Professional Documents
Culture Documents
Ô"Å' Tel: 058-111-1946/8360 P.O.Box 879 Fax 058-111-8360
Ô"Å' Tel: 058-111-1946/8360 P.O.Box 879 Fax 058-111-8360
ቁጥር ጎፖቴኮ------------/07
ቀን ----/----/2015 ዓ.ም
ለኮሌጁ --------------------------ትም/ክፍል
ጎንደር
“ከሠላምታ ጋር”
ቅጅ//
- ለዲን ቢሮ
- ለትምርትና ስልጠና
- ለዉስጥ ኦዲት
ቁ ት የሚያገለግ የሚወገዱ
ሉ
1.
2.
3.
4.
5.
6.
7.
8.
9.
10.
11.
12.
13.
14.
15.
16.
17.
18.
19.
ንብረቱ የሚወገድ ለመሆኑ ያረጋገተዉ የትም/ት ክፍሉ ተጠሪ
የትም/ስል/ም/ዲን ስም -------------------------
ስም----------------------------- ፊርማ-------------------
ፊርማ----------------------- ቀን-------------------------
ቀን--------------------------
ቁ ት የሚያገለግ የሚወገዱ
ሉ
1.
2.
3.
4.
5.
6.
7.
8.
9.
10.
11.
12.
13.
14.
15.
16.
17.
18.
19.
ንብረቱ የሚወገድ ለመሆኑ ያረጋገተዉ የትም/ት ክፍሉ ተጠሪ
የትም/ስል/ም/ዲን ስም -------------------------
ስም----------------------------- ፊርማ-------------------
ፊርማ----------------------- ቀን-------------------------
ቀን--------------------------
ማሳሰቢያ ፡- ይህ ቅጸ የንብረቱን ያህል ተባዝቶ ሊሰራበት ይገባል፡፡
4.
5.
6.
7.
8.
9.
10.
11.
12.
13.
14.
15.
16.
17.
18.
19.
ንብረቱ የሚወገድ ለመሆኑ ያረጋገተዉ የትም/ት ክፍሉ ተጠሪ
የትም/ስል/ም/ዲን ስም -------------------------
ስም----------------------------- ፊርማ-------------------
ፊርማ----------------------- ቀን-------------------------
ቀን--------------------------
4.
5.
6.
7.
8.
9.
10.
11.
12.
13.
14.
15.
16.
17.
18.
19.
ንብረቱ የሚወገድ ለመሆኑ ያረጋገተዉ የትም/ት ክፍሉ ተጠሪ
የትም/ስል/ም/ዲን ስም -------------------------
ስም----------------------------- ፊርማ-------------------
ፊርማ----------------------- ቀን-------------------------
ቀን--------------------------
4.
5.
6.
7.
8.
9.
10.
11.
12.
13.
14.
15.
16.
17.
18.
19.
ንብረቱ የሚወገድ ለመሆኑ ያረጋገተዉ የትም/ት ክፍሉ ተጠሪ
የትም/ስል/ም/ዲን ስም -------------------------
ስም----------------------------- ፊርማ-------------------
ፊርማ----------------------- ቀን-------------------------
ቀን--------------------------
ሾፕ ረዳት ስም------------------------------ፊርማ------------------------------
ንብረቱ የሚወገድ ለመሆኑ ያረጋገተዉ የትም/ት ክፍሉ ተጠሪ
የትም/ስል/ም/ዲን ስም -------------------------
ስም----------------------------- ፊርማ-------------------
ፊርማ----------------------- ቀን-------------------------
ቀን--------------------------
ቁጥር ጎፖቴኮ/73/07
ቀን 01/13/2010 ዓ.ም
ጎንደር
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው ንብረትነታቸው የጎንደር ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ የሆኑት የሰሌዳ ቁጥሩ
ኮድ 00925 ቶዮታ መኪና የሹፌር ደመወዝ ብር 1,586 /አንድ ሽ አምስት መቶ ሰማንያ ስድስት ብር/ በቁጥር
ጎፖቴኮ/51/07 በቀን 13/12/2010 ዓ.ም ለሶተኛ ወገን ኢንሹራንስ ብለን ደብዳቤ መፃፋችን ይታወሳል፡፡ ይሁን
እንጅ ሙሉ የኢንሹራንስ ዋስትና እንዲሰጠን እየጠየቅን ውሉ ተሰርቶ እንደደረሰን አመታዊ ክፍያውን
የምንፈፅም መሆኑን እንገልፃለን፡፡
u›T^ wN?^© ¡ML© S”Óeƒ ‚¡/S<Á ቢሮ
ከሠላምታ ጋር
ቅጅ፡-
- ለቋሚ ን/ኦፊሰር
ጎፖቴኮ
ቁጥር ጎፖቴኮ/72/07
ቀን 01/13/2010 ዓ.ም
ጎንደር
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው ንበረትነታቸው የጎንደር ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ የሆኑት የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ
4-00927 አ/ማ የሹፌር ደመወዝ ብር 2,514 /ሁለት ሽ አምስት መቶ አስራ አራት ብር/ በቁጥር
ጎፖቴኮ/327/07 በቀን 30/08/2010 ዓ.ም ለሶተኛ ወገን ኢንሹራንስ ብለን ደብዳቤ መፃፋችን ይታወሳል፡፡
ይሁን እንጅ ሙሉ የኢንሹራንስ ዋስትና እንዲሰጠን እየጠየቅን ውሉ ተሰርቶ እንደደረሰን አመታዊ ክፍያውን
የምንፈፅም መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
u›T^ wN?^© ¡ML© S”Óeƒ ‚¡/S<Á ቢሮ
ቅጅ፡-
- ለቋሚ ን/ኦፊሰር
ጎፖቴኮ
ቁጥር ጎፖቴኮ/73/07
ቀን 01/13/2010 ዓ.ም
ጎንደር
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው ንበረትነታቸው የጎንደር ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ የሆኑት የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ
00925 ቶዮታ መኪና የሹፌር ደመወዝ ብር በቁጥር ጎፖቴኮ/51/07 በቀን 13/12/2010 ዓ.ም ለሶተኛ ወገን
ኢንሹራንስ ብለን ደብዳቤ መፃፋችን ይታወሳል፡፡ ይሁን እንጅ ሙሉ የኢንሹራንስ ዋስትና እንዲሰጠን
እየጠየቅን ውሉ ተሰርቶ እንደደረሰን አመታዊ ክፍያውን የምንፈፅም መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር//
ቅጅ፡-
- ለቋሚ ን/ኦፊሰር
ጎፖቴኮ
u›T^ wN?^© ¡ML© S”Óeƒ ‚¡/S<Á ቢሮ
ቁጥር ጎፖቴኮ/327/07
ቀን 30/08/2010 ዓ.ም
ቀን 04/10/2010 ዓ.ም
ጎንደር
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው ንበረትነቱ የጎንደር ከተማ አስተዳደር የሆነ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 4-
00927 አ/ማ ቶዮታ መኪና በብልሽት ምክንያት ለብዙ ጊዜ በመቆሙ ከተማ አስተዳደሩ ለጎንደር ፖሊቴክኒክ
ኮሌጅ ለማስተማሪያነት የሰጠ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ይሁን እንጅ የኮሌጁ ሙያተኞች ተገቢውን ጥገና አድርገው የተሸከርካሪ ምርመራውን ያለፈና የዘመኑን የ 2010
ዓ.ም ቦሎ የለጠፈ በመሆኑ የመረጃውን ኮፒ አያይዘን እያቀረብን ተሸከርካሪው በጎንደር ፖሊቴክኒክ ከሎሌጅ
ስም የተዛወረና ወደ ስራ የገባ ስለሆነ በእናንተ በኩል የ 3 ኛ ወገን ኢንሹራንስ ዋስትና እንዲሰጠን ስንል
እንጠይቃለን፡፡
u›T^ wN?^© ¡ML© S”Óeƒ ‚¡/S<Á ቢሮ
ከሠላምታ ጋር
ቅጅ፡-
- ለቋሚ ን/ኦፊሰር
ጎፖቴኮ
u›T^ wN?^© ¡ML© S”Óeƒ ‚¡/S<Á ቢሮ
ቀን 10/09/2010 ዓ.ም
ጎንደር
ከላይ ለመጥቀስ እንደሞከርኩት በጠዳ ቴ/ሙያ ኮሌጅ በርካታ የማስተማሪያ ማቴሪያሎች መኖራቸው
ይታወቃል፡፡
ይሁን እንጂ በግቢው ውስጥ ለቆዳ ማሰልጠኛ ተብለው ከገቡት ከፍተኛና ጠንካራ ትልልቅ ጠረጴዛዎች መካከል
አስራ አንዱን ሾፑን ለመክፋፈል ሲባል በመደራረብ መወጣጫ ተደርጎ በከፍተኛ ብልሽት ላይ ይገኛል፡፡
- በመጀመሪያ ባለሙያውም ቢሆን የእንጨት መወጣጫ ሰርተው መጠቀም ሲገባቸው አገልግሎት የሚሰጡ
ጠረጴዛዎችን መጠቀሙ አግባብ አልነበረም
- በመቀጠልም ስራው ተሰርቶ ሲጠናቀቅ ንብረቶቹን በማፅዳትና ወደ ነበሩበት ቦታ መመለስ ተገቢ ሆኖ
እያለ ይህ አልተደረገም
- በመጨረሻም ባለሙያው ትቶት የወጣውን የንብረቱ ባለቤት የሆነው ዲፓርትመንቱ ዝምብሎ ከማየት
ይልቅ ችግሩን ማቃለልና ወደ ነበረበት እንዲመለስ ማድረግ የዲፓርትመንቱ ሀላፊነት ነበር፡፡
ስለዚህ አሁንም አስራ አንድ ትልልቅና ውድ ዋጋ ያላቸው ጠረጴዛዎች በስሚንቶ ተበላሽተውና ያላግባብ
መወጣጫ ሆነው ያሉ በመሆኑ በዲፓርትመንቱ በኩል በተማሪዎች ተፀድተውና ተስተካክለው እንዲቀመጡ
ብሎም በግቢያቸው ያሉ ንብረቶችን በሀላፊነት እንዲያዙና ሀላፊነት እንዳለባቸው እንዲገለጽላቸውና ትዕዛዝ
እንዲሰጣቸው ይህን መግለጫ አቀርባለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ቅጅ፡-
- ለጠዳ ግ/ኮሌጅ ዲፓርትመንት
ጠዳ
- ለኮሌጁ ቋሚ ን/ኦፊሰር
ጎንደር
u›T^ wN?^© ¡ML© S”Óeƒ ‚¡/S<Á ቢሮ
ቁጥር ጎፖቴኮ/327/07
ቀን 30/08/2010 ዓ.ም
ጎንደር
ንብረትነቱ ከዞን ትም/ዴስክ ለሲቪል ሰርቪስ የተሰጠ ኮድ 4-00927 አ.ማ ጃፓን ዳብል ካፕ ቲዮታ መኪና
አገልግሎት መስጠት ባለመቻሉ ለብዙ ግዜ ቆሞ መቆየቱ ይታወቃል፡፡
ይሁን እንጂ በኮሌጁ አውቶሞቲቭ ትም/ክፍል ተጠግኖ ለስራ ዝግጁ በመሆኑና እንዲንቀሳቀስ ለማድረግ
ከ 2003 ዓ.ም በኋላ ቦሎ ባለመደረጉ እና ክላውዶ ስለሚያስፈልገው በሰ/ጎ/ትም/ዴስክ ስም በሊቪሬ ቁጥር
006327 የተመዘገበው በጎንደር ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ስም እንዲዛወርልንና ክላውዶ እንዲደረግልን የተለመደ
ትብብራችሁን እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ቅጅ ፡-
- ለኮሌጁ ዲን
- ለኮሌጁ ቋ/ን/ኦፊሰር
ጎንደር
ለኢ/ቴ/ሺግግር ቡድን
ጎንደር
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው ካሁን በፊት ለኮሌጁ ኢ /ቴ/ሺ ስራ አገልግሎት ከመምህራን 6/ስድስት/
ኤጄንቶች መመደባቸው ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ለኤጄንቶቹ ስራ አገልግሎት ሲባል 6 ኮምፒተሮች
የተመደበላቸው ሲሆን በአሁኑ ሰዓት ግን ኤጄንቶቹ የለቀቁ እና ኮምፒተሮቹ በስራ ሂደቱ ቢሮ መኖራቸው
ተረጋግጧል፡፡
ይሁን እንጂ ኮምፒተሮቹን ተመላሽ ለማድግ እና ወደ ስቶር ለመመለስ ጥረት የተደረገ ቢሆንም የስራ ሂደቱ
ኮምፒተሮቹን ለስራ የሚፈለጉና ለኤጄንቶቹም በስራ ሂደቱ ጥያቄ የወጡ መሆናቸውን በቃል ገልፀውልናል፡፡
u›T^ wN?^© ¡ML© S”Óeƒ ‚¡/S<Á ቢሮ
ከሠላምታ ጋር
ዓለምሰገድ ተፈራ
የን/አስ/ባለሙያ
ቅጅ፡-
- ለኮሌጁ ዲን ቢሮ
- ለትም/ስ/ቡድን
- ለግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን
- ለውስጥ ኦዲት ቡድን
ጎንደር
ቁጥር ጎፖቴኮ/214/04
ጎ/ፖ/ቴ/ኮ
ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረው የጎንደር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የእንጨት ስራ ትም/ክፍል በነበሩበት ወቅት
ንብረት መረከብዎ ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጂ በ 2008 ዓ.ም በተደረገው/ቆጠራ በእርስዎ በኩል የተገኙ
ጉድለቶች፡-
ከሠላምታ ጋር
ዓለምሰገድ ተፈራ
የን/አስ/ባለሙያ
ቅጅ፡-
- ለኮሌጁ ዲን ቢሮ
- ለግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን መሪ
- ለቋ/ን/ክፍል
ጎንደር
ጎንደር
ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረው የጎንደር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በበጀት አመቱ ከ 7000 በላይ ሰልጣኞችን
ተቀብሎ እያስተናገደ ይገኛል፡፡ በመሆኑም በከተማችን ያለውን የስራ እድል ፈጠራ ዋና ተግባር በማገዝ
ዋናውን ሚና እየተጫወተ ይገኛል፡፡ ይሁን እንጅ ኮሌጁ በስሩ በሚያስተዳድራቸው አምስት ግቢዎች ያሉ
ከፍተኛ ዋጋ ያላቸውን ንብረቶች ደህንነት ለመጠበቅ የሚያግዙ የጦር መሳሪዎች በበቂ ሁኔታ ተሟልተው
ባለመገኘታቸው እና ያሉት አነስተኛ ቁጥር ያላቸው የጦር መሳሪያዎችም ቢሆን የተለያየ የቴክኒክ ችግር
ያለባቸው ስለሆነ በእናንተ በኩል የሚቀየሩት እንዲቀየሩልን እጥረት የሚታባቸው ደግሞ እንዲሟሉልን
እንጠይቃለን፡፡ የጦር መሳሪያ እና ጥይት ሁኔታ በተመለከተም ከዚህ በታች እንደሚከተለው ቀርበዋል፡
ተ. መሳሪያው የሚገኝበት ቦታ ንብራ ቁጥር ብዛት የመሳሪያው የጥይት የሚሰራ የማይሰራ ምርመራ
ቁ አይነት ብዛት ጥይት ጥይት
1. - ክላሽ ጥበቃዎች እጅ 92662 1 የሚሰራ 58 43 15 በዋናው ግቢ
- አብራራው ጥበቃዎች እጅ KT9037 1 የማይሰራ 6 3 3
- ኤስኬኤስ ጥበቃዎች እጅ 446892 1 የማይሰራ - - -
4. ክላሽ My2247 1 የሚሰራ 22 22 - በ 2 ኛው ግቢ
u›T^ wN?^© ¡ML© S”Óeƒ ‚¡/S<Á ቢሮ
------------
« ከሠላምታ ጋር »
ዓለምሰገድ ተፈራ
የቋ/ን/ባለሙያ
u›T^ wN?^© ¡ML© S”Óeƒ ‚¡/S<Á ቢሮ
ቅጅ/
ለኮሌጁ ዲን ቢሮ
ለኮሌጁ ግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን መሪ
ለኮሌጁ ቋሚ ን/ክፍል
ጎንደር
ቁጥር -----------------------
ቀን -------------------------
ጎንደር
u›T^ wN?^© ¡ML© S”Óeƒ ‚¡/S<Á ቢሮ
የቤተ-ፀሀይ ቁጥር 1 የመኖሪያ ቤት ስራ አካ/ል/ህ/ስራ ማህበር ኃ/የተወሰነ ለማህበሩ አገልግሎት የሚውል ማህተም
እንዲቀረፅላቸው ጠይቀዋል፡፡
በመሆኑም በማህበሩ ስም
1. የራስጌ ማህተም - 1
2. የግርጌ ማህተም - 1
3. የማህበሩ ሊቀመንበር የሚል ቲተር -1
በድርጅቱ ደንብ መሰረት እንዲታተምላቸው ትብብራችሁን እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ቅጅ፡-
- ለቤተ ፀሀይ ቁጥር 1 የመኖሪያ ቤት
ስራ አካ/ል/ህ/ስራ ማህበር ኃ/የተወሰነ
ጎንደር
ቁጥር ፡-
፡-
ቀን፡-
ቀን፡-
ጎንደር
በመሆኑም ለማህበሩ አገልግሎት የሚውል ዝግ ሂሳብ በማህበሩ ስም በማህበሩ አመራሮች ጣምራ ፊርማ
የሚንቀሳቀስ
ቅጅ፡-
ቅጅ፡-
ቁጥር ፡-
፡-
ቀን፡-
ቀን፡-
ለጎ/
ለጎ/ከ/አስ/
አስ/ማህበራት ማደራጃና ማስፋፊያ ጽ/
ጽ/ቤት
ጎንደር
በዚህም መሰረት፡-
መሰረት፡-
ጥላሁን ፈንታ
የማህበሩ ሊቀመንበር
u›T^ wN?^© ¡ML© S”Óeƒ ‚¡/S<Á ቢሮ
ቁጥር ፡-
፡-
ቀን፡-
ቀን፡-
ለጎ/
ለጎ/ከ/አስ/
አስ/ማህበራት ማደራጃና ማስፋፊያ ጽ/
ጽ/ቤት
ጎንደር
1. የጎ/
የጎ/ፖ/ቴ/ኮ/ የቤተ ፀሀይ ቁጥር 1 የቤት ማህበር የሚል የራስጌና የግርጌ ማህተም
2. የማህበሩ ሊቀመንበር የሚል ቲተር በማህበሩ ስም እንዲቀረፅልን ለጎ/
ለጎ/ማተሚያ ቤት ተገቢውን ክፍያ
ከፍለን እንዲቀረፅልን የድጋፍ ደብዳቤ እንዲፃፍልን በትህትና እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ጥላሁን ፈንታ
የማህበሩ ሊቀመንበር
u›T^ wN?^© ¡ML© S”Óeƒ ‚¡/S<Á ቢሮ
ቁጥር ፡-
፡-ጎፖቴኮ/115/04
ቀን፡-
ቀን፡- 19/03/2010 ዓ.ም
ለጎ/
ለጎ/ፖ/ቴ/ኮ/ ግዥና ፋ/
ፋ/ን/አስ/
አስ/ቡድን መሪ
ጎፖቴኮ
ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረው ኮሌጁ ኮንስትራክሽን ዲፓርትመንት ርክክብ የተደረገ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ይሁን እንጂ አቶ ቁምላቸው ተስፋየ ለአቶ ባምላኩ እሸቴ ንብረቱን ባስረከቡበት ወቅት በጉድለት የታዩ ንብረቶች
አለምሰገድ ተፈራ ረታ
ጎንደር
2010 ዓ.ም
u›T^ wN?^© ¡ML© S”Óeƒ ‚¡/S<Á ቢሮ
ወጭን በተመለከተ
የጦር መሳሪያ
ተሸከርካሪ
u›T^ wN?^© ¡ML© S”Óeƒ ‚¡/S<Á ቢሮ
ልዩ ልዩ ቋሚ ዕቃ
የምርት ሥራ
ትውስት
u›T^ wN?^© ¡ML© S”Óeƒ ‚¡/S<Á ቢሮ
መፃፃፊያ
ንብረት አመላለስ
ክሊራንስ
u›T^ wN?^© ¡ML© S”Óeƒ ‚¡/S<Á ቢሮ
ቀሪ ደብዳቤዎች
ሞ/19
የቋሚ ንብረት ወጭ ደረሰኝ ሞ/22
u›T^ wN?^© ¡ML© S”Óeƒ ‚¡/S<Á ቢሮ
ከፍተኛ ጥገናዎች
u›T^ wN?^© ¡ML© S”Óeƒ ‚¡/S<Á ቢሮ
በስራ ላይ ያሉ ቋሚ ማሺኖች
በግንባታ ላይ ያሉ ቋሚ ንብረቶች
የንብረት ማስተላለፍ
የንብረቶች በር መውጫ
የእርጅና ቅናሺ
u›T^ wN?^© ¡ML© S”Óeƒ ‚¡/S<Á ቢሮ
ሪፖርት
ንብረት ስለማስወገድ
ሌሎች ጉዳዮች
የንብረት ባለቤትነት
u›T^ wN?^© ¡ML© S”Óeƒ ‚¡/S<Á ቢሮ