግልባጭ

ለኦ/ ቡ/ዩ/አስ/ና /ተ/ ጉዳይ/ም/ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት

Oda Bultum University Directorate of የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ

Facility Development Mgmt ፋሲሊ ማናጅመንት ልማት ዳይሬክቶሬት

ስ.ቁ +251 255 511602 ፋክስ +251 2556510040 Tel. +251 255 511602 Fax፡ +251 256 510040

ፖ.ሣ.ቁ. 226፡ ጭሮ፡ ኢትዮጵያ P.O. Box 226, Chiro, Ethiopia

ቁጥር ---------------------

Ref.No.

ቀን -----------------------
Date

ለኦዳ ቡልቱም ዩኑቨርሲቲ አስተዳደርና ተማሪዎች ጉዳይ ም/ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት


ኦብዩ

ጉዳዩ፡- የቀን ሰራተኛ እንድፈቀድልን ስለመጣየቅ ይሆናል


ከዚህ በላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው ከላብረቶሪ ወደ ወንዶች ዶረም የምሄድ የኤሌቲሪክ መስመር
በሆስፕታል በኩል የምገባ ቆጣሪ ዶርሙ ላይ እየጠቀሙ ና Overhead line ከላበራቶሪ እተጠቀሙ በመስመር
ዥርጋታ ሲስተም Overhead line by 2.5mm2 ስለሆነ ለግዜዉ ተበለሽተወል ስለዝ በአዲስ under ground
እንድንሰረ ቀን ሰራተኛ ስለምየስፈልገዉ እንድፈቀድልን በአክብሮት እንጠይቃለን
ከሰላምታጋር

Oda Bultum University Directorate of የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ

Facility Development Mgmt ፋሲሊ ማናጅመንት ልማት ዳይሬክቶሬት

ስ.ቁ +251 255 511602 ፋክስ +251 2556510040 Tel. +251 255 511602 Fax፡ +251 256 510040

ፖ.ሣ.ቁ. 226፡ ጭሮ፡ ኢትዮጵያ P.O. Box 226, Chiro, Ethiopia

ቁጥር ---------------------

Ref.No.

ቀን -----------------------
Date

ለኦዳ ቡልቱም ዩኑቨርሲቲ አስተዳደርና ተማሪዎች ጉዳይ ም/ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት

ኦብዩ

ጉዳዩ፡- የቀን ሰራተኛ እንድፈቀድልን ስለመጣየቅ ይሆናል


ከዚህ በላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የቀን ሰረተኛ እጥረት ስለገጠመን የጨለንቆ ዶርም ዙሪያ የምገኝ
ሳር ዉስጥ የበቀሉ አለስፋላጊ አረማዎች ና ዛፎች ለመጽደት 5 የቀን ሰራተኛ ለአምስት ቀን እንድፈቀድልን
በአክብሮት እንጠይቃለን ፡፡
ከሰላምታጋር

Oda Bultum University Directorate of የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ

Facility Development Mgmt ፋሲሊ ማናጅመንት ልማት ዳይሬክቶሬት

ስ.ቁ +251 255 511602 ፋክስ +251 2556510040 Tel. +251 255 511602 Fax፡ +251 256 510040

ፖ.ሣ.ቁ. 226፡ ጭሮ፡ ኢትዮጵያ P.O. Box 226, Chiro, Ethiopia

ቁጥር----------------------
Ref.No.
ቀን -----------------------
Date
ለኦዳ ቡልቱም ዩኑቨርሲቲ አስተዳደርና ተማሪዎች ጉዳይ

ም/ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት

ኦብዩ

ጉዳዩ፡- የቀን ሰራተኛ እንድፈቀድልን ስለመጣየቅ ይሆናል

ከዚህ በላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የቀን ሰረተኛ ከላይብረሪ ጀርባ ወደ ጨለንቆ ዶርም የምሄደዉ

መንገድ በሎዴር ተጠርጎ ና አንድ ከልቨርት ( CULVERT) ለመስረት የምያስፈልግ አሲር የጉልበት ሰራተኛ ፤
አንድ ፍሮዬ (Barbender) በላሙየ ና አንድ መሶነሪ (Masonary) በለሙያ ስለምያስፈልገዉ ቀን ሰራተኛ

እንድፈቀድልን በአክብሮት እንጠይቃለን ፡፡

ከሰላምታጋር

Oda Bultum University Directorate of የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ

Facility Development Mgmt ፋሲሊ ማናጅመንት ልማት ዳይሬክቶሬት

ስ.ቁ +251 255 511602 ፋክስ +251 2556510040 Tel. +251 255 511602 Fax፡ +251 256 510040

ፖ.ሣ.ቁ. 226፡ ጭሮ፡ ኢትዮጵያ P.O. Box 226, Chiro, Ethiopia

ቁጥር----------------------
Ref.No.
ቀን -----------------------
Date
ለኦቡዩ/ አስተ/ና/ ተማ/ጉ/ ም/ፕሬ/ ጽ/ቤት

ኦብዩ

ጉዳዩ : አስቾካይ ግዥ መጠየቅ ይሆናል


ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው ግቢያችን ዙሪያ በቆርቆሮ የተጠረ አጥር ቡዙ ቦታ
ስለወደቀ በአዲስ መስራት የስፈልጋል ስለዝህ በአስቾካይ አጢሩን ለመጠገን እንጨት ስላሌሌን
በአስቾካይ እንድገዛልን በአክብሮት እጠይቀለን

ተ. ቁ እቃ ዝርዝር መለክያ ብዘት


1 ቆዋሚ ቁጥር 250
2 ማገር ቁጥር 200
3 መርቡ ቁጥር 100

ከሰላምታጋር

You might also like