Professional Documents
Culture Documents
2011 Amharic Letter 1
2011 Amharic Letter 1
Ref.No. ____________________
ቀን
Date_______________________
የረጲ ደረቅ ቆሻሻ ኃይል ማመንጫ ኘሮጀክት ግንባታ ሥራ በአብዛኛው ተጠናቆ በኮሚሽኒንግ እና
ቴስት ላይ ባለበት ሰዓት ነሐሴ 13 ቀን 2010 ዓ.ም ክቡር የኢፌዲሪ ኘሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ
በተገኙበት መመረቁ ይታወሳል፡፡
ከላይ በተጠቀሰው ምክንያት የደረቅ ቆሻሻ አቅርቦት በጊዜያዊነት የተስተጓጐለ የሚገኝ ሲሆን በዚህ
አንድ ወር ጊዜ ውስጥ ለኮሚሽኒንግ ሥራ ጣቢያው ወደ ኦፕሬሽን መግባቱ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ
የተወሰነ ቆሻሻ አቅርቦት እንዲቀርብልን የምናደርግ መሆኑን እየገለጽን የኮሚሽኒንግ ሥራ በተባለው
አንድ ወር ጊዜ ሲጠናቀቅ ጣቢያው ሙሉ ለሙሉ ሥራ ላይ የሚውልና ቆሻሻ መቀበሉ በተገቢው
የሚከናወን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
የደብዳቤ ቁጥር
Ref.No. ____________________
ቀን
Date_______________________
ለረጲ ደረቅ ቆሻሻ ኃይል ማመንጫ ኘሮጀክት ኮንትራክተር 3 ተሸከርካሪዎችን ከሞኤንኮ ገዝቶ
ያቀረበልን ሲሆን ተሸከርካሪዎቹን የገዛበትን ደረሰኝ እና ሌሎች ተዛማጅ ኦርጅናል ዶክመንቶች
ታርጋ በምናወጣበት ጊዜ የወሰዳችሁ በመሆኑ ለኮንትራክተሩ ክፍያዎችን ለመፈጸም ተቸግረናል፡፡
1. ኮድ 4-23445 ኢት
2. ኮድ 4-23446 ኢት
3. ኮድ 4-22447 ኢት
ከሠላምታ ጋር
የደብዳቤ ቁጥር
Ref.No. ____________________
ቀን
Date_______________________
ግልባጭ፡-
ሎጅስቲክና ዌር ሃውስ አድሚንስትሬሽን ቢሮ
አዲስ አበባ
የደብዳቤ ቁጥር
Ref.No. ____________________
ቀን
Date_______________________
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፡-
ሎጅስቲክና ዌር ሃውስ አድሚንስትሬሽን ቢሮ
አዲስ አበባ