You are on page 1of 105

ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

© ተግባሩ ተረፈ ፈይሳ 2012

በዓለ ዝንቱ መጽሐፍ ይደልዎ ለኩሉ ከመ ያብኅዎሙ ይንሥኡ እምውስቴቱ


በምልኡ አው በዘፈቀዱ ይንሥኡ፡፡ መኑመ እመ ፈቀደ ከመ ይንሣእ እም ረብኀ
ዝንቱ መጽሐፍ ዘእንበለ ተአብኀ በበዐሉ … ውጉዘ ለይኩን በሥልጣነ ኪን!

*** ስለ መጽሐፉ ያሎትን አስተያየት በአድራሻዬ ይላኩልኝ፡፡

yemamalig@gmail.com

የዚህ ልቦለድ መሠረቱ ሀቅ ነዉ!

ከመ/ር ተግባሩ ተረፈ - ኦገራሻ

ጳቂ - 2012 ዓ.ም

ማሻ፡ ኢትዮጵያ

-1- -2-
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ለ ዮናታን

“ልጄ ሆይ አካልህና ልብስህ ዘወትር ንጹህ ይሁን፡፡ እጅህን ለሥራ፣


ዓይንህን ለማየት፣ ጆሮህን ለመስማት ፈጣኖች አድርግ፡፡ አፍህን ግን
በጠንካራ ልጓም ለጉመህ ያዝ፡፡ አረጋገጥህ በዝግታ፣ አነጋገርህ
በለዘብታ ይሁን፡፡”

(ክቡር ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ)

-3- -4-
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

በዚህ በኩል ይግቡ


***

ሁሉም ሰዉ በልቡ ቢያንስ አንድ ልቦለድ እንዳለዉ ይነገራል፡፡ ሁሉም ሰዉ ሀሳብ


አርግዟልና፡፡ አበሳዉ ያለዉ መዉለዱ ላይ ነዉ እንጂ! ጥቂቶች ደፍረዉ ሲገልጡት፤
ይህንን መጽሐፍ ለሚያነቡ ሁሉ፡
አብዛኞች ግን “አይሆንልኝም” በሚል ፍርሀት ተሸብበዉ ዘመናቸዉን ፈጽመዉ
መቃብር ይወርዳሉ፡፡ በተለይ የሀበሻ መቃብሮች የብዙ አቅሞች ክምችት ናቸዉ፡፡
ሰላም ይሁን!
ያልተጻፉ መጻህፍት፣ ያልተሳሉ ስዕሎች፣ ያልተዜሙ ሙዚቃዎች፣ ያልተሰሩ
ቢዝነሶች … ወዘተ ሳናዉቃቸዉ ተቀብረዋል፡፡ እኔም ቢሆን ይዞ በመቀበር እና ደፍሮ
በማዉጣት መሀል በብዙ ስታገል ቆየሁ፡፡ በተለይ ከጻፍኩት በኋላ የህትመቱን ጣጣ
ለመጀመር ብዙ ስደክም ነበር የከረምኩት፡፡ በመጨረሻ ግን በድፍረት ተገላግዬዉ
በሸካ 13ኛው የ-ጳቂ ወር (ጳጉሜን) ክርስቶስ በተወለደ የ2013ኛው ዓመት
እነሆ ከእጃችሁ ደረሰ!
አዲስ ዓመት ዋዜማ እነሆ ይህን የመጀመሪያ የመንፈስ ልጄን
በእርግጥ “በድፍረት” ማለቴ ጀብደኝነቴን ለመግለጽ አይደለም፡፡ ገለባዉን ከፍሬዉ አበረከትኩላችሁ! እናንተም ለወዳጃችሁ አበርክቱ፤
ደባልቄ ከሰዉ ፊት ማቅረቤ ብቆረቁረኝ ነዉ እንጂ፡፡ ገለባዉን ከፍሬዉ መለየቱስ?
ብሉ፤ እንዲሁ ቀላል ሆኖ አላገኘሁትም፡፡ በተቻለኝ ሁሉ ግን ሞካክሪያለሁ፡፡
የመጀመርያዉ ረቂቅ በጥቂት የጉብዝና ቀናት የተጠናቀቀ ሲሆን ብዙ ገጾች የነበሩት
ትልቅ ጥራዝ ነበር፡፡ በኋላ ላይ የፈጠራ ሥራ ለፈጣሪዉ ከፍተኛ ነጻነት
እንደመስጠቱ ካሻኝ ቆርጬ ስጥል የመረጥኩበት ላይ ደግሞ መጨመሬ አልቀረም፡፡
ስጦታ
እንዲያም ሆኖ ሙሉ በሙሉ ፍሬዉን ከገለባዉ መለየቱ የሚቻል ሆኖ አልተገኘም፡፡

በመጨረሻም የበላዩ ፈጣሪ የፈጠራቸዉን አዝዕርት በሙሉ አየኋቸዉ፡፡ አንድም


ያለገለባ ፍሬ ብቻ ሆኖ የተፈጠረ አላገኘሁም፡፡ በመሆኑም ፍሬ ያለገለባዉ ህላዌ
አይኖረዉም ብዬ አሰብኩ፡፡ ከዚህ መረዳት በኋላም ገለባዉን መለቃቀሜን አቆምኩ፡፡ ከ ……… ……………… ……… ………
ገለባዉ ፍሬዉን ደግፎ የያዘዉ ወሳኝ ነገር እንጂ እንደ ከንቱ ነገር ሊታይ
አይገባዉምና አንባቢዉ ፍሬዉን ከገለባዉ እየጠረጠረ እንድበላዉ እነሆ የከበረ
ግብዣዬ ነዉ፡፡ ነገር ግን ገለባ ያልኩት ፍሬ፤ ፍሬ ያልኩትም ገለባ ሆኖ የሚታየዉ
ለ ……… ……… ……… ……… ………
አንባቢም ሊኖር እንደሚችል እገምታለሁ፡፡ ሁሉም የሚያይበት አንጻር አለዉና፡፡
የጸሐፊዉ ዓላማ እያዝናኑ ማነጽ እንደመሆኑ መጽሐፉ ሁለቱንም ግብ ማሳካት
ቢችል ምኞቴ ነዉ፡፡ መልካም ንባብ!
………………………………
ተግባሩ ተረፈ- ኦገራሻ

-5- -6-
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ጨነቀኝ፣ አትምጡብኝ አላለች! እንደ መልካም እናት ሁሉንም አቅፋ ደግፋ


ታኖራለች እንጂ!
ድህረ ታሪክ
አዲስ እጅግ ዉብ እና ጣፋጭ፤ ነገር ግን ጸባዮዋ በሚያስጨንቅ ነጭናጫ ሴት
*** ትመሰላለች፡፡ ነፋሻማ እና ተስማሚ አየሯ፣ ጸሀይ ለወደደ ጸሀይ፣ ዝናብ ለወደደ
ዝናብ እንደ ልብ ማቅረቧ፣ የትም ዓለም የተመረተ ምርት እንደየሸማቹ አቅም እና
መምህር ዘርይሁን የመምህርነት ሥራዉን ለቆ አዲስ አበባ ለመግባት ከወሰነ ፍላጎት ማቅረቧ፣ ለዓይን ከሚያሳሳ ቀንበጥ ጉብል እስከ ዝርክርክ ሰካራም፣ ቀን
ዓመታት አለፉ፡፡ አዲስ አበባ ባሉ ረብጣ ደሞዝ ይከፍላሉ ብሎ ባሰበባቸዉ መስርያ ከሌት ከሚለፋ ትጉህ ሠርቶ አደር እስከ የሌላዉን መንትፎ የሚሮጥ ሠርቆ አደር፣
ቤቶች ሁሉ የትምህርት ማስረጃዉን አስገብቶ በተስፋ ይጠባበቃል፡፡ በመሆኑም ሁሉንም ሳትጠየፍ፣ ሳትንቅ አቅፋ ደግፋ እንደ አቅሙ፤ እንደልማዱ ችላ የምታኖር
እያንዳንዱን የመሀል ሀገር ስልክ የሚያነሳዉ በታላቅ ጉጉት ነበር፡፡ ነገር ግን አንድም “የኖህ መርከብ” የመሰለች ከተማ ናት፡፡
ቀን የትምህርት ማስረጃዉን አይቶ የደወለለት ቀጣሪ ድርጅት ሳይገኝ ከረመ፡፡ የእርሱ
ዉጤት ከፍተኛ መሆን የደነቀዉም ሆነ ያስደሰተዉ ቀጣሪ አልተገኘም፡፡ ገና ለገና በሌላ ጎኗ ደግሞ በብዕር ሊገልጡት የማይችሉት እጥረት እና ችግር ያለባት ከተማ
መረጃዉን ሲያገላብጡ “ይህስ መስርያ ቤታችን ከሚሸከመዉ በላይ ከባድ ሰዉ ነዉ!” ናት፡፡ የእግዜር ዉሃ ከሳምንት አንዴ እንኳ በስንት ደጅ ጥናት እና ምልጃ የሚያገኙ
ቢለዉ ካላገጡበት በኋላ መልሰዉ መሳቢያቸዉ ዉስጥ ይከቱታል፡፡ ይህንን የተረዳዉ ሰፈሮች ሞልተዉባታል፡፡ አንድም በትራንስፖርት እጥረት አሊያም በመንገድ ጥበት
መምህር ዘርይሁንም “የተሻለ ሰዉ የሚፈለግበት ሳይሆን የሚፈራበት ዘመን ላይ አብዛኛዉ ዜጋ ቢያንስ ሲሶዉን የቀኑን ክፍለ ጊዜ በመንገድ ላይ የሚያሳልፍባት
ደርሰን አረፍነዉ!” እያለ ይማረር ጀመር፡፡ እንደዉ አንድም ቀን ለፈተና እንኳን ስትሆን ከተራዉ ነዋሪ የነፍስ ወከፍ ገቢ ከእጥፍ በላይ ቤት ኪራይ የምታስከፍል
ተጠርቶ አያዉቅም፡፡ ለፈተና ቢደርስማ ማን ፊቱ በቆመ ነበር? በመሆኗ በቡድን ካልሆነ በቀር በግለሰብ ደረጃ ተከራይቶ የሚኖር ሀብታም
የሚባልባት መዲና ናት፡፡ በአደባባዮቿ እና በጣት የሚቆጠሩ ዝነኞቿ መዋያዎች
ከመጀመርያዉም አዲስ አበባ ለመግባት እንዲህ የቋመጠዉ የሸገር ነፍስ አዉልቅ ነፍስን የሚያድስ የተለያዩ ሀገራት ሽቶ ጨማቂዎች በተጠበቡባቸዉ የመልካም ሽቶ
ትርምስ ናፍቆት አልነበረም፡፡ የያዘ ይዞት እንጂ! መዓዛ የታወዱ ቢሆኑም በየጥጋጥጉ ደግሞ አፍጫ ደፍኖ ለማለፍ እንኳ የሚከብዱ
መላ አካልን የሚበክል መጥፎ ጠረን የሚሰማባቸዉ ሰፈሮችም አያሌ ናቸዉ፡፡ አንድ
አብዛኞቹ የሸገር ልጆች ከአዲስ አበባ ዉጪ ወጥተዉ ከሚከብሩ አዱ ገነት ጉያ ሥር ወቅት እዉቁ ደራሲ ስብሐት ገብረእግዚአብሄር እንዲህ ብለዉ ነበር ፡፡ “አዲስ አበባ
በቤተሰባቸዉ መቁነን ጥገኛ ሆነዉ በድህነት መኖርን ይመርጣሉ፡፡ ክፍለ ሀገር የተፈጠረችዉ ለኔ ነዉ፡፡ ምክንያቱም አፍንጫዬ አያሸትም፡፡”
የሚሠሩትም ወደ መሀል ሀገር የሚገቡበትን በር ሁሉ ያንኳኳሉ፡፡ ከተከፈተላቸዉም
ዓይናቸዉን ሳያሹ ጓዛቸዉን ጠቅልለዉ ይገባሉ፡፡ ሸገር የደራችዉ በዚህ ዓይነት እንግዲህ ሸገርን የሚያልም ከጉድለቷም ከሙላቷም ለመካፈል የወሰነ እንጂ ፍሬሽን
መንገድ ነበርና፤ ይሄ ሁሉ ወፈ-ሰማይ ህዝብ ገብቶባት እንኳን ገና አልጠረቃችም፡፡ ወዲህ እንክርዳድሽን ወዲያ ለማለት አይቻል ነገር፡፡ ከወደዱ ከነንፍጡ፤ ከጠሉም
ከነምርጡ ነዉና፡፡
አደረች አራዳ አደረች አራዳ
መምህር ዘርይሁን ግን ከክፉዋም ከደጓም ሳይመኝ ቢቆይም አሁን ግን ምንም ቢሆን
የኔ ብርትኳኔ የኔ ጽጌረዳ የማይቀርበት ጉዳይ ገጥሞታል፡፡ እናቱ ብቻዋን ናት፡፡ እናቱ እናት ብቻ አይደለችም፡፡
ሁሉ ነገሩ ናት! ከእርሷ ዉጪ የሚያዉቀዉ ዘመድ አዝማድ አልነበረዉም፡፡
የትም የትም ዞራ አደረች አራዳ፡፡
“ሥራ ካልተገኘልኝ ግን እንዴት ሆኜ ወደ ዉዷ አራዳ እገባለሁ፡፡ ቀጣሪዎች
የተባለላት ገና ስትቆረቆር አካባቢ ጀምሮ ነበር፡፡ ከዚያን ጊዜ ወዲህም አራዶች
የትምህርት ማስረጃዬን አይተዉ ሊደዉሉልኝ ይገባል፡፡ ካልሆነ ግን እኔስ ብሄድ
ከየጥጋጥጉ መትመማቸዉን አላቆሙም፡፡ ሸገርም በቃኝ፣ ሰለቸኝ፣ ጠበበኝ፣
በችግር እና ብቸኝነት ለምትሰቃየዉ እናቴ ሸክም ከመሆን ዉጭ ምን እፈይዳለሁ?”

-7- -8-
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ብሎ እያሰበ ተስፋ ቆርጦ፣ ቆዝሞ በተቀመጠበት፤ አንድ 011… እያለ የሚቀጥል ይጠባበቃል፡፡ መዝግባ ስትጨርስ “ስልካችሁን ተጠባበቁ፤ ወረፋ ሲደርሳችሁ
የቢሮ ስልክ በተንቀሳቃሽ ስልኩ ላይ አቃጨለበት፡፡ ከማንሳቱ በፊት ዓይኑን በልጥጦ እንደዉላለን!” ብላ ሁሉንም በአንድ ትዕዛዝ አሰናበተቻቸዉ፡፡
ስልኩ ላይ አፈጠጠ፡፡ የአዲስ አበባ ስልክ ነዉ፡፡ በደስታ ብዛት ትንፋሹ ቁርጥ ቁርጥ
እያለ ተንቀሳቃሽ ስልኩን ከወደ አረንጓዴዉ በኩል ከተጫነዉ በኋላ በግራ ጆሮዉ ላይ “መቼ ነዉ የሚትደዉሉት? እስኪትደዉሉ ድረስ የት እንቆያለን? አባቴ እኮ በጠና
ደቅኖ ከወዲያ ማዶ የሚያናግረዉን ድምጽ ይጠባበቅ ገባ፤ ታሟል፡፡” ምና ምን እያለ ይቀባጥራል፡፡ ሴትዮዋ ግን የሰማችዉ እንኳ
አትመስልም፡፡ ባልሰማ ሙድ የሌሎች ህሙማን ዶሴ ማገላበጧን ቀጠለች፡፡
“ሄሎዉ” ድክም ያለ የሴት ድምጽ ተሰማዉ
ይህ የዘወትር ተግባሯ ነዉና፤ የታካሚ ሥም ትመዘግባለች፣ ስልክ ትቀበላለች፣
“አቤት የእኔ እመቤት ማን ልበል?” አለ፤ በደስታ ብዛት እየተፍነከነከ፡፡ ድምጽዋን ታሰናብታለች፡፡ ወረፋዉ ሲደርሳቸዉ ስልካቸዉን ከማስታወሻዋ ፈልጋ ትደዉላለች፡፡
መልሶ ሲሰማ ግን ከመቅጽብት ደስታዉ ሁሉ ተኖ የሆነ ቀፋፊ ስሜት እየተሰማዉ ወረፋቸዉ እስኪደርስ ምን ይሁኑ? እንዴት ይቆዩ? ይሙቱ አሊያም በሆነ ተዓምር
መጣ፡፡ ይዳኑ፤ የምመለከታት ጉዳይ አልነበረም፡፡ እሷ የተቀጠረችዉ ወረፋ እንድታስይዝ
ብቻ ነዉ፡፡ ዶክተሮች ካልረዱት በቀር ከደቂቃዎች በኋላ የሚሞትም ቢሆን የተለየ
“ከጥቁር አንበሳ ነዉ የምንደዉለዉ…” የሴትዮዋ ድምጽ ቀጠለ፡፡ ነገር የለም፡፡ ስልኩን አስመዝግቦ የሆስፒታሉን ጥሪ ከመጠባበቅ በቀር!
“ጥቁር አንበሳ ደግሞ መቼ ነዉ የትምህርት ማስረጃዬን ያስገባሁት?” ሲል አሰበ፡፡ ከሆስፒታሉ 6 ቁጥር ትንሽ ፈቀቅ ብሎ ሌሎች ዶክተሮችን ለማማከር ሞከረ፡፡
ሆስፒታሉ ከፍተኛ የአልጋ ችግር ያለበት መሆኑን ገልጸዉ መቼ እንደሚደወልም
“እሺ! ምን ልታዘዝ?” አለ ዘና ለማለት እየሞከረ፡፡ ከወዲያ ማዶ የሴትዮዋ ትንፋሽ
ስለማይታወቅ ወደ ቤት እንዲመለስ እና ስልካቸዉን እንዲጠባበቅ መከሩት፡፡
ይሰማዋል፡፡ የሆነ የሰጋችዉ ነገር ያለ ይመስላል፡፡
በከተማዉ ዞር ዞር ብሎ የተወሰኑ የግል ሆስፒታሎችን ለማማከር ቢሞክርም ወደ
“የአቶ ሀሊቶ ስልክ ነዉ አይደል?” ቅር ያላት ነገር ያለ ይመስላል፡፡ እሱ ግን ጥቁር አንበሳ ሪፌር የተደረገ በሽተኛ እንደማይቀበሉ አረዱት፡፡
ለጥያቄዋ ምላሽ መስጠት አልቻለም፡፡ ስልኩን ጠርቅሞ ማልቀስ ጀመረ፡፡
በመሆኑም “ከቀናት በኋላ ይደዉላሉ” በሚል ተስፋ ወደ ቤታቸዉ ለመመለስ ወሰኑ፡፡
ሀሊቶ የአባቱ ሥም ነዉ፡፡ ባደረበት የከፋ የኩላሊት ህመም በተለያዩ የበታች ጤና አባቱን ቤቱ አድርሶ ህመሙ እንዳያገረሽ አንዳንድ የጥንቃቄ እርምጃዎችን እዲወስድ
ተቋማት ሲታከም ቆይቶ በመጨረሻ ከጂማ አስፕሻላይዝድ ሆስፒታል ወደ አዲስ እና ፈጣሪዉን እንዲማጸን አሳስቦ ወደ ሥራ ቦታዉ ተመለሰ፡፡ ከቀናት በኋላ
አበባ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ሪፌር ተደረጎ ነበር፡፡ የጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ይደዉላሉ ብሎ ተስፋ ቢያደርግም ከወራት በኋላ እንኳን ሊደዉሉለት አልቻሉም፡፡
ዶክተሮችም አብጠርጥረዉ ከመረመሩት በኋላ ተኝቶ መታከም እንዳለበት ይወስናሉ፡፡ የአባቱም የጤና ሁኔታ እያሽቆለቆለ ተስፋ የሚያስቆርጥበት ደረጃ ላይ ደረሰ፡፡ በዚህ
አባቱን ለማሳከም ደፋ ቀና ሲል የከረመዉ መምህር ዘርይሁንም የምርመራ ዶሴዉን የተበሳጨዉ ልጅ ስልካቸዉን አፈላልጎ ደወለላቸዉ፡፡
ይዞ አልጋ ለማስያዝ ወደ ሆስፒታሉ 6 ቁጥር አመራ፡፡
ስልኩን ያነሳችዉ ያችዉ ጣረ-ሞት የመሰለች ሰራተኛቸዉ ሳትሆን አትቀርም፡፡
6 ቁጥር ላይ የነበረችዉ ጣረ-ሞት የመሰለች ሠራተኛ ዶሴዉን ተቀብላ አየት ቆፍጠን ብሎ “የአባቴ ቀጠሮ መድረሱን ለማወቅ ብዬ ነበር…” አላስጨረሰችዉም፡፡
ካደረገች በኋላ የሆነ ነገር ማስታወሻዋ ላይ አስፍራ በሰለለ ድምጽዋ “ሁለት ስልክ በዚያ ቀፋፊ ድምጽዋ “ወረፋቸዉ ሲደርስ እኛ እንደዉላለን..” ብላ የእሱን ምላሽ
ቁጥሮችን አስመዝግቡ” አለችዉ፡፡ ስለ ምን ስልክ እንደምትጠይቅ ባይገባዉም የራሱን ሳትጠብቅ ጆሮዉ ላይ ዘጋችበት፡፡ “ይሄነ የሌላ ተረኛ ታካሚ ስልክ እየመዘገበች
እና የታናሽ ወንድሙን ስልክ አስመዝግቦ ቆሞ መጠባበቅ ያዘ፡፡ ሴትዮዋ ስልኩን ይሆናል፡፡” ሲል አሰበ፡፡ ከዚህ በኋላ በህክምናዉ ጉዳይ ተስፋ ቆርጦ እግዚአብሄርን
እንደመዘገበች ምንም ሳትላቸዉ የሌላ ታካሚ ዶሴ ማገላበጥ ጀመረች፡፡ በተመሳሳይ ብቻ ለመለመን ቆረጠ፡፡
ስልክ ተቀብላ መዘገበች፡፡ ሁሉም ታካሚ ተኮልኩሎ አንዳች ትዕዛዝ ከእርሷ

-9- - 10 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

አንድ ማለዳ ከጥቁር አንበሳ ከተመለሱ አንድ ዓመት ከአምስት ወራት ገደማ በኋላ “ልጄ! የአብራኬ ክፋይ! ሁል ጊዜም ስላንተ አስብ ነበር፡፡ እግዚአብሄር በጥበቡ
የታናሽ ወንድሙ ስልክ ጥሪ ከእንቅልፉ ቀሰቀሰዉ፡፡ በመጨረሻዉ ሰዓት ካንተ ጋር አገናኘኝ፡፡ እጅግም አስደሰተኝ፡፡ ከዚህስ በኋላ ብሞት
ምን ይቀርብኛል? ሁሉንም ነገር አሳየሄኝ፡፡ ሊታድነኝ የቻልከዉን ሁሉ ብትጥርም
“አባትህ በጠና ስለታመሙ በህይወት እያሉ ሊያዩህ ይፈልጋሉ፡፡” የሚል አሳዛኝ የእኔ ነገር ከላይ የተቆረጠ ሆነና ሁሉም ነገር አልሆን አለህ፡፡ ከእንግዲህ
የታናሽ ወንድሙ ድምጽ ከወዲያ ተሰማ፡፡ ወንድሞችህን አደራ እልሀለሁ፡፡ አስተምራቸዉ፡፡ በሚሄዱበት መንገድ ምራቸዉ፡፡
እናትህንም ሠላም በልልኝ! ከመሞቴ በፊት ላያት እፈልግ ነበር፡፡ ነገር ግን አሁን
እየተርበተበተ “በስልክ አገናኘኝ፤ ድምጹን አሰማኝ፡፡ ሞተ እንዴ?” እያለ አጣድፎ
ሁሉም ነገር ያለቀ ይመስለኛል፡፡ ትንፋሼ እየተናነቀኝ ነዉ፡፡ በአንተ ዉስጥ እሷን
ጠየቀዉ፡፡
አያለሁ፡፡ በህይወትህ ዘመን ሁሉ መልካም ነገር ይግጠምህ፡፡ አባትነቴን ፈልገህ ብዙ
“አይ ወንድም ጋሼ፤ መሞት እንኳን አልሞተም፡፡ ግን ያዉ መኖር አትበለዉ፡፡ ወደ ተንከራተትክ፤ ነገር ግን ከነህመሜ አገኘኸኝ፡፡ ለደስታ ብትፈልገኝም ለሀዘንህ
ላይ ወደ ላይ እየተነፈሰ ነዉ፡፡ ሊያናግሩህ የሚችሉ አይመስለኝም፡፡ ከቻሉ ግን ተረፍኩ፡፡ ነገር ግን እኔን በመፈለግህ እና ደስታህን ሳታጣጥም በመጨረሻም
ይሄዉ…” ብሎ ስልኩን ወደ አባቱ አስጠጋ፡፡ እንዳለመታደል ሆኖ ከአባቱ ጋር በቋንቋ በማጣትህ ፈጽመህ አትቆጭ፡፡ ይህች ምክሬ ከምንም በላይ ናት፡፡ የእኔ አባት ሲሞት
አይግባቡም ነበር፡፡ አባቱ አላሳደገዉም፡፡ አድጎ መምህር ከሆነ በኋላ በስንት ፍለጋ ነፍሱ የወጣችዉ በእጄ ላይ ነበር፡፡ ከአባቴ የወረስኩት ምንም ሀብት አልነበረም፡፡ ግን
ነዉ ያገኘዉ፡፡ የመጨረሻዉን ምርቃት የተቀበልኩት እኔዉ ነበርኩ፡፡ ይሄዉ የአባቴ ምርቃት ከስንት
መከራ አስመልጦኝ በመጨረሻም በልጆቼ ተከብቤ የክብር ሞት እንድሞት ረዳኝ፡፡”
“ካ-ታ ዎ-ቤ ታ-ቡ-ሾ-ቾ ነኪሾ ታካሾ ኬ-ዔ” አሉ በስልኩ ዉስጥ ትንፋሻቸዉ
እየተቆራረጠ፡፡ ታናሽ ወንድሙ የአባቱን መልዕክት ተረጎመለት፡፡ “ሞት ከባድ ነገር ነዉ ልጄ! ሞት መለየት ነዉ! ከሚወዱት፣ ከሚያፈቅሩት መለየት
እጅግ መራራ ጽዋ ነዉ፡፡ ሞት ለሟች ብቻ ሳይሆን ለነዋሪም እኩል ስሜት ነዉ
“ልጄ ቶሎ ና! ነፍሴ በክንዶችህ ላይ ትረፍ! እያሉህ ነዉ፡፡ በተቻለ ፍጥነት ለመድረስ ያለዉ፡፡ ዛሬ እኔ እሞታለሁ፡፡ ከእናንተ እለያለሁ፡፡ እናንተም ከእኔ ትለያላችሁ፡፡
ሞክር ዛሬስ የሚዉሉ፣ የሚያድሩ እንኳ አይመስለኝም፡፡” ሀዘናችን እኩል ነዉ፡፡ ምስጋና ለፈጣሪ ይግባዉና አንድም ለመብል ብቻ እንጂ
ለሥራ ያልደረሰ ልጅ የለኝም፡፡ ሁሉም ራሳቸዉን ችለዋል፡፡ በእጆቻቸዉ ሰርተዉ
ስልኩን እንደዘጋ በማይታመን ፍጥነት አጠገቡ ያገኘዉን ልብስ ለባብሶ ከቤቱ ወጣ፡፡
እንዲበሉ ለሁሉም የቻልኩትን ያህል ሙያ አስተምርያለሁ፡፡ ያላስተማርኩት አንተን
ቤቱን በኃይል ከዘጋ በኋላ ወደ መናኸርያ ከሩጫ በማይተናነስ ፍጥነት ገሰገሰ፡፡
ብቻ ነበር፡፡ የአብራኬ ክፋይ የሆነ የዓለም ክፍል ላይ ተቸግሮ እየተሰቃየ እንዳለ
ከመኪና መኪና እየቀያየረ አንድ መቶ ሰላሳ ኪሎ ሜትር ገደማ የሚርቀዉን
ይሰማኝ ነበር፡፡ በዚህም ምክንያት ብዙ እንቅልፍ አልባ ሌሊቶችን አሳልፊያለሁ፡፡
ኮሮኮንቻማ መንገድ ጨርሶ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ሲሆን ከአባቱ ቤት ደረሰ፡፡ አባቱ
አንተን ሳገኝህ እና ራስህን እንዴት ማስተዳደር እንዳለብህ ተምረህ ሳገኝህ ግን እጅግ
ተኝተዉ ያቃስታሉ፡፡ ነፍሳቸዉ ከሥጋቸዉ ይታገላል፡፡
ተደሰትኩ፡፡ ያች እናትህ የተባረከች ናት፡፡ ዘሬን በከንቱ አልጣለችም፡፡ የፍቅራችን ዘር
ነፍስ እና ሥጋ ለረዥም ጊዜ ተጋምደዉ በመቆየታቸዉ በቀላሉ አይፋቱም፡፡ እንዳይጠፋ በመሻት “ዘርይሁን” ብላ ሰየመችህ፡፡ አምላክ ዉለታዋን ይክፈላት፡፡
ሁልጊዜም ትግል ነዉ፡፡ ሁሌም ነፍስ እወጣለሁ ስትል ሥጋ አንቆ ለማስቀረት መሞት የሚያስፈራዉ በመጨረሻዉ ሰዓት ላይ በማን እጅ ላይ ማረፍ እንደምትችል
ይጥራል፡፡ ምክንያቱም ነፍስ ከወጣች ሥጋ ምንም ነዉ፡፡ አፈር! ነገር ግን ሁሌም ሳታዉቅ ስትቀር ብቻ ነዉ፡፡ እኔ ግን የታደልኩ ነኝና በልጆቼ እጅ ላይ በሰላም
ነፍስ በሥጋ እስራት ሥር አትኖርም፡፡ አንድ ቀን ነጻ ትወጣለች፡፡ የአምላክ አርፋለሁ፡፡ በዚህች ምድር ላይም የማንም ዕዳ የለብኝም፡፡ ያስለቀስኩት ደሀ የለም፡፡
እስትንፋስ ናትና የትም ወድቃ መቅረት አትችልም፡፡ ወደ አምላኳ ትሰበሰባለች እንጂ የበደልኩት ጎረቤት የለም፡፡ ሀገሬን በቻልኩት ሁሉ በየዋህነት አገልግያለሁ፡፡ ልጆቼም
አትጠፋም፡፡ በዚሁ ነፍስ ዉጪ ነፍስ ግቢ ግብግብ መሀል የልጃቸዉን መድረስ ሲያዩ የማህበረሰቡ ሀብት እንጂ ዕዳ አይሆኑም፡፡” ካሉ በኋላ ሁሉም ልጆቻቸዉ
ግን ለተወሰነ ጊዜ ነፍስ ዘርተዉ ተቀመጡ፡፡ በታናሽ ልጃቸዉ አስተርጓሚነት እንዲሰበሰቡ አዘዙ፡፡
የተወሰኑ ቃላት ተለዋወጡ፡፡

- 11 - - 12 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ሁሉም ከያሉበት ተጠርተዉ አጠገባቸዉ ተኮለኮሉ፡፡ እንደምንም አቅማቸዉን ቴሌ አንዳንድ ጊዜ ነገር ያበርዳል! “ግል ግል! መልሳ ከደወለች በደህና ተዘጋጅቼ
አሰባስበዉ በአልጋቸዉ ላይ ከተደላደሉ በኋላ እጆቻቸዉን ወደ ልጆቻቸዉ ዘርግተዉ እረግማታለሁ፡፡” እያለ ሲያስብ፤ ሌላኛዉ የአእምሮዉ ክፍል ግን “አሁን ይህች ሴት
ሁሉንም በአንድነት መረቁ፡፡ ምን ማድረግ ትችል ነበር? ምን አቅም ነበራት?” እያለ ከሴትዮዋ ጋር ሊያስታርቀዉ
ሞከረ፡፡ “የእሷ ሥራ እኮ በሆስፒታሉ የአልጋ ወረፋ ማስያዝ ብቻ ነዉ፡፡ የአልጋ
“ዘራችሁ በምድር ይብዛ፡፡ ዘመናችሁ በተድላ ይፈጸም፡፡ ለሀገራችሁ መፍትሄ እንጂ ክፍል ማስገንባት አትችል፡፡ ሆስፒታሉን ማስፋፋት አትችል፡፡ ዶክተሮችን መቅጠር
ችግር አትሁኑ! ንግግራችሁ እንደማር ይጣፍጥ፡፡ ሰዎች መልካም ምክራችሁን አትችል፡፡ ባለዉ ሀብት መሰረት ወረፋ ማስያዝ ብቻ ነዉ የምትችለዉ፡፡ ይሄዉ
ፈልገዉ እንጂ በክፉ አይከተሏችሁ፡፡ ጠላታችሁ ይጥፋ አልልም፡፡ ከመጀመርያዉም የአባትህ ወረፋ ሲደርስ ደወለችልህ፡፡ እንዳለመታደል ሆኖ አባትህ ጥሪዋን ሳይጠብቅ
ጠላት አይኑርባችሁ፡፡ ዘመናችሁን በድል ጨርሳችሁ ነፍሳችሁ በልጆቻችሁ ክንድ የአምላክ ጥሪ ቀደመዉ፡፡ ከአምላክ ጥሪ ማን ሊያስመልጥ ይችላል? አምላክ ሲጠራዉ
ላይ በሰላም ትረፍ እንጂ መጨረሻችሁ በባዕድ እጅ አይሁን!” “ቆይ የሆስፒታል ቀጠሮ አለብኝ” ሊል የሚችል እሱ ማን ነዉ? ተዉ እንጂ! ምን
ትሁን ብለህ ነዉ ልጅቷን የሚትሰድባት፡፡ ሞኝ አትሁን፡፡ አባትህ በቂ ህክምና ሳያገኝ
ብለዉ ከመረቋቸዉ በኋላ ወደ ላይ ቀና ብለዉ “የሰማይ አምላክ ሆይ በፊቴ መልካም
እንዲሞት ያደረገችዉ ሀገርህ እንጂ ሠራተኛዋ አይደለችም፡፡” ሲል ሞገተዉ፡፡
የመሰለዉን ብቻ ፈጸምኩ፡፡ በአንተ ዓይን መልካም ያልሆነዉን ፈጽሜ እንደሆን
በማያልቀዉ ምህረትህ አስበኝ፡፡ እነዚህ ዘሮቼ በምድር ሲኖሩ እኔን እንደመራኸኝ ከሴትዮዋ ጋር ለመታረቅ በሞከረ ልክ ከሀገሩ ጋር እየተጋጨ ሄደ፡፡
እነሱንም ምራቸዉ፡፡ ከዘመኑም ክፋት ሰዉራቸዉ፡፡” ብለዉ ተሰናበቷቸዉ፡፡
“ይህች አሁን ሀገር ናት? የታመመ ተኝቶ የሚታከምበት አልጋ እንኳን የሌላት፡፡
ጸሎታቸዉን ከጨረሱ በኋላ የበኩር ልጃቸዉን የመምህር ዘርይሁንን እጅ በአፍርካ አንደኛ የሆነ ግድብ እየሰራሁ ነኝ ብላ ጉራ ትነፋለች፡፡ ታምረኛ የባቡር
ወደራሳቸዉ ስበዉ በክንዶቹ ላይ አረፉ፡፡ ከዚህ በኋላ ሁሉም ልጆቻቸዉ አቅፈዋቸዉ መንገድ እየገነባሁ ነኝ እያለች ትደነፋለች፡፡ ‘ሻማ ለልደት ብቻ ነዉ የሚበራዉ’
ማንባት ጀመሩ፡፡ በደከመ ጉልበታቸዉ ትንሽ ተፈራግጠዉ ነፍሳቸዉ ከሥጋቸዉ እያለች ትቀባጥራለች፡፡ ‘አፍርካን በሙሉ የሚያጣፍጥ’ የስኳር ፋብርካ፣ ምርቶቿን
ተለየች፡፡ ከሥጋ እስራት ነጻ ወጣች፡፡ ከዚህ በኋላ ስቃይ የለም፡፡ ከዚህ በኋላ ኃጥያት ለዓለም ሁሉ የምትልክበት የአንዱስትሪ ፓርክ፣ ሺ ኪሎ ሜትሮች የሚሸፍን
የለም፡፡ በአስከፊዉ የኩላሊት ህመም ለዓመታት ሲሰቃዩ ቆይተዉ በተወለዱ በ 69 የአስፋልት መንገድ፣ አርባ ምና ምን ዩኒቨርሲቲዎች… ወዘተ እያለች
ዓመታቸዉ ይህንን ዓለም ተሰናበቱ፡፡ ነገር ግን በልጆቻቸዉ በኩል መኖር ትቀባጥርልሀለች፡፡ ከዚህ ሁሉ በፊት ዜጎቿ ሊድኑ በሚችሉ በሽታዎች በቀላሉ
ይቀጥላሉ… እንዳይሞቱ ማድረግ አይቀድምምን? የዜጎች ደህንነት የሁሉም መነሻ ሊሆን
አይገባዉምን? እነዚያ ለአፍሪካ ሀገራት የሚተርፍ የህክምና ማዕከል ተብለዉ
በዚህ መልኩ ከሞቱ ከሁለት ዓመታት በኋላ መሆኑ ነዉ ከጥቁር አንበሳ
የተለፈፉት አሁን የታሉ? የበላቸዉስ ጅብ የት ገባ? ቀባጣሪ እና ጠብጫሪ ብቻ
የተደወለለት፡፡ ይህንን ሁሉ በእዝነ ልቦናዉ እያሰላሰለ በአርምሞ ላይ እያለ ያዉ
የሞላባት ሀገር…” እያለ ይዉተረተር ገባ፡፡
ስልክ እንደገና ተደወለለት፡፡ አላነሳም! ደግሞ ተደወለ፡፡ ምን ማለት እንዳለበት
ሳይወስን አነሳዉ “የአቶ ሀሊቶ ስልክ አይደለም እንዴ?” ስትል ደግማ ጠየቀችዉ፡፡ “ሁሉም የያዘዉን እንደ አሳማ የሚበላባት ሀገር! ህንጻ ከነነፍሱ የሚጠፋባት ሀገር!
ምን ብሎ እንደሚመልስላት አሰበ፡፡ በዓይነ ልቦናዉ ያቺ የሆስፒታሉ 6 ቁጥር ላይ ለምን እንዲህ ሆነ ያለ በአደባባይ የሚገደልባት ሀገር! ሁሉም ፖለቲከኛ የሆነባት
የነበረችዉ ጣረ-ሞት የመሰለች ሴት ተሳለች፡፡ በስልክ ሳይሆን ከፊት ለፊቱ ቆማ ሀገር ለምን ትረባለች? ማዉራት ብቻ እንጂ መስራት የማይወዱ ዜጎች የሞሉባት
የምታዋራዉ እስኪትመስለዉ ድረስ ፊቱ ላይ ተደቀነችበት፡፡ ሀገር ለምን ትሆናለች? ሁሉም ተነስቶ ልምራህ የሚልባት ሀገር!...” እያለ መድረክ
ላይ እንደቆመ ከያኒ ለብቻዉ ሲብሰለሰል፤ በድጋሚ ያዉ ስልክ በተንቀሳቃሽ ስልኩ
“ምን ብዬ ልስደባት? ወይስ ልርገማት?” ሲል አሰበ፡፡ በንዴት ጭሷል፡፡ የስድብ እና
ላይ አቃጨለበት፡፡
የእርግማን ቃላቶችን እየመረጠ ሳለ ባልታወቀ ምክንያት ስልኩ ተቋረጠ፡፡

- 13 - - 14 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ስልኩን በፍጥነት አነሳ፡፡ ብዙ ማዉራት አልፈለገም፡፡ ስሜታዊ በሚሆንበት ሰዓት


ቢችል ምንም ነገር ባያወራ ይመርጣል፡፡ ግድ ከሆነበት ግን እጅግ ቁጥብ ሆኖ
እላማቸዉን የጠበቁ ወሳኝ ቃላትን ብቻ ይወረዉራል፡፡

“ይቅርታ የእኔ እመቤት! አባቴን ለማዳን እጅግ ዘግይታችኋል፡፡ አባቴ ከሞተ ሁለት
ዓመት አለፈዉ፡፡ እንኳን ደስ አላችሁ!” ብሎ ከበረዶ በቀዘቀዘ ድምጽ መልሶላት
የእሷን ምላሽ ሳይጠብቅ በጆሮዋ ላይ ጠረቀመባት፡፡ መልሳ አልደወለችለትም!

- 15 - - 16 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ዋናዉ ዉበቱ ያለዉ ግን ግርማ ሞገሱ እና ዝምታዉ ላይ ነዉ፡፡ ያለቦታዉ


አያወራም፡፡ ያለቦታዉ አይስቅም፡፡ ሲደነቅም ሆነ ሲያዝን፣ ሲከፋም ሆነ ሲደሰት
ምዕራፍ አንድ በቀላሉ ከፊቱ ላይ ለማንበብ የሚያስቸግር ዓይነት ሰዉ ነዉ፡፡ ማዉራት ካለበት ግን
አስደማሚ የሚባል ንግግር ማድረግ ይችልበታል፡፡ አንደበት ርቱዕነቱ የተመሰከረለት
*** ነዉ፡፡ በተለይ ክፍል ዉስጥ ሲሆን በተለየ ስሜት የማስረዳት ችሎታ አለዉ፡፡
ባጠቃላይ ሁኔታዉ ሲታይ መምህር እንዲሆን የተበጀ ይመስላል፡፡ እሱም ቢሆን
የሸካ ዞን መናገሻ ከሆነችዉ ማሻ ከተማ አስር ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የጋቲሞ ቀበሌ ከልጅነቱ ጀምሮ ከመምህርነት ዉጪ ተመኝቶ አያዉቅም ነበር፡፡ ተስጥዖ እና ፍላጎት
ገበረ ማህበር ይገኛል፡፡ ከቀበሌዉ አስተዳደር መስሪያ ቤትና አንደኛ ደረጃ ትምህርት የተገናኙበት ሜዳ ማለት እሱ ነዉ፡፡ መምህር ዘርይሁን! እንደዚህ ሲሆን ሁሉም
ቤቱ አቅርቢያ ትንሽዬ የገጠር ከተማ ተመስርታለች፡፡ የገጠር መንደሯ ከተማ ነገር ይሰምራል፡፡
የመምሰል አዝማሚያ ያሳየችዉ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተስፋፋዉ እና በከፍተኛ ሁኔታ
የአርሶ አደሩን ኑሮ በመቀየር ላይ በሚገኘዉ የድንች ምርት ምክንያት እንደሆነ በጉራጌ ዞን ቸሃ ወረዳ ተወልዶ ያደገ ሲሆን ከሰባት ዓመቱ ጀምሮ ግን ከእናቱ ጋር
የአካባቢዉ ነዋሪዎች ያወሳሉ፡፡ ይህንኑ ተከትሎ ከገጠር ከተማዋ አቅራቢያ ሚዛን- ወደ አዲስ አበባ አምርቶ መርካቶ አካባቢ ነበር የተማረዉ፡፡ የአንደኛ እና ሁለተኛ
ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ያቋቋመዉ የድንች ዘር ብዜት ጣቢያ በጉልህ ይታያል፡፡ ፕሮጀክቱ ደረጃ ትምህርቱን አዲስ ከተማ ትምህርት ቤት ከጨረሰ በኋላ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ
ዩኒቨርሲቲዉ ከሚያከናዉናቸዉ የማህበረሰብ ልማት ድጋፍ ሥራዎች አንዱ ሲሆን ገብቶ አንትሮፖሎጂ አጥንቷል፡፡ በዩኒቨርሲቲ ቆይታዉም ከፍተኛ ዉጤት
በገጠር ከተማዋ ከፍ ብሎ የሚታየዉም ይሄዉ ዩኒቨርሲቲ እያስገነባ ያለዉ የድንች በማስመዝገቡ በትምህርት ሚኒስቴር ቀጥታ የማስተርስ ትምህርት ዕድል ተሰጥቶት
ዘር ማቆያ መጋዝን ነዉ፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ስድስት ኪሎ ካምፓስ በሶሻል አንትሮፖሎጂ የሁለተኛ
ድግሪዉን ተከታትሏል፡፡ ትምህርቱን እንዳጠናቀቀም በ1999 ዓ.ም ሚዛን-ቴፒ
መምህር ዘርይሁን እዚህች ትንሽዬ መንደር የተገኘዉ ዩኒቨርሲቲዉ በ2009 ዓ.ም ዩኒቨርሲቲ የተመደበ ከዩኒቨርሲቲዉ መስራች መምህራን አንዱ ነዉ፡፡
በግማሽ ሄክታር መሬት ላይ ሳይንሳዊ ዜዴ በመጠቀም ያመረተዉን ምርጥ የድንች
ዘር ለአካባቢዉ አርሶ አደሮች በተመጣጣኝ ዋጋ ለማስተላለፍ በተዘጋጀ ፕሮግራም ሚዛን-ቴፒ ዪኒቨርሲቲ ምርጫዉ አልነበረም፡፡ ስለአካባቢዉም ብዙ እዉቀት
ምክንያት ነበር፡፡ አልነበረዉም፡፡ ሀገሩን መጥቶ እስኪያይ ድረስ ሚዛን የሚባል ከተማ በየትኛዉ
የሀገሪቱ አቅጣጫ እንደሆነ እንኳን አያዉቅም ነበር፡፡ መጥቶ ካየ በኋላ ግን እድለኛ
መምህሩ በሰላሳዎቹ መጀመሪያ ዕድሜ ላይ የሚገኝ መልከ ቀና ወጣት ሲሆን ጠይም መሆኑን ይናገራል፡፡ በዩኒቨርሲቲዉ ዙሪያ ብዙም ያልተጠኑ ባህሎች እና ወጎች
ፊቱ ላይ በሥርዓት መስመር የያዘ ሪዝ በጉልህ ይታያል፡፡ በአብዘኛዉ ጸጉሩን እንደ መኖራቸዉን ተረዳ፡፡ ብዙ ብሄረሰቦችን ለማየትም ታደለ፡፡ የቤንች፣ ሸኮ፣ መዕኒት፣
አርበኛ ማሳደግ ይወዳል፡፡ ጸጉር እና ጺሙ ሲያድግለት በሀሳብ ተዉጦ ግራ እጁን ዲዚ፣ ዝልማሞ እና ሱርማ መገኛ በሆነዉ የቀድሞ ቤንች-ማጂ ዞን እምብርት ሚዛን
አንዴ ወደ ጺሙ ሌላ ጊዜ ወደ ጸጉሩ እየላከ ሲቋጥር ሲፈታ ይዉላል፡፡ እድገቱ ከተማ ላይ ተቀምጦ ሁሉንም ተራ በተራ ጎበኛቸዉ፡፡ በአንዳንዶቹም ላይ ሰፋ ያሉ
ከመጠን እንዳያልፍ ብቻ በአራት ቁጥር ማሽን ቢያንስ ከሦስት ወራት አንዴ ጥናታዊ ጽሁፎችን በማድረግ በተለያዩ ዓለም ዓቀፍ ጆርናሎች ላይ ለማሳተም
ያስከረክመዋል፡፡ ጠይም ፊቱ እንደ ዘበት ላየዉ ብዙም ትኩረት ባይስብም ድንገት በቅቷል፡፡ በዚህም ምክንያት በዩኒቨርሲቲዉ የረዳት ፕሮፌሰርነት ማዕረግ
ልብ ብሎ ላየዉ ግን ዓይኑን ለመንቀል የሚያስቸግር ዓይነት ዉበት አለዉ፡፡ ከተሰጣቸዉ የመጀመርያዎቹ መምህራን አንዱ ለመሆን በቃ፡፡ ከቤንቺ ማጂ ዞን
አፍንጫዉ እንደ ሮማዊያን ቀጥ ያለ ሲሆን ከሌሎች አካሎቹ ጎላ ብሎ እንደጉልላት አልፎ ወደ ካፋ እና ሸካ ዞን የተለያዩ ወረዳዎችም እየሄደ የተለያዩ ጥናቶችን
ከሩቅ ይታያል፡፡ ትንንሽ እና መሰሪ የሚያስመስሉት ዓይኖቹ ብዙዉን ጊዜ በእንቅልፍ በተናጥል እና በቡድን አከናዉኗል፡፡
እጥረት የተጠቁ ይመስላሉ፡፡ በተለይ የጠዋት ክፍለ ጊዜ ኖሮት በጊዜ ከእቅልፉ
የተነሳ እንደሆን ቀኑን ሙሉ ድፍርስ ብለዉ ይዉላሉ፡፡ በጺም የተከበቡት ስስ ዛሬም በዚህ ፕሮግራም ላይ የተገኘዉ ከፕሮግራሙ ጉዳይ ኖሮት ሳይሆን
ከንፈሮቹ በእሾህ የተከበበ ጽጌረዳ አበባ ይመስላሉ፡፡ እዚህ ጋ ሲደርስ ዉብ የሚለዉ አጋጣሚዎችን ሲያገኝ ሀገር መጎብኘት እና ከትልልቅ ሰዎች ጋር የማዉራት ከፍተኛ
ቃል አቅም ያንሰዋል፡፡ ፍላጎት ስላለዉ ብቻ ነበር፡፡
- 17 - - 18 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ከጋቲሞ እና ዙርያዉ ካሉ ጥቂት ቀበሌዎች ጋር የዩኒቨርሲቲዉ ከፍተኛ አመራሮች መምህር ዘርይሁን ስብሰባ የሚያስጠላ እና አላስፈላጊ ነገር መሆኑን አጥብቆ
ድንቹ ስለሚከፋፈልበት እና በቀጣይ ተቋሙ ሰፊ መሬት አግኝቶ የበለጠ ይከራከር እንጂ ከመሰብሰብ ዉጪ ስላለዉ አማራጭ አስቦ አያዉቅም ነበር፡፡ አለቃዉ
ስለሚሰራበት ሁኔታ መወያየት ጀምረዋል፡፡ በየጥጋጥጉ በትናንሽ ቡድኖች በጠየቀዉ ጊዜ ግን አዕምሮዉን በፍጥነት ማሰራት ጀመረ፡፡ ከአማራጩ በፊት
የተጀመረዉ ዉይይት ህዝቡ ሰብሰብ እንዲል ከተደረገ በኋላ ወደ ደንበኛ ስብሰባነት መሠረተ ሀሳቡ ላይ ጥቂት ማብራራት እንዳለበት ተሰማዉ “አሁን እናንተ
ተቀየረ፡፡ የማህበረሰብ ልማት ድጋፍ ዳይሬክተሯ ምክትል ፕሬዝዳንቱን ጋበዘችዉ፡፡ የሚታደርጉት ስብስባ እኮ ማደናገሪያ ብቻ ነዉ፡፡” ሲል ጀመረ፡፡
ምክትል ፕሬዝዳንቱ እንደጨረሰ ፕሬዝዳንቱ ቀጠሉ፡፡ ከዚያም የፕሮጀክቱ ባለበት
የሆኑ መምህራን፣ የቀበሌዉ ሊቀ-መንበር እና ሌሎች አመራሮች፣ የወረዳ እና ዞን “ከላይ የሚመጣዉ ትዕዛዝ አሳምኑ ነዉ እንጂ ተማመኑ የሚል አይደለም፡፡ አለቃ
አስተዳዳሪዎች፣ ተሰብሳቢ አርሶ አደሮች ሁሉ ማዉራት ሊኖርባቸዉ ሆነ፡፡ መምህር ሠራተኞቹን ይሰበስባል ሳይሆን ይሰብካል ቢባል የተሻለ ነዉ፡፡ የተለመደ አካሄድ ነዉ
ዘርይሁን የስብሰባዉን አካሄድ ካጤነ በኋላ በልቡ “ከጦጣዋ ጭራዋ በለጠ ማለት ይሄ ያለዉ፡፡ አለቃዉ መነሻ ሀሳብ ያቀርባል፡፡ ከዚያ ተሰብሳቢዎች በአጀንዳዉ ላይ ምን
ነዉ፡፡” ሲል አፈዘ፡፡ እንደሚያስቡ ይናገራሉ፡፡ ተሰብሳቢዎች ራሳቸዉ የሚያወሩት እዉነት እዉነቱን
ሳይሆን ሰብሳቢያቸዉ መስማት የሚፈልገዉን ብቻ መሆኑ ግልጽ ነዉ፡፡ የተለየ ሀሳብ
በተፈጥሮዉ ስብሰባ የሚባል ነገር አይወድም፡፡ ስብሰባ ላይ ቁጭ ብሎ ከሚዉል ማራመድ የአመለካከት ዝንፈት የሚል ቅጽል ያሰጣል፡፡ ሹመት ሽልማት ያሳጣል፡፡
ድንጋይ እየፈለጠ ቢዉል ይመርጣል፡፡ “ምን አለ እንደዉ ሳንሰበሰብ መግባባት መጨረሻ ላይ አለቃዉ ይደመድማል፡፡ ድምዳሜዉ ራሱ ምን መሆን እንዳለበት
ብንችል?” እያለ እድል ባገኘ ቁጥር ሁሉ ምሬቱን ይገልጻል፡፡ “ለመግባባት የግድ አስቀድሞ የተወሰነ ጉዳይ ነዉ፡፡ በቃ ይህንን ነዉ ስብሰባ የሚትሉን፡፡” ብሎ በጥሞና
መጨቃጨቅ ነበረብን? እንደዉ ስብሰባ ለመጀመርያ ጊዜ የፈጠረዉ ማን ይሆን?” የሚያዳምጡትን ባልደረቦቹን ሲመለከት ሀሳቡ የመሰጣቸዉ መሰለዉና ትንሽ ሰፋ
እያለም ይፈላሰፋል፡፡ አድርጎ ለማብራራት በማሰብ፤

አንድ ቀን ከጓደኞቹ ጋር ቡና እየጠጡ ስለዚህ ስለ ስብሰባ አላስፈላግነት እጅግ “ስብከት እና ስብሰባ ምን እንደሚያለያያቸዉ ታዉቃላችሁ?” ሲል ጠየቃቸዉ፡፡
አምርሮ ሲከራከር የሰማዉ የቅርብ አለቃዉ እንዲህ ጠይቆት እንደነበር አስታወሰ፡፡ ለጊዜዉ ምላሽ ሊሰጡት አልፈለጉም፤ ወይም ልዩነቱን አስበዉት አያዉቁም ኖሯል፡፡
አንተዉ እንዳመጣኸዉ ጨርሰዉ በሚል ዓይነት አዩት፡፡
“እሺ ስብሰባ ባይኖር እንዴት መግባባት እንችላለን? የሥራ ድርሻዎቻችንንስ እንዴት
መከፋፈል እንችላለን? ድርሻዉን ያልተወጣ ሠራተኛ ሲኖርስ የት ተገናኝተን “ይሄዉላችሁ፤ ስብሰባ ዉይይት ነዉ፡፡ ሰብሳቢዉ አጀንዳ ያቀርባል፡፡ ተሰብሳቢዎች
እንወቅሰዋለን? የግድ የጋራ መግባባት የሚያስፈልጋቸዉ ጉዳዮች ሲኖሩስ እንዴት የራሳቸዉን አስተያየት ይሰጣሉ፡፡ በመጨረሻም የብዙ ተሰብሳቢዎች ሀሳብ ዉሳኔ
እናደርጋለን?” ሲል አስፋፍቶ ጠየቀዉ፡፡ አለቃዉም ቢሆን ስብሰባ አይወድም ነበርና ይሆናል፡፡ ስብከት ሲሆን ግን ሰባኪዉ አጀንዳዉን ራሱ ያቀርባል፡፡ አድማጩን
እንደዉ የተሻለ አማራጭ ካለዉ ለመጠቀም አስቦ ነበር እንዲህ መጠየቁ፡፡ ለማሳመን ከራሱ ጋር ይከራከራል ወይም አድማጩን ያከራክራል፡፡ በመጨረሻም
የራሱን አስተሳሰብ በተሰብሳቢዉ ላይ ጭኖ ይሄዳል፡፡” ላፍታ ቆም ብሎ
ዩኒቨርሲቲ ዉስጥ አብዛኛዉ መምህር ስብሰባ ባለመዉደዱ ምክንያት ኃላፊነቱን ትኩረታቸዉን እንዳልነፈጉት አረጋገጠና “እንግዲህ ከተማሪነታችን ጀምሮ እስካሁን
ለመወጣት እጅግ ይቸገር ነበር፡፡ በተለይ 1 ለ 5 የሚሉት አፈዝዝ አደንዝዝ ኢህአዴግ ሲሰበስበን ወይስ ሲሰብከን እንደነበር ለእናንተዉ እተወዋለሁ፡፡ ስንት ነገር
የፖለቲከኞች ቀመር ዩኒቨርሲቲ ድረስ ያለከልካይ ሰተት ብሎ ከገባ ወዲህ ስብሰባ የምናደርግበት የወጣትነት ጊዜያችንን መስዋዕት አድረገን፣ ስንት ወጪ ወጥቶበት
የመፍትሄ መሆኑ ቀርቶ የምሬት ምንጭ ከሆነ ቆይቷል፡፡ 1 ለ 5 ስብሰባን እንደ ግብ ያከናወንናቸዉ ስብሰባዎች ላይ ከተሰብሳቢዉ የመጣ ሀሳብ ምን ወርቅ ቢሆን፤ ልክ
የሚቆጥር ከንቱ አሰራር ነበር፡፡ “በወር ስንተ ተወያያችሁ? በዓመት ስንት ቃለ-ጉባዔ ነዉ ተብሎ ሲደመደም ገጥሟችሁ ያዉቃል?” ሲል እንደገና አፈጠጠባቸዉ፡፡ ሁሉም
ያዛችሁ?” እያለ በዚሁ ልክ ሥራን የሚመዝን አታካራ ሥርዓት! ሳትሰበሰብ ታምር ባልደረቦቹ ተመስጠዉ ሲከታተሉት አለቃዉ ግን ግራ በመጋባት ዓይነት እያየዉ
ብትፈጥር እንኳ ከመጠፍ የሚቆጥርልህ የለም፡፡ ነገር ግን በሳምንት ለአንድ ቀን “እስካሁን እኮ ጥያቄዬን አልመለስክልኝም፡፡ ለምን ዙሪያዉን ትዞራለህ? ስለ ችግር
ሥራህን እያቆምክ የቢሮህን በር ከዉስጥ ቆልፈህ ደንበኛ እያጉላላህ ቢትሰበሰብ የሚያወራ ሞልቷል፡፡ የመፍትሄ ሀሳብ የሚያፈልቅ ሰዉ ነዉ የታጣዉ!
ትልቅ ጀብዱ እንደሰራህ ተቆጥረህ ትሸለማለህ፡፡ እንደ ለዉጥ አርአያም ትቆጠራለህ፡፡ መፍትሄ…መፍትሄ…መፍትሄ” ሲል አንባረቀበት፡፡
- 19 - - 20 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

“አለቃ! በደንብ ከሰማኸኝ መፍትሄዉም አለኝ፡፡ ግን መጀመርያ የችግሩን ጥልቀት አለቃዉ የመምህሩ አመጣጥ አላማረዉም፡፡ ሀሳቡን ገታ ሲያደርግ ጠብቆ ጣልቃ
የተረዳኸዉ አልመሰለኝም፡፡ ለዚያ ነዉ ችግሩን እያስረዳሁ ያለሁት፡፡ የችግሩን ገባና “ጌታዬ ችግሩን ሁሉ አዉቀዋለሁ! መፍትሄዉን ብቻ ንገረኝ አልኩህ እኮ!”
ጥልቀት እና ስፋት ያልተረዱ መሪዎች ናቸዉ ህዝቡ ያልበላዉን የአካል ክፍል በዚያ አለዉ፡፡ ትዕግስቱ እንደተሟጠጠ እያሳበቀበት፡፡ እንዲህ ጠጠር ያለ ነገር አይወድም፡፡
የሰይጣን ሰይፍ በመሰለ ጥፍራቸዉ እያከኩ የሚያቆስሉት፡፡ እንደጋጣሚ ሆኖ እኔ የመንግስት ጥርስ ዉስጥ መግባትንም አይሻም፡፡ በተንቀሳቃሽ ስልኩ ላይ ያለዉን
እና አንተ ተማሪ እያለን አብረን አዲስ አበባ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ግቢ ለሁለት ሰዓት አየት አደረገ፡፡ ፕሬዝዳንቱ የጠራዉ ስብሰባ ሰዓት እየደረሰበት ነበር፡፡
ሳምንታት ስራ ፈተን ተሰብስበን እንደነበር አስታዉሳለሁ፡፡ አብዛኛዎቹ አጀንዳዎች
እኛን የማይመለከቱን ቢሆኑም ስብሰባዉ እንዳይደብረን ብለን በማያገባን እና ባልገባን መምህር ዘርይሁን ግን የአለቃዉን መናደድ ከምንም ሳይቆጥር ማብራሪያዉን
ጉዳይ ሁሉ አክርረን እንከራከር ነበር፡፡ አንቀጽ 39፣ የመሬት ባለቤትነት መብት እና ካቆመበት ቀጠለ፡፡ “እሺ! የስብሰባ ሰዓትህ እንደደረሰ አዉቃለሁ፡፡ ዛሬ ተሰብሳቢ ነህ፡፡
የልማታዊ መንግስት ፍሬዎች ዋነኛ አጀንዳዎች ነበሩ፡፡ የስብሰባዎቹ መነሻ እና በዚሁ ጉዳይ ነገ ደግሞ ትሰበስበናለህ፡፡ ላንተ ስብሰባ ሥራህ ነዉ፡፡ አንዴ ሰብሳቢ ሌላ
መደምደሚያዎች በግልጽ የሚያመለክቱትም፤ ገዥዉ ፓርቲ ምን ያህል ሀገሪቷን ጊዜ ተሰብሳቢ፡፡ ግን እያልኩ ያለሁት ገብቶህ ከሆነ ስሙ ነዉ እንጂ ስብሳባ የተባለዉ
እያመነደጋት እንዳለ፣ በህገ መንግስቱ ላይ የአንቀጽ 39 መኖር ሀገሪቱን እንዴት እያደረጋችሁት ያለችሁት ስብከት ነዉ፡፡ ዛሬ ይሰበክልሀል! ነገ ደግሞ ትሰብክልናለህ፡፡
እንደ ካስማ ቀጥ አድርጎ እንዳቆማት እና መሬት የመንግስት መሆኑ እና መሸጥ ጥሩ ሰባኪ ካልሆንክ ከስልጣንህ ትሻራለህ፡፡ ሌላ አፈ ጮሌ አለቃችን ይሆናል ማለት
መለወጥ የማይቻል መሆኑ ምን ያህል ደሃዉን አርሶ አደር ከካፒታልስቱ ብዝበዛ ነዉ፡፡ ወደ መፍትሄዉ ልሂድልህና መፍትሄዉ ግልጽ ነዉ፡፡ ይሄ ሁሉ ተሰብስበን
እንደጠበቀዉ የሚያረጋግጡ እንደነበር ታስታዉሳለህ ብዬ አስባለሁ፡፡ ይሄ ችግር አለ ምንም ለዚህች ሀገር ካልፈየድን ለምን አንተወዉም? ዝም ብለን ሥራችንን መስራት!
ብንላቸዉም የሚሰሙን አልነበሩም፡፡ ‘እረ ተዉ! የአርሶ አደሩን መሬት መቸብቸብ ለምሳሌ ፕሬዝዳንቱ አንተን እና መሰሎችህን ጠርቶ ከመሰብሰብ ይልቅ ነገ ሊትሰራዉ
አንቀጽ 44 አልታደገም፡፡ ባይሆን ሀገሪቱን በህገ-ወጥ ዉል ነዉ የሞላት፡፡ መሬት የሚገባህን ነገር በግልጽ ቃላት በቀጭን ትዕዛዝ መልክ በደብዳቤ መላክ ካልሆነም
የማይሸጥበት የሀገሪቱ ክፍል የለም፡፡ አንቀጽ 39ኝም ቢሆን አንድ ቀን የጸጥታ ስልክ ደዉሎ ማዘዝ፡፡ በቃ! አንተ ደግሞ ትዕዛዙን እንደወረደ ለእኛ ማስተላለፍ፡፡
ሀይሉ ጉልበት የላላ ዕለት ወይም ማዕከላዊ ኮሚቴያችሁ በተዘናጋ ማግስት አደጋ እኛም ሥራችንን በታዘዝነዉ መሰረት ቀጥ ለጥ ብለን መሥራት፡፡ እምቢ ካልን
አለዉ፡፡ የተቀበረ ፈንጂ ነዉ ብንላቸዉ` “ወይ ፍንክች ያባቢላዋ ልጅ” አሉን፡፡ ችግሩን ደግሞ ደሞዛችን በእጅህ አይደል? አትከፍለንም ማለት ነዉ!” ብሎ የአለቃዉን ስሜት
በዓይናችን እያየን፣ እየኖርንበት የገዥዉ ፓርቲ ቅልብ ሰባኪዎች ዓይናቸዉን በጨዉ ለማጤን ሞከረ፡፡ አሁን ትንሽ ቀዝቀዝ ብሏል፡፡ የመምህሩ ሀሳብ ቢተገበር ሥራዉን
ታጥበዉ “ይሄ መንግስት ጸሀይ ነዉ!” ይሉን ነበር፡፡ ከተማሪዎቹም መሀል አፈ እንደሚያቀልለት የታወቀ ነዉ፡፡ ግን ግራ መጋባቱ አልለቀቀዉም፡፡ “እሺ
ጮሌዎች ተመልምለዉ ቀጣይነት ላለዉ ስብከት ይዘጋጃሉ፡፡ ምክንያቱም ትልቁ መተማመኑስ ይቅር ሰራተኛዉ ሳይግባባ ይሰራልናል?” ሲል መልሶ ለራሱም
ሥራ መተማመን ሳይሆን መጫን ነበር፡፡ ለመጫን ደግሞ ጮማ ምላስ ያስፈልግ ለሌሎችም ግልጽ ያልሆነ ጥያቄ አከለ፡፡
ነበር፡፡ ምላስ የበለጠ ስል የሚሆነዉ ብዙ ባወሩ ቁጥር ነዉ፡፡ የእነዚህ ዉይይቶች
“ወይ ሳይግባባ? እስካሁን እየሰራ ያለዉ አምኖ ሆነና ነዉ? እንደዉ እዉነቱን
ዓላማም ይሄዉ ነበር፡፡ ጮማ ምላሶችን መለየት!” ብሎ ላፍታ እረፍት ወስዶ ቀጠለ፤
ንገረኝና አንተስ ብትሆን ስለምታሳምነን ነገር ቀድመህ አምነሃል? 1 ለ 5 የሚባል
“ነገር ሲረዝም ይደክመናል፣ ይሰለቸናል ወይም ይርበናል፡፡ ከጭቅጭቃቸዉ ለማረፍ ነገር የተማሪዉን እዉቀት እና ክህሎት እየቀየረዉ ነዉ ብለህ ታምን ነበር?
እናምንላቸዋለን፡፡ ይሄዉ ሪፖርት እስከ ሀገሪቱ ቁንጮ መሪዎች ይደርሳል፡፡ በዚህ ተከታታይ ምዘናችንስ የተሻለ የተማረ ዜጋ ፈጥሯል ብለህ ታስባለህ? የቡድን
ዓይነት የሥርዓቱ ጠባቂዎች በተሳሳተ መደምደምያ ሲኮፈሱ ቆዩ፡፡ ሀገሪቱም ሥራዎችስ? አብዛኛዉ ተማሪ በጥቂቱ ትከሻ ሾልኮ እንደሚያልፍ አታዉቅ ኖሯል?
እንደጭቃ መራጊ ባለችበት እየረገጠች አንዱ የገነባዉን ሌላዉ እያፈረሰ፣ አንዱ በየዓመቱ ግን ትሰበሰባለህ፡፡ ከዚያም ትሰበስባለህ፡፡ ካምና፣ ካቻምና ዘንድሮ የተሻለ
የፈወሰዉን ሌላዉ እያቆሰለ፣ አንዱ ያሳመነዉን ሌላዉ እያሳተ ይሄዉ ባለችበት አስተማርን፤ መጠነ መዉደቅን ዜሮ አደረግን ምና ምን እያልክ ሪፖርት ታደርጋለህ፡፡
አለች፡፡” ተማሪዉ ተመርቆ ከወጣ በኋላ ግን ድግሪዉ ባዶ ወረቀት ብቻ ሆኖ ይቀራል፡፡ እኛ
በእንግሊዘኛ ቋንቋ አስተምረን ድግሪዉንም በእንግሊዘኛ ጽፌን ያስመረቅነዉ ተማሪ
አንድ መናጢ ፈረንጅ ቢሮዉ ቢመጣ በአስተርጓሚ እንደሚያስተናግደዉ

- 21 - - 22 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

አልሰማህም? ይህ ማለት ምን ማለት ነዉ? ሦስት ዓመት ሙሉ የለፈለፍነዉን የቤቱ አሰራር፣ የአየሩ ሁኔታ ሁሉም አንድ ዓይነት ሆኑበት፡፡ ወደ የትኛዉ ጎራ
ተማሪዉ አልሰማንም ነበር ማለት ነዉ፡፡ ለራሳችን ነዉ ያወራነዉ፡፡ ምክንያቱም ልጠጋ ብሎ ሲያመነታ ትንሽ ከቆየ በኋላ ራሱን ከሴቶቹ አጠገብ አገኘ፡፡ የሆነ ኃይል
እንግሊዘኛ እየሰማ አልነበረማ! እንግሊዘኛ ማስተማር ደግሞ የዩኒቨርሲቲዉ ሥራ ስቦታል ማለት ነዉ!
ሳይሆን ከታች ከአንደኛ ደረጃ እስከ መሰናዶ ድረስ ማለቅ ያለበት ጉዳይ ነበር፡፡
መሰናዶ ትምህርት ቤቶች ዋነኛ ሥራ ተማሪዎቹ ለዩኒቨርሲቲ ትምህርት ዝግጁ አንዲት ዉብ፣ ጠይም፣ ቁመተ ለግላጋ ወጣት መሃል ላይ ቆማለች፡፡ ሌሎች በግምት
መሆናቸዉን ማረጋጋጥ ነዉ፡፡ ዋናዉ ዝግጅት ደግሞ የዩኒቨርሲቲዉን የትምህርት ስምንት የሚሆኑ ኮረዶች በዙሪያዋ ከበዉ ያወራሉ፡፡ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች
ቋንቋ መቻላቸዉን ማረጋጋጥ ነዉ፡፡ እንግሊዘኛ ያልቻለ ተማሪ ለምን ዩኒቨርሲቲ እንደሚሆኑ ገምቷል፡፡ ከፊት ለፊታቸዉ ላይ ስንቅ የሚመስል ነገር ጎዳናዉ ላይ
ይመጣል? መግባት ብቻ አይደለም እንግሊዘኛ ሳይችል በእንግሊዘኛ ተምሮ ከፍተኛ ተጋድሞ ይታያል፡፡
ዉጤት በእጁ ይዞ የሚወጣ ስንት እና ስንት ተማሪ እንዳለ አታዉቅም ኖሯል?
መሃል ላይ የቆመችዉ ልጅ ብዙ ታወራለች፡፡ ሌሎች የሆነች ነገር ጣል ሲያደርጉ
ይሄን ይሄን አንስታችሁ ትወያያላችሁ? መፍትሄዉስ ምን እንደሆነ ነግራችሁናል?
እሷ ቀበል አድርጋ ታብራራለች፡፡ ስታወራ ተዋናይ ትመስላለች፡፡ ትዉረገረጋለች፡፡
ይሄ እንግዲህ ቀላሉ ማሳያ ነዉ፡፡ ከዚህ የባሰ ስንት ነገር እንዳለ ባለፈዉ ዓመት
እጆቿን ወደ ግራ እና ወደ ቀኝ፣ ስያሰኛት ደግሞ አንገቷ አካባቢ እያሻሸች
በጤና ትምህርት በከፍተኛ ዉጤት የተመረቀችዉ እህትህ አጥንት እና ጅማትን
ታወራለች፡፡ ድምጻቸዉ ይሰማዋል፡፡ ነገር ግን አንድም አማርኛ አይቀላቅሉም፡፡ በሸኪ
ለይታ መርፌ ለመዉጋት እንዴት እንደምትንቀጠቀጥ እንደዉ ጤና ጣቢያ ብቅ ብለህ
ኖኖ ጀምረዉ፤ በሸኪ ኖኖ ይጨርሳሉ፡፡
ተመልከታት፡፡ በብቃቷ ትደመማለህ! ፐ! እንኳንም አስተማሪኩሽ ብለህ
ትመጻደቅባታለህ!” ሲል ሁሉም በሳቅ አሽካኩ፡፡ በዚያዉ ቅጽበት የአለቃቸዉ እንዴት ሊቀላቀላቸዉ እንደሚችል እያሰበ ቆየ፡፡ ነገር ግን በራሳቸዉ ቋንቋ ብቻ
ተንቀሳቃሽ ስልክ ሳቃቸዉን የተቀላቀለ ይመስል አንጫረረ፡፡ ስለሚያወሩ የሚቀላቀልበትን ሰበብ አጣ፡፡ “እንደዉ አማርኛ ይችሉ ይሆን?” ሲል
ለራሱ ጠይቆ ለራሱ ሲመልስ “ተማሪዎች መሆን አለባቸዉ፡፡ ስለዚህ በአማርኛ ነዉ
“እንግዲዉያስ ሰዓት ደርሷል፡፡ ፕሬዝዳንቱ እየደወሉ ናቸዉ፡፡ ነገ በተለመደዉ ሰዓት
የሚማሩት፡፡” “ግን እንዴት ተሳስተዉም ቢሆን በአማርኛ አያወሩም?” እያለ
እንገናኝ፡፡” ብሏቸዉ ተሰናበታቸዉ፡፡ በዚህ መልኩ እርሱ ወደ ስብሰባዉ ሲሄድ
ይብሰለሰላል፡፡ በዚህ መሃል፤ መሃል ላይ ቆማ እየተዉረገረገች የምታወራዉ ኮረዳ
እነሱም ተነስተዉ ወደየጉዳያቸዉ አመሩ፡፡ በሁሉም አዕምሮ ዉስጥ የሚጉላላዉ ግን
ዓይኖቿን ጣል እያደረገችበት ትመለሳለች፡፡ አይን አወራወሯ ብዙም ትኩረት
ተመሳሳይ ሀሳብ ነበር፡፡ “ስብሰባ ለተግባራችን አሳላጭ ወይስ አደናቃፊ?” የሚል፡፡
ያልሰጠችዉ መሆኗን ያሳብቅባታል፡፡ ነገር ግን መደጋገሟ አልቀረም፡፡ በወሬ መሃል
መምህር ዘርይሁን አሁን በዚህች የገጠር ቀበሌ የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዝዳንት ንግግር ዓይን ለዓይን ተገናኙ፡፡ ትንሽ ፈገገላት፡፡ እሷ ግን ድምጽዋን ከፍ አድርጋ ሳቀችና
ባስረዘሙ ጊዜ የዚያን ቀን ከጓደኞቹ ጋር ቡና እየጠጣ ያብራራዉን ሀሳብ እያመነዠከ በእሱ ፈገግታ ምክንያት ሳይሆን በወሬያቸዉ ምክንያት የሳቀች ለማስመሰል
ነበር የቆየዉ፡፡ ፕሬዝዳንቱ ንግግራቸዉን ጨርሰዉ ወደ መቀመጫቸዉ እንደተመለሱ ድምጽዋን ከመጀመሪያዉ ከፍ አድርጋ ማዉራት ቀጠለች፡፡ “ምቀኛ!” አላት፡፡ በልቡ፡፡
ጀርባቸዉን ሰጥተዉ በመቀመጣቸዉ እንደማያዩት ሲያረጋግጥ ዉልቅ ብሎ ወጣ፡፡
እሷ ስትስቅ አብሯት የጀመረዉን ሳቅ የቱ ጋ እንደሚያሳርገዉ እያሰበ ትንሽ ቆይቶ
በትንሸየዋ መንደር ዞርዞር ብሎ በዓይኖቹ አማተረ፡፡ ወደ ማሻ ከተማ ለመሄድ መኪና በግድ ጥርሱን ከደነ፡፡ ለብቻዉ በመሳቁ ትንሽ ሀፍረት ተሰማዉ “ለምንድ ነዉ
የሚጠብቁ ዉብ ኮረዶች ተሰብስበዉ ይጫወታሉ፡፡ በሌላ ጎራ ደግሞ በማዳበርያ የሳኩት? ምንም ነገር አልሰማሁ? ከማንም አላወራሁ? ምንድ ነዉ ያሳቀኝ?” ብሎ
ተሞልቶ የተከመረ ለመጫን ዝግጁ የሆነ የድንች ምርት ይታያል፡፡ ድንቹ አጠገብ ለራሱ ብቻ በሚሰማ ድምጽ አጉረመረመ፡፡
በዛ ያሉ ወጣት ወንዶች ከነጋዴዎች ጋር ድምጻቸዉን ከፍ አድርገዉ ይደራደራሉ፡፡
“ለካስ ሳቅ ምንም ቋንቋ የለዉም፡፡ ሳቅ፣ ፈገግታ፣ ለቅሶ፣ ዜማ የመሳሰሉት ስሜት
ቆም ብሎ ሁለቱንም ጎራ አተኩሮ ቢያይ አንድም የምያዉቀዉ ሰዉ አጣ፡፡
እንጂ ቋንቋ አይገልጻቸዉም፡፡ አማርኛ ተናጋሪዉ በአማርኛ አይስቅ፡፡ ትግርኛ
የማያዉቁት እና የማያዉቃቸዉ ሰዎች መሀል ሲሆን እጅግ ደስታ እና ነጻነት
ተናጋሪዉም በትግርኛ አይስቅም፡፡ የእሷ ሳቅ ሸኪ ኖኖ አልነበረም፡፡ የእኔም ሳቅ
ይሰማዋል፡፡ የሰዎቹን መልክ ሲያይ ደግሞ በልጅነቱ የሚያወቃቸዉን የጉራጌ ሰዎች
ጉራጊኛ አይደለም፡፡ በቃ ሳቅ ብቻ ነዉ፡፡ ከንፈር ማላቀቅ፣ ጥርስ ማሳየት፣ ትርጉም
መልክ መሰለዉ፡፡ ሀገሩም ከቸሀ ጋር ተመሳሰለበት፡፡ እንሰቱ፣ ሳር ቅጠሉ፣ ዛፎቹ፣
- 23 - - 24 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

አልባ ድምጽ ማሰማት፡፡ ትርጉም አልባ? ይሄዉ ነዉ ሳቅ!? ሁለት ነፍሶች በስሜት በዚህ መሃል ግን አንድ ሀሳብ መጣበት “የሚጠብቁት መኪና የሚመጣዉ መቼ
ሲገናኙ አብረዉ ይስቃሉ፣ አብረዉ ያለቅሳሉ አሊያም ያዜማሉ፡፡” ሲል ተፈላሰፈ፡፡ ነዉ?” ቅድም ወደ እርሻዉ ሲያልፉም እዚያዉ ነበሩ፡፡ ተንቀሳቃሽ ስልኩን ከኪሱ
ላፍታም ቢሆን አብሯት መሳቁን አስታዉሶ “አሁን ከዚህች ልጅ ጋር በስሜት አወጥቶ ሰዓቱን ተመለከተ፡፡ ከቀኑ 10፡00 ይላል፡፡ የደረሱበትን ሰዓት አስታወሰ፡፡
ተገናኝተናል ማለት ነዉ?” ሲል ፍልስፍናዉን መልሶ ጠየቀዉ፡፡ ከቀኑ 7፡00 ነበር፡፡ ከዚያ በፊት ለምን ያህል ጊዜ እንደቆሙ አያዉቅም፡፡ ልጆቹ ግን
ምንም አልመሰላቸዉም፡፡ ሞቅ ያለ ጨዋታ ላይ ነበሩ፡፡ ከሁኔታቸዉ እንደገመገመዉ
ይሄ እሷን ተከትሎ መሳቁ አንድ የተማሪነት ክፉ ትዝታዉን አስታወሰዉ፡፡ የሁለተኛ ስለእሱ እያወሩ እንደ ሆነ ገምቷል፡፡ አማርኛ የማይጠቀሙበት ምክንያት አሁን
ደረጃ ተማሪ እያለ ነበር፡፡ የባዮሎጂ መምህራቸዉ ዝም ብሎ ሲያስተምር የሚስቅ ተገለጠለት፡፡ ስለእሱ እያወሩ ስለሆነ መሆኑ ነዉ፡፡ ጸጉረ-ለዉጥ መሆኑን
ይመስላል፡፡ በቃ እየሳቀ ነዉ የሚያስተምረዉ፡፡ እሱ ደግሞ ሰዉ ሲስቅ አብሮ የመሳቅ ደርሰዉበታል ማለት ነዉ፡፡
ልምድ ያነም ነበረዉ፡፡ መምህሩ ሲስቅ ተከትሎት ሳቀ፡፡ መምህሩ ግን ራሱ እየሳቀ
እንደሚያስተምር አልተገነዘበ ኖሮ ቱግ አለበት፡፡ አንድ ሀሳብ መጣለት፡፡ በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ አብረዉት ከሚሰሩ መምህራን የሸካ
ተወላጅ የሆነዉ መምህር ሰለሞን የቅርብ ጓደኛዉ ነዉ፡፡ አንዳንድ የሸኪ ኖኖ ቃላትን
“ምን ያስገለፍጥሃል?” አምባረቁበት፡፡ አስሸምድዶት ነበር፡፡ ቃላቶቹን አስታወሳቸዉ፡፡ “ዎበ፣ ማመ፣ ደበ፣ ናኦቾ፣ ናምነ…”
የመሳሰሉት ታወሱት፡፡ ካስታወሳቸዉ ቃላት አንዱን መርጦ ድምጹን ከፍ አድርጎ
“መምህር እርሶ ሲስቁ አይቼ ነዉ፡፡ ይቅርታ ያድርጉልኝ፡፡” ሲል መለሰለት፡፡
“ናኦቾ!” ሲል ተጣራ፡፡ “ልጆች!” ማለቱ ነበር፡፡ ሴቶቹ ድንብርብራቸዉ ሲወጣ አየ፡፡
“እርሶ ሲስቁ አይቼ? መቼ ነዉ የሳኩት? ምንድ ነዉ ያሳቀኝ? እሺ ስቅያለሁ ልበል አሁን ስለእሱ እያወሩ የነበሩ መሆኑን ከምክንያታዊ ጥርጣሬ በላይ አረጋግጧል፡፡
አንተ እኔን ማገዝህ ነዉ? አግዘኝ አልኩህ? ጓደኛዬ ነህ?” በማለት የጥያቄ ጋጋታ
ረዥሟ ኮረዳ በድንጋጤ “ቀ-ብ-በ-ቶል!” አለች፡፡ “ይሰማል እኮ” ማለቷ ነበር፡፡ ስለእሱ
አወረዱበት፡፡ ምንም ሊመልስላቸዉ አልቻለም፡፡ መምህሩ እጅግ ሞገደኛ ነበሩ፡፡
ማዉራታቸዉ ብዙም ቅር አላሰኘዉም፡፡ በማይሰማዉ ቋንቋ ሰደቡት፣ አደነቁት ምን
ደግሞም እዉነታቸዉን ነበር፡፡ እሳቸዉ መምህር ናቸዉ፡፡ ሳቁ አልሳቁ ተማሪ ምን ትርጉም አለዉ? በማይሰሙት ቋንቋ ቢሰድቡትም ሆነ ቢያወድሱት ያዉ ነዉ፡፡
አገባዉ፡፡ ጓደኛቸዉ አይደለ! ተማሪ የሚስቅ ከሆነ ግን መምህሩ እንዴት በተናጋሪዉ አዕምሮ ዉስጥ የተቀነባበረዉ ሀሳብ ወደ ቃላት ተቀይሮ በአድማጩ ጆሮ
ያስተምራል? ሀሳቡ ይሰረቃልና፡፡ መምህሩ ቢስቅ አንድ ነዉ፡፡ ሃምሳ እና ስልሳ በኩል ወደ ልቦናዉ ካልደረሰ በቀር ትርጉም አልቦ ድምጽ ብቻ ነዉና!
ተማሪ እየገለፈጠ እንዴት መደማመጥ ይቻላል፡፡

“ሂድ ዉጣ!”

ብለዉ በአንዲት ሀረግ ከክፍል አስወጡት፡፡ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ እሳቸዉ ሲገቡ እሱ


ይወጣ፤ እሳቸዉ ሲወጡ እሱ ይገባ ነበር፡፡ በዚህ ምክንያት ባዮሎጂን ብቻ ሳይሆን
የተፈጥሮ ሳይንስ ትምህርቶችን በሙሉ ጠላ፡፡ ይሄዉ አጋጣሚ አሁን እጅግ
ከሚወደዉ እና በዓለም ደረጃ ታዋቂ ካደረገዉ ሙያ ጋር አገናኘዉ፡፡ ሳይደግስ
አይጣለም ይሏል፡፡ ይህንን ገጠመኝ እያሰበ በወቅቱ መምህሩ ያሳዩት ፊት ድቅን
አለበት፡፡ የወቅቱን ሁኔታ አስታዉሶ እንደገና ፈገገ፡፡

“አሁንስ ልጅቷን ተከትዬ መሳቄ ምን ያስከትልብኝ ይሆን?” ሲል አሰበ ልጅቷ ግን


ምንም እንዳልተፈጠረ ቸል ብላዉ አልፋለች፡፡ ቸልታዋም ቢሆን ምቾት
አልሰጠዉም፡፡

- 25 - - 26 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ግን “ይና” የሚለዉ ቃል ጉራጊኛ ሲሆን ትርጓሜዉም “የእኛ” ማለት ነዉ፡፡ አንድ


በከተማዋ ይነግድ የነበረ የጉራጌ ሰዉ ነዉ እንግዲህ ይህን ስም እንደሰጣት
ምዕራፍ ሁለት የሚታመነዉ፡፡

*** ***

ይና ከማሻ ከተማ ወደ ቴፒ በሚወስደዉ መንገድ ከዞኑ እና ከወረዳዉ ዋና መቀመጫ ዶ/ር ሻዊቶ ቡሶባይ በዚህች የገጠር ከተማ ካደጉበት የአባታቸዉ ቤት አጠገብ ካለ
በአስራ ስምንት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከጋቲሞ ቀጥላ የምትገኝ የገጠር ከተማ ጠጅ ቤት ከልጅነት ጓደኞቻቸዉ ጋር ተስይመዋል፡፡ ከጓደኞቻቸዉ ጋራ አብረዉ
ናት፡፡ ቀደም ሲል ቡሶባይ ትባል እንደነበር የሚታወስ ነዉ፡፡ ቡሶባይ የመሰረታት ተወልደዉ፣ አፈር ፈጭተዉ፣ ጭቃ አቡክተዉ፣ ጭራሮ ለቅመዉ፣ ዉሃ ቀድተዉ
ሰዉ ሥም ሲሆን አሁን ከተማዉ ያለበት አብዛኛዉ ቦታ የቡሶባይ እርሻ ማሳ እንደ ይደጉ እንጂ አሁን የሁለት ዓለም ሰዎች ሆነዋል፡፡ የሚያመሳስላቸዉ ነገር ቢኖር
ነበር ይነገራል፡፡ ከብዙ አቅጣጫ የሚመጡት ሰዎች የሚገናኙባት ቦታ ስትሆን አንድ ዓይነት ቋንቋ ማዉራት መቻላቸዉ እና እድሜያቸዉ ተቀራራቢ መሆኑ ብቻ
በአብዛኛዉ ከካፋ ዞን ጌሻ፣ ጋዋታ እና ሳይለም ወረዳዎች ወደ ጎሬ ወይም ወደ ቴፒ ነበር፡፡ በአንዳንድ ጉዳዮች ተቀድመዋል፡፡ በአንዳንዱ ደግሞ ቀድመዋል፡፡ ለምሳሌ
ለመሄድ የሚመጡ ነጋዴዎች እንደማረፊያነት እስካሁንም ድረስ ይጠቀሟታል፡፡ አብዛኞቹ ጓደኞቻቸዉ ብዙ ልጆች እና የልጅ ልጆች የወለዱ ሲሆን እሳቸዉ ግን ገና
ሌሎች ደግሞ ከአጎራባች ቀበሌዎች ከጋዳ፣ ከካንጋ፣ ከጋብና፣ ከከዎ ባድጋ፣ ሁለት አስራ ስምንት ዓመት እንኳ ያልሞሉ ልጆችን ብቻ ወልደዉ ያሳድጋሉ፡፡
ከጋቲሞ፣ ከጋቲባ እና ከሌሎችም ሰዎች ለመገናኘት የሚቀጣጠሩበት እና በኋላም ጓደኞቻቸዉ ያለመነጽር ጥርት አድርገዉ የሚያዩ ሲሆን እሳቸዉ ግን ካይናቸዉ
የ1966ቱን አብዮት ተከትሎ የመጀመርያ ደረጃ ትምህርት ቤት ሲከፈት ልጆቻቸዉን መነጽር አዉጥተዉ መንቀሳቀስ እንኳ አይችሉም፡፡ እንደዉም አንዳንድ ጓደኞቻቸዉ
የሚያስተምሩበት ቦታ ሆነች፡፡ መነጽራቸዉን ጠረጴዛ ላይ አስቀምጠዉ ሲጠጡ ይደብቁና ሽንት ወጥሯቸዉ
ወጥተዉ ለመሽናት እንኳን መንገድ ጠፍቷቸዉ ሲቸገሩ አይተዉ ይሳሳቁ ነበር፡፡
በዚህ ጊዜ ቡሶባይ አነስ ያሉ የንግድ ሥራዎችን እንደ ሻይ ቤት፣ ጠጅ ቤት እና ዶኬ በስንት ልመና ይመልሱላቸዋል፡፡ በመጡ ሰሞን ይሄ ትልቅ የጭዉዉት አጀንዳ ሆኖ
ቤት ከፍቶ መስራት ጀመረ፡፡ ንግዱ እየሰፋለት ሲሄድ በአካባቢዉ ባህል እና ወግ ሰነበተ፡፡
መሰረት ሦስት ሚስቶችን አግብቶ አስራ አራት ወንዶች እና ስድስት ሴቶች ልጆችን
ወለደ፡፡ ንግዱም በልጆቹ እና ሚስቶቹ የሚሰራ ነበር፡፡ በተለይ የጠጅ ቤቱ ሥራ ጓደኞቻቸዉ ሸንቃጣ እና ጠንካራ ሆነዉ ሲዘልቁ ዶ/ሩ ግን የሰዉነት ክብደታቸዉ
አመርቂ ትርፍ ያስገኝለት ነበር፡፡ በተለይ ሆዳቸዉ አካባቢ ብዙ ትርፍ ሥጋ ተሸክመዋል፡፡ አንዱ ቀልደኛ ጎረቤታቸዉ
ሆዳቸዉን ልብ ብሎ ካጤነ በኋላ እንዲህ ብሎ የምር አናዷቸዉ ነበር፡፡ “ሴቶች
ከእርሱ ሞት በኋላ ግን ልጆቹ ተስማምተዉ ንግዱን ማስቀጠል አልቻሉም ነበር፡፡ ከዘጠኝ ወር በኋላ ወልደዉ ይገላገላሉ፤ አንተ ግን መቼ ነዉ የምትገላገለዉ?” በዚህ
ይባስ ቢለዉ አብዛኛዎቹ የንግድ ቤቶቹን እና በዙርያዉ የነበረዉን የእርሻ ቦታ ሽሙጥ በዉስጣቸዉ እጅግ ቢበግኑም በጥርሳቸዉ ፈገግ ብለዉ አለፉ፡፡ ከጓደኞቻቸዉ
እየሸጡ ወደ ገጠራማዉ የካላቻ መንደር ገባ ብለዉ መስፈር ጀመሩ፡፡ ወንዶች ልጆቹ ጋር በብዙ ነገር ተለያይተዋል፡፡ አንዳንድ ጊዜ በልዩነታቸዉ እጅግ ይገረማሉ፡፡
ብዙ ሚስቶችን አግብተዉ ብዙ ልጆችንም ወለዱ፡፡ ሴቶችም ከሌሎች ጋር ተጋብተዉ በተለይ ያለማርጀታቸዉ፣ ብዙ ልጆችን ወልደዉ ማሳደጋቸዉ፣ ዓይኖቻቸዉ ያለ
በቅርብ እና በሩቅ ሰፈሩ፡፡ ትዉልዱ እጅግ በዛ፡፡ ነገር ግን በትንሽቱ ከተማ መነጽር ጥርት አድርጎ ማየት መቻላቸዉ፣ ሸንቃጣነታቸዉ፣ ጭንቀት አልባ
በአባታቸዉ ሥም በተሠየመችዉ ቡሶባይ የነበራቸዉን ይዞታ በአመዛኙ አጡ፡፡ መሆናቸዉ ይገርማቸዋል፡፡ አንዳንድ ጊዜ እንደዉም “እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ደሀ
በከተማዋ የሰፈሩት ከተለያየ ቦታ የመጡ ነዋሪዎችም የአባታቸዉን አሻራ ሙሉ ሀገሮች ትምህርት የእዉቀት ምንጭ ሳይሆን የጭንቀት ምንጭ ነዉ” እያሉ ያስባሉ፡፡
በሙሉ ከከተማዋ አጠፉ፡፡ ትንሽ ቆይተዉ ሥሟን ከቡሶባይ ወደ ይና ቀየሩ፡፡ ምክንያቱም ብዙ መማር ብዙ ያስጨንቃል፡፡ ሌላዉ ዓለም ብዙ ሂዷል፡፡ ብዙ
ፈጥሯል፡፡ በብዙ ይዝናናል፡፡ በተቃራኒዉ እኛ ዘንድ ብዙ የተከመረ ችግር አለ፡፡
ይና የሚለዉ ቃል በአካባቢዉ ቋንቋ ትርጉም ያለዉ አይደለም፡፡ አንዳንዶች ይኖ
እያንዳንዱ ዘርፍ በችግር ተተብትቧል፡፡ ለም አፈር በገፍ ይዘን አርሰን መብላት ግን
ከሚለዉ በአካባቢዉ በብዛት ከሚበቅል የዛፍ ሥም የተወሰደ ነዉ ቢሉም፤ እዉነቱ

- 27 - - 28 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

አልቻልንም፡፡ ምቹ አየር እና ዉሀ ይዘን አርብተን መክበር አልቻልንም፡፡ ወደ ፈጠራ ደግሞ ሰዉ በሰዉ ላይ ተቀምጦ ይጠጣበታል፡፡ ዛሬ ያልተሳካለት ቀጣይ ሳምንት
ገና ጭራሹን አልገባንም፡፡ ታመን መታከም አልቻልንም፡፡ ረሀብ እና ችጋር ዋናዉ ሊሳካለት ይችላል፡፡ የዛሬዉ ባለተራ ደግሞ ሳምንት ጭሪ ሊል ይችላል፡፡ በተለይ ጠጅ
ባላጋራችን ናቸዉ፡፡ ልዩነቶቻችንን በሰለጠነ መንገድ መፍታት አልቻልንም፡፡ ለሁሉም ቤቶቹ ከኦጎ ጋር የተለየ ግንኙነት ለመፍጠር ይሞክራሉ፡፡ እሳቸዉ ካሉ ሰዉ
ነገር ሥርዓት ማበጀት አልቻልንም፡፡ ይህንን ሁሉ ችግር ካደገዉ ሀገር ጋር ማነጻጸር እንደሚመጣ እርግጠኞች ናቸዉ፡፡ ብዙዉን ጊዜ ሌላ ሰዉ ካልጋበዛቸዉ በቀር ጠጅ
ጭንቀትን ይወልዳል፡፡ ሲብስም ያሳብዳል! ቤቶቹ ከእሳቸዉ ሂሳብ እንኳ አይቀበሉም፡፡ እርሳቸዉ ግን ሁል ጊዜም
ለተከታዮቻቸዉ ታማኝ ሆነዉ ቀጥለዋል፡፡ በቃ ጠጁ ካልተመቻቸዉ “መጣሁ” ብለዉ
*** በጓሮ በር ይወጡና፤ ሌላ ቤት ይሞክራሉ፡፡ እዚያም ካልሆነ ሦስተኛ ቤት
ይቀይራሉ፡፡ የሚመጥን ጠጅ እስኪያገኙ ድረስ!
ዕለተ እሁድ ሁሉም አርሶ አደር ፋታ ከማይሰጠዉ የእርሻ ሥራዉ አረፍ የሚሉባት
ዕለት ናትና፤ የይና እና አካባቢዋ ነዋሪዎችም በጧት ቁርሱን በልቶ ወደ ዶን ኦጎ አንዳንድ ለገንዘባቸዉ ሲሉ የማይረባ ምርት ተዓምር አድርገዉ
ቤተክርስቲያን ያቀናሉ፡፡ ከሰባት ሰዓት ገደማ ጀምሮ አምልኳቸዉን ጨርሰዉ ከሚያስተዋዉቁ ከዘመኑ ሞዴሊስት ነን ባዮች በስንት እጅ የላቁ ናቸዉ! ለዓለም ገበያ
ከሁሉም አቅጣጫ ወደ ገበያ ይወጣሉ፡፡ ጧት ለነፍሳቸዉ፤ ከሰዓት ለሥጋቸዉ ናት፡፡ የሚቀርብ ቡና ቀማሾች በዶላር ይከፈላቸዋል፡፡ ብዙ ዓይነት ምርት አስተዋዋቂዎች
ጧት ታጥበዉ፤ ከሰዓት መጨቅየት የዚህ ዓለም ሽክርክርት ነዉ፡፡ የሚገዙት እና በገፍ ይከፈላቸዋል፡፡ ኦጎ ግን የሚከፈላቸዉ በህዝብ ፍቅር ብቻ ነዉ፡፡
የሚሸጡት ነገር ባይኖርም ዕሁድ ቀን ቤት ከመዋል ይና መዉጣትን ይመርጣሉ፡፡
ከጓደኛ ጋር ለመገናኘት፣ ወጣቶች ወዳጅ ለመፈለግ፣ አዛዉንት የሽምግልና ዶ/ር ሻዊቶ ከመጡበት ጊዜ ጀምሮ ከኦጎ ጋር ተለያይተዉ አያዉቁም፡፡ ከተለያዩ
ተግባራቸዉን ለመከወን ብቻ ሁሉም ወደ ትንሽየዋ የገጠር ከተማ ከየአቅጣጫዉ እናቶች የተወለዱ የቡሶባይ ልጆች ናቸዉ፡፡ ድሮዉንም የሚዋደዱ አብሮ አደጎች
ይተማሉ፡፡ እንደመሆናቸዉ በብዙ ናፍቆት ነበር የተገናኙት፡፡ ተለያይተዉ ያሳለፉት ጊዜ እንኳ
በጣም ይቆጫቸዋል፡፡ ዶ/ሩም ቢሆኑ በአርባ ዓመታት የጀርመን ቆይታቸዉ ኦጎን
ወደ ከተማዋ እንደገቡ ለዚህች ቀን ሲዘጋጁ ሰንብተዉ አዲስ ጠጃቸዉን ከሚከፍቱ የሚያህል የልብ ወዳጅ አላፈሩም ነበር፡፡ አብዛኛዉን ጊዜ ያሳለፉት በአርምሞ ሲሆን
ከአስር ከማይበለጡ ጠጅ ቤቶች እግራቸዉ ወደ መራቸዉ ጎራ ብለዉ ለጥም ማርኪያ አሁን ግን ያንን ሁሉ ጊዜ ለማካካስ በሚመስል መልኩ ሲያዋዙ ይዉላሉ፡፡ ኦጎም
ያህል ይቀማምሳሉ፡፡ ቢበዛ ሁለት፣ ሁለት ብርጭቆ ተጎንጭተዉ ወደ ገበያ ይገባሉ፡፡ ቢሆኑ ገበሬ እንደ መሆናቸዉ በህጋዊ መንገድ ጡረታ አይዉጡ እንጂ አብዛኛዉን
ድሮ የሚሰሯቸዉን ሥራዎች ካቆሙ ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡
የሚሸጠዉ ሽጦ፣ የሚገዛዉ ገዝቶ፣ ቀጠሮ ያለበትም የቀጠረዉን ሰዉ አግኝቶ ወደ
አስር ሰዓት ገደማ እንደገና ወደ ጠጅ ቤቱ ይመለሳሉ፡፡ የመጀመሪያዋ ሁለት ብርጭቆ አብዛኛዎቹ የሸካ ነዋሪዎች በወጣትነታቸዉ ይነግዳሉ፡፡ ሚስት አግብተዉ ልጆች
የጥም ማርኪያ ብቻ ሳትሆን ለዋነኛዉ ለከሰዓቱ ክፍለ ጊዜ የት መጠጣት እንዳለበት ሲወልዱ የንግድ ስራቸዉን እርግፍ አድርገዉ ወደ እርሻ ይገባሉ፡፡ የእርሻ ሥራ
ለመወሰንም የሚትረዳ ቅምሻ ጭምር ነበረች፡፡ ገበያተኛዉ የዕለቱ ምርጥ ጠጅ የቱ አንድ ቦታ ላይ መቆየትን ስለምጠይቅ ለቤተሰብ በቂ ጊዜ ለመስጠት ይረዳቸዋል፡፡
ቤት እንዳለ ከግብይቱ ጎን ለጎን መረጃ ይለዋወጣል፡፡ ንግድ ግን የግድ ከቦታ ቦታ መዘዋወርንና ለረዥም ጊዜ ከቤተሰብ መለየትን
ስለሚጠይቅ ከትዳር በኋላ አይወዱትም፡፡ አንድም ለቤተሰብ መሰጠት ያለበትን
ከዋና ቀማሾቹ አንዱ የዲሮ አባት ዶን ኦጎ ናቸዉ፡፡ ዶን በአካባቢዉ ቋንቋ አቶ
እንክብካቤ ያሳጣል፡፡ በሌላም የባሏን ወጥቶ መክረም የለመደች ሚስት ሌላ ጎረምሳ
እንደማለት ነዉ፡፡ በሸኪ ኖኖ አጠራር ዶን፣ ታዶ፣ ታዶን… ከሚል ቅጽል በኋላ
መሻቷ አይቀሬ ስለሚሆን ንግድ በአገቡ ሰዎች የሚወደድ አይደለም፡፡
የሰዉየዉን ሥም ማስከተል የተለመደ የክብር አጠራር ነዉ፡፡ ኦጎ ማለት ደግሞ
ትልቅ ሰዉ የሚል ትርጉም አለዉ፡፡ እርጅና ሲጫናቸዉ ደግሞ ወደ እርባታ ይገባሉ፡፡ ዘና ብለዉ በሰፋፊ የግጦሽ
ሜዳዎቻቸዉ እየተዘዋወሩ ከብቶቻቸዉን ሲጎበኙ ይዉላሉ፡፡ ማለዳ ተነስተዉ
ዶን ኦጎ ጥሩ ጠጅ ቀማሽ ብቻ ሳይሆኑ ጫወታ አዋቂም ናቸዉ፡፡ እሳቸዉ ባሉበት
መስኮቻቸዉን ይጎበኛሉ፡፡ የከብቶቻቸዉን በሰላም ማደር አረጋግጠዉ የሚታለበዉን
ሰዉ ሁሉ ይሰበሰባል፡፡ ያልቀናዉ ቤት ባዶ መቀመጫ ታቅፎ ሲቀመጥ የቀናለት
አልበዉ፣ ተመልሰዉ ቁርሳቸዉን በልተዉ ገጀራ ይዘዉ ይወጣሉ፡፡ ከሳሮቹ መሃል

- 29 - - 30 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ለከብቶቻቸዉ የማይሆነዉን እንደ እሾህ፣ አመኬላ፣ ሳማ እና ጋሬጣ ያሉትን ሁሉም ጠጪ ሲገባ ለዶ/ሩ እጅ እየነሳ እና ቀርቦ እየሳመ የሞቀ ሰላምታ ሰጥቶ
ለይተዉ ሲመነጥሩ ይዉላሉ፡፡ ምሳ ሰዓት ጠብቀዉ ቤት ይመለሳሉ፡፡ ከምሳ በኋላ ይቀመጣል፡፡ ከዚያም ቁጭ ብለዉ እየጠጡ ተራ በተራ ጥያቄ እጠየቁ ንግግራቸዉን
ጸሀዩ በረድ እስኪል ከልጆቻቸዉ ጋር ሲጫወቱ ቆይተዉ ቀኑ ሲወላገድ ወደ መስኩ ይሰማሉ፡፡ ጥያቄዎቹ የሚያጠነጥኑት፤ ስለ ጀርመን ሀገር ቆይታቸዉ፣ ስለ
ይመለሳሉ፡፡ የከብቶቻቸዉን በሰላም መዋል አረጋግጠዉ፤ ዉሃ አጠጥተዉ፣ ጀርመናዊቷ ሚስታቸዉ፣ ስለ ሁለቱ ልጆቻቸዉ፣ ስለ ህክምና፣ ስለ ፖለቲካ፣ ስለ
የሚታለበዉን አልበዉ ይመለሳሉ፡፡ ከሰኞ እስከ ዓርብ በዚህ መልኩ አሳልፈዉ ቅዳሜ ህግ፣ ስለ ሀይማኖት በቃ ሁሉም ዓይነት ከሰማይ በታች ያለ ጥያቄ ይጠየቃል፡፡
ሲሆን የደለበዉን ሰንጋ ይዘዉ ማሻ ገበያ ይሄዳሉ፡፡ አንዱን ሰንጋ ሽጠዉ እንደገበያዉ አንዳንዴም ከጸሀይ በላይ ስለሚሆኑ ነገሮች፤ ስለ ፈጣሪ፣ መላዕክት፣ ከዋክብት እና
ሁኔታ ሁለት ወይም ሦስት ወይፈን ገዝተዉ ይመለሳሉ፡፡ ዕሁድን ግን ጧትን ጠፈር ሁሉ አይቀርም፡፡ ዶ/ሩም የቻሉትን ሁሉ ይመልሳሉ፡፡ አንድንዶቹን ጥያቄዎች
ለአምልኮ ከሰዓት ደግሞ ለዕረፍት እና ለጫወታ ያዉሏታል፡፡ ይህንን ፕሮግራም ደግሞ በዝምታ ያልፋሉ፡፡ ያልተመለሱትን ጥያቄዎች መልስ ብሎ የሚያስገድዳቸዉ
ሳያዛንፉ ከሚከዉኑ ነዋሪዎች ዋነኛዉ ዶን ኦጎ ናቸዉ፡፡ የለም፡፡ ዉይይቱ እንደነገሩ የሚደረግ ነዉ፡፡ አብዛኛዉን ጥያቄ የሚመልሱት
እንደዉም ወንድማቸዉ ዶን ኦጎ ነበሩ፡፡ እሳቸዉ ቀድመዉ ጠይቀዉ አብዛኛዉን
ለዕለቱም የኦጎ ምርጫ የሆነዉ የወ/ሮ አስናቀች ጠጅ ቤት ሆነ፡፡ በአስናቀች ጠጅ ቤት ተረድተዋልና!
ዶን ኦጎ እና ዶ/ር ሻዊቶ ከፍ ያለ ቦታ መርጠዉ በጊዜ ተሰይመዋል፡፡ ሌላዉ
ገበያተኛም በወሬ ወሬ የኦጎን አድራሻ አጠያይቀዉ ደረሱ፡፡ አሁን ተፈላጊዉ ኦጎ ብቻ ከአንዱ ጥግ ላይ አንዱ ጠጪ “ዶክተር!” ሲል ድምጹን ከፍ አድርጎ ተጣራ፡፡ በዚህ
ሳይሆኑ ከአርባ ዓመታት ቆይታ በኋላ ወደ ሀገራቸዉ የተመለሱት እና በሁሉም ዓይነት ጠጅ ቤት ለመሰማት ጎላ አድርጎ ማዉራት ግድ ነበርና፡፡
ዘንድ የሚታወቁት ጡረተኛ ዶ/ርም ጭምር ነበሩ፡፡ ከወጣቶቹ በስም ብቻ
የሚያዉቃቸዉ ይበዛሉ፡፡ እሳቸዉን በአካል ለማየት የማይመኝ የአካባቢዉ ነዋሪ “ልጆችህን ሳናይ ለምን መለስካቸዉ፡፡ ባለቤትህስ ብትሆን በዚህ ዕድሜህ ለምን ጥላህ
ወጣት የለም ማለት ይቻላል፡፡ በዚህ ምክንያት ገና ከቀኑ 8፡00 ላይ ቤቷ ጢም ብላ ትሄዳለች፡፡ እዚሁ ሊትኖር አይደል የመጣኸዉ?” ሲሉ አከታትለዉ ጠየቁት፡፡ ዶ/ሩ
ሞልታለች፡፡ በለሷ እንደቀናት በጊዜ የተገነዘበችዉ ወ/ሮ አስናቀች ገበያተኛዉን ጠያቂዉን ያዉቋቸዋል፡፡ በዕድሜ ይበልጧቸዋል፡፡ ለዚያ ነዉ አንተ እያሉ
በሙሉ የማስተናገድ ኃላፊነቷን ለመወጣት ሽር ጉድ ማለት ጀምራለች፡፡ ባለቤቷም የሚያናግሩት፡፡
ከቤታቸዉ ፊት ለፊት እና ጓሮ በኩል ባለዉ አዉድማ ላይ ድንኳን በመወጠር እና
“ልጆቼ ትምህርት ላይ ናቸዉ፡፡ ባለቤቴ ከሌለች ደግሞ ብቻቸዉን መኖር
ለእንደዚህ ዓይነት አጋጣሚዎች ያዘጋጃቸዉን አግዳሚ ወንበሮች ቦታ ቦታ እንዲይዙ
ይከብዳቸዋል፡፡ አንደኛዉ ልጄ ገና አስራ ስምንት ዓመት አልሞላዉም፡፡ በጀርመን
አድርጓል፡፡ የቀረዉ ጉዳይ የጠጁ መጠን ነዉ፡፡
ሀገር አስራ ስምንት ዓመት ያልሞላዉን ልጅ ጥሎ መሄድ ያስቀጣል፡፡ እሱ አስራ
በእንደዚህ ዓይነት ጊዜ የከተማይቱ ጠጅ ቤቶች በሙሉ ይተባበራሉ፡፡ የከተማዋ ጠጅ ስምንት ዓመት ሲሞላዉ ባለቤቴም እዚህ ትመጣና አብሬን እንሆናለን፡፡” ሲሉ
ሁሉ በጓሮ በር በኩል በለሱ ወደ ቀናዉ ጠጅ ቤት ይዘዋወራል፡፡ ተስተናጋጁ መለሱላቸዉ፡፡
እንዳይነቃ በከፍተኛ ጥንቃቄ በብጫ ጀርካን ይዛወራል፡፡ በዚህ ዓይነት ብዙ ጀርካን
“ሁለት ልጅ ብቻ ነዉ የወለድከዉ?” ሲሉ ሌላኛዉ አዛዉንት ቀጠሉ፡፡
ጠጅ ወደ ወ/ሮ አስናቀች ቤት ገብቶ ቦታ ቦታ ይዟል፡፡ አሁን የሚቀረዉ በአግባቡ
ማስተናገድ ብቻ ይሆናል፡፡ በመጀመሪያ የቤቱ ጠጅ ይቀርባል፡፡ ጠጪዉ ትንሽ ሞቅ “አዎን አባባ” በአጭሩ መለሱ፡፡
ሲል የጎረቤት ጠጅ ይከተላል፡፡ በዚህ ዓይነት በሁሉም ጠጅ ቤቶች የተጠመቀዉ ጠጅ
በአንድ ቤት ተጠጥቶ ያልቃል፡፡ ጠጪዉ በቅምሻዉ ለመሸወድ ሲሞክር ነጋዴዎቹ “የት ቆይተህ ነዉ ገና ሁለት ልጅ ብቻ የወለድከዉ፤ ዘርህ ጠፋ ማለትም አይደል?”
ደግም በዚህ መልኩ ይሸዉዳሉ፡፡ ደግመዉ ጠየቁት፡፡ ዶ/ሩም ነገሩን ካላዋዙት በቀር እንደማይለቋቸዉ ስለተረዱ
ንግግራቸዉን በሳቅ እየለወሱ፤
ሁል ጊዜም በነጋዴ እና በሸማች መካከል በሚከወን የብልጣብልጥ ተግባር በነጋዴዉ
አሸናፊነት መጠናቀቁ የማይቀር ሀቅ ነዉ፡፡ ምክንያቱም ነጋዴዉ በልምድ ከሸማች “አብዛኛዉን ጊዜ እንቅልፍ ላይ ነበርኩ፡፡ ከእንቅልፌ ስነቃ አሁን እርሶ እንዳሉት
ይልቃል፡፡ ሁለት ልጅ ብቻ እንዳለኝ ተረዳሁ፡፡ አንዷ ሴት ናት፡፡ ስለዚህ ዘሬን ሊያስቀጥልልኝ
- 31 - - 32 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

የሚችለዉ ይሄ አስራ ስምስት ዓመት ያልሞላዉ ብላተና ብቻ ነዉ፡፡” ሲሉ ቤቱ በሳቅ


ተሞላ፡፡ ጠጪዉን ያሳቀዉ “እንቅልፍ ላይ ነበርኩ!” የሚለዉ የዶ/ሩ ሽሙጥ ነበር፡፡

ዶን ኦጎ ቀበል አደረጉና “እናንት ወጣቶች እንግዲህ ከዚህ ትምህርት ዉሰዱ፣


እንቅልፍ አትዉደዱ፣ ዘራችሁ እንዳይጠፋ በጊዜ አግቡ፣ ዉለዱ፡፡ እንቅልፍ ምንም
ትርፍ የለዉም፡፡ ልጅ ግን ዘር ነዉ፡፡ ከሞት በኋላ እንኳን በምድር ላይ የምንቀጥለዉ
በልጆቻችን በኩል ብቻ ነዉ፡፡ እኔ አዉሮፓ ወይም አሜሪካ አልሄድኩም፡፡ ሌላዉ
ቀርቶ ሸዋን እንኳ አላዉቅም፡፡ ጂማ ራሱ አንድ ሁለቴ ለህክምና ሂጄ ከመምጣት
ዉጪ በቅጡ አላዉቀዉም፡፡ ነገር ግን አስራ ሁለት ልጆች አሉኝ፡፡ ከአስራ ሁለቱ
ልጆቼ ስምንቱ መዉለድ ጀምረዋል፡፡ እኔም በልጅ ልጆቼ ተከብቤ እዉላለሁ፡፡ በጣም
ደስተኛ ነኝ፡፡ ለዚህም ያበቃኝ እንቅልፍ አለማብዛቴ እና ተግቼ…፡፡”
አላስጨረሷቸዉም እንደገና ቤቱ በሳቅ አዉካካ፡፡ ኦጎ የሚያወሩት ተራ ነገር ቢሆን
እንኳን የፊታቸዉ ቅርጽ እና የአነጋገር ዘይቤያቸዉ የሚያስቅ ዓይነት ሰዉ ነበሩ፡፡

ዶ/ር ሻዊቶ የዕለቱን የጠጅ ቤቷን ጠጪዎች ሂሳብ እንዳትቀበል አሳላፊዋን


አስጠንቅቀዋት ስለ ነበር፤ ሁሉም ጠጪ ሂሳብ ለመክፈል ሲያወጣ ተከፍሏል ሲባሉ
ተነስተዉ ዶ/ሩን እየመረቁ ወደየቤታቸዉ ይሄዳሉ፡፡ የዕለቱ ጠጅ ነጻ መሆኑን
የተረዱት አንዳንድ ልማደኛ ጠጪዎች ግን በላይ በላዩ ማዘዝ ጀምረዋል፡፡ ነጻ
መጠጥ ከጥቅሙ ጉዳቱ ያመዝናል፡፡ አብዛኛዉ ጠጪ ሚዛኑን ያልሳተዉ በገንዘብ
እጥረት ሳይሆን ይቀራል?

“እንቅልፍ ካበዛህ ዘርህ ይጠፋል!” የሚለዉ የሽማግሌዉ ጠጪ አስተያየት የዶ/ሩን


ሃሰብ ሰንቆ ይዞታል፡፡ ይህ ንግግር የአባታቸዉን የግል ታሪክ አስታዉሷቸዉ በሀሳብ
ጭልጥ አሉ፡፡

- 33 - - 34 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

በጭንቀታቸዉ መሀል ለማዉራት እድል ያገኘዉ መምህር ዘርይሁንም “ወዴት


ለመሄድ ነዉ?” በማለት ተቀላቀላቸዉ፡፡ ለግላጋዋ ወጣት ፈጠን ብላ “ማሻ” ስትል
ምዕራፍ ሦስት መለሰችለት፡፡ ፈጣን እንደሆነች በግልጽ ታስታዉቃለች፡፡ ለሁሉም ነገር ነጻ ናት፡፡

*** “በዚህ ምሽት ሄዳችሁ ምን ታደርጋላችሁ?”

መምህር ዘርይሁን አንዲት የሸኪ ኖኖ ቃል ተናግሮ ልጃገረዶቹን ካደነጋገረ በኋላ ሌሎቹ ሴቶች “አስረጂዉ” በሚል ዓይነት ወደ እሷ ዞሩ፡፡በልጆቹ ላይ የሆነ የበላይነት
ተመልሶ ዝምታን መረጠ፡፡ ስለዝምታ እያሰላሰለ ዝም አለ፡፡ “ዝም ያለ ሰዉ ትልቅ እንደያዘች ያስታዉቃል፡፡
ሚስጢር ነዉ፡፡ይወቅ አይወቅ አይታወቅም፡፡ አላወቂ ሰዉ ግን ብዙ ያወራል፡፡
“ለነገ ትምህርት ለመድረስ ነዉ የምንሄደዉ” አለች፡፡ ፈገግ እያለች፡፡ ከዚያ ቀጥላ
አሳምሮ በማዉራት የእዉቀት ክፍተቱን ለመሸፈን ይጣጣራል፡፡ አዋቂ ግን ሲጠየቅ
ያለችዉን አልሰማትም፡፡ ምክንያቱም በሸኪ ኖኖ ነበር ያወራችዉ፡፡ በቃ ሸኪ ኖኖ
እና አስፈላጊ ሲሆን ብቻ ያወራል፡፡ ብዙ በማዉራት ብዙ ስህተት እንደሚፈጠር
ይችላል ብላ አምናለች፡፡ ምንም ባይሰማትም ግንኙነቱን ላለማቋረጥ ስለፈለገ “እ..እ..”
ጠንቅቆ ያዉቃልና፡፡ ምንም እንኳን ስለምናወራዉ ነገር እርግጠኛ ነን ብንልም
ብሎ ሳይጨርስ ጭንቅላቱን ታች እና ላይ አወዛወዘ፡፡
ያወራንለት ሰዉ እንዴት አድርጎ እንደሚረዳዉ እርግጠኛ ልንሆን አንችልም፡፡
ከተናገርነዉ አንጻር ልክ ልንሆን እንችላለን፤ ሰሚዉ ከተረዳበት አንጻር ግን ተሳስተን “እዚህች መንደር ሻይ ቤት አለ?” አሁንም ሌሎቹ ሴቶች “መልሽለት” በሚል ዓይነት
ልሆን ይችላል፡፡ ስለዚህ ብዙ ላለመሳት የተሻለዉ መንገድ ብዙ አለማዉራት ብቻ አዩዋት፡፡
ይሆናል፡፡” ሲል ከራሱ ጋር መክሮ በዝምታዉ ጸና፡፡
“ሻይ ቤት እንኳን የለም!”
ዝምታዉም እንዳይስት ጠበቀዉ፡፡ በመሆኑም ልጃገረዶቹ ቋንቋዉን እንደሚችል
እንዲገምቱ አደረጋቸዉ፡፡ ከዚህ በኋላ የሚጠነቀቁበት እና በሸኪ ኖኖ ብቻ “ታዲያ ምንድ ነዉ ያለዉ?” በሌባ ጣቷ ፊት ለፊት እየጠቆመች “ኦኮብቼ ብተ ከሮ”
የሚያወሩበት ምክንያት አልነበረም፡፡ ድምጻቸዉን ከፍ አድርገዉ በአማርኛ ማዉራት አለች፡፡ አልሰማትም! በሸቀ! እንዴት አድርጎ ቋንቋዉን እንደማይችል እንደሚገልጽላት
ቀጠሉ፡፡ አማርኛን አቀላጥፈዉ ይችላሉ፡፡ እሱም ዘዴዉ በመስራቱ ደስ አለዉ፡፡ ከዚህ እያሰበ በሌባ ጣቷ ወደጠቆመችበት አቅጣጫ አተኩሮ ሲያይ የግቢዉ አጥር ላይ
በኋላ በሚያወሩት ጉዳይ ላይ አስተያየት እየሰጠ መሳተፍ እና ተቀላቅሎ መጫወት ተሰቅሎ ቋንጣ የመሰለ ጌሾ አየ፡፡ ጠጅ ቤት መሆኑ ነዉ፡፡
ይችላል፡፡ አሁንም መድረኩን የምትመራዉ ጠይሟ ለግላጋ ወጣት ነበረች፡፡
“እ… ትንሽ ጠጅ መጠጣት እፈልጋለሁ፤ ግን ብቻዬን ሆንኩኝ…” በማለት
ተማሪዎቹ ገና ስለመኪናዉ መጥፋት መጨነቅ ጀምረዋል፡፡ “ምንድ ነዉ ሳይጨርሰዉ መልሶ ዝም አለ፡፡
የምናደርገዉ? መኪናዉ ጠፋሳ?” አለች፡፡ አንዴ መምህር ዘርይሁንን አንዴ ደግሞ
“እና ምን እናድርግልህ?”
አጠገቧ የተኮለኮሉትን ኮረዶች እየገረመመች፡፡ ሌሎቹም አብረዉ መጨነቃቸዉን
በሚያሳይ መልኩ አፋሽከዉ በቅርብ ያገኙት ነገር ላይ ቁጢጥ አሉ፡፡ ሴቶች “አጣጡኝ ለማለት ፈልጌ ነዉ”
መቀመጫ አይገዳቸዉም፡፡ የሆነች በወንድ ዓይን ለምንም የማትሆን ቁስ ለሴቶች ግን
ምርጥ መቀመጫ ትሆናለች፡፡ አንዳንዶች ነጠላ ጫማቸዉን ዉልቅ እያደረጉ “ለሁላችንም ችለህ ትገዛለህ?” ብላ እየተቅለሰለሰች ጠየቀችዉ፡፡ ሌሎቹ ግን
ተቀመጡበት፡፡ ሌሎች ደግሞ በቅርብ ያገኙትን ቅጠላ ቅጠል ነገር እየበጠሱ በመሸማቀቅ ዓይነት ገላመጧት፡፡
ተቀመጡበት፡፡ በዙርያዉ የተገኘ ድንጋዩም፣ እንጨቱም፣ ገለባዉም… መቀመጫ
“ምን ችግር አለዉ? እኔ ብቻዬን ከምጠጣ ይሻለኛል፡፡” ካለ በኋላ ተነሱ በሚል
ሆነላቸዉ፡፡
አይነት ተመለከታቸዉ፡፡ ከስምንቱ ሴቶች አምስት ያህሉ ጠጅ እንደማይጠጡ ገልጸዉ
ሲቀሩ ለግላጋዋ ወጣት እና ሌሎች ሁለት ሆነዉ ወደ ጠጅ ቤቱ አመሩ፡፡ ግማሽ

- 35 - - 36 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

መንገድ እንደተጓዙ “…ግን እኮ መሽቷል፤ መኪናም አልመጣ?” ስትል “አይ ተመችቶኛል” በማለት እዉነትም እንደተመቸዉ ለማስረዳት አንስቶ ጨለጠዉ፡፡
አጉረመረመች፡፡ በጣም ተጠምቶ ነበር፡፡ አጠገቡ ያስቀመጠዉን እና እንዲህ የሚንከባከበዉን ልጅ
አተኩሮ አየዉ፡፡ የሆነ ቦታ እንደሚያዉቀዉ ገመተ፡፡ “ምን አልባት አስተምረዉ
“አይ ምንም ችግር የለዉም፡፡ የእኛ መኪኖች ትርፍ ቦታ ይኖራቸዋል፡፡ አብረን ይሆናል” ሲል እያሰላሰለ ሳለ “መምህር ረሱኝ እንዴ?” የሚል ድምጽ ሲሰማ
መሄድ እንችላለን፡፡ ተማሪዎች አይደላችሁ? እንተባበራለን” ከማለቱ በደስታ በትክክል ተማሪዉ እንደሚሆን ገምቶ “አይ ፊትህ እንኳን አልጠፋኝም፡፡ ያዉ ብዙ
ተፍነክንካ የሆነ መስማት ያልቻለዉን ዓረፍተ ነገር አነበነበች፡፡ ተማሪ ስለማስተምር እያንዳንዱን በስም አላስታዉስም፡፡ ይቅርታ፡፡” በማለት በትህትና
መለሰለት፡፡
እሱ ከፊት ሆኖ ሦስቱንም ኮረዶች አስከትሎ የጠጅ ቤቱን በር እንደዘለቀ ጠባቧን
ጠጅ ቤት ከበዉ የተቀመጡ ጠጪዎች አንድም ሳይቀሩ ከመቀመጫቸዉ ተነስተዉ “ደጊቶ እባላለሁ በ2005 ዓ.ም ነዉ ከዩኒቨርሲቲያችሁ የተመረቅሁት፡፡ እዚያ ቆመዉ
“ኖር መምህር…ኖር!...መምህር ኖር…ኖር…ኖር” እያሉ በታላቅ አክብሮት አደግድገዉ አይቼ ስለእርሶ እያወራሁላቸዉ ነበር፡፡ ልጠራዎ ብዬ፤ ጠጅ ቤት ግቡ ማለት ትንሽ
ቆሙ፡፡ ግራ ተጋብቷል፡፡ ቤቱ ጨለም ያለ ሲሆን ይሄ ሁሉ ሰዉ እንዴት ሊነሳለት ሸም ይዞኝ ነበር፡፡ ይቅርታ ያድርጉልኝ፡፡ ወደዚህ ሲመጡ ሳይ ግን እጅግ ደስ አለኝ፡፡”
እንደቻለ እና መምህር መሆኑን እንዴት እንዳወቁ ገርሞታል፡፡ ሲል በትህትና አስረዳዉ፡፡

ይባስ ብሎ ከጠጪዎቹ መሃል አንድ ልጅ እግር “መምህር ዘርይሁን እዚህ ጋ ቦታ ትንግርት የሆኑት ነገሮች እየተገለጡለት ሲመጣ ስለመምህርነት ሙያዉ አስቦ እጅግ
አለ!” እያለ እጁን ጎትቶ ይዞ አስቀመጠዉ፡፡ ሌላ ትንግርት ሆነበት፡፡ ከተቀመጠ በኋላ ደስ አለዉ፡፡
የሰዎቹን ፊት ለማየት ሞከረ፡፡ አያዉቃቸዉም! እነሱ ግን ያዉቁታል፡፡ ከነስሙ፣
ከነሙያዉ ያዉቁታል፡፡ ተከትለዉት የገቡት ኮረዶች አጠገቡ ይቀመጣሉ ብሎ “መምህር መሆን የሚያስደስተዉ ለዚህ ነዉ፡፡ በሁሉም የሀገሪቱ ጫፍ የሚያዉቀዉ
ሲጠብቅ ሁለቱ አንድ ቦታ አንዷ ደግሞ ሌላ ቦታ ሆነዉ በቡድን የሚጠጡ ወንዶች ቢያንስ አንድ ሰዉ አይጠፋም፡፡ ዋናዉ ነገር ጥሩ መምህር ሆኖ መገኘት እና
አጠገብ ተቀምጠዋል፡፡ በመልካምነት መታወሱ ላይ ነዉ፡፡ ጥሩነት ለራስ ነዉ የሚባለዉ እዉነት ነዉ፡፡ ጥሩ
መምህር ባልሆን እንደዚህ በማያዉቁኝ ሰዎች መሀል እከበር ነበር?” ሲል አሰበና
“እንዴት ከእኔ ጋር ገብተዉ ሌሎች ወንዶች አጠገብ ተቀመጡ?” ሌላ ትንግርት በሙያዉ ኩራት ተሰማዉ፡፡
ሆነበት፡፡ አጠገቡ ያስቀመጠዉ ወጣት ጠጅ አሳላፊዋን ብርጭቆ እንድታመጣ ካዘዛት
በኋላ ፊት ለፊቱ በጠርሙስ ከተቀመጠዉ ብርዝ ቀዳለት፡፡ ለሴቶቹም እንደዚሁ ሁል ጊዜም ተማሪዎቹን ያከብራል፡፡ ሁሉንም እንደ ታናሽ ወንድም እና እህት ነዉ
አጠገባቸዉ ያሉት ወንዶች ቀዱላቸዉ፡፡ የሚያያቸዉ፡፡ ጥሩ ሰዉ እንዲሆኑ ይመክራቸዋል፡፡ ጠንክሮ እንዲሰሩ ያደርጋል፡፡
በዚያዉ ልክ ጥሩ ዉጤት ይሰጣቸዋል፡፡ እነሱም ይወዱታል፡፡
“ይቅርታ መምህር ብርዝ ይሁን ጠጅ ሳልጠይቅ ቀዳሁሎት” አለ አጠገቡ
ያስቀመጠዉ ወጣት፡፡ አሁን ያልገባዉ አንድ ነገር ነዉ፡፡ የኮረዶቹ ነገር፡፡ “ከመጀመሪያዉንም ያለ ምክንያት
ሳያቅማሙ ግብዣዬን አልተቀበሉኝም” ሲል አሰበ፡፡ ለግላጋዋ ወጣት ፊትለፊቱ ትይዩ
“ግድ የለኝም፤ ጠጥቼ ልሞክር እና ካልተስማማኝ እቀይራለሁ!” ብሎ ብርጭቆዉን ነዉ የተቀመጠቸዉ፡፡ ሰረቅ እያደረገች ታየዋለች፡፡ በስርቆሽ ስታየዉ የዓይኖቿ ዉቤት
አንስቶ ቀመሰዉ፡፡ ይጎላል፡፡

“ይሄ ጠጅ ነዉ? ወይስ ብርዝ?” በጠጅ ቤቷ የነበሩ ጠጪዎች በጫወታቸዉ መምህሩን ለማሳተፍ ስለፈለጉ
ቋንቋቸዉን ወደ አማርኛ ቀይረዋል፡፡ አንዳንድ ጥያቄዎችን ይጠይቁታል፡፡እሱም
“ብርዝ ነዉ፤ ጠጅ ይሁንሎት እንዴ?” ሲል በትህትና ጠየቀዉ፡፡
ለሁሉም የሚያዉቀዉን ያስረዳቸዋል፡፡ አንዳንድ ጥያቄዎቻቸዉ ይገርመዋል፡፡ የቋንቋ
ችሎታቸዉ እና ነገሮችን የሚረዱበት መንገድ በገጠር መንደር ባለ ጠጅ ቤት ሳይሆን

- 37 - - 38 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

በሸገር ካፌዎች የተቀመጠ አስመሰለዉ፡፡ የሆነ ሆኖ “መምህር ሁሉን ነገር “እኔ ምን አዉቃለሁ?” አለ በዉስጡ፡፡ ድምጹን ከፍ አድርጎ ለማለት ግን ሰዎቹ
ያዉቃል፡፡” የሚለዉ አስተሳሰብ እዚህም አልጠፋም፡፡ የሰጡት ቦታ አስተዛዘበዉ፡፡

ከጠጅ ቤቱ ሁሉም አቅጣጫዎች ጥያቄዎች ጎረፉለት፡፡ ስለ ፖለቲካ፣ ስለ ኑሮ “አዬ…! ስብሳባ ጠልቼ ብሸሽ ተከትሎኝ መጣ፤ አልሰበሰብም ብዬ መጥቼ እዚህ
ዉድነት፣ ስለ ማዳበርያ ዋጋ፣ መሰረተ ልማት፣ ስለ ምርጥ ዘር፣ ስለ ዩኒቨርሲቲ ሰብሳቢ ልሁን?” በማለት እያዘነ፤ ጥያቄዎቹን ግን በሆነ መንገድ መስመር ማስያዝ
ተማሪዎች አመጽ፣ ስለ ሳይንስ፣ ስለ ጋብቻ እና የቤተሰብ ህግ ሁሉም ዓይነት እንዳለበት ተሰማዉ፡፡
ጥያቄዎች ጎረፉለት፡፡ እሱም አንድ በአንድ የሚያዉቀዉን ይመልስላቸዋል፡፡
“ጥያቄያችሁ ልክ ነዉ፡፡” በማለት ጀመረ፡፡ “መንገድ ለሰዉ ልጅ እንደ ደም ሥር
በዚህ ዓይነት የመምህሩን ምላሽ እና ማብራሪያ በጥሞና ሲከታተሉ የቆዩት አንድ ነዉ፡፡ መንገድ የሌለዉ ህዝብ ደም መርጋት እንደገጠመዉ ሰዉ ማለት ነዉ፡፡ ደም
አዛዉንት “መምህር መቼ ነዉ መንገድ የሚትሰሩልን? ይሄዉ የኮሎኔል መንግስቱን ረጋ ማለት ደግሞ ሞት ነዉ፡፡ ህዝብም እንደዚሁ ነዉ፡፡ ልዩነቱ ህዝብ የሚሞተዉ
መንደር ምስረታ ተቃዉመን ጦርነት ስንገጥመዉ ጊዜ እኛኑ ለመዉጋት ብሎ ተራ በተራ መሆኑ ላይ ብቻ ነዉ፡፡ አንዴ ነፍሰ ጡር እናት ትሞታለች፡፡ ሌላ ጊዜ
የሰራዉ መንገድ አሁን ከእኔ እኩል አረጀ፡፡ እኔም ጥቂት ተራምጄ እረፍት ሳላደርግ ህጻን ይሞታል፡፡ ከዚያ አዛዉንት ይሞታል፡፡ ትርፍ አንጀት እና አንጀት መታጠፍን
እንደማልቀጥል ሁሉ በዚሁ መንገድ የሚሄዱ መኪኖችም ጥቂት ተነድተዉ ከዚያ የመሳሰሉ በቀላል ቀዶ ጥገና የሚድኑ በሽታዎች ስንቱን ወጣት ፈጅተዉ ይሆን?
ደግሞ በሰዉ ተጎትተዉ ነዉ የሚሄዱት፡፡ ሳይጎተቱ ከአስር ደቂቃ በላይ መሄድ ሆስፒታል ቢያንስ በሰዉ እርዳታ ሊድኑ የሚገቡ በሽተኞች እንዳይሞቱ ይረዳል፡፡
እንኳ አይችሉም፡፡ ከእርሻ ሥራችን ላይ መኪና መጎተት ሁለተኛ ሥራችን ከሆነ መንገድ ደግሞ ወደ ሆስፒታል ያደርሳል፡፡ ሁለቱንም የሌለዉ ህዝብ ምንስ ቢኖረዉ
ቆየ፡፡ እንደዉ ከመንገዱ እኔ ትንሽ ሳልጠነክር እቀራለሁ?” በማለት ምሬታቸዉን ምን ያደርጋል?” በማለት እጆቹን እያወናጨፈ ካብራራ በኋላ “መብራት” የሚለዉ
ገለጹለት፡፡ ጥያቄ አቃጨለበት፡፡

“አዬ… የምን መንገድ ብቻ ልጆቻችን የሚወለዱበት አንድ ሆስፒታል አጥተን “መብራት ማለት ሁሉ ነገር ነዉ፡፡ ፈረንጆች ለሁሉም ነገር በመብራት ላይ ጥገኛ
ሚስቶቻችን በምጥ እየተሰቃዩ እስከ መቱ ሆስፒታል በስንት መከራ ይደርሳሉ፡፡ ከሆኑ መቶ ዓመታት አለፉ፡፡ እኛ ግን አሁንም ከሰል እና ማገዶ እንፈጃለን…”
የአብዛኞቹ የዘመኑ ልጆች እትብት የተቀበረዉ መቱ ነዉ፡፡ በባህላችን የህጻን ልጅ ስሜት እየተናነቀዉ ንግግሩን የቱ ጋር ማቆም እንዳለበት ሲያስብ፤ አንድ ሽማግሌ
እትብት የሚቀበረዉ ከጎጇችን ደጃፍ ነበር፡፡ እንዲህ ካልሆነ ልጁ ሲያድግ ዉጪ አስቆሙትና “አዬዬ…! መምህርም ቦቶሊከኛ ነዉ ማለት ነዉ? እስካሁን እኮ
ዉጪ ማለት ያበዛል፡፡ በአካባቢዉ መኖርን አይሻም፡፡ ይሄዉ አሁን ሚስቶቻችሁ ቤት አንዱንም ጥያቄ አልመለስክልንም፡፡ እኛ ተቸግረናል አልን፤ አንተ ደግሞ ችግራችንን
እንዳይወልዱ ብለዉን የልጆቻችንን እትብት የት እንደሚቀብሩት እንኳን አናዉቅ፡፡ እና መዘዙን አብራራህልን፡፡ እኛ እኮ ችግራችንም ሆነ ሞታችንን አላጣነዉም፡፡”
ይባስ ብሎ ደግሞ ባሮን ተሻግሮ እትብቱ የተቀበረ ልጅ የእኛ ልጅ ለማለት እንኳ በማለት ቅሬታቸዉን በምሬት ገለጹ፡፡
እንቸገራለን፡፡ ልጁ በሰላም የሚወለደዉም እድለኛ ከሆነ ብቻ ነዉ፡፡ የዚህ እምነታችን
ዉጤት ነዉ መሰለኝ አሁን አሁን ወጣቱ እዚሁ እኛ ጋር መቆየት አይፈልግም፡፡ በዚህ መሀል አንዱ ከመጀመሪያዉ ጀምሮ ዝም ብሎ ሲያዳምጥ የቆየ ጠጪ ብድግ
ወደ መሀል አገር እና አጎራባች አካባቢዎች መሸሽ ጀምሯል፡፡ ታዲያ መምህር! ስለ ብሎ ድምጹን ከፍ አድርጎ ወንጌል መስበክ ጀመረ፡፡
ሆስፒታላችን የታሰበ ነገር ካለ ለምን አትነግረንም?” በማለት አስተዛዝነዉ ለመኑት፡፡
“መንግስተ ሰማያት ቀርባለች! ከመሞታችሁ በፊት ንስሃ ግቡ! እንዳትጠፉ ተግታችሁ
ጠጅ ቤቱ ወደ ስብሰባ አዳራሽነት ለመቀየር ምንም አልቀረዉ፡፡ መምህር ዘርይሁንም ጸልዩ” እያለ ይጮህ ጀመር፡፡ አሁን የሁሉም ትኩረት ወደ እሱ ሆነ፡፡ መምህር
ሰብሳቢ ሆኖ አረፈዉ፡፡ ጥያቄዎቹን ለጥቂት ጊዜ አሰበ “መንገድ፣ መብራት፣ ዘርይሁን መጀመርያ ላይ “ሰክሮ መሆን አለበት” ሲል አሰበ፡፡ የሰዉዬዉን ሁኔታ
ሆስፒታል…ዝርዝሩ ማለቅያ ያለዉ አይመስልም፡፡ መቼ ነዉ የሚሰራዉ?” ሲመለከት ግን የስካር ምልክት አልታይህ አለዉ፡፡

- 39 - - 40 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ቀጠለ ሰዉዬዉ “ዘመኑ አልቋል፡፡ የዘመኑ የመጨረሻዉ ምዕራፍ ተቃርቧል! እኛ ግን በዝሙት ይኖሩ ነበር፡፡ የአምስት የስድስት ወር ጽንስ እያስወረዱ ነፍስ ያጠፉ ነበር፡፡
ዛሬም ልናበቃ እንችላለን! ስለዚህ መንቃት አለብን፡፡ ተመለሱ! ተመለሱ! ተመለሱ!...” ሀጥያታቸዉ ጽዋዉን ሲሞላ ግን ታሪክ የማይረሳዉ እልቂት ተከሰተ፡፡ እኛም
በማለት እስከጣሪያ ድረስ ከጮኸ በኋላ የሁሉንም ጠጪ ትኩረት ማግኘቱን እና እንመለስ!” ብሎ የጠጅ ቤቷን በር ገርበብ አድርጎ “ወገኖቼ አንድ ጊዜ እንጸልይ!”
የጎንዮሽ ወሬዎች መቆማቸዉን ካረጋገጠ በኋላ ድምጹን ረገብ አድርጎ እንደ ነፍስ ሲል፤ ቤቱ በሙሉ ጨለማ ተዋጠ፡፡
አባት ህዝቡን መዉቀስ ጀመረ፡፡
ሌላዉ ሁሉ ሰዉ ትንፋሹን ተቆጣጥሮ ያዳምጥ ነበር፡፡ የቤቱ ባለቤት የነበሩት ወ/ሮ
“ወገኖቼ ሀጥያት አብዝተናል፡፡ መዝናናት አብዝተናል፡፡ ከሥጋችን በቀር ለነፍሳችን የሺቲ ምን ማድረግ እንዳለባቸዉ ግራ ተጋብተዋል፡፡ እሳቸዉ የቤተክርሲቲያን ሰዉ
ቦታ ነፍገናታል፡፡ ከመብል እና ከመጠጥ በቀር ስለ ነገዉ ህይወታችን፣ ስለ ባይሆኑም አማኞችን ይወዳሉ፡፡ የሚጠምቁት ብርዝ እና ጠጅ ልዩነቱ ሥም ብቻ
እምነታችን እያሰብን አይደለም፡፡ ሀብት ላይ ሀብትን ስለምንጨምርበት መንገድ ብቻ ከሆነ ሰነባብቷል፡፡ ጴንጤዎች ጠጅ አንጠጣም ቢሉም “ደረቅ ብርዝ” የሚሉት ነገር
እያሰብን ወደ ጥፋት እያመራን ነዉ፡፡ ሴቶቻችን ዉበታቸዉን ለከንቱ ነገር አላቸዉ፡፡ ደረቅ ብርዝ ካሉ ጠጅ ቀላቅለዉ መስጠታቸዉ አልቀረም፡፡ “ለስላሳ ብርዝ”
እየተጠቀሙበት ነዉ፡፡ ወንዶቻችን ጉልበታቸዉን ለዝሙት እያዋሉት ነዉ፡፡ ትዳር ከተባሉ ደግሞ በዉሃ እና በማር ብቻ የተበጠበጠዉን ይሰጣሉ፡፡ አብዛኞቹ ግን “ደረቅ
ቀዝቅዟል፡፡ ዉርጃ በዝቷል፡፡ ዉርጃ ነፍስ ግድያ መሆኑን አታዉቁምን?” ብሎ ብርዝ” ነዉ የሚያዙት፡፡ አሁን ፊታቸዉ የቆመዉ ሰዉ ግን ለስላሳ ብርዝ ነበር
የጠጪዉን ምላሽ እንደሚጠብቅ ላፍታ ዝም ብሎ ያዳምጥ ገባ፡፡ ነገር ግን ከቤቱ ያዘዘዉ፡፡ ለስላሳዉንም ቢሆን ከሁለት ብርጭቆ በላይ አልጠጣም ነበር፡፡
ምላሽ ለመስጠት የደፈረ አልነበረም፡፡ መጀመርያ ላይ ሰካራም ነዉ ብለዉ ያሰቡት
ሰዉ አሁን ቄስ ሆነባቸዉና ግራ በመጋባት ሁሉም የጎንዮሽ ወሬዉን አቁሞ እንጸልይ ያለዉ አማኝ ትንሽ ዓይኑን ጨፍኖ ለጥቂት ደቂቃዎች በልሳናት ካንበለበለ
የሰዉዬዉን መጨረሻ ይከታተል ገባ፡፡ በኋላ ቤቱን ከፍቶ “የእግዚአብሄር በረከት ይሙላባችሁ፡፡ ጸጋዉም ይብዛላችሁ!” ብሎ
ዉልቅ አለ፡፡
የጠየቀዉን ጥያቄ ራሱ በመመለስ ቀጠለ “አመናችሁም አላመናችሁ ዉርጃ ነፍስ
ግድያ ነዉ! ንጉስ ዳዊት በመዝሙሩ ገና ያልተበጃጀ አካሌን አየህ፤ ማለቱን የሰዉዬዉን መዉጣት ተከትሎ ሁሉም ሰዉ የወሬ ርዕሱ ሰዉዬዉ ሆነ፡፡ ወሬዉ ግን
አስታዉሱ፡፡ እጅ እና እግር ሳይኖረን፣ አጥንቶቻችን ሳይገጣጠሙ፣ የስሜት ሰዉዬ ስላነሳቸዉ አሳሳቢ የማህበረሰቡ ተዉሳኮች ሳይሆን ሰዉዬዉ ራሱ ነበር፡፡
ህዋሶቻችን ገና ሳይበጃጁ በፊት እግዚአብሄር እንደ ሰዉ ቆጥሮ ያዉቀናል፡፡ ስለዚህ ሰዉዬዉ ያላቸዉን አሳሳቢ ጉዳዮች ከቁም ነገር የቆጠረ አልነበረም፡፡
ዉርጃ ሽል ማፍሰስ፣ ወይም ማህጸን መጥረግ ብለን ቀለል ልናደርገዉ ብንሞክርም
ሰዉዬዉ በአካባቢዉ ጠጅ ቤቶች እና ሰዉ በተሰበሰበት ሁሉ እየተዘዋወረ ህዝቡን
ነፍስ ግድያ መሆኑን አንቀይረዉም፡፡ ዉርጃዉን ስናልፍ ደግሞ አባት የሌላቸዉ
በመገሰጽ እና በማስተማር የሚታወቀዉ አምበሎ በቅጽል ስሙ “ፓስተሩ” የሚባል
ልጆች በየመንደሩ እንደ አሸን ፈሉ! የአባት እና እናቱን ፍቅር ሳያገኝ ወይም ያለአባት
ነበር፡፡ ሰዎች በተሰበሰቡበት በተለይም በጠጅ ቤቶች ማስተማሩን ልማድ ያደረገ ሰዉ
ያደገ ልጅ ወደፊት የማህበረሰቡን ህይወት እንዴት እንደሚያመሳቅለዉ ስታዩ
ነዉ፡፡ በሸካ ምድር ሁሉም አካባቢዎች የሚታወቅ ሲሆን ፎቶ በማንሳት
ይገባችኋል፡፡ ትዳር ፈርተን ወሲብ ወደን እንዴት ይሆናል?” ብሎ እንደገና ቆም
ይተዳደራል፡፡ ቁመቱ አጠር ያለ ሲሆን ብዙ የእግር መንገድ ስለሚያዘወትር ፊቱ
አለና ድምጹን ጨመር አድርጎ ፊቱን አገታትሮ፣ ዓይኑን ቀላ እና ጎላ አድርጎ
መጠጥ ያለ ሆኖ ስፖርተኛ ቅርጽ አለዉ፡፡ በብዙዎች ዘንድ በአንደበተ ርቱዕነቱ
ቀጠለ፡፡
ይታወቃል፡፡ እንደ እብድ የሚቆጥሩትም ጥቂት አይደሉም፡፡ ካልተጓዘ እና ካልሰበከ
“አሁንም ከኃጥያታችሁ ተመለሱ! ራሳችሁን ቀድሱ! በየሀይማኖታችሁ ማቅ መኖር የሚችል ሁላ አይመስለዉም፡፡ ይህ የህይወት ጥሪዉ መሆኑን አምኖ ከተቀበለ
ለብሳችሁ ወደ ፈጣሪ ጩሁ፡፡ ምን አልባት እግዜር ይሰማን እንደሆነ በአንድነት፣ ቆይቷል፡፡ በዚህ ምክንያትም ብዙ ዋጋ ከፍሏል፡፡ በረሀብ እና ጥማት ተጎድቷል፡፡
በአንድ ልብ ሆነን እንማጸነዉ፡፡ አለበለዚያ ግን መጥፊያችን ቀርቧል፡፡ ሌላ ጠላት ታሪዟል፡፡ በጨለማ ያሰበበት ለመድረስ ሲጓዝ ብዙ ፈተና ደርሶበታል፡፡ አንዲት
ከዉጪ አይመጣም፡፡ እርስ በርሳችን እንባላለን፡፡ አንዱ ሌላዉን ያጠፋል፡፡ የጀርባ ሻንጣዉ ሁሌም አትለየዉም፡፡ በሻንጣዉ ዉስጥ አንድ ያሽካ የተሰኘ ጥንታዊ
ያለምክንያት እንጣላለን፡፡ የሚያስታርቀን ሽማግሌ እንኳ አይኖርም፡፡ ሩዋንዳዎች ካሜራ፣ መጽሐፍ ቅዱስ፣ ሳሙና እና ጥቂት ለቅያሬ የሚሆኑ ልብሶችን ይይዛል፡፡
እርስበርስ ከመጠፋፋታቸዉ በፊት እንደ እኛ ያደርጋቸዉ ነበር፡፡ ትዳርን ችላ ብለዉ ሁሌም ሲያስተምር ከመጽሐፍ ቅዱስ ይጠቅሳል፡፡ በሄደበት ሁሉ የተለያዩ

- 41 - - 42 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ፕሮግራሞች ሲኖሩ ፎቶ እንዲያነሳ ይጋበዛል፡፡ ፎቶ አንስቶ በተገኘዉ አጋጣሚ ሁሉ የዩኒቨርሲቲዉ ሰዎች እዚህ እንዳለ እንድያዉቁ መልዕክት እንዲልክለት ለደጊቶ ሹክ
አስተምሮ ወደሚቀጥለዉ ሰፈር ያልፋል፡፡ ሰፈሮቹን ሲጨርስ በመጣበት መንገድ ብሎለት ወደ ጨዋታዉ ተመለሰ፡፡ በዚህ መሃል አንድ ትልቅ ሰዉ ሁለት ወጣቶችን
ይመለሳል፡፡ ሲመለስ ፎቶግራፎቹን አሳጥቦ ይመልስላቸዋል፡፡ በዚህ መልኩ ሙሉዉን አስከትሎ ወደ ጠጅ ቤቱ ገቡ፡፡ መምህሩ ስልኩ ላይ አቀርቅሮ ስለነበር ሲገቡ
የሸካ ወሰን እያካለለ የሚኖር ትጉህ ሰዉ ነዉ አምበሎ በቅጽል ስሙ “ፓስተሩ” አላያቸዉም ነበር፡፡ በእርግጥ ሆን ብሎ ላለመነሳት ሲል ነበር ስልኩ ላይ ትኩረት
ማለት፡፡ ያደረገዉ እንጂ ስልኩ ላይ ጉዳይ አልነበረዉም፡፡ ሰዉዬዉ ከተቀመጡ በኋላ
አተኩረዉ አዩት፡፡ እይታቸዉ የጤና አልነበረም፡፡
የእሱን ስብከት ተከትሎ የመሰረተ ልማት ጥያቄዎችም ተረሱ፡፡ ሁሉም ወደየግሉ
ወሬ ሲገባ አይቶ “ተገላገልኩ” አለ መምህር ዘርይሁን በልቡ፡፡ “እንዴት ብንቀኝ ነዉ ያልተነሳዉ?” በሚል ምሬት ተከትለዉት ወደ ገቡት ሁለቱ
ወጣቶች እያዩ ጠየቋቸዉ፡፡ ወጣቶቹ ነገር ነገር አላቸዉ፡፡
በዚህ መሀል የቤቱ ባለቤት ወ/ሮ የሺቲ ጀበና ሙሉ ቡና ይዘዉ ብቅ አሉ፡፡ ቡናዉ
እየተቀዳ ለሁሉም ታደለ፡፡ ከዚያም በዘምቢል ሙሉ የተጠበሰ እሸት በቆሎ “የቱ ደፋር ነዉ አባታችንን የሚንቀዉ?” አንዱ ጠየቀ፡፡ ነገሩ እየከረረ ሂዶ ሌላኛዉ
ለጠጪዎቹ ታደለ፡፡ ከበቆሎዉም የቻለዉን ያህል በላ፡፡ ተጨማሪ ሰዉ ከዉጪ ሲገባ ወጣት
ሁሉም ሰዉ ተነስቶ ይቆማል፡፡ መጀመርያ ላይ መነሳት እንዳለበት አልተረዳም ነበር፡፡
ትንሽ ሲቆይ ግን እሱም አብሯቸዉ መነሳት ጀመረ፡፡ “ኖር ታዶኖ … ኖር ታዶኖ…” “ማን ነዉ ይሄ ..?” ብሎ ሳይጨርስ ደጊቶ አቋረጠዉና፤
ይላል ሁሉም ሰዉ ከመቀመጫዉ ብድግ እያለ፡፡
“ወንድሜ ተረጋጋ እንግዳ ነዉ፡፡ የእኛን ባህል አጥብቆ አያዉቅም እንጂ በጣም ሰዉ
ከገባ ጀምሮ “ኖር” የሚለዉ ቃል የኢትዮጵያዊያን በሙሉ ቋንቋ እንዴት ሊሆን አክባሪ ነዉ፡፡ አይደለም የእናንተን አባት ዓይነት ጉምቱ ሰዉ ተማሪዎቹን ራሱ
እንደቻለ እያሰበ ነበር የቆየዉ፡፡ በኦሮምኛ፣ በአማርኛ፣ በትግርኛ፣ በጉራጊኛ ካንገቱ ዝቅ ብሎ ነዉ የሚያናግራቸዉ፡፡” በማለት በመምህሩ ፋንታ ከመቀመጫዉ
በሌሎችም ብዙ ቋንቋዎች ኖር፤ ያዉ ኖር ነዉ፡፡ ከኢትዮጵያ ጫፍ እስከ ጫፍ ቢሄድ ተነስቶ ይቅርታ ጠየቃቸዉ፡፡
“ኖር” የሚለዉን ሰዉ አያጣም፡፡ “ይሄ ቃል የሆነ ሚስጢር ይኖረዉ ይሆን?” ብሎ
መምህር ዘርይሁን ልጆቹ ነገር እየፈለጉት መሆኑንና ደጊቶ ደግሞ እየተከላከለለት
አሰበ፡፡
መሆኑን ያወቀዉ ዘግይቶ ነበር፡፡ ሰዉዬዉ ከገባ ጀምሮ የሆነ ነገር እንደተፈጠረ
እዚህ ግን ኖር ቃል ብቻ አይደለም፡፡ የግድ በድርጊት መታጀብ ይኖርበታል፡፡ ቢገባዉም ምክንያቱ እሱ መሆኑን አልተገነዘበም ነበር፡፡ ትንሽ ግራ ተጋብቷል፡፡ ግራ
ለይምሰል “ኖር” ብሎ መንቀሳቀስ ሳይሆን አዲስ ገቢዉ ቦታ ይዞ እስኪቀመጥ ድረስ መጋባቱን ያየዉ የቀድሞ ተማሪዉ ሁሉንም አስረዳዉ “በእኛ ባህል ከዉጪ ሰዉ
ሁሉም ቆሞ መቆየት ይጠበቅበታል፡፡ ኖር ቃሉ ብቻ ሳይሆን ድርግቱም ዋጋ አለዉ፡፡ ሲገባ ቤት ያለ ሰዉ ከመቀመጫዉ ተነስቶ የሚቀመጥበትን ቦታ የማሳየት ግዴታ
በአካባቢዉ ቋንቋ “ጋለ ቃቾ ኖርየ” ማለት ኖር ብሎ በሥርዓት ከመቀመጫዉ አለበት፡፡ ጥለኞች ቢሆኑ እንኳን መነሳት አለበት፡፡ ይህን አለማድረግ እንደ ንቀት
ለመነሳት ላልፈቀደ ሰዉ የሚባል ክብረ ነክ አባባል ነዉ፡፡ ስለሚቆጠር በተለይ በጠጅ ቤቶች ከሞቅታ በኋላ ለጠብ እና ግርግር ይዳርጋል፡፡
የማህበረሰባችን ትልቁ እሴት እርስበርስ መከባበር ነዉ፡፡ ቀድሜ ልያሳዉቅህ ይገባኝ
ዩኒቨርሲቲዉ የሚያደርገዉ ዉይይት እንዳበቃ ጠጅ ቤቱ የበለጠ መጨናነቅ ነበር፡፡ ያዉ አሁንም አስረድቻቸዋለሁ፡፡ እነሱም ተረድተዋል፡፡” በማለት አብራራለት፡፡
ጀምሯል፡፡ ቁጭ ብድግ ማለቱም በጣም በዝቶ ነበር፡፡ አንዱ ጠጪ ለዉሀ ሽንት አስረ እሱም በድርጊቱ ሀፍረት እየተሰማዉ ከመቀመጫዉ ተነስቶ ይቅርታ ጠየቃቸዉ፡፡
ወጥቶ አስረ ቢመለስ እንኳ የግድ ሁሉም ሰዉ ብድግ ብሎ “ኖር” ማለት ከዚህ በኋላ ሁሉም ነገር ሰላም ሆነ፡፡
ይጠበቅበታል፡፡
የትም ቦታ ሲኬድ የአካባቢዉን ባህል እና እሴት መረዳት የግድ መሆኑን እያሰበ ወደ
“ይሄ ነገር ስፖርት ቤት ሆነሳ?” አለ በልቡ፡፡ ከዚህ በኋላ ትንሽ እያረፈ ለመነሳት መጠጡ ሲያቀና አንድ ልጅ እግር ከዉጪ እየሮጠ መጥቶ “ጋሼ ይጠሩሃል” አለዉ፡፡
ወስኗል፡፡ የዩኒቨርሲቲዉ ሰዎች ለመሄድ መነሳታቸዉ ነበር፡፡ “ሂሳብ” ሲል ጠጅ አሳላፊዋን

- 43 - - 44 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ተጣራ፡፡ አጠገቡ የተቀመጡት ሰዎች ግን፤ “ነዉር አይደለም እንዴ? በገዛ “አይ አይደለም፡፡ የጎሬቤታችን ልጅ ነዉ፡፡” ስትል፤ እንደገና ሎንግ በዟ በሳቅ
መንደራችን መጥተህ?” ብለዉ ተቆጡት፡፡ ትንሽ ለማንገራገር ቢሞክርም ደጊቶ ተሞላች፡፡ ሳቁ ረገብ ሲል ጠብቆ፤
እንድተዉ ስለመከረዉ ሁሉንም አመስግኖ ተሰናበታቸዉ፡፡ ልጃገረዶቹም ተከትለዉት
ወጡ፡፡ “እሱ ደግሞ ምን አገባዉ?” አለ መምህር ዘርይሁን እየተገረመ፡፡ ልጅቷ ሁሉንም
ነገር ነጻ ሁና ነዉ የሚታወራዉ፡፡ የቀሩት ኮረዶች አንዴ ሥማቸዉን ከመናገራቸዉ
ስምንቱ ኮረዶች ከሎንግ በዟ የኋላ ክፍል እንዲገቡ አደረጋቸዉ፡፡ እሱ እና ሌላ አንድ ዉጪ ምንም አልተነፈሱም፡፡
መምህር ገቢና ተቀምጠዉ ጉዞ ወደ ማሻ ከተማ ተጀመረ፡፡ እድሜ ጠገቡ ሹፌር
ጨዋታ አዋቂ ሲሆኑ መኪናዋን በከፍተኛ ጥንቃቄ ይዘዉሯታል፡፡ “ይሄ ሁሉ ነጻነት እና ቅልጥፍና ከየት አመጣች?” ሲል እራሱን ጠየቀ፡፡ ከጓደኞቿ
የምትለየዉ በብዙ ነገር ነዉ፡፡ የሚቀራረበዉ ዕድሜያቸዉ ብቻ ቢሆን ነዉ፡፡
ትንሽ እንደተጓዙ መምህር ዘርይሁን ወደ ኮረዶቹ ዞሮ “ሥማችሁን እኮ
አልነገራችሁንኝም?” ከማለቱ፤ አጠገቡ የተቀመጠዉ ጓደኛዉ ቀበል አድርጎ፤ ድምጹን ዝቅ አድርጎ ጎኑ ለተቀመጠዉ ጓደኛዉ “ልጅቷ እጅግ ነጻ ናት!” አለዉ፡፡
ጓደኛዉም ልክ እንደሚያዉቃት ሆኖ፤
“ሥማቸዉን ሳትጠይቅ ነዉ እንዴ የጋበዝካቸዉ?” ሲል አሽሟጠጠበት፡፡
አጋጣሚዉን ተጠቅመዉ ጨዋታዉን ለመቀላቀል የፈለጉት አንጋፋዉ ሹፌር “ነጻ እና ቀልጣፋ እንድትሆን ያደረጋት እኮ አስተዳደጓ ነዉ፡፡” ሲል እርግጠኛ ሆኖ
ደግሞ፤ “አይ የዘመኑ ልጆች፤ አይደለም ግብዣ ዋናዉን ጉዳይ እንኳ ፈጽመዉ መለሰለት፡፡
ሲወጡ መች ሥም ይጠይቃሉ? ጉዳያቸዉን ጨርሰዉ ምን አልባት ተመቻችተዉ
“ስለአስተዳደጓ ታዉቃለህ እንዴ?” መልሶ ጠየቀዉ፡፡ በመገረም!
በሌላ ጊዜም እንደገና ለመገናኘት ስልክ ከተቀያየሩ “ሴቭ” ለማድረግ ነዉ ሥም ትዝ
የሚላችሁ፡፡ ክልፍልፍ ትዉልድ!” ሲሉ በመኪናዋ ዉስጥ ሳቅ አስተጋባ፡፡ “ልጅቷን እንኳ ካለዛሬ አይቻት አላዉቅም፡፡ ነገር ግን አስተዳደጓን ማወቅ
ዓላማቸዉም ይሄዉ ነበር፡፡ በቃ ተሳፋሪዉ ካላሽካካ ቅር ይላቸዋል፡፡ ለዚህ ነበር ከወር አይከብደኝም፡፡ ምክንያቱም አስተዳደግ ብዙዉን ጊዜ ከቁንጅና ጋር የተገናኘ ነዉ፡፡”
እስከ ወር አበል የሚያበላቸዉን የፕሬዝዳንቱን ቪ-8 መኪና ለቀዉ የባለሙያ መኪና
የያዙት፡፡ ከኃላፊ ጋር ሲሆኑ እንደፈለጉ መጫወት አይችሉም፡፡ ሁሉም ነገር ጥንቃቄ “አስተዳደግ እና ቁንጅናን ምን አገናኛቸዉ?” ጓደኛዉ ስለ ዉበት ኢፍትሀዊነት ብዙ
ይፈልጋል፡፡ ነጋ ጠባ አንድ ሰዉ ጋር መዋልና መጋተሩም ጥሩ ስሜት ጊዜ እያሰበ ያማሪር ነበርና ስለ ዉበት እና ቁንጅና ሰፊ ትንተና መስጠት ቀጠለ፤
አልሰጣቸዉም፡፡ በዚህ ምክንያት ነበር እንግዲህ ስንቱ ሹፌር የሚታገልለትን ቪ-8
“ቁንጅና በሰዉ ልጆች መካከል ብዙ አለ አግባብ ልዩነት ይፈጥራል፡፡ ቁንጅናን
ለቀዉ በሎንግ በዟ ጣርያ ሥር ያለዉን ነጻነት የመረጡት፡፡
የታደሉት ምንም የግል ጥረት ሳይኖራቸዉ፣ ሳይለፉ እና እሴት ሳይጨምሩ
ሳቁ ረገብ ሲል ሴቶቹ አንድ በአንድ ሥማቸዉን አሰተዋወቁ፡፡ እሱ ግን የአንዷን ብቻ ተጠቃሚ ይሆናሉ፡፡ ሴት ከሆነች ከቤተሰቧ ጀምሮ ትኩረት ይሰጣታል፡፡ የተሻለ
ነበር፤ መስማትም መያዝም የፈለገዉ፡፡ “ታሲ” የለግላጋዋ ጠይም ኮረዳ መጠርያ ልብስ እና እንክብካቤ ታገኛለች፡፡ በሰፈሩ ሰዎችም ትደነቃለች፡፡ ያገኛት ሁሉ
ነዉ፡፡ “ታስኒ” ምን ማለት ነዉ ሲል መልሶ ጠየቃት፡፡ “ታስኒ ሳይሆን ታሲ ነዉ እየሳመ፣ እየተንከባከበ ያሳድጋታል፡፡ ለአቅመ ሄዋን ስትደርስ የጎረምሶችን እና
ያልኩህ” መለሰች ቆጣ እያለች፡፡ ሥሟ በትክክል ካልተጠራ ቅር ይላታል፡፡ የዕድሜ አቻዎቿን ትኩረት ታገኛለች፡፡ በዚህ ምክንያት ለራሷ የምትሰጠዉ ቦታ ከፍ
ያለ ይሆናል፡፡ በራስ መተማመኗ ይጨምራል፡፡ ለትዳር ስትደርስም ሀብት እና
“እሺ፡፡ ምን ማለት ነዉ?” ሞገስን የታደለ ያገባታል፡፡ እግረ መንገዷን በቁንጅናዋ ምክንያት ሀብታም ሆነች
ማለት ነዉ፡፡”
“የኔ፣ የግሌ፣ የብቻዬ እንደ ማለት ነዉ፡፡” አለች ከቁጣዋ እየበረደች፡፡
“በተቃራኒዉ በቁንጅና ስላልታደለች ልጅ ደግሞ አስብ፡፡ ወላጅ መቼም ልጁን
“አባትሽ ናቸዉ የሰየሙሽ?”
አይጠላም እና ሁሉም ልጅ እኩልም ባይሆን የወላጅ ትኩረት ማግኘቱ አይቀርም

- 45 - - 46 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ብለን መገመት እንችላለን፡፡ ጎረቤት ግን ከተሰበሰቡት ልጆች ቀልቡ የሳበዉን ብቻ ማብራርያዉን እና ምሬቱን በአጽንኦት ሲከታተሉ የቆዩት ሽማግሌዉ ሹፌር ግን
መርጦ ይስማል፡፡ ይንከባከባል፡፡ ፍቅሩን ይገልጽለታል፡፡ ልጅቷ ለአቅመ ሄዋን በተቃራኒዉ ያለዉን እድል ለማሳየት ሞከሩ፤
ስትደርስም ጎረምሶች ትኩረት ዉስጥ ለመግባት ለግላጋ ቁመት እና ሞንዳላ ዳሌ
ትልቅ ሚና ይጫወታሉ፡፡ ዉሃ አጣጪ ለማግኘትም እንዲሁ ተመሳሳይ መስፈርት “አሁን ያልከዉ የአበቦች ተምሳሌት ወደ ሰዉ ልጆች ሲታመጣ የሚገጥም አይደለም፡፡
ይፈለጋል፡፡ አንዳንድ ጊዜ የትዳር አጋር ማግኘትም ፈተና ይሆናል፡፡ በዚህ ምክንያት አባቶቻችን “ድስት ግጣሙን አያጣም!” ይላሉ፡፡ ይህ የአባቶቻችን አባባል ከእናንተ
የእናት ሆድ ዥጉርጉር ነዉና ታላቋ ፉንጋ ታናሹዋ ሸጋ ትሆንና ታናሹዋ ቀድማ ጥናት እና ምርምር የተሻለ እዉነት እንደሆነ በዙርያችሁ ያሉትን ባለ ትዳሮች
ልትጠየቅ ትችላለች፡፡ ወላጅም የታላቂቱን ሞራል ለመጠበቅ “ታለቋ ሳታገባ?” ዞርዞር ብላችሁ አስተዉሉ ይህ አባባል ምን ያህል የተፈተነ እዉነት እንደሆነ ግልጽ
በማለት የታናሽቱን እድል ጭምር ይዘጋል፡፡” በማለት ለብዙ ጊዜ በእግዜር አድሏዊ ይሆንላችኋል፡፡ “ለአፈ ግም፣ አፍጫ ድፍን ያዝለታል!” የሚለዉን አባባል
የዉበት እደላ ላይ ያስብ የነበረዉን አስተሳሰብ ካብራራ በኋላ፤ ከታለቁ መጽሀፍ ጨምራችሁ አስቡት፡፡ ከዚያም “ሸጋዎች ታደሉ፣ ፉንጋዎች ተጎዱ” ብለህ በአምላክ
ምሳሌ በመጥቀስ፤ ላይ መነሳትህን ታቆማለህ፡፡ ልጆቼ ተዉ! እግዚአብሄር አዋቂ ነዉ! ዉበት
እንደተመልካቹ ነዉ እንጂ የራሱ ህላዌ የለዉም፡፡ በተለይ በሰዎች ዘንድ የዉበት
“የመጽሐፍ ቅዱሱ ያዕቆብም እንደዚህ አይነት ነገር ገጥሞት እንደነበር ህላዌ የተመልካቹ ዓይን እንጂ ሰዉዬዉ ወይም ሴትዮዋ አይደለችም፡፡ ለዚህ ነዉ
ተመዝግቦልናል፡፡ ከሁለቱ የላባ ሴት ልጆች መሃል ታናሽቱ ራሄል መልኳ ያማረ እንግዲህ የአንዱ እንቁ ለሌላዉ ድንቁ ላትሆን የሚትችለዉ፡፡ ላንዱ ፉንጋ የተባለች
ነበርና ያዕቆብ ወደዳት፡፡ ስለሷም ሰባት ዓመት አባቷን በነጻ አገለገለ፡፡ ሰባቱ ዓመት ደግሞ ለሌላዉ ሸጋ ልትሆን ትችላለለች፡፡ የነዋይ ደበበን ዜማ አልሰማችሁምን?”
እንደተፈጸመ ሰርግ ተደገሰ፡፡ ያዕቆብም ሚስቱን ይዞ ገባ፡፡ በነጋታዉ ሲያይ ግን ብለዉ ከመኪናቸዉ ቴፕ እጅግ የሚወዱትን የነዋይ ደበበ ዜማ ፈልገዉ ከፈቱላቸዉ፡፡
የተሰጠችዉ እሱ የወደዳት ራሄል ሳትሆን ዓይነ ልሟ ሊያ ሆና አገኛት፡፡ በዚህም መኪናዋ የነዋይን ድምጽ አስተጋባች፤
ተናዶ ሀማቹን ላባን “ስለምን አታለልከኝ?” ሲል ጠየቀዉ፡፡ ላባ ግን “ታላቂቱ ሳታገባ
ታናሺቱ እንድታገባ የሀገራችን ወግ አይፈቅድም” በማለት ተከላከለ፡፡ ያዕቆብም ሁሉም የየራሱን ሳደንቅ እሰማለሁ፣
ታላቂቱን ሊያን ያለፍላጎቱ ቢያገባም፡፡ ለተጨማሪ ሰባት ዓመታት ለማገልገል
ሁሉም የየራሱን ሳደንቅ እሰማለሁ፡፡
ተስማምቶ ራሄልንም ጨምሮ አገባ፡፡ በድምሩ ለራሄል ሲል አስራ አራት ዓመት
ባርያ ሆነ፡፡ ይህ ነዉ አንግዲህ አድሏዊዉ የዉበት ዋጋ፡፡” ብሎ ከሰዉ ልጆችም የእኔም ለኔ እንቁ ናት እመካባታለሁ፣
አልፎ ዉበት በእጽዋትም ሳይቀር አድሎ እንደሚፈጥር ያስረዳ ገባ፡፡
እኮራባታለሁ፣ እመካባታሉ፡፡…
“ዉበት በእጽዋቱ ዘንድ እንኳ ምን ያህል ተጽዕኖ እንዳለዉ የአንደኛ ደረጃ ተማሪ
እያለን የባዮሎጂ ትምህርት ላይ ስለ አበቦች ተራክቦ የተማሪነዉን አስተዉል፡፡” ዜማዉ እንዳለቀ ሽማግሌዉ ሹፌር ቀጠሉ “ጠቢቡ ሰለሞንም እንዲህ ተቀኝቶ ነበር፡፡
በማለት ማብራራት ቀጠለ፤
እጅግ የሚያስደንቁኝ ሦስት ነገሮች አሉ፣
“አንዳንድ አበቦች የወንዴ ዘራቸዉ ከሴቴ ዘር የሚገናኙት እንደ ንብ እና ቢራቢሮ
የማላስተዉላቸዉም አራት ናቸዉ፡፡
ባሉ ትናንሽ ነፍሳት አማካኝነት ነዉ፡፡ አንድንዶቹ ደግሞ በንፋስ ይገናኛሉ፡፡ ደማቅ
እና ዉብ አበቦች እንደ ንብ ያሉ ነፍሳትን ሲስቡ ዓይነ ግብ ያልሆኑት ግን የንፋስን የንስር መንገድ በሰማይ፣
አጋጣሚ መጠበቅ ይኖርባቸዋል፡፡ እንደ አጋጣሚ ሆኖ ንፋሱ ካላገናኛቸዉ ሳይራቡ፣
ሳይረቡ፣ ራሳቸዉን ሳይተኩ ይደርቃሉ፡፡ ይሄ ምን አይነት አለመታደል ነዉ? እሺ የእባብ መንገድ በቋጥኝ፣
ቆንጆዎቹስ ይጠቀሙ፤ የፉንጋዎቹ መጎዳት ግን ፍታሃዊ አይደለም!” ሲል ምሬቱን
የመርከብ መንገድ በባህር፣
ገለጸ፡፡

- 47 - - 48 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

የሰዉም መንገድ ከሴት ልጅ ጋር ናቸዉ፡፡” በማለት የሰዉን ልጅ የዉበት መስማማታቸዉን ወዲያዉ ገለጹ፡፡ ስምምነቱ እንዳለቀ እኔ ይህችን ዓለም “ዋይ” ብዬ
ምርጫን ተቀላቀልኩ፡፡ የዲሮ አባት ሴት መሆኔን ሲያረጋግጡ የአባዬ እግር ሥር ወድቀዉ
እግሩን ሳሙት፡፡ አባዬም ክብራቸዉን ለመጠበቅ መልሶ እግራቸዉን ሳመ፡፡ በዚህም
አስቸጋሪነት ገልጾ ነበር፡፡” አሉ፡፡ ሥምምነታቸዉ የጸና ሆነ፡፡ እጣዬም ከዲሮ ጋር ሆነ!” ብላ ጥቂት ስለእጣ ፋንታ
ከእናቷ የሰማችዉን ነገር አሰላስላ ቀጠለች፡፡
ከዚህ በኋላ ሁለቱም የሹፌሩ ሀሳብ ገዢ መሆኑን ተገነዘቡ፡፡ ከኋላ የተቀመጡት
ኮረዶች በገቢናዉ ስለሚወራዉ ነገር ብዙም ትኩረት ሳይሰጡ ድምጻቸዉን ዝቅ “በባህላችን መሰረት “ዎሾ” የተባለ ህጻን በተወለደ በወሩ የሚከበር የልደት በዓል
አድርገዉ በራሳቸዉ ቋንቋ ያወሩ ነበር፡፡ አለ፡፡ የህጻኑ ሥም የሚወጣዉም በዚሁ እለት ነዉ፡፡ ጎረበት ዘመድ አዝማድ
ተሰብስቦ እየተበላ እየተጠጣ ይከበራል፡፡ በዕለቱ ብቻ የሚዘጋጁ ልዩ የምግብ ዓይነቶች
መምህር ዘርይሁን ወደኋላዉ ዞሮ “ታሲ” ሲል ተጣራ፡፡
አሉ፡፡ በተለይ “ቦሆ” የሚባል ከገብስ እና ወተት ጋር ሌላም ነገር ተቀላቅሎበት
“አቤት” በቅልጥፍና መለሰች፡፡ የሚዘጋጀዉ ድንቅ ምግብ ለዎሾ ብቻ የሚዘጋጅ ነዉ፡፡ የእኔም ልደት በዚህ መልኩ
ይከበር ነበር አሉ፡፡ በዚህ መሀል የዲሮ አባት በምልክት ጠርተዉት “እስኪ ለህጻኗ
“እናስ ታድያ ልጁ ምን ገዶት ነዉ ሥም ያወጣልሽ?” ደግሞ ጠየቃት፡፡ ሥም አዉጣለት” አሉት፡፡ በዚህ ሁኔታ ሥም የማዉጣት ስነ-ሥርኣቱ ተጀምሮ
ሁሉም ሰዉ ሥም አወጣልኝ፡፡ በመጨረሻ ግን “ታሲ” የሚለዉ ዲሮ ያወጣልኝ ሥም
“ልጁ እኮ እጮኛዬ ነዉ!” ስትል “አታዉቅም እንዴ?” በሚል ዘዬ መለሰችለት፡፡
እንዲሆነኝ ተወሰነ፡፡ ዲሮ አባቱ እና አባቴ የሚያወሩትን ባላወቀ ሙድ ይከታተል
መጀመርያ ላይ “እየቀለደች መሆን አለባት” ሲል አሰበ፡፡
ስለነበር ነዉ አሉ ይህንን ሥም ያወጣልኝ፡፡” ብላ ረጅሙን ታሪክ ስትተርክ ሁሉም
“ቅድም ጠጅ ቤት አጠገቡ የተቀመጥኩት ልጅ እኮ ነዉ፡፡” እቅጩን ገለጸችለት፡፡ በመደነቅ ሰሟት፡፡ አብረዋት የነበሩት ኮረዶች እንኳን ይህንን ታሪክ አያዉቁም ነበር፡፡
በጠጅ ቤቱ የነበረዉን ሁኔታ አስታወሰ፡፡ አስከትሏቸዉ እንደገባ የሆነ ጠይም ሸንቃጣ ታሪኳን በጉጉት ማዳመጣቸዉን ስታረጋግጥ ቀጠለችና፤
ወጣት አጠገብ ነዉ የተቀመጠችዉ፡፡ ከቤቱ እስኪወጡ ድረስም አፍ ለአፍ ገጥመዉ
“ከዚያን ጊዜ በኋላ እሱም አደገ፤ እኔም እያደኩ ሲሄድ ከተለያየ ቦታ የትዳር ጥያቄ
ሲያወሩ መቆየታቸዉን አስታወሰ፡፡ መጀመርያ አካባቢ የመልካቸዉን መመሳሰል
ቀረበልኝ፡፡ እሱም ጉዳዩን ያስታወሰዉ ከዚህ በኋላ ነበር፡፡ በመሆኑም አባቴ እና አባቱ
አይቶ ታላቅ ወንድሟ ይሆናል ብሎ ገምቶ ነበር፡፡ አሁን ግን ከእሷ ንግግር ጋር
ተነጋግረዉ ቀለበት እንድናስር አደረጉ፡፡ እሱ ትምህርቱን አቋርጦ ከፊል ነጋዴ ከፊል
ነገሩን ሲያስተያየዉ እጮኛዋ መሆኑን ለማመን ተገደደ፡፡ መራራ እና ጨካኝ
ገበሬ ሁኗል፡፡ እኔ ደግሞ ትንሽ ቀለም ስለሚገባኝ እየተማርኩ ነዉ፡፡ ዘንድሮ አስራ
እዉነት!
ሁለተኛ ክፍል እጨርሳለሁ፡፡ በዚህ ምክንያት ትንንሽ አለመግባባቶች እየተፈጠሩ
“እሺ ታድያ ገና ስትወለጂ ጀምሮ ነዉ እንዴ ያጨሽ? ወይንስ ገና አሁን ነዉ ሥም ነዉ፡፡ ጓደኞቹ መጥፎ መጥፎ ነገር ይመክሩታል፡፡ “ዩኒቨርሲቲ ገብታ የመንግስት
የወጣልሽ?” ስራ ከያዘች ትክድሃለች” ይሉታል፡፡ እኔ ግን እንደምወደዉ እነግረዋለሁ፡፡ እሱም
ከመጠን በላይ ይወደኛል፡፡ ቤታችን ቅድም ጠጅ ከጠጣንበት የ1፡30 የእግር መንገድ
“ነገሩ የሆነዉ እንደዚህ ነዉ” በማለት ታሪኩን አጫወተችላቸዉ፡፡ ላይ ነዉ፡፡ ከላቻ የሚባል መንደር ነዉ የምንኖረዉ፡፡ እሱ ግን ሁልጊዜም እዚህ ድረስ
አመጥቶ መኪና አሳፍሮኝ ነዉ የሚመለሰዉ፡፡ ስንቄንም ጭኖ የሚያመጣዉ እሱ
“አባቴ እና የእጮኛዬ አባት እጅግ የሚዋደዱ ጓደኛሞች ነበሩ፡፡ እኔ በ1992 ዓ.ም
ነዉ፡፡” ብላ የፍቅር ህይወቷን ተረከችላቸዉ፡፡
ስወለድ ጓደኛዬ ደግሞ የ 7 ዓመት ልጅ ነበር አሉ፡፡ ሥሙ ዲሮ ይባላል፡፡ አባትዬዉ
ጋሽ ኦጎ ይባላሉ፡፡ እናም እኔ ልወለድ እናቴ በምጥ ላይ እያለች አባቴ እና ጋሽ ኦጎ “ይሄ የተረገመ!” አለ መምህር ዘርይሁን በልቡ ልጁን እየሳለ፡፡
ቁማር ብጤ እየተጫወቱ ነበር አሉ፡፡ ዲሮን አስከትለዉ የመጡት ጋሽ ኦጎ በዚያ
አጣብቅኝ ሰዓት አባቴን እንዲህ ሲሉ ቃል አስገቡት፡፡ “አሁን የሚትወለድልህ ልጅ ወደ ማሻ ከተማ መግቢያዉ አበሎ በር በሚባል አካባቢ ሲደርሱ የተከራዩትን ቤት
ሴት ከሆነች የልጄ የዲሮ እጮኛ ትሆናለች፡፡” አባቴም እጅግ ይዋደዱ ስለነበር በምልክት እያሳዩ “እዚሁ ጋር ነዉ የምንወርደዉ፡፡” አሉ፡፡ ሽማግሌዉ ሹፌር

- 49 - - 50 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

እግራቸዉን “ፍርሲኦን” እና “ፍሬን” ላይ አሳረፉ፡፡ ሎንግ በዟ ትንሽ ተንደርድራ


ቆመች፡፡ ስንቃቸዉን ይዘዉ ወረዱ፡፡

መምህር ዘርይሁን ምንም እንኳን የሰማዉ ታሪክ ተስፋ አስቆራጭ መሆኑን


ቢገምትም፤ “ጓደኞቹ መጥፎ መጥፎ ነገር ይመክሩታል” ያለችዉን ነገር ትኩረት
ሰጥቶ ነበር የሰማዉ፡፡ “እዉነታቸዉን ነዉ፡፡ አሁን ይህች ልጅ ዲሮ ተብየዉን
አግብታ በገጠር እንሰት እየፋቀች፣ ከብት እያረባች ልትተዳደር? ይሄ ዘበት ነዉ፡፡”
ሲል በልቡ አሰበ፡፡

“በቀጣዩ ዓመት ዩኒቨርሲቲ ልትገባም አይደል? ዩኒቨርሲቲ ደግም የቀለም ዓይኗን


ብቻ ሳይሆን የፍቅር ዓይኗንም ይገልጥላታል፡፡” ሲል አሰበ፡፡ ለማንኛዉም ስልኳን
መዉሰድ አለበት፡፡ ሌሎቹ ወደየቤታቸዉ ስንቆቻቸዉን እየጎተቱ ሲሄዱ፤

“ታሲ” ሲል ተጣራ፡፡

“ለማንኛዉም ስልክ እንቀያየር፡፡ ምን አልባት ወደ እኛ ዩኒቨርሲቲም ልትገቢ


ይሆናል”

“አዎን፤ ልክ ነህ፡፡ አንዳንድ ነገር ትመክረኛለህ፡፡” ብላ ቁጥሯን ሰጠች፡፡

- 51 - - 52 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ከዚያም ህጉን እና ጉዳዩን አገናኝተዉ የተበዳዩን በደል ከልክ በላይ አጉልተዉ፤


የበዳዩን ክፋት ደገሞ ከልክ በላይ አጋነዉ ይጽፋሉ፡፡ የጻፉትን የክስ ወይም የመልስ
ምዕራፍ አራት ማመልከቻ ለቤቱ መልሰዉ ጮክ ብለዉ ያነቡታል፡፡ ይህንን እንደ የሥራቸዉ
ማስታወቅያ አድርገዉ ይቆጥሩታል፡፡ አጻጻፋቸዉ የግል ተበዳይን ራሱ፤
***
“ይሄን ያህል ተበድዬ ኖሯል ለካ!” እንዲል ያስገድዳል፡፡ ይሄ ሁሉ እዉቀት ታድያ
የዩኒቨርሲቲዉ ሰዎች በጋሆቺ ሆቴል መስተንግዶ ተዘጋጅቶላቸዋል፡፡ ይህ በጥንቱ በረጅም ጊዜ ልምድ ብቻ ሳይሆን ከጠጅ ቤቱ ታዳሚዎች ጋር በሚደረግ የሰላ ክርክር
የሸካ ንጉሳዊ መንግስት የቡሻሾ ሥርዌ መንግስት ተብሎ በሚነገረን0 ንጉስ አባት ጭምር የተገኘ ነበር፡፡
ሥም የተሰየመዉ ሆቴል ከማሻ ከተማ ወደ ጎሬ መዉጫ ላይ ዓይን በሚስብ ምቹ
ቦታ ላይ የተንጣለለ ሆቴል ነዉ፡፡ ከተማዋን ከተማ ካስመሰሉት ጥቂት የንግድ ቤቶች ልክ የአንድ የዕለቱ ባለጉዳይ የክስ መልስ ሲነበብ ሁለት እንግዶች ወደ ቤቱ ጎራ
አንዱ ሲሆን በከተማዉ ደረጃ የተሻለ የሚባል መስተንግዶ እና በዛ ያሉ የአልጋ ማለታቸዉን እያስተዋሉ ንባባቸዉን ቀጠሉ…
ክፍሎችም ያሉት ነዉ፡፡ በዚሁ ሆቴል ሁሉም እንደፍላጎቱ ተስተናገደ፡፡
…የተከሰስኩበት ይዞታ፤ አባቴ ከአያቴ ወርሶ ለእኔ ያወረሰኝ ሲሆን
የማሻ ሰዉ መስተንግዶ ይችልበታል፡፡ ከቀዩ፣ ከጮማዉ፣ ከወጡም፣ ከቁርጡ፣ ከጃኒሆይ ዘመን ጀምሮ፣ በወታደራዊዉ ደርግም ሆነ በኢህአደግ መንግስት
ከዓይቡ፣ ከጠጁ፣ ከቢራዉ፣ ከወይኑ ሁሉም እንደፍላጎቱ እንዲበላ እና እንዲጠጣ በእጄ የቆየ ነዉ፡፡ በቀኝም ሆነ በግራ በኩል በታወቁ ሁለት ትላልቅ ወንዞች
ቀረበለት፡፡ በአካባቢዉ መስተዳድር ግብዣ ማብዛት እና የመሰረተ ልማት እጥረት የተዋሰነ ህጋዊ ይዞታዬ ሲሆን በህጋዊ መንገድ ይዤ፣ በሥሜ ለመንግስት
ምክንያት የተማረሩ አንዳንድ ወጣቶች፤ “ሌላዉ ጋ የመሰረት ድንጋይ ሲጣል እኛ ጋ እየገበርኩ ስያስተዳድር የኖርኩበት መሬት መሆኑን ሁሉም ያዉቀዋል…
ግን በሬ ብቻ ነዉ የሚጣለዉ” እያሉ ያሾፋሉ፡፡ መስተንግዶዉ እንዳበቃ መምህር
ዘርይሁን አንዱን ጓደኛዉን ጠርቶ ወደ ቶራቦራ ጠጅ ቤት አመራ፡፡
ንባባቸዉን ገታ አድርገዉ አዲስ የገቡ እንግዶችን አዩዋቸዉ፡፡ ጸጉረ-ለዉጥ
ቶራቦራ በከተማዉ ታዋቂ ጠጅ ቤት ሲሆን ስያሜዉን ያገኘዉም በኦሳማ ቢን ላዴን
መሆናቸዉን ልብ ብለዋል፡፡ በዓይናቸዉ ቦታ ይዘዉ መቀመጣቸዉን ካረጋገጡ በኋላ
እና አሜርካን ፍጥጫ ወቅት እንደሆነ ይነገራል፡፡ ቢን ላዴን ከአሜረካ የጦር
ንባባቸዉን ቀጠሉ፡፡
አዉሮፕላኖች ጥቃት ለመሸሸግ የመረጠዉ “ጥቁር ዋሻ” እየተባለ የሚጠራዉን
የቶራቦራ ተራራን ነበር፡፡ አንዳንድ ጠጪዎች ከቢሯቸዉ ሁላ እየጠፉ በዚሁ ጠጅ …አባቴ ያወረሰኝ ይዞታ እጅግ ሰፊ በመሆኑ ከእኔ አቅም በላይ የሆነዉን
ቤት ይሸሸጉበት ስለነበር፤ በኋላ ላይ ጠጅ ቤቱ ራሱ ቶራቦራ ተባለ፡፡ ክፍል ጾም አዳሪ እንዳይሆን ብዬ በእኩሌታ እንዲያርሱ ከሰሜን የመጣ
ከደቡብ የመጣ፣ ቆለኛ ደገኛ ሳሊል የማልማት አቅም ላለዉ ሁሉ
የጠጅ ቤቱ ባለቤት ከጠጅ ንግዱ በተጨማሪ ራፖር ጸሐፊ ናቸዉ፡፡ መግቢያዉ
ሰጠኋቸዉ፡፡
አካባቢ የሆነ ችሎት የሚመስል ወንበር እና ጠረጴዛ ይታያል፡፡ ከወንበሩ ፊት ለፊት
ካለዉ ጠረጴዛ ላይ ወረቀት እና ካርቦን ሁሌም ለደንበኛ ዝግጁ ሆኖ ይቀመጣል፡፡ አሁን ጊዜዉ የጎበዝ አለቆች ሆነና ዉለታዬን ከምንም ሳይቆጥር ነፍጥ የያዘ
ራፖር ጸሐፊዉ ባለጉዳይ ሲመጣ ወንበሩ ላይ ይቀመጡና ከባለጉዳዩ ጋር ሁሉ ልቀቅ ቢለኝ፤ “ማንም አልሰጠኝም፤ ለማንም ለመስጠትም አልችልም፡፡
ይመካከራሉ፡፡ አንዳንድ ጊዜም ከመላዉ ጠጪ ጋር ትችት ይደረጋል፡፡ ሁሉም የተፈጠርኩበት እንጂ የተሰጠኝ አይደለም፡፡ ከአባቴ የወረስኩትን ለልጄ
ከልምዱ ተነስቶ በጉዳዩ ላይ ሀሳብ ይሰነዝራል፡፡ ሁሉንም ከሰሙ በኋላ የፍትሐብሄር ከማዉረስ ዉጪ የአባቶቼን ርስት ለማንም አሳልፌ አልሰጥም! ሆኖም
ህጉን አገላብጠዉ የተወሰኑ አንቀጾችን ያነባሉ፡፡ የቤቱም ሰዉ የእግዚአብሄር ቃል አብሬን ሠርተን እንደየመብታችን መጠቀም እንችላለን” በማለቴ ብዙ
እንደሚነበብ ሁሉ ጸጥ ብለዉ በመደመም ያደምጣሉ፡፡ ትምህርት ይወስዳሉ፡፡ እንግልት ደረሰብኝ፡፡ እኔ ግን በአምላክ ቸርነት እና በመንግስት ድጋፍ
ስንቱን ፈተና ተቋቁሜ ለዚህ በቃሁ፡፡ መቼም የቀረበብኝ ክስ አዲስ
- 53 - - 54 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

አይደለምና አሁን ቆዳዬ ወፍሯል፡፡ የአሁኑ እንግልት ግን እጅግ ከብዶኛልና የሚያዉቁትን ሁሉ ሲተርኩ አመሹ፡፡ አንዳንድ ቦታ የረሱትን ደግሞ በሸኪ ኖኖ
የተከበረዉ ችሎት ይህንኑ ተረድቶ ጉዳዬን በቀና ልቦና እንዲያይልኝ ሲል ቋንቋ ለቤቱ ጥያቄ ያቀርባሉ፡፡ የተወሰኑ ሰዎች ምላሽ ከሰሙ በኋላ አደራጅተዉ
በታላቅ ትህትና እጠይቃለሁ፡፡…እያሉ የክስ መልስ ንባባቸዉን ቀጠሉ፡፡ ትረካቸዉን ይቀጥላሉ፡፡ በዚህ ዓይነት ብዙ ታሪክ አወሩ፡፡ መምህሩ በሞባይል ስልኩ
እየቀዳ ይሰማቸዋል፡፡ ሳይነግራቸዉ እየቀዳ እንደ ሆነ ሲያዩ፤
ራፖር ጸሐፊዉ ንቁና በመካከለኛዉ ዕድሜ ላይ የሚገኙ ጎልማሳ ሲሆኑ ህግ ብቻ
ሳይሆን ታሪክ እና ጨዋታ አዋቂም ናቸዉ፡፡ ጠጅ አሳላፊዋን ጠርተዉ እንግዶቹን “አሃ! ሳታስፈቅደኝ እንዴት ድምጼን ትቀዳለህ?” በማለት ተናደዱበት፡፡
እንድትታዘዝ ካዘዙ በኋላ ወደ እንግዶቹ ዞረዉ “ተጫወቱ” አሉና የእነሱን ምላሽ
ሳይጠብቁ፤ ወደ ዕለቱ ባለጉዳይ ተመልሰዉ፤ “አይ ጋሼ ታሪኩ ስለመሰጠኝ ከማቋርጦት ብዬ ነዉ፡፡” በማለት በፍርሃት ተሞልቶ
መለሰላቸዉ፡፡
“ቅሬታ አለህ?” በማለት ጠየቁት፡፡
“ይሄ ወንጀል ነዉ! ምንም ቢሆን ማስፈቀድ ነበረብህ! ወስደህ ምን እንደምታደርግበት
“አይ… ጌታዬ ከጠበኩት በላይ አድርገዉ ነዉ የጻፉልኝ፡፡ በቃ ነገ አስገባዋለሁ፡፡” ብሎ ምን አዉቃለሁ? ያለኝ ሀብት እኮ ይህ ታሪክ ብቻ ነዉ፡፡ ግን ማን ነዉ የላካችሁ?
የጠጣበትን ሂሳብ እና የራፖር አገልግሎቱን 300 ብር ከፍሎ ዶሴዉን ይዞ ወጣ፡፡ መንግስት እንዳይሆን? አይ… መንግስት! አሁን ጠጅ ቤት ምን ይወራል ብለዉ
እሳቸዉ ግን እንግዶቹ አጠገብ ቁጭ ብለዉ የራሳቸዉን ጠጅ ቀድተዉ እየጠጡ ላኳችሁ?” በማለት የበለጠ በገኑበት፡፡
መጫወት ቀጠሉ፡፡
“አይ… በቃ ቅር ካሎት አጠፋለሁ፡፡ እኛ ማንም አልላከንም፡፡ በራሳችን ፍላጎት ታሪክ
መምህር ዘርይሁን ሰዉ አግኝቶ ለማዉራት እና ባህላዊ ወጎችን ለመሸመት እንጂ ልንሰማ፣ አብረን ልናወጋችሁ ብቻ ነዉ የመጣነዉ፡፡” እያለ የቀዳዉን ድምጽ ከስልኩ
ብዙ የመጠጥ ፍላጎት አልነበረዉም፡፡ ጋቲሞ ላይ የጠጣዉም ትንሽ ሞቅታ ለማጥፋት ሲነካካ አይተዉት፤
ፈጥሮለታል፡፡
“ተዉ ባክህ ለጨዋታ ነዉ፡፡ ደግሞ ሰላይ ሆናችሁ፣ ካድሬ ከእኛ ምን ትሰማላችሁ?
የቶራቦራዉ ባለቤት ከየት እንደመጡ ጠየቋቸዉ፡፡ አመጣጠቸዉን እና ስራቸዉን ሚስጢራችንን እንደሆን እንዲህ በቀላሉ አንለቅ፡፡ አሁን የማጫዉትህ ግን ታሪክ
አስረድተዉ መጫወት ጀመሩ፡፡ ነዉ፡፡ ታሪክ ያለፈ ድርጊት ነዉ፡፡ የማንቀይረዉ፣ የማንሰርዘዉ ትዉስታ ነዉ፡፡
ልጆቻችን ይማሩበት ዘንድ ከቻልክ የምነግርህን ወስደህ ጻፍበት፡፡ ልጆቻችን እየሰሙን
ቀስ በቀስ ቤቱ በጠጪዎች ተሞልቷል፡፡ የማሻ ከተማ ነዋሪ በተለይ የመንግስት አይደሉም፡፡ ለዚህ ነዉ መሰለኝ የሰዉ ልጅ ላከልን፡፡” ብለዉ ነገሩን አበረዱት፡፡
ሠራተኛዉ ከሥራ መልስ ቶራቦራን የመጎብኘት ልማድ አለዉ፡፡ ጠጅ በከተማዋ
ብርዱን ለመካለከል እንደ ትልቅ መፍትሄ ይቆጠራል፡፡ ጠጁ ከንጹህ ማር የሚዘጋጅ ሁሉ ነገራቸዉን እና አስተሳሰባቸዉን ሲያይ “የሚገርሙ ተዋናይ ናቸዉ፡፡” በማለት
ሲሆን ከብርዝ እስከ “ብታ-ብቶ” በተለያየ የአልኮል መጠን ይዘጋጃል፡፡ ብርዝ ጌሾ በልቡ ተደነቀ፡፡ ስለ ታሪክ ያላቸዉን አመለካከትም አደነቀ፡፡
ያልገባበት የዉሃ እና ማር ዉህድ ብቻ ሲሆን ጠጅ በሀገሩ ቋንቋ ብቶ ደግሞ ከማር፣
ከጌሾ እና ከዉሃ ይዘጋጃል፡፡ ከፍ ያለ የአልኮል መጠን ያለዉ እና በአካባቢዉ ቋንቋ “ታሪክ የማንቀይረዉ፣ የማንሰርዘዉ ያለፈ ትዉስታ ነዉ፡፡ ልጆቻችን ይማሩበት ዘንድ
ብታብቶ የሚባለዉ ደግሞ ከጠጅ የሚለየዉ ለመብሰል በሚወስደዉ ጊዜ እና ከቻልክ ጻፈዉ!” ያሉትን እያሰበ ከወቅቱ የታሪክ እሰጥ አገባ ጋር አስተያየዉ፡፡
በአሰራሩም ረቂቅነት ነዉ፡፡ “ብታብቶ” ለተለየ ፕሮግራም በልዩ ሁኔታ የሚዘጋጅ
ምንም እንኳ እርሱ ብዙ ለመስማት እንጂ ለማዉራት ፍላጎት ባይኖረዉም ሰሚ ብቻ
እንጂ ዝም ተብሎ ገበያ ላይ ተገዝቶ የሚጠጣ ዓይነት አይደለም፡፡
ከሆነ ሰዉዬዉ ትረካቸዉን እንዳይገቱ በማሰብ አንዳንድ ወቅታዊ ሁኔታዎችን እያነሳ
መምህር ዘርይሁን እና የቤቱ ባለቤት እጅግ ተግባብተዋል፡፡ ሰዉዬዉ በቀላሉ ያጫዉታቸዉ ገባ፡፡ “ከሰዉ ሊቀበል የወደደ ያለዉን መስጠት አለበት” የሚለዉ
የሚግባቡ ዓይነት ሰዉ ሆኖ አግኝቷቸዋል፡፡ የመምህሩን ዓላማ ሲሰሙ የብሄረሰቡን መርህ ለንግግርም ይሆናል፡፡
ታሪክ እና ወግ ለመስማት የሚወድ ሰዉ በማግኘታቸዉ እጅግ ተደሰቱ፡፡
- 55 - - 56 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

“አሁን አሁን ታሪክ ከመማርያነት አልፎ የጠብ መነሻ እየሆነ መጥቷል፡፡ “ታሪካችን መች ትንፋሹ እንደሚያቆም አይታወቅም፡፡ ትንፋሹ ያቆመች እለት ከሰዉ ወገን
ተዘረፈ…” ከሚሉት እስከ “በታሪክ በእነ እንትና ተበድለናል!” በሚሉ ወገኖች የበቀል የነበረ ክቡር አካል ከመቅጽበት ከአፈር ወገን ይሆናል! ሰዉ ከንቱ ነዉ!
መልስ ምት ብዙዎች ህይወታቸዉን ገብረዋል፡፡ ሌሎች ደግሞ ታሪክ ጸሐፊዎች
“ለራሳቸዉ ብሄር አድልተዉ የጻፉት ነዉ” በማለት የታሪክ ማስተካከያ እየጻፉ በአፍርካ አብዛኞቹ ታሪኮች በታላላቆች አእምሮ ያሉ ናቸዉ፡፡ በአንድ ወቅት
ይገኛሉ፡፡ ይህም በራሱ ሌላ ግጭት ይፈጥራል፡፡ ሀገር ያተራምሳል፡፡ ምንም ቢሆን አዉሮጳዊያን የታሪክ ምሁራን አፈ-ታሪክ ታሪክ አይደለም ብለዉ አፍርካዊያንን ታሪክ
ምን በወቅቱ የነበረ ሰዉ ወይም በቅርብ ርቀት የነበረ ሰዉ የጻፈዉን ታሪክ ለማረም አልቦ አድርገዉት ነበር፡፡ በኋላ ላይ ግን አፈ-ታሪኮችም ቢሆኑ ስልታዊ በሆነ መልኩ
እጅግ አድካሚ ከመሆኑም በላይ ታሪክን አርማለሁ የሚለዉ ሰዉ ሀቀኝነት በምን ተሰብስበዉ ከተጻፉ ታሪክ ሊሆኑ ይችላሉ የሚለዉ አስተሳሰብ ተፈጠረ፡፡ በዚህም
ይመዘናል የሚለዉን ጥያቄ መመለስ ቀላል ተግባር አይደለም፡፡” የአስተሳሰብ ለዉጥ ምክንያት ብዙ የአዉራጳ የታሪክ ተመራማሪዎች ወደ አፍርካ
ጎረፉ፡፡ የአያሌ ህዝቦችን አፈ-ታሪክ ሰብስበዉ በጽሑፍ አሰፈሩልን፡፡ እኛ ግን እስካሁን
“የሆነ ሆኖ እርሶም እንዳሉት ታሪክ ያለፈ ድርጊት ነዉ፡፡ አሁን የምንሰራዉም ሁሉ ተኝተናል፡፡ አሁንም ቢሆን ከአባቶቻችን ሰምተን ከምንጽፍ ይልቅ ከአባቶቻችን
ነገ ታሪክ ይሆናል፡፡ ለልጆቻችን ትምህርት ይሆናል፡፡ የእኛ ትዉልድ ግን የራሱን ፈረንጆች ሰምተዉ የጻፉትን እናምናለን፡፡ አንዳንድ ሀሳቦችን ፈረንጆቹ የራሳቸዉን
ታሪክ ከመሥራት ይልቅ ባለፈዉ ታሪክ ምክንያት ስንነታረክ እናሳልፋለን፡፡ ትርጉም ሰተዉ ጽፈዋል፡፡ ያንን የተዛባ ትርጉም ይዘን ከአባቶቻችን ጋር ክርክር
የምንገነባቸዉ ህንጻዎች አይደለም ለታሪክ ሊቀመጡ የእኛኑን ትዉልድ ሊያገለግሉ እንገጥማለን፡፡
የሚችሉበት ዕድል እየጠበበ ነዉ፡፡ በዚህ ከቀጠልን አሻራዉ የጠፋ ትዉልድ
እንዳንሆን ያሰጋኛል፡፡ ከዚህ የባሰዉ ደግሞ በመጥፎ ትዉስታ መታወስ ነዉ፡፡ በእርስ አሁንም ድረስ በአፍሪካ የብዙ ህዝቦች ታሪክ ገና አልተጻፈም፡፡ የእሳት ዳር ወጎችም
በርስ ግጭት፣ ባለመግባባት፣ በሌብነት የሚታወቅ ትዉልድ አባል መሆን እንዴት በተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማዎች እየተተኩ ናቸዉ፡፡ ድራማዎቹ ልጆቻችንን የሌላ
ያሳፍራል፡፡ ህንጻ ከነነፍሱ የሚሰርቅ ትዉልድ፡፡ ድፍን የኢትዮጵያ ህዝብ ያዋጣዉን ሀገር ዜጋ አድርገዉ ይስላሉ፡፡ በቴሌቭዥን መስኮታቸዉ የሚያዩት እና ከቤታቸዉ
የልማት ገንዘብ ወደ ራስ ኪስ የሚከት ትዉልድ አባል መሆን እንዴት ያሳዝናል? መስኮት ዉጪ የሚያዩት ነገር ሊታረቅላቸዉ አልቻለም፡፡ ከአባት ወደ ልጅ
ከህዝቡ ኪስ ሰብስቦ ከመብላት ባለፈ ቀጣዩ ትዉልድ ሊከፍለዉ ከማይችልበት የዕዳ የሚተላለፈዉ እዉነት ነዉ፡፡ የህይወት ጭማቂ ነዉ፡፡ በተከታታይ ድራማ
ማጥ ዉስጥ ከቶ ማለፍ እንዴት ለህሊና የሚቀፍ ተግባር ነዉ? ሌሎች ለራሳቸዉ የሚተላለፈዉ ግን ፈጠራ ነዉ፡፡ ለዚህም ነዉ “በአፍርካ አንድ አዛዉንት ሲሞት
የሚበቃዉን አምርተዉ የልጆቻቸዉን ኑሮ ለማደላደል በሚደክሙበት ጊዜ እኛ ግን አንድ ትልቅ ቤተ-መጻህፍት እንደተቃጠለ ይቆጠራል” የሚባለዉ፡፡ ይህንንም
ልጆቻችን ይከፍሉት ዘንድ እንበደራለን፡፡” የሚነግሩን ቀድመዉን የተረዱት ፈረንጆች እንጂ እኛ ገና የታላላቆች እዉቀት
ጥቅሙ አልገባንም፡፡ እዉቀት ከአባት ወደ ልጅ ስለሚተላለፍበት መስመርም
“ልጆቻችን የተበደርነዉን መክፈል ይኖርባቸዋል፡፡ የቋጠርነዉ ቅም በቀል አልተጨነቅንም፡፡ “በቃል ያለ ይረሳል፤ በጽሑፍ ያለ ግን ይታወሳል፡፡” የምትል
ይፈትናቸዋል፡፡ ያራቆትነዉ ሥነ ምህዳር ተጽዕኖ ሥር ይወድቃሉ፡፡ ካፈራናቸዉ የአባቶች ወግ ትልቅ መልዕክት አላት፡፡ ስለዚህ ጠቃሚ መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት
ጠላቶች ጋር ይዋጋሉ፡፡ ይሄ ሁሉ ሃላፊነት ይዘዉ ያለፍቃዳቸዉ ወደዚህች ምድር በጽሑፍ ማስቀመጥ ለነገ የሚባል አይደለም፡፡ በጽሑፍ ያለ ነገር ከትዉልድ ትዉልድ
ይመጣሉ፡፡” እያለ በልዩ ስሜት በትዉልዱ ላይ የተደቀነዉን አደጋ አብራራላቸዉ፡፡ ይተላለፋል፡፡ ብዙ ዘመናት ይኖራል፡፡ መታወሻ አሻራ ነዉ፡፡

እንዲህ እየተወያዩ ከምሽቱ 4፡00 ሲሆን ከራፖር ጸሐፊዉ ጋር ስልክ ከተቀያየሩ ይህንን ሁሉ ካገናዘበ በኋላ የራፖር ጸሐፊዉን አደራ እንዳይበላ ፈርቶ ምንም ጊዜ
በኋላ ተሰነባብተዉ ጋሆቺ ሆቴል ወደተያዘላቸዉ አልጋ ክፍል ከጓደኛዉ ጋር ሳይወስድ ታሪኩን በማሰታወሻዉ ላይ ለማስፈር እና ወደፊት በጥናቱ ላይ ለማካተት
አመሩ፡፡ አልጋ ክፍሉ እንደ ገባ፤ “ከቻልክ ይህን ታሪክ ወስደህ ጻፈዉ!” ያሉት ቃል ወሰነ፡፡ ድካሙንም ሆነ ስካሩን ተቋቁሞ በተንቀሳቃሽ ስልኩ የቀዳዉን ትርክት
አቃጨለበት፡፡ በተንቀሳቃሽ ስልኩ የቀዳዉን ድምጽ አደመጠ፡፡ ኩልል ብሎ ይሰማል፡፡ “ከአጋሮ እስከ አንድራቻ” የሚል ርዕስ ሰቶ ማስፈር ጀመረ፡፡
የሆነ ሆኖ በኤልክትሮኒክስ እና በሰዉ ልጅ አእምሮ ዉስጥ ያለ መረጃ
የሚተማመኑበት አይደለም፡፡ የሚጠፋበት ጊዜ አይታወቅምና፡፡ ስልክ ድንገት ወድቆ
ሊሰበር፣ ሊጠፋ አሊያም ሊበላሽ ይችላል፡፡ ሰዉም እንዲሁ ተሰባሪ ፍጥረት ነዉ፡፡
- 57 - - 58 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

*** ቦታ ተዛወረ፡፡ ሰለ-ኖኖ አካባቢ በነበረ ጊዜም በተለይ ከአካባቢዉ ኦሮሞ


ጎሳዎች ጋር ተደጋጋሚ ጦርነቶች ነበሩ፡፡
ከአጋሮ እስከ አንድራቻ
በታቶ በዲ ጋዎች ዘመን ግን ኦሮሞዎች የበላይነት አገኙ፡፡ ምክንያቱ ደግሞ
ጥንታዊዉ የሸካ ንጉሳዊ አስተዳደር የመጀመርያዉ ሥርወ-መንግስት የባቶ በዋናነት የበዲ ጋዎች በህዝቡ መጠላት እንደሆነ ይነገራል፡፡ ንጉሱ ህዝቡን
ሥርወ-መንግስት እንደነበር ይታመናል፡፡ ከጊዜዉ ርቀት የተነሳ ይመስላል በጣም ያስቸግሩ ነበር ይባላል፡፡ የገቢ መሰብሰብያ መንገዳቸዉም ህዝቡን
ስለዚህ ሥርወ- መንግስት አሁን በታላላቆች ዘንድ የሚታወስ ብዙም ነገር በጣም ያስጨንቅ ነበር፡፡ ከአስመራሪዉ የገቢ መሰብሰቢያ መንገዳቸዉ አንዱ
የለም፡፡ አንዲት አፈ- ታሪክ ግን በህዝቡ ዘንድ ተደጋግማ ትነገራለች፡፡ ይህ ነበር፡፡ ልጃቸዉን በምሽት ሰዉ ቤት ይልካሉ፡፡ የንጉሱ ልጅ በምሽት
በጥንቱ ጊዜ የሸካ ንጉስ በሀገሩ ቋንቋ ታቶ ከህዝቡ ለሚቀርቡለት መምጣቷን ያየ ገበሬም ጠቦት አርዶ አብልቶ በክብር ያሳድራታል፡፡ ንጉሱ
ማናቸዉም ፍልስፍናዊ ጥያቄዎች ምላሽ መስጠት ይጠበቅበት ነበር፡፡ ግን፤
ለጥያቄዎቹ የሚሰጣቸዉ ጥበባዊ ምላሾችም የንግስናዉን ግርማ
የሚጨምሩለት እንደሆነ ይታመናል፡፡ “እንዴት ብትደፍር ነዉ ልጄን ያሳደርከዉ?” ብለዉ ካሳ ይጥሉበታል፡፡ ሌላ
ጊዜ ደግሞ በምሸት የመጣችዉን የንጉስ ልጅ ወደ ንጉሱ ቤት መልሰዉ
ከዕለታት በአንዱ ቀን ንጉሱ በዙፋናቸዉ ተቀምጦ ሳሉ አንዱ ፈላስፋ ቢሸኟት “እንዴት በአዉሬ ትበላ ዘንድ ልጄን በምሽት ትሸኛለህ?” ቢለዉ ካሳ
ከፊታቸዉ ቀርቦ፤ ይጥላሉ፡፡ በዚህና በሌላዉም ህዝቡን አስመረሩት፡፡ በዚህ የተማረረዉ
ባለቅኔም፤
“ንጉስ ሆይ ከእህል እና ከሰዉ ቀድሞ የተፈጠረዉ የትኛዉ ነበር?” ሲል
ጠየቃቸዉ ይባላል፡፡ ንጉሱም ትንሽ አሰቡና፤ “ታተኖ ናዔን ቄጀ ባሎ፤ ቄጆ ቃየኖ ባሎ” በማለት ተቀኘ ይባላል፡፡ “የንጉስን
ልጅ ብታሳድርም መቶ፤ ባታሳድርም መቶ ነዉ ቅጣቱ” እንደ ማለት ነዉ፡፡
“እህል ነዉ ብል፤ ማን ዘርቶት በቀለ? ሊለኝ፤ ሰዉ ካልኩት ደግሞ ምን
በልቶ ሰነበተ? ሊለኝ ነዉ፡፡” ብለዉ አሰቡ፡፡ ከዚያም ትንሽ አሰላስለዉ በኋላ ላይ ግን ከጦር መሪያቸዉ ወላሻ ማሪዎች ወይንም ማሪ ጋር ጭምር
ምላሹን በቀጥታ ከመስጠት ይልቅ በእርግማን መለሱለት፡፡ ተጋጩ፡፡ ወላሻ ማሪ ከኦሮሞች ጋር ተዋግተዉ አሸነፉ፡፡ የጎሳ
መሪያቸዉንም ገድለዉ ወርቅ እና የብር አምባሩን ማርከዉ አመጡ፡፡
“ዘርህ በምድር ላይ አይብዛ!” ቢለዉ ይህንን አስቸጋሪ ጥያቄ ሰዉ ፊት
ንጉሱም ዘንድ ቀርበዉ እጅ ከነሱ በኋላ፤
የጠየቃቸዉን ፈላስፋ ረገሙት፡፡ እንዲያም ሆነ፡፡ ከዚያም ጊዜ ጀምሮ “ለምን
እንዲህ እና እንዲያ ሆነ” የሚሉ ሁሉ የሚኮነኑበት አካባቢ ሆነ፡፡ “ወርቁን ይዉሰዱ፣ ብሩን ግን ይስጡኝ” ብለዉ በክብር ሰጧቸዉ፡፡ ንጉሱ
ተልመጥማጭ የሚሾምበት፤ ጠያቂ የሚሻርበት፣ የሚታሰርበት፣ ግን ሁለቱንም ወሰዱ፡፡ ይባስ ብለዉ ደግሞ ልጃቸዉን ለኦሮሞ ወንድ ድረዉ
የሚሰደድበት አካባቢ ሆነ፡፡ ወርቅ እና ብሩን በስጦታ መልክ ሰጧት፡፡ በዚህም ወላሻ ማሪ እጅግ
ተናደዱ፡፡ ለግዛቱም ላለመዋጋት ወሰኑ…
ከባቶ ሥርወ-መንግስት በኋላ የቡሻሾ ሥርወ-መንግስት ተተካ፡፡ ጊዜዉም
16ኛዉ ክፍለ ዘመን አካባቢ እንደ ሆነ ይገመታል፡፡ የመጀመርያዉ ንጉስም በተንቀሳቃሽ ስልኩ የራፖር ጸሐፊዉን ትረካ እየሰማ፤ ሲፈጥን እያቆመ፣ ሲጨርስ
የጋሆቺ ልጅ እንደሆነ ይታመናል፡፡ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ በሁሉም አቅጣጫ እያስቀጠለ በቻለዉ ፍጥነት ማስታወሻዉ ላይ እየቸከቸከ ሳለ ተንቀሳቃሽ ስልኩ
ጦርነቶች ነበሩ፡፡ የንጉሱ መቀመጫም ብዙ ጊዜ ተቀያይሯል፡፡ ትረካዉን በድንገት አቋርጦ የሙዚቃ ድምጽ አሰማ፡፡
የመጀመርያዉ መቀመጫ የአሁኑ አጋሮ ከተማ አካባብ እንደሆነ
ይታመናል፡፡ ከዚያም በብዙ የጦርነት ጫና ሰለ-ኖኖ አካባቢ ጋባር ወደሚባል “አድርገህልኛልና ለዘላለም አመሰግንሀለሁ፡፡” የሚል ቆየት ያለ የዘማሪ ታደሰ እሸቴ
ዝማሬን የስልክ ጥሪዉ ካደረገ ዓመታት አልፈዋል፡፡ ሁሌም የሚጽናናበት ዜማ
- 59 - - 60 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ነበር፡፡ ዝማሬዉን ትንሽ አጣጥሞ የስልኩን መስኮት አየዉ፡፡ 091783… ፡፡ የራፖር ክፍት እንዳደረ አስተዋልኩ፡፡ እናም እልሀለሁ፤ ነገን ተስፋ ባታደርግ በርህን እንኳ
ጸሐፊዉ ቁጥር ነበር፡፡ እጅግ ደስ አለዉ፡፡ በፍጥነት አንስቶ በግራ ጆሮዉ ላይ ከደቀነ ከዉስጥ ቆልፈህ መተኛት አትችልም፡፡ ስለዚህ ነገ ኖረም አልኖረ አንተ ግን ተስፋ
በኋላ፤ አድርግ ነዉ የምልህ፡፡”

“አቤት ወዳጄ! ደህና ኖት?” አለ፡፡ በታላቅ ትህትና፡፡ “የሚገርም ታሪክ ነዉ የነገሩኝ፡፡ በቃ እንዳሉኝ አደርጋለሁ፡፡ ደህና ይደሩ፡፡ ከቻልኩ
ነገ እንገናኛለን፡፡”
“ደህና ነኝ ልጄ፡፡ በሰላም መድረሳችሁን ላረጋግጥ ብዬ ነዉ፡፡”
“እሺ ደህና እደር ልጄ፡፡ የነገ ሰዉ ይበለን፡፡”
“በሰላም ደርሰናል፡፡ እንደዉም የነገሩኝን ታሪክ ማስታወሻዬ ላይ ቁጭ ብዬ
እያሰፈርኩ ነበር የደወሉልኝ፡፡” ስልኩን ከዘጋ በኋላ ማስታወሻዉ ላይ አፈጠጠ፡፡ ዓይኖቹን እያሻሸ የጻፈዉን ክፍል
ለማንበብ ሞከረ፡፡
“ደግ አደረክ፡፡ ግን አልደከመህም? ነገስ ይደርስ የለም?”
“ዛሬን ሳይሰሩ ነገን መጠበቅ እንጂ፤ ነገ ላይመጣ ይችላል ብሎ ሳይተኙ ማደር ተገቢ
“አይ ወዳጄ፣ ነገን ማን አይቶት ያዉቃል ብለዉ ነዉ? ደግሞም ነገ የራሱ የሆነ በቂ አይደለም፡፡” ሲል አሰበ፡፡ በሌላ አቅጣጫ ደግሞ “ያልቋጨሁት ይቆጨኛል፡፡”
ግብር ይዞ ነዉ የሚመጣዉ፡፡” የምትለዉ የሎሬት ጸጋዬ ገብረመድህን አባባል ትዝ ብላዉ ክፉኛ ሞገተችዉ፡፡
የሁለቱ ተጻራሪ ሀሳቦች ሙግት ሲበረታበት ከሌላ ሰዉ ጋር እንደሚያወራ ሁሉ
“እሱስ ልክ ነህ፡፡ ግን በቂ እረፍት ማግኘትህን አትርሳ፡፡ አሁን ገና ቤትህ
ድምጹን ከፍ አድርጎ “ኤዲያ! ስንቱን ነገር መቋጨት እችላለሁ?” አለና
አልገባህም፡፡ በሰዉ ሀገር ነዉ ያለኸዉ፡፡ ጧት ሲትነሳ የተጨናበሰ ፊት ይዘህ እንግዳ
ማስታወሻዉን ዘግቶ ተጠቅልሎ ለመተኛት ሞከረ፡፡
ሰዉ ፊት መቅረብ የለብህም፡፡ ስለዚህ በጊዜ ተኛ፡፡ የቀረዉን ነገ ትቀጥላለህ፡፡ ነገን
ያየዉ ባይኖርም፤ ሁሉም ሰዉ ተስፋ ያደርገዋል፡፡ አንተስ ብትሆን ነገን እንደምታይ ቃላት የሀሳብ እሳተ-ገሞራ ፍንዳታ ዓይነት ናቸዉ፡፡ በከርሰ-ምድር ሥር የታፈነ ነገር
ተስፋ ባታደርግ ያችን ጠባብ ክፍልህን ከዉስጥ ቆልፈህ እንኳ ትተኛ ኖሯል?” ብለዉ በታላቅ ሀይል ሲፈነዳ እሳተ-ገሞራ ይባላል፡፡ በሰዉ ጭንቅላት ዉስጥ የታፈነ ሀሳብም
በረዥሙ ተነፈሱና በወጣትነታቸዉ በሰዉ ሀገር ተጉዘዉ አልጋ ተከራይተዉ ሲተኙ እንዲሁ በቃላት መልክ ፈንድቶ ይወጣል፡፡ ሰዉ ብቻዉን የሚያወራዉ ለዚህ ነዉ፡፡
የገጠማቸዉ ነገር ትዝ ብሏቸዉ ንግግራቸዉ ቀጠሉ፡፡ ሌላ ሰዉ አግኝቶ እስኪያወራ ድረስ ሀሳቡ ጊዜ ሳይሰጥ ሲቀር ሰዉ ብቻዉን
ያወራል፡፡ ይፈነዳል!
“አንደ ቀን ምን ገጠመኝ መሰለህ? መቼስ ያኔ በአንተ ዕድሜ ላይ የነበርኩ
ይመስለኛል፤ የዕለቱን ሥራዬን ጨርሼ አመሻሹ ላይ ወደ አልጋ ክፍሌ ተመለስኩ፡፡ ተጠቅልሎ በተኛበት የቀኑ አንኳር አንኳር ትዕይንቶች ትዉስታ በልቦናዉ በሰልፍ
ደክሞኝ ስለነበር ለተወሰኑ ሰዓታት ጥሩ እንቅልፍ ተኛሁና እኩለ ሌሊት አካባቢ ያልፉ ጀመር፡፡ የጋቲሞ ቆይታዉ፣ የታሲ ዉበት እና ጨዋታ፣ የጠጅ ቤቱ ወግ
ከእንቅልፌ ብንን ብዬ ነቃሁ፡፡ ለካስ ከእንቅልፌ የቀሰቀሰኝ ሆዴ አካባቢ የተሰማኝ መስመር በመስመር እየታወሱት አለፉ፡፡ የልጅቷ ጉዳይ ግን እንዲህ በቀላሉ
ከባድ ህመም ኖሯል፡፡ በቅጽበት ህመሙ መላ አካሌን አካለለ፡፡ ይተወኛል ብዬ ሊያልፍለት አልቻለም፡፡ እንደማንኛዉም የዕለቱ ትዉስታ በቀላሉ ሊያልፈዉ ፈለገ፡፡
ብገላበጥም የበለጠ ጸናብኝ፡፡ ተስፋ ቆረጥኩ፡፡ በሰዉ ሀገር እንደምሞት ተሰማኝ፡፡ ግን አልሆነለትም፡፡
ከህመሜ ብርታት አንጻር ልሞት እንደምችል ካሰብኩ በኋላ ሬሳዬ እንዴት ይወጣ
ይሆን ብዬ ማሰብ ጀመርኩ፡፡ በሩን ከዉስጥ ቀርቅሬ ነበርና የምተኛዉ፡፡ ገና አንዴ ቁመቷ፣ አንዴ ጠይም ሰልካካ ፊቷ፣ በትልቅ ትልቁ አራት ቦታ የተጎነጎነ ዞማ
አለመነሳቴ ተረጋግጦ፣ የአልጋዉ አከራዮች አንኳኩተዉ፣ አንኳኩተዉ ሲደክማቸዉ ጸጉሯ፣ ያጎጠገጡ ጡቶቿ፣ እያለ ሞንዳላ ዳሌዋ ጋ ሲደርስ የሆነ ሞቅ የሚል
ተስፋ ቆርጠዉ በሩን ሰብረዉ ሲገቡ በእዝነ ልቦናዬ ታየኝ፡፡ ከዚያም እንዲህስ ስሜት ተሰማዉ፡፡
ከሚሆን በሩን ከፍቼ ማደር አለብኝ ስል አሰብኩ፡፡ ይገርምሀል በሩን ክፍት አድርጌ፣
ሳላስበዉ ከህመሜ አገግሜ ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ወሰደኝ፡፡ ነግቶ ጧት ስነሳ በሩ
- 61 - - 62 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

“በቃ ወድጃታለሁ ማለት ነዉ?!” አለ፡፡ ለራሱ ብቻ በሚሰማ ድምጽ፡፡ የልጅነት “‘ብርቅዬ’ ማለት አለማለት መብትህ ነዉ፡፡ እኔ ግን ብርቅ መሆኔን አዉቃለሁ፡፡
ፍቅረኛ ብቻ ሳይሆን ቀለበት ያሰረች፤ ገና ስትወለድ “የእኔ ብቻ” ብሎ ሥም የግድ ብርቅዬህ መሆን የለብኝም፡፡ ብርቅ ከሆንኩ በቂ ነዉ፡፡”
ያወጣላት እጮኛ ባላት ኮረዳ በፍቅር በመሳቡ ራሱን ወቀሰ፡፡ ግን ምን ያደርጋል?
ፍቅር እዉር ነዉ፡፡ ታዉሮ ያሳዉራል፡፡ ሊረሳት ባሰበ ልክ እያስታወሳት መተኛት “ማነዉ እንዲህ ፈቶ የለቀቀሽ ባክሽ? ለከት ይኑርሽ እንጂ! አስተማሪ እኮ ነኝ!”
ተሳነዉ፡፡ ለመርሳት ማሰቡ ራሱ የበለጠ ማስታወስ ሆነበት!
“አስተማሪነትህ ለተማሪዎችህ ነዉ እንጂ! ለኔ አንድ በከተማችን ትናንት የመጣ
“የእንቅልፍ ያለህ!” ሲል ተጣራ፡፡ ከደቂቃዎች በኋላ በሰዉነት መዛል የምትከሰት ደጓ አዲስ እንግዳ ብቻ ነህ፡፡” አለች፤ የቃላቶቿን መሻከር በሳቅ ለማለዘብ እየሞከረች፡፡
እንቅልፍ ደርሳ ገላገለችዉ፡፡
“ብታዉቂኝ የአስተማሪዎችሽ አስተማሪ ነኝ፡፡ ያንቺ መምህራን በየክረምቱ እኛ ጋር
*** ሂደዉ እየታከሙ የሚያስተምሩሽ አይደሉምን?” አለ፤ እሱም ለመሳቅ እየሞከረ፡፡

በማግስቱ ከጧቱ 3፡00 ሲሆን ከእንቅልፉ ተነሳ፡፡ ለዩኒቨርሲቲዉ ባልደረቦቹ እዚያዉ “የአስተማሪዎቼ አስተማሪ ለኔ ምኔ ነዉ የሚባለዉ?”
እንደሚቆይ ገልጾላቸዉ ስለነበር እነሱ ጉዳያቸዉን ጨርሰዉ በማደራቸዉ ማልደዉ
“በምንኛ ቋንቋ?”
መንገዳቸዉን ጀምረዋል፡፡ እርሱ ግን እዚያዉ ባደረበት ሆቴል ቁርሱን ቀማምሶ ወደ
ከተማዉ ወጣ፡፡ ቀኑን ሙሉ ድንገት ካገኘዉ ማንኛዉም ሰዉ ጋር ሲያወራ ዉሎ “እስኪ በአማርኛ ንገረኝ?” ሳያስተዉሉት የመንገዱን ጠርዝ ይዘዉ እየተጓዙ ነበር
ከቀኑ 10፡00 ሲሆን ትናንት እነ ታሲ ከመኪና የወረዱበት ሰፈር ደረሰ፡፡ የመንገዱን የሚያወሩት፡፡ ከተገናኙበት ሁለት መቶ ሜትር ገደማ ርቀዋል፡፡
ግራ እና ቀኝ እያማተረ ሲያዘግም ታሲን ከሩቅ አያት፡፡
“የአስተማሪዎችሽ አስተማሪ የአንቺ አፍቃሪ ነዉ የሚባለዉ፡፡” አላት፤ አይን
“እሷ ትሆን ወይስ ሌላ?” ብሎ በልቡ እያሰበ ተጠጋ፡፡ እሷም በበኩሏ ከሩቅ ለይታዉ አይኖቿን በትኩረት እየተመለከተ፡፡
ጎዳናዉ ላይ ወጥታ ተገናኘችዉ፡፡
“ይሄ አሁን አማርኛ ነዉ?” እንደገና በረዥሙ ሳቀች፡፡
“ሰላም ነሽ?”
“አይ አረቢኛ ነዉ፡፡ በዚህ መስመር የሚጎበኝ ነገር ይኖር ይሆን?”
“ደህና ነኝ እግዚያብሄር ይመስገን፡፡”
“ምን ዓይነት ነገር ነዉ መጎብኘት የምትፈልገዉ?”
“መልካም፡፡ ጓደኞችሽሳ? ደህና ናቸዉ?”
“ተፈጥሯዊ ነገር ቢሆን ደስ ይለኛል፡፡ ወንዝ ወይም ሀይቅ ነገር ቢኖር ደስ
“ደህና ናቸዉ፡፡ ከትምህርት ቤት ተመልሰን እየተጫወትን ነበር አይቸህ የወጣሁት፡፡ ይለኛል፡፡”
ወዴት እየሄድክ ነዉ በዚህ በኩል? ደግሞ ብቻህን፡፡ የትናንቱ ጓደኛህሳ?”
“እ..እ…ሀይቅ አለ፡፡ ግን ተፈጥሯዊ አይደለም፡፡ እሱን መጎብኘት ትፈልጋህ?”
“ወዴትም አይደለም፡፡ ዝም ብዬ እግሬን እያፍታታሁ ነዉ፡፡ እግረ መንገዴን
አንቺንም ለመጎብኘት ብዬ ነበር በዚህ መስመር የመጣሁት፡፡ ስላገኘሁሽ ደስ “ሰዉ ሰራሽ ሀይቅ አለን እንዳትይኝና በሳቅ እንዳልፈርስብሽ!?”
ብሎኛል፡፡”
“አያይ… ለምን ትፈርስብኛለህ፡፡ ለጊዜዉ እንኳን የለንም፡፡ ግን በቅርቡ ይኖረናል፡፡
“ቀይ ቀበሮ ነኝ ወይስ ዋልያ ነኝ የምትጎበኘኝ? ደግሞ የሚጎበኝ ስንት ነገር ባለበት?” ሰዉ ሰራሽ ሀይቅ ለመስራት ያሰብንበትን ቦታ ላስጎበኝህ እችላለሁ፡፡”

“ምነዉ ራስሽን ከአራዊት ቆጠርሽ? ወይስ ብርቅዬ ነኝ ለማለት ነዉ?” “ደስ ይለኛል፡፡”

- 63 - - 64 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ከዋናዉ መንገድ ወጣ ብለዉ በቀጭን እና ሰወርዋራ የእግር መንገድ መጓዝ ጀመሩ፡፡ “መምህር ታምራት”
ከአስራ አምስት ደቂቃ የዝግታ ጉዞ በኋላ ለጥ ያለ ጨፌ ያለበት ረግረጋማ ቦታ
ደረሱ፡፡ “እዉነትም ታምራት! ዩኒቨርሲቲያችን ፕሮጀክቱን ሊደግፍ እንደሚችል ንገሪዉ፡፡”

“ይህ ረግረጋማ ሜዳ ይታይሀል?” “ገንዘብ ትሰጡናላችሁ?”

“በደንብ እንጂ!” “ገንዘብ ባንሰጣችሁም፡፡ የዘርፉ ባለሙያዎች ስላሉን ልናማክራችሁ እንችላለን፡፡”

“ይህ ‘የሚ-ጬጮ’ የሚባል ቦታ ነዉ፡፡ ከአምስት ዓመታት በኋላ እዚህ ቦታ ላይ “የሚመክር መች ጠፋ?” አለች ቆጣ እያለች፡፡
የተንጣለለ ሰዉ ሰራሽ ሀይቅ ይኖረናል፡፡”
“ምክር ቀላል መሆኑ ነዉ?”
“የማን እቅድ ነዉ የምትነግርኝ?”
“ምክር ለሰጪዉ ቀላል ነዉ ይባላል፡፡”
“የፊዝክስ መምህራችን እቅድ ነዉ፡፡”
“ወዴት ወዴት? ለተቀባዩ ከጠቀመ ለሰጪዉ ቀለለ፣ ከበደ ምን አስጨነቀሽ?”
“እንዲህ እንዴት አሰበዉ?”
“ተዉ በቃ እንደዉም ዉሸቴን ነዉ፡፡ ታምራት የሚባል የፊዝክስ መምህርም ሆነ፤
“በጣም ጎበዝ መምህር ነዉ፡፡ አዳዲስ ነገር ማድረግ እጅግ ይወዳል፡፡ ለመጀመርያ ጊዜ የሰዉ ሰራሽ ሀይቅ እቅድ የሚባል ነገር የለም፡፡ የእኔ ፈጠራ ነዉ፡፡”
በከተማችን ፎቅ ቤት የሰራዉ እንኳ እሱ ነበር አሉ፡፡ ድግሪዉን አርባምንጭ
“እንዴት እንዲህ በቀላሉ ልትፈጥሪ ቻልሽ?”
ዩኒቨርሲቲ፣ ማስተርሱን ደግሞ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ነበር የተማረዉ..፡፡”
“አይ… አሁን አይደለም የፈጠሪኩት፡፡ በከተማዉ መሀል ሆኜ ይህንን ለጥ ያለ ቦታ
“እና…?”
ከላይ ወደ ታች ሳይ `አቦ ሀይቅ በሆነ` የሚል ሀሳብ መጣልኝ፡፡”
“እናማ… ሀዋሳ ያደገችዉ በፍቅር ሀይቅ ምክንያት ነዉ፡፡ አርባምንጭም ያደገዉ
“ህልመኛ ነሽ!”
በአባያ እና ጫሞ ሀይቆች ምክንያት ነዉ የሚል ሀሳብ አለዉ፡፡”
“አንድ ቀን ህልሜ እዉን ይሆናል!”
“እህይ…”
“ይሁንልሽ፡፡”
“የኛዋ ማሻ ግን ሀይቅ ስለሌላት ልታድግ አልቻለችም ብሎ ያስባል፡፡ እናም በዚህ
በቀኝ በኩል ያለችዉን የጎማዪ ጅረት ወደዚህ ለጥ ያለ ረግረጋማ ቦታ በመጥለፍ ***
ሀይቅ ለመስራት አቅዷል፡፡”
እንዲህ እየተጫወቱ መሸትሸት ሲል ደከም ብሏቸዉ በረግረጋማዉ የሚ-ጬጮ
“ክፍል ዉስጥ ነግሯችሁ ነዉ?” አጠገብ ባለ ዛፍ ሥር ቁጥጥ ብለዉ በዙርያዉ ባለ ጫካ ላይ አተኩረዉ ተመሰጡ፡፡
ለጥቂት ደቂቃ በዝምታ ተዉጠዉ ሁለቱም በየፊናቸዉ በሀሳብ ይናዉዛሉ፡፡
“አዎን፡፡ ክፍል ዉስጥ መናገር ብቻ ሳይሆን ዲዛይኑን ሁሉ ሰርቶ ፈንድ እያፈላለገ
ነዉ፡፡ ይገርምሀል፤ ብዙ ባለሀብቶች ፍላጎት አሳይተዋል አሉ፡፡” ከተመሰጡበት ቀና ሲሉ ከፊት ለፊታቸዉ ሁለት ወፎችን አዩ፡፡ ወፎቹ በአንድ ክንፍ
በሚመስል መልኩ በአንድ ላይ በረዉ ነበር አጠገባቸዉ ከነበረዉ ዛፍ ቅርንጫፍ ላይ
“ማን ይባላል ስሙ?”

- 65 - - 66 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ያረፉት፡፡ ከዚያም አንዱ ወፍ በአፉ ይዞት የመጣዉን ፍሬ ለሌኛዋ ወፍ ሲያቀብላት “ግል ግል! መብረር ከቻለ ጥሩ ነዉ፡፡” ተባባሉ፡፡
ተመለከቱ፡፡ ሁለቱም ሳይነጋገሩ የወፎቹን ሁኔታ በጥሞና ይከታተላሉ፡፡
የወፎቹ ትዕይንት እንዳበቃ በሄዱበት መንገድ ተያይዘዉ ተመለሱ፡፡ ቤቷ አካባቢ
ወንዱ የሚመስለዉ ወፍ ያቀበላትን ፍሬ ሴት ወፍ እንደሆነች የገመቷት ወፍ እሷን ሸኝቶ ወደ ቶራቦራ አመራ፡፡ ራፖር ጸሐፊዉ ጋር ጥቂት መረጃ ተለዋዉጦ
ሳታላምጠዉ ዉጣ አፍ ለአፍ እየታከኩ ሲጫወቱ ከቆዩ በኋላ ሌላ ትንሽ በአካል በእሳቸዉ ግብዣ አንድ ሁለት ብርሌ ተጎንጭቶ ወደ ሆቴሉ ተመለሰ፡፡ በዕለቱ ብዙም
ገዘፍ ያለ ነገር ግን ተመሳሳይ ዝርያ ያለዉ ወፍ በፍጥነት እየበረረ መጥቶ እዚያች አዲስ ትረካ መስማት አልፈለገም ነበር፡፡
ያረፉበት ቅርንጫፍ ላይ አረፈ፡፡ ከክብደታቸዉ የተነሳ ቅርጫፏ መሬት ነክታ ነበረ
የተመለሰችዉ፡፡ አዲስ መጠዉ ወፍ ገና ከማረፉ ነገር ነገር ሲለዉ ተመለከቱ፡፡ ወደ ክፍሉ እንደገባ ተንቀሳቃሽ ስልኩን ከፍቶ ባለፈዉ ቀን የቀዳዉን ትረካ ማዳመጥ
እርሱም በአፉ ጥሬ ነገር እንደያዘ ያስታዉቅ ነበር፡፡ ያረፉበትን ቅርንጫፍ ላይና ታች ጀመረ፡፡ ትረካዉን እየሰማ ማስታወሻዉን ከፍቶ ያቆመበት እስኪደርስ ከተጠባበቀ
በማወዛዋዝ ረበሻቸዉ፡፡ ሁለቱ ቀድመዉ የመጡት ወፎች ቅርጫፍ ቀይረዉ በኋላ ካቆመበት ቀጠለ፡፡
ቢያርፉም ተከትሏቸዉ በመሄድ ዳግም ሲረብሻቸዉ አዩ፡፡ ከዚያም በአፉ ወጋ ወጋ
… በእንዲህ እንዳሉ የኦሮሞ ጦር እንደገና ተደራጅቶ መጣ፡፡ ወላሻ ማሪም
አድርጎ የቀደመዉን ወፍ አባረረዉ፡፡ ጫናዉን መቋቋም ያልቻለዉም ወፍ ለብቻዉ
ሁሉንም በሮች (ኬሎ) እንዳይጠበቅ አዘዉ ስለነበር ጠላት እስከ ጋባሪ ቤተ
ትንሽ ራቅ ወዳለ ዛፍ በሮ አረፈ፡፡ ነገር ግን ከእይታቸዉ አልጠፋም ነበር፡፡
መንግስት ድረስ ገስግሶ ደረሰ፡፡ በዲ ጋዎች ሁለት የግል ጠባቂ ነበራቸዉ፡፡
ከዚያ በኋላ አዲስ መጠዉ ወፍ በአፉ የያዛትን ጥሬ ለወፊቱ ሲያጎርሳት ተመለከቱ፡፡ ሁለቱም ጦር አንዳይወጋቸዉ የሚከላከል ባህላዊ መድሀኒት እንደ ነበራቸዉ
ወፊቱም ያጎረሳትን ጥሬ ደስ ብሏት ሳታላምጥ ዉጣ ከእርሱም ጋር መሳሳም አይነት ይነገራል፡፡ በመሆኑም ብቻቸዉን ተዋግተዉ ብዙ የኦሮሞ ጦር ገደሉ፡፡
ነገር ጀመረች፡፡ በርቀት ላይ ሆኖ ሁኔታቸዉን ሲከታተል የነበረዉ ወፍ የቁጣ ኦሮሞዎቹም ተስፋ መቁረጥ አካባብ ሲደርሱ ወላሻ ማሪ ለንጉሱ ጠባቂዎች
በሚመስል ፍጥነት በሮ ከሄደ በኋላ አምስት ደቂቃ ባልሞላ ጊዜ ዉስጥ ከሌሎች አሳሳች መልዕክት ላኩ፡፡
ቁጥራቸዉ በዉል ከማይታወቁ የወፍ መንጋዎች ጋር ተመልሶ መጣ፡፡ በዚህ ጊዜ
“ንጉሳችሁ እንደሆነ ሙቷል፡፡ ለማን ትዋጋላችሁ?” በማለት፡፡ ሁለቱም
ከወፊቱ ጋር ሲላፋ የነበረዉን ወፍ ከሁሉም አቅጣጫ ከበዉ ትልቅ አደጋ
የንጉስ ጠባቂዎችም እጅግ አዘኑ፡፡
አደረሱበት፡፡ እዚያዉ መብረር በማይችልበት ሁኔታ ላይ ጥለዉት ሴቷን ወፍ
እያዋከቧት ይዘዉ በረሩ፡፡ ይህ ሁሉ ሲሆን ሁለቱም አንዳች ቃል ሳይተነፍሱ “ንጉሳችን ከሞቴ፤ እንግዲህ ምን ቀረን?” ብለዉ የጦር መከላከያ
ትዕይንቱን ይመለከቱ ነበር፡፡ መድሀኒቱን አወጥተዉ ጣሉ፡፡ ከዚህ በኋላ የኦሮሞ ጦር እነሱን ገለዉ ቤተ
መንግስት ገባ፡፡ ቤተ መንግስት ሲገቡ ግን ንጉሱን አላገኙም ነበር፡፡
ወፎቹ ያንን ሁሉ ትርኢት ፈጽመዉ ከሄዱ በኋላ ፊት ለፊታቸዉ ወድቆ ያገኙትን
ወፍ ቀርበዉ አዩት፡፡ ነፍሱ ገና አልወጣችም፡፡ ነገር ግን መብረር አይችልም ነበር፡፡ ንጉሱ የጠባቂዎቹን ሞት ሲሰማ፤ ለሰጋር ፈረሱ ብዙ ጠጅ አጠጣ፣
በዓይኑም የሚያቃጥል ሚጥሚጣ ጨመረ፡፡ ከዚያም ህዝቡን፤
“አንድ ወፍ መብረር ካልቻለ ምኑን ወፍ ሆነ?” ሲል ጠየቃት፡፡ ታሲ ነገሩ ሁሉ
ገርሟታል፡፡ ወፎችም እንደዚህ በፍቅር ሽሚያ ይጣሉ እንደነበር አስባ አታዉቅም “መርያችሁን በመከራ ጊዜ ክዳችኋልና መሪ አይዉጣላችሁ፡፡ ሀሳባችሁም
ነበር፡፡ “አንድ ወፍ መብረር ካልቻለ ያዉ የእባብ እራት መሆኑ አይቀርም!” አለች እርስ በርሱ አይግባባ!” ብለዉ ከረገሙ በኋላ ፈረሱን እየጋለቡ ኮሚ-ከሎ
አፏ ላይ እንደመጣላት፡፡ መምህር ዘርይሁን ሀዘን ተሰምቶት፤ በተባለ ገደል ተከስክሰዉ ሞቱ፡፡ ኦሮሞዎችም ቦታዉን ተቆጣጠሩት፡፡ ይህ
ወቅት ጋባሪ ጋሆ የዙፈን መፍረስ በመባል እስካሁን ድረስ ይታወሳል፡፡
“አ..ይ…! የእባብ እራትስ ከሚሆን ይዤዉ ልህድና ላድነዉ” ብሎ ሊይዘዉ ቢሞክር
ከዚህ በኋላ የንጉሱ ልጅ፣ ወላሻ ማሪ እና ሌሎችም የምክረቾ አባላት
ወፉ የሞት ሞቱን በሮ ከፊታቸዉ ጠፋ፡፡
ወንድም ህዝብ ወደ ሆነዉ ካፋ ኮበለሉ፡፡

- 67 - - 68 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

የሸካ ህዝቦች ከሁሉም አቅጣጫ በጦርነት የኖሩ ናቸዉ፡፡ አብዛኛዎቹ የሰማዉን ታሪክ በአጭሩ አስፍሮ እንደጨረሰ በረዥሙ ተንፍሶ “እፎይ” አለ፡፡ የሆነ
ጦርነቶች የመከላከል ጦርነቶች ነበሩ፡፡ ከህናርያ፣ ከኦሮሞ፣ ከካፋ፣ ከቤንች፣ ሸክም ከላዩ ላይ ሲወርድ ተሰማዉ፡፡
በኋላም ከምኒልክ እና ደርግ ጦር ጋር ተዋግተዋል፡፡ ከኦሮሞ እና ከካፋ ጋር
በተደጋጋሚ ነበር የተዋጉት፡፡ “አሁን መተኛት እችላለሁ፡፡ ተመስገን አምላኬ፡፡ እጅግ ደስ የሚል ቀን አሳለፍኩ፡፡”
ሲል ለራሱ አጉተምትሞ ጋደም አለ፡፡ አየሩ እጅግ በርዶታል፡፡ በተለይ እግሩ አካባቢ
የጦሩን አደረጃጀት በተመለከተ ታቶ እና ካተራሻ የራሳቸዉ ጦር የሌላቸዉ ከፍተኛ ቅዝቃዜ ተሰማዉ፡፡ በዚህ ዓይነት ሁኔታ እንዴት እንቅልፍ ሊወስደዉ
ሲሆን በብሄራዉ ጦርነት ወቅት ስድስቱ የምክረቾ አባላት ጦራቸዉን እንደሚችል እያሰበ ጭን’ቅ አለዉ፡፡
በንጉሱ ፊት ይሰበስባሉ፡፡ የምክረቾ አባላት በተለያየ ጊዜ የመጨመር እና
የመቀነስ ሁኔታ ቢኖራቸዉም በመጨረሻዉ አካባቢ ሰባት ሆነዉ እንደነበር
ይነገራል፡፡ እነዚህም ወላሻ፣ ገሸራሻ፣ አካከራሻ፣ ጪተራሻ፣ ሺሸራሻ፣ ፋራሻ
እና ካተራሻ ነበሩ፡፡ የምክራቾ ሰብሳቢ ካተራሻ ናቸዉ፡፡

ከካተራሻ በስተቀር ሁሉም የየራሳቸዉ ግዛት እና ጦር ነበራቸዉ፡፡ ንጉሱ


የራሳቸዉ መሬት አልነበራቸዉም፡፡ በእርግጥ ሁሉም መሬት የንጉሱ
እንደሆነ ይታሰባል፡፡ በግል የሚይዙት መሬት ግን አልነበራቸዉም፡፡ ካተራሻ
መሬት ቢኖራቸዉም ጦር ግን አልነበራቸዉም፡፡ በጦርነት ጊዜ የሁሉም
ምክራቾ ጦር ይሰበሰባል፡፡ የሁሉም ጦር የበላይ አዛዥ ወላሻ ይሆናሉ፡፡

ጦርነት በሸካ ህዝብ ዘንድ በከፍተኛ ጥንቃቄ የሚደረግ ነዉ፡፡ የሰዉ ህይወት
ከፍተኛ ቦታ አለዉ፡፡ የጦር ስልትም በጥንቃቄ የሚነደፍ ነዉ፡፡ ምክራቾ
ይመክርበታል፡፡ የወረራ ጦርነት ታሪክ አልሰማሁም፡፡ አብዛኛዉን ጦርነት
አሸናፊ ነበሩ፡፡ ከላይ በተጠቀሰዉ ከኦሮሞ ጎሳ ጋር በተደረገ ጦርነትም
ሽንፈቱ ተዋግተዉ ሳይሆን ህዝቡ እና ጦራቸዉ ንጉሱን በማኩረፋቸዉ
የተፈጠረ ስህተት ነበር፡፡ ይሄዉ ሽንፈትም ብዙ ዋጋ አስከፍሏል፡፡ ብዙ
ግዛት አሳጥቷል፡፡ የንጉሱም እርግማን እስካሁን ያልተሻረ ዘርፈ ብዙ መዘዝ
አምጥቶብናል፡፡

ንጉሳዊ ቤተሰቡ ከካፋ ስዴት መልስ ለጥቂት ጊዜ የአሁኑ ጋማድሮ አካባቢ


ሰፍረዉ እንደ ነበር ይነገራል፡፡ ከዚያም ኦግራካ የተባለ ቦታ ሰፈሩ፡፡
በመጨረሻ አንድራቻን አገኙ፡፡ እስከ መጨረሻዉ የንጉሱ መቀመጫ
አንድራቻ-ጪዶ እንደ ሆነ ይታመናል፡፡ አንድራቻ ትርጇመዉ አሁን አገኘሁ
እንደማለት ሲሆን የአሁኑ ጌጫ ከተማ በቅርብ ርቀት ላይ ያለ ተራራማ
ቦታ ነዉ፡፡ ብዙ የጠላት ስጋት ስለነበር ተራራማ ቦታዎች ለመቀመጫነት
ይመረጣሉ፡፡ በዚህም ሆነዉ ብዙ ጦርነቶችን አድርገዋል፡፡

- 69 - - 70 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ከወንድሞቻቸዉ ወገን ሆነዉ ግጭቱን ለመደገፍ እንደመጡ ቆጠሩ፡፡ አመጣጣቸዉም


በብዙዎች ዘንድ እንደመልካም አልታየም ነበር፡፡ በእሳቸዉ በኩል ግን በዚህ ልክ
ምዕራፍ አምስት በመገመታቸዉ እጅግ አዝነዉ በነገሮች መገጣጠም ግራ በመጋባት ተቀመጡ፡፡

*** ዶ/ር ሻዊቶ ቡሶባይ ከአርባ ዓመታት የጀርመን ቆይታቸዉ በኋላ ጡረታ ወጥተዉ
ወደዚህች የትዉልድ መንደራቸዉ ከተመለሱ ገና ወራቸዉ መሆኑ ነዉ፡፡ በአርባ
ቡሶባይ ወደ ይና ስትቀየር የቡሶባይ ልጆችም አብዛኛዉን ያባታቸዉን መሬት ሲያጡ ዓመታት የጀርመን ቆይታቸዉ ሁለት ጊዜ ብቻ ነበር እረፍት ወስደዉ ቤተሰቦቻቸዉን
ምንም አላስተዋሉም ነበር፡፡ “ራስ ሲመለጥ እና ነገር ሲያመልጥ አይታወቅም” መጠየቅ የቻሉት፡፡
እንዲሉ ትዝ ያላቸዉ ሁሉም ነገር በማይመለስበት ደረጃ ላይ ከደረሰ በኋላ ነበር፡፡
በአብዛኛዉ እርስ በርስ ግጭት ተይዘዉ ቆዩ፡፡ እነሱም በተራቸዉ አርጅተዉ ይህችን ከሀገራቸዉ የወጡት ከደርግ መንግስት ጋር በነበራቸዉ እሰጥ አገባ ምክንያት ብዙ
ዓለም ሊሰናበቱ ተራ እየተጠባበቁ ባሉበት ታላላቆችም አንድ ሁለቱ በአባታቸዉ ጓደኞቻቸዉ ሲገደሉ እሳቸዉ ግን እግዚአብሄር ትረፍ ብሏቸዉ ተርፈዉ ነበር፡፡
መንገድ ከሄዱ በኋላ የቡሶባይ ልጅ ልጆች ይህንን ታሪክ ሰሙ፡፡ ከዚያም በወቅቱ ይሰሩ ከነበሩበት የታጠቅ ጦር መንደር ስራቸዉን ለቀዉ ወደ
ትዉልድ መንደራቸዉ ተመለሱ፡፡ ብዙ ዋጋ ከፍለዉ በጋምቤላ በኩል ደቡባዊ ሱዳን
“የአያታችን ከተማ እንደምን ስሟ ተቀየረ? ከአያታችን መሬትስ እንዴት አንዲት ገቡ፡፡ ከዚያም ጀርመን ደረሱ፡፡
ስንዝር እንኳን አጣን?” ብለዉ ጠየቁ፡፡
ጀርመን ከገቡ በኋላ ኢትዮጵያ እያሉ በድፕሎማ የተማሩበትን የቋንቋ መምህርነት
በዚህ ጊዜ አባቶች በሀፍረት የሚመልሱትን አጡ፡፡ የአንድ አባት ልጅ ሆነዉ ሙያ ትተዉ በጀርመኑ ግሰን ዩኒቨርሲቲ ህግ አጠኑ፡፡ በትምህርታቸዉም አመርቂ
በጣዉንት ልጅነት ተከፋፍለዉ ሲነታረኩ የኖሩት አባቶችም ቁጭ ብለዉ ዉጤት በማግኘት በሂደት እስከ ዶክትሬት ደረሱ፡፡ በጀርመን ቆይታቸዉም
የልጆቻቸዉን ጥያቄ እንዴት መመለስ እንዳለባቸዉ መከሩ፡፡ ነገር ግን ልጆቻቸዉን በተማሩበት ዩኒቨርሲቲ በህግ ትምህርት ክፍል ብዙ ዓመታትን አስተምረዋል፡፡
ማረጋጋት ሳይቻላቸዉ ቀረ፡፡ ዘግይተዋልና! የሸጡትን የአባታቸዉን መሬት መልሰዉ
ለመግዛት ቢያስቡም በዚህ ጊዜ የመሬቱ ዋጋ ጣርያ በመንካቱ አቅም አጡ፡፡ ልጆቹ በማስተማር የቆዩበት ግሰን ዩኒቨርሲቲ በ1607 የተመሰረተ ቀደምት የጀርመን
ግን በወቅቱ የሀገሪቱ ለዉጥ ጭምር ተነቃቅተዉ ጥያቄያቸዉን ቀጠሉ፡፡ “ጉርማሾ” ዩኒቨርሲቲ ሲሆን መጀመርያ አካባቢ ላይ ሉተራዊያን ፓስተሮችን ያስተምር ነበር፡፡
በሚል ተደራጁ፡፡ የከተማይቱ ነዋሪዎች በሰላማዊ መንገድ የከተማይቱን ሥም ወደ በ1624/25ቱ ጦርነት ምክንያት ሥራዉን ቢያቋርጥም በ1650 በተደረገ የወስትፋሊያ
ቀድሞዉ ታሪካዊ ሥያመዋ እንድመልሱ እና ለእነሱም በከተማዋ ማረፍያ እንድሰጡ ሰላም ሥምምነት መነሻ እንደገና ሥራዉን መጀመር ቻለ፡፡ በ17ኛዉ እና 18ኛዉ
ጠየቁ፡፡ ይህ ካልሆነ ግን፤ ክፍለ ዘመን ደግሞ በህግ፣ በሥነ-መለኮት፣ በህክምና እና ፍልስፍና በተጠናከረ
ሁኔታ ማስተማር ቀጠለ፡፡
“የሀይል እርምጃ እንወስዳለን! ከተማይቱንም እናጠፋለን” የሚል ማስፈራርያ ጭምር
አስተጋቡ፡፡ የ1650ዉ የወስትፋሊያ ሥምምነት የግሰን ዩኒቨርሲቲ ዳግም ትንሳዔ ብቻ ሳይሆን
የታላቁን ቅዱስ ሮማዊያን ግዛት መበታተን እና አዳዲሶቹ ልዕለ ሀያል አገሮች አንደ
የከተማይቱ ነዋሪዎች በበኩላቸዉ ራሳቸዉን ለመከላከል እና ሁሉም ነገር ባለበት ኢንግሊዝ፣ ፈረንሳይ፣ ጣሊያን የመሳሰሉት እንዲፈጠሩ አደረገ፡፡ እነዚህም ሀገሮች
እንዲቀጥል ጥረት በማድረግ ላይ ተጠመዱ፡፡ በዚህ መልኩ ከዚህ ቀደም ተደጋጋሚ በጥቂት ዓመታት ተጠናክረዉ ዓለምን የሚያንቀጠቅጥ ሀያል ሆኑ፡፡ ብዙዎቹን
ግጭቶች የታዩ ቢሆንም አሁን ግን ዉጥረቱ ከመቼዉም ጊዜ በላይ ጨምሯል፡፡ የላቲን አሜሪካ፣ ኤዥያ እና አፍሪካን ቅኝ ግዛታቸዉ አደረጉ፡፡ በዚህ ሁሉ ዉስጥ
የዩኒቨርሲቲዎቻቸዉ እና የምሁራኑ ሚና እጅግ ከፍ ያለ ነበር፡፡ ይሄዉም ዩኒቨርሲቲ
በተለይ የቡሶባይ ሁለተኛዉ ልጅ የሆኑት ዶ/ር ሻዊቶ ከመጡ ወዲህ ፍጥጫዉ እጅግ የአዉሮፓዊያን አብርሆት ዘመን ከወለዳቸዉ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አንዱ
አይሎ ነበር፡፡ ወደ አካባቢዉ እንደደረሱም በከተማይቱ የሚኖሩ ነዋሪዎች ነበር፡፡

- 71 - - 72 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

በግሰን ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢ ዉስጥ የሁለት ህግ ተማሪዎች መቃብር ይታያል፡፡ ነዋሪዎች መካከል የተፈጠረዉን መካረረ እንዴት ማለዘብ እንደሚችሉ ማሰላሰል
ሁለቱ ተማሪዎች ካርል ስግፍርደን እና ካርል ቫን ሙለር የሚባሉ ሲሆኑ ጀመሩ፡፡
በተመሳሳይ ቀን መጋቢት 10/1840 ነበር የሞቱት፡፡ የሞታቸዉ ምክንያትም እርስ
በርስ ተፋልመዉ እንደሆነ ይወሳል፡፡ ለመጀመርያ ጊዜ ወደ ሀገር ቤት የተመለሱት በ1985 በሽግግር መንግስቱ ወቅት
ነበር፡፡ በወቅቱ አመጣጣቸዉ የመንግስት ለዉጥ በመደገፍ እና በሀገራቸዉ ለመስራት
እንደዚህ ዓይነት የሁለት ወገኖች ፍልሚያ በቀደምት አዉሮፓ የተለመደ ሲሆን ቢሆንም ነገሮች እዚያ እያሉ እንዳሰቡት ባለመሆናቸዉ ከወራት ቆይታ በኋላ
ዓላማዉም ሁለት በተደጋጋሚ የሚጋጩ ወገኖች በተመሳሳይ መሳርያ እና የፍልሚያ ተመልሰዉ ተሰደዱ፡፡
ህግ ተፋልመዉ አሸናፊዉ የሚለይበት ነበር፡፡ ይህም ግጭቱን ለአንዴ እና ለመጨረሻ
ጊዜ ያቆማል ተብሎ ስለሚታመን ነበር፡፡ እንደገና ተመልሰዉ የመጡት በ1997ቱ ምርጫ ወቅት ሲሆን ከእነ ፕሮፌሰር በየነ
ጰጥሮስ ጋር ባደረጉት ስምምነት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ አንድራቻ ወረዳ ላይ
በጫወታዉ ህግ አንዱ ሌላዉን የመግደል ዓላማ ሳይሆን በህይወት ኖሮ የበላይነቱን የምርጫ ተወዳዳሪ ለመሆን ነበር፡፡ በአጠቃላይ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ከሌሎቹም
እንዲቀበል የሚያደርግ የግጭት አፈታት ስልት ነበር፡፡ ቢሆንም ግን አንዳንድ ጊዜ የሀገሪቱ ክፍሎች ተለይቶ መሰረተ ልማት ተጠቃሚ አለመሆኑ ይቆጫቸዉ ነበር፡፡
ያልተጠበቁ ሁኔታዎች ይከሰቱና አንዱ ተፋላሚ አሊያም ሁለቱም የሚሞቱበት በአጠቃላይ ክልሉም በቋንቋ፣ በባህል፣ በመልክዓ ምድር አቀማመጥ የማይገናኙ
ሁኔታ ያጋጥማል፡፡ የሁለቱ የህግ ተማሪዎች ሞትም ከእንደዚህ ዓይነት ሀምሳ ስድስት ብሄረሰቦች ተጨፍልቀዉ ደቡብ በሚል የአቅጣጫ ስም መጠራቱ
አጋጣሚዎች አንዱ እንደነበር ይነገራል፡፡ በመሆኑም በኋላ ላይ በአብዛኛዉ አዉሮፓ ያበግናቸዋል፡፡ የመንደራቸዉ ሰዉ የክልል ጉዳዩን ለማሰፈጸም አንድ ሺ ኪሎ ሜትር
ድርጊቱ በህግ እንዲከለከል ተደረገ፡፡ የሚዳክርበት ምክንያት ሊዋጥላቸዉ አልቻለም፡፡

የወንድሞቻቸዉ ልጆች የፍልሚያ ዝግጅት ያንን የጥንቱን የግሰን ዩኒቨርሲቲ የህግ የአካባቢዉ አመራሮች በሆነ ባልሆነዉ የክልል ስብሰባ በሚል ሰበብ ከደሃዉ ሀብት
ተማሪዎችን ታሪክ አስታወሳቸዉ፡፡ ፍልሚያ ሁል ጊዜም አሰቸጋሪ ነዉ፡፡የፍልሚያ ነዳጅ እና አበል ይዘዉ ይሄዳሉ፡፡ ከህዝቡ እይታ ርቀዉ በጂማ፣ በአዲስ አበባ፣
ተሳታፊዎች ከጅማሬዉ በፊት ሁልጊዜም የሚያስቡት “አሸናፊዉ እኔ ነኝ” ብለዉ በሀዋሳ በዘመናዊ መኪኖቻቸዉ እየተፈላሰሱ በየከተማዉ ካስቀመጧቸዉ ቅምጦቻቸዉ
ነዉ፡፡ ፍልሚያዉ ከተጀመረ በኋላ ግን ነገሮች ሊቀየሩ ይችላሉ፡፡ “አሸንፋለሁ” ብሎ ጋር ይቀብጣሉ፡፡ ትዳራቸዉን፣ ልጆቻቸዉን ጥለዉ ይባልጋሉ፡፡ በሽታ ሸምተዉ
ቀምሮ ወደ ሜዳዉ የገባ ተፋላሚ በፍልሚያዉ መሀል ባልጠበቀዉ ሁኔታ ስስ ብልቱ ይመላሳሉ፡፡ በሌላ ጎኑ ደግሞ የእነሱን አገልግሎት የሚፈልጉ ደሃ አርሶ እና አርብቶ
ሊመታ ይችላል፡፡ ከዚያ በኋላ ከሜዳዉ መዉጣት አስቸጋሪ ነዉ፡፡ ዉጤቱም አደር ያጉላላሉ፡፡ ይህ እና የመሳሰለዉ ነዉ እንግዲህ አናዷቸዉ በሀገር ቤት ፖለቲካ
የሌላዉን የበላይነት መቀበል ብቻ ሳይሆን ህልዉና ማጣትም ሊሆን ይችላል፡፡ እጃቸዉን እንዲያስገቡ ያስገደዳቸዉ፡፡
አሊያም ከፍተኛ የሆነ የሞራል ዉድቀት ሊያስከትል ይችላል፡፡ ሞራሉ የወደቀበት
ሰዉ ደግሞ ቀና ብሎ መሄድ አይችልም፡፡ አካል ምንም ጠንካራ እና ሀያል ቢሆን ፕሮፌሰር በየኔን በአየር በምድር ፈልገዉ አናገሯቸዉ፡፡ ዓላማቸዉ ተመሳሳይ
ሞራል ከሌለ ሰዉ ከንቱ ነዉ፡፡ ሰዉን ሰዉ ያደረገዉ ሞራሉ ነዉ ይባላል፡፡ የባሰዉ መሆኑንም ተረዱ፡፡ አብረዉ ለመስራት ሀገር ቤት ገቡ፡፡ ዶ/ር ሻዊቶ በመላዉ ሸካቾ
ሲገጥም ደግሞ ሁለቱም ወገን ይጠፋሉ፡፡ ልክ እንደ ሁለቱ የግሰን ዩኒቨርሲቲ ህዝብ ዘንድ የሚታወቁ ከነ ቤተሰባቸዉም ጀምሮ ሥመ-ጥር በመሆናቸዉ እና
ተማሪዎች፡፡ አንዲም ሁለት ሶስቴ ወደ አካባቢዉ ነጻ አገልግሎት የሚሰጡ የጀርመን ሀኪሞችን
አስተባብረዉ በመላክ ብዙ ሥራ የሰሩ መሆናቸዉ ስለሚታወቅ የመላዉን ህዝብ
ለዚህ ነዉ “ግጭት ወደ አካላዊ ፍልሚያ ካመራ በኋላ አትራፊ አካል አይኖርም” ድጋፍ አገኙ፡፡ ምንም የምርጫ ቅስቀሳ ማድረግ ሳያስፈልጋቸዉ እንደሚያሸንፉ
የሚባለዉ፡፡ በዘመኑ ሥርዓት ከፍልሚያ በኋላ የሞተዉ ወደ አፈር፣ የገደለዉ ደግሞ እርግጠኛ ነበሩ፡፡ የወቅቱ ጠቅላይ ሚንስቴር “እንከን የለሽ ምርጫ” በማለታቸዉም
ወደ ወህኒ ይወርዳል፡፡ ከዚህ ሲያልፍ ደግሞ የገደለም የሞተም ከሰማይ ቤት ጥያቄ የልብልብ ተሰምቷቸዉ ነበር፡፡
አያመልጥም፡፡ ይህንን ሁሉ ካስተዋሉ በኋላ በወንድሞቻቸዉ ልጆች እና በከተማዉ

- 73 - - 74 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

መጨረሻዉ ግን እንዳሰቡት ሳይሆን ቀረ፡፡ በምርጫ ጣቢያዉ ሙሉ በሙሉ ተሸነፉ፡፡ ያለመንኮራኩር ጠፈር ያዳርሳል
ማመን አልቻሉም፡፡
ያለሰርጓጅ መርከብ ባህር ሥር ይወርዳል
“ህዝቡ ነዉ የሸወደኝ? ወይንስ ምርጫ ቦርድ?” ጠየቁ፡፡ ጥያቄዉን የሚመልስላቸዉ
ግን አልተገኘም፡፡ ከዚህ በኋላ ብዙም ጊዜ ማጥፋት ሳያስፈልጋቸዉ ወደ ጀርመን በመናፍስት ሀይል ሰማያት ይደርሳል፡፡
በረሩ፡፡ ከዚያን ጊዜ ወዲህ ብዙም የፖለቲካ ተሳትፎ አላደረጉም፡፡ አሁንም

አመጣጣቸዉ በፖለቲካዉ ለመሳተፍ ሳይሆን የዕረፍት ጊዜያቸዉን ካባታቸዉ ርስት
ላይ ለማሳለፍ እና ከአባታቸዉ መቃብር ሥር ለመቀበር ነበር፡፡ አሁን፤

ከሀገር ከመዉጣታቸዉ በፊት ብዙ ሀሳብ ነበራቸዉ፡፡ ከዚያም ሲመለሱ አካባቢዉን ይሄዉ ወጣት ዕድሜዉ ገርጅፎ
በዚህ መልኩ አገኛለሁ ብለዉ አላሰቡም ነበር፡፡ አብዛኛዉ ነገር እንዳለ ነበር
የቆያቸዉ፡፡ በ97ቱ አመጣጣቸዉም ቢሆን ጀርመን በቃኝ ብለዉ ነበር የመጡት፡፡ ያኔ ከሀሳብ፣ ከህልሙ፣ ከምኞቱም አርፎ
ወደ አካባቢዉ ሲደርሱ ከመሄዳቸዉ በፊት ይኖሩባት የነበረችዉን ጎጆ ፍርስራሽ
ህልሙን በሙሉ በእጁ አስገብቶ
በእንሰት ተከባ ዳዋ ለብሳ አይተዉ በከፍተኛ ትዉስታ እና ስሜት ተነድተዉ በሌለ
ሙያቸዉ የገጠሟትን ግጥም አስታዉሰዉ ማስታወሻቸዉን ከቦርሳቸዉ አወጥተዉ የዓለም አህጉራትን ሁሉ ዞሮ አይቶ
ለራሳቸዉ አነበቡት፡፡
የጸጉሩን ጥቁረት ወደ ነጭ ቀይሮ
***
በሚስት በልጆቹ ተከቦ
በዚህች ትንሽ ጎጆ ዳዋ በከበባት
ርቆ ከኖረበት ከተስፋዋ ምድር
ተስፋ ያረገዘ አንድ ትንሽ ወጣት
ከሁሉም ሰዉ ምኞት ከነጮቹ ሀገር
በጨለማዉ ዘመን ከዓመታት በፊት
ጡረታ ሊወጣ መሆኑን ሲነግሩት
ብርሃን በመናፈቅ ጥበብን በመሻት
ጉልበቱ ማለቁን ማቃቱን ሲያረዱት
ከሰዉ ሳይገናኝ ኩነኔ በመፍራት

ቀን እንሰቱ መሃል ተቀምጦ ካለቱ
ከዚያች ከጎጆ ሥር ከዘመናት በፊት
ሲመሽ ከጎጆዋ አንድዶት እሳቱ
የጸለየዉ ጸሎት የተመኘዉ ምኞት
በሃሳብ ባህር ዉስጥ ይዋኝ የነበረ
ባህር ወለል ሲወርድ በሰማያት ሲበር
ሲተኛም የማያርፍ በህልም እየበረረ
ካነደደዉ እሳት የተሻለ ብርሃን ሲናፍቅ
ንፋሳት ላይ ሰፍሮ ዓለምን ይዞራል
- 75 - - 76 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ከነበረዉ ጥበብ የተሻለ ጥበብ ሲያሳድድ ምንጭ የቀዳበት ጭራሮ የለቀመበት

የዓለምን ጥበብ ከጠቢባን ቀስሞ ቦታ ሳትቀይር የቆዘመባት ዓለት

ቀንና ምሽቱን በብርሃን ተሞልቶ የእንሰቱ ዙርያ ሳሩ ለምልሞ

ቁሳቁስ ሰብስቦ ሀሳቡ ተሳክቶ ሳር ክዳኗ ረግፎ ምሰሷ ዘሞ

ጉልበቱ ተሟጦ መንፈሱ ተዛብቶ ሚናቸዉ ሳይሻር በሬ እና ገበሬ

… የአራዊቱም ድምጽ የወፎች ዝማሬ

ለዚህ ሁሉ ጉዞዉ መነሻዉን ሲያስብ አሁንም ይሰማል መንፈስን ያረካል

የትዝታ ገመድ የኋሊት ሲስብ ከጧት እስከ ማታ ዝናቡም ይዘንባል

ከጎጇ ዉስጥ ሆኖ የጸለየዉ ጸሎት ኩልል ያሉ ወንዞች ፏፏቴም ያጓራል

ያሰበዉ ሀሳብ የተመኘዉ ምኞት …

መሆኑን ተረዳ ተረድቶም ተነሳ ዳግም ተመልሶ ይሄን ሁሉ ሲያይ

የጎጇ ናፍቆት መንፈሱን አነቃ ሁሉ እንደነበረ ከጥንቱ ሳይለይ

ዳግም… ፍቅሩን ከልጆቹ ሀገሯ ሸኝቶ

በአክናፍ ተሳፍሮ ባህሩን አቋርጦ ጎጇን አዲሶ እንሰቱን ኮትኩቶ

ሀብትና ንብረቱን ልጆቹንም ይዞ መንፈሱን ሊያዲስ ዘመኑ ሳይፈጸም

ቋጥኝ የሚያህል ሻንጣ አንጠልጥሎ ቀሪዉን ምዕራፍ በዚሁ ሊደመድም

እዚያዉ ያገኛትን ፍቅሩን አስከትሎ ወስኖ አረፈ ካባቶቹ መንደር

ጎጇ ካለችበት ከቀዬዉ ደረሰ ተስፋዉን ጨርሶ ከትዝታዉ ጋር ሊኖር

ከዘመናት በኋላ ብዙ ዓመታት አልፈዉ ባለመላ መጥቶ ህመሙን እስኪሽር፡፡

ልክ እንደደረሰ ቀዬዉን ሳይስተዉ …

- 77 - - 78 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ግጥሙን አንብበዉ ሲጨርሱ “አንዳንድ ጊዜ ከሙያ ዉጪ እንዲህም መጻፍ “በሀገረ መኖር ባይሆንልኝ፤ እንዴት በሀገረ መሞት እንኳን ከበደኝ?” ቢለዉ
ይቻላል፡፡ ዋናዉ ጥልቅ ስሜት ነዉ፡፡” ብለዉ ለራሳቸዉ አጉተመተሙ፡፡ የኖሩትን፣ በሀገራቸዉ ሁኔታ እጅግ አዘኑ፡፡ የሆነ ሆኖ እንደምንም ሁሉንም ተቋቁመዉ
የሆኑትን፣ የገጠማቸዉን ነገር ለመጻፍ ደራሲ መሆን አያሻም፡፡ ለመቆየት ወሰኑ፡፡ አሁን ሁሉንም ነገር እንደፈለጉት ማድረግ አይችሉም፡፡
ደክሟቸዋል፡፡ እርጅና ብቻዉን አይመጣም፡፡ ብዙ በሽታ፣ ብዙ ድካም፣ ጸጸት እና
ከጥቂት ዓመታት በኋላ ግን እንደገና ሀሳበቸዉ ተቀያየረ፡፡ በቃኝ ያሉትን ሀገር ሌላም ብዙም የማይመቹ ነገሮች ይከተሉታል፡፡ ከስንት አንዱ ሰዉ ነዉ “ግርማ
መናፈቅ ጀመሩ፡፡ ሁሉም እንዳሰቡት ሊሆን ባለመቻሉ አዘኑ፡፡ የጀርመን ኑሮ ትዝታ ሞገስ” ያለዉ እርጅና የሚያረጅ?
አላላዉስ አላቸዉ፡፡
በእሳቸዉም በኩል፤ ከመጠን ያለፈ ዉፍረት፣ ስኳር፣ ግፊት፣ የዓይን መፍዘዝ እና፤
ጀርመን ሀገር ቢሆኑ እንደፍላጎታቸዉ በሚያሞቁት እና በሚያቀዘቅዙት ክፍላቸዉ
ዉስጥ ቁጭ ብለዉ፣ የኤሌክትሪክ ምድጃቸዉን ለኩሰዉ ያማራቸዉን ጠበስ ጠበስ “ለሀገሬ ምን ሰራሁላትና ነዉ ልቀበርባት የመጣሁት?” የሚል ጸጸት ሰላማዊ
አድርገዉ በልተዉ፣ ፍልት ፍልት አድርገዉ ጠጥተዉ፣ ከመረጃ መረብ ጋር የእርጅና ዘመን እንዳያሳልፉ እያደረጋቸዉ ነበር፡፡ አሁን ይባስ ብሎ ወንድሞቻቸዉ
በተሳሰረ የግል ኮምፒዉተራቸዉ በዓለም ዙርያ ቢፈልጉ በሰሜን ዋልታዋ ኖርወይ፣ ወደ መጠፋፋት የሚወስድ ግጭት አንዣምብቦባቸዉ ሲያዩ የበለጠ አስጨነቃቸዉ፡፡
ቢፈልጉ በደቡብ ዋልታዋ ከፕታወን ወይም በምስራቅ እና ምዕራብ ጫፍ ካሉ
ምሁራን ጓደኞቻቸዉ ጋር ያለገደብ ፊት ለፊት እየተያዩ መወያየት በቻሉ ነበር፡፡
የህትመት ዉጤቶችን ቢሹ በጣት ንክኪ ብቻ በሺዎች የሚቆጠሩ መጻህፍት እና
የጥናት ዉጤቶችን ማግኘት በቻሉ ነበር፡፡ ወደ ፈለጉት የዓለም ከፍል መሄድ
ቢያምራቸዉ ብርር ብለዉ በደቂቃዎች ካገር ሀገር መሽከርከር ይችሉ ነበር፡፡ አያሌ
አማራጭ ካላቸዉ የቴለቪዥን መስመራቸዉ ቢፈልጉ የመዝናኛ፣ ቢፈልጉ ፖለቲካ፣
ቢሹ ሙዚቃ፣ ቢሹ ስብከት እና ዉዳሴ ከሚያስተላልፉ መስመሮች መርጠዉ
ይኮመኩሙ ነበር፡፡

እዚህ ግን መረጃ ራባቸዉ፣ ጠማቸዉ! የመረጃ መረብ እንዳሻቸዉ መጠቀም


አይታሰብም፡፡ ለማንበብ ቢፈልጉ የግድ ወደ መጽሐፍት መደብር ጎራ ብለዉ
መጽሐፍ መግዛት ይኖርባቸዋል፡፡ ያዉም የፈለጉትን አያገኙም፡፡ ሁሉም ነገር
አልገጥም ሲላቸዉ ጀርመን ናፈቃቸዉ፡፡

ናፍቀዉም አልቀሩ ወደ ጀርመን ተመለሱ!

አሁን ግን አመጣጣቸዉ በሌላ መልክ ሲሆን ፖለቲካ ዉስጥ መግባትን ፈጽመዉ


አይፈልጉም፡፡ ቢችሉ እንደወንድማቸዉ ዶን ኦጎ ከብቶችን እያረቡ ከሰኞ እስከ አርብ
ያሳልፋሉ፡፡ እሁድ እና ቅዳሜን ደግሞ እየተጫወቱ ለማሳለፍ አቀዱ፡፡

ነገር ግን የወቅቱ ሁኔታ አላማራቸዉም፡፡ ቀጠናዉ ሰላማዊ አልነበረም፡፡

“በዚህ ሰበብ እንደገና ተመልሼ እሰደድ ይሆን?” የሚለዉ ሀሳብ አስጨነቃቸዉ፡፡

- 79 - - 80 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ቤቱ እንደገባ ተስገብግቦ ኮምፒዉቴሩን ከፈተ፡፡ ሁል ጊዜም ከቤቱ ወጣ ብሎ ሲመለስ


ኮምፒዉቴሩ ትናፍቀዋለች፡፡ ሳያነብ ወይም ሳይጽፍባት ማደር ያስጨንቀዋል፡፡ “የእኔ
ምዕራፍ ስድስት ሥራዎች” የሚለዉን ፎልደር ከፍቶ ማንበብ ጀመረ፡፡ ዛሬ የጉዞ ማስታወሻ ለመጻፍ
አስቧል፡፡ ስለ የሸካ ጉዞዉ፣ ስለ መንገዱ አስቸጋሪነት፣ ስለ ጠጅ ቤቱ፣ ስለ
*** ሽማግሌዎቹ ወግ፣ በተለይ ደግሞ ስለ ታሲ!

መምህር ዘርይሁን ከአስቸጋሪዉ የማሻ ጉዞ በኋላ በሚዛን እና ዓማን አጋማሽ የዕለቱን ጽሁፍ ከመጀመሩ በፊት ቀድሞ የጻፈዉን የማንበብ ልማድ ነበረዉ፡፡
መንገድ ላይ ከጋርናንስ ተራራ ሥር፣ ከሚዛን-ቴፒ ዪኒቨርሲቲ ዋናዉ ግቢ ፊት አለበለዚያ ለመጻፍ አይነሳሳም፡፡ ወደ ማሻ ከመሄዱ በፊት የጻፈዉን ክፍል ማንበብ
ለፊት በተንጣለለዉ የመምህራን መኖርያ ግቢ ዉስጥ ባለዉ የጋራ መኖርያ ቤቱ ጀመረ፡፡ ርዕሱ እንዲህ ይላል “አቤቱ አለማወቃችንን ይቅር በል!” ቀጠለ…
በሰላም ደርሷል፡፡ ጸሎት አድርሶ ትንሽ እረፍት ካደረገ በኋላ ሰዉነቱን ተለቃልቆ
እራት ፍለጋ ወጣ፡፡ ዩኒቨርሲቲዉ በሚዛን-ዓማን ከተማ ሾንጋ የተባለ ልዩ ቦታ ላይ “ተማረ” የሚለዉ ቃል፡ ሃጥያቱ ተሰረየለት ወይም ይቅር ተባለ የሚል
የሰፈረ ሲሆን ከመንገዱ በስተግራ በኩል ለአካባቢዉ ልዩ ግርማ ሞገስ ያላበሰዉ ትርጉም አለዉ፡፡ በቀጥታ ይህንኑ ቃል ሳይጠብቅ ሳይላላ እንዳለ ወስደን
የጋርናንስ ተራራ ይታያል፡፡ ተራራዉ የመምህራኑ እና ተማሪዎቹ ዓይን ማረፊያ “ተማረ” እንላለን ፊደል ቆጠረ፣ ተመራመረ፣ አወቀ ለማለት፡፡ ተማረ
ሲሆን ለአካባቢዉ ነዋሪዎች ግን ከዚያ የበለጠ ትርጉም ይሰጣል፡፡ እስከ ቅርብ ጊዜ በእምነቱ መስክ “ይቅር ተባለ” የሚለዉን ትርጉም ሲይዝ በትምህርቱ
ድረስ ትልቅ የባህላዊ አምልኮ ሥፍራ እንደ ነበር ያስታዉሱታል፡፡ መስክ ደግሞ “ከመሀይምነት ነጻ፣ አለማወቁ ቀረለት” እንደማለት ነዉ፡፡
የትምህርቱንና የእምነቱን ምህረት የሚያያዝ ቀጭን እና ጠንካራ ክር ደግሞ
ከተራራዉ አናት ላይ “ጋር” የተባለ ባህላዊ አምልኮ መሪ ነበር፡፡ ቃልቻዉ በተለይ ያለ አለ፡፡ ሰዉ ከሃጥያቱ እንዲማር መጀመርያ አለማወቁ ሊቀርለት ይገባል፡፡
ማስረጃ ወንጀል የሚፈጽሙ እና የሚክዱ ሰዎችን እንድያምኑ በማድረግ አሻፈረኝ ከምህረት ንስሃ ይቀድማል፡፡ ከንስሃ ደግሞ መረዳት እና መናዘዝ
ካለ ደግሞ ሆዱ አብጦ እንዲሞት በማድረግ ይታወቃል፡፡ በዚህም ምክንያት ይቀድማል፡፡ ድርግቱን ሀጥያት የሚያደርገዉ ህግ ነዉ፡፡ እሳት በሌለበት
ከአምልኮ ሥፍራነቱ በላይ የባህላዊ ሽምግልና አገልግሎት መስጫነቱ ያመዝን ነበር፡፡ ጭስ ህግ በሌለበትም ሀጥያት የለምና! ህግ ብናዉቀዉም ባናዉቀዉም
አሁን ግን የባህል እምነቱን ሲመራ የነበረዉ ግለሰብ ሳይቀር የጰንጤ ሃይማኖት ይዳኘናል፡፡ ስለዚህ ምህረት ለማግኘት የድርጊቱን ዉጤት ማወቅ እና
ተከታይ ሆኗል፡፡ በተራራዉ በተለያየ አቅጣጫዎችም የፕሮተስታንት ድርጊቱን የሚኮንነዉን ህግ ማወቅ ይጠይቃል፡፡ ይህም ማለት ካለማወቁ
ቤተክርስቲያኖች ተሰርተዋል፡፡ ያልተማረ ከሃጥያቱ አይማርም ምህረት አያገኝም እንደማለት ይሆናል፡፡

ከተራራዉ ሥር ህዝቡ ይርመሰመሳል፡፡ ባለፉት አስር ዓመታት ዉስጥ ካለማወቁ የነጻ ታድያ ማን ይሆን ይሄ ሃጥያቱ የሚሰረይለት? የምትል
ዩኒቨርሲቲዉን ተከትሎ የመጣዉ ህዝብ አካባቢዉን ከተማ አስመስሎታል፡፡ ጥያቄ ማንሳቱ እዚህ ጋር ተገቢ ይሆናል፡፡ መማር ፊደል መቁጥር፣
ማንበብ፣ መጻፍ መቻል፣ ጥሩ ዉጤት ማስመዝገብ ማለት ይሆን? አንድ
መምህር ዘርይሁን ከመምህራን መኖርያዉ አቅራቢያ በቅርቡ ከተከፈተዉ ካሽኒን አባት ልጄ ተምሯል የሚለዉ ምን ሲሆን ነዉ? መንግስት የተማረ ዜጋ
ሆቴል እራቱን በልቶ ተመለሰ፡፡ ምግብ ለመብላት እንደ ሌሎች ጓደኞቹ ብዙም ሰዉ አለኝ የሚለዉ ምን ዓይነት ዜጋ ሲያፈራ ነዉ? የሚያነብ እና የሚጽፍ ዜጋ
አይፈልግም፡፡ በቋሚነት ከሆኑ ሰዎች ጋር መብላት አይወድም፡፡ “ጥለሄኝ በላህ፣ ማለቱ ብቻ ይሆን? አያይ! አይደለም፡፡
ጠብቀኝ፣ ክፈልልኝ፣ ምና ምን” የመሳሰሉትን ቃላት መስማት አይፈልግም፡፡ በቃ
እሱ ምግቡን ሊበላ በሚሄድበት ወቅት መንገድ ላይ የሚቀርበዉን ሰዉ ካገኘ አብሮ ምክንያቱም ብዙ ፊደል የሚያዉቁ፣ ብዙ የሚያነቡ፣ ወርቅ ያጠለቁ ሆነዉ
ይሄዳል፡፡ ካላገኘ ደግሞ ብቻዉን ይበላል፡፡ ብቻዉን በሀሳብ ተዉጦ የእግር ጉዞ አሁንም በሃጥያታቸዉ የሚዳክሩ አሉ፡፡ ስለዚህ እነዚህ አልተማሩም፡፡
ማድረግም ሆነ መመገብ የተለየ ደስታ ይሰጠዋል፡፡ ዛሬም በእንዲህ ዓይነት ሁኔታ ከመሃይምነትም ገና አልነጹም ባይ ነኝ፡፡ እመኑኝ ከነድግሪያቸዉ ገ(ጀ)ሀነም
ምግቡን ብቻዉን በልቶ ተመለሰ፡፡ ይወርዳሉ፡፡
- 81 - - 82 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

“ገሀነም ይወርዳሉ” የሚለዉ ሀረግ ጋ ሲደርስ ማንበቡን ላፍታ አቁሞ ስለ እምነቱ ትንሽ ብርሃን ያሸንፈዋል፡፡ ብርሃን ባለበት ሁሉ ጨለማ ቦታ ይለቅለታል፡፡
ማሰብ ጀመረ፡፡ ምክንያቱን ለጊዜዉ ባይረዳም ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ እንደ ልጅነቱ የገባበት ሳይታወቅ በኖ ይጠፋል፡፡ እግዚአብሄር በተጠራበት ሁሉ እንዲሁ
እምነቱን ማጥበቅ እየተወ መጥቷል፡፡ አንዳንድ ጊዜ ሀይማኖቱን እጅግ ያከራል፡፡ ሰይጣን የገባበት ሳይታወቅ ይጠፋል፡፡
ብዙዉን ጊዜ በጾም እና በጸሎት ያሳልፋል፡፡ ከደሞዙ አስራት ይከፍላል፡፡ በመሀል
ደግሞ ሁሉንም እርግፍ አድርጎ ይተዋል፡፡ ጸሎት እንኳ ትዝ የሚለዉ ማዕድ እዉቀትም እንዲሁ ናት፡፡ ትንሽ ዕዉቀት የመሃይምነትን ጨለማ ትገፋለች፡፡
ሲቀርብለት ብቻ ይሆናል፡፡ ማዕድ ሲቀርብለት እንኳ አንገቱን ሰበር አድርጎ ዓይኑን አለማወቅን ታጋልጣለች፡፡ እርቃን ታወጣለች፡፡ አንድ አዋቂ በተገኘበት
ላፍታ ጨፍኖ ምን ብሎ እንደጸለየ እንኳን ሳይረዳ ቀና ብሎ መብላት ይጀምራል፡፡ አላዋቂዎች ይሸሻሉ፡፡ ምክንያቱም አለማወቃቸዉን የሚያጋልጠዉ እሱ
ነዉና፡፡
በእምነቱ ሲጠነክር በጸሎቱ ሰይጣንን ያስጨንቃል፡፡ እርሱ ሲደክም ደግሞ ሰይጣን
በተራዉ ያስጨንቀዋል፡፡ በጥንካረዉ ሰዓት የተጸየፈዉን ሁሉ ያስልሰዋል፡፡ ይህን ሁሉ ታደርግ ዘንድ ቻይ የሆነችዉ ዕዉቀት ታድያ ምንድ ናት?
ያጨማልቀዋል፡፡ መልሶ እርሱ ሲጠነክር ደግሞ ሰይጣንን ይበቀላል፡፡ በጸሎቱ ትምህርት ቤቶቻችን ምንድ ነዉ የሚሰጡን? ያልን እንደሆነ፡- አንደኛዉ
ያሰቃየዋል፡፡ አይደለም በእርሱ ቤት በጎረቤቱ እና በሀገሩ እንኳን እንዳይኖር አጥብቆ መረጃ ነዉ፡፡ ሁለተንኛዉ ክህሎት ሲሆን ሦስተኛዉ ምግባር ነዉ፡፡ መረጃ
ይዋጋል፡፡ ግን በዚህ አይቀጥልም ከጥቂት ጊዜ በኋላ ተመልሶ ይደክማል፡፡ ስለ ጉዳዩ ዝርዝር ነገር ሲሆን ክህሎት ደግሞ መረጃዉን እንዴት ሥራ ላይ
ይጨማለቃል! ህይወቱን በሙሉ የኖረዉ እንደዚህ ነዉ፡፡ እናዉላለን የሚለዉን የሚመልስ ነዉ፡፡ ምግባር በሌላ ጎን መረጃችንን እና
ክህሎታችን በምን መልኩ ሥራ ላይ ማዋል አለብን የሚለዉን የሚመልስ
“የሰዉ ልጅ በድካም እና በብርታት መሀል እየዋለሌ የሚኖር ፍጥረት ነዉ፡፡” አለ ዘርፍ ነዉ፡፡
በልቡ፡፡ “በክፉ እና በደግ፣ በብርሀን እና በጨለማ፣ በጽድቅ እና ኩነኔ፣ በእግዚአብሄር
እና በሰይጣን መካከል በትግል የሚኖር አሳዛኝ ፍጥረት” ሲል አሰበ፡፡ ለምሳሌ፡- አንድ የሥነ-መድሀኒት ተማሪ “ሀ” እና “ለ” የተባሉ ንጥሬ ነገሮች
ሲዋሃዱ “ሠ” የተባለ የወባ በሽታ መድሃኒት ይፈጥራሉ ተብሎ ተማረ
ብርቱ በሚሆንበት ሰዓት “አምላኬ ሆይ በደከምኩበት ሰዓት አትግደለኝ” ብሎ እንበል፡፡ በሌላ መልኩ “ሀ” እና “መ” የተባሉ ንጥረ ነገሮች ቢዋሀዱ ግን
ይጸልያል፡፡ አሁንም ገሀነም የምትለዉ ቃል በእምነቱ መድከሙን ስላስታወሰችዉ ለሰዉ ልጅ መርዝ ይሆናል ተብሎ ቢማር ይህንን ነዉ መረጃ የምንለዉ፡፡
እንደወትሮዉ “አምላኬ ሆይ በደከምኩበት ሰዓት መጨረሻዬን አታድረገዉ” ብሎ ቀጥሎ ደግሞ በተግባር ንጥረ ነገሮቹ እንዴት ተዋሂደዉ መዲሃኒት
በልቡ ከጸለየ በኋላ ንባቡን ቀጠለ…፡፡ (ገሀነም ባይኖር ማን ስለእምነት ያስባል?) እንደሚፈጠር በላቦራቶሪ ሲማር ክህሎት አገኘ ማለት ነዉ፡፡ ከሁለቱ እኩል
የሚያስፈልገዉ ደግሞ ተማሪዉ እንዴት መድሃኒት እንደሚሰራ እና
…መንግስት በአብዛኛዉ የሚያነብ እና የሚጽፍ ዜጋ የሚፈልገዉ
እንዴት መርዝ እንደሚሰራ መረጃ እና ክህሎት ሰተነዋል፡፡ ስለዚህ
ዓላማዉን፣ ፖሊሲዉን እና ስትራቴጂዉን ለማስኬድ በቀላሉ ተግባቦት
ዕዉቀቱን ተጠቅሞ የሰዉ ልጅን የሚጠቅም መድሀኒት እንጂ የሚጎዳዉን
ለመፍጠር እንዲያመቸዉ መሆኑ ግልጽ ነዉ፡፡ ቤተሰብ ደግሞ ዋና ትኩረቱ
መርዝ መሥራት እንደሌለበት ማሳመንን የሚጠይቅ ዉስብስብ የአመለካከት
ልጁ ተምሮ በኢኮኖሚ ራሱን እንዲችልለት ነዉ፡፡
ሥራ ነዉ፡፡
በእኔ እምነት ግን እነዚህ ሁሉ የትምህርት እግረ-መንገድ ዓላማዎች
ናቸዉ፡፡ የትምህርት ዋናዉ ዓላማ ግን ከድቅድቅ ጨለማ ወደ ብርሃን፤ ታላቁ የአሜሪካ ፕረዝዳንት ቴዎድሮ ሩዝቨልት በአንድ ወቅት እንዲህ
ከኩነኔም ወደ ምህረት መገስገሻ መንገድ መሆኑ ነዉ፡፡ የዕዉቀት ግቡ ቢለዉ ነበር ‘‘To educate a man in mind and not morals is to
ሥርየት ነዉ፡፡ መሃይምነት ጨለማ ነዉ፡፡ ጨለማ ደግሞ የሰይጣን ምሳሌ educate a menace to society.’’ አንድን ሰዉ በአዕምሮዉ ማስተማር
ነዉ፡፡ ሰይጣን የሃጥያት ሥር መሰረት ነዉ፡፡ ዕዉቀት ግን በብርሃን እና ስለ ሞራል አለማስተማር ለህብረተሰቡ አደጋን ማስተማር ነዉ እንደ
ትመሰላለች፡፡ ብርሃን በእግዚአብሄር ይመሰላል፡፡ ምንም ጨለማዉ ብበረታ ማለት ነዉ፡፡ ስለ ሞራል ወይም ባህርይ ትምህርት ደግሞ ቶማስ ልኮና

- 83 - - 84 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

የተባለ አስተማሪ እንዲህ ብሎ ነበር ‘‘knowing the good, loving the በወታደራዊ ስልጠናዎችም ተመሳሳይ ችግር አለ፡፡ ብዙ ጊዜ በጣም ዉድ እና
good, and doing the good.’’ መልካሙን ማወቅ፣ መልካሙን መዉደድ አደገኛ ስልጠናዎችን የወሰዱ ወታደሮች ይክዳሉ፡፡ በተለያየ ምክንያት፡፡
እና ያወቁትን እና የወደዱትን መልካም ነገር ማድረግ ማለት ነዉ፡፡ ከዚያም በኋላ ስልጠናቸዉን ላሰለጠናቸዉ መንግስት ሳይሆን በተቃራኒዉ
በጥንታዊ ግርካዊያን ፈላስፎች ደግሞ ስለትምህርት ሲመላለሱ እንዲህ ይጠቀማሉ፡፡ ይሸፍታሉ፡፡ ይሄነ ነዉ “እንግዲህ ስለት ስለትን አይቆርጥም፣
ብለዉ ነበር፡፡ መብረቅም መብረቅን አይመታም” ማለት፡፡
አርስጣጣሊስ፡ “የትምህርት ጥሩነቱ ምኑ ላይ ነዉ?” በማለት መምህሩን
አፍላጦንን ይጠይቀዋል፡፡ ትምህርት አደገኛ መሳርያ ነዉ! ሃላፍነት ለሚሰማቸዉ ዜጎች ብቻ ሊሰጥ
“መልሱ ቀላል ነዉ፡፡ ትምህርት ጥሩ ሰዎችን ይፈጥራል፡፡ ጥሩ ሰዎች የሚገባ! ትምህርት ከላይ በተጠቀሱት ሦስት ዘርፎች ተመጣጥኖ ካልቀረበ
ደግሞ በመልካም አካሄድ ይሄዳሉ” ይለናል መምህሩ አፍላጦን፡፡ ዉጤቱ የከፋ ይሆናል፡፡ ታዋቂዉ የሀርቫርድ መምህር ከአንድ መቶ ሀምሳ
ዓመታት በፊት እንዲህ ብሎ ነበር ‘‘Character is higher than intellect”
በሃይማኖት ትምህርትም አንዳንድ ሚስጢራትን ካወቁ በኋላ ለፈዉስም ሆነ መልካም ጸባይ ከእዉቀት ይልቃል እንደማለት፡፡
ለጥንቆላ የሚጠቀሙ እንዳሉ ይታወቃል፡፡ አቶሚክ ቦምብ ለኃይል
የትምህርት ግቡ መልካም እና ጎበዝ ተማሪ ማፍራት ነዉ፡፡ምህረት
ማመንጫነት ዓላማ የተፈጠረ ፈጠራ ነዉ፡፡ ነገር ግን በተቃራኒዉ
እንድወርድልን እንማር! ያወቅን እየመሰለን አንኮፈስ፡፡ ከመማር ገና ሩቅ
ለጦርነትም መጠቀም ይቻላል፡፡ ድማሚት ለመንገድ ሥራ ትላልቅ ዓለቶችን
ነንና!...
ለማፈረካከስ ዓላማ የተፈጠረ ነዉ፡፡ ነገር ግን አንድ ትልቅ ከተማ
በድማሚት መደምሰስ ይቻላል፡፡

እጅግ ዉስብስብ የህግ አናቅጽ ትርጉሞች በህግ ትምህርት ቤቶች ይሰጣሉ፡፡ አንብቦ እንደጨረሰ ድካም ተሰማዉ፡፡ “ባለፈዉ የጻፍኩት ረዘም ይላል ማለት ነዉ፡፡”
ባለሙያዉ ግን ለበጎም ለክፉም ዓላማ ሊጠቀማቸዉ ይችላል፡፡ አንድ ዳኛ አለ በልቡ፡፡ ከዚህ በኋላ መጻፍ እንደማይችል ተረድቷል፡፡ ብዙ ጊዜ እንደዚህ ነዉ፡፡
ዉሳኔዉን ግልጽ አድርጎ ካልጻፈ ለዉሳኔዉ አፈጻጸም ምን ያህል “የባለፈዉን አንብቤ ጨርሼ እጽፋለሁ” ብሎ ይጀምርና እንደዚህ ረጃጅም ጽሁፎች
እንደሚያስቸግር ይታወቃል፡፡ ይህንን እዉቀት ለተንኮል ሊጠቀም ይችላል፡፡ ሲሆኑ ደክሞት ይተኛል፡፡ ይህንን ልማድ ለማስተካከል ቢጥርም አልሆነለትም፡፡ የጉዞ
እዚህ ጋር አንድ ምሳሌ ልስጥ፡፡ ማስታወሻ መጻፍ ያለበት ወዲያዉ ነዉ፡፡ ካደረ አብዛኛዉ ነገር ይረሳል፡፡ ይቀዘቅዛል፡፡
የመጻፍ ሀሳቡም ሊጠፋ ይችላል፡፡ ቅር እያለዉ ኮምፒዉቴሩን ዘግቶ ተኛ፡፡
በአንድ ወረዳ ፍርድ ቤት የሚያስችል ዳኛ ምንም እንኳን ፍርዱን በፈለገበት
ለመወሰን የማስረጆቹ ቃል ግልጽ በመሆኑ ይቸገርና በመጨረሻ ዉሳኔዉን
ሲጽፍ ግን እንዲህ ብሎ አስፍሮ ነበር፡፡ “ተከሳሽ ለከሳሽ እስከ 5000 ብር
የሚሆን ካሳ ይክፈል፡፡” ይህ ነዉ እንግዲህ ሊፈጸም የማይችል ዉሳኔ
ማለት፡፡ እስከ 5000 ብር ማለት ስንት ብር ነዉ? 1 ብር፣ 10 ብር፣ 1000
ብር ወይስ 3000 ብር? በሌላ ጎኑ ደግሞ ለባለ ዕዳዉ ይህንን ተንኮል
ያስረዳል፡፡ ስለዚህ በአፈጻጸም ወቅት እስከ አምስት ሺ ብር ስለሚል ዉሳኔዉ
5 ብር ነዉ የሚሰጠዉ ማለት ይችላል፡፡ ይህንን የተበላሸ ዉሳኔ
ለማስተካከል ላይቻል ይችላል፡፡ የሚቻል ከሆነም ሌላ ወጪ እና ጊዜ
ይጠይቃል፡፡

- 85 - - 86 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ይሄ ሁሉ ምልልስ እና ዛቻ የሚከወነዉ ደግሞ በዘመን አመጣሹ የፌስ-ቡክ ገጽ


ሆነ፡፡ የተለያዩ ዓላማ ያነገቡ ሰዎች ግጭቱን ለማባባስ ቀን እና ሌት በፌስ-ቡክ
ምዕራፍ ሰባት ይጣዳሉ፡፡ ፌስ- ቡክ የተፈጠረዉ ለበጎ ዓላማ ነበር፡፡ ተጠቃሚዉ ግን የግጭት እና
የጥላቻ ንግግር ዋነኛ መሳርያ አድርገዉት አረፉ፡፡
***
የፌስ-ቡክ መስራቹ ማርክ ዙከርበርግ መዉደድን በቀላሉ ለመግለጽ የሚያስችል
ከአዲሱ ጠቅላይ ሚኒስቴር መምጣት ወዲህ እንደሌላዉ የሀገሪቱ ክፍል ሁሉ በይና ቁልፍ like button ብቻ ነበር የፈጠረዉ፡፡ አንዳንድ ተጠቃሚዎች ያልወደድነዉን
እና አካባቢዋም የጸጥታዉ ሁኔታ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሶ ነበር፡፡ የቡሶባይ ልጆች ልጥፍ በቀላሉ መጥላታችንን እንድንገልጽበት የጥላቻ ቁልፍ unlike button እንዲሁ
እና የልጅ ልጆች የከተማይቱ ነዋሪዎች ሰደቡን በሚል ጉዳዩን ጣርያ ፍጠርልን ቢለዉ በተደጋጋሚ ሲጠይቁትም፤ “መዉደድ ከቻላችሁ መዉደዳችሁ
አስነክተዉታል፡፡ የከተማይቱ ነዋሪዎች በበኩላቸዉ “እንደዉም የቡሶባይ ልጆች ወደ በቀላሉ እንድትገልጹ፣ መዉደድ ካልቻላችሁ ግን ዝም ቢላችሁ እንድታልፉ ዘንድ
ከተማይቱ እንዳይገቡ፤ ሊናያቸዉ አንፈልግም” ማለት ጀምረዋል፡፡ ከቡሶባይ የልጅ የጥላቻን ቁልፍ ሆን ብዬ ነዉ የገደፍኩት” በማለት ይከራከራል፡፡
ልጆች አንዱ የሆነዉ የቀበሌዉ ሊቀ-መንበር ቤቱ ተቃጥሎ ከከታማይቱ ከወጣ
ቆይቷል፡፡ የመንግስት መስርያ ቤቶች እንዳለ ተዘግተዋል፡፡ ተማሪዎች ትምህርት የሆነ ሆኖ የዘመኑ ግጭት ዋነኛዉ ነዳጅ ፌስ-ቡክ መሆኑ ግልጽ ነዉ፡፡ ማን
መማር አልቻሉም፡፡ ጤና ጣቢያዉ ታካሚዎችን ማከም አልቻለም፡፡ መንገዶች እንደሚጽፈዉ? ዓላማቸዉ ምን እንደሆነ? የማይታወቁ የፌስ-ቡክ ገጾች
በሙሉ ዝግ ሆነዋል፡፡ በሁለቱም ወገን ለታላቁ ጦርነት ተዘጋጁ የሚል ጥሪ በፌስ- ተበራክተዋል፡፡ አንድንዶቹ እንደዉም ከፍተኛ ገንዘብ የሚከፈላቸዉ ቅልብ ጦማሪያን
ቡከኞች እየተሰራጨ ሰንብቷል፡፡ በዶ/ር ሻዊቶ ሥም የተከፈተዉ የፌስ-ቡክ ገጽ ሆነዋል፡፡ በመሆኑም እንደሰይጣን ለእኩይ ተግባር ይታትራሉ! አይደክማቸዉም፡፡
የቡሶባይ ልጆች ዋነኛ የመረጃ ምንጭ ለመሆን በቅቷል፡፡ አብዛኛዉ ሰዉ ደግሞ ገጹ አንድ ሰዉ ሲሞት መቶ ሰዉ ሞተ ብለዉ ይለጥፋሉ፡፡ አስር ሰዉ ሲፈናቀል አንድ
የዶክተሩ መሆኑን አምኖ በመቀበሉ በከተማይቱ መኖር እንኳ አልቻሉም፡፡ በዚህ ሺ ሰዉ ተፈናቀለ ብለዉ ያስተጋባሉ፡፡ በሚሊዮን የሚቆጠሩ መሰል ተከታዮቻቸዉም
ምክንያት የግዳቸዉን የተወለዱባትን እና ያደጉባትን የአባታቸዉን ከተማ ቡሶባይን ለዓለም ያዳርሱታል፡፡ የፈለጉት ብሄር ወይም የሀይማኖት ቡድን ማነሳሳት ሲፈልጉም
ለቀዉ ወንድሞቻቸዉን ተቀላቅለዋል፡፡ በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ “ወገኔ” ከሚሉት “እዚህ ቦታ ያለዉ ወገንህ አለቀ” ብለዉ ይዘግባሉ፡፡ አሰቃቂ ምስሎችን ከተለያየ ድረ
ጋር መቀላቀል ለምርጫ የሚቀርብ ጉዳይ አይሆንም፡፡ መብራትና የስልክ መስመር ገጽ እያፈላለጉ በምስል አስደግፈዉ ለማስረዳት ይሞክራሉ፡፡ ይህ ፌስ-ቡክ አዲሱ
በሌለበት ገጠር ለመኖር ተገደዱ፡፡ “በምንም ታምር እንደገና መሰደድ የለብኝም!” የሰይጣን የማጋጫ ድንጋይ መሆኑንስ ማን ልብ አለ? “ልብ ያለዉ ልብ ይበል!”
ብለዉ ስለወሰኑ ግራ ተጋብተዉ ተቀመጡ፡፡ መጽሐፉ የሚለንስ ለዚህ ጊዜ አይደልምን?

ጉዳዩን ለማሸማገል ጥረት ቢያደርጉም ከሁለቱም ወገን የሚሰማቸዉን አጡ፡፡ ሁሉም አሁን በዚህች ትንሽ መንደር ለተቀሰቀሰዉ ግጭት እንኳን ብዙ ጦማርያን እየታተሩ
ወጣት ደመ ሞቃት ሆነባቸዉ፡፡ ሁለቱም ወገን በተቃራኒ ጫፍ ላይ ቆመዉ ናቸዉ፡፡ ዋነኛ የመረጃ ምንጭ ተደርገዉ የሚወሰዱት ግን በቡሶባይ ልጆች በኩል
ይከራከራሉ፡፡ አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ከቃላት ንትርክ አልፈዉ አንዱ የሌላዉን ቤት እና “የንስር ዓይን” በሚል ስም የተከፈተዉ እና የንስርን ፎቶ መለያዉ ያደረገ ገጽ ሲሆን
ንብረት በምሽት ማቃጠል ተያይዘዋል፡፡ በተደጋጋሚ የመንግስት አካላት ለማወያየት በከተማይቱ ነዋሪዎች ወገን ደግሞ “የእኛ እንባ ማበሻ ገጽ” በሚል የተከፈተዉ እና
ቢጥሩም ሊሆን አልቻለም፡፡ የአካባቢዉ ፖሊስ፣ የክልሉ ልዩ ሀይል፣ የፈደራል ለቦክስ የታጠፈ እጅ እንደ መለያ ምስል የሚጠቀመዉ ገጽ ነበር፡፡ ሁለቱም ገጾች
ፖሊስ፣ ሀገር መከላከያ ሰራዊት ሳይቀር በአካባቢዉ ሰፍሯል፡፡ እጅግ የሚያቃቅሩ ቃላትን ይጠቀማሉ፡፡ ሁለቱም ገጾች የጦርነት ዝግጅቶችን
ያስተዋዉቃሉ፡፡ አንዱ ሌላዉን ወገን ያስፈራራል፡፡ “በአንድ ምሽት እናጠፋችኋለን!”
የከተማይቱ ነዋሪዎች “የራሳችን መዋቅር እንፈልጋለን! በቡሶባይ ልጆች ተበድለናል፣ የሚል ማስፈራርያ ያስተጋባሉ፡፡ ለተከታዮቻቸዉ መመርያ ያስተላልፋሉ፡፡ “በዚህ ቀን
ከእነሱ ጋር መኖር አንፈልግም!” የሚለዉን ጥያቄ አጠናክረዉ ሲቀጥሉ፤ የቡሶባይ መንገድ ይዘጋ!” ካሉ ተከታዮቻቸዉ “ለምን? እንዴት? ወዴት?” ሳይሉ ይፈጽማሉ፡፡
ልጆች በበኩላቸዉ “ከተማይቱን የመሰረተዉ አባታችን ነዉ፡፡ ስለከተማዋ ሌላዉን “በዚህ ቀን ሰላማዊ ሰልፍ እንወጣለን” ካሉም ሁሉም ተንጋግቶ ይወጣል፡፡ በዚህ
ምንም የሚያገባ ነገር የለም፡፡ እኛ ነን የምንመራት” በማለት አጥብቀዉ ይከራከራሉ፡፡ መልኩ ብዙ ቀን መንገዶች ተዘጉ፡፡ ሰልፎች ተደረጉ፡፡ ከጸጥታ ኃይሎች ጋር
- 87 - - 88 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ተጋጩ፡፡ ብዙ ነፍስ አለፈ፡፡ እናቶች አለቀሱ፡፡ ደሃዉ የሚበላዉን አጣ፡፡ ታማሚዉ በመሆኑ ግንኙነታቸዉ ሻክሮ ቆይቷል፡፡ ቢሆንም አንድ ወገን ከተረጋጋ ነገሩን
የሚታከምበትን ተቋም እና መንገድ አጥቶ ለአደጋ ተጋለጠ፡፡ ነፍሰ ጡር እናቶች ማለዘብ ይቻላል፡፡ ምንም እሳት ኃይለኛ ቢሆን በዉሃ ይጠፋል፡፡ እሳት እና ዉሃ
በምጥ አለቁ፡፡ ከተማይቱ ሲመሽ ሲመሽ በጥይት ድምጽ እየተናጠች ታድራለች፡፡ ሲገናኙ ማገዶዉ ይተርፋል፡፡ እሳት እና እሳት ሲገናኙ ግን ትርፉ አመድ መሆን
ሁሉም ዜጋ በስጋት ኑሮዉን መግፋት እድሉ ከሆነ ሰነባብቷል፡፡ ነዉ፡፡ ማገዶዉን ለማትረፍ አንዱ ወገን እሳት ከሆነ ሌላዉ ዉሃ ሆኖ መጠበቅ
አለበት፡፡
በዚህ መሃል አንዳንድ ባለሀባቶች የአካባቢዉን ሀብት ያለቀረጥ ለማዉጣት ምቹ
ሁኔታ ተፈጠረላቸዉ፡፡ የግጭቱ ቀስቃሾች ከሁለቱም ወገን ከህብረተሰቡ መዋጮ በመሆኑም ወገናቸዉን ለማረጋጋት የአባታቸዉን እዉነተኛ ታሪክ መተረክ
እየሰበሰቡ ከበሩበት፡፡ የሁለቱም ወገን “የጎበዝ አለቆች” ነዋሪዉን እንደፈለጉ እንዳለባቸዉ ተረዱ፡፡ ገና የ16 ዓመት ልጅ እያሉ አባታቸዉ ብቻቸዉን ወደ መስክ
የሚያንገላቱበት ሁኔታ ተፈጠረ፡፡ ይዟቸዉ ከወጡ በኋላ ለማንም ያልተናገሩትን የግል ታሪክ አጫወቷቸዉ ነበር፡፡
በወቅቱ በታለቅ አግራሞት አዳምጠዉ ወደ ቤት ተመለሱ፡፡ እያደጉ ሲሄዱ ግን
መንግስት በአንጻሩ አሁንም ነገሮች በትዕግስት ያለ ደም መፋሰስ ለመፍታት ታሪኩ የተለየ ትርጉም ሰጣቸዉ፡፡ በ20 ዓመታቸዉ የኮለጅ ትምህርታቸዉን ጨርሰዉ
ይጥራል፡፡ ነገር ግን በዚህ ግጭት ተጠቃሚ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ግጭቱ እንደተመለሱ አባታቸዉ ታሪኩን በድጋሜ እንድተርኩላቸዉ ተማጸኑ፡፡ አባታቸዉም
በአጭሩ እንዳይቋጭ የቻሉትን ሁሉ ማድረጋቸዉ አልቀረም፡፡ ከማህበራዊ ሚድያዉ ልጃቸዉ በታሪኩ መመሰጥ ተደስተዉ እንደገና አዋዝተዉ ተረኩላቸዉ፡፡ እሳቸዉም
አልፈዉ የህዝብ ሚዲያ ጭምር ለመጠቀም ሞከሩ፡፡ “ድንጋይ ላይ ቅል ታሪኩን በዕለት ማስታወሻቸዉ አስፍረዉት ነበር፡፡ አሁን ከጀርመን መልስ ደግሞ
ቢወድቅባትም ሆነ ቅል ድንጋይ ላይ ብትወድቅ ልዩነት የለዉም፡፡ በሁለቱም ተጎጂዋ ማስታወሻቸዉን አንብበዉ ታሪኩን በቃላቸዉ ሸምድደዉታል፡፡ የአባታቸዉን ታሪክ
ቅሏ ናትና!” ይላሉ የአካባቢዋ ነዋሪዎች፡፡ በዚያም ሆነ በዚህ ተጎጂዉ ምንም ለወንድሞቻቸዉ እና ለወንድሞቻቸዉ ልጆች ለማጫወት ካሰቡም ቆይተዋል፡፡
የማያዉቀዉ ነዋሪ ሆነ፡፡
በመሆኑም ቤተሰቡ አንዲም ሳይቀር እንድሰበሰብ አደረጉ፡፡ ከዶን ኦጎ ሰንጋዎች
በዚህ ጊዜ ዶ/ር ሻዊቶ የወንድሞቻቸዉ እና የከተማይቱ ነዋሪዎች እጣ ፈንታ ለቤተሰቡ የሚበቃዉን ያህል እንድታረድ እና በቂ ጠጅ እንድጣል አዘዙ፡፡ በእርግጥ
አሳሰባቸዉ፡፡ መጨረሻቸዉም እንደ ግሰን ዩነቨርሲቲዉ ሁለቱ የህግ ተማሪዎች ቤተሰቦቻቸዉን ደግሰዉ ለማብላት ያሰቡት ወዲያዉ እንደመጡ ቢሆንም ጊዜ እና
መጠፋፋት እንደሚሆን እርግጠኛ ነበሩ፡፡ ሁኔታዉ አልፈቅድ ብሏቸዉ ነበር የቆየዉ፡፡ ለአንድ ሳምንት ያህል ዝግጅት ተደርጎ
እሁድ ቀን ድግሱ ደረሰ፡፡ ልጅ አዋቂ አንድ ሳይቀር ተሰበሰበ፡፡ እንደ ልብ ከተበላ እና
ከጦርነት የሚያተርፍ አካል አይኖርም፡፡ ምን አልባት አሁንም ግጭቱን
ከተጠጣ በኋላ ማሳረጊያዉ ላይ ዶን ኦጎ እና ዶክተር ሻዊቶ ከቤተሰቡ መሀል ቆመዉ
የሚያቀጣጥሉት ጥገኞች ካልሆኑ በቀር ለሁለቱም ወገን የሚበጅ ነገር አይኖርም፡፡
ታዩ፡፡
ብዙ ሚሊዮኖችን በፈጀዉ የሁለተኛዉ የዓለም ጦርነት በሁለቱም ወገን የተሳተፉት
አገሮች ዳሽቀዉ ከዚያ ለመነሳት የብዙ ዓመታትን ልፋት ጠይቋል፡፡ ሁለቱንም ጎራ በቅድሚያ ዶን ኦጎ ስለድግሱ ዶክተሩን አመስግነዉ፤
በፋይናንስ እና በትጥቅ ሲታግዝ የነበረችዉ አሜሪካ ግን አዲስ ልዕለ ኃያል ለመሆን
በቃች፡፡ የትኛዉም ጦርነት ከዚህ የታሪክ ክስተት የተለየ አይሆንም፡፡ ምንም የኃይል “በመቀጠል የሚያጫዉቱን የአባታችን ታሪክ ስላሌ ሁሉም በያለበት ተቀምጦ ይስማ”
እና የትጥቅ ልዩነት ቢኖርም ከሁለቱም ወገን የሚሞት አይጠፋም፡፡ የሚወድም ቢለዉ መድረኩን አመቻችተዉ ተቀመጡ፡፡ ዶክተር ሻዊቶም በበኩላቸዉ ቤተሰቡን
ንብረት፡፡ በአላስፈላጊ ቦታ የሚጠፋ ጊዜ እና ጉልበት አይጠፋም፡፡ ነገር ግን በመሀል ስለተጋበዙላቸዉ ካመሰገኑ በኋላ፤
አሽቃባጮች ያድጉበታል፡፡ የጦርነት ነጋዴዎች፡፡ የሳጥናዔል ዓላማ አስፈጻሚዎች ቀኝ
እጆቹ ናቸዉ! መሆናቸዉን አስበዉ ይብሰለሰላሉ፡፡ “ዉድ ወንድሞቼ እና ልጆቼ!” ሲሉ ጀመሩ፡፡

በተለይ የራሳቸዉን ወገን ማረጋጋት እንዳለባቸዉ ተሰምቷቸዋል፡፡ በሌላ ወገን ያሉት


በተለይ በእሳቸዉ ሥም በተከፈተ የፌስ-ቡክ ገጽ አክራሪ ሀሳቦች እየተንጸባረቁ

- 89 - - 90 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

“እነሆ በእግዚአብሄር እርዳታ ባህሩን ተሻግሬ፣ አየሩን አቋርጬ ከሄድኩበት ብዙ አፈረሱ፡፡ ባላባት ሆነዉ ከሥራቸዉ የሚተዳደሩትን ሁሉ በደሉ፡፡ የሰዎችን ትዳር
ፈተና አልፌ እንደገና ለአባቴ ርስት በቃሁ!” ሲሉ ሁሉም ተመስጠዉ ያዳምጧቸዉ አፈረሱ፡፡ በመጨረሻም ለዉሸት ድንበር ሲሉ መላዉን ህዝብ ዋሽተዉ ከነ ቤታቸዉ
ነበር፡፡ ድምጻቸዉ ጎርነን ያለ ሲሆን ቅላጸዉም ልዩ ግርማ ሞገስ አለዉ፡፡ አለቁ፡፡ ይሄዉ አሁን የአባትህ በደል በአንተ ላይም ደረሰ!” በማለት ካረዳ በኋላ
ቀጥሎ መፍትሄዉንም አመለከተ፡፡
“በሄድኩበት ሀገር የሚመስለኝን አጥቼ በብቸኝነት ብዙ ዓመት አሳለፍኩ፡፡ አንዳንድ
ጊዜ ግን እዚህ ብዙ ወንድሞች እንዳሉኝ ትዝ ስለኝ፤ “በረህ ተመለስ” የሚል ስሜት “ወደ ሰፈርህ ተመልሰህ አንዲት መበለት ፈልገህ አዲስ ቤት ብቻህን ሥራላት፡፡
ይሰማኝ ነበር፡፡ ብዙ ጊዜ ሆድ ብሶኝ፣ ተስፋም ቆርጬ ነበር፡፡ ነገር ግን በፈጣሪ ከዚያም “ይሄዉ አባቴ የተወዉን የድሆች ቤት መስራት እኔ ብቻዬን ሠራሁ” በል፡፡
እርዳታ ሁሉንም ቻልኩ፡፡ በሚገባ ተማሪኩ፡፡ ከዚያም አስተማሪኩ፡፡ በቆይታ ብዛት በጥበብህ የተፋቱ ባል እና ሚስት ፈልገህ አስታርቅ፡፡ “አባቴ የሰዉ ትዳር አፈረሰ እኔ
ከሰዉም እየተግባባሁ ሄድኩ፡፡ ሚስት አገባሁ፡፡ ልጆች ወለድኩ፡፡ እንደዚያም ሆኖ ግን ይሄዉ አስታርቅያለሁ” በል፡፡ “አባቴ የበደላቸዉ ድሆች ካሳ ይሁን” ብለህ
ሁሌም በልቤ ያላችሁት እናንተ ወንድሞቼ ነበራችሁ፡፡ ከዚያም ይህች ያደኩባት ሀብትህ የበቃዉን ያህል ለድሆች አድል፡፡ ይህን ሁሉ ከፈጸምክ በኋላ ቤትህ ገብተህ
መንደር፡፡ ከዚያም ሲያልፍ ሀገሬ ኢትዮጵያ ነበረች!” በማለት ቀጠሉ፡፡ ተቀመጥ፡፡ ትዳር በራሱ ጊዜ ፈልጎህ ይመጣል፡፡” ብሎ አሰናበቷቸዉ፡፡ አባታችንም
የተባሉትን ሁሉ ፈጽመዉ የሚሆነዉን ይጠባበቁ ነበር፡፡
“ሁል ጊዜም ሰዉ ሀገር እያለሁ የሚያስጨንቀኝ አንድ የአባታችን አደራ ነበረ፡፡
አባታችን ቡሶባይ ለእኔ ለብቻዬ ያጫወተኝ ሚስጢር ነበር፡፡ እርሱም ለእናንተ በዚሁ ሁኔታ ዉስጥ እያሉ ከእለታት በአንዱ ቀን በበቆሎ አዝመራ በተከበበችዉ ጎጆ
በተገቢዉ ሰዓት እንዲነግራችሁ አደራ ብሎኝ ነበር ያለፈዉ፡፡” ካሉ በኋላ ዉስጥ በክረምቱ ዝናብ እሳት አቀጣጥለዉ እየሞቁ ሳለ ሁለት እንግዶች ከዝናቡ
የድምጻቸዉን ቃና በተወሰነ መልክ ለወጥ አድርገዉ “አሁን ጊዜዉ ስለመሰለኝ ለመጠለል ጎራ አሉ፡፡ እንግዶቹን ተቀብለዉ እየተጨዋወቱ ወቅቱ የበቆሎ እሼት
ለሁላችሁም የአባታችንን አስደናቂ ታሪክ እተርክላችኋለሁ፡፡ ልብ ብላችሁ ስሙኝ” እንደመሆኑ ከእሼቱ ጠብሰዉ አበሏቸዉ፡፡
ቢለዉ ወደ ረዥሙ የአባታቸዉ የቡሶባይ ታሪክ ገቡ፡፡ ቤተሰቡ በሙሉ ተመስጦ
ይከታተላቸዋል፡፡ በተለይ ወጣቶቹ ቡሶባይ የሚለዉን ሥም ሲሰሙ እጅግ ይማረኩ በመስተንግዷቸዉ እና ጨዋታቸዉ የተደሰቱት እንግዶችም ባለቤታቸዉ የት
ነበር፡፡ በተለይ ሰሞኑን ቡሶባይ መንፈስ ሆኖባቸዋል፡፡ እንደሄደች ይጠይቃሉ፡፡ እሳቸዉ ግን ሚስት እንዳላገቡ እና ብቻቸዉን እንደሚኖሩ
ገለጹላቸዉ፡፡ በተደጋጋሚ ለማግባት ሞክረዉም እንዳልተሳካላቸዉ ጭምር
“…በ1892 ዓ.ም ገደማ አባታችን ቡሶባይ ገና በአስራ አምስት ዓመታቸዉ ከወደ አስተዛዝነዉ ነገሯቸዉ፡፡ በመልካም ምግባራቸዉ የተደሰቱት እንግዶችም የአባታችንን
ኦሮሚያ የመጡ አዳኞችን ተከትለዉ ወደ አሁኑ ኢሉ አባቦራ ገብረዲማ የተባለ ችግር ለመፍታት አሰቡ፡፡ በአካባቢዉ የምትኖር ኑሪቱ ደበላ የተባለች መልከ መልካም
ሥፍራ አመሩ፡፡ ቡሶባይ የስማቸዉ ትርጓሜ አስደሳች፣ አጫዋች፣ ድብርት ከልካይ ሴት ጠቁመዉ ደስተኛ ከሆኑባት ሽምግልና እንደሚሄዱ እና እንደሚያስማሙ፤
እንደማለት ነዉ፡፡ አባታቸዉ ወይንም አያታችን ብዙ ባህላዊ መድሃኒት አዋቂ ሲሆኑ የልጅቱ አባትም ባልንጀራቸዉ እንደሆኑ ገለጹላቸዉ፡፡ በዚህ ንግግራቸዉ ተደስተዉ
አብዛኛዉን አሳይተዋቸዉ ነበር፡፡ ወዲያዉ መስማማታቸዉን አሳወቁ፡፡ በማግስቱም ሂደቱ ተጀምሮ ከጥቂት ወራት
በኋላ የትዳሩ ሁኔታ ሰመረ፡፡ ከእንግዶቹም ጋር ጓደኛሞች ሆነዉ ይጠያየቁ ነበር፡፡
በኦሮሚያዋ ገብረዲማ ሀብት አፍርተዉ ጎጆ ቀልሰዉ መኖር ቢጀምሩም ሚስት
አግብተዉ ልጅ ለመዉለድ ሳይታደሉ ለረጅም ዓመታት ቆዩ፡፡ ለማግባት ያደረጓቸዉ ነግር ግን ነገሮች እንዳሰቡት አልሄዱም ነበር፡፡ ልጆች ሊወለዱላቸዉ አልቻሉም፡፡
ተከታታይ ሙከራዎችም አልሰምር እያላቸዉ ብዙ ተቸግረዉ ነበር፡፡ በመሆኑም ያገቡትም ዘግይተዉ በመሆኑ በቶሎ ልጅ የመዉለድ ጉጉቱ አስጨነቃቸዉ፡፡
መፍትሄዉን ለማወቅ በአካባቢዉ የታወቁ አወቂ ዘንድ ሄዱ፡፡ አዋቂዉም በመንፈሱ ዓመታት ባለፉ ቁጥርም እንደገና ወደ ማዘኑ ገቡ፡፡ ሚስት ያገናኙላቸዉ
ሁሉንም ነገር ተረድቶ እንዲህ ሲል የችግሩን ምክንያት ነገራቸዉ፡፡ ጓደኞቻቸዉም በዚህ አዝነዉ መፍትሄ ማፈላለግ ያዙ፡፡ እንደገናም ወደ አዋቂዉ
ሄዱ፡፡ አዋቂዉም ጉዳዩን ካጤነ በኋላ “ወደ ሀገርህ ሳትመለስ ልጅ መዉለድ
“አባትህ ክፉ ሰዉ ነበሩ፡፡ የሰዉ ጎጆ ፈርሶ ለመስራት ሁሉ ሰዉ ሲተባበር እሳቸዉ አይሆንልህም!” አሏቸዉ፡፡ ጨምሮም “ወደ አባቶችህ ሀገር ስትመለስ ዘመዶችህን
ግን እምቢተኛ ነበሩ፡፡ በስልጣናቸዉ ተጠቅመዉ ደሀን በደሉ፡፡ የመበለቷን ጎጆ ፍለጋ አትሂድ፡፡ አባትህ ከነህዝቡ ጠፍቷልና እሱን አትፈልገዉ፡፡ ወደዚህ
- 91 - - 92 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

የመጣህበትንም መንገድ ተከትለህ አትመለስ፡፡ አሁን ዘመዶችህን በቦታቸዉ ከዚህ በኋላ በተቻለ መጠን ሀገሩን ብትለምድም፤ ያለመዉለድ ችግራቸዉ ግን
አታገኛቸዉም፡፡ በሌላኛዉ አቅጣጫ ስትሄድ አንድ መልኩ ቀይ እና ግርማ ሞገስ አልተፈታም ነበር፡፡ ባላባቱም ጎጆ ከቀለሱበት ቦታ ተጨማሪ ለእርሻ የሚሆን በቂ
ያለዉ ባላባት ታገኛለህ፡፡ እሱም የሚትሰፍርበትን መሬት ይሰጥሃል፡፡ ሌላም ትብብር ቦታ አልሰጥ አሉ፡፡ ሌላም ብዙ በደል ደረሰባቸዉ፡፡ አስበዉ አሰላስለዉ አዋቂዉ
ያደርግልሃል፡፡ ፈጽሞ ወዳጅህ ይሆናል፡፡” በማለት አስጠንቅቆ ሸኛቸዉ፡፡ ያለዉን ባላባት እንደተሳሳቱ ገባቸዉ፡፡ ስለዚህ እንደገና ተነስተዉ ለመጓዝ አሰቡ፡፡
ከሚስታቸዉም ጋር ብዙ ከመከሩ በኋላ ረዥሙን ጫካ አቋርጠዉ ወደ ማሻ ደረሱ፡፡
በመሆኑም ቤታቸዉ ተመልሰዉ አዋቂዉ የነገራቸዉን ለሚስታቸዉ አስረዱ፡፡ ወደ ጫካዉን እንደጨረሱ ያገኙት ምድር አሁን የቆምንበት ቦታ ሲሆን በወቅቱ ቡሻሼራሻ
አባታቸዉ ሀገር ለመሄድ እንደወሰኑም ገለጹላት፡፡ እሷ ግን ከሀገሯ እና ቤተሰቦቿ ዳሾ የተባሉት ባለግርማ ሞገስ ቀይ መልከ መልካም ባላባት የሚያስተዳድሩት አካባቢ
ርቃ ለመሄድ “እምቢ” አለች፡፡ አባታችንም እሷን ትተዉ መሄድ ባለመፈለጋቸዉ ነበር፡፡”
እዚያዉ ለመቆየት ተገደዱ፡፡ ነገር ግን በተደጋጋሚ መታመም ጀመረች፡፡ ህመሟ
እየበረታ ሲሄድም እንደገና ወደ አዋቂዉ እሷን ጭምር ይዘዉ ሄዱ፡፡ አዋቂዉም ብለዉ አሁንም ላፍታ አቋርጠዉ የአባታቸዉን መንከራተት አስታዉሰዉ ተከዙ፡፡
የህመሟ ምክንያት ከእሳቸዉ ጋር ወደ ሀገራቸዉ አልሄድም ማለቷ እንደሆነ ትካዜያቸዉም በሁሉም ላይ ሲስተጋባ አይተዉ ትረካቸዉ ግቡን እየመታ እንደሆነ
ነገራት፡፡ ከዚህ የተነሳ ከእግዚአብሄር የተወሰነ ነገር ሆነና አብራቸዉ ለመምጣት ካስተዋሉ በኋላ ቀጠሉ…
ተስማማች፡፡
“ቡሻሼራሻ መልካቸዉ እጅግ ያማሬ፣ በጥበባቸዉ የተመሰገኑ፣ ብዙ ሚስቶች እና
ባል እና ሚስቱ ትልቁን የባሮ ወንዝ አቋርጠዉ ወደ ሸካ ምድር ገቡ፡፡ በወቅቱ የሸካ ልጆች የነበሯቸዉ ሲሆኑ ሌሎችም ከማዕዳቸዉ የሚበሉ እና ቤታቸዉ የሚኖሩ ብዙ
ንጉሳዊ አስተዳደር በማዕካላዊዉ መንግስት ስር ቢጠቃለልም በየአካባቢዉ የነበሩት ወንዶች እና ሴቶች ነበሩ፡፡ አብዛኞቻችሁ እንደሚታስታዉሱት የካላቻ መንደር እና
ጎሳ መሪዎች ገፔ ታቶ ሚና እንዳለ ነበር፡፡ አዋቂዉ የገለጹላቸዉን ቀይ ግርማ ሞገስ አካባቢዉ ህዝብ ‹ኑግሾ› እያሉ ይጠሯቸዉ ነበር፡፡ በምኒሊክ ጦር የአካባቢዉ ንግስና
ያለዉ ባላባት ሲፈልጉ በወቅቱ ዱካቺ አሁን ዱይና የተባለ ቦታ ላይ የሚኖሩ ያታኖ ሥርዓት ያከተመዉ በ1898 ዓ.ም ቢሆንም የንግስና ሥርዓቱ ግን ከብዙ ዓመታት
የተባሉ የጎሳ መሪ አገኙ፡፡ እዚያም ማረፊያ ቦታ ጠይቀዉ ጎጆ ቀልሰዉ ተቀመጡ፡፡ በኋለም ከህዝቡ ልቦና አልጠፋም ነበር፡፡ በመሆኑም አንድ ማዕከላዊ ንጉስ
ነገር ግን አሁንም ልጅ መዉለድ ሳይችሉ ብዙ ዓመት አለፋቸዉ፡፡” ባይኖራቸዉም በየአካባቢዉ “ኑግሾ” ቢለዉ የሚጠሯቸዉ እና እንደ ንጉስ
የሚያከብሯቸዉ ታላላቅ ሰዎች ነበሯቸዉ፡፡ የአካባቢዉ ሰላም እና መረጋጋት
ካሉ በኋላ ላፍታ ዝም ብለዉ አባታቸዉ ያሳለፉትን መከራ አስታዉሰዉ ተከዙ፡፡ ሚስጢርም እነዚህ ታላላቅ ሰዎች እንደሆኑ ይታመናል፡፡ የንጉሳዊ ሥርዓቱ ከተወገደ
ቤተሰቡም በሀዘን ስሜት ተዉጦ ይከታተላቸዉ ነበር፡፡እዚያዉ በቆሙበት ዶን ኦጎ ከአንድ ምዕተ-ዓመት በኋላ፣ ዛሬም ድረስ የአካባቢዉ ጎሳ መርዎች (ገፔ ታቶ)
ያቀበላቸዉን ጠጅ ተጎንጭተዉ ትረካዉን ቀጠሉ… ስልጣናቸዉ አልተቀየረም፡፡ መሬት እና የተፈጥሮ ሀብት የሚተዳደረዉ በእነሱ ነዉ፡፡
የእርሻ መሬት የሚያድሉት እነሱ ነበሩ፡፡ አዲስ እንግዳ ወደ አካባቢያቸዉ ሲመጣ
“ሚስትቱም አዲስ ባህል፣ አዲስ ቋንቋ፣ አዲስ ሀገር መልመድ አቅቷት ወደ ሀገሬ
የመኖርያ ፍቃድ የሚሰጡት እነሱ መሆናቸዉን አሁንም ድረስ የሚታዩት ነዉ፡፡
ካልተመለስኩ እያለች አስቸገረቻቸዉ፡፡ ከአንዲም ሁለት ሦስቴ ትልቁን የባሮ ወንዝ
ተሻግራ ወደ ኦሮሚያ ተመለሰች፡፡ አባታችን ቡሶባይ ግን በተደጋጋሚ እየተመላለሱ አባታችን ወደዚህ አካባቢ እንደ ደረሱ የእኝህን ባላባት ቤት አፈላልገዉ አገኙ፡፡
እያመጧት እጅግ ተቸገሩ፡፡ ለመጨረሻ ጊዜ እንደ ገና ባሮን ከተሻገረች በኋላ “ዳግም ቡሻሼራሻ የእንግዳዉን መምጣት ሲነገራቸዉ እሳቸዉ ዘንድ እንዲቀርቡ አድርገዉ፤
አልመለስም!” ስትል ከወንዙ ማዶ ተሸግራ ድንጋይ ወረወረች፡፡ አባታችንም በዚሁ
ተስፋ ቆርጠዉ እንደገና ለብቻቸዉ ተቀመጡ፡፡ እጅግ የዋህ እና ተግባቢ በመሆናቸዉ “አንተ ማን ነህ? ከየትስ መምጣትህ ነዉ?” በማለት ጠየቋቸዉ፡፡ ቀርበዉ እጅ ከነሱ
ከሰፈሩ ሰዉ ጋር በበጎ ተግባብተዉ ይኖሩ ነበር፡፡ ጥቂት እንደ ቆዩ ግን “ሚስትህ በኋላ እንዲህ ሲሉ አመጣጣቸዉን በአጭሩ ተረኩላቸዉ፤
በጠና ታማለች” የሚል መልዕክት ከወንዝ ማዶ ደረሳቸዉ፡፡ ይህንን እንደሰሙም
ተነስተዉ ሊያዩዋት ሄዱ፡፡ በደረሱ ጊዜም ሚስታቸዉ እጅጉን ታማ እና ከስታ አልጋ “ቡሶባይ እባላለሁ፡፡ በልጅነቴ ከኦሮሞዎች ጋር ወደ ሀገራቸዉ ተከትያቸዉ ሄድኩኝ፡፡
ቁራኛ ሁና አገኟት፡፡ ከብዙ ክርክር በኋላ ይዟት ለመመለስ ቻሉ፡፡ እነሱም መሬት ሰተዉ፣ ሚስት ድረዉልኝ፣ ጥሩ ባልንጀሮች ሆኑኝ፡፡ ብዙ ቸርነትም

- 93 - - 94 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

አደረጉልኝ፡፡ ከእነሱ እንደ አንዱ እንጂ እንደ ባዳ አልተመለከቱኝም፡፡ እኔም ካባቴ እሳቸዉ ሀሳባቸዉ ተቸግሬ እሳቸዉ ጋር አሽከር ሆንኜ እንድቀር ነበር፡፡ እኔ ደግሞ
ያየሁትን የባህላዊ መድሃኒት እዉቀት በመጠቀም ሲታመሙ አድናቸዉ ነበር፡፡ የተከበርኩ የሽብ ታታ ልጅ እንደመሆነ አሽከር ሆኜ ለመኖር አልፈቀድኩም” ቢለዉ
ሀገሩም ልክ የእኛን ሀገር ስለሚመስል ሁሉንም ካባቴ ያየሁትን መድሃኒቶች በሙሉ ሊቀጥሉ ሲሉ “የሽብ ታታ” ልጅ የሚለዉን ሲሰሙ ቡሻሼራሻም ሆኑ ሌሎች ታሪኩን
ከጫካቸዉ አገኝ ነበር፡፡ እኔን ከመዉደዳቸዉ እና ቡሶባይ የሚለዉ ሥሜ ለአጠራር የሚሰሙ የቤቱ ሰዎች በመገረም የሆነ ድምጽ አሰሙ፡፡
አልመች እያለ ሲያስቸግራቸዉ ፋይሳ ብለዉ ሰየሙኝ፡፡ ሁሉም የሚጠሩኝ በዚሁ
ሥም ነበር፡፡ አባታችንም የእነሱን ሁኔታ በማጤን ንግግራቸዉን ገታ አድርገዉ ሁኔታቸዉን
ሲገመግሙ አንድ ጥግ ተቀምጦ ጠላ ከሚጠጣ ሰዉዬ ጋር ዓይን ለዓይን
በሀገራቸዉ የሰዉ ፍቅር ባገኝም፤ አምላክ ግን ራሴን እንዳልተካ ልጅ ከለከለኝ፡፡ ተገጣጠሙ፡፡ የሰዉዬዉ እይታ የሆነ መጥፎ ነገር እንደተከሰተ ያሳብቅ ነበር፡፡ በዚህ
በዚህም እጅግ አዘንኩ፡፡ አዋቂ ዘንድ ሂጄ ሳማክር፤ ምክንያት ቤቱ ዉስጥ ካሉ ሰዎች አንዱ የሆነ ነገር እስኪናገር ድረስ ንግግራቸዉን
ላለመቀጠል ወሰኑ፡፡ በሌላኛዉ ጥግ የወንዶቹ ተርታ አብቅቶ የሴቶቹ የሚጀምርበት
“ወደ ሀገርህ መሄድ አለብህ፡፡ አለበለዚያ ልጅ አትወልድም” አለኝ፡፡ አካባቢ የተቀመጠ አንድ ቅልብልብ ሰዉ ጉሮሮዉን ሲጠርግ ተሰማ፡፡ እንደገና
ጉሮሮዉን ጠረገና ይፈቀድልኝ በሚል ዓይነት ወደ ቡሻሼራሻ ተመለከተ፡፡ እሳቸዉም
“እኔም ከሀገሬ የወጣሁት ገና በአስራ አምስት ዓመቴ ነዉ፡፡ ቤተሰቦቼም ይኑሩ
ማዉራት እንደሚችል ለመግለጽ ቅንድባቸዉን ከፍ አድርገዉ ፍቃድ ሰጡ፡፡
ይሙት የማዉቀዉ ነገር የለም፡፡ ቋንቋቸዉንም እየረሳሁ ነዉ” በማለት መለስኩለት፡፡
እርሱ ግን ወደ ዘመዶቼ ሳይሆን ወደ ሀገሬ እንዲመለስ መከረኝ፡፡ ከዚህ ቀጥሎ ያለኝ “እኔ የምለዉ የሽብ ታታ ልጅ ነኝ ነዉ ያልከዉ?” የሚል ጥያቄ ጣል አድርጎ ወደ
ግን አስደነገጠኝ፡፡ ዘመዶችህ በሙሉ አልቀዋልና ከዘርህ የቀረሄዉ አንተ ብቻ ነህ፡፡ ሴቶቹ ዞሮ እንደ መሳቅ አለና እንደገና ዓይናቸዉን ሲያይ “በቃህ!” ያሉት መሰለዉና
እጅግ በጣም ተጠንቀቅ፡፡ አንተ ሳትወልድ ብትሞት ከዚያ በኋላ ዘርህ በምድር ላይ ዝም አለ፡፡ ብዙ ጊዜ ወጣ ያለ ነገር በማዉራት ነገር የሚያበላሽ ሰዉ ነበር አሉ፡፡
መታሰቢያ አይኖረዉም፡፡ ስለዚህ የሚልህን ስማኝ፡፡ በመጣህበት መንገድ ጠላዉን አንስቶ ፉት አለና አቀረቀረ፡፡ ቡሻሼራሻ ግን እንግዳዉ ታሪኩን እንዲቀጥል
እንዳትሄድም ተጠንቀቅ!” አለኝ፡፡ ቢለዉ እያደመጧቸዉ መሆን አለመሆናቸዉን ጋበዙት፡፡ በዓይናቸዉ፡፡ በተቻለ መጠን ቃላት ላለመጠቀም ይጥራሉ፡፡
ለማረጋገጥ ቀና ሲሉ ግርማ ሞገሳቸዉን አስተዋሉ፡፡ አዋቂዉ ያለዉ ነገር ትዝ
ብሏቸዉ ትክክለኛ ቦታ ላይ እንደተገኙ አረጋገጡ፡፡ ታሪካቸዉን ሲቀጥሉ እሳቸዉም አባታችን በእርሳቸዉ በኩል ምንም ስህተት እንዳልሰሩ ተረድተዋል፡፡ በንግግራቸዉ
ተመስጠዉ አደመጧቸዉ፡፡ የሰዉ ሃሳብ የማያቋርጡ፣ ለመናገርም የማይፈጥኑ፣ እጅግ ጥንቁቅ ነበሩ፡፡ ከቃል ቃል መርጠዉ ነዉ የሚያወሩት፡፡ ምላስ የሰዉን ስሜት
የተናጋሪዉን ዓይን ላይ አተኩረዉ ነገር እየመረመሩ የሚሰሙ ሰዉ ነበሩና አሁንም ምን ያህል እንደሚጎዳ ጠንቅቀዉ ያዉቃሉ፡፡ ምላስ የባለቤቷን ህልዉናም የሚትወስን
በራሳቸዉ እንዲቀጥሉ ዝም አሏቸዉ፡፡ መሆኗን የተረዱ ብልህ ሰዉ ነበሩ፡፡ አባት እናት፣ እህት ወንድም፣ አክስት አጎት
ሳይኖራቸዉ በሰዉ ሀገር ተከብረዉ እና ተወደዉ የኖሩት ከአባታቸዉ በወረሷት
“እናም ይሄዉ የሄድኩበትን መስመር ትቼ ተዟዙሬ በቆጢ፣ በደገሌ፣ በአጥሌ፣ በየሺ- የባህል መድሀኒት እዉቀት እና በቁጥብነታቸዉ እንደ ሆነ ያምኑ ነበር፡፡ ከገብረዲማ
አካኮ አድርጌ ዱይና ደረስኩ፡፡ ዱይና እንደደረስኩ ያህ-ታታን አገኘሁ፡፡ አዋቂዉ ያለኝ ለመምጣት ባሰቡ ጊዜም አዋቂዉ እንድሄዱ ማዘዙን ባይሰሙ የአካባቢዉ ህዝብ
ባላባት እሳቸዉ ስለመሰሉኝ ቦታ ጠይቄ ጎጆ ቀልሼ ተቀመጥኩ፡፡ ጥቂት ዓመታት አይለቃቸዉም ነበር፡፡ እሳቸዉ ግን የሚያዉቋቸዉን መድሀኒቶች በሙሉ ለአንድ
ከቆየሁ በኋላ ግን አገሩ አልመችህ አለኝ፡፡ የሰጡኝ መሬትም እህል የማያበቅል ምስጉን ሰዉ አሳይተዉ ነበር የወጡት፡፡ አሁን ንግግሩን እንዴት እንደሚቀጥሉ
ጭንጫ በመሆኑ ተቸገርኩ፡፡ ሌላ ለም መሬት እንዲሰጡኝ ብጠይቃቸዉም እያሰቡ በዝምታቸዉ ጸኑ፡፡ የሰዎቹ መደናገር “የሽብ ታታ” ልጅ ነኝ በማለታቸዉ
ከለከሉኝ፡፡” እያሉ የያህታታን ክፋት አስታዉሰዉ እንባ በዓይናቸዉ እያቀረረ መሆኑን ከቅልልቡ ሰዉዬ ጥያቄ በጥቂቱም ቢሆን ተረድተዉ ኖሮ “ንግግሬን ዝም
ታሪካቸዉን ማስረዳት ቀጠሉ፤ ብዬ ልቀጥል ወይንስ የሰዉዬዉን ጥያቄ ልመልስ?” በሚለዉ ሀሳብ ላይ መወሰን
አቅቷቸዉ በሀሳብ ሲዋልሉ ቆዩ፡፡ ቅልብልቡ ሰዉዬ ግን እጁን እያወናጨፈ “ቀጥል
“ጌታዬ በጣም ተጨነኩ፡፡ መሬት ሞልቶ እያለ፡፡ የሚያርስ ጉልበት እያለኝ እንዴት
እንጂ?” በሚል ዓይነት ሲያንሾካሹክ አዩ፡፡ ይህንን ሰዉዬ ቀልባቸዉ አልወደደም፡፡
ልራብ? ሚስቴስ እንዴት ከሰዉ ቤት ቆጮ እንኳ ለምና ትብላ? እጅግ ተናደድኩ፡፡

- 95 - - 96 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ከዚያም የሆነ ሀሳብ መጣላቸዉ፡፡ “ለምንድ ነዉ ታሪኬን ለሁሉ ሰዉ የሚዘከዝከዉ? ብዙዎች “ይህ የማይሆን ነገር ነዉ” በማለት ቢከራከሯቸዉም አሻፈረኝ አሉ፡፡
ሲሉ ራሳቸዉን ጠየቁ፡፡ ወደ ባላባቱም ዞሬዉ፤ የተሰበሰበዉም ህዝብ ከብዙ ክርክር በኋላ ተሸንፎ ወደ አከራካሪዉ ቦታ ደረሱ፡፡ አንዱ
ድምጹን ከፍ አድርጎ “አንተ መሬት ሆይ የማን ነህ?” በማለት ጮሄ፡፡ ከዚህ በኋላ
“ጌታዬ አባቴ! እርሶን እንዳየሁ ልቤ ወደዶት፡፡ ከገብረዲማ ሳልወጣ በፊት አዋቂዉ የሆነዉ ሁሉ አስገራሚ ነበር፡፡ ከመሬት ዉስጥ ከፍ ያለ ድምጽ ተሰማ፡፡
ያመለከተኝ ሰዉ እርሶ መሆኖን አሁን አረጋገጥኩ፡፡ በሀገሮ እንደሚያኖሩኝም ተስፋ
አለኝ፡፡ ብዙ ታሪክ እና ሚስጢር ያለኝ ሰዉ ነኝ፡፡ በመሆኑም ከእርሶ በቀር በማዕዶ “የሺቦ ነኝ!” በማለት መሬቱ ምላሽ ሰጠ፡፡ አባትህም በድል አድራጊነት መንፈስ
የሚበላ ሁሉ ታሪኬን እንዲሰማ አልፈለኩም፡፡” በማለት ዓይናቸዉን “እነዚህን ሰዎች ተንጎራደዱ፡፡ በጋቲሞ ወገን መደናገጥ ሆነ፡፡ የተሰበሰበዉ ህዝብም መደናገር
ያስወጡልኝ” በሚል ዓይነት ያቁለጨለጩ ገቡ፡፡ እሳቸዉም የእንግዳዉን ቁጥብነት ያዘ፡፡ከአፍታ ቆይታ በኋላ ግን አንድንዶች መጠራጠር ጀመሩ፡፡ “የእዉነት መነሻዉ
እና “መድሃኒት አዋቂ ነኝ” ያሉትን ነገር ወደዉት ነበር፡፡ ከዚህ ባለፈ ደግሞ ይሄ መጠራጠር ነዉ፡፡” ይባላል፡፡ ተጠራጥረዉም አልቀረ ዞር ዞር ብለዉ ጉዳዩን
“የሽብ ታታ” ልጅ ነኝ ያሉት ነገር በእርግጥም የሆነ ሚስጢር ቢኖርበት ነዉ በማለት ለማጣራት ሞከሩ፡፡ ቀስ በቀስ የሰዉ ዳና አገኙ፡፡ አጥብቀዉ ሲከታተሉ ደግሞ
አስበዉ፤ በቀንድ ዋንጫቸዉ የቀረዉን የጠፍ ጠላ ደጋግመዉ ተጎንጭተዉ ከነነፍሱ የተቀበረ ሰዉ ተገኘ፡፡
“ተከተለኝ!” ብለዉ ብድግ አሉ፡፡ አባታችንም ሳያቅማሙ ተከትሏቸዉ ወጡ፡፡
ሁሉም ሰዉ በሺቦዉ መሪ ተንኮል ከልብ አዘነ፡፡ በዚያ ሁሉም ጎሳዎች ተወካዮች
ቡሻሼራሻ እና አባታችን ቡሶባይ አንድ ትልቅ ዛፍ ሥር ያማረ መስክ አይተዉ በተሰበሰቡበት ዘሩ ከምድር እንዲጠፋ ተረገመ፡፡ በዚህ ምክንያት የጎሳዉ አባላት
ቀሪዉን ታሪክ ለመጨረስ ቁጭ አሉና ታሪኩን ካቆሙበት ቀጠሉ “አዎን፣ እስካሁን በደረሱበት መሞት ጀመሩ፡፡ አብዛኛዉን የመግደሉን ድርሻ ንዳድ በሀገሬዉ ቋንቋ
ድረስ በዱይና ቆይታዬ ከማን ወገን እንደሆንኩ ለማንም አልተናገርኩም ነበር፡፡ ዎጋቦ ተወጣ፡፡ ከሞት የተረፉት ደግሞ መዉለድ ሳይችሉ ቀሩ፡፡ ከጥቂት ዓመታት
በኦሮሚያ እያለሁ ወገኖቼ ያለቁ መሆናቸዉን ከአዋቂዉ ስለሰማሁ እጅጉን አዝኜ በኋላ ሙሉ ቀበሌዉ ባዶ ሆነ፡፡” ብለዉ ረዥሙን ታሪክ አስረዷቸዉ፡፡ አባታችን
ነበር፡፡ በመሆኑም እዚህ መጥቼ ሳልመቻች ጉዳዩን ለማጣራት አልፈለኩም፡፡ አሁን ቡሶባይ ሁሉም ነገር ብዥ አለባቸዉ፡፡ የጎሳዉ መጥፋት ምክንያቱ የአባታቸዉ
ግን ወደ መነሻዬ ሺቦ ለመድረስ በመሀል የቀረዉ የጋቲሞ ቀበሌ ብቻ ነዉ፡፡ ስለዚህ ተንኮል መሆኑን ሲሰሙ የበለጠ አዘኑ፡፡ እግዚአብሄር እንዴት ይሄ ሁሉ ሲሆን
ቤተሰቦቼ ላይ ስለደረሰዉ መዓት ለማወቅ እፈልጋለሁ፡፡” በማለት በከፍተኛ ሀዘን እሳቸዉን ግን አሰቀድሞ እንደሰወራቸዉ ሲያስቡ ደግሞ እጅግ ተደነቁ፡፡
ገለጹ፡፡ በዚህ ጊዜ ቡሻሼራሻም እጅግ አዘኑ፡፡ የቡሶባይን አባት ሽብታታን በቅርብ
ያዉቋቸዉ ነበር፡፡ ለምን አንደዚህ ዓይነት ሸፍጥ ዉስጥ እንደገቡ እና ዘራቸዉን ቀጠሉ ቡሻሼራሻ “ይህ ከሆነ ጥቂት ዓመታት በኋላ በራስ ተሰማ ናደዉ የተመራዉ
እንዳጠፉ ሲያስቡ ይገርማቸዉ ነበር፡፡ ይሄ ተሰዶ የኖረዉ ልጃቸዉ ደግሞ የሆነዉን የምኒሊክ ጦር ወደ አካባቢዉ ደረሰ፡፡ በጦርም በምክርም ቢለዉ አካባቢዉን
ሁሉ አያዉቅም፡፡ “ምን ዓይነት አደጋ ነዉ?” በማለት ተጨነቁ፡፡ የሆነ ሆኖ “የሆነዉን ከተቆጣጠሩ በኋላ ሰፊ የቀና ባዶ ቦታ በመገኘቱ ብዙ የሸዋ ሰዎች በዚሁ አካባቢ
ሁሉ አዉቆ የእግዚአብሄርን ምህረት መለመን” እንዳለባቸዉ አስበዉ ታሪኩን እንዲሰፍሩ አደረጉ፡፡ ቀበሌዉ ግን አሁንም ድረስ ሺቦ ተብሎ መጠራቱ አልቀረም፡፡”
ለማስረደት ወሰኑ፡፡ ካሉ በኋላ አንድ ነገር አስጠነቀቁት “አሁን በግዛቴ ትኖራለህ፡፡ እስከሚትችለዉ
አርሰህ የሚትበላበትን መሬት እሰጥሃለሁ፡፡ ነገር ግን ከዚህ ጥፋት የሰወረህን
“በአባትህ ዘመን እንዲህ ሆነ፡፡ የሺቦ ጎሳዎች ከጎረቤታቸዉ የጋቲሞ ጎሳዎች ጋር ፈጣርህን አመስግን፡፡ ከዚህ በኋላ የሺቦ ጎሳ አባል ነኝ ብለህም ራስህን አትጥራ፡፡ ይህ
ጋቢ እና ሾታቺ በተባሉ ጅረቶች መሀል የሚገኝ ቦታ ጉዳይ ሲያከራክራቸዉ ነበር፡፡ በእኔ እና በአንተ ዘንድ ሚስጢር ሆኖ ይቀራል፡፡
አንድ ወቅት ግን ክርክራቸዉ ወደ ግጭት አመራ፡፡ ንጉሱም ጉዳዩ ካቴራሻ ባሉበት
እንዲፈቱት አዘዙ፡፡ በዚህ ምክንያት ሁሉም የብሄሩ ጎሳ ተወካዮች ተጠሩ፡፡ ሁሉም ቡሶባይ የሰሙትን በልባቸዉ ይዘዉ ቡሻሼራሻ በሰጧቸዉ ሰፊ መሬት ላይ ጎጆ
ተሰብስቦዉ እየመከሩ ባሉበት አባትህ አንድ መፍትሄ አቀረቡ፡፡ እንዲህ በማለት ቀልሰዉ፤ አርሰዉ መብላት ጀመሩ፡፡ ሚስታቸዉም ከዚህ በኋላ ከህዝቡ ጋር
“ክርክራችን የድንበር ጉዳይ እንደመሆኑ መሬቱን ራሱን ብንጠይቀዉ የማን እንደሆነ ተስማምተዉ ተቀመጡ፡፡ የመድሀኒት እዉቀታቸዉ የሁሉም ሰዉ ትኩረት እንዲሆኑ
ይመሰክራል፡፡ ስለዚህ እዚሁ ቁጭ ብለን ከምንጨቃጨቅ ወደዚያዉ እናቅናና አደረጋቸዉ፡፡ እዚህ ሁሉም ነገር ሰላም ሆነላቸዉ፡፡ እንደ ሀገሩ ወግ ተጨማሪ ሦስት
ድምጻችንን ከፍ አድርገን ራሱኑ እንጠይቀዉ፡፡”
- 97 - - 98 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ሚስቶችን አገቡ፡፡ እኛ እዚህ የተሰበሰብነዉም ለመወለድ በቃን!” ካሉ በኋላ ስለቀጣዩ


እጣ ፈንታቸዉ ወደ ወጣቶቹ እያመለከቱ ማብራራት ቀጠሉ፡፡

“ይሄ ግጭት በሰላማዊ መንገድ ካልተፈታ አሁን የሚትጨነቁለት የአያታችሁ እና


የአባታችን አሻራ ሙሉ በሙሉ ይጠፋል፡፡ የአባታችን መሬት በሌሎች የተያዘዉ
በእኛዉ ስህተት መሆኑን አትርሱ፡፡ በአያቶቻችን ዘመን የእኛ የነበረዉ ሺቦም
ከእጃችን የወጣዉ በእኛዉ ስህተት መሆኑን አሁን ሰማታችኋል፡፡ አባታችን አርቆ
አስተዋይ በመሆኑ እና በአባቱ ዘመን የሆነዉን ስለተረዳ የምበቃንን ይዞታ እጅግ
አስፈላጊ በሆነ ቦታ ላይ ያዘልን፡፡ እኛ ግን ለምስር ወጥ ብሎ ብኩርናዉን እንደሸጠዉ
እንደ ኤሳዉ በጊዜያዊ ነገር ተደልለን ለቀቅን፡፡ አሁንም ማስተዋል ይኖርብናል፡፡
እርስ በርሳችን መስማማት አለብን፡፡ መደማመጥ እና መከባበር አለብን፡፡ አቅማችንን
በተለያየ መስክ ማጎልበት አለብን፡፡ የሚማረዉ ጠንክሮ ይማር፡፡ የሚያርሰዉ ጠንክሮ
ይረስ፡፡ የሚያረባዉም እንዲሁ ይጠንክር፡፡ ነጋዴዉ ነግዶ ያትርፍ፡፡ የምናገኘዉን
ሀብት በአግባቡ እንያዘዉ፡፡ ከዚያ በኋላ ሁሉም ነገር በእጃችን ይሆናል፡፡
እንግዶቻችንም ጋር መዋደድ አለብን፡፡ በፍቅር የማይሸነፍ የሰዉ ዘር የለም፡፡
የአባታችንንም መሬት መልሰን በገንዘባችንና በፍቅር እንገዛለን፡፡ እኔም በጀርመን
ሀገር ቆይታዬ ያካበትኩት በቂ ሀብት አለኝ፡፡ እስከሚበቃም ድረስ በጋራ
እንጠቀማለን፡፡ የቀረዉን እናንተ ትሞላላችሁ…” በማለት አጥብቀዉ መከሯቸዉ፡፡

አብዛኞቹ በአባታቸዉ ታሪክ ልባቸዉ ተነካ፡፡ እጅግም አዘኑ፡፡ ስለእጣፋንታቸዉም


እያሰላሰሉ ተጨነቁ፡፡ ጥቂት ወጣቶች ግን ብዙ ያልመሰጣቸዉ ሞገደኞች አልጠፉም፡፡

- 99 - - 100 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ከልክ በላይ ያሳደጉ ሲሆን ግራ እጃቸዉ ከጸጉራቸዉ አይለይም ነበር፡፡ ድምጻቸዉን


ያለ ልክ ከፍ አድርገዉ ይጫወታሉ፡፡ አንዳንድ ብልግና የተሞላባቸዉ ቃላት
ምዕራፍ ስምንት ሲጠቀሙ እንኳ ድምጻቸዉን ለመቀነስ አይሞክሩም፡፡ “እንዲህ እና እንዲያ
አድርጌ…” እያሉ ያለ ሀፍረት ከሴቶች ጋር ያላቸዉን ዉሎ እና አዳር ያወራሉ፡፡ በሱ
*** ወገን ያሉት ገጠሬዎች ግን አፍ ለአፍ ገጥመዉ ድምጻቸዉን ዝቅ አድርገዉ ነበር
የሚያወሩት፡፡
መምህር ዘርይሁን ከታሲ ጋር የስልክ ግንኙነቱን ቀጥሎ በመጨረሻ ድምጽዋን
ሳይሰማ መዋል ማደር የማይችልበት ደረጃ ላይ ከደረሰ ሰነባብቷል፡፡ ምንም እንኳን በዚህ መሃል ታሲ ሁለት ጓደኞቿን አስከትላ ከች አለች፡፡ እሷ አጠገቡ ስትቀመጥ
የፍቅር ህይወቷን አምኖ መቀበል ባይፈልግም በእጮኛዋ ቦታ ላይ ራሱን አስቀምጦ ሌሎቹ ከእሷ ተከትለዉ በመደዳ ተቀመጡ፡፡ አለባበሷ፣ አነጋገሯ፣ አካሄዷም ሳይቀር
ሲያይ ሂሊናዉ ይወቅሰዋል፡፡ በዚህ ምክንያት ምንም ዓይነት የፍቅር ቃላት መጠቀም ተቀይሯል፡፡ ዉበቷ በእጥፍ ጨምሯል፡፡ ስንጥር የነበረች ልጅ ሞላ ሞላ ማለት
ሳይፈልግ ቆየ፡፡ ነገር ግን ሳይደዉል ማደር አልሆንልህ አለዉ፡፡ በእሷም በኩል ጀምራለች፡፡ ዳለዋ ያያትን ወንድ ዓይን የሚያስነቅል አይደለም፡፡ ስስ እንቡጥ ከንፈሯ
ጥሪዉን በናፍቆት እንደምትጠባበቅ ያዉቃል፡፡ ከዚያም ለብዙ ደቂቃዎች ስለ የየዕለቱ የፍቅር ወጥመድ ሆኗል፡፡ ደማቅ ጥቁር ዘንፋላ ጸጉሯ የብዙዎች ዓይን ማረፊያ
ህይወት ገጠመኛቸዉ፣ የትምህርት ሁኔታ፣ ስለ አየሩ፣ ሰለ ሰዉ፣ ወዘተ ያወራሉ፡፡ ሆኗል፡፡ ላገኘችዉ ሁሉ ሳትሰስት የምትለግሰዉ ፈገግታ ብዙ ወንድ እንዲመኛት
እድል ፈጥሯል፡፡ ሁሉ ነገሯን አስተዉሎ ገና በፍቅሯ ሰበብ ብዙ ፈተና
በአንጻሩ ከእጮኛዋ ከዲሮ ጋር ያላቸዉ ግንኙነት በተለያየ ምክንያት እየቀነሰ ሄደ፡፡ እንደሚገጥመዉ ገምቷል፡፡
“ለሁለት ጌቶች መገዛት አይቻልም!” የሚለዉ የመጽሐፉ ቃል ለፍቅርም ይሰራል፡፡
ለሁለት ወንዶች እኩል ቦታ መስጠት የማይሆን ነዉ፡፡ ማንኛዋም ሴት ወደ አንዱ ለእነሱ የሚሆን ብርዝ አዞ እየተጠባበቀ ባለበት ፊት ለፊቱ የተቀመጡት የከተማ
ወንድ ስትቀርብ በዚያ ልክ ከሌላዉ ትርቃለች፡፡ በዚሁ ሰበብ ዓርብ ጠብቃ ወደ ቤት ወጣቶች “ታሲ” እያሉ በሰላምታ ተረባረቡባት፡፡ ሰላምታ አሰጣጣቸዉ በቅርብ
መመላለስ ባትችልም የብሄራዊ ፈተና ዝግጅት በሚል አሳምናዋለች፡፡ እሱ ግን እንደሚተዋወቁ ያስታዉቅ ነበር፡፡ በዉስጡ በሸቀ፡፡ ሁኔታዋ በሙሉ ከተሜ ሁኗል፡፡
በተቻለ መጠን ቅዳሜ ቀን እየመጣ ያያት ነበር፡፡
“አሁን ይህች ልጅ ገጠር ተመልሳ፣ እንሰት ፍቃ፣ ቆጮ ቆርጣ፣ አረም አርማ፣
የብሄራዊ ፈተናዉን መቃረብ ተከትሎ የዲሮ ጓደኞች “ዩኒቨርሲቲ ከገባች ትክድሃለች” ጭራሮ ለቅማ፣ ዉሃ ከምንጭ ቀድታ… እንኖራለን?” ሲል ራሱን ጠየቀ፡፡ ከሀሳቡ
የሚል ንትርክ አይሎ ሰነበተ፡፡ እሱም ቢሆን ዓርብ ዓርብ ቤት መምጣት ማቆሟ እና ሲመለስ ከከተሜዎቹ አንዱ፤
እሱ በሚሄድበት ቅዳሜም የምታሰየዉ ፊት ከወዲሁ የጓደኞቹን ሀሳብ እንዲቀበል
እያደረገዉ ነበር፡፡ አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ክፉ ክፉዉን እያሰበ እንቅልፍ አልባ ምሽቶችን “ብራዘርሽ ነዉ እንዴ?” ሲል ወደ እሱ እየጠቆመ ጠየቃት፡፡ እሷም እየተቅለሰለሰች
ያሳልፋል፡፡ “አይበለዉና አንዱ የከተማ አፈ ጮሌ ቢያሰምጣትስ? ከመምህራኗቿ “አዎን! አንመሳሰልም?” ስትል መለሰችለት፡፡ ይህም የባሰ አናደደዉ፡፡
አንዱ ቢከጅላትስ? እዚያዉ ዩኒቨርሲቲ ብላ በሄደችበት አንዱ ተማሪ ጋር
“በቃ ይህች ልጅ እጮኛ አንዳላት ስትደብቅ ኖራለች” ሲል አሰበ፡፡ ብቻ ብዙ ነገር
ብትመቻችስ?…” እያለ ይጨነቃል፡፡ አንድንዴም ብሶበት እየቃዠ ያድራል፡፡
ላለማዉራት ወስኗል፡፡ ሁል ጊዜም እንዲሁ ነዉ፡፡ ብዙ በጠጣበት እለት ዝምታ
አንድ ቀን ያየዉ ህልም ትዝ ሲለዉ ግን አዕምሮዉን ሁል ጊዜ ይረብሸዋል፡፡ በዕለተ ያበዛል፡፡ አባቱ ዶን ኦጎ እጅግ ተጫዋች ቢሆኑም ብዙ መጠጣታቸዉን እና
ቅዳሜ ማሻ ሂዶ የደረሰ ሰንጋዉን ከሸጠ በኋላ ከጓደኞቿ ጋር ቶራቦራ ይቀጥራታል፡፡ በሚዛናቸዉ ልክ አለመሆናቸዉን ሲረዱ ዝም ይላሉ፡፡ ለልጃቸዉም ይህንኑ በስርዓት
ሁለት የክፍል ጓደኞቿን አስከትላ መጣች፡፡ ብዙ ከጠበቃት በኋላ ነበር የደረሰችዉ፡፡ መክረዉታል፡፡ እሱም ቢሆን በትክክል አምኖ ከተቀባለቸዉ ምክራቸዉ አንዱ ይሄዉ
እየተጠባበቃት ብዙ ጠጥቷል፡፡ ሞቅ ካለዉ በኋላ ነበር የደረሰችዉ፡፡ እሱ ነዉ፡፡ ምክራቸዉን አስታወሰ “ልጄ ብዙ ከጠጣህ ላለማዉራት ሞክር፤ ወደ ሆድህ
ከሚጠጣበት ትይዩ በዛ ያሉ የከተማ ወጣቶች ሰብሰብ ቢለዉ እያሽካኩ ይጠጣሉ፡፡ ከሚገባዉ ይልቅ የሚያረክስህ ከአፍ የሚወጣዉ መጥፎ ቃል ነዉ!” አባቱን
በሱ ወገን ደግሞ ከአምስት ያላነሱ ጓደኞቹ ተሰይመዋል፡፡ ከተሜዎቹ ጸጉራቸዉን

- 101 - - 102 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

እያመሰገነ የጠጁን እና ብርዙን ሂሳብ ከፍሎ ከጓደኞቹ ጋር ወጣ፡፡ ከእጮኛዉ ጋር ሰላማዊ እንቅልፍ አልሆነለትም፡፡ እንቅልፉ ሲበረታበት ከቁርጥራጭ ቅዠቶች ወደ
ብዙም ሳያወራ ተሰነባብቶ ፈረሱን ከጫኔ በኋላ በጥንቃቄ ልጓሙን ይዞ ጉዞ ጀመረ፡፡ ረዥም ህልም ተሸጋገረ፡፡

ከአስር ኪሎ ሜትር ገደማ ጉዞ በኋላ አዉራ መንገዱን ለቆ ጋቲሞ ትምህርት ቤት የሰዉ ልጅ መች አርፎ ያዉቃል፡፡ ቀን ሲወጣ ሲወርድ ይዉላል፡፡ ትንሽ ሲያርፍ
በኩል በሚያስገባዉ መንገድ ታጠፈ፡፡ ከላቻ ባለዉ የአባቱ ቤት ለመድረስ እንደ በሃሳብ ማዕበል ይንገላታል፡፡ ሸለብ ካደረገዉ ይቃዣል፡፡ ሲተኛ ደግሞ በህልሙ
አመጣጡ ቀስ ብሎ የሚጓዝ ከሆነ ወደ ሁለት ሰዓት ገደማ ይፈጅበታል፡፡ ስለዚህ ይዋልላል፡፡ ህይወት እንዲህ ያለች አዙርት ናትና፡፡
ብዙ ሳይጨልም ለመድረስ ትንሽ ፍጥነት ለመጨመር አሰበ፡፡ የስካር መንፈሱም
እየለቀቀዉ እንደሆነ ተረድቷል፡፡ በህልሙ ድንገት ራሱን የባቄላ ማሳ ዉስጥ ያገኛል፡፡ ባቄላዉ የደረሰ እሼት ሲሆን
ከወንድሞቹ ጋር ይሰበስብ ነበር፡፡ ካንዱ ጫፍ ጀምሮ እስከ ሌላዉ ጫፍ እየሰበሰቡ
በዚሁ ሁኔታ በፍጥነት ከጋለበ በኋላ ጎንጋሪ ወንዝ አካባቢ ሲደርስ የመንገዱን ወጣ ደረሱ፡፡ ልክ ጫፍ ላይ ሲደርስ ግን ከአጠገቡ ወንድሞቹን አጣቸዉ፡፡ በወንድሞቹ
ገባነት አስተዉሎ ፍጥነቱን ቀነሰ፡፡ ጸሀይ ወደ ጉረኗ ገብታ በመደበቋ መንገዱ መሰወር ተገርሞ ሳያበቃ ማዳበርያ ሙሉ የሰበሰበዉ እሼት ባዶ ቆሮቆንዳ ብቻ ሆኖ
ጨለምለም ብሏል፡፡ የፈረሱን ልጓም ለቆ በሀሳብ ሰምጦ በቀስታ ይጓዛል፡፡ በዚህ አገኘዉ፡፡ “ፍሬዉን ምን ወሰደዉ?” ብሎ ይጨነቃል፡፡ የጭንቀቱ ጡዘት ላይ ሳለ
መሀል አንዲት ከአንዱ የመንገድ ጠረዝ ወደ ተቃራኒዉ የተዘረጋች ቆንጥር በፈረሱ “ቹቹ” የሚል የእናቱ ድምጽ ቀሰቀሰዉ፡፡ ሁሌም የሚጠሩት በዚሁ ሥም ነበር፡፡ ቹቹ
አንገት እና በእሱ ደረት መሀል ተከሰተች፡፡ ሳያስተዉል አለንጋ በያዘዉ እጁ እናቱ ብቻ የሚጠሩት ሥም ነዉ፡፡ በድንጋጤ ቀና ብሎ ሲያይ አጠገቡ የቆሙት
ቆንጥሯን ገለል ለማድረግ እጁን ከፍ ሲያደርግ ቅብጥብጡ ፈረስ “ሊገርፈኝ ነዉ” እናቱ ናቸዉ፡፡
በሚል ሰበብ ከመቅጸብት ፍጥነቱን ጨምሮ እብስ ሲል እና ከፈረሱ ላይ ሲወድቅ
አንድ ሆነ፡፡ ከፊት ለፊቱ በነበረ ሹል ድንጋይ ላይ ሁለት እጆቹን እንደታቀፈ “እንዴት ነህ የኔ ልጅ? እጅህን ተሻለህ?” እጁ ይዳን፣ እንደ ነበረዉ ይሁን ገና
ተፈጠፈጠ፡፡ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ወደ ልቡ ሲመለስ ፈረሱ ጥሎት ሂዷል፡፡ አላረጋገጠም ነበር፡፡ እጁን ከአልጋ ልብሱ አዉጥቶ አየ፡፡ እብጠቱ ቀንሷል፡፡
እንዴትም ብሎ ፈረሱ ላይ ለመድረስ ተንቃሳቀሰ፡፡ ጫካዉን ጨርሶ የሰፈሩ ግጦሽ ጥዝጣዜዉም አሁን እየተሰማዉ አልነበረም፡፡
ሜዳ ላይ ሲደርስ ፈረሱን አገኘዉ፡፡ እንዴትም ብሎ ህመሙን ተቋቁሞ ፈረሱን
“ደህና ነኝ! ተሸሎኛል” ብሎ መለሰላቸዉ፡፡ እናትዬዉም ተመስገን ብለዉ ወደ ዕለቱ
ያዘና እንደገና ተቀመጠበት፡፡
ሥራቸዉ አቀኑ፡፡
እጆቹ በጣም ተጎድተዋል፡፡ ከፍተኛ የሆነ የመጠዝጠዝ ስሜት ተሰማዉ፡፡ ዳገቱን
እርሱ ግን ትንሽ ጊዜ ህልሙን እያመነዠከ ቆየ፡፡ “የሰበሰብኩትን ፍሬ ምን ወሰደዉ?”
ጨርሶ እንደምንም ቤቱ ደረሰ፡፡ ከመስኩ ላይ ያገኙት አባቱ እጅግ አዝነዉ ከፈረሱ
የሚለዉ ሀሳብ አዕምሮዉን ሰቅዞ ይዞት ነበር፡፡
አዉርደዉት የግጦሽ ቦታቸዉ ላይ ፈረሱን ከለቀቁት በኋላ ኮርቻዉን በአንድ በኩል
ተሸክመዉ በሌላ እጃቸዉ ልጃቸዉን አዝለዉ ወደ ቤት ደረሱ፡፡

የልጃቸዉን ታዝለዉ መግባት ያስተዋሉት እናት በሁለት እጃቸዉ ሆዳቸዉን እየመቱ


“ምን ገጠመህ ልጄ? ምን ሆንክ?…” እያሉ አጣደፉት፡፡ ምንም ሊመልስላቸዉ
አልቻለም፡፡ ቀድመዉ የተረዱት አባቱ ቀስ ቢለዉ ካረጋጓት በኋላ በፈላ ዉሃ እና
በጭድ እጁን አሻሽተዉ አሳደሩት፡፡ የቁስሉ ጥዝጣዜ ጋብ ሲልበት ትንሽ ሸለብ
አደረገዉ፡፡ በሸለብታ ዉስጥ ቅዠት ይመላለስበት ጀመር፡፡ አንዳንድ አስደንጋጭ
ቅዠቶች አይቶ ብንን ይላል፡፡ እንደገና ሸለብ ሲያደርገዉ ደግሞ ሌላ ቅዠት ይመጣና
ይቀሰቅሰዋል፡፡ እንዲህ እንዲህ እያለ እንዴትም ብሎ እንቅልፍ ወሰደዉ፡፡ አሁንም

- 103 - - 104 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

“ሄሎ የኔ ቆንጆ!” ሲላት ተደነባብራ ቆመች፡፡ ትንሽ ቆይታ፤

“አቤት ደህና ነህ?” አለች እንደመጣላት፡፡ ለመጀመርያ ጊዜ ነበር እንደዚህ ዓይነት


ምዕራፍ ዘጠኝ ቃላት ሲጠቀም፡፡ ከዚያም ስለፈተናዉ ብዙ አወሩ፡፡ ብዙ የምክር ዓይነት
አዥጎደጎደላት፡፡ ምንም እንኳ “የእኔ ቆንጆ” ብሎ እንደ ድንገት ቢጀምርም በዚያዉ
*** ሙድ መዝለቅ አልሆነለትም፡፡ ለዚህ ነዉ ወደ ምክሩ ያደለዉ፡፡ እንዲያዉ ለነገሩስ
ትንሽ እያዋራት ለመቆየት ፈልጎ እንጂ ምክሮቹስ ብዙም የታሰቡ አልነበሩም፡፡ በዚህ
ታሲ የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ለመፈተን ዝግጅቷን አጠናቃ እየተጠባበቀች ነበር፡፡
ምክንያት አንድንዶቹ ምክሮች እርስበርሳቸዉ የሚጣረሱ ሁላ ነበሩ፡፡
ጥሩ ዉጤት አስመዝግባ፣ ዩኒቨርሲቲ ገብታ እጅግ የምትወደዉን የታሪክ ትምህርት
እንደምትከታተል ከወዲሁ እርግጠኛ ብትሆንም መቼም ፈተና ያዉ ፈተና ነዉና አንዴ “እረፍት አድርጊ” ይልና ትንሽ ቆይቶ ደግሞ “አንዳንድ ቅር የሚልሽን ቦታ
መስጋቷ አልቀረም፡፡ በዚህ ሰበብ “ጥናቴን ጨርሻለሁ” ብላ አርፋ መቀመጥ ለይተሸ ማንበብ አለብሽ” ይላታል፡፡ አንዴ “ያለፉ የፈተና ወረቀቶች ፈልገሽ አንብቢ
አልሆነላትም፡፡ አንዱን መጽሐፍ ብድግ አድርጋ እንደ ድንገት የከፈተችዉን ገጽ ይልና ወሬዉ ሲረዝም ደግሞ ብዙ ፈተና ወረቀቶችን ማየት ጥሩ አይደለም፣
ታነባለች፡፡ ያወዛግብሻል ይላታል…” ብቻ ብዙም የሚጣጣም ምክር አልሰጣትም፡፡ ዓላማዉም
እሱ አልነበረም፡፡ እሷም ምክሩ ላይ አላተኮረችም፡፡ ሲያጠቃልልም ፈተናዉ ሁለት
“ይህንንስ አንብብያለሁ” ብላ ትዘጋና ደግሞ ሌላ መጽሐፍ ታነሳለች፡፡ ሌላዉም
ቀን ብቻ የቀረዉ እንደመሆኑ ከዚህ በኋላ ማንበብ ብዙም ጠቃሚ እንዳልሆነ እና
እንደዚያ ይሆንባታል፡፡ አንድን መጽሐፍ ደጋግሞ ማንበብ ብዙም አይደላትም፡፡
ራሷን ዘና እያደረገች እንዲትጠባበቅ መክሯት ተሰነባበቱ፡፡
አዳዲስ ነገር ማንበብ ነዉ የሚያስደስታት፡፡ አሁን በዚህ ሰዓት ደግሞ አዲስ ነገር
ማንበብ ተገቢ አልመሰላትም፡፡ አብዛኛዉ ለብሄራዊ ፈተና የሚዘጋጅ ተማሪ ይህንንም ከስንብት በኋላ ሁለቱም በየፊናቸዉ በሃሰብ ሲዋልሉ ቆዩ፡፡ እሷ ብዙም የእንቅልፍ
ያንንም አዉቃለሁ ማለት ያበዛል፡፡አንድንዱ ጨምጫሚ ተማሪ እንደዉም “ከሰማይ ችግር የለባትም፡፡ አልጋዋ ላይ ከተጋደመች ወዲያዉ የእንቅልፍ መላዕክት ደርሰዉ
በታች ምንም ዓይነት ጥያቄ ቢቀርብ እንኳ አልስትም!” እያለ ይፎክራል፡፡ የፈተናዉ እቅፍ ያደርጓታል፡፡ እሱ ግን አይደለም እንደዚህ በሀሳብ ማዕበል ዉስጥ ሆኖ ይቅርና
ሰዓት ደርሶ ከጥያቄዎቹ ጋር ፊት ለፊት ሲፋጠጥ ግን አንድንዴ ያልተጠበቁ ቀለል በማንኛዉም ቀን በቀላሉ እንቅልፍ አይወስደዉም፡፡ በዚህ ምክንያት በፈለጉት ቅጽበት
ያሉ ነገር ግን ያላስተዋላቸዉ ጥያቄዎች ይገጥሙና ያበሳጫሉ፡፡ ጎበዙ ተማሪ ከባባዱ መተኛት በሚችሉ ሰዎች እጅጉን ይቀናል፡፡ አብዛኛዉን ጊዜ እንቅልፍ እንዲወስደዉ
ላይ ሲጠመድ ለሰነፉ የተዘጋጀዉን ጥያቄ ይስታል፡፡ ሰነፉ ተማሪ ደግሞ ከባባዶቹን ኮምፕዉቴሩን ከፍቶ ማስታወሻ ነገር መጻፍ ይወዳል፡፡ በዚህ ጊዜ ከየት እንደደረሰች
ጥያቄዎች በግምት ይመልስና ቀላሎቹን አስተዉሎ ይመልሳል፡፡ በእንደዚህ ዓይነት ሳይታወቅ በእንቅልፍ ተከቦ ራሱን ያገኛል፡፡
በአብዛኛዉ በብሄራዊ ፈተናዎች ያልተጠበቁ ዉጤቶች ይመዘገባሉ፡፡
አሁንም እንቅልፍ እንዲወስደዉ በማሰብ ኮምፕዉቴሩን ከፍቶ ዝም ብሎ
“የተናቀ ባል ያስረግዛል” እንዲሉ የትም አይደርስም የተባለዉ ሲሻገር ጎበዙ ደግሞ፤ እንደመጣለት መጻፍ ጀመረ፡፡ ጥቂት መስመሮችን እንደጻፈ መልካም ሀሳቦች
“የት ይደርሳል የተባለ ባህር ዛፍ ቀበሌ ቆረጠዉ” እንዲሉ በአጭር ይቀጫል፡፡ ሲጎርፉለት ተሰማዉ፡፡ ሀሳቦቹን መስመር መስመር አስይዞ “የምክረ ሀሳቦች ግጭት”
የብሄራዊ ፈተና መዉደቅ በተለይ ለተጠበቂ ተማሪዎች ከፍተኛ የሞራል ዉድቀት በሚል ርእስ መጻፍ ጀመረ፡፡
ያስከትላል፡፡ በሙሉ ህይወታቸዉ ዘላቂ አሻራ ያሳርፍባቸዋል፡፡
…“ምክር እና ቡጢ ለሰጪዉ ቀላል ነዉ” ይላል የሀገሬ ሰዉ፡፡ መካሪዉ
የቱን ይዛ የቱን እንድምትተዉ እየተወዛገበች ባለችበት ተንቀሳቃሽ ስልኳ ስንፈራፈር መኖር ያልቻለዉን ወይም ያልሞከረዉን ህይወት እንድትኖር ይመክርሀልና፡፡
አየች፡፡ ለካስ ድምጹን ዘግታ ኖሯል፡፡ አንስታ ሲታይ የመምህር ዘርይሁን ስልክ ግሩም ተበጀ የተባለ ጸሐፊ ምክር ለሚለዉ ቃል የለበጣ ፍቺ በሰጠበት
ቁጥር ነበር፡፡ የሆነ የደስታ ስሜት መላ አካሏን ሲወር ተሰማት፡፡ ስለፈተናዉ መጽሐፉ እንዲህ ብሏል፤ “ምንም ይሁን ምን ከሚቀበሉት ይልቅ ቢሰጡት
ለማማከር እያሰበች ነበር የደወለዉ፡፡

- 105 - - 106 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

የሚቀል ሆኖ ብዙውን ጊዜ ሰዎች ቀድሞውኑ እየሰሩት ያሉትን ነገር የልጆች ምክር “ምንጩ ምንድ ነዉ?” ያልን እንደሆነ ሳይንስ የሚል ጠቅለል
የሚደግፍላቸው ከሆነ ይበልጡን የሚሹት፡፡” ያለ ምላሽ እናገኛለን፡፡ ሳይንስ ደግሞ የምርምር እና የሙከራ ዉጤት ነዉ፡፡
እርግጥ ነዉ ከህይወቱ ተምሮ የሚመክር አርባ ዓመት የዘለለ መካሪም ምርምር እና ሙከራዎች ምክረ ሀሳብን ያስከትላሉ፡፡ አንድን ምርምር
አይታጣም፡፡ የጥንቱ ሰዉ “መካሪ አታሳጣኝ” ሲልም እንደዚህ ዓይነቱን ሳይንሳዊ የሚያደርገዉ ዋናዉ ነገር ደግሞ ሥነ-ዜዴዉ ነዉ፡፡ “ሥኔ-ዜዴስ
መንገድ ሊያሳይ የሚችል መካሪን እንጂ የዘመኑን ዓይነት ገና ህይወትን ምንድ ነዉ? ማን ፈጠረዉ? ማን ፈተሸዉ? ማን አጸደቀዉ?” የሚሉት
ቀምሶ ሳያያት ከሆነ ቦታ የቃረማትን ሀሳብ ሳይፈትናት እንዲሁ ለሚቀባጥር ደግሞ ሌላ ምላሽ የሚሹ ሰፊ ጥያቄዎች ናቸዉ፡፡ የሆነ ሆኖ በሳይንሳዊ
መካሪ አልነበረም፡፡ የኢትዮጵያ ዘመናዊቷ ሙዚቀኛ ዘሪቱ ከበደ ደግም ሥነ-ዜዴ የተጠና ጥናት ዉጤቱ እዉነት ነዉ ተብሎ ይታመናል፡፡
በተስረቅራቂ ድምጽዋ “ኖሮ ሳይቀምሳት፤ ማን ኑርባት፤ ሞክር አለህ?!” “እምነትን ደግሞ እዚህ ምን አመጣዉ?” አንዳትሉኝ፡፡ እምነት የሌለበት ቦታ
እያለች ትጠይቀናለች፡፡ ምላሹ ግን ገና ሳይኖራት፣ ሳይሞክራት ሊምከርህ የለም፡፡ ያለ እመነት ሁሉም ከንቱ ነዉና፡፡ ባዶ! ያለ እምነት መድሀኒት
የሚል ሞልቷል ነዉ፡፡ አይፈዉስም፡፡ ጸሎትም አያድንም!
ድሮ ድሮ ለምክር የሚከደዉ ዕድሜ ጠገብ ወደ ሆኑ ሰዎች መሆኑ የታወቀ
ነዉ፡፡ ሆዳችንን ብቆርጠን አዛዉንቶች ጋር የሆነ መድሃኒት አይጠፋም፡፡ “እንዲህ ከሆነ ታድያ ለምንድ ነዉ በአንድ ጉዳይ የተለያየ ምክረ ሀሳብ
ራሳችንን ብያመን መፍትሄ አያጡም፡፡ እንደዉ በትዳር መሃል ጭቅጭቅ የሚሰጠዉ?” አንዱ ተመራማሪ “በቀን ብዙ ዉሃ መጠጣት ለጤና ጠቃሚ
ቢነሳ አስታራቂ ሃሳብ ያፈልቁልናል፡፡ ትዳር ለመያዝ ቢንሻ መላዉን ነዉ” ብሎህ ያገኘሄዉን ዉሃ ስትገለብጥ ዉለህ፤ በማግስቱ ደግሞ
ይነግሩናል፡፡ ጎረበት ቢጋጭ እንዲሁ የሰላሙ ዘዬ ከአበዉ ዘንድ አይጠፋም፡፡ “ካልጠማህ በቀር ዉሃ መጠጣት የለብህም፤ ሰዉነትህ ዉሃ ሲያስፈልገዉ
ትልቁ ትምህርት ቤት ህይወት ነዉና ለሁሉም ፈተና መዉጫዉን ከኖሩበት በጥማት መልክ ያስታዉስሀል፡፡” ይልህና ትናንት ለጠጣሄዉ ቁጭት ዉስጥ
ህይወት ጨልፈዉ ይነግሩናል፡፡ ይከትሃል፡፡ አንዱ “ብዙ ቡና መጠጣት ይጠቅማል” ሲል ሌላኛዉ ደግሞ
“ይጎዳል” ይልሀል፡፡ በአንድ ወቅት “ቀይ ሥር ለደም ማነስ ፍቱን መድሀኒት
አሁን አሁን ደግሞ ሁሉም ነገር ተቀይሮ ይሄ ለምን ይቅር የተባለ ይመስል ነዉ” ተብሎ በእግር በፈረስ ይፈለግ ነበር፡፡ ቆይቶ ደግሞ “ቀይ ሥር
አዛዉንቶች ራሳቸዉ ምክር ጠያቂ ሆነዉ አረፉ፡፡ “ልጄ እንዲህ እና እንዲያ ተነቃበት” ተባለ፡፡ “ትንሽ አልኮል ለጤና ጠቃሚ ነዉ” ሲባል ሰምተን አንድ
ገጠመኝ ምን ላድርግ?” የሚሉ የአዛዉንቶች ድምጽ በርክቷል፡፡ ድሮ አባቶች ሁለት ለማወራረጃ ስንል፤ በሌላ በኩል ደግሞ “ሰዉነታችን ራሱ አልኮል
ልጆችን ይመክራሉ፡፡ አሁን ደግሞ አባቶች በልጆች ይመከራሉ፡፡ ድሮ ያመነጫል ስለዚህ ምንም አይነት አልኮል ከዉጪ መዉሰድ የለብንም”
አባቶች ለልጆች ይጸልያሉ፡፡ አሁን ደግሞ አባቶች ቁጭ ቢለዉ ልጆች ተባልን፡፡ ለጠጣንበትም ንስሀ ገብተን ተመለስን፡፡ በዚህ መልኩ የተምታታ
ይጸልዩላቸዋል፡፡ ብዙ ምርምር እና ምክረ ሀሳብ መዘርዘር ይቻላል፡፡ ከነጭ ሽንኩርት እና
ፌጦ በስተቀር የሌሎች አትክልቶች ግኝት አንዴ ጠቃሚ ሌላ ጊዜ ጎጂ
አባቶች ምክር መጠየቃቸዉም በዘመኑ በእነሱ ዘዬ እየተኖረ ስላልሆነ ተብሎ ወቷል፡፡ ታዲያ የቱን እንመን?
መሆኑ እሙን ነዉ፡፡ ለዝንተ ዓለም ፈዋሽነቱን ያረጋገጡት መድሃኒት “ልኩ
የማይታወቅ” በሚል ብቻ ከንቱ ተደረገባቸዉ፡፡ መድሃኒትነቱ ከታመነበት በህይወት ዘዬያችን እና አካሄዳችን ሳይቀር በተለያየ መልኩ እንመከራለን፡፡
መለኪያ መፍጠር ሲቻል፤ ከነአካተዉ ተጣለባቸዉ፡፡ ለዘመናት ያስታረቁበት አንዱ “ቀና ቀና አትበል ትቀነጠሳለህ” ይልሃል፡፡ ይህን ሰምተህ ትንሽ
መንገድ ተቀባይነት አጣ፡፡ እናም የልጆችን ምክር ሽተዉ “ልጄ ምን አቀርቅረህ እንደተጓዝክ ደግሞ “አቀርቅረህ ሲትጓዝ እንቅፋት ይመታሃል፣
ላድርግ?” እያሉ ይኳትናሉ፡፡ ልጃቸዉ ህግ ይሁን ህክምና ይማር ሳይለዩ ቀና በል!” ይልሃል፡፡ “ላቀርቅር ወይስ ቀጥ ልበል?” ብለህ ትወዛገባለህ፡፡
ስለ በሽታቸዉ መድሃኒት ይጠይቃሉ፡፡ መሀይም ይሁን መሃድስ ሳያዉቁ አንዱ “ፖለቲካ ካካ ነዉ፡፡ አትነካካዉ” ይልሃል፡፡ በአንጻሩ ደግሞ ሌላዉ
ስለ ከተማዉ ፕላን ይጠይቁታል፡፡ ልጆችም እንደሁኔታዉ የመፍትሄዉን “ከፖለቲካ በሸሸህ ቁጥር ካንተ በማይሻሉ ደነዞች ትመራለህ” ይልሃል፡፡
መላ ይመታሉ፡፡ “የባሰ አለና ሀገርህን አትልቀቅ” ተብለህ አርፈህ ከተቀመጥክበት አንዱ ደርሶ

- 107 - - 108 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

“እልፍ በል እልፍ ታገኛለህ” ብሎ ያጓጓሃል፡፡ ልሂድ ወይስ ልቅር? ብለህ ግንኙነቱን በማቋረጥ እና በመቀጠል መሃል እየተወዛገበ ድንገት የእንቅልፍ መላዕክት
ትወዛገባለህ፡፡ ደረሱለት፡፡ ግል-ግል!

አሁን ደግሞ ዕድሜህ ሀያዎቹን ሊሰናበት እየተጣደፈ ነዉ እንበል፡፡ ግን


ከየቷ ኮረዳ ጋር በትዳር ልጣመር የሚል ሀሳብ እያናወዘህ ነዉ፡፡ አሁንም
መካሪ አታጣም፡፡ “ዋናዉ መልኳ ነዉ፤ ጸባዮዋ በምክር እና ቡጢም ቢሆን
ይስተካከላል” የሚል መካሪ ቀድሞ አግኝቶህ፤ ቀጥ ያለ አፍንጫ፣ ሰፋ ያለ
ዳሌ፣ ተረከዜ ሎሚ፣ ዘንፋላ ጸጉር ሲታማትር አንድ አምስት ስድስት እጩ
ሚስቶችን ካዘጋጀህ በኋላ ሌላ መካሪ ይገጥምሃል፡፡ እንዲህም ይልሃል
“ቆንጆ ሚስት አታግባ አላፊ አግዳሚ ይመኛታል፡፡ “የተመኘ ደግሞ
አመነዘሬ!” ይባል የለ? ጊዜ ይፍጅ እንጂ የተመኘ ያገኛታል፡፡” ይልሃል፡፡
የኢትዮጵያዊያን ንግግር ማድመቂያ እና ማሳረጊያ የሆነዉን ሥነ-ቃል
ጭምር በመጥቀስ “በመንገድ ዳር ወይን የተከለ ገበሬ እና ቆንጆ ሚስት ያገባ
ባል ተመሳሳይ ፈተና ይገጥማቸዋል፡፡” በማለት ይተርትልሀል፡፡
የኢትዮጵያዊያን ተረት እና ምሳሌ ከአንድ የሦስተኛ ድግሪ መመረቂያ ጥናት
ዉጤት ጋር ይስተካከላል ቢባል ማጋነን አይሆንም፡፡ ከብዙ ልምድ እና
ተሞክሮ በኋላ የተቀመሩ፤ በሃሳበቸዉ ጥልቀት፣ በአገላለጻቸዉ ዉበት እና
እዉነትነት ምክንያት ከአባት ወደ ልጅ እየተላለፉ ብዙ ዘመን አልፈዉ
ለአሁኑ ትዉልድ የደረሱ ናቸዉ፡፡ ብዙም በተግባር ያልተፈተኑ እና
እዉነትነታቸዉ ያልተረጋገጡት እና እምብዛም ሥነ-ቃላዊ ዉበት
ያልተላበሱት የጊዜ ዑደት ገድቧቸዉ ገና ድሮዉኑ ጠፍተዋል፡፡ ስለዚህ ማን
ላይ ትወድቃለህ? ጸባዬ ሰናይ መልከ ፉጋዋ ላይ ወይስ ጸባዬ ጥፉ መልከ
ቀናዋ ላይ!?...

የመጨረሻዉ አንቀጽ ከልጅቷ ጋር እየሆነ ያለዉን ነገር አስታወሰዉ፡፡ ገና ስትወለድ


የታጨች ልጃ ገረድ እያሽኮረመመ ነዉ፡፡ መልኳን አይቷታል፡፡ ሸጋ ናት! ለዚህ ነዉ
ይህን ሁሉ ታርኳን እያወቀ ከልቡ ሊያወጣት ያልቻለዉ፡፡ “ጸባዮዋስ እንዴት ይሆን?”
ሲል አሰበ፡፡ መቼም ታማኝ ብትሆን ቀለበት ካሰረች ከርማ ከእርሱ ጋር እንዲህ
አትጀናጀንም ነበር፡፡ “ጸባዬ ጥፉ መልከ ቀና” ብሎ የጻፈዉን አስተዋለ፡፡ ከዚያም “ጊዜ
ይፍጅ እንጂ የተመኘ ያገኛታል!” የሚለዉን ዓረፍተ ነገር ሲመለከት ሁለት ነገር
አስታወሰዉ፡፡

አንደኛዉ በዚህ ከቀጠለ ቀለበቷን አስጥሎ ከእጁ ሊያስገባት እንደሚችል ሲሆን በሌላ
መልኩ ደግሞ ሌላ አንድ ከእርሱ በባሰ በዉበቷ የከነፈ ወንድ በጊዜ ሂዴት ከእጁ
ሊነጥቃት እንደሚችል! የገዛ ማስታወሻዉ በራሱ ላይ ጫና ሲፈጥርበት ተሰማዉ፡፡
- 109 - - 110 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ሁሌም እንደሚጠራዉ “አንባሳደር” ሲል ጀመረ መምህር ዘርይሁን፡፡

ምዕራፍ አስር “እንግዲህ ሰሞኑን ጥናቴን ልጀምር ወደ ሸካ ልሄድ ወስኛለሁ፡፡ በመሆኑም አንዳንድ
ትኩረት ማድረግ ያለብኝን ቦታዎች እንዲትጠቁምልኝ ነዉ ዛሬ የጠራሁህ፡፡” በማለት
*** እንዲገናኙ የፈለገበትን ዓላማ አስረዳዉ፡፡

በይና ገጠር ከተማ ነዋሪዎች እና ቡሶባይ ልጆች መካከል የቀጠለዉ መካረር ብዙ “ጥሩ! ከምን ልጀምርልህ?” አለ መምህር ሰለሞን ስለአካባቢዉ እንዲያወራ በመጠየቁ
ነገሮችን አስተጓጉሏል፡፡ መምህር ዘርይሁን “የሸካቾ ሥነ-ህዝብ ጥናት” The ደስታ እየተሰማዉ፡፡ አንዳንድ ጊዜ ነገሮች ሲደጋገሙ እዉነትም ባይሆኑ እዉነት
Ethinography of Shekacho People በሚል ርዕስ ለጀመረዉ ጥናት መረጃ የሆኑ ይመስላሉ እንደሚባለዉ አሁን አሁን ራሱን “አንባሳደር” አድርጎ መቁጠር ሁላ
መሰብስብ አልቻለም፡፡ ጥናቱ ተጠናቆ መግባት ያለበት ጊዜ እየተቃረበ ሲሆን ወደ ጀምሯል፡፡ አጀብ የሌለዉ አንባሳደር!
አካባቢዉ የሚያደርሱት መንገዶች ዝግ ከሆኑ ወራት አልፈዋል፡፡ መምህሩ ወደ
“እስኪ ከመንገዶች ጀምርልኝ” አለ መምህር ዘርይሁን ለጉዞዉ አማራጭ መንገዶችን
አካባቢዉ ለመሄድ ሌላም አስቸኳይ ምክንያት ነበረዉ፡፡ ይህች ዕለት በዕለት በስልክ
ለመመርመር በማሰብ፡፡
የሚጀናጀናትን ልጅ በአካል ለማግኘት እጅግ ጓጉቷል፡፡
“እሺ መልካም…፡፡ ወደ ሸካ የሚያስገቡ አራት ዋና ዋና መንገዶች አሉ፡፡ በየትኛዉም
መንገዱን ከመጀመሩ በፊት አንዳንድ መረጃዎችን ለመሰብሰብ ወሰነ፡፡ ለዚህ ደግሞ
አቅጣጫ ቢትጓዝ ከአዲስ አበባ 700 ኪሎ ሜትር ገደማ በትዕግስት መጓዝን
የአካባቢዉ ተወላጅ ከሆነዉ ከጓደኛዉ መምህር ሰለሞን የተሻለ የሚያግዘዉ ሰዉ
ይጠይቃል፡፡ ከመሀል ሀገር የተነሳ ሰዉ ጂማ ከተማ ከደረሰ በኋላ ቢፈልግ በቀኝ
አይኖርም፡፡ መምህር ሰለሞን ስለ ሸካቾ ህዝብ እና አካባቢዉ አዉርቶ የማይጠግብ
ታጥፎ በአጋሮ፣ በበደሌ፣ በያዩ፣ በሁሩሙ፣ በመቱ፣ በጎሬ አድርጎ ትልቁን የባሮ
ሲሆን ስለ አካባቢዉ ሲያወራ በምርጥ ደራሲ የተጻፈ ልብ አንጠልጣይ ታሪክ
ወንዝ ሲሻገር ሸካ ደረሰ ማለት ነዉ፡፡ ካልፈለገ ደግሞ በግራ ታጥፎ በሰቃ፣ በሸቤ
የሚተርክ እንጂ እግዜር ስለፈጠረዉ አንድ አካባቢ የሚተርክ አይመስልም ነበር፡፡
አድርጎ ትልቁን የጎጀብ ወንዝ ከተሻግረ በኋላ ጊንቦ ከተማ ሲደርስ እንደገና ሁለት
በዚህ ምክንያት በዩኒቨርሲቲዉ ማህበረሰብ ዘንድ “የሸካቾ ህዝብ አንባሳደር” የሚል
አማራጭ ይጠብቀዋል፡፡ ቢሻ ወደ ቀኝ ታጥፎ በገዋታ፣ በጌሻ አድርጎ የጊንዲን ወንዝ
ቅጽል ስም ተሰጥቶታል፡፡ መምህር ዘርይሁንም የሚጠራዉ “አንባሳደር!” እያለዉ
ሲሻገር ወደ ሸካ ዞን ገባ ማለት ነዉ፡፡ ትንሽ በአስፓልቱ መቀጠል ከፈለገ ደግሞ ወደ
ነበር፡፡ ስለአካባቢዉ ከዚህ በፊት ብዙ ጊዜ የተረከለት ቢሆንም አሁን ጉዞ
ግራ ታጥፎ በቦንጋ አልፎ ታሪካዊቷ ሺሾእንዴ ከተማ ሲደርስ እንደገና ሁለት
በሚጀምርበት ሰዓት ትኩስ ግንዘቤ ይዞ ለመሄድ በማሰቡ በስልክ ደዉሎ ጠራዉ፡፡
ምርጫ ይጠብቀዋል፡፡ ቢፈልግ ወደ ቀኝ ታጥፎ በጠጠር መንገድ በቢጣ አድርጎ
ዕለተ ሰንበቱን በዩኒቨርሲቲዉ አጠገብ በሚገኘዉ ባለኮከቡ ካሽኒን ሆቴል ተቀጣጠሩ፡፡
በዓላሞ በኩል ሸካ ይደርሳል፡፡ …
ካሽኒን ሆቴል በከተማዉ አዲስ የተከፈተ ደረጃዉን የጠበቀ ሆቴል ሲሆን ያረፈበት
… ቢሻ ደግሞ በግራ ታጥፎ በጨና፣ በዋቻ ማጂ፣ በጠመንጃ ያዥ አልፎ ዉቢቷ
ቦታ እና የሚያቀርባቸዉ አገልግሎቶች ከአካባቢዉ ፍጹም ልዩ ናቸዉ፡፡ በዙርያዉ
ሚዛን-ዓማን ሲደርስ ምሳዉን ማንቾኒ በልቶ፤ ሳላይሽ ሆቴል ዘና ብሎ በሸኮ በኩል
ካሉት የጭቃ ቤቶች እና የከተማዉ መሰረተ ልማት ኋላ ቀርነት ጋር ሲነጻጸር ጭዉ
ትልቁን የበቆ ወንዝ ሲሻገር ሸካ ገባ ማለት ነዉ፡፡ በዚህኛዉ መንገድ እስከ ሚዛን
ባለ በረሀ መሀል የተገኘ ገነት ይመስላል፡፡
ከተማ ድረስ በአስፓልት መጓዝ ያስችለዋል፡፡ በሁሉም አቅጣጫ ወደ ሸካ ዞን ሲቀርቡ
የዉጭ ሀገር እና የሀገር ዉስጥ ምግቦች፣ ጂምናዝየም፣ ደረጃዉን የጠበቀ የዋና መንገዶቹ አስቸጋሪ ይሆናሉ፡፡ በመቱ መስመር ለማሻ ከተማ 56 ኪሎ ሜትር ገደማ
ገንዳ፣ የመሰብሰቢያ አዳራሾች፣ ምርጥ የአልጋ ክፍሎች እና ሲዊት ሩሞችን የያዘ ሲቀር መንገዱ ኮሮኮንች ይሆናል፡፡ በካፋ መስመር ወደ ጌሻ የሚታጠፉ ከሆነ ሸካ
ትልቅ እና ዘመናዊ ሆቴል ነዉ፡፡ በሆቴሉ ጓሮ በኩል በተንጣለለዉ መዝናኛ ሥፍራ ለመድረስ ወደ 160 ኪሎ ሜትር ገደማ ሲቀር አስቸጋሪ መንገድ ይገጥምሀል፡፡
ቁጭ ብለዉ ጭዉወታቸዉን ጀመሩ፡፡ በሚዛን በኩል ከሆነም በተመሳሳይ አስፓልቱ ሚዛን ከተማ ላይ ያቆማል፡፡ ሸካ

- 111 - - 112 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ለመግባት 50 ኪሎ ሜትር ሲቀር ማለት ነዉ፡፡” በስልኩ ኖት ፓድ ላይ አጫጭር ፍትሀዊነት መመስከር ይቻላል፡፡ ምዕራቡ የሀገሪቱ ክፍል ከላይ ከጎጃም ጀምሮ፣
ማስታወሻ እየያዘ የሚሰማዉን መምህር ዘርይሁንን፤ በቤንሻንጉል ጉሙዝ አድርጎ፣ በወለጋ፣ በጂማ፣ በኢሉባቡር እያልን እስከ ደቡብ
ምዕራብ ዞኖች ካፋ፣ ሸካ፣ ቤንች-ማጂ፣ ከፊል የደቡብ ኦሞ ዞን፣ ኮንታ፣ ዳዉሮ እና
“እየሰማሄኝ ነዉ?” ብሎ ካነቃዉ በኋላ የእሱን ምላሽ ሳይጠብቅ ቀጠለ… ሌሎችም ባላቸዉ የተፈጥሮ ጸጋ እና የመልማት አቅም ከየትኛዉም የሀገሪቱ ክፍል
የተሻሉ መሆናቸዉ እሙን ቢሆንም በአሁኑ መንግስት ትኩረት የተነፈጋቸዉ
“መንግስት በሁሉም አቅጣጫ የአስፓልት መንገድ እሰራለሁ ካለ ዓመታት
አካባቢዎች መሆናቸዉ ግርምት የሚፈጥር ነዉ፡፡”
አልፈዋል፡፡ አሁን ደግሞ በሁሉም አቅጣጫ የአስፓልት መንገድ ለመስራት
ተቋራጮች ተለይተዋል እየተባለ ይገኛል፡፡ በጌሻ መስመር ጊንቦ አካባቢ ቁፋሮ “ማንም ከኢትዮጵያ ሰሜን ምስራቅ ተነስቶ ደቡብ ምእራብ የሚጓዝ ጤናማ አእምሮ
ከተጀመረ ዓመታት ቢያልፉም የሥራዉ አያያዝ ተስፋ ሰጪ አይመስልም፡፡ ከሚዛን ያለዉ ምክንያታዊ ሰዉ በቀጣይነት የሚጨምር ሀብት እና የመልማት አቅም
ወደ ቴፒ የሚወስደዉም ቁፋሮ ተጀምሯል፡፡ ከሺሾእንዴ ቴፒ ደግሞ ሌላ ተቋራጭ እንዲሁም በቀጣይነት እየቀነሰ የሚሄድ የመሰረተ ልማት መኖሩን በቀላሉ ማስተዋል
ተዋዉሏል፡፡ ከጎሬ-ማሻ-ቴፒ ሌላዉ አዲስ በ2011ዓ.ም ለተቋራጭ የተሰጠ ወሳኝ ይችላል፡፡ ይህ ለምን ሆነ? ብለን አጥብቀን ከጠየቅን የምዕራብ እናቶች ሁነኛ ልጅ
ፕሮጀክት ነዉ፡፡ “በአካባቢዉ ደረጃዉን የጠበቀ መንገድ ሠርቶ በጊዜ ለማጠናቀቅ አልወለዱም ከማለት ዉጪ ምን ማለት እንችላለን? ያለፈዉ 27 ዓመት የተጋዳላዮች
ከዓመት ዓመት ሳያቋርጥ የሚዘንበዉ ዝናብ አስቸጋሪ ያደርገዋል” የሚል የቀድሞዉ ዘመን ነበር፡፡ ከምዕራብ የተጋደለ አልነበረም፡፡ አሊያም ተጋድሎም ቢሆን በመንግስቱ
ጠቅላይ ሚኒስቴር ኃይለማርም ደሳለኝ ስጋት ነበር፡፡ ይህንኑ ስጋታቸዉን በፓርላማ በቂ ቦታ አላገኘም ማለት ነዉ፡፡ ቦታ አግኝቶም ከሆነ ሆድ አደር ነበር ማለት ነዉ፡፡”
ስብሰባ ከገለጹ በኋላ የአካባቢዉ ወጣቶች “ደርግ ዓመቱን ሙሉ ጃንጥላ ይዞ ነዉ
እንዴ አሁን ድረስ የሚንጠቀመዉን መንገድ በአንድ ዓመት ብቻ አጠናቆ የሰጠን” “ደርግ ግን ወደ ምዕራቡ የተለየ ትኩረት ነበረዉ፡፡ ቀመሩም ኢኮኖሚያዊ ብቻ
እያሉ ስጋታቸዉን ያጣጥሉ ነበር፡፡ ይሄ ሁሉ እንግዲህ ወደ ሸካ ዞን ለመድረስ እንደነበር መገንዘብ ይቻላል፡፡ በቴፒ፣ በበበቃ፣ በካቦ፣ በጎጀብ፣ በዉሽዉሽ፣ በጉማሮ፣
ነዉ፡፡” በጂማ እና በሌሎችም አካባቢዎች ሰፋፊ የመንግስት እርሻዎች ነበሩት፡፡ ትምህርት
ቤቶች፣ እንደ የአማን ሆስፒታል ያሉ የጤና ተቋማት፣ በወቅቱ ሚዛን ደረጃ ያላቸዉ
“ይሄ አካባቢ ምን ቢኖርበት ነዉ በዚህ ሁሉ አቅጣጫ የሚያስገባ መንገድ ምንም መንገዶች፣ የአየር መንገድ በቴፒ፣ በአማን፣ በማጂ፣ በአበሎ… አስገንብቶ ነበር፡፡”
እንኳ ደረጃዉን የጠበቀም ባይሆን ገና ድሮ ሶሻልስቱ ደርግ የሠራዉ?” የሚል ጥያቄ
ማጫሩ የማይቀር ነዉ፡፡ ወደ ዞኑ የሚያስገባ መንገድ ብቻ ሳይሆን በደርግ መንግስት “እንግዲህ በዚህ ደቡብ ምዕራብ የሀገሪቱ ክፍል ጫፍ አካባቢ ላይ የሚገኝ ነዉ የሸካ
ዘመን ከዋና ከተማዉ ማሻ እስከ ሩቁ ሸኪ-በዶ ድረስ በእያንድንዱ ቀበሌ የአንደኛ ዞን፡፡ በወቅቱ መንግስት ትኩረት መነፈግ ደረጃም ከሁሉ የባሰ መሆኑን ድንገት
ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተከፍተዉ ነበር፡፡ በማሻ፣ በጌጫ እና በቴፒ ደግሞ ሁለተኛ ለአንድ ቀን የደረሰ እንግዳ የሚመሰክረዉ ነዉ፡፡ የአየር መንገዱ ስራ ካቆመ
ደረጃ ትምህርት ቤቶች ከተከፈቱ አያሌ አስርት ዓመታት አልፈዋል፡፡ በደርግ ዘመን ቆይቷል፡፡ አየር ሜዳዉ የከተማዉ ሰዉ ሸንኮራ የሚበላበት እና የሚናፈስበት ስፍራ
ዋነኛ ተቀናቃኝ የነበሩት የፖሊቲካ ኃይሎች ከኢህአፓ እስከ መኢሶን እና ኢጭአት ሆኗል፡፡ ደርግ የሠራቸዉ በሁሉም አቅጣጫ ወደ ዞኑ የሚያስገቡ የጠጠር መንገዶች
በግልጽ እና በህቡዕ በአካባቢዉ ይንቀሳቀሱ እንደነበር ይታወሳል፡፡ በተለይ ዋነኛዉ ከመንገድነት ተራ ሊወጡ ጥቂት የቀራቸዉ ናቸዉ፡፡ ብቸኛዉ በኢህአደግ ዘመን
የደርግ ተቀናቃኝ ኢህአፓ ከአስምባ ቀጥሎ በሀገሪቱ ሁለተኛ የሆነ ማዕከል በሸኪ-በዶ የተሠራዉ ከሁሉም በዕድሜ ልጅ የሆነዉ ከካፋዋ ጊንቦ ወደ ሸካዋ ይና የሚያወጣዉ
ቀበሌ ለማቋቋም እቅድ ነበረዉ፡፡” መንገድ ደግሞ ከሁሉም በባሰ የተበላሸዉ ነዉ፡፡ ሌሎቹ ምንም ቢሆኑ የደርግ እጆች
ናቸዉና የተሻለ እያገለገሉ አሉ፡፡” ብሎ ለስላሳዉን ተጎነጨ፡፡ መምህር ዘርይሁን ዝም
“ከዋናዎቹ የመኪና መንገዶች በተጨማሪ በቴፒ ከተማ ላይ በወቅቱ ደረጃዉን የጠበቀ ብሎ ያደምጠዋል፡፡ ትንሽ ፋታ ወስዶ ቀጠለ…
የአየር መንገድ የነበረ ሲሆን እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ አገልግሎት ይሰጥ የነበረ መሆኑ
የቅርብ ትዉስታ ነዉ፡፡ በአካባቢዉ በከፍተኛ መጠን የሚመረተዉ ቡናም በዚሁ አየር “ሸካ ዞን ደረስክ ማለት ከኢትዮጵያ ለመዉጣት የጋምቤላ ክልል ብቻ ቀረህ ማለት
መንገድ ወደ ማዕከላዊ ገበያ ይጓጓዝ ነበር፡፡ በተለይ የደርግ መንግስት በአጠቃላይ ነዉ፡፡ አካባቢዉ ከዓመት ዓመት አረንጓዴ ሆነዉ በሚከርሙ ዉብ ተፈጠጥሯዊ
ለደቡብ ምዕራብ ከፍተኛ ትኩረት ነበረዉ፡፡ በዚህ ረገድ የደርግን መንግስት ደኖች የተሸፈነ ሲሆን የዞኑ 47 ፐርሰንት ጥቅጥቅ ያለ ደን ነዉ፡፡ በእርሻዉ ዘርፍ

- 113 - - 114 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ቢፈልጉ ለዓለም ገበያ በኩራት የሚቀርበዉን ኢትዮጵያዊ ቡና፤ ቢሹ ደግሞ በዓለም “ሌሎች ጅሬቶችም ዝናቸዉን ሰምተዉ ወደ እነሱ ይጎርፋሉ፡፡ እነሱም በሆደ ሰፊነት
በብዙዎች ዘንድ ተመራጭ የሆነዉን ሻይ፣ ካልፈለጉ ደግሞ አረንጓዴ ወርቅ እየተባለ ይቀበላሉ፡፡ ለዝንተ ዓለም በቃን ሳይሉ ሳያቋርጡ ይፈሳሉ፡፡ የሚያቆማቸዉ ኃይል
ከሚወደሰዉ ቁንዶ በርበሬ እስከ ኮሮርማ፣ እርድ፣ ዝንጅብል፣… ያሉትን የለም፡፡” ብሎ ሊቀጥል ሲል መምህር ዘርይሁን አስቆመዉና ስለ እዴ-ባሎ ያወራዉን
ቅመማቅመሞች ማምረት እና በጥቂት ምርት በብዙ ብሮች መንበሽበሽ ያስችላል፡፡ ክፍል አስደግሞት ማስታወሻ ከያዘ በኋላ፤
ቢፈለጉ ከበቆሎ እስከ ገብስ፣ ስንዴ፣ ባቄላ፣ አቴር… ሁሉንም ዓይነት እህል
ማምረት እና መደሰት ይቻላል፡፡ በታታሪዋ ንብ ድንቅ ጥበብ ከተመሰጡ ደግሞ “አምባሳደር እባኮን ይቀጥሉ!” በማለት በክብር ጋበዘዉ፡፡
በዓለም ደረጃ ተደናቂ የሆነዉን የደጋ እና የወይና ደጋ ነጭ ማር ቢሹ በዘመናዊ ቢሹ
“በሌላ በኩል ከወደ ኢሉ አባቦራ የሚነሱ ገባ እና ጎሎ የተባሉ ጅረቶች ደግሞ
ደግሞ በባህላዊዉ መንገድ ከዛፍ ዛፍ እየተንጠላጠሉ “አድቨንቸር” እየሰሩ
የብርብርን ወንዝ በጋራ መስርተዉ ወደ ጋምቤላ ዝቅታ ይገሰግሳሉ፡፡ ብርብር እና
ይከብሩበታል፡፡ በእርባታዉ ዘርፍ ከጋማ እስከ ቀንድ ከብት ካልፈለጉ ደግሞ በግ እና
ባሮ “ባሮ ቀላ” በተባለ ቦታ ላይ ይገናኛሉ፡፡ ባሮ ቀላ የኦሮሚያ እና የጋምቤላ ድንበር
ፍየል ቢያረቡ ከጠበቁት በላይ ያተርፋሉ፡፡” እያለ ቀጠለ መምህር ሰለሞን፤ አንዴ
አካባቢ የሚገኝ ሲሆን ስንቱን ጀግና ያስራደ የመንግስት ኬላ ያለበት ስፍራ ነዉ፡፡
ስለሸካ ማዉራት ከጀመረ በቀላሉ ማቆም አይሆንለትም፡፡
ስንቱ ኮንትሮባንዲስት የተዋረደበት፣ ስንቱ የመንግስት ፖሊስ የከበረበት ነዉ የባሮ
“ከዓመት እስከ ዓመት በተፈጥሮ ደኖች መሀል ፈልሰስ የሚሉ ወንዞች መነሻስ ቢሉ ቀላ ኬላ፡፡ በእርሻ ማሳ መሀል የሚፈሰዉ ድፍርሱ ብርብር እና በጫካ ዉስጥ
ይሄዉ አካባቢ አይደለምን? ትልቁ የባሮ ወንዝ አብዛኛዉ ድርሻ የሸካ ዞን ነዉ፡፡ የባሮ ለዉስጥ የሚሹለከለከዉ ንጹሁ ባሮ ሲገናኙ ጠላ የሚመስል መልክ ይፈጥራሉ፡፡ ባሮ
ወንዝ በዞኑ ምዕራባዊ ክፍል ያሉትን ጅረቶች በሙሉ ሰብስቦ ከካፋ እና ኦሮሚያ ጠላ መሰለ ተብሎ ነዉ እንግዲህ ይህ ቦታ የተሰየመዉ በሂዴት ባሮ ቀላ ተባለ እንጂ
በኩል ከሚቀላቀሉት ጋር ተዛምዶ ወደ ጋምቤላ ይገሰግሳል፡፡ ባሮ የሚለዉ ቃል በሸኪ ቀድሞ ባሮ-ጠላ ይባል ነበር ይባላል፡፡ ባሮ ጠላ መስሎ ነዉ ጋምቤላ ከተማ
ኖኖ በዓል ማለት ሲሆን ዓመት በዓል ወገን ዘመድ እንደሚያሰባስብ ሁሉ የባሮ የሚደርሰዉ፡፡ ከተማዉ ላይ በጂኒና መናፈሻ ዙርያ የተሰበሰቡትን የከተማዋ ነዋሪዎች
ወንዝም የአካባቢዉን ጅረቶች በሙሉ ይሰበስባል፡፡” እያዝናና የከተማዋ ድምቀት እና ዉበት እንደ ደማስ ሳያሰምጠዉ ዓላማዉን ሳይስት
መስመሩን ይዞ ይገሰግሳል፡፡”
“የባሮ ወንዝ መነሻዉ ላይ የሦስት ወንዞች ድምር ነዉ፡፡ ከሸካ የሚነሳዉ መነሺ እና
የሸካ እና የካፋን ወንድም ህዝቦች የሚያዋስነዉ ጋሀማዎ ወንዝ ጉዳይ ኑሯቸዉ “ባሮ በአኙዋኮች ዘንድ ኦፔኖ የሚል ስያሜ አለዉ፡፡ ለአንኙዋክ ብሄረሰቦች የኦፔኖ
እንደተቀጣጠሩ ሁሉ አዉላላ ሜዳ ላይ ይገናኛሉ፡፡ ይህ የሚገናኙበት ቦታ በበቶ እና ወንዝ ህይወታቸዉ ነዉ ማለት ይቻላል፡፡ በክርምት ደለል ይዞላቸዉ ይመጣል፡፡
የጶ ቀበሌ አዋሳኝ አካባቢ የሚገኝ ሲሆን በአካባቢዉ ቋንቋ “እዴ-ባሎ” ይባላል፡፡ ደለሉ ላይ በቆሎ ይዘሩበታል፡፡ በበጋዉ ደግሞ ዓሳ ያጠምዱበታል፡፡ ወንዙ ሲሄድ እና
መገናኛ ቦታ እንደማለት ነዉ፡፡ ቦታዉ እጅግ ማራኪ ሲሆን ወንዞቹ ሲገናኙ ሲመጣ ጎጇቸዉን እንደሁኔታዉ እየቀያየሩ ይኖራሉ እንጂ የኦፔኖን ወንዝ ርቆ
የሚያሳዩት ትዕይንት በቀላሉ ዓይን የሚያስነቅል አይደለም፡፡ ከቀኝ ጋሀማዎ ወንዝ መኖር አይሆንላቸዉም፡፡”
በግራ ደግሞ መነሺ በተመሳሳይ መጠን እና ጉልበት ሲፈሱ የሚያሳዩት ትዕይንት
“ከባሮ በተቃራኒ አቅጣጫ ደግሞ የበቆ ወንዝ አለ፡፡ ከሸካ ዞን በምስራቅ በኩል
የተነፋፈቁ ወዳጆች ድንገት ተገናኝተዉ የሚሳሳሙ እንጂ ተፈጥሯዊ የወንዞች
የሚነሱ ጅረቶችን ሰብስቦ ይጓዛል፡፡ ቆላማዉን ምድር እያጠጣ ጥቂት ካዘገመ በጓላ
ዉህደት አይመስልም፡፡ ከዚያ በኋላ አንድ ናቸዉ፡፡ ሊለዩ የማይችሉ አንድ ሥም
ከማጃንግ ዞን ከሚነሳዉ ጎደሬ ወንዝ ጋር ይገናኛል፡፡ አንድ ሆነዉ ጊሎ የሚል ስያሜ
አንድ አካል ያላቸዉ ኃያል፤ በዓለም ደረጃ የሚታወቅ ወንዝ ይሆናሉ፡፡ ከግራ የመጣ
ይይዛሉ፡፡ ቆላማዉን ቁልቁለት ብዙ ርቀት ተጉዘዉ ከደቡብ ሱዳን የሚነሳዉን
በግራ፣ በቀኝ የመጣ በቀኝ፣ በመሀል የመጣ መካከለኛዉን መንገድ ይዞ ይሂድ
ትልቁን ወንዝ ፒበርን ኢትዮ-ደቡብ ሱዳን ድንበር አካባቢ ይቀላቀላሉ፡፡”
የሚላቸዉ የለም፡፡ ፈጽሞ ተቀላቅለዋልና! አንድ ሆነዋልና ኃይላቸዉ እና ዝናቸዉ
እየጨመረ ይሄዳል እንጂ አይቀንስም፡፡ ሁለቱ ትልልቅ ወንዞች ተገናኝተዉ ጥቂት “ከበቆ በስተደቡብ ከፍተኛ የወርቅ ማዕድን ከሚፈልቅበት ከዲማ አካባቢ የሚነሳዉ
እንደተጓዙ ከወደ ኦሮሚያ እያፋነነ የሚመጣዉ የቦሶቆ ወንዝ ይቀላቀላቸዉና ተደማሪ የአኮቦ ወንዝ የቤንች ማጂ ጅረቶችን አስተባብሮ ከሀገር ይወጣና ከጊሎ ቀድሞ
ኃይል ይሆናቸዋል፡፡” የደቡብ ሱዳኑን የፒበር ወንዝ ይቀላቀላል፡፡ እነዚህ ሁሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ

- 115 - - 116 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ወንዞች ናቸዉ እንግዲህ በደቡብ ሱዳን ዉስጥ ትልቁን የሶባት ወንዝ የሚመሰርቱት፡፡ “ከሸክሸኮ እስከ የገንጂዉ ዩቲ እና ካጭ-ካፎ፣ ጋሀማዎ ድንቅ ፏፏቴዎች፡፡ የጋንዶች
ሶባት በተራዉ ማላካ የተባለ የሱዳን ከተማ ሲደርስ ነጭ ዓባይን ይቀላቀላል፡፡ ነጭ ተራራ ላይ ሀይቅ፡፡ ሰፊ የደጋ ቀርቀሃ ደን እና የተራራ ሰንሰለቶች ዉብ የዓይን
ዓባይ እና የሰሜን ኢትዮጵያዉ ጥቁር ዓባይ ትልቁን የናይል ወንዝ ይመሰርታሉ፡፡ ማረፊያዎች ያሉበት አካባቢ ነዉ፡፡”
ከዚህ ሁሉ ጉዞ በኋላ ቆለኛዉ እና ደገኛዉ ሳይባባሉ ፈጽመዉ ይዋሄዳሉ፡፡ ምንም
እንኳ ቆለኛዉ እና ደገኛዉ የተለያየ መልክ ይዘዉ ቢቀላቀሉም ከዚያ በኋላ “ከተሞቹንና የመሰረተ ልማት ችግሮቻቸዉን ያስተዋለ ግን አይደለም ይሄ ሁሉ
የሚያለያያቸዉ ኃይል አይኖርም፡፡ የደፈረሰዉ ድፍርስ የሆነዉ በተፈጥሮዉ ሀብት ያለዉ አካባቢ መሆኑን ሊያምን ይቅርና አንዳች ጠቃሚ ሀብት የሌለዉ ጠፍ
አልነበረም! የሄደበት መንገድ እንጂ! የጠራዉም ንጹህ የሆነዉ በደኑ ዉስጥ ስለተጓዘ መሬት ነዉ ብሎ መደምደሙ ግልጽ ነዉ፡፡”
ብቻ ነዉ፡፡ የዕድል ጉዳይ እንጂ በራሱ ጥረት አልነበረም፡፡ ስለዚህ ሊታበይ
መምህር ዘርይሁን ረጅሙን ትረካ ከሰማ በኋላ በማግስቱ ጉዞዉን መጀመረ
አይችልም፡፡ ሌላዉንም ሊንቅ አይችልም፡፡ ሁሉም ወንዞች በተፈጥሯቸዉ ንጹህ
እንዳለበት ወሰነ፡፡ ከሚዛን ከተማ የሚነሳዉ መምህር ዘርይሁን አማራጮቹን
ነበሩ! ያለያያቸዉ መንገዳቸዉ ብቻ ነዉ!” አለና ጉሮሮዉን ጠርጎ ከለስላሳዉ ዳግም
ለመጠቀም ወይ ወደ ጂማ አሊያም ቢያንስ ወደ ካፋ መሄድ ይኖርበታል፡፡ በየመንገዱ
ከተጎነጨ በኋላ ጥቂት አሰላስሎ ቀጠለ…
ያለዉን የጸጥታ ሁኔታ በስልክ መረጃ ከተለዋወጠ በኋላ ከጊንቦ የሚያስገባዉን
“ከዚሁ ስፍራ አቅራቢያ የካፋ ዞን ቢጣ እና ጌሻ ወረዳዎችን እየከፈለ ከዳጊ ወንዝ መንገድ ለመጠቀም ወሰነ፡፡ በዚህ መንገድ መሄድ ከሚዛን በቴፒ በኩል ከሚያስገባዉ
በተቃራኒ ወደ ምስራቅ የሚፈስ ሌላ ታላቅ ወንዝ አለ፡፡ ታላቁ ጎጀብ! ዳጊ ትንሽ አንጻር የሦስት እጥፍ ርቀት አለዉ፡፡ እስከ ጂማ ሂዶ በመቱ የሚዞር ቢሆን ደግሞ
ወረድ ብላ ጊንዲ የተባለችዉ ናት፡፡ ጊንዲ በሚለዉ ሥምም ብዙ አትዘልቅም ሌሎች ቢያንስ ሁለት ቀን ሙሉ መጓዝ ይኖርበታል፡፡ ከሚዛን ማሻ 137 ኪሎ ሜትር ነዉ፡፡
ጅረቶችን አስተባብራ አንድ ትልቅ ፏፏቴ ትፈጥራለች፡፡ ጋሀማዎ ፏፏቴ፡፡ ጋሀማዎ ይህችን ርቀት ነዉ እንግዲህ በሁለት ቀን መጓዝ የግድ የሚሆነዉ፡፡ “የሰላም ዋጋ
በማሻ ወረዳ ኬዎ ቀበሌ የሚገኝ ዓይኔ ግቡ ፏፏቴ ነዉ፡፡ ከዚያን በኋላ እስከ ባሮ ስንት ነዉ?” አለ ለራሱ ብቻ በሚሰማ ድምጽ፡፡
መፈጠር ድረስ ወንዙ ጋሀማዎ ይባላል፡፡ ጋሀማዎ በጥሬዉ ሲተረጎም ጎሽ በል
ማለት ነዉ፡፡ የወንዙ ግርማ ሞገስ ለመግለጽ ይመስለኛል፡፡”

“ወደ ጎጀብ ልመለስልህ፡፡ የጎጀብ ወንዝ ለሁለት የሚከፍላቸዉ የጌሻ እና ቢጣ


ወረዳዎች ከሸካ ዞን ጋር የሚዋሰኑ ሲሆኑ ወንዙ የሚመነጨዉ ከዚሁ ድንበር
አካባቢ ነዉ፡፡ ጎጀብ ብዙ ርቀት ተጉዞ ከሌላኛዉ የሀገሩ ወንዝ ከጊቤ ጋር ተዋሂዶ
ኦሞ የሚል ስያሜ ይይዛል፡፡ የኦሞ ወንዝ በርካታ ብሄር ብሄረሰቦች የእኛ የሚሉት
ወንዝ ሲሆን በተፋሰሱ ዙርያ የሚነገሩት ቋንቋዎችም በዚሁ ወንዝ ሥም ኦሞቲክ
ተብለዉ ይጠራሉ፡፡ ሸኪ ኖኖ፣ ካፊ ኖኖ፣ ዳዉሮኛ፣ ኮንትኛ፣ ወላይትኛ፣ ጋሞኛ፣
ጎፍኛ … ወዘተ የኦሞቲክ ቋንቋ ቤተሰብ አባላት ናቸዉ፡፡”

“ሌሎች እንደ ወንዞቹ ሀገር ለቀዉ የማይሄዱ በተቀመጡበት ዝንተ-ዓለም የኖሩ


በርካታ የተፈጥሮ ማዕድን ያላቸዉ ምንጮች እና ኩሬዎችም በዚሁ አካባቢ በሺህ
የሚቆጠሩ ናቸዉ፡፡ በቆላማዉ ሺቦ ቀበሌ ከሚገኘዉ ዳዲባኒ ከተሰኘዉ የማዕድን ዉሃ
እስከ የአበሎዉ ገጂ፣ የኤች-ዳማዎ ዳዪ … ከአርባ በላይ የማዕድን ዉሃዎች
ይገኛሉ፡፡ ከእነዝህ የተባረኩ ምንጮች ሰዎች ለሆድ ህመማቸዉ መፈዋሻነት፣
ለከብቶቻቸዉም ጤንነት እና የተትረፈረፈ ወተት ምርት ያጠጡታል፡፡”

- 117 - - 118 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

የሀይል እርምጃ ይወሰድበታል፡፡ የታረዱም ነበሩ፡፡ ስለዚህ በዓላማዉ የተስማማም


ሆነ ዓላማዉ ያልገባዉ አሊያም ገብቶት ፍላጎቱ የሌለዉ ሁሉ ተሳታፊ እንዲሆን
ምዕራፍ አስራ አንድ ተገደደ፡፡ እምቢ ባዮች በንስር ዓይን እና በየኛ እምባ ማበሻ ገጾች በዉስጥ መስመር
በሚተላለፉ ቀጭን ትዕዛዞች እርምጃ ይወሰድባቸዋል፡፡
***
እጅግ የሚደንቀዉ ግን በእነዚህ ሁለቱ ገጾች ትዕዛዝ የሚሰጡ ግለሰቦች ማንነት
ዶ/ር ሻዊቶ ወገኖቻቸዉን ሰብስበዉ ደግሰዉ ከመከሩ ወዲህ በአካባቢዉ አንጻራዊ የሚያዉቅ በሁለቱም ወገን አለመኖሩ ነበር፡፡ ግን የማይከተላቸዉም ሆነ
ሰላም ሰፍኖ ነበር የቆየዉ፡፡ ሆኖም የፌስ-ቡክ ጦማሪያን ያለ ፋታ የጦርነት ነጋሪት የማያምናቸዉ አካል በአካባቢዉ አልነበረም ለማለት ይቻላል፡፡ ያልተፈጸመ ድርጊት
መጎሰማቸዉን አላቆሙም ነበር፡፡ የሆነዉን እና ያልሆነዉን እያጋነኑ ሁለቱን ወገን አይዘግቡም፡፡ የፈጻሚዉን ማንነት እና የድርጊቱን ዓላማ ግን እንደ ፈለጉት
ለጦርነት ይጋብዛሉ፡፡ ይባስ ቢለዉ ደግሞ በዶ/ር ሻዊቶ ስም የሚጽፈዉ ጦማሪ እያምታቱ ይጽፋሉ፡፡ ገጾቹን የሚጠቀመዉ ሰዉ በቂ የሥነ ጽሑፍ ችሎታ ያለዉ እና
በሁለቱም ወገን ዶ/ሩ እምነት እንዳይጣልባቸዉ ብዙ አስተዋጽዖ አበረክቶ ቆየ፡፡ ቀለም የቀመሰ ብቻ ሳይሆን በቀለም የተነከረ መሆኑን ከትንተናዉ ጥልቀት መረዳት
ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ የራሳቸዉ ገጽ ያለመሆኑንና በሀሰት የተከፈተ መሆኑን ይቻላል፡፡ በእርግጥ መማር የመረጃ ክምችት መሆን ብቻ አይደለም፡፡ መማር
ጭራሽ የፌስ-ቡክ ተጠቃሚ አለመሆናቸዉን ለማስረዳት ቢሞክሩም አንድንዶች የትንተና ክህሎት ብቻም አይደለም፡፡ ትምህርት ለበጎ ዓላማ ካልዋለ ህብረተሰቡን
“የተደበቀ ዓላማ ቢኖራቸዉ ነዉ” በማለት በጥርጣሬ ዓይን አዮዋቸዉ፡፡ የሚያጠፋ መርዝ እንጂ ፈዉስ ሊሆን አይችልም፡፡ ያልበላዉን እያከከ ህዝቡን
የሚያሰቃይ የዶለዶመ እንጂ የተማረ ሊባል አይገባም፡፡ መማር ወደ መልካምነት
“የእኛ እምባ ማበሻ” እና “የንስር ዓይን” የተሰኙ ገጾች ደግሞ ከመቼዉም ጊዜ በላይ ካላስጠጋ ትምህርት ቤቶቻችን የቀዉስ ጥይት እያስታጠቁ ናቸዉ ማለት ነዉ፡፡
ለእኩይ ዓላማ ሲታትሩ ከረሙ፡፡ በሁለቱም ገጾች የሚተላለፈዉ መረጃ ሙሉ በሙሉ እንዲህ መጻፍ እየቻለ እንዲህ መተንተን እየቻለ ዓላማዉ ግን ማጋጨት እና በሰዎች
ተመሳሳይ ሲሆን የሚለያየዉ ትንተናዉ ብቻ ነበር፡፡ ከነ አጻጻፍ ስልታቸዉ ጭምር ደም ማትረፍ ከሆነ ምን ልንል እንችላለን? “እህህ…” ከማለት ዉጪ!
አንድ ዓይነት ነበሩ፡፡ በመረጃዉ ትንተና እና አተረጓጓም ግን ፈጽሞ ተቃራኒ
ይሆናሉ፡፡ ተመሳሳይ ድርጊት ከገለጹ በኋላ የንስር ዓይን የቡሶባይ ልጆች በይና አንዳንድ ተጠራጣሪዎች ግን ሁለቱንም ገጾች የሚያስተዳድሩት በግጭቱ ትርፍ
ከተማ ልጆች ተደበደቡ ሲል የእኛ እንባ ማበሻ በተቃራኒዉ የይና ከተማ ልጆች የሚያጋብሱ ቡድኖች ሊሆኑ እንደሚችሉ ይጠረጥራሉ፡፡ ምክንያቱም የሁለቱም ወገን
በቡሶባይ ልጆች ተደበደቡ ሲብስም ተገደሉ በማለት አስተዛዝኖ ያቀርባል፡፡ በእንደዚህ መረጃ ለሁለቱም ገጾች ይደርሳል፡፡ ጭራሽ “ሁለቱም ገጾች በአንድ ግለሰብ
ዓይነት መረጃዎች ሁለቱም ወገን ቱግ ይላሉ፡፡ ሁለቱም ወገን ለመልስ ምት የሚንቀሳቀሱ ሊሆኑ ይችላሉ” የሚሉም አልታጡም፡፡ ምክንያቱም በግጭቱ ሁለቱም
ይዘጋጃሉ፡፡ ሌሎች የፌስ-ቡክ ጦማሪያን እና ጥቃቅን ገጾችም ይህንኑ መረጃ ወገን ተጎጂዎች እንደሚሆኑ የተረጋገጠ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ቀጠናዉን ማተራመስ
እየተጋሩ ለዓለም ያደርሳሉ፡፡ ከመረጃዉ ሥር ባለ አስተያየት መስጫ ዱላ ቀረሽ እንጂ የከተማይቱም ሆነ የቡሶባይ ልጆች ጥርት ያለ እና ጠቃሚ የሆነ የግጭት
ንትርክ ያደርጋሉ፡፡ ከምድር በታች የተፈጠሩ የስድብ ዓይነቶችን በሙሉ ምክንያት ያላቸዉ አይመስልም፡፡ የስልጣን ጥመኞች እና ከጦርነት ነጋዴዎች ሴራ
ይገለገሉበታል፡፡ ዉጪ ግጭቱ በየትኛዉም መንገድ ቢፈታ የተለየ የሚጠቀም ወገን የለም፡፡ ጦርነቱ
ሰበብ አልባ ነዉ፡፡ አሊያም የእናቴ መቀነት አደናቀፈኝ ዓይነት ተልካሻ ሰበብ ያለዉ
በዚህ እና ሌላም ምክንያቶች የቃላት ጦርነቱ ያዝ ለቀቅ እያለ ቆይቶ ሁለቱም ወገን ነዉ ሊሆን የሚችለዉ፡፡
ለትጥቅ ትግል መዘጋጀት ጀመሩ፡፡ ባላቸዉ አማራጭ ሁሉ መሳርያ መግዛት
የህልዉና ጉዳይ ተደርጎ ተቆጠረ፡፡ አርሶ አደሩ የእርሻ በሬዉን እየሸጠ እንዲያዋጣ
ተገደደ፡፡ ነጋዴዉ ያለዉን በሙሉ እንዲያዋጣ ተደረገ፡፡

“ይሄ ጉዳይ አይሆንም ግጭቱ በሌላ መንገድ መፈታት አለበት የሚል አስተያየት
የሚሰጥ ግለሰብ” በማታ ቤቱ እየጋየ ያድራል፡፡ አንዳንድ ጊዜም በግለሰቡ ራሱ ላይ

- 119 - - 120 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ነዉ፡፡ ከዞኑ ዉጪም ወደ አዲስ አበባ፣ ቴፒ፣ ሚዛን፣ ጂማ ከተሞች ከዚሁ


መናሄርያ መኪናዎች ይመደብላቸዋል፡፡
ምዕራፍ አስራ ሁለት
በትርምሱ መሀል ሆኖ “ጌሻ…ጌሻ” እያለ የሚጣራ ረዳት ድምጽ ሲሰማ በፍጥነት
*** ወደዚያዉ ገሰገሰ፡፡ መኪናዉ ሞልቶ ጠበቀዉ፡፡ ቦንጋ መቆየት ስላልፈለገ ሩጦ ገባና
ከረዳቱ አጠገብ ቆመ፡፡ “በጣም እቸኩላለሁ! ቁሜ መሄድ እችላለሁ?” ሲል ጠየቀዉ
መምህር ዘርይሁን ማልዶ ከመኝታዉ ተነሳ፡፡ በዶልፍን ተሳፍሮ ወደ ቦንጋ ገሰገሰ፡፡ የመኪናዉን ረዳት፡፡ ረዳቱም መንገዱ ረዥም መሆኑን ገልጾለት የሚችል ከሆነ
ጠመንጃ ያዥ፣ ዋቻ ማጂ፣ ዋቻ፣ ሺሾ እንዴ፣ ድንብራ እያለ ከማለዳዉ 2፡30 ላይ መሄድ እንደሚችል አስረዳ፡፡ በዚህ መሰረት ከረዳቱ አጠገብ ቆሞ ከማለዳዉ 4፡00
ዎሺ መንደር ደረሰ፡፡ ዎሺ በደቡብ ምዕራብ መንደሮች ባልተለመደ መልኩ በወንዝ ሲሆን መኪናዉ መንቀሳቀስ ጀመረ፡፡ የኋሊት ወደ ጊንቦ መስመር በአስፓልቱ ላይ
ዳር የተመሰረተች መንደር ናት፡፡ ስሟንም ያገኘችዉ በወንዟ ስም ሲሆን በዚህች ለሰላሳ ደቂቃ ያህል ከተጓዙ በኋላ ከጊንቦ ከተማ ሲደርስ በግራ ታጥፎ ወደ ጌሻ
ወንዝ ዳር በታሪክ የሆነ ጊዜ ላይ ሁለት ወንድማማቾች መጣላታቸዉ ይነገራል፡፡ የሚወስደዉን መንገድ ተያያዙት፡፡ መንገዱ ወደ አስፓልትነት ሊያድግ ቁፋሮ
ጥሉም ወደ ግጭት ተቀይሮ በወገን ተከፍለዉ ተዋጉ፡፡ ታላቁም ታናሹን አሸነፈዉ፡፡ ከተጀመረ ሁለት ዓመታት አልፈዋል፡፡ ጥቂት ቆፋፍረዉ ከዚያም ትተዉት ቆይተዉ
ድንበሩንም ገፋ፡፡ ከጦረኞቹ በቀር ማንም በቦታዉ አልነበረም፡፡ ድል ያለቀናለት ታናሽ መልሰዉ ይቆፍሩታል፡፡ በዚህ ምክንያት ይሄዉ እስካሁን የመንገድ ሥራዉ
ወንድም ድንበሩ በኃይል መገፋቱን ሲያዉቅ እንዲህ ሲል ተቀኘ ይባላል፡፡ ከከተማዉ ብዙም ፈቅ አላለም፡፡ ቁፋሮዉ መንገዱ የበለጠ አስቸጋሪ እንዲሆን
አድርጎታል፡፡
“ዎሺ አጨነ ቦራቤ፣
በዚህ መስመር ትራፊክ የሚባል ነገር አይታይም፡፡ መኪኖች እስከቻሉት ይጭናሉ፡፡
አሾ ዎያየ ጋራዬ፡፡” በየመንገዱ ይቆማሉ፡፡ ይህም ቁሞ የመሄዱን ነገር እጅግ ፈታኝ አደረገበት፡፡ አምስት
ደቂቃ ተጉዞ መኪናዉ ይቆማል፡፡ ወይ ያወርዳል፤ ወይ ይጭናል፡፡ እንዲያ እንዲያ
ትርጓሜዉም፡-
እያሉ ኮባች የተባለች በጋዋታ ወረዳ የሚትገኝ አነስተኛ ከተማ ደረሱ፡፡ መኪናዉ ብዙ
ዎሺ ወንዝ ሆይ ደፍርሺ፣ የቆመ ሰዉ አወረደ፡፡ መምህር ዘርይሁን “እፎይ” ብሎ ሳይጨርስ ከወረደዉ የባሰ
ሰዉ ተግተልትሎ ገባ፡፡ በብዙ መንገላታት የጋዋታ ወረዳ መናገሻ በሆነችዉ ቆንዳ
እማኝ ሳይመጣም አትጥሪ፡፡ ከተማ ደረሱ፡፡ እዚህች ከተማ ጥቂት እረፍት አድርገዉ ምሳ በልተዉ ጉዟቸዉን
ቀጠሉ፡፡
ከዎሺ በኃላ በሻይ ምርቷ የምትታወቀዉን ዉሽዉሽን አልፎ ከረፋዱ 3፡00 ሲሆን
ቦንጋ ከተማ ደረሰ፡፡ መናሄርያዉ በትርምስ ተሞልቷል፡፡ ቦንጋ ከተማ ለአስራ ሁለቱ “ሳይደግስ አይጣላም” እንዲሉ መንገዱ ምንም አስቸጋሪ ቢሆን የመስኩ ዉበት፣
የካፋ ዞን ወረዳዎች የፖለትካ እና የአኢኮኖሚ ማዕከል ናት፡፡ አስራ ሁለቱ ወረዳዎች የእርሻዉ ማማር፣ የአየሩ ምቹነት ብዙም ሳይደብረዉ እና ራሱን እያዝናና እንዲጓዝ
ከቦንጋ ከተማ በአራት አቅጫ ያሉ ሲሆኑ በሚዛን መስመር የሺሾ እንዴ እና የጨና አስቻለዉ፡፡ ሁል ጊዜም በማያዉቀዉ አዲስ መንገድ ሲጓዝ የመነቃቃት ስሜት
ወረዳዎች ይገኛሉ፡፡ በቴፒ መስመር የቢጣ ወረዳ፣ በአንዱ አቅጣጫ የጠሎ እና ይሰማዋል፡፡ አዳዲስ ቦታዎችን ማየት ያስደስተዋል፡፡ በዚህ መንገድ የሚያየዉ ነገር
ጨታ ወረዳዎች ሲገኙ፣ በሌላ አቅጣጫ ደግሞ የአዲኦ ወረዳ ለብቻዉ ይገኛል፡፡ ደግሞ እጅግ ያማሬ ነበር፡፡ ወንበር ይዞ ዘና ብሎ እየተደመመ ቢጓዝ እንዴት
በጊንቦ መስመር ራሱ ጊንቦ ወረዳ፣ ገባ ስል ደግሞ የገዋታ እና ጌሻ ወረዳዎች በወደደ፡፡ ነገር ግን ወንበር ማግኘት ቀላል አልሆነለትም፡፡ በየከተማዉ ከሚወርደዉ
ይገኛሉ፡፡ በዚሁ መስመር ከጌሻዋ ደካ ከተማ በ36 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ምድረ የበለጠ ሰዉ ይሳፈራል፡፡ አይደለም ወንበር ማግኘት በቂ መቆሚያ ሥፍራ ራሱ
ገነቷ የሳይለም ወረዳ ትገኛለች፡፡ ዴቻ እና በቅርቡ የተመሰረተዉ አዲስ ወረዳ ደግሞ ማግኘት ከባድ ነበር፡፡ መኪናዉ በጥሩ ፍጥነት ይሽከረከራል፡፡ ከቦንጋ ጀምሮ
በአንድ አቅጣጫ ይገኛሉ፡፡ ወደ እነዚህ ሁሉ አቅጣጫዎች የዞኑን ህዝብ የተከፈተዉ የካፊ ኖኖ ሙዚቃ የተለየ ስሜት ፈጥሮለታል፡፡ በዜማዎቹ ቢመሰጥም
የሚያመላልሱ ተሸከርካሪዎች መነሻቸዉ የዞኑ ዋና ከተማ የሆነዉ የቦንጋ ከተማ ግጥሞቹን መስማት ባለመቻሉ እጅግ አዘነ፡፡ አንድንዶቹን ተሳፋሪዉን እያስተረጎመ
- 121 - - 122 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ቢሰማም ሙሉ በሙሉ መስማት ባለመቻሉ ተከፋ፡፡ በጣም ከተመሰጠባቸዉ ዜማዎች


አንዱ “ሹኖ ታንዲና” የተሰኘዉ የሻምበል አስራት ኃይሌ ሙዚቃ ይገኝበታል፡፡
ተሳፋሪዎቹ አንድ በአንድ እንዲተረጉሙለት አድርጎ ሰማዉ፡፡ “እናቴን እወዳታለሁ”
እያለ ነዉ ሻምበል አስራት የሚያቀነቅነዉ፡፡

…ሹኖ ታንዲና፣ ሹኖ ታንዲና

ጦጃነ ቡንገና ኦቦም ፎለና

እንዲ ሺሺንደችኖና አቢ እንዳል እንደኖና

ጂማ ጂረኖችኖና ይቶ ማዎ እንደኖና

ማንደራ ገራ በደለና ሀጫ ጮጭምና

ማጂን ሻኮና ሀጃ ሹቻምና…

ታቶ ዳምቤ ዬሮ ሀላ አደራ ታገንና

ባሮቾ ሚካሎ ቅደቤ ታገንና

ሹኖ ታንዲና፣ ሹኖ ታንዲና

አንድራቻችና አብ ጎበችና

ጎይሾ ግጣሾ ደብ ታይ ማሙ

ጎድ ጎይሾ ታንዴ ታና ቶክ ቤቡ…

እያለ ያንቆረቁራል፡፡ በዜማዉ ምጡቅነት እና በዘፈኑ ይዘት እየተደመመ ሹፌሩ


ካንድም ሁለት ሦስቴ እንዲደግምለት አደረገ፡፡ ለእናት የሚዘፈን ዜማ የተለየ ስሜት
ይሰጠዋል፡፡ ለእናቱ የተለየ ስሜት አለዉ፡፡ እናትም አባትም ሆና ነዉ ያሳደገችዉ፡፡
አባቱ የደርግ ህዝባዊ ወታደር ከመሆኑ ዉጪ ስለርሱ የሚያዉቀዉ ነገር
አልነበረም፡፡

- 123 - - 124 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

በዚህ መልኩ በሠራዊቱ ዉስጥ ከፍተኛ ግራ መጋባት ከፈጠሩት አንዱ ደግሞ ሀሊቶ
ፋይሳ ነበር፡፡
ምዕራፍ አስራ ሦስት
ሀሊቶ ከሚለዉ ሥም ጋር የሚመሳሰል “አሊቶ” የተባለ ሥያሜ በሲዳማ አካባቢ
*** የሚታወቅ በመሆኑ የሲዳምኛ ተናጋርዎች ጋር ወስደዉ ሲያገናኙት መግባባት
አልቻለም፡፡ ፋይሳ የሚለዉን የአባቱን ሥም ደግሞ ኦሮሚኛ ነዉ ቢለዉ ከኦሮሞዎች
ሀሊቶ ፋይሳ እና ኤማንዳ ነክር የተገናኙት አዲግራት ከተማ ነበር፡፡ እሷ የደርግ ጋር ቢያገናኙት በኦሮሚኛም መግባባት አልቻለም፡፡ ከዚህ በኋላ መልኩ ወደ ሰሜን
አብዮታዊ ሠራዊት አባል ስትሆን እሱ ደግሞ የደርግ ህዝባዊ ሠራዊት አባል ነበር፡፡ ሰዎች ስለሚያደላ በሰሜን የሚነገሩ ሁሉንም ቋንቋ ተናጋሪዎች አምጥተዉ ሞከሩ፡፡
አብዮታዊ ሠራዊት ቋሚ ወታደር ሲሆን በቂ ስልጠና እና ልምድ ያላቸዉ ነበሩ፡፡ አልሆነም፡፡ በደቡብ ዋና ዋና የተባሉትን ቋንቋ ተናጋሪዎች አምጥተዉ ሞከሩ
ህዝባዊ ሠራዊት ግን የሶማሊያዉን ዚያድ ባሬ እብርታዊ ወረራ ለመቋቋም በአጭር በዚህም አልተገኘም፡፡ በደቡብ ያሉትን ቋንቋዎች ሙሉ በሙሉ ማወቅም ሆነ
ጊዜ ዉስጥ ከህዝቡ ተመልምለዉ በታጠቅ የጦር ማሰልጠኛ ለሦስት ወራት ብቻ ስለ ተናጋሪዎቹን ማግኘቱ የሚቻል አልነበረም፡፡ አሁንም ድረስ በደቡብ ክልል ከሃምሳ
መሳርያ አያያዝ እና ጥቂት የአካል ብቃት ሰልጥነዉ ለዉጊያ የተሰማሩ የገበሬ ስድስት በላይ ብሄረሰቦች አሉ ይባል እንጂ ቁጥሩን በትክክል መግለጽ እንኳ
ሰራዊት ነበሩ፡፡ አልተቻለም፡፡ ይህ እንዴት ያለ ዉስብስብ ብዝሀነት ነዉ?

የኢትዮጵያ ህዝብ በአጭር ጊዜ ለጓድ መንግስቱ ምላሽ የሰጠበት አጋጣሚ ነዉ ሀሊቶ ጋር መግባባት የሚቻለዉ ሥሙን በመጥራት እና በወታደራዊ የምልክት
እንግዲህ ህዝባዊ ሠራዊትን የመሰረተዉ፡፡ በጥቂት ወራት 300,000 አብዮታዊ እና ቋንቋ ብቻ ሆነ፡፡ ማንም ሰዉ በምንም ቋንቋ ሲያናግረዉ ቆፍጠን ብሎ “ሀሊቶ
ህዝባዊ ሠራዊት ሰልጥኖ ለግንባር የበቃበት ጊዜ ነበር፡፡ ደርግ በየግንባሩ አንድ ፋይሳ!” ከማለት ዉጭ ሌላ ቃል አይተነፍስም፡፡ በዚህም ሥሙ ታወቀለት፡፡
አብዮታዊ ሠራዊት እና ሁለት ህዝባዊ ሠራዊት እያጣመረ ነበር ያሰለፈዉ፡፡ ሀሊቶ የምልክት ቋንቋዎችን በስልጠና ወቅት ሌሎችን ተከትሎ በመስራት ተለማምዶታል፡፡
እና ኤማንዳን ያገናኘዉ እንግዲህ ይህ ዓይነቱ ምደባ ነበር፡፡ በምስራቁ ግንባር ለመሳርያ ከፍተኛ ፍቅር ያለዉ ሲሆን ከሁሉም የሠሰራዊቱ አባላት ጋር ሲገናኝ
ተሰልፈዉ አመርቂ ዉጤት ካስመዘገቡ በኋላ ወደ ሰሜን ተላኩ፡፡ አዲግራት ከተማ ፈገግ በማለት ሠላምታ ያቀርብላቸዋል፡፡ ፈገግታ ሌላዉ የዓለም ቋንቋ ነዉ፡፡
ላይ ድንኳን ጥለዉ ተቀመጡ፡፡ ፈገግታዉ ከብዙ መልካም ቃላት በላይ ነፍስን ይማርካል፡፡ ከጠይም ፊቱ እና ደማቅ
ጥቁር ሆኖ አፉን በሙሉ ክብ ከከበበዉ ሪዙ ዉስጥ ፈገግ ሲል እንደ ባዜቶ የነጡ
ሀሊቶ እና ኤማንዳ ከወታደራዊ የምልክት ቋንቋ በቀር የሚያግባባቸዉ ምንም ነገር ዉብ ጥርሶቹ ብልጭ ይላሉ፡፡ ማንኛዋም ፊት ለፊት የሚታገኘዉ ሴት እንዲሁ
አልነበረም፡፡ በተለይ ሀሊቶ ከሁሉም የሰራዊቱ አባላት ጋር በቋንቋ መግባባት አይታ የሚታልፈዉ ዓይነት ወንድ ባይሆንም በቋንቋ መግባባት ባለመቻሉ ምንም
አይችልም ነበር፡፡ ከየት እንደመጣ እና ምን ዓይነት ቋንቋ እንደሚናገር የሚያዉቅ ዓይነት ጾታዊ ግንኙነት ሳይኖረዉ ከረመ፡፡
አልነበረም፡፡ ነቃ ያለ እና በመሳርያ አያያዙ፣ በአካል ብቃቱ እና ስፖርታዊ
እንቅስቃሴዎች ደከመኝ የማይል ወንዳ ወንድ ገጽታ ያለዉ ሲሆን ጠይም ሰልካካ የሥራ ባልደረባዉ ኤማንዳ ነክር ግን በሁኔታዉ ሁሉ እየተመሰጠች በትኩረት
ፊቱ ላይ መስመር ይዞ የወረደዉ ጺሙ ኢትዮጵያዊነቱን ያጎላል፡፡ የትግል ጓደኞቹ እንቅስቃሴዉን ሁላ ትከታተለዉ ነበር፡፡ ከማንም ጋር ማዉራት ባለመቻሉ ምንም
ከየት አካባቢ እንደመጣ ባያዉቁም ኢትዮጵያዊነቱ ላይ ግን ጥርጥር አልነበራቸዉም፡፡ ዓይነት የመከፋት አሊያም የድብርት ስሜት አይነበብበትም ነበር፡፡ ሁሌም ነቃ እንዳለ
ይታያል፡፡ ለስልጠና ፊሽካ ሲነፋ ከሁሉ ቀድሞ የሚደርሰዉ እርሱ ሲሆን አንዳች
በተለይ በደርግ መጨረሻዎቹ የእብደት ዓመታት ከጎዳና ላይ በተገኙበት እየታፈሱ ስህተት እንኳ አይፈጽምም፡፡ ኤማንዳ ብዙዉን ጊዜ ከአቅራቢያዉ አትጠፋም፡፡
ታጠቅ የጦር መንደር የሚደርሱ ዜጎች አያሌ ነበሩ፡፡ በዚህ መልኩ የሚመጡት
የሠራዊቱ አባላት ቋንቋቸዉን የሚሰማ ካልተገኘ በቀር ከኢትዮጵያዊነታቸዉ ዉጪ አማርኛ እና ጉራጊኛ አቀላጥፋ ብትናገርም ከእርሱ ጋር ለማዉራት እነዚህን
ከየትኛዉ ብሄር እና ከየት አካባቢ እንደመጡ እርግጠኛ መሆን የሚቻል አልነበረም፡፡ ቋንቋዎች መጠቀም ባለመቻሏ እጅግ ታዝን ነበር፡፡ ግንኙነታቸዉ መናገር
እንደማይችሉ ዲዳ ሰዎች ሆነ፡፡ በሂዴት ግን መላመድ ቻሉ፡፡ ሳይተያዩ መዋል

- 125 - - 126 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ማደር የማይችሉበት ደረጃ ላይ ደረሱ፡፡ የቋንቋ ገደብ የማያግደዉ የፍቅር ስበት ወጥ ክልከላ ነዉ ሊሆን የሚችለዉ፡፡ ስለዚህ ለትግል አጋሩ ለኤማንዳ እየተሰማዉ
አንዳቸዉን ወደ ሌላኛቸዉ ሳያዉቁት እየሳባቸዉ አብረዉ መዋል ማምሸት ያለዉ ስሜት ትክክለኛ ነገር እንጂ የህግ ጥሰት ሊሆን አይችልም፡፡
አዘወተሩ፡፡
በእርሷ በኩል ከአንድ ሠራዊት አባል ጋር የፍቅር ግንኙነት መጀመር በወታደራዊዉ
ፍቅር ምንም ዓይነት ቋንቋ አይሻም፡፡ ፍቅር ጥልቅ ስሜት ብቻ ነዉ፡፡ ምክንያቶች ህግ የተከለከለ መሆኑን ታዉቃለች፡፡ ነገር ግን ማፍቀሯን ማቆም አትችልም፡፡
ፍቅርን ሊገድቡ አይችሉም፡፡ ፍቅር ሲከለከል፣ መሰናክል ሲበዛበት እየጨመረ ምክንያቱም እዉነተኛን ፍቅር ሊያቆም የሚችል ምድራዊ ኃይል የለም፡፡ ፍቅር ራሱ
ይሄዳል እንጂ አይቀንስም፡፡ ለዚህ ነዉ ያሉበት ሁኔታ በብዙ ከልካይ ህጎች እና ኃይል ነዉ፡፡ ከህግም በላይ!
ሥርዓቶች የተተበተበ ቢሆንም እነሱ ግን መፋቀራቸዉን የቀጠሉት፡፡ በተለይ በእርሱ
በኩል ፍቅርን የሚከለክል ህግ መኖሩን እንኳን የሚያዉቀዉ ነገር አልነበረም፡፡ በዚህ ሁኔታ ቀጥለዉ ግንኙነታቸዉ የደርግን ያህል ኃያል መንግስት አዋጅ ሽሮ
ደግሞስ እንዴት ሊያዉቅ ይችላል? እስከ አንሶላ መጋፈፍ አደረሳቸዉ፡፡ ምንም ሳያወሩ፣ ሳይነጋገሩ ከልብ ተግባቡ፡፡
ተፈቃቀሩ፡፡ በፍቅር ወደቁ፡፡ ሲነሱ ግን ብቻቸዉን አልነበሩም፡፡
ብዙዎቹ ምክንያታዊ ህጎች ምንም እንኳ ህግ ሆነዉ በመንግስት ከመታወጃቸዉ እና
ነጋሪት ጋዜጣ ላይ ከመታተማቸዉም በፊት በእያንድንዱ ሰዉ ልቦና የታተሙ ጾታዊ ፍቅር በዓይን ይጀመራል፡፡ በመተሻሸት እና በጥልቅ መሳሳም አልፎ፤ አንዱ
ናቸዉ፡፡ ስለዚህ በመንግስት መታወጃቸዉን ያልሰማ ያልተረዳ ዜጋ ሁላ በደመነፍሱ በሌላዉ አካል ዉስጥ እስኪቀልጥ ይቀጥላል፡፡ ዉጤቱም በምድር የደስታን ጫፍ
ሊያከብረዉ ይችላል፡፡ ምክንያቱም በህጉ መሰረት ካልተኬደ የሚጎዳ ሌላ አካል አለ፡፡ ያጎናጽፋል፡፡ ደስታዉ ግን የመጨረሻዉ ሂደት አይደለም፡፡ ሌላ እጅግ ወሳኝ ዉጤት
ግሪካዊዉ ፈላስፋ አርስጣጣልስ እንዳለዉ “ህግ ከስሜት የጸዳ ምክንያት ብቻ ነዉ!” አለዉ፡፡ ልጅ!
ስለዚህ ማንኛዉም አስተዳደጉ ያልበደለዉ ምክንያታዊ ሰዉ ትክክል ነዉ ብሎ
አሁን አሁን ወሲብ እንደመዝናኛ ብቻ እየተቆጠረ ያለበት ዘመን ላይ ደርሰናል፡፡ ይህ
የሚፈጽመዉ ድርጊት በህግ የተከለከለ ሊሆን አይችልም ማለት ነዉ፡፡ ተከልክሎም
አስተሳሰብም የዘመኑ ሰዉ ወሲብን ለመዝናኛ ብቻ እንዲያስብ እያስገደደዉ ይገኛል፡፡
ከሆነ ህጉ ምክንያተዊነት ይጎለዋል ማለት ይሆናል፡፡ ምክንያታዊነት የጎደላቸዉን
የዚህ የተቀደሰ ተግባር ተፈጥሯዊ ዓላማ ግን መዝናናት ብቻ ሳይሆን ዘርን መተካት
ህጎችን ማስፈጸም እጅግ ከባድ የሚሆነዉ በዚህ ምክንያት ነዉ፡፡ ምክንያታዊ የሆኑ
መሆኑ ግልጽ ነዉ፡፡ የሰዉ ልጅ ህላዌ የሚቀጥለዉ በዚሁ አስደሳች እና አዝናኝ
ህጎች ግን አስፈጻም የመንግስት አካል እንኳን ባይኖር የመጣስ እድላቸዉ ጠባብ
መንገድ ነዉ፡፡ መዝናናቱ የእግረ-መንገድ ጉዳይ ብቻ ነዉ፡፡ መጽሐፉ፡- የመጀመርያዉ
ነዉ፡፡
ሰዉ አባታችን አዳም፤ የመጀመርያዋን ሴት እናታችን ሄዋንን አወቃት ይልና
አንድ የሳይክል አሸከርካሪ ንፋሱ ወደሚነፍስበት አቅጣጫ የሚያሽከረክር ከሆነ ሲቀጥል ነፍሳቸዉ እስኪጠፋ ተዝናኑ አይለንም፡፡ “እርሷም ጸንሳ ቃየንን ወለደች”
በቀላሉ መንዳት ይችላል፡፡ ምክንያቱም ንፋሱ ያግዘዋልና ነዉ፡፡ ከንፋሱ በተቃራኒ ነዉ እንጂ የሚለን!
አቅጣጫ የሚያሽረክር ከሆነ ግን እጅግ ይከብደዋል፡፡ በተመሳሳይ ዋናተኝም ወንዙ
እርግጥ ነዉ ዘር የሚተካበት መንገድ አዝናኝ እና አስደሳች ባይሆን ኖሮ የሰዉ ዘር
ወደሚፈስበት አቅጣጫ በትንሽ ጉልበት መዋኘት ቢችልም፤ ወደ ምንጩ አቅጣጫ
እስካሁን በምድር ላይዘልቅ ይሆን ይሆናል፡፡ ጠቢቡ ፈጣሪ ግን በዉዴታ ግዴታ
ለመዋኘት ቢሞክር ግን ከፍተኛ ጉልበት እና ጥበብ ያስፈልገዋል፡፡ ህጎችም እንደዚሁ
ራሳችንን እየተካን ምድርን እንዲንሞላት አዘዘን፡፡ አመጸኛዉ የሰዉ ልጅ ግን አብዝቶ
ናቸዉ፡፡ ከማህበረሰቡ እሴት ጋር ስሙም ከሆኑ ለአፈጻጸማቸዉ የማህበረሰቡን ድጋፍ
መዝናናቱን ሲሻ፤ ኃላፊነት ያለበትን ወልዶ ማሳደግን ግን ሲሸሽ ኖረ፡፡ የወሲብን
በቀላሉ ማግኘት ይችላሉ፡፡ ከማህበረሰቡ እሴት እና ህገ-ልቦና በተቃራኒ የሆኑ ህጎችን
አንደኛዉን ዓላማ አስቀርቶ ሁለተኛዉን ዓላማ ብቻ የሚያሳካበትን መንገድ ሲሻ፤
ለማስፈጸም ግን ብዙ ወጪ እና ሀይል ይፈልጋሉ፡፡ እንደዚያም ሆኖ የመጣስ
ይሄዉ ስንት እና ስንት የወልድ መቆጣጠርያ እንክብል ፈጥሮ የሄዋን ዘሮችን
እድላቸዉ ሰፊ ይሆናል፡፡
እንደቆሎ ያስቅማቸዋል፡፡ እንዲያም ሆኖ የእግዚአብሄር አሰራር ከሰዉ አሰራር
በዚሁ ተፈጥሯዊ ህግ መሰረት ነዉ እንግዲህ በየዋሁ ሀሊቶ አዕምሮ የፍቅር እጅጉን የበለጠች ኃያል ናትና የሰዉ ልጅ አሁንም መብዛቱን ቀጥሏል፡፡ ተመክሮ
ግንኙነት ሊከለከል አይችልም የሚለዉ አስተሳሰብ የሰረጸዉ፡፡ ተከልክሎም ከሆነ ህገ ተፈጥሮን ብትገዳደርም ፈጽሞ ማሸነፍ ግን አይሆንላትም!

- 127 - - 128 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

እንዲሁ ሀሊቶ እና ኤማንዳ ተገናኙ፡፡ እርሷም ጸነሰች፡፡ በእንደዚህ ዓይነት እንዳይደለ ነበር የሚነጋገሩት፡፡ አንድ ስለ ዘፋኙ በቅርበት የሚያዉቅ የሚመስል
ተፈጥሯዊ የፍቅር ግንኙነት ነዉ እንግዲህ የአሁኑ መምህር ዘርይሁን የተጸነሰዉ፡፡ ወጣት ብዙ ዝርዝር ነገሮችን ያወራል፡፡ ተሳፋሪዉ ደግሞ ከንፈሩን ይመጣል፡፡
ካደገ በኋላም ይህንን ታሪክ እናቱ ስትነግረዉ “የንጹህ ፍቅር ፍሬ ነኝ!” ሲል በልቡ “ከንፈር መምጠጥ የአበሻ የመጀመርያ ደረጃ እርዳታ ነዉ!” ያለዉ ማን ይሆን?
ይደሰትበት ነበር፡፡ ከንፈር መምጠጥ የችግሩን ጥልቀት መረዳት ነዉ፡፡ ቀጥሎ እጅ መዘርጋት
ይጠበቃል፡፡ በአብዛኛዉ ግን በከንፈር መምጠጥ እንቆማለን፡፡ “ዜጋዋን እንደሸኮራ
እንዳለመታደል ሆኖ የመምህር ዘርይሁን አባት እና እናት የልጃቸዉን መወለድ መጣ የምትጥል አገር!” ሲል በልቡ አዘነ፡፡ በሁሉም አካባቢዎች የብሄሩን እና ሀገሩን
አብረዉ ማየት እና መደሰት አልቻሉም፡፡ ኤማንዳ መጸነሷን በምልክት ነግራዉ ሥም ለማስጠራት በተለያየ መንገድ የታተሩ ግንባር ቀደም ሙያተኞች
በታላቅ ፈገግታ ደስታዉን በገለጸ በሳምንቱ የወያኔ ጦር የመቀሌ ከተማን መዉደቅያቸዉ ሳይታወቅ የቀሩ አያሌ ናቸዉ፡፡
ለመቆጣጠር የሚያደርገዉን እልህ አስጨራሽ ትግል ለመቀልበስ አዲግራት
የከተመዉ የደርግ ጦር ወደ መቀሌ እንዲያመራ ታዘዘ፡፡ በዚህ ጊዜ ግንኙነታቸዉ ገና በቅርቡ ኮይሻ ሴታ የተባለ ግንባር ቀደም የወላይትኛ ዘፋኝ ያለበትን ሁኔታ በሚዲያ
ምስጢራዊ ነበር፡፡ እንደ አጋጣሚ ሁለቱ በተለያየ መኪና ተጭነዉ ወደ መቀሌ አይቶ እጅግ ተገርሞ ነበር፡፡ ለባህሉ እንደዚያ የሚንሰፈሰፍ ታለቁ የወላይታ ህዝብ
ተወሰዱ፡፡ ደርግ የመቀሌን ከተማ ለመታደግ ወያኔ ደግሞ ለመቆጣጠር እልህ ባህሉን ለማስተዋወቅ ብዙ የጣረን ባለሙያ የት እንደወደቀ አለመጠየቁ ይገርማል፡፡
አስጨራሽ ግጥሚያ ተደረገ፡፡ በዚሁ ግንባር የደርግ ጦር ተፈታ፡፡ ብዙ ሠራዊት
ረገፈ፡፡ የቀሩት ደግሞ እግሬ አዉጭኝ ብለዉ ፈረጠጡ፡፡ ጦሩ ተበታተነ፡፡ ከዚህ በኋላ ባለሙያዉን ችላ ብሎ ሥራዉን መፈለግ ምን የሚሉት ቀንጥ ነዉ? የዘመኑ
ኤማንዳ እና ሀሊቶ አልተገናኙም! ወጣቶች ደግሞ ጭራሽ የእነዚህን አንጋፋ ሙያተኞች ሞራል በሚጎዳ መልኩ
ሥራዎቻቸዉን ሳያስፈቅዷቸዉ እንደራሳቸዉ ፈጠራ አድርገዉ ለህዝብ ያደርሳሉ፡፡
ኤማንዳ በዚሁ ግንባር ክፉኛ ብትቆስልም አንድ እግሯን አጥታ በተዓምር ወደ “ይህ ለምን ይሆናል?” ብሎ የሚጠይቅ ማህበረሰብ ገና አልተፈጠረም፡፡ በዚህ ድርጊት
ትዉልድ መንደሯ ጉራጌ ዞን ቸሀ ተላከች፡፡ ቸሃ በደረሰች ሰባት ወሯ ወንድ ልጅ እጅግ እንዳዘነ ኮይሻ ሴታ በምሬት ለሚድያ ሲያወራ እንደነበር አስታወሰ፡፡ መኪናዉ
ተገላገለች፡፡ ሥሙንም የፍቅሯ ዘር ነዉና ዘርይሁን አለችዉ፡፡ እርሱ ደግሞ ቆይቶ ወደ ጌሻ እየገሰገሰ ነዉ፡፡ “ትልቁ ጌሻ ብር በኬሻ” ወደ ተባለለት ጌሻ ሊገባ ነዉ፡፡
መምህር ዘርይሁን ሆነ፡፡ በዚህ መንገድ ዘርይሁን በእናት ብቻ ለማደግ ተገደደ፡፡ ቀደም ሲል የአሁኑ ጌሻ ትልቁ ጌሻ ሲባል የአሁኑ ቢጣ ወረዳ ደግሞ ትንሹ ጌሻ
እናቱም ከአባቱ ወዲህ ሌላ ፍቅር የሚባል ነገር ሳታዉቅ ጡረተኛ ወታደር ሆና ይባል ነበር፡፡ ሁለቱን ወረዳዎች የጎጀብ ወንዝ ያዋስናቸዋል፡፡
በብቸኝነት እርሱን ተንከባክባ ለማሳደግ ተገደደች፡፡ እንደማንኛዉም በተለይ በእናት
ብቻ እንደሚያድጉ ልጆች ለእናቱ ከፍተኛ ፍቅር አደረበት፡፡ የጎጀብ ወንዝ በካፋዎች ዘንድ “ጎዳፎ” በሚል ሥም የሚታወቅ ሲሆን ነዋሪዎቹ
በሥነ-ቃላቸዉ እና በዘፈናቸዉ በተደጋጋሚ ያነሱታል፡፡ ሻምበል አስራት ከአስናቀች
ምንም እንኳ በኃይማኖቱ ዘፈን መስማት ባይፈቀድም ዘፈኑ ስለእናት ከሆነ ግን ነጋዎ ጋር እየተቀባበለ በሚጫወታዉ የቅብብሎሽ ዜማ “ጎዳፎ ክማቃ ተርቴ እላ”
ይንሰፈሰፋል፡፡ በተለይ ከእናቱ ጋር በአካል ሳይገናኝ የከረመ እንደሆነ፤ አንጀቱ እያለ በትዳር አጋሩ ፍቅር ተስፋ መቁረጡን ይገልጻል፡፡ በዚሁ ተምሳሌታዊ ዜማ
ይላወሳል፡፡ “እናት ዉለታዋን ሳስብ እዉላለሁ፣ ደግነቷ ብዙ መሆኑን አዉቃለሁ፡፡” ዘፋኙ ማስተላለፍ የፈለገዉ ጥልቅ መልእክት ያለዉ ሲሆን በትዳሩ አስመስሎ
የሚለዉን የብዙነሽ በቀለ ዜማ ለረዥም ጊዜ የስልክ ጥሪዉ አድረጎት ቆይቶ ነበር፡፡ የሚያዜመዉ ስለ እናት ካፋ ነበር፡፡ እንደሌሎች የደቡብ ምዕራብ ዞኖች ሁሉ ካፋ
ሁሌም ይህንን ዜማ ሲሰማ ዓይኑ ላይ እምባ ያቀራል፡፡ ምንም እንኳ የኦሮሚኛ ዞንም ባላት የማደግ አቅም ልክ አላደገችም፡፡ አልለማችም፡፡ ተገልላለች፡፡ በዚህም
ቋንቋ ባይረዳም “ሀደኮ” የሚለዉን የአብተዉ ከበደ ዜማ እንዲሁ ሰምቶ አይጠግብም፡፡ ተስፋ ቆርጦ ታላቁን ጎጀብ ተሻግሮ ለመሄድ መወሰኑን ለመግለጽ የተጠቀመበት
አሁን ደግሞ አዲስ በሰማዉ የሻምበል አስራት ዜማ በእጅጉ ተመስጧል፡፡ ቅኔ ነበር፡፡
በማያዉቀዉ ቋንቋ “ሹኖ ታንዲና!” ይላል ጭንቅላቱ ዉስጥ ደጋግሞ፡፡
ጥንታዊዉ የካፋ ንጉሳዊ መንግስት በ1890ዎቹ በተደጋጋሚ የተቃጣበትን የምኒልክ
ተሳፋሪዉ ሙዚቃዉን እየኮመኮመ ስለዘፋኙ ሻምበል አስራት ያወራል፡፡ የሚያወሩት ጦር ወረራ ለመቋቋም የረዳቸዉ የተፈጥሮ ኃይል የጎጀብ ወንዝ እንደነበር
ነገር ስለ አርትስቱ ስኬት አልነበረም፡፡ በአሁኑ ሰዓት ሻምበሉ ጥሩ ይዞታ ላይ ይታወሳል፡፡ በ1897 በራስ ወልደ ጊዮርጊስ የተመራዉ የምኒልክ ጦር አሸንፎ ታቶ

- 129 - - 130 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ጋኪ ሸሮቾን ማርኮ ሲወስድም ንጉሱ ህዝቡ እስከመጨረሻዉ ቆርጦ ባለመዋጋቱ ኩንታል ይደረደርባቸዋል፡፡ የአይሱዙ ቅጥቅጥ የህዝብ ማመላለሻ መኪኖችም እዚህም
እጅግ ተናደዉ የንግስና ምልክት የሆነዉን የወርቅ ቀለበታቸዉን የወረወሩት በዚሁ እዚያም ዉርዉር ይላሉ፡፡ የተወሰኑ ባለሦስት እግር ባጃጆችም በከተማዋ ዉስጥ
የጎጀብ ወንዝ ዉስጥ ነበር፡፡ እጅግ ኩሩ እንደነበሩ የሚነገርላቸዉ ታቶ ጋኪ በምኒልክ ለዉስጥ ይሽሎከሎካሉ፡፡ የህዝቡን እንቅስቃሴ ለደቂቃዎች ካስተዋለ በኋላ “ትልቁ ጌሻ
ወታደሮች የቀረበላቸዉን የብረት እግረ ሙቅ ሲመለከቱም “እኔን የሚያህል ትልቅ ብር በኬሻ” የተባለዉ እዉነትም ነዉ ለማለት ተገደደ፡፡ መንግስት ግን
ሰዉ በብረት ታስራላችሁን?” ብለዉ ራሳቸዉ ባዘጋጁት የብር እግረ ሙቅ ታሰሩ፡፡ እንደማንኛዉም የምዕራቡ ክፍል ረስቶታል፡፡
ተማሪከዉ በሚሄዱበት ወቅትም የጎጀብ ወንዝ ጋ ሲደርሱ እንዲህ እንዳሉ ይነገራል፡፡
“የካፋ መንግስት ከእንግዲህ አበቃ፡፡ ከእንግዲህ ወዲህ ሌላ ንጉስ አይኖርም፡፡ የንጉሱ ማልዶ መነሳት እንዳለበት ተገንዝቦ በጊዜ ወደ አልበርጎዉ ተመለሰ፡፡ ከጌሻ-ማሻ
ቀለበትም ወንዙ ዉስጥ ታርፋለች፡፡” በመሆኑም ካፋዎች ጎዳፎ የሚሉት የጎጀብ መንገድ መኪና ማግኘት ቀላል እንደማይሆንለት ተገንዝቧል፡፡ በጭነት መኪና፣
ወንዝ በካፋዎች ዘንድ ብዙ ምስጢር የያዘ ወንዝ ነዉ፡፡ በባጃጅ እና በፈረስ መጓዝ ይጠበቅበታል፡፡

መምህር ዘርይሁን ለምሽቱ 1፡00 ሲቃረብ የጌሻ ወረዳ መናገሻ ወደ ሆነችዉ ደካ በማግስቱ 11፡30 ሲል ከእንቅልፉ ነቃ፡፡ የአየሩ ሁኔታ እጅግ ብርዳማ ሲሆን ትንሽ
ከተማ ደረሰ፡፡ በዚህም የዕለቱ አድካሚ ጉዞ አበቃ፡፡ እንዳሰበዉ አልሆነለትም፡፡ ማሻ ዝናብም ያካፋ ነበር፡፡ አይደለም በእንደዚህ ዓይነት የአየር ሁኔታ ይቅርና
እደርሳለሁ ብሎ አቅዶ ቢነሳም ደካ ደርሶ ማደሩ ራሱ በብዙ ድካም ሆነለት፡፡ የደካ ወትሮዉንም ማልዶ ከእንቅልፉ መነሳት ዳገቱ በመሆኑ በአብዛኛዉ እስከ ቀኑ
ከተማን ዞርዞር ብሎ አይቶ አንድ ጥግ አልበርጎ ተከራይቶ ትንሽ ጎኑን ካሳረፈ እኩሌታ ድረስ የሚተኛባቸዉ ቀናት ነበሩ፡፡ “አርፍዶ የሚነሳ ጎሽ ለምለም ሳር
በኋላ እራት ለመብላት ወጣ፡፡ አያገኝም” ሲባል ብዙ ጊዜ ይሰማል፡፡ ልማዱን ለማስተካከል ብዙ ጊዜ ጥረት
ቢያደርግም አልቻለም፡፡ ገና ሲማር ጀምሮ የጧት እንቅልፍ ትልቅ እዳዉ ነበር፡፡
እራቱን እንደነገሩ ባገኘበት በልቶ ከተማዋን መቃኘት ጀመረ፡፡ መኪናዉ ዉስጥ ማታ በጊዜ መተኛትም በተመሳሳይ አይሆንለትም፡፡ ማታ ሲያጠና ያድራል፡፡ የጧት
“ትልቁ ጌሻ ብር በኬሻ” ሲሉ የሰማዉን እያሰበ ከከተማዋ ጋር አገላለጹን ለማስታረቅ ክፍለ ጊዜ ግን ያመልጠዋል፡፡ በመምህርነት ህይወቱም ከ4፡00 በፊት የትምህርት
ቢሞክር አሻፈረኝ አለዉ፡፡ በመንገዱ እንዳየዉ ሀገሩ ለም፤ የከብቶቹ ወዝ የሚያጓጓ፤ ክፍለ ጊዜ ከተመደበለት እንዴትም ብሎ ያስቀይራል፡፡ በቃ! አንዳንድ አመል አለ፡፡
አዝመራዉም ያማሬ ነበር፡፡ በጎዳናዉ ላይ በፈረሳቸዉ የሚንጎማለሉ ዲታ አርሶ አስሬ ቢጠመቁ የማይለቅ! በዚህ ጉዳይ ተስፋ ቆርጧል፡፡ አሁን አሁን እንደዉም
አደሮችን አስተዉሏል፡፡ ፈረሶቻቸዉ ቁመተ ረዣዥም እና ነቃ ያሉ ነበሩ፡፡ ብዙም በዚህ ጉዳይ አያዝንም፡፡ “በቃ ማታ ሠርቼ ጧት እንድተኛ ተደርጌ ነዉ
በእግሩ የሚዳክር የተጎሳቆለ አርሶ አደር አላየም፡፡ የገበሬዉ አለባበስም እንዲሁ ይሄ የተፈጠርኩት” ይላል ስለራሱ ሲናገር፡፡
“ገበሬ ነዉ” ተብሎ ካልተነገረ በቀር ከከተሜዎቹ በምንም የሚለይ አልነበረም፡፡
ሁሉም ከተማ ላይ ያያቸዉ ፋሽን ልብሶች እዚሁ ገጠርም ይለበሳሉ፡፡ በጌሻ፡ አርሶ ሊቀይሩ የሚችሉትን ባህርይ መቀየር፤ ሊቀይሩ የማይችሉትን ደግሞ እንዳለ መቀበል
አደሩ በተለይ ሙሉ ስፌት ልብስ ያዘወትራል፡፡ ነዉ ራስን ማወቅ ማለት፡፡ አንድ ሰዉ ያልፈለገዉን ባሕርዉን መቀየር ካልቻለ
ወይም መቀበል ካልፈለገ ራሱን ወደ መጥላት ይሄዳል፡፡ ተስፋ ይቆርጣል፡፡ ተሰፋ
ከተማዋ ግን ከህዝቡ ጋር ያልዘመነች መብራት፣ ደረጃዉን የጠበቀ መንገድ እና መቁረጥ ደግሞ መጫረሻዉ አያምርም፡፡ ራስን አስከ ማጥፋት ያደርሳል፡፡ ልንቀይረዉ
ንጹህ ዉሃን የመሳሰሉ ለአንድ ከተማ መሠረታዊ የሆኑ ነገሮች የተከለከለች ከተማ ያልቻልነዉ ያ ባህርያችን በእምነታችን መሠረት “ሀጥያት” ተብሎ የተፈረጀ ከሆነ
ናት፡፡ “እዚህ መንግስት ምን እየሠራ ነዉ?” ሲል ራሱን ጠየቀ፡፡ ነዋሪዉ ለችግሮች ግን ከዚህ በተለየ መልኩ ማሰብን ይጠይቃል፡፡ ሀጥያተኛ ባህርይን መቀበል ሌላ
እጅ ላለመስጠት የቻለዉን ሁሉ ለማድረግ ይታትራል፡፡ በየቤቱ የሶላር መብራት ረዥም ዉጤት ያለዉ ዋጋ ያስከፍለናል፡፡ ስለዚህ ምን እናደርጋለን? መቀየር
ይታያል፡፡ በሚፈለገዉ ልክ መብራት ባይቀርብለትም ሶላር ገዝቶ በመጠቀም እያካካሰ ካልቻልን ወይም መቀበል ካልፈለግን ምን ልንሆን ነዉ? የሚለዉ ሀሳብ ግን
መሆኑ ነዉ፡፡ ብዙዎቹን ያስጨንቃል፡፡

“ትልቁ ጌሻ ብር በኬሻ” ለሚለዉ አባባል ምልክት የሚሆኑት የከተማዋ መኪኖች ጧት መነሳት አለመቻል ወይም ማታ በጊዜ መተኛት አለመቻል ግን የሀጥያትነት
ናቸዉ፡፡ አይሱዙ የጭነት መኪኖች ለማታ ጉዟቸዉ እዚህም እዚያም ቁመዉ ባህርይ ያለዉ ባለመሆኑ መቀየር ካልቻለ፣ እንዳለ መቀበል እንሚችል ሲያረጋግጥ

- 131 - - 132 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ትንሽ ቀለል ይልለታል፡፡ “ማልዶ ያልተነሳ ጎሽ ለምለም ሣር አያገኝም” ሲሉትም፤ ጠቆሙት፡፡ ከይና በፊት ባለችዉ ነጫጋሮ መንደር ድረስ ፈረስ መከራየት
“እኔ ምን አገባኝ ታዲያ? ጎሽ አይደለሁ!” በማለት ይመልሳል፡፡ መንገድ ሲወጣ ግን እንደሚችል እና ከነጫጋሮ ደግሞ የይና ባጃጆችን እንደሚያገኝ አስረዱት፡፡
የግዱን መነሳት ይኖርበታል፡፡ በፈለገበት ለመንቀሳቀስ የታደለ ኢትዮጵያዊ ከስንት
አንድ ነዉ? አለመታደል ሆኖ፤ በምዕራቡ ዓለም እንደ እግር የሚቆጠረዉ መኪና ነጫጋሮ በድፍን ሸካ የታወቀዉ ጀብደኛ የአምበሎ ኮቾ ሠፈር ነዉ፡፡ አምበሎ በ1978
ኢትዮጵያ ሲደርስ ጥቂት ቱጃሮች ብቻ የሚጠቀሙት የቅንጦት ጫፍ ተደርጎ ዓ.ም የሸካቾ ህዝብ የደርግን ግብታዊ የመንደር ምስረታ ፕሮግራም እና ሌሎችም
ይቆጠራል፡፡ ስለዚህ በህዝብ መናሄርያዉ ፕሮግራም መሠረት መንቀሳቀስ ኢሰብዓዊ ድርጊቶችን በመቃወም በተደረገዉ ጦርነት ዋና ተዋናይ ነበር፡፡ እስከ
ይጠበቅበታል፡፡ መጨረሻዉም ተዋግቶ ጥይቱን ሲጨርስ በደርግ እጅ ወደቀ፡፡ የደርግ መንግስትም
ለጥቂት ጊዜ ካሰረዉ በኋላ ያለፍርድ ገደለዉ፡፡ አሁንም ድረስ በዚሁ ሠፈር በጊንዲ
መቃብር ፈንቅሎ እንደመነሳት ተንጠራርቶ ተነሳ፡፡ ከነቀን ልብሱ በመተኛቱ እና መነሺ ጅረቶች መሀል ልጆቹ እና ቤተሰቦቹ ይኖሩበታል፡፡ በአባታቸዉ ጀግንነትም
ለመለባበስ የሚያጠፋዉ ጊዜ አልነበረም፡፡ ከብርዱ የተነሳ እጁን እና ፊቱን መታጠብ ይመካሉ፡፡
አይታሰብም፡፡ ቀጥታ ወደ መናሄርያዉ አመራ፡፡ ወደ ማሻ የሚያሳፍር መኪና
አልነበረም፡፡ በሸካ ዞን የተቀሰቀሰዉ ግጭት መኪኖች መንገዱን ምርጫቸዉ በመንገዱ ሁሉ በሰማዉ ነገር በመምህር ዘርይሁን በኩል ምንም ዓይነት የጸጥታ
እንዳያደርጉ አድርጓቸዋል፡፡ በሁኔታዉ እጅግ አዘነ፡፡ “የሠላም ዋጋ ስንት ነዉ?” ሲል ሥጋት አይታይበትም ነበር፡፡ ልክ ወደ ቤቱ እንደሚሄድ ነበር የሚሰማዉ፡፡ መንገዱ
ለራሱ አጉረመረመ፡፡ እዚያዉ ያገኙት ሰዎች እያቆራረጠ መሄድ እንደሚችል ብቻ ክፍት ከሆነለት በእግርም እየሄደ የደረሰበት ይደርሳል እንጂ ፈጽሞ ወደ ኋላዉ
በገለጹለት መሰረት ወደ ሀሾ በሚወስደዉ ቅጥቅጥ መኪና ላይ ተሳፈረ፡፡ መኪናዉ የመመለስ ሀሳብ አልነበረዉም፡፡
የሚፈልገዉን ያህል ሰዉ በሰዉ ላይ ጭኖ ከሰላሳ ደቂቃዎች ገደማ በኋላ
ፈረሱ ተፈልጎ መጣለት፡፡ ሀምሳ ብር ለፈረስ ክራይ ከፍሎ ከደረሰ በኋላ ፈረሱን የት
መናሄርያዉን ለቆ ወጣ፡፡
እንደሚያስቀምጥ ምልክት እና የተቀባዮቹን ስልክ ተቀያይሮ በፈረስ ግልቢያ ጉዞዉን
ቆፈኑ ገና ፈቀቅ አላለም፡፡ በማለዳዉም በደካ ከተማ ላይ የጭነት መኪኖች ወደ ፊት ቀጠለ፡፡ አዉራ ጎዳናዉን ተከትሎ በመስኩ ዉበት እየተደመመ ብዙ ተጓዘ፡፡
በየመጋዝኑ ደጃፍ ቁመዉ ኩንታል ሲደረድሩ ይታያሉ፡፡ ጌሻ የእህል አገር ነዉ፡፡ ሦስት ጎላ ጎላ ያሉ ጅረቶች እንደሚሻገር በተገለጸለት መሰረት ሁለቱን ተሸግሮ
ባቄላ፣ አቴር፣ በቆሎ፣ ገብስ፣ ስንዴ ሁሉም ይመረትበታል፡፡ ምርጥ ምርጡ በቀጥታ የጊንዲ ጅረት እንደደረሰ ወደ ሸካ ምድር እንደገባ ተገነዘበ፡፡
ከደካ ከተማ ወደ መሀል ሀገር በአይሱዙ ተጭኖ ይደርሳል፡፡ የመሀል ሀገር ሰዉ
ተስፋ ባለመቁረጡ ነፍሱ ሀሴት አደረገች፡፡ ከዚያም በትእግስት እስከ መነሺ ጅረት
ይበላዋል፡፡ የሚያርሰዉ ሌላ፤ የሚበላዉ ሌላ! ሸማኔዉ ሌላ፤ ለባሹ ሌላ!
ተጉዞ እረፍት ለማድረግ ከፈረሱ ላይ ወረደ፡፡ ለፈረሱ ዉሃ አጠጥቶ እሱም ትንሽ
ሀሾ ደርሶ መኪናዉ ቆመ፡፡ መጨረሻዉ ነበር፡፡ ከሀሾ ደሞ መሳፈር ይኖርበታል፡፡ ተናፍሶ አቀበቱን ትንሽ እንደተጓዘ ፈረሱን እንዲቀበሉ በስልክ የተነገራቸዉ ወጣቶች
ነገር ግን የህዝብ መኪና የሚፈልግ ከሆነ የሀሾ ገበያ ተመላሾችን መጠበቅ አስቆሙት፡፡ ጋላቢዉን ባያዉቁትም፤ ፈረሱን ያዉቁት ነበር፡፡ እናም ከመንገደኞቹ
ይኖርበታል፡፡ ይህ ደግሞ አንድ ተጨማሪ ቀን ማባከን እንደሆነ ተሰማዉ፡፡ ስለዚህ መሀል እርሱን ለመለየት አልተቸገሩም፡፡ በዚህም የፈረስ ጉዞዉ መጠናቀቁን ተረድቶ
በተገኘዉ አጋጣሚ ሁሉ ለመጠቀም ማዞርያዉ ላይ ቆሞ መጠባበቅ ያዘ፡፡ እጅግ ተደሰተ፡፡ ወጣቶቹም ፈረሱን ተቀብለዉ ባጃጆቹ ያሉበት ድረስ ወስደዉ
አሳፈሩት፡፡
አንድ ሲኖትራክ መኪና በዚያዉ መስመር ሲያልፍ አግኝቶ መሬት ድረስ ለጥ ብሎ
ለመነዉ፡፡ ሲኖትራኩ ቆመለት፡፡ ገቢናዉ በሙሉ ተይዟል፡፡ ከኋላዉ በኩል አሸዋዉ ጉዞ ወደ ይና-ቡሶባይ!
ላይ ተሳፈረ፡፡ ከላይ ዝናቡ ያካፋል፡፡ ከጎን ንፋሱ ያንገላታዋል፡፡ በእንዲህ ዓይነት ጉዞ
ይህን ሁሉ ዉጣ ዉረድ አልፎ ይና ሲደርስ ከምሽቱ 1፡00 ሆነ፡፡ እዚሁ ማደር
ከደቂቃዎች በኋላ ደሞ ከተማ ደረሰ፡፡ ከደሞ ይና መሳፈር ነበረበት፡፡ ነገር ግን
ግደታ ሆነበት፡፡ ማን ያዉቃል? ማደር ብቻ ሳይሆን ሊከርምበትም ይሆናል፡፡
በወቅቱ ሁኔታ ከደሞ ይና የሚሄድ መኪና እንደማይታሰብ ተረዳ፡፡ ቀረብ ብሎ
የአካባቢዉን ሰዎች ወደ ማሻ ብርቱ ጉዳይ እንዳለዉ ገልጾ ሲያማክር አንድ መፍትሄ

- 133 - - 134 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ያለመሆኑን ሲረዳ በሁለት ወታደሮች በድን መሀል ገብቶ ተወሸቀ፡፡ እንደተጋደመ


በአይኖቹ ማዶ አሻቅቦ ሲያይ የጨበጣ ዉጊያዉ ላይ ያሉት ወታደሮች እርስበርሳቸዉ
ምዕራፍ አስራ አራት ይፋጃሉ፡፡ በልቡ “ምን አለ የሚገላግላቸዉ በተገኘ?” ሲል ተመኘ፡፡ ነገር ግን
አልሆነም! ተያይዘዉ ሲወድቁ አያቸዉ፡፡ አንዱ የሌላዉን ሆድ እቃ ሲዘረግፍ በዚያዉ
*** ፍጥነት ሌላኛዉ ወታደር አንገቱን ቀልቦ ጣለዉ፡፡ ሁለቱም እኩል ሲወድቁ በድንጋጤ
አይኑን ጨፈነ፡፡ ከዚያ በኋላ ዓይኖቹን መግለጥ አልቻለም፡፡
በመንግስት ወታደሮች እና የወያኔ ታጋዮች መካከል በመቀሌ ከተማ አቅራቢያ ለብዙ
ሰዓታት የፈጀ ፊት ለፊት ዉጊያ በኋላ ፍልሚያዉ ጋብ ሲል አካባቢዉ በጣረ-ሞት ከሰዓታት በኋላ ከገባበት ሰመመን ሲነቃ ቀኑ ጨልሞ አገኘዉ፡፡ በቅርብ ርቀት የጅቦች
ድምጽ ተሞላ፡፡ በየጥጋጥጉ የተጎዳ ወታደር ያቃስታል፡፡ መሬቱ በደም ጎርፍ ድምጽ ይሰማል፡፡ ቀና ሲል ጅቦች በሰዉ ሥጋ ሲጣሉ በጨረቃ ብርሀን በዓይኑ
ተጥለቅልቋል! ሁል ጊዜም ከጦርነቶች በኋላ የሚሆነዉ እንዲህ ነዉ፡፡ ከጦርነቱ በብረቱ ተመለከተ፡፡ ከባድ ሀዘን ልቡ ድረስ እንደ ጦር ዘልቆ ሲገባ ተሰማዉ፡፡ “የሰዉ
በፊት እንደ ጀግና ሲፎክር የነበረ ሁላ የተጋደመ ሬሳ አሊያም የማቀቀ ቁስለኛ ልጅ እንዲህ ለምን ተጨካከነ?” ሲል አሰበ፡፡ “አለመግባባትን ተነጋግሮ መፍታት
ይሆናል፡፡ አንድንዱ ከቁስሉ ብርታት የተነሳ ሞትን ቢመኝም፤ ሞት አንኳ ሲቻል የጅብ እራት ለመሆን መቸኮል ለምን አስፈለገ?” ሲል የሰዉ ልጆችን ምግባር
የሚሸሽበት ጊዜ ይገጥማል፡፡ በእንደዚህ ዓይነት ጊዜ እና ሁኔታ የመኖር መብት፤ ተጠየፈ፡፡ በተለይ እስካሁን ነፍሳቸዉ ያልወጣችላቸዉን ወታደሮች ጅቦች
የመሞትንም መብት ማካተት አለበት ቢለዉ የሚከራከሩ የሰብዓዊ መብት ምሁራን ሲዘነጣጥሏቸዉ የሲቃ ድምጽ ሲያሰሙ እጅግ ዘገነነዉ፡፡
አሉ፡፡ በመሆኑም “የመዳን ተስፋ የሌለዉን የወገን ወታደር በሰላም እንዲሞት
የሚያግዙ ሰዎች እንደ ገዳይ መቆጠር የለባቸዉም” የሚሉ እንዳሉ ሁሉ “ነፍስ በዚህ ሁኔታ ከቆየ እሱንም መዘነጣጠላቸዉ እንደማይቀር ተረዳ፡፡ ስለዚህ መፍትሄ
ምንም ብትቀጥን የፈጣሪ እስትንፋስ ናት እና የሰጣትን ነፍስ የመንሳት ስልጣን መፈለግ እንደለበት እያሰበ እያለ በሰማይ ላይ የጦር ጄቶች በቅርብ ከፍታ መብረር
የእርሱ ብቻ ነዉ” በማለት በተቃራኒዉ አጥብቀዉ የሚከራከሩም አልታጡም፡፡ የእኛን ጀመሩ፡፡ የጠላት ይሁን የወገን ጄት መሆኑን ሲላላወቀ ከእይታ ዉጪ መሆን
ሀገር ጨምሮ በአብዛኛዉ ዓለም ሁለተኛዉ ሀሳብ ተቀባይነት በማግኘቱ በሞት እና እንዳለበት ተሰማዉ፡፡ ጄቱ እጅግ ወደ ምድር ቀርቦ የግንባሩን ዉሎ በረዥሙ
በህይወት መካከል የሚሰቃይ ቁስለኛ ወታደር፤ ከስቃዩ ለመገላገል ሲል ቁስለኛዉ አብርቶ ከተመለከተ በኋላ ወደ መጣበት ተመልሶ በረረ፡፡ በዚህ ጊዜ ገለል ገለል
ፍቃዱን ቢሰጥ እንኳ የመሞቻ ጊዜዉን የሚያፈጥኑ ወይንም የሚጨርሱ ሁሉ ብለዉ የቆዩት ጅቦች ተመልሰዉ በሰዉ ሥጋ መጣላታቸዉን ቀጠሉ፡፡ ሰዎች
ከተጠያቂነት አያመልጡም፡፡ ለስልጣን፣ ለጥቅም፣ ለድንበር ሽሚያ ተጋጭተዉ ሲሞቱ ጅቦች ደግሞ በሰዉ ሥጋ
ተሻምተዉ ይጋጫሉ፡፡ “ከጦርነት የሚያተርፉት ሰይጣን እና ጅቦች ብቻ ናቸዉ!” አለ
በዚሁ ግንባር ከተረፈረፉት አንዱ ህዝባዊዉ ወታደር ሀሊቶ ፈይሳ ነበር፡፡ በእልህ እና ለራሱ ብቻ በሚሰማ ድምጽ፡፡
ቆራጥነት እስከመጨረሻዉ ሲታኮስ ቆይቶ በመጨረሻ ጥይቱ ማለቁን ተረዳ፡፡ ሌሎች
ጥይታቸዉን የጨረሱ ወታደሮች ሳንጃቸዉን እየያዙ ወደ ጨበጣ ዉጊያ ሲገቡ፤ እሱ አጠገቡ የተረፈረፉትን የወታደር በድኖች ሲመለከት ሁሉም ክላሽንኮቭ አንግተዋል፡፡
ግን እንደዚህ ዓይነት ዉጊያ ዉስጥ መግባት እንደማይገባዉ ወስኖ ባለበት ወድቆ ለካስ ትጥቅ ሌላዉን ለመግደል እንጂ ራስን ለማዳን አይረዳም ኖሯል! ጥይት
ከሙታን ጋር ለመቀላቀል አሰበ፡፡ “መሞት ካለብኝ በጥይት እንጂ በሳንጃ መሆን ያላቸዉን ጥይት ከሌላቸዉ ለይቶ ሁለቱን ለራሱ ወስዶ ታጠቀ፡፡ አንዱን ደግሞ
የለበትም!” ሲል ለራሱ ቃል ገባ፡፡ ነገር ግን ዕድሉ ምንም ጠባብ ቢሆንም የመትረፍ በእጁ ይዞ ከበድኖቹ መሀል ለመዉጣት ፈጠን ፈጠን እያለ ተራመደ፡፡
አጋጣሚ ካለ ለመጠቀም ጥቂት አሰላሰለ፡፡ የፍቅረኛዉን እና የተጸነሰ ልጁን ሲያስብ
ከበድኖቹ ርቆ ሰላሳ ደቂቃ ገደማ ከተጓዘ በኋላ ከፍተኛ ድካም ተሰማዉ፡፡ ከፊት
ደግሞ “መሞት የለብኝም!” ሲል ለራሱ ድምጹን ከፍ አድርጎ አጉተመተመ፡፡ ዞር ሲል
ለፊቱ ገደላማ ቦታ ይታያል፡፡ በክረምት የዉሃ መንገድ ሆኖ በበጋዉ ግን ደረቅ ሆኖ
ብዙ ወታደሮች ከአጠገቡ ተጋድመዋል፡፡ ጥቂቶቹ ጣረ-ሞት ላይ ሲሆኑ ሌሎቹ ግን
የሚያሳልፍ ሰርጥ ነበር፡፡ በሰርጡ ጎን እና ጎን አንድ ሰዉ ሊያሳርፉ የሚችሉ ሰፋፊ
እስከወዲያኛዉ አሸልበዋል፡፡ ፊት ለፊቱ ጥቂት ወታደሮች የጨበጣ ዉጊያ ላይ
ንቃቃቶች ይታያሉ፡፡ በጨረቃ ብርሀን በሳንጃዉ ከሰርዶዉ አጨደና ከንቃቃቶቹ
ናቸዉ፡፡ በሁለቱም ወገን የጥይት ድምጽ አይሰማም፡፡ ዞር ዞር ብሎ ማንም እያየዉ
በአንዱ እንደ ነገሩ ጎዘጎዘ፡፡ ከዚያም ጠመንጃዉን እንዳነገበ ጎኑን ለማሳረፍ ጋደም

- 135 - - 136 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

አለ፡፡ ነገር ግን የዕለቱ ዉሎ በሂሊናዉ እየተመላለሰ እረፍት ስለነሳዉ በጊዜ መተኛት ገበሬዉ ፊት ለፊት ሲሄድ ወታደሩ ተከተለዉ፡፡ ተከታትለዉ ጥቂት እንደተጓዙ
አልቻለም ነበር፡፡ አንዲት ጎጆ ቤት ጋ ሲደርሱ ሁለቱም ምንም ቃል ሳይለዋወጡ ተከታትለዉ ገቡ፡፡
ወታደሩ እጅግ እንደተራበ የተረዳዉ አርሶ አደር ወደ ጓዳ ገብቶ ለሚስቱ ፈጥና ቁርስ
ከሦስት ወሩ ስልጠና በኋላ የገጠመዉ ፈታኙ ጦርነት ይሄዉ ነበር፡፡ በምስራቁ እንዲታቀራርብ አዞ ሲመለስ ሌባ ጣቱን ወደ ደረቱ እያመለከተ “ሀሊቶ ፈይሳ” ሲል
የካራማራ ግንባር እሱ እንደደረሰ እብርተኛዉ ዚያድ ባሬ ጦር በመሸነፉ ምክንያት ወታደሩ ድምጹን ከፍ አድርጎ ተጣራ፡፡ ገበሬዉም ሥሙን እያስተዋወቀ እንደሆነ
በጦርነቱ በቀጥታ አልተሳተፈም ነበር፡፡ ሁሉም ነገር አስፈሪ እና አስጠሊታ ሆነበት፡፡ ተረድቶ ወደ ራሱ ደረት በሌባ ጣቱ እየጠቆመ “ግደይ በርሄ” ሲል አጸፋዉን
ስለጦርነቱ ብዙ ሰዓት እያወጣ እያወረደ ከቆየ በኋላ ኤማንዳ ትዝ አለችዉ፡፡ መለሰለት፡፡ ከዚህ በኋላ መግባቢያቸዉ ሁሉ በምልክት ሆነ፡፡
“የት ደርሳ ይሆን?” አንዱ ልቡ “ሰላም ትሆናለች” ሲል በሌላዉ ልቡ ግን “እንደ ቤት ያፈራዉ ቁርስ በፍጥነት ቀርቦ ከበሉ በኋላ ሁለቱም መደቡ ላይ ቁጭ እንዳሉ
ሌሎቹ ወታደሮች እሷም የጅብ ራት ሆና ይሆናል” የሚለዉ ሀሳብ ጭንቀት ዉስጥ ቆዝመዉ ተቀመጡ፡፡ በየፊናቸዉ ቀጥሎ ምን መደረግ እንዳለበት እያሰቡ ነበር፡፡
ከተተዉ፡፡ ከአዎንታዊዉ ይልቅ አሉታዊዉ እያዘነበለበት እንቅልፍ ባይኑ ሳይዞር በሀሊቶ በኩል መንግስት በምን ደረጃ ላይ እንዳለ? የመንግስት ወታደሮችን የት
አደረ፡፡ ንጋት ላይ ተነስቶ የት መሄድ እንዳለበት እያሰበ ሳለ ጨረቃዋ ሙሉ በሙሉ እንደሚገናኛቸዉ ግራ ገብቶታል፡፡ በግደይ በኩል ደግሞ ምን አልባት በአካባቢዉ
ጠፋች፡፡ ንጋት ከመሆኑ በፊት አንድ ጊዜ በደንብ መጨለም እንዳለበት የተረዳዉ የሚንቀሳቀሰዉ የወያኔ ጦር ዘንድ አንድ የደርግ ወታደር ቤቱ አምጥቶ እያሳረፈዉ
ምሽት ሙሉ በሙሉ ጥቁር ማቅ መልበሱ ነበር፡፡ በዚህች ቅጽበት ሸለብ አደረገዉ፡፡ መሆኑ ቢሰማ ወይም ቢታይ፤ ምን ሊያስከትልበት እንደሚችል እያሰበ ነበር፡፡
ሁለቱም በየፊናቸዉ ዉሳኔ ላይ የደረሱት ግን በተቀራራቢ ጊዜ ሆነ፡፡
ንጋት ላይ አንድ የአካባቢዉ ገበሬ በመስኩ ሲመላለስ አንድ ክላሽንኮቭ በእጁ ታቅፎ
እና ሁለት ሌሎች ክላሽንኮቮች በወገቡ ታጥቆ በዓለት ንቃቃት ዉስጥ በወታደሩ በኩል ከያዛቸዉ ክላሽኮቭ ጠመንጃዎች አንዱን ለገበሬዉ ሰጥቶ
የሚያንቀላፋዉን ወታደር ሲያይ በሀዘን ልቡ ታመሰ፡፡ ገበሬዉ ወታደሩን እንዳየዉ እስከፈቀደለት በቤቱ መቆየት እና ነገሮችን በአንክሮ መከታተል እንዳለበት ሲወስን
የወንዙ ሰዉ እንደሚሆን ገምቶ ነበር፡፡ ትንሽ ደቂቃ አጠገቡ ቁሞ አስተዋለዉ፡፡ በገበሬዉ በኩል ደግሞ “መቼስ ይህንን የሀገሩን ቋንቋ የማይናገር አንድ ምስኪን
በዓለቱ ላይ ለሽ ብሎ ተኝቷል፡፡ ገበሬዉ ቆሞ እያየዉ፤ ጸሀዮዋ ግማሽ አካሏ ብቅ ኢትዮጵያዊ እንዴት በአዉላላ ሜዳ ላይ እጥላለሁ? እስከፈቀደ ድረስ አሳርፈዋለሁ፡፡”
ሲል እና ወታደሩ ግማሽ ዓይኖቹን ሲገልጥ አንድ ሆነ፡፡ የሚል ዉሳኔ ላይ ደረሰ፡፡
ወታደሩ ገበሬዉን አየዉ፡፡ እሱን ጠብቆ ያደረ መልዓክ መሰለዉ፡፡ በወታደራዊ ከዚህ በኋላ የወታደር ልብሶቹን እንዲያወልቅ እና የራሱን ልብስ እንዲቀይር ሰጠዉ፡፡
ቅልጥፍና ተነስቶ ለሰላምታ እጁን ዘረጋለት፡፡ “ከመይ” አለዉ ገበሬዉ፡፡ “ድጎ” ሲል ምን ማለቱ እንደሆነ ከመቅጽበት የተረዳዉ ወታደርም የወታደር ልብሶቹን ሙሉ
አጸፋዉን መለሰለት፡፡ ሁለቱም በገዛ ቋንቋቸዉ ሰላም እንደተባባሉ ተግባብተዋል፡፡ በሙሉ አዉልቆ ከገበሬዉ የተበረከተለትን ቁምጣ፣ አጭር ትሸርት እና በራባሶ ጫማ
ነገር ግን ከዚህ በላይ በቋንቋ እንደማይግባቡ ተረድተዋል፡፡ ተጫማ፡፡ ከዚያም የወታደር ልብሶቹን ከነጫማዉ እና አንድ ክላሽንኮቭ ጠመንጃ
ጨምሮ ለገበሬዉ አበረከተለት፡፡ ገበሬዉ በተለይ በክላሽንኮቩ እጅግ ተደስቶ ለጥ ብሎ
“የወንዜ ልጅ ይሆናል” የሚለዉ የገበሬዉ ግምት የተሳሳተ ነበር፡፡ በተመሳሳይ
እጅ ከነሳ በኋላ እጁን ስሞ ተቀበለዉ፡፡
“እንዲጠብቀኝ የተመደበ መልዓክ ይሆን?” የሚለዉ የወታደሩም ግምት ስህተት
ነበር፡፡ በቃ ሰዎች ብቻ ነበሩ! ሁለት ንጹህ ኢትዮጵያዊያን፡፡ አንዱ ከደቡብ ጫፍ አብዛኛዉ ኢትዮጵያዊ ገበሬ፤ በቅርብ መሳርያ የማግኘት እድል ካገኘ የማይታለፍ
ሲሆን ሌላኛዉ ከሰሜን ከመሆን ዉጪ ሁለቱም አርሶ የሚበሉ ገበሬዎች ነበሩ፡፡ ሲሳይ አድርጎ ይቆጥራል፡፡ በመሆኑም መሳርያዉን ተቀብሎ በጥንቃቄ ከደበቃት
አሁን ግን አንዱ በሦስት ወር ስልጠና ህዝባዊ ወታደር ተብሎ ዩኒፎርም ለብሶ በኋላ ወታደሩ የያዛቸዉን ሌሎች ሁለት ክላሽንኮቮች ተደብቀዉ መቀመጥ
ጠመንጃ ታጥቋል፡፡ ገጻቸዉም ተመሳሳይ ሲሆን ኢትዮጵያዊነታቸዉን የሚያጎላ እንዳለባቸዉ እያሰበ ሳለ “ግደይ” ሲል ተጣራ፡፡ ከጎጇ ጓሮ ላይ ሆኖ በቅርብ ርቀት
ጠይም ፊታቸዉ ያመሳስላቸዋል፡፡ ሁለቱም በፈገግታ ተግባቡ፡፡ ፈገግታ፤ እንደሳቅ፣ ሲከታተል የነበረ አንድ ተጋዳላይ፡፡ የወያኔ ሰላይ መሆኑ ነዉ፡፡ ግደይ በድንጋጤ ክዉ
እንደለቅሶ፣ እንደዜማ ሁሉ የዓለሙ ሁሉ መግባቢያ ቋንቋ ነዉ፡፡ አለ፡፡ ወታደሩ ከመቅጽበት ብድግ አለና ሁለቱንም ክላሽንኮቮች ለግደይ እያስረከበ

- 137 - - 138 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

“እንደሚሆን አድርገዉ” በሚል ዓይነት በሀዘነታ ተመለከተዉ፡፡ ከዉጪ የተጣራዉ


ድምጽ በግደይ ቤት ስለገባዉ እንግዳ እርግጠኛ አልነበረም፡፡ ድንገት ዘዉ ብሎ ከመጣ
ተኩስ ሊከፍትበት እንደሚችል ጠርጥሯል፡፡ ስለዚህ በድጋሚ “ግደይ” ሲል ተጣርቶ
“ኣታ ናዓ ናባይ” ሲል ግደይ በቅልጥፍና ሁለቱንም ክላሽንኮቮች ተቀብሎ ለሚስቱ
ሰጣትና ሰዉዬዉ ከሚጣራበት በተቃራኒ በአትክልቱ ዉስጥ እንዲትደብቅ አዘዛት፡፡

ሚስትዬዉ ሁሉንም ነገር ከመጀመርያዉ ጀምሮ ቀልቧ አልወደደዉም ነበር፡፡ ባሏን


ተከትሎ የመጣዉን ወታደር ያስተናገደችዉም “የእግዜር እንግዳ” ብላ እንጂ ሥጋት
ነበረባት፡፡ ሁለቱም ኃይላት በቅርብ ርቀት እንደሚተኳኮሱ ታዉቃለች፡፡ ስለዚህ
የአንዱን ወታደር ማስጠጋት በሌላዉ ኃይል ጥርስ ዉስጥ መግባት መሆኑን
አልሳተችዉም፡፡ ከዉጪ በተደጋጋሚ የሚጣራዉን ድምጽ ስትሰማም ጎጇ የጦር
ግንባር እንደምትሆን ተሰማት፡፡ የሆነ ሆኖ ምንም ጊዜ ማጥፋት አልፈለገችም፡፡ ለባሏ
መታዘዝ ነበረባት፡፡ ሁለቱን ክላሽንኮቮች ይዛ በአንዱ አቅጣጫ ስትወጣ ባሏ ደግሞ
በሌላኛዉ አቅጣጫ ወደሚጣራዉ ሰዉ ሄዴ፡፡ ይሄ ሁሉ ሲሆን ሀሊቶ በአርምሞ
ከመከታተል ዉጪ ምንም አማራጭ አልነበረዉም፡፡ የሚመጣዉን ሁሉ በጸጋ
ለመቀበል ወስኖ ተረጋግቶ ይጠባበቃል፡፡

ሰላዩ እና ግደይ መስኩ ላይ ትንሽ ዉይይት አድርገዉ ተያይዘዉ ወደ ጎጇ መጡ፡፡


ሀሊቶ በግደለሽነት ተቀምጦ ያያቸዋል፡፡ ሚስቲቱ ገና ከሄደችበት አልተመለሰችም፡፡
ሰላዩ ወታደሩን በአማርኛ ለማናገር ቢሞክርም አልሆነለትም፡፡ ሥሙን ከመደጋገም
ዉጪ ምንም ምላሽ ሊሰጠዉ አልቻለም፡፡ ሰላዩ እና ግደይ ብዙ ከተወያዩ በኋላ
ክላሽንኮቩን እና ዩኒፎርሙን ከነ ጫማዉ ይዞ መሄድ እንዳለበት ተስማሙ፡፡

ንብረቶቹን ለሌላ ሰዉ ለምን እየሰጠ እንደሆነ በምን ማስረዳት እንደሚችል እያሰበ


ከቆየ በኋላ አንድ ሀሳብ መጣለት፡፡ ሀያ ብር ከሳጥኑ አዉጥቶ ለወያኔዉ ሰላይ ደብቆ
ሰጠዉ፡፡ ከዚያም ሁለቱ ተያይዘዉ ሀሊቶ ፊት ሄዱና ግደይ ልብሶቹን እና
ክላሽንኮቩን ሲያስረክብ የወያኔዉ ሰላይ ደግሞ ሀያ ብሩን ለግደይ አስረከበዉ፡፡
የተቀበላትን ሀያ ብር ደግሞ ወዲያዉ ለሀሊቶ አስረከበ፡፡ በዚሁም ሽያጭ መሆኑን
ለማስረዳት ሞከረ፡፡ ወታደሩም “ይሁና!” በሚል ዓይነት ሀያዉን ብር ተቀብሎ
አንዱን ባለ አስር ኖት በትሸርቱ የደረት ኪስ ዉስጥ ከቶ ሌላኛዉን ባለ አስር ብር
ኖት ግን ለግደይ መለሰለት፡፡ ግደይም ላለመቀበል ጥቂት ቢያንንገራግርም እንግዳዉ
ሲያስቸግረዉ ጊዜ ተቀበለዉ፡፡

በዚህ ሁኔታ ወያኔዉ ሰላይ ከተሸኘ በኋላ እንደገና ቤቱ በዝምታ ተዋጠ፡፡ ዝም ዝም!
እርግጥ ነዉ፤ ያለ ቋንቋ ሰዉ ሙሉ ነዉ ለማለት ይከብዳል፡፡

- 139 - - 140 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

አታገኝም ብዬ ነዉ፡፡ ደግሞም ሰሞኑን ትንሽ አየሩ ጥሩ አይደለም፣ ከመሼ


አትዉጣ!” ሲል አሳሰበዉ፡፡
ምዕራፍ አስራ ስድስት
“ካላስቸገርኩ በቀር፣ ምንም ምግብ አልመርጥም፡፡ ስርበኝ ሰዉ የሚበላዉን ሁሉ
*** እንክት አድርጌ ነዉ የምበላዉ፡፡ ምግብ የሚያስመርጠዉ እኮ ጥጋብ ነዉ፡፡ ረሀብ
ለምርጫ መች ፋታ ይሰጣል?” ብሏቸዉ ወደ አልበርጎዉ ተመለሰ፡፡
መምህር ዘርይሁን የአራት ሰዓቱን መንገድ በስንት ዙረት እና መከራ በሁለት ሙሉ
ቀን ጉዞ ነበር ይና የደረሰዉ፡፡ ሀሳቡ አልሞላለትም እንጂ እርሱ የፈለገዉ ማሻ ደርሶ ለጠገበ እና ለተራበ የምግብ ጣዕሙ ለየቅል ነዉ፡፡ ሁል ጊዜ እናቱ ኤማንዳ
ለማደር ነበር፡፡ የምትደጋግመዉ ንግግር ትዝ አለዉ “የጠገበ ሰዉ የምግብ ዋጋ አይገባዉም!”
ትላለች፡፡ አንዳንድ ጊዜ ያቀረበችዉን ምግብ በደንብ ሳይበሉ ነካክተዉ አበላሽተዉ
ጸጉረ-ለዉጥ መሆኑን የተገነዘቡት የትንሽቷ ከተማ አስተናባሪዎች ከመቅጸበት ሲመልሱባት አምርራ “ለጠገቤ ምግቤን መስጠት አልወድም!” ትልም ነበር፡፡ ሁል
ከበቡት፡፡ ከተማዋ ላይ የጸጥታ ችግር እንዳለ በመጣበት መንገድ ሁሉ የሰማ ቢሆንም ጊዜም ምግብ የምታዘጋጀዉ በታለቅ ጥንቃቄ ሲሆን የኤማንዳ ሽሮ ሳይቀር በሰፈሩ
እሱ ግን ምንም ዓይነት ሥጋት አላደረበትም ነበር፡፡ የከተማይቱ ወጣቶች ሁሌም የተመሰገነ ነበር፡፡ “ከእከልት ክትፎ የኤማንዳ ሽሮ በስንት ጣዕሙ?!” እየተባለ በሰፈሩ
የመሸበት አዲስ እንግዳ ሲያገኙ እንደሚያደርጉት ሁሉ ከግራ እና ከቀኙ ከበዉ ወደ ሰዉ ሁሉ ይወራል፡፡
ከተማዉ መሀል አመጡት፡፡ በዚህ መልኩ ሲያጅቡት የተለየ ደስታ እየተሰማዉ
እያወራቸዉ ጥቂት ከተጓዙ በኋላ በከተማይቱ ያለችዉን አንዲት አልበርጎ ወንዶች እህል ያመርታሉ፡፡ ሴቶች ደግሞ እህሉን መብል ያደርጉታል፡፡ ወንዶች
አሳይተዉት ሲመለሱ የአልበርጎዉ ባለቤት ተቀበለዉ፡፡ አፈር አለስልሰዉ፣ ዘር መርጠዉ ብዙ ጉልበት እና ጥቂት ጥበብ አክለዉ ነዉ
እህሉን ጎተራ የሚጨምሩት፡፡ ሴቶች ደግሞ እንክርዳዱን ከፍሬዉ ለይተዉ፣
የቤቱን ምርጥ አልበርጎ በሃምሳ ብር ተከራይቶ ጎኑን አሳረፈ፡፡ ባልጠበቀዉ ቦታ ላይ ቆልተዉ፣ ፈጭተዉ፣ አቡክተዉ እንጀራ ያደርጉታል፡፡ ሴቶች ጥቂት ጉልበት እና
ያገኘዉ ምርጥ አልበርጎ እንደሆነ ተሰማዉ፡፡ ሦስት በሦስት የሆነች ጠባብ ክፍል ብዙ ጥበብ ይጠቀማሉ፡፡ ወንዱ ያመረተዉ ለቁምነገር የሚበቃዉ ሴቷ በጥንቃቄ
ስትሆን በቅርብ ርቀት ላይ ካለዉ የአትክልት ሥፍራ መልካም መዓዛ ይሰማዋል፡፡ አዘጋጅታ ለማዕድ ስታበቃዉ ብቻ ነዉ፡፡
ከብርዱ በስተቀር ሁሉም ነገር መልካም እንደሆነ አየ፡፡ ለብርዱም ቢሆን ሆን ተብሎ
የተዘጋጀ የደብረ ብርሀን ምርጥ ብርድ ልብስ በአልጋዉ ላይ ተነጥፎለታል፡፡ በብርድ “ሴቷ ሁሉ የሚታቦካ፣ የምትጋግር አይደለችምን? እንጀራዉ ታዲያ ለምን ጣዕሙ
ልብሱ ዉስጥ ገብቶ ጥቅሊል ብሎ የመጣበትን መንገድ የኋሊት እያጠነጠነ ሳለ ሸለብ ተለያየ? አንዳንዱ ባለ ዓይን አንዳንዱ ዓይን አልባ ለምን ሆነ? አንዳንዱ ለስላሳ
አደረገዉ፡፡ “ብሉኝ ብሉኝ” ባይ፤ ሌላዉ ደግሞ ሸካራ እና ገና ሲያዩት ማዕዱን ጥለህ “ብረር
ብረር” የሚል ለምን ሆነ?” ያልን እንደ ሆነ ልዩነቱ ከእህሉ ሳይሆን ከእጆች መሆኑን
ጥቂት ቆይቶ ከሸለብታዉ ሲነቃ፤ ስለሚበላዉ ነገር አስቦ ወደ ዉጪ ወጣ ሲል እንረዳለን፡፡ ታዲያ ሁሉም ሴት ያዘጋችዉን ካልበሉላት ደስ አይላትም፡፡ ሁሏም ሴት
ያየዉ የአልበርጓ ባለቤት “እራት ፈልገህ ነዉ?” ሲል ጠየቀዉ፡፡ እጅግ የተረጋጋ እና ጨርሶ እንዲበላላት ትፈልጋለች፡፡ ጨርሶ እንዲበላላት በጥበብ መስራት እንዳለባት
ትሁት ሰዉ እንደሆነ ከገጽታዉ ያስታዉቃል፡፡ ግን የምታስተዉለዉ ጥቂቷ ናት፡፡

“አዎን እጅግ ርቦኛል፡፡ ብዙ መንገድ ተጉዤ ነዉ የመጣሁት” ሲል እርሱም በትህትና መምህር ዘርይሁን አንድ ቀን የገጠመዉ ትዝ አለዉ፡፡ ከጓደኛዉ ጋር ዘመድ ቤት
መለሰለት፡፡ ከመምሸቱ የተነሳ በከተማዋ በቀላሉ እራት እንደማያገኝ የተረዳዉ ሂደዉ ማዕድ ቀረበላቸዉ፡፡ ሴትዮዋ እንደ ነገሩ ያቀረበችዉን ቀይ ወጥ አሁንም
የአልበርጓ ባለቤትም “በቃ ብርድ ላይ አትዉጣ፤ እራት እዚያዉ አልበርጎህ አሁንም “ብሉ” እያለች ታጣድፋቸዋለች፡፡ ይበላሉ፡፡ ቢሉት ቢሉት “ወይ ፍንክች” አለ
ይመጣልሀል” ካለዉ በኋላ “መቼም ቤት ያፈራዉ ይመችሀል? ስለ መሼ ወጣ ቢትል ምግቡ፡፡ እሷ ደግሞ ሳታቋርጥ “ብሉ፣ ብሉ…” ትላለች፡፡ አነጋገሯ የምበላላትን ያጣች
እንጂ ለእነሱ አዝና አልመስልህ አላቸዉ፡፡ ካጋመሱት በኋላ ግን መቀጠል

- 141 - - 142 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

አቃታቸዉ፡፡ ስታስገድዳቸዉ ጊዜ እንደ መድሀኒት መወጥ ዓይነት አንድ ሁለቴ እኩል ሆኑ፡፡ ለነገ ቢለዉ የሰበሰቡት ትንሽ ቆይቶ ተላባቸዉ፡፡ “ጥቂት
ጎርሰዉ ደፍረዉ “በቃን” አሉ፡፡ ሴትዮዋም እንደ መብሸቅ ብላ “ኤሬ ምግቡ የሰበሰበ አልጎደለበትም፤ ብዙ የሰበሰበም አላተረፈም!” የተባለልንም
ይበላሻል!?” አለች፡፡ ይሄነ መምህር ዘርይሁን ደሙ ፈላ፡፡ “እንዲያ አጨማልቃ ለትምህርታችን ነበር፡፡ ይህንን ታሪክ ስናነብ ወይም ስንሰማ በእስራዔላዊያን
መወጥወጧ ሳያንሳት ምግቡ ይበላሻል ትላለች እንዴ?” ብሎ አሰበና አፉ ላይ ጅላጅልነት እና ኢ-አማኒነት ልንሳለቅ ይሆናል፡፡ ነገር ግን ዛሬ የምንኖርም
እንደመጣለት “እና ያንቺ ምግብ ይበላሻል ብለን እኛ እንበላሽልሽ!?” ሲል አቧረቀባት፡፡ እንዲሁ ሆነን ተገኘን! የጫካዉ ንጉስ እየተባለ የሚወደሰዉ አንበሳ እንኳ
ቀዝቀዝ ብሎ ለጓደኛዉ ብቻ በሚሰማ ድምጽ ደግሞ “ምግቡስ የተበላሸዉ ገና አንድ አጋዘን ገሎ ከበላ በኋላ ሌላ አጋዘን ወይ ድኩላ አፍንጫዉን ብታሸት
ስትሰሪዉ ነበር” አለ፡፡ በዚህ ጊዜ ሴትዮዋ ኩምሽሽ ብላ ማዕዱን አንስታ ዉልቅ እንኳ አይነካትም፡፡ ካልራበዉ በቀር አንበሳ አያድንም፡፡ በዚህ ረገድ በአዉሬ
አለች፡፡ እንኳ ሳንበለጥ አልቀረንም፡፡

የእሱ እናት ግን ምንም እንኳ ጠቢብ አብሳይ ብትሆንም “ዋናዉ ነገር የምግቡ አንድ በማህበራዊ ሚዲያ ብዙ ሽፋን ያገኘ የካርቱን ስዕል ነበር፡፡ በስዕሉ ላይ
መጣፈጥ አይደለም” ትላለች፡፡ “ዋናዉ ነገር የተጋባዡ መራብ” ነዉ የምትል፡፡ እንደሚታየዉ አንድ ደሀ እጅግ የከበደ ሸክም በጀርባዉ አዝሏል፡፡ ሀብታም
ስለዚህም “ቤቷ የመጣ እንግዳ ወይም አብሮ ነዋሪ ሰዉ ምግብ ከመቅረቡ በፊት ተደርጎ የተሳለዉ ደግሞ ከደሀዉ ሸክም ጋር የሚመጣጠን ቦርጭ ከፊት
መራቡ መረጋገጥ አለበት” የሚል መርህ አላት፡፡ “መራቡ ብቻም ሳይሆን የረሀቡ ለፊቱ ተሸክሟል፡፡ ስዕሉን እንዲያብራራ የተጻፈዉ ቃል ደግሞ እንዲህ
ደረጃ ጭምር መታወቅ አለበት” ልጇ መምህር ዘርይሁንም ሆነ ማንኛዉም በቤቷ ይላል “ልዩነቱ ደሀዉ ከኋላ፤ ሀብታሙ ደግሞ ከፊት መሸከሙ ብቻ ነዉ!”
እንግዳ ሆኖ የመጣ ሰዉ ያቀረበችዉን ምግብ እንክት አድርጎ የመብላት ግደታ በእርግጥ ልዩነቱ ከዚህም ይከፋል፡፡ ደሀዉ ሲደክመዉ የሆነ ቦታ ሸክሙን
አለበት፡፡ አሊያ ደግሞ ከመጀመርያዉንም መብላት መጀመር የለበትም፡፡ “ምግብ አስቀምጦት ያርፋል፡፡ ሀብታሙ ግን በቀላሉ አይፋታዉም፡፡ “ለላም ቀንዷ
የሚያስፈልገዉ ለተራበ ብቻ ነዉ!” ትላለች ደጋግማ፡፡ “የተራበ ደግሞ በደንብ አይከብዳትም” እንዲሉ ሆድ ባለቤቱን አይከብድ ይሆናል፡፡ ዉፍረትን
አጣጥሞ መብላት አለበት” ነዉ ሀሳቧ፡፡ “ይመጣልሃል” የተባለዉ እራት እስኪመጣ ተከትሎ የሚመጡ ግን አያሌ ሊወርዱ የማይችሉ ሸክሞች ተከትለዉት
ድረስ ስለ መብል እያሰላሰለ ቆየ፡፡ ሀሳቡ እየሰፋ እና እየጠለቀ ሲሄድ ግን ይመጣሉ፡፡
እንደወትሮዉ ሁሉ ማስታወሻዉን አዉጥቶ መጻፍ ጀመረ…
መፍትሄዉ ግን በእጅ ነበር፡፡ በለከት መብላት! አንድ ፈላስፋ እንዳለዉ
“… ከእናቴ ፍልስፍና በተቃራኒ አብዛኛዉ ሰዉ ምግብ የረሀብ ማስታገሻ “መብል እያማረ እና እየጣመ መተዉ ጥሩ ነዉ፡፡” በበሉት ልክ መስራት፣
ሳይሆን መዝናኛ አድርጎ ይወስዳል፡፡ ሁሉም ሰዉ ሲርበዉ ብቻ ቢበላ እና ማሰብ! ያለ ለከት በልተዉ ጨጓራቸዉ መፍጨት አቅቶት ሲደጋገም ጊዜ
ረሀቡ ሲታገስለት ቢያቆም የምግብ እጥረት የሚባል ነገር አይኖርም ነበር፡፡ መፍጨቱን እንኳን ሊያቆም የሚዳዳበት ሰዉ፣ በስኳር እና በግፍት
የሰዉ ልጅ የተፈጠረዉ፤ ለሰዉ ልጅ የሚያስፈልገዉ ሁሉ ከተፈጠረ በኋላ የሚሰቃይ፣ የገዛ ጫማዉን ክር ለማሰር የሌላ ሰዉ እርዳታ የሚሻ ሰዉ፣
እንደ መሆኑ ሰዉ እንዲቸገር፣ እንዲራብ የፈጣሪ ሀሳብ አልነበረም፡፡ በተለይ ገና በአርባ ዓመቱ “አስር ደቂቃ ተጉዞ አምስት ደቂቃ የሚያርፍ” የጎልማሳ
ደግሞ የሰዉ ልጅ እስኪራብ ድረስ በጭራሽ የፈጠሪ ዓላማ አይደለም፡፡ “እና ሽማግሌ ነዉ? ወይንስ ነጌ ይርበናል ቢለዉ መና ያከማቹ እስራዔላዊያን
ረሀብ ከየት የመጣ ነዉ?” ያልን እንደሆነ የአንዱ ተገኘ ብሎ ማግበስበስ ናቸዉ ጅሎች፡፡
ዉጤት እንጂ ሌላ አለመሆኑን እንረዳለን፡፡
አንዱ ትርፍ በሚበላበት ልክ የሚራብ ሌላ አንድ ዜጋ ይፈጠራል፡፡ አንዱ
ከሰዉ ልጅ ዉድቀት በኋላ ደግሞ በሙሴ ይመሩ የነበሩት እስራዔላዊያን ትርፍ ጫማ በሚጫማበት ልክ ሌላ አንድ ጫማ የሚያጥረዉ ሰዉ
ከሰማይ በዓይናቸዉ እያዩ የሚወርድላቸዉን መና እየበሉ ይጓዙ ነበር፡፡ ይፈጠራል፡፡ አንዱ አልኮል አናት በአናት ሲጋት ሌላዉ ንጹህ የእግዜር ዉሃ
ይህንን ተዓምር እያዩ እንኳን “ነገ ቢከለክለንስ?” እያሉ ይጨነቁ ነበር፡፡ ያጣል፡፡ አንዱ በባንክ ሂሳቡ በገፍ ሲያጠራቅም ሌላዉ ግን ለመንቀሳቀስ
መጨነቅ ብቻም ሳይሆን ለነገ ማጠራቀምም ጀምረዉ ነበር፡፡ ነገር ግን እንኳን የሚያስችለዉን ፍራንክ አጥቶ በየጎዳናዉ ለመጽዋዕት ይዳክራል፡፡
በፈጣሪ ተዓምር ብዙ የሰበሰበዉ እና የሚበቃዉን ብቻ የሰበሰበዉ በመጨረሻ
- 143 - - 144 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ጥናቶች እንደሚያሳዩት የዓለም አምስት ፐርሰንት ሀብታሞች የዓለምን ብዙ አግበስባሾች የሚጠቅሷት የማትረባ አባባል አለች “ገንዘብ ካለ በሰማይ
ዘጠና አምስት ፐርሰንት ሀብት ተቆጣጥረዉታል፡፡ ቀሪዎቹ ዘጠና አምስት መንገድ አለ!” ይህች አባባል ምን አልባት ከአዉሮፕላን ጋር ወደ ሀገራችን
ፐርሰንት የዓለም ህዝቦች አምስት ፐርሰንቷን ቀሪ ሀብት ይጋራሉ ማለት የገባች ትመስለኛለች፡፡ ገንዘብ ከፍለህ በፕለን ትበራለህ፡፡ በመኪና አድካሚ
ነዉ፡፡ ይሄ ግን የታሪኩ መጨረሻ አይደለም፡፡ ጉዙ ከሚታደርግ ብርር ብለህ በአጭር ደቂቃ የፈለክበት ትደርሳለህ ለማለት
ብቻ የሚታገለግል አባባል ናት፡፡ ከዚህ ዉጪ የገንዘብን ሁሉን ቻይነት
ሀብታሞች ረሀባቸዉን ለማስታገስ ብቻ ሳይሆን ለመዝናናት በሉ፡፡ በጥጋብ የሚትገልጽ በጭራሽ አትሆንም፡፡
ምክንያት የሚመጡ በሽታዎች ሰለባ ሆኑ፡፡ ቁጭ ብለን እንበላለን ቢለዉ
ባሰቡበት ዕድሜ ላይ አብዛኛዉን የሚወዷቸዉን ምግቦች ስለሚከለከሉ ማጣት ሊያስጨንቅ ይሆናል፡፡ ገንዘብ ደግሞ ደስታን ይፈጥራል የሚል
ሀብታቸዉን ያዩታል እንጂ አይበሉትም፡፡ አንጋረ ፈላስፋ የተሰኘ ጥንታዊ ጥናትም ሆነ ተሞክሮ እስካሁን አልቀረበም፡፡ ማጣት ካሳበዳቸዉ፤ ገንዘብ
መጽሐፍ እንዲህ አሳምሮ ገልጾታል፡፡ “ብዙ ሀብት ለማያዉቅበት ሰዉ በሞቱ ያሳበዳቸዉ ይበልጣሉና…
ሰዎች መቃብር ላይ እንዳኖሩት መብል ነዉ፡፡”
ማስታወሻዉ ላይ እንዳቀረቀረ የቤቱ በር ስንኳኳ በድንጋጤ ብንን አለ፡፡ በሃሰብ
ገንዘብ ሲላላቸዉ ወሲብን ዘራቸዉን ለመተካት ሳይሆን ለመዝናኘነት ብቻ ተመስጦ ነበር ሲጽፍ የነበረዉ፡፡ “አቤት!” አለ በተንተባተበ ድምጸት፡፡ “እራት
ተጠቀሙ፡፡ የድህነት ትዳር አጋሮቻቸዉን ሜዳ ላይ ጥለዉ ከልጆቻቸዉ አምጥቸልህ ነዉ፡፡” አለ የሴት ድምጽ ከዉጪ፡፡ በሩን ከፍቶ ሲያይ ሴት ሳትሆን
አቾች ጋር ገለሞቱ፡፡ ያለልክ ቀበጡ፡፡ በልቅ ወሲብ ምክንያት ለሚመጡ የሰባት ዓመት ግድም ወንድ ልጅ ሆኖ አገኘዉ፡፡ የጠበቀዉ ባለመሆኑ ግር እያለዉ
በሽታዎች ተላልፈዉ ተሰጡ፡፡ ሳያስበዉ “አሁን የሰማሁት የሴት ድምጽ አልነበርም እንዴ?” አለ፡፡ ህጻኑም የዋዛ
አልነበረም “አይ የእኔ ድምጽ ነዉ ስለ ሴት እያሰብክ ስለነበር ይሆናል?” ብሎ በሰሀን
በዚህም ሰበብ “ቁጭ ብለን እንበላለን” ባሉበት ዕድሜ ያካበቱትን ሀብት የያዘዉን እራት ሊያቀብል እጁን ሲዘረጋ ትኩር ብሎ አየዉ፡፡ ለካስ ህጻን አልነበረም
ለሌሎች ትተዉ በአጭር ተቀጩ፡፡ ልጆቻቸዉ በአባቶቻቸዉ የአመጽ ሀብት አጥሮ ኖሯል፡፡ “የተረገመ” አለዉ በልቡ “… ስለ ሴት እያሰብክ ስለነበር ይሆናል?”
ተመክተዉ ሳይሰሩ፣ ሳይደክሙ ይበላሉ፡፡ ሲያድጉ ደግሞ በአባቶቻቸዉ የሚለዉ ሽሙጥ ምቾት አልሰጠዉም፡፡
መንገድ ይቀብጣሉ፡፡ ከአባታቸዉ ባነሰ ዕድሜ ይቀጫሉ፡፡ ወሲብን
ለመዝናኛነት ብቻ አስበዉ ሲወሰልቱ ለኖሩት የእግረ-መንገድ ልጆቻቸዉን እራቱን ተቀብሎ በሩን መለስ ሊያደርግ ሲሞክር እራቱን ያመጣዉ ልጅ ከሳህኑ ጋር
የማሳደጊያ በቂ ጊዜ አይኖራቸዉም፡፡ ምክንያቱም ዓላመቸዉ አልነበሩምና ተያይዞ ገባ፡፡ “ምን ቀረህ?” በሚል ዓይነት ቆሞ ሲያየዉ “ቁጭ በል እንጂ! የራሴን
ልጆቻቸዉን ችላ ይላሉ፡፡ ከሚጠፋ እና ባዳ ከሚወርሰዉ ሀብታቸዉ ዉጪ እራት እኮ ነዉ ይዠልህ የመጣሁት፡፡ ብቻህን ሊትበላ አሰብክ እንዴ? ጌታዬ ይሄ
በምድር መታወሻ አይኖራቸዉም፡፡ ምናልባት የሚተርፍ ልጅ ቢኖራቸዉም ሆቴል አይደለም፡፡ አባቴ አንዳንድ ጊዜ ቀልቡ የወደዳቸዉን የአልበርጎ ተከራዮች ራሱ
ሥማቸዉን በበጎ የሚያስነሳ ሳይሆን በክፋት የሚያስነሳ ይሆናል፡፡ ሰዎችም ከሚበላዉ እራት ይልክላቸዋል፡፡ ብዙዉን ጊዜ እንግዳ ሰዉ ሲያይ የአካባቢዉን
“የዚያ ክፉ ሰዉ ዘር” እያሉ ያማርራሉ፡፡ ሞቶም ማረፍ አይሆንላቸዉም፡፡ የአመጋገብ ሥርዓት ለማሳየት ይጥራል፡፡ በዚህ መልክ የሚላኩት እራቶች ታዲያ
በተለየ ባህላዊ ጥበብ የሚሰሩ ናቸዉ፡፡ አሁን እዚህ ምግብ ዉስጥ ሰላሳ ዓመት የቆየ
በልክ የሚኖር ግን የደሀዉን ሳይቀማ ይልቁንም በእጆቹ እየሰራ ለሌሎች ቅቤ ተጨምሯል ብልህ ታምነኛል?” ሲል አይን አይኑን እያየ ጠየቀዉ፡፡ ምላሽ
እያካፈለ ዘመኑን በተድላ ያሳልፋል፡፡ ሲርበዉ ይበላል፡፡ ሲጠማዉ ይጠጣል፡፡ ሳይጠብቅ ቀጠለ “ታዲያ እንዳንተ ዓይነት ጸጉረ-ለዉጥ ወደዚህ ጎራ ሲል
በልክ ይዝናናል፡፡ በልክ ይሰራል፡፡ እስከ መጨረሻዉ ከሚስቱ ጋር ተጣብቆ እራታቸዉን ከእኔ በቀር የሚያቀብል የቤቱ ልጅ የለም፡፡ እንዴትም ብዬ በፈጣጤ
ይኖራል፡፡ ሺ ሴት ከማማረጥ ይልቅ አንዲት ሚስቱን ሺ ጊዜ ደጋግሞ ገብቼ አብሬ እበላና “ምነዉ?” ሲሉኝ ብቻችንን አንበላም አሉኝ ብዬ የሙጥኝ
ይወዳታል፡፡ መልካም ልጆችን ወልዶ በምድር ራሱን ያስቀጥላል፡፡ ከሞት እላለሁ፡፡ ብዙ አብራራሁ አይበቃም?” ሲል አሁንም አይን አይኑን እያየ ትንሽ ቆይቶ
በኋላም በሰላም ያርፋል፡፡ የእንግዳዉ ዝምታ አለመሰበሩን ሲያረጋግጥ ተስፋ ቆርጦ በመጣበት እብስ ብሎ
ወጣ፡፡
- 145 - - 146 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

መምህር ዘርይሁን ከጩሄት ባልተናነሰ ድምጽ “ኤረ ና! ምን ሆነሀል? እኔ ርቦኝ ነዉ የምድር ኑሮ ዋነኛዉ ማጠንጠኛ ተስፋ ነዉ፡፡ አዲስ ነገር የማየት ጉጉት፡፡
ዝም ያልኩት” እያለ ከእርሱ በማይመስል ከፍተኛ ድምጽ ተጣራ፡፡ ከሩቅ ድምጹን የሚፈልጉትን ለማግኘት የሚደረግ ትግል፣ የህይወት “ታች እና ላይ” ራሱ
የሰሙት የአልበርጎዉ ባለቤት “ምንድ ነዉ? ዘርይሁን! ችግር አለ እንዴ?” ሲሉ ነዉ የህይወት ጣዕሙ፡፡ የህይወት ታችኛዉ ጠርዝ ላይ ብቻ መሆን እጅግ
በልጃቸዉ ላይ አንባረቁበት፡፡ ቃላታቸዉ የቁጣ ዓይነት ነበር፡፡ “ምን አጣፋሁ?” ሲል አሰልቺ ቢሆንም በዉስጡ “አንድ ቀን እነሳለሁ” የሚል ተስፋ እና ጉጉት
አሰበ፡፡ “ይሄ የተረገመ አጭር ልጅ መዘዝ ሊያመጣብኝ ይሆን?” እያለ ሲያስብ አለዉ፡፡ በህይወት ላይኛዉ ጫፍ ላይ ለረዥም ጊዜ መቆየትም ቢሆን የራሱ
ከመቅጽበት አጠገቡ ደርሰዉ “ና ዘርይሁን! ና ብዬሃለሁ!” ቢለዉ በከባድ ቁጣ ሲጣሩ ችግር አለዉ፡፡ በዚህ ረገድ የኒውዮርክ ታይምሱ ሃያሲ ማርቲን ሜየር፣
የሆነ ነገር ተፈጥሯል ብሎ አጠገባቸዉ ደረሰ፡፡ ለካስ ያ አጭር ልጅ ሥሙ ዘርይሁን እንዲህ ይላሉ፤ “ብዙ ታላላቅ የሰው ልጅን ፈተናዎች በአሸናፊነት
ኖሯል፡፡ ከእርሱ ቀድሞ አጠገባቸዉ የደረሰዉ ዘርይሁን ልጃቸዉ ነበር፡፡ “ምንድ የተወጣው የምዕራቡ ዓለም ስልጣኔ፣ በስተመጨረሻ፣ ከመሰላቸትና
ነዉ? እንደዚህ እንግዳ የሚታስጮሄዉ?” ያናዝዙታል፡፡ “ኤሬ… አባዬ እኔ ከድብርት ጋር ትንቅንቅ ገጥሟል፡፡” በፈረንጅኛ then what? ከዚያስ?
አላስጮህኩትም፡፡ `እራት ከእኔ ጋር ካልበላህ?` ብሎኝ ነዉ፡፡ እኔ ደግሞ አሁን የሚል የተለመደ ጥያቄ አለ፡፡ nothing else is left! ምንም የቀረ ነገር
ስለበላሁ ጠግብያለሁ፡፡ ምግብ ተገኘ ብዬ መፈንዳት አለብኝ እንዴ?” እያለ ሲያምታታ የለም! በማለት ደረጃ ላይ ከተደረሰ ግን አደጋ አለዉ፡፡ ህይወት አጓጉነቷ
መምህር ዘርይሁን ደረሰ፡፡ ሰዉዬዉም ተረጋግተዉ “አሁን ሂድ አባላዉ፡፡ እንግዳ ቀነሰ ማለት ይሄ ነዉ፡፡
አይደለም እንዴ?” ቢለዉ ተቆጥተዉ ወደ ሥራቸዉ ተመለሱ፡፡ የፈለገዉ የሆነለት የፈለጉትን ሁሉ መብላት መቻል፣ የመረጡትን ሁሉ መጠጣት፣ ከፈለጓት
አጭሩ የቤት ልጅም ከመምህር ዘርይሁን ጋር እራት ሊበላ ገባ፡፡ ሁሌም እንደዚሁ ኮረዳ ጋር በመረጡት መንገድ መዝናናት፡፡ ሁሉንም ያስደስተኛል ቢለዉ
ነዉ፡፡ ለእንግዶቹ የሚዘጋጀዉን ጥዑም ባህላዊ ምግብ ለመብላት የሆነ ሰበብ ያሰቡትን ያለ እኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ገደብ መፈጸም፡፡ Then what!?
አያጣም፡፡ የሚለዉን የማይመለስ ጥያቄ ያስከትላል፡፡

እራቱ ሰላሳ ዓመት በቆየ ቅቤ የተለወሰ ኣይብ፣ በባህላዊ መንገድ የተዘጋጀ ቋንጣ እና ከዚህ ሁሉ በኋላ ደስታን ፈልጎ ማጣት ነዉ እንግዲህ ለማያቋርጥ ድብርት
ቅቅል ተካተዉበታል፡፡ ከሳህኑ ዙርያ ደግሞ ወፋፍራም የቆጮ ጉማጆች ከበዋል፡፡ የሚዳርገዉ፡፡ የድብርት የመጨረሻዉ ጫፍ ደግሞ ራስን ማጥፋት ነዉ፡፡
የራበዉ መሆኑ ጠቀመዉ እንጂ በአንድ እና ሁለት ሰዉ የሚቻል እራት አልነበረም፡፡ ለዚህ ነዉ በዓለም የታችኛዉ የኑሮ ጠርዝ ላይ ሆነዉ ነገን በተስፋ
በልጁ መኖርም ደስ ብሎታል፡፡ እንደዚያ ስለፈልፍ የነበር ልጅ ልክ ማዕዱ ሲጀምር ከሚያዩት ይልቅ በላይኛዉ የኑሮ ደርዝ ላይ ሆነዉ “አሁንስ ምን ቀረኝ?”
መናገር እንደማይችል ዱዳ ሁሉ ዝም አለ፡፡ ሁለቱም በደንብ አጣጥመዉ በሉ፡፡ ያ በሚል በማይመለስ የነፍስ ጥያቄ ምክንያት ራሳቸዉን የሚያጠፉት የበዙት፡፡
ሁሉ ምግብ አንዲት ጉርሻ እንኳ ሳትቀር ተጠናቀቀች፡፡ አጭሩ ልጅ ሳህኑን ይዞ ቃል
ሳይተነፍስ እብስ አለ፡፡ በህይወት የላይኛዉ ጠርዝ ላይ ሲኮን ለድብርት እና ራስን ወደ መዉቀስ
የሚወስድ ሌላም አደገኛ ነገር አለ፡፡ እርሱም እንዲያ እንዲምነሸነሹ
መምህር ዘርይሁን እጁን ከታጠበ በኋላ የጀመረዉን ማስታወሻ ለመቋጨት ቢያስብም ያደረጋቸዉን ሀብት እንዴት እንዳገኙት ሲያስቡ ነዉ፡፡ አንዳንዱ ሰዉ ገድሎ
የልጁ ሁኔታ አዕምሮዉን ሰንቆ ይዞት ስለ ነበር ጥቂት ደቂቃዎች ስለልጁ ሁኔታ ያገኘ ይሆናል፡፡ አንዳንዱ በመበለቶች እምባ ያገኘዉ ይሆናል፡፡ አንዳንዶች
እያሰበ አሳለፈ፡፡ ምግቡን ብቻ ሳይሆን ጊዜዉንም መብላቱን ሲያስታዉስ እንደገና ሀገርን እና የህዝብን ጥቅም አሳልፎ ሰጥቶ ያገኙት ይሆናል፡፡ ሌሎች ደግሞ
“የተረገመ” ሲል ለራሱ አጉተምትሞ ወደ ማስታወሻዉ አቀና፡፡ በጥንቆላ፣ ህገ-ወጥ ንግድ ሰዉን ሳይቀር በመሸጥ፣ በአደንዘዥ እጾች ንግድ፣
በሽርሙጥና፣ ግብር በማጭበርበር፣ በጉቦ በመሳሰሉት ያገኙት መሆኑ ትዝ
… ረሀብ ካሳመማቸዉ ይልቅ፣ ጥጋብ ያሳመማቸዉ በለጡ፡፡ በችግር ይላቸዋል፡፡ በመጨረሻዉ ሰዓት!
ምክንያት ራሳቸዉን ካጠፉት ይልቅ፤ ገንዘብ እንደ ልብ አግኝተዉ በምድር
ላይ የተመኙትን ሁሉ ከጨበጡ በኋላ አሁንስ ምን ቀረኝ በሚል ጭንቀት ድሆች ሳይታክቱ ያነባሉ፣ የጨቅላ ጎዳና ተዳዳሪ ህጻናት ድምጽ ሳይታክት
ራሳቸዉን ያጠፉት ይበልጣሉ፡፡ ወደ ላይ ይጮሃል፡፡ በከንቱ የፈሰሰ የንጹሀን ደም ፍትህን ይጣራል፡፡
ሳይወለዱ የተጨናገፉ ሽሎች የመኖር እድላቸዉን ተነፍገዋልና ይጮሀሉ፡፡
- 147 - - 148 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

እነዚህ ሁሉ ድምጾች ባማሩ ቪላዎች ጣርያ እና ግድግዳ ላይ ያስተጋባሉ፡፡ ከእንቅልፉ እንደነቃ ደግሞ ከክፍሉ አንድ ጥግ ላይ ሙሉ ነጭ ልብስ ለብሶ እጁን
ያማሩ ሶፋዎችን እሳት ያደርጋሉ፡፡ የተሽቆጠቆጡ ምዝቮልድ አልጋዎችን የዘረጋለት ሰዉ አየ፡፡ አሁንም በእንቅልፍ ልብ ያለ መሰለዉ፡፡ ነገር ግን በሙሉ
እንቅልፍ አልባ ያደርጋሉ፡፡ በልዩ ጥበብ የተጠመቁ እጅግ ዉድ ወይኖችን ልቡም ባይሆን ነቅቷል፡፡ ፊት ለፊቱ የቆመዉ ሰዉ ግን አንዳች ቃል አልተነፈሰም፡፡
መራራ ጽዋ ያደርጋሉ፡፡ ዝም ብሎ ቆሞ እጁን ዘረጋለት፡፡ እርሱ ግን በከፍተኛ ፍርሀት ተዉጦ ያየዋል፡፡
በፍርሀቱ ዉስጥ ግን የሆነ ደስ የሚል ስሜት ይሰማዉ ነበር፡፡ “እጅግ ፈርቻለሁ፡፡
ከዚህ ሁሉ በኋላ ደግሞ አሁንስ ምን ቀረኝ? የሚለዉ ጥያቄ ይነዘንዛል፡፡ ነገር ግን ልቤ በሀሴት እየተሞላ ነዉ፡፡ ይህ ምን ማለት ነዉ? እያበድኩ ካልሆነ
ለዚህ ነዉ “ሞኝ ከሚጎርሰዉ በላይ ይቆርሳል” የሚባለዉ፡፡ መሲሁ ክርስቶስ በቀር ፍርሀት እና ደስታ አብረዉ አይከሰቱም፡፡” እያለ በልቡ ይብሰለሰላል፡፡ ፊቱ
በበኩሉ ለማርታ እንዲህ ብሏት ነበር “የሚያስፈልገዉ ጥቂት ወይም አንድ የቆመዉ ሰዉ ግን የበለጠ እየቀረበዉ መጣ፡፡ እጁን እንደዘረጋለት እጅግ ቀረበዉ፡፡
ነገር ነዉ፡፡ አንቺ ግን በብዙ ትጨነቅያለሽ፣ ትታወክማለሽ”:: እዉቁ ሰዉዬዉ መልዓክ መሰለዉ፡፡ ነገር ግን ወቅታዊ መንፈሳዊ ህይወቱ እጅግ ተበለሽቶ
ኢትዮጵያዊ ደራሲ እና ፖለቲከኛ የነበሩት ብላተን ጌታ ህሩይ ወልደ ስላሴ ስለቆየ የተዘረጋለትን እጅ ለመንካት እጅግ ፈራ፡፡ በአንገቱ ተደፍቶ ማንባት ጀመረ፡፡
ለልጃቸዉ ምክር በጻፉት ትንሽዬ መጽሐፍ እንዲህ ይመክሩታል፡፡ “ልጄ
ሆይ ንብረትህ በልክ ይሁን፡፡ ቤተ ሰዎችም አታብዛ፡፡ የቀንድ ከብት እና “አቤቱ አምላኬ፤ ጠፍቻለሁና መልሰኝ!” እያለ መጸለይ ጀመረ፡፡ በግንበሩ ተደፍቶ
የጋማ ከብትም በብዙ አታርባ፡፡ ላንተ የማይገባህን ነገር ከማንም ባለበት “አባትህ ያለዉ እዚህች ከተማ ነዉ!” የሚል ጥርት ያለ ድምጽ ሰማ፡፡ ከዚህ
አትዉሰድ፡፡” አንድ ለቀቅ ያለ ጓደኛዬ ደግሞ ዘወትር ስለገንዘብ እንዲህ ቃል በኋላ ተሰምቶት የማያዉቀዉ ደስታ እየተሰማዉ ለብዙ ሰዓት በተንበረከከበት
ያሽሟጥጥ ነበር “ገንዘብ ከማይኖርህ፣ ቢኖርህ ይሻላል” ይህን ያህል ቀላል አምላኩን እያመሰገነ ቆየ፡፡ ጸሎቱን ጨርሶ ሲነሳ ነጭ ልብስ ለብሶ የቆመዉ ሰዉዬ
ነገር ነዉ ለማለት ነዉ!... ክፍሉ ዉስጥ አልነበረም፡፡

ማስታወሻዉን በእንጥልጥል እንዳቆመዉ ከፍተኛ ድካም ተሰማዉ፡፡ እጅግ ሲደክመዉ ነገር ግን ትንሸየዋ ክፍል በደስታ ድባብ ተሞልታ ነበር፡፡ የክፍሏን መብራት አብርቶ
ደግሞ እንቅልፍ ራሱ ይሸሸዋል፡፡ “ለመተኛትም ጉልበት ያስፈልጋል እንዴ?” ብሎ በዋለቱ ዉስጥ ለረዥም ጊዜ የቆየዉን የአባቱን ጥቁር ጉርድ ፎቶ ግራፍ ተመለከተ፡፡
አሰበ፤ እንዲህ ጨርቅ ሆኖ እንቅልፍ እምቢ ሲለዉ፡፡ ብዙ ሰዓት ተኝቶ ሲያፋሽክ ሳያስበዉ የእንባ እንክብሎች ከዓይኖቹ መዉረድ ጀመሩ፡፡ ስቅስቅ ብሎ አለቀሰ፡፡
ከቆየ በኋላ ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ወሰደዉ፡፡ በእንቅልፉ አንድ ጥርት ያለ ህልም ህልሙ ምንም ህልም አልመስልህ አለዉ፡፡ አባቱን በአካል እንዳገኘ ተሰማዉ፡፡ ስለ
አየ፡፡ አባቱ ማሰብ ካቆመ ቆይቶ ነበር፡፡ እናቱ በነገረችዉ መሰረት በመቀሌዉ ግንባር
ሞቷል ብሎ ደምድሟል፡፡ ነገር ግን አንድ ልቡ ደግሞ “በሆነ ተዓምር ተርፎ የሆነ
በህልሙ አንድ በሃምሳዎቹ መጨረሻ ላይ ያለ ግርማ ሞገስ ያለዉ ሰዉ አጠገቡ ቦታ ይኖር ይሆናል” የሚል ሀሳብም ነበረዉ፡፡ መሞቱ ታዉቆ እርም ያልወጣለት
ቆሟል፡፡ ልክ ቀና ብሎ እንዳየዉ “አባ!” ብሎ ጠራዉ፡፡ ሰዉዬዉም እንደ አባት ሰዉ የቅርብ ዘመዱን ሁሌም እንዳባነኔ ይኖራል፡፡ በመሆኑም በተለያዩ የሀገሪቱ
ጸጉሩን እያሻሸ “እንዴት ነህ ልጄ?” እያለ ያባብለዋል፡፡ እሱም እስካሁን አይቶ ክፍሎች በተለያዩ አጋጣሚዎች ሲንቀሳቀስ የአባቱን ፎቶ እያሳያቸዉ ድንገት ወጥቶ
በማያዉቀዉ ደስታ ዉስጥ ሆኖ ከአባቱ ጋር በፍቅር ይነጋገራል፡፡ ትንሽ ራቅ ብሎ መቅረቱን ይተርክላቸዋል፡፡ ሥሙንም ይነግራቸዋል፡፡ እንደዉ ምን አልባት ድንገት
ደግሞ እናቱ ትታየዋለች፡፡ ከሚያዉቃት በላይ ወጣት ሆናለች፡፡ እጅግ ዉብ ኮረዳ ባገኘዉ ብሎ ነዉ ይህንን የሚያደርግ የነበረዉ፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን ተስፋ ቆርጦ
ሆና ታየችዉ፡፡ ቀስ እያለች እንደሞዴልስት እየተራመደች አጠገባቸዉ ስትደርስ ስለነበር ይህንን ልምድ አቁሟል፡፡ ባለፈዉ ማሻ በመጣ ጊዜ እንኳ እንዳላደረገዉ ትዝ
በተመስጦ ያያታል፡፡ የተቆረጠዉ አንድ እግሯ ጭምር አሁን ጤነኛ ሆኖ ነዉ አለዉ፡፡ ይሄ ህልም ግን ፈጽሞ እዉነት የሚመስል ጥርት ያለ በመሆኑ ህልም
የሚታየዉ፡፡ አባትዬዉ ግን ወደ እሱ ዞሮ ሲያወራ ስለነበር የእናቱን መምጣት እያየ መሆኑን እንኳ ተጠራጥሯል፡፡ ልክ ሲነጋ አባቱን የሚያገኝ መሰለዉ፡፡ ንጋቱ ግን
አልነበረም፡፡ ልክ አጠገባቸዉ ስትደርስ አባቱ ዞር ብሎ አያት፡፡ ሁለቱም በድንጋጤ ራቀበት፡፡ ከዚህ በኋላ እንቅልፍ በዓይኑ ሳይዞር አነጋ፡፡
ክዉ ቢለዉ ቀሩ፡፡ አባቱ ተዝለፍልፎ ሲወድቅ እናቱ ደግሞ በላዩ ላይ ወደቀች፡፡
አባትና እናቱ ተዝለፍልፈዉ ሲወድቁ ከእንቅልፉ ብንን ብሎ ተነሳ፡፡

- 149 - - 150 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ይላል፡፡ ለመቃኘት ሞከረ፡፡ ትንሽ ቢያስቸግረዉም ከደቂቃዎች በኋላ በሚፈልገዉ


ቅኝት ሆነለት፡፡
ምዕራፍ አስራ ስምንት
በተመስጦ ያጫዉታት ገባ፡፡ ባል እና ሚስቱም ተመስጠዉ ይሰሙታል፡፡ ትንሽ
*** ቆይቶ ዜማ እና ግጥም ጨመረበት፡፡

በማግስቱ ግደይ እንደለመደዉ ማልዶ ወደ እርሻዉ ተነሳ፡፡ ሞፈር እና ቀንበሩን


ተሸክሞ መንገዱን እንደጀመረ ከኋላዉ ሀሊቶ እየተከተለዉ እንደሆነ አየ፡፡ በፈገግታ
***
ሠላምታ ተቀያየሩ፡፡ ሞፈሩን ለመቀበል እጁን ሲዘረጋ ግደይ አይሆንም በማለት
ተከላከለ፡፡ ሀሊቶ ግን አንደመቀማት አድርጎ ተቀበለዉ፡፡ አንዱ ቀንበሩን አንዱ ደግሞ አቦ ታሻወነ ኤጆሚ ሻወነ
ሞፈሩን ተሸክመዉ እንደ ታናሽ እና ታላቅ ግደይ ከፊት ሀሊቶ ደግሞ ከኋላዉ
ሆነዉ የእርሻ ቦታዉ ደረሱ፡፡ ተባብረዉ በሬዎቹን ጠምደዉ አንዱ እርፍ ሲይዝ አባሊ አቀነ ቢጃሊ ጠለነ
ሌላኛዉ በሬዎቹን መስመር እያስያዘ እና እየጎለጎለ እስከ ረፋድ አረሱ፡፡ ወታደሩ
አቦ ታሻወነ አቦ ታ አጤነ
በእርሻዉም እንከን የሚወጣለት አልነበረም፡፡ ረፋድ ላይ የግደይ ሚስት ቁርስ እና
ቡና ይዛ እርሻዉ ቦታ ድረስ ከተፍ አለች፡፡ ላፍታ በሬዎቹን አቁመዉ ወደ ቁርሱ ባራዕ ምቃት ጋንዳል ጠሎን
ገቡ፡፡ አፍ መክፈቻ ቁርስ አድርገዉ ቡናቸዉን እስከሚያልቅ ከጠጡ በኋላ እንደገና
ወደ እርሻዉ ተመለሱ፡፡ ኖ ኡስ የራት ጎንጋሪ አጮን

በተከታታይ ለአራት ወራት በዚህ መልክ አሳለፉ፡፡ ሀሊቶ ምንም የጎደለበት ነገር ጎማ ጉማበተ ይጆና ቅትቴ
አልነበረም፡፡ ነገር ግን በቋንቋ መግባባት አለመቻሉ አጅግ እያሳዘነዉ ሄዴ፡፡ በተለይ
አቦ ታ እንዴነ ታ እንዴ እከነ
ማታ ማታ ግደይ እና ሚስቱ እየተሳሳቁ ሲጨዋወቱ መልካም ቅናት ይቀናል፡፡
በዝምታ ባህር ተዉጦ የትዉልድ መንደሩን በዓይነ ሂሊናዉ እየሳለ ከደኑ፣ ከወንዙ፣ አቦ ታ ምጠነ በናሽ ቅትነ? …
ከጋራዉ እና ከአየሩ ጋር በሀሳብ እያወራ ይመሰጣል፡፡ ከሰፈሩ ሰዎች ጋር በሃሳብ
ይጫወታል፡፡ አንዳንዴ ሳያስበዉ ይስቃል፡፡ አንዳንዴ ደግሞ ያለቅሳል፡፡ በተለይ እያለ በስሜት ሲያንጎረጉር ከዓይኖቹ እንባ ዱብ ዱብ እያለ ወረደ፡፡ ባል እና ሚስቱም
በቃላት ያልተግባባትን የፍቅር ጣኦቱን ኤማንዳን ሲያስታዉስ ይጨነቃል፡፡ የተጸነሰ ዓይናቸዉ እንባ አቀረረ፡፡ ሳቅ እና እንባ ከአንዱ ሰዉ ወደ ሌላዉ በቀላሉ የሚተላለፉ
ልጁ ትዝ ሲለዉ የሚይዘዉ የሚጨብጠዉን ያጣል፡፡ ይህን ሁሉ ደግሞ ስሜቶች ናቸዉ፡፡ አንድን ሰዉ ሳቅ ከሚትለዉ ይልቅ ተንፈቅፍቀህ ቢትስቅ የሳቅህ
የሚያወራለትን ሰዉ ማጣቱ ይጨንቀዋል፡፡ ምክንያት ቢገባዉም ባይገባዉም ተከትሎህ ይስቃል፡፡ አልቅስ ከሚትለዉም
ተንሰቅስቀህ ቢታለቅስ ተከትሎህ ይንሰቀሰቃል፡፡ ሳቅ እና ለቅሶ ተላላፊ ናቸዉ፡፡
አንድ ቀን ማታ ቤቱ ዉስጥ ዓይኑን እያንከራተተ ሲያማትር ድንገት ክራር ተሰቅሎ “ስለምን እያዘመ ይሆን እንዲህ በስሜት ዉስጥ የገባዉ?” እያሉ ተጨነቁለት፡፡
ያያል፡፡ እንደ ህጻን ልጅ እየተፍነከነከ በእጁ ወደ ክራሩ እያመለከተ እንዲያወርዱለት “ብቸኝነት ተሰምቶት ይሆናል?” ቢለዉ አዘኑ፡፡ ክራር አጨዋወቱ ለየት ያለ ሲሆን
ተማጸነ፡፡ ሁኔታዉን ያስተዋለችዉ የግደይ ባለቤት አዉርዳ ሰጠችዉ፡፡ ክራር እጅግ የራሱ ቅኝት ነበረዉ፡፡ ክራሩ ራሱ የሚያወራ ይመስል ነበር፡፡ ዜማዉን ቀይሮ
ይወዳል፡፡ ሀገሩ እያለ አንዳንዴ እስከ እኩሌ-ሌሊት ድረስ ክራር እየተጫወተ እያዘመ ቀጠለ…
ያሳልፍ ነበር፡፡ ክራሯን አገላብጦ አያት፡፡ ከሀገሩ ክራር ትንሽ በቅርጽ ለየት ትላለች፡፡
እርሱ የሚያዉቃት ክራር ከሥር በፍየል ወይም በሚዳቋ ቆዳ የተሸፈነች ስትሆን ***
የያዛት ክራር ግን በጣዉላ ብቻ በጥንቃቄ የተሰራች ነበረች፡፡ ድምጽዋን ሞከረ፡፡ ደስ
- 151 - - 152 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

አቦ ታሻወነ አባሊ አቀነ ምንም እንኳን የአሳዳሪዎቹ እንክብካቤ ባይጎድልበትም ናፍቆት አላስችል ሲለዉ
ተነስቶ ወደ ሀገሩ አቅጣጫ ዝም ብሎ ለመጓዝ አሰበ፡፡ አሁን የተወሰኑ የትግርኛ
ኖ ያፍ ካስት ጋንጂ ኖ አጨነ ቃላትን መስማት ቢችልም ቤተሰቡን አሳምኖ የሚሄድበትን በቂ መግባባት መፍጠር
ባለመቻሉ እጅግ አዘነ፡፡ አስቦ አሳላስሎ በምልክትም ቢሆን ለመሄድ ማሰቡን
ኖ ሚሞ የራት ዳይ ኖ እዮን
ለመግለጽ ወሰነ፡፡ እስካሁን ጦርነቱ አብቅቷል የሚል ግምት ነበረዉ፡፡ ነገር ግን
ጊዳሮ ምቃት ጉሚ ኖ ጠሎን በሰዓቱ የወያኔ ኃይሎች እና የደርግ ጦር አዲስ አበባ ዙርያ ተፋጠዉ የነበሩበት ጊዜ
ነበር፡፡ እርሱ ግን ስለዚህ ጉዳይ ምንም መረጃ አልነበረዉም፡፡ በየዋህ ልቦናዉ ምንም
ጊዲሮ ሚጪት ጠጲ ኖ ሻዎን ቢሆን የሰዉ ልጅ ዓመት ሙሉ ጦርነት ላይ ይቆያል የሚል እምነት አልነበረዉም፡፡
እርሱ ራሱ ካገሩ ከወጣ ዓመት እንዳለፈዉ ገብቶታል፡፡ ስለዚህ ቁጭ ብሎ
ኖ ሚጪ ካስቲ ሹኒ ኖ ካትሞ
ከሚቀመጥ በሆነ አቅጣጫ መጓዝ እንዳለበት ተሰማዉ፡፡
ኖ ሺሾ ክጪይ ባረ ማደካሞ
አስቦ አሰላስሎ ይገባቸዋል ባለዉ የምልክት ቋንቋ ማስረዳት ሞከረ፡፡ የምልክት
ሻዉናዖ ኢም ዎኒ ኖ ዉዶ ቋንቋዉን የተረዱት ባል እና ሚስትም እጅግ አዘኑ፡፡ ያለ እሱ እና ያለ ክራሩ ድምጽ
መኖር የቻሉ እና ወደፊትም የሚችሉ አልመስልህ አላቸዉ፡፡ አንዲቆይላቸዉ
ኖ ታቶ ኮታት አንድራቺ ጪዶ… ለመማጸን ፈልገዉ ቋንቋ ገደባቸዉ፡፡ የመሄዱ ጉዳይ ቁርጥ ከሆነ ግን ስንቅ ቋጥረዉ
ለመሸኘት ወስነዉ ሁለቱም በየፊናቸዉ ዝግጅት ጀመሩ፡፡ ለስንቅ ዥግጅት የሚበቃ
እያለ ለብዙ ሰዓታት አጠገቡ ያሉትን ሰዎች እንኳ እስኪረሳ ድረስ በልዩ ስሜት
አንድ ሳምንት ጊዜ ብቻ እንዲፈቅዱለት በምልክት አስረድተዉ በተመሳሳይ መንገድ
ተጫዉቶ ሲያበቃ ክራሩን የወረደበት ቦታ ላይ ሰቅሎ ለቤተሰቦቹ ደመቅ ያለ ፈገግታ
ፍቃዱን አገኙ፡፡
ለግሶ ወደ መኝታዉ አመራ፡፡
ለአጭር ጊዜ ሊበላዉ የሚችለዉን እንጀራ እና ወጥ፣ እርሱ ሲያልቅ ሊበላ
ስሜቱን ተከትለዉ አንዴ ሲፈግጉ አንዴ ሲቆዝሙ አልፎም ሲያለቅሱ የቆዩት ባል
የሚችለዉን ደረቅ ዳቦ፣ ለጥሙ የሚሆን የትግራይ ምርጥ ጠላ አንዲም
እና ሚስትም ወደ አልጋቸዉ አመሩ፡፡ “የእግዜር እንግዳ” ብለዉ ቤታቸዉ ያስገቡት
እንዳይከብደዉ አንዲም ቆይቶ እንዳይበላሽበት በማሰብ በመጠን በመጠኑ አሰናዱለት፡፡
ሰዉ መልዓክ መሰላቸዉ፡፡ እጅግም ወደዱት፡፡ እሱም ወደዳቸዉ፡፡ በዚህ መልኩ ሌላ
ለብዙ ቀን የሚሆን የገብስ ቆሎ ግን በዛ አድርገዉ አዘጋጁለት፡፡ ይሄን ሁሉ በወግ
ተጨማሪ ሁለት ወራት አለፉ፡፡ አንዳንዴ ትዝ ሲለዉ ክራሩን አዉርዶ ያጫዉታል
በወጉ አሰናድተዉ ለመጨረስ አንድ ሳምንት ፈጀባቸዉ፡፡ ሁሉንም በወገን በወገኑ
ብቻ ሳይሆን ያናግራል ቢባል ይቀላል፡፡ በልዩ ስሜት ያንጎራጉራል፡፡ ቅኝቱ
አሰናድተዉ መጨረሳቸዉን ሲረዳ ጉዞዉን ከመጀመሩ አንድ ቀን ቀደም ብሎ ባለዉ
ከአምባሰል፣ ትዝታ፣ ባቲ እና አንቺ-ሆዬ ዉጪ ነበር፡፡ ከያሬዳዊ ዜማ ጋርም
ሌሊት ክራሩን ከተሰቀለበት አዉርዶ ቤተሰቡን እንዲህ ሲል መረቃቸዉ፡፡
ግንኙነት የለዉም፡፡ የእንግዳቸዉን የክራር አጨዋወት ለጎረበቶቻቸዉ አዉርተዉ ብዙ
ሰዎች እየመጡ እንዲጫወትላቸዉ ቢለማመጡም እሱ ግን የናፍቆት ዛሩ ***
ካልቀሰቀሰዉ በቀር በሰዉ ግብዣ ክራር መጫወት አይሆንለትም ነበር፡፡
ነሻዎ ድርያቤ ነ ከሮ ድርያቤ
ክራሯ ለእርሱ ልዩ ጓደኛዉ ሆነችለት፡፡ የሀገሩ ትዝታ ሽዉ ሲልበት ቆዝሞ ይቆይና
ክራሩን ያወርዳል፡፡ ክራሩን እየደረደረ ይመሰጣል፡፡ ከዚያ ሲያልፍ ያንጎራጉራል፡፡ ምሶና ታኮታቶስ ጋኖ ሀንጎ ኮታቤ
የሚወዳቸዉ ሰዎች ትዝ ሲሉትም እንዲሁ ያደርጋል፡፡ በዚህ ሁኔታ ብዙ ወራት
ፋለ ዶኖ የሪን ጮክተ ቦሽን
ቆየ፡፡
ጉረ አፈ ነ ቆተ ጉቦና ነስ እምቤ
- 153 - - 154 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ነሹዔ ነ ሻሂቤ ቃብናይ ገንጃቤ

ነ ሻዎ ድርያቤ ነ ከሮ ድርያቤ

ነ ግሸነ ግራይነ ነ ቡሸነ ጡማይነ

የሪ ዳምቤ ነስ ጋጬ ………… እያለ ዓይኑን ባል እና ሚስቱ ላይ አተኩሮ


በክራሩ

ዜማ ባረካቸዉ፡፡ እየመረቃቸዉ መሆኑን በእነሱ ላይ ከማተኮሩ ተረድተዉ “አሜን”


አሉ በአንድነት ማንጎራጎሩን ሲጨርስ፡፡

በማግስቱ ገና ምድር እና ሰማይ ሳይላቀቅ ከእንቅልፉ ተነሳ፡፡ የእሱን እንቅስቃሴ


ሲከታተሉ የነበሩት ግደይ እና ሚስቱም ከተቃቀፉበት ተላቀዉ አብረዉት ተነሱ፡፡
ስንቁን ወግ በወግ ቋጥረዉ የተወሰነ መንገድ ለመሸኘት ይዘዉ ቆሙ፡፡ ግደይ በበኩሉ
ሁለቱን ክላሽንኮቭ ጠብ-መንጆች ከተደበቁበት ይዞ ብድግ አለ፡፡ ምንም እንኳን
መሳርያዎቹን ይዞ መንገድ መሄድ አዳጋች መሆኑን ቢረዳም ለቤቱ ክራይ ጠብ-
መንጆቼን ወሰደብኝ ብሎ እንድያስብ አልፈለገም፡፡ ነገሮችን የማገናዘብ ችሎታ ያለዉ
ሀሊቶ ግን መሳርያዎቹን ይዞ መሄድ እንደማይፈልግ በምልክት አስረዳዉ፡፡ በምትኩ
ዓይኑ የተሰቀለችዉ ክራር ላይ ተተከሉ፡፡ ባል እና ሚስቱ ዓይኑን ተከትለዉ ሲያዩ
ክራሩን ተመለከቱ፡፡ “ክራሯን ይዞ መሄድ ፈልጓል ማለት ነዉ” ቢለዉ አሰቡ፡፡ ትንሽ
ከተወያዩ በኋላ ሊሰጡት ወሰኑ፡፡ ግደይ ቀልጠፍ ብሎ ክራሯን ሲያወርድ ሀሊቶ
እንደ ህጻን ልጅ ፍንድቅድቅ ብሎ አመሰገነዉ፡፡ ሦስቱም ተያይዘዉ ወጡ፡፡

- 155 - - 156 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ቆጯቸዉን ከነዓይብ በጎመኑ፣ በሌላኛዉ ደግሞ በቅቤ የተለወሰዉን በርበሬ አድርገዉ


በመጀመርያ ቡና በወተት መቅዳት ጀመሩ፡፡ ረከቦቱ ያለምንም ምስማር ከአንድ
ምዕራፍ አስራ ዘጠኝ እንጨት በጥንቃቄ ተጠርቦ የተሰራ ሲሆን ለእይታ እጅግ የሚያምር መልክ ነበረዉ፡፡
በሌላ ጎን ደግሞ በጋለ ማንደጃ ላይ ጥቁር ቡና እየፈላ ነበር፡፡ አንዲት ቆንጅዬ ህጻን
*** እየዞረች ቡናዉን ለሁሉም ተስተናጋጅ አደለች፡፡

መምህር ዘርይሁን ምንም እንኳን እንቅልፍ ሳይጠግብ ቢያድርም እንደወትሮዉ ጧት ቆጮ፣ ዓይብ በጎምን፣ በቅቤ የተለወሰ በርበሬ፣ ወተት በቡና ሆኖ ምርጥ ቁርስ
ንጋት ላይ መተኛት አልቻለም፡፡ ስሜቱ እጅግ ተለዋዉጧል፡፡ ማንቀላፋት ተበላ፡፡ ቀጥሎ ደግሞ ለማነቃቂያ የሚሆን ጥቁር ቡና ተቀዳ፡፡ ጥቁር ቡናዉ ካለቀ
ባይሆንለትም ደፍሮ ከመኝታዉ መዉረድ አልቻለም፡፡ የሆነ እንደ መርግ የተጫነዉ በኋላ በረካ እስኪፈላ ድረስ ድምጻቸዉን አጥፍተዉ ቁርሳቸዉን የበሉት ቤተሰብ፣
ነገር እንዳለ ተሰማዉ፡፡ እንዲህ በአልጋዉ ላይ ሆኖ እየተጨነቀ ከጧቱ 3፡00 ሲሆን ጎረቤት፣ የአልበርጎ ተከራይ እና በዛ ያሉ የከተማይቱ አስተናባሪዎች የደራ ወሬ
በሩ በኃይል ተንኳኳ፡፡ “ማነዉ?” ሲል ምላሽ ሰጠ፡፡ በየፊናቸዉ ጀመሩ፡፡ በአንድ ጊዜ ቤቱ የገበያ አዳራሽ መሰለ፡፡ የከተማይቱ
አስተናባሪዎች ያለቅጥ ይጮሀሉ፡፡ ያለ ሀፍረት አንዳንድ ባለጌ ቃላት ሳይቀር
“ተነስ ቡና ጠጣ ትባላለህ” አለዉ ከዉጭ የሚያንኳኳዉ ሰዉ፡፡ ይጠቀማሉ፡፡ ሴቶችን ይጎነትላሉ፡፡ የአልበርጎዉን ባለቤት ጨምሮ ሁሉም ሰዉ ፈታ
ያለ ኑሮ የሚኖሩ ዓይነት ሰዎች ነበሩ፡፡ መስመር የሚስቱትን ተዉ የሚል እንኳ
“ያ የተረገመ አጭር ልጅ ነዉ” አለ በልቡ፡፡ ተንቀሳቃሽ ስልኩን ሲመለከት ሰዓቱ
አልነበረም፡፡ ሲጎነታተሉ ከመሳቅ ባለፈ የሚቆጣ አልነበረም፡፡
ከጠበቀዉ በላይ ረፍዷል፡፡ አልጋ ልብሱን ከላዩ ላይ ወርወር አድርጎ በፍጥነት ተነሳ፡፡
አነሳሱ አልጋዉ ራሱ ጎትቶ መልሶ የሚያስተኛዉ ዓይነት ሆኖ ለማምለጥ የከተማይቱ አስተናባሪዎች የተባሉት ከከተማዋ ስፋት አንጻር ቁጥራቸዉ እጅግ ይበዙ
ይመስላል፡፡ በሩን ከፍቶ ወጣ፡፡ እጁን እና ፊቱን እንደ ነገሩ አርጥቦ ቡና ነበር፡፡ አብዛኞቹ እዛችዉ ከተማ ተወልደዉ ያደጉ ሲሆኑ ቀሪዎቹ ደግሞ የገጠሩ ኑሮ
የተጠራበትን ቦታ ሲያማትር ከአልበርጎዉ ባለቤት ጋር ዓይን ለዓይን ተገናኙ፡፡ አንገሽግሷቸዉ ወደ ከተማዋ የተሰደዱ ናቸዉ፡፡ የአብዛኛዉ አርሶ አደር ይዞታ
ዙርያዉ በደን የተከበበ በመሆኑ አዝዕርቱን ከጦጣ እና ዝንጀሮ መጠበቅ የልጆች
“ደህና አደርክ ልጄ?” አሉ ጅንኑ የአልበርጎዉ ባለቤት፡፡
ድርሻ ነዉ፡፡ ከአራዊቱ ጋር መታገሉ አሰልቺ እና አድካሚ ሥራ በመሆኑ አንዳንድ
“ደህና ነኝ ጋሼ! ሁሉም ነገር መልካም ነዉ” ሲል በታላቅ ትህትና መለሰላቸዉ፡፡ ወጣ ያለ ባህርይ ያላቸዉ ልጆች ከዚሁ ለማምለጥ ቤተሰቦቻቸዉን ትተዉ ወደ
ከተማይቱ ይሰደዳሉ፡፡ ቀን ቀን አልፎ ሂያጅ እንግዶችን ወደሚፈልጉበት መስመር
“ና ወደዚህ” ቢለዉ አንዲት አጠገባቸዉ ያለች ባህላዊ በርጩማ አሳዩት፡፡ ሂዶ መኪና እየፈለጉ ያሳፍራሉ፡፡ ጓዞቻቸዉን ይጭናሉ፡፡ አስፈላጊዉን ክፍያ ይቀበላሉ፡፡
ተቀመጠ፡፡ ቡናዉን ለመጠጣት የሠፈሩ ሰዎች ተሰብስበዋል፡፡ የከተማይቱ ከከተማዋ ወደ ገጠሩ ወጣ ቢለዉ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአካባቢዉ በገፍ የሚመረቱትን
አስተናባሪዎችም ከጧቱ እንቅልፍ ያልተላቀቀ ዓይናቸዉን እያሻሹ ተኮለኩለዋል፡፡ እንደ ድንች፣ ቀይ ሥር፣ ጥቅል ጎምን እና ካሮት የመሳሰሉትን በጭነት መኪና
ከአስር ከማይበልጡ አልበርጎዎች ዉስጥ ያደሩ እንግዶችም ከእርሱ ቀደም ቢለዉ እየጫኑ በዚሁ ይተዳደራሉ፡፡ ማታ ማታ ደግሞ የሰሯትን ገንዘብ በጠጅ እና አረቄ
ተሰይመዋል፡፡ ሁሌም እንደሚደረገዉ፤ ወፈር ወፈር ያሉ የቆጮ ቁራጮች በላዩ ላይ ቤቶች ይምነሸነሹበታል፡፡ በጠጅ እና አረቄ ቤቶቹ ከተኮለኮሉት ጠጅ አሳላፊ ሴቶች
ዓይብ በጎመን ተደርጎባቸዉ በትልቅ ሳህን ሙሉ ቀረበ፡፡ ቀጥሎ ደግሞ በጎድጓዳ ጋር ይቀብጣሉ፡፡ ጧት ላይ ወደዚህች አልበርጎ አከራይ ቤት ጎራ ቢለዉ ቁርሳቸዉን
ሳህን ሙሉ በቅቤ የተለዋሰ በርበሬ ለሁሉም ተስተናጋጅ ዞሮ ሁሉም የየድርሻዉን በጋራ በልተዉ እና ቡናቸዉን ፉት ቢለዉ ወደ ጎዳናዉ ይወጣሉ፡፡ ሥራ እስኪገኝ
በመለስተኛ የቆጮ ጉማጆች እየነከረ ያዙ፡፡ ድረስ በመጠጥ ቤቶቹ ያደረዉን ጠጅ እና አረቄ እያንቆረቆሩ የሚቆዩም አሉ፡፡ ሥራ
ወይም አዲስ እንግዳ ሲያዩ ግር ቢለዉ ይወጣሉ፡፡ ሥራዉን ይሰራሉ፣ እንግዳዉን
ፊት ለፊት ላይ በዛ ያሉ ሲኒዎችን ያሳፈረ፣ በኋላዉ በኩል የጀበና ማስቀመጫ፣
ወደሚፈልጉበት ይሸኛሉ፡፡ ለዚህ ነዉ ራሳቸዉን “የከተማይቱ አስተናባሪዎች” ቢለዉ
ከፊት ለፊት በኩል ደግሞ ሁለት ትናንሽ ሳህኖች ያሉት ረከቦት ይታያል፡፡ ቡናዉን
የሰየሙት፡፡ በከተማይቱ ያለ እነሱ ፍቃድ የሚሆን ምንም ነገር የለም፡፡ ጠብ እንኳን
የሚቀዱት የቤቱ እመቤት የረከቦቱ አካል በሆኑት ሁለቱ ሳህኖች፤ በአንዱ
- 157 - - 158 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

የፈለገ ሰዉ አስቀድሞ እነሱን ካልያዘ አይሆንለትም፡፡ እንዲሁ እነሱ እያዩ ሁለት ሙቼ እገኛለሁ የሚል ባለተራ ፖለቲከኛ ሊመራ ካሰበዉ ህዝብ እንዴት የተሻለ
ሰዎች ተደባድበዉ አይሄዱም፡፡ ለእነሱ ወዳጅ ወይም የሆነ ጊዜ ላይ ደስ ያሰኛቸዉን ሀሳብ ሊኖረዉ እንደሚገባ አልተገነዘበም፡፡ የዳኝነትን ጥበብ ሳይይዝ ካልፈረድኩ
ወገን አግዘዉ ጠቡን ይቀላቀላሉ፡፡ በቃ ህይወት እንዲህ ቀለል ብላ ነዉ በእነሱ ዘንድ ይላል፡፡ ገንዘብን እንጂ ሥራን የሚከታተል ጠፋ፡፡ በዚህ ምክንያት ሁሉም አቋራጭ
የምትመራዉ፡፡ መንገድ ፍለጋ ተሰማራ፡፡ አቋራጩ መንገድ ደግሞ ብዙ መንገድ አያስኬድምና በዚህ
ምክንያት አብዛኛዉ ሙዚቀኛ፣ ተዋናይ፣ ደራሲ፣ ፖለቲከኛ እና ነጋዴ ሳይቀር ቅርብ
መምህር ዘርይሁን ከቀረበዉ መስተንግዶ ሁሉ በቅቤ በተለወሰዉ በርበሬ ተመሰጠ፡፡ ወራጅ ለመሆን ተገደደ፡፡ ቅርብ ወራጅ ትዉልድ!
ሰዎች የቀረበላቸዉን ቁርስ እና ቡና ጨርሰዉ በረካ በሚጠባበቁበት ሰዓት እንኳን
ቆጮዉን በትንሽ ትንሹ እየቆነጠረ ከበርበሬዉ ጋር እየነከረ ያላምጥ ነበር፡፡ በርበሬዉ ይህንን ሁሉ እያሰበ በርበሬዉን እንደጨረሰ በረካ ደረሰ፡፡ የሰዎቹም ጫወታ ማቆሚያ
እጅግ ያቃጥላል፡፡ ቅቤዉ ደግሞ ይጣፍጣል፡፡ ቅቤዉን ከበርበሬዉ ለይቶ ማጣጣም ያለዉ አይመስልም፡፡ ከሰዎቹ መሀል አንድ ከመጀመርያዉ ጀምሮ በሚጯጯሁ
ግን አይቻልም፡፡ ለቅቤዉ ሲል በበርበሬዉ ይቃጠላል፡፡ በጣም እንዳያቃጥለዉ ነዉ ሰዎች መካከል በአርምሞ የተቀመጡ በመልካም ይዞታ ላይ እንዳሉ የሚያሳብቅ
እንግዲህ ትንሽ በትንሽ እየነከረ እስከመጨረሻዉ ለመጨረስ የፈለገዉ፡፡ ሸምገል ያሉ ሰዉ ያያል፡፡ አለባበሳቸዉ፣ እርጋታቸዉ፣ አንድም ጥቁር የሌለዉ ሙሉ
ሀጫ በረዶ የመሰለ ጸጉራቸዉ፣ ከዚህ ሁሉ የዕድሜ ሸክም በኋላ ከፊታቸዉ
“ህይወት እንደዚህ በቅቤ እንደተለወሰ በርበሬ ናት” አለ በሀሳቡ፡፡ በህይወት መንገድ ያልጠፋዉ ዉበታቸዉ ሁሉ ትኩረቱን ሳበዉ፡፡ አተኩሮ ሲያያቸዉ እርሳቸዉም
ላይ ብዙ እንደ በርበሬዉ የሚያቃጥሉ፣ የሚያስጨንቁ፣ የማይመቹ ሁኔታዎች አሉ፡፡ እያዩት እንደሆነ ተረዳ፡፡ በርጩማዉን በአንድ እጁ ይዞ ወደ እሳቸዉ አቅጣጫ
በጠና መታመም አለ፡፡ የሰላም እጦት ይገጥማል፡፡ ማጣት፣ ረሀብ፣ እርዛት እና እያመራ “ዘርይሁን እባላለሁ፡፡ የሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ መምህር ነኝ፡፡ ወደዚህ
እነዚህን ሁሉ መጥፎ አጋጣሚዎች ለማስወገድ ደግሞ ብዙ ድካም ይኖራል፡፡ ግን የመጣሁት በግቢዉ ለጀመርኩት ጥናት መረጃ ለመሰብሰብ ነዉ፡፡” ብሎ የእሳቸዉን
ሁሉም ሰዉ መኖር ይፈልጋል፡፡ የእለት እንጀራዉን በመከራ የሚያገኝ ደሀ “እንደዉ ምላሽ ለመጠባበቅ ላፍታ ዝም አለ፡፡
በቃህ ሊገድልህ ነዉ” የሚል ኃይል ድንገት ቢገጥመዉ ባለ በለሌ ኃይሉ ለማምለጥ
እንደሚሞክር ግልጽ ነዉ፡፡ በማይድን ህመም የሚሰቃይ ታማሚ እንኳን “እኔ ሻዊቶ እባላለሁ፡፡ ጥናትህ ላይ የሚመለከተኝ ነገር ካለ ልረዳህ ዝግጁ ነኝ፡፡”
እንደማይድን ቢያዉቅም እንኳን ወዶ እና ፈቅዶ አይሞትም፡፡ ምክንያቱም ህይወት በማለት ቀልጠፍ ባለ አማርኛ መለሱለት፡፡
የምታቃጥል በርበሬ ብቻ አይደለችም፡፡ ከበርበሬዉ ጋር የተለወሰ ግሩም ጣዕም ያለዉ
ቅቤም አላት፡፡ ከሚወዱት ጋራ በፍቅር መጣመር፣ የሚያስደስት እምቦቆቅላ ልጅ “ጥናቴ የሚያተኩረዉ ሥነ-ህዝብ ላይ ነዉ፡፡ አሁን እዚህ አካባቢ ያለዉ ማህበረሰብ
መልዶ መሳም፣ ከምድርቱ ቡቃያ መልካሙን መርጦ መብላት፣ በመልካም ወይን እሴቶች፣ የተለያዩ ባህላዊ ክንዉኖች፣ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴዉን በሙሉ የሚዳስስ
ጠጅ መደሰት ሁሉ በህይወት ዉስጥ አሉ፡፡ ነገር ግን በርበሬዉን ትቶ ቅቤዉን ብቻ ጥናት ነዉ ለማከናወን የፈለኩት፡፡ አሁን መሬት ላይ ያሉትን እኔዉ ራሴ እዚሁ
ማጣጣም አይቻልም፡፡ ምክንያቱም ሁለቱም በአንድ ተዋህደዋልና፡፡ አካባቢ እየተዘዋወርኩ አጠናለሁ፡፡ ነገር ግን አንዳንድ ዘርፎች ላይ ጥቂት ከቀደመ
ታሪክ ጋር ማገናዘብ ያስፈልገኛል፡፡ ማህበረሰቡ ከየት ተነስቶ ነዉ ወዴት እየሄዴ
“ህይወትም እንደዚሁ ተዋህዳ ነዉ የተሰጠችን፡፡ እንኖራለን ስንል አንዲም በመልካሙ ያለዉ? በዚህ አካሄድ ከቀጠለስ ወደ ፊት የት ይደርስ ይሆን? የሚለዉን አጠናለሁ፡፡
እንደስታል፣ አንዲም በክፉዉ እናዝናለን፡፡” እያለ በርበሬዉን እና ቅቤዉን መነሻ ስለዚህ እንደ እርሶ ጠና ያሉ እና በአማርኛ ሀሳባቸዉን በደንብ መግለጽ የሚችሉ
አድርጎ ብዙ ተፈላሰፈ፡፡ ሰዎች በጣም ያስፈልጉኛል፡፡” ብሎ “ምን ይመስሎታል?” በሚል አኳሀን
ተመለከታቸዉ፡፡
ይህንን የህይወትን ጣፋጭ እና መራራ ዉህድነት ያልተገነዘበ የዘመኑ ትዉልድ
ጣፋጩን ብቻ ሲሻ ይታያል፡፡ ዶክተር ለመሆን ይሻል፡፡ ዶክተር ለመሆን “በደንብ የሰማሁህ አይመስለኝም፡፡ የምርምር ርዕሰ ጉዳይህ ትንሽ ግራ ያጋባል ሥነ-
የሚያስከፍለዉን ዋጋ ግን ይሸሻል፡፡ ደራሲ መባልን ይሻል፡፡ ደራሲ ለመሆን ህዝብ ነዉ? ወይንስ ታሪክ ነዉ የሚታጠናዉ?” በማለት መልሰዉ ሲጠይቁት ግር
የሚያስፈልገዉን ትእግስት እና ጽናት ይዘነጋል፡፡ ታዋቂ ለመሆን ሲያስብ ታዋቂ እያለዉ “ጌታዬ መጀመርያ ላይ በደንብ መተዋወቅ ያለብን ይመስለኛል፡፡ ቸኩዬ ወደ
ከመሆኑ በፊት ማወቅ ያለበት ብዙ ነገር መኖሩን አያስተዉልም፡፡ መሪ ካልሆንኩ ዋናዉ ጉዳይ ዘልዬ ገባሁ መሰለኝ፡፡ እዚህ የማደር ዕቅድ አልነበረኝም፡፡ ድንገት

- 159 - - 160 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

መሽቶ መኪና አጥቼ ነዉ ያደርኩት፡፡ በጧቱ ተነስቼ እንዳልሄድ ደግሞ ብዙ መንገድ


ተጉዤ እንደመምጣቴ ደክሞኝ ተኛሁ እንጂ መጀመርያ ማሻ ደርሼ ከመስርያ ቤት
ሰዎች ጋር ነዉ ወደ ቀበሌዎች ገብቼ ለማጥናት ያቀድኩት፡፡ ነገር ግን አንዳንድ ጊዜ
በእኛ የጥናት መስክ እንደ ድንገት የሚገኙ መረጃዎች ይገጥሙናል፡፡ እነዚህ
ሳይታቀዱ የሚገኙ መረጃዎች ደግሞ ታቅደዉ ከተገኙት የተሻሉ የሚሆኑበት
አጋጣሚ አለ፡፡ ስለዚህ በህዝብ ትራንስፖርት፣ በመጠጥ ቤቶች፣ በቡና ቤቶች እና
በማናቸዉ ሰዉ በሚሰበሰብባቸዉ ቦታዎች ሁሉ የሚሰሙ ነገሮች ይኖራሉ፡፡ የሥነ-
ህዝብ ጥናት ህብረተሰቡ አሁን የሚኖርበትን ሁኔታ እንዳለ ማስተዋል እና በጽሁፍ
ማስፈር ነዉ፡፡ አንዳንዴ ከቀደመዉ አኗኗር የተቀየረ ወይም ተሻሻለ ነገር መኖር
አለመኖሩን እና የህብረተሰቡ አኗኗር የተቀየረበትን ምክንያት ለማወቅ ካልሆነ በቀር
በእኛ ዘርፍ ታሪክ አይጠናም፡፡ ስለዚህ መረጋጋት እና ከእርሶ ጋር በደንብ መተዋወቅ
ይኖርብኛል፡፡ ምክንያቱም ልቤ እንደሚነግረኝ ከሆነ ከእርሶ ብዙ ጠቃሚ መረጃ
የማገኝ ይመስለኛል፡፡” በማለት በትህትና አብራራላቸዉ፡፡

ሽማግሌዉም መልሰዉ “ጥሩ ሀሳብ ነዉ ይዘህ የመጣሄዉ፡፡ ብዙ መጠናት ያለበት


ዘርፍ ነዉ፡፡ ማህበረሰቡ ብዙ መታወቅ ያለበት እሴት አለዉ፡፡ አንዳንድ እሴቶች
እየተበረዙ ናቸዉ፡፡ ተበርዘዉ ከማለቃቸዉ በፊት ተጠንተዉ ቢቀመጡ ለልጆቻችን
ትምህርት ይሆናቸዋል፡፡ እኔም በምችለዉ ሁሉ እረዳሀለሁ፡፡ እንደሚትገምተዉ
እዚሁ አካባቢ የቆየሁ ሳልሆን ከአርባ ዓመታት የጀርመን ቆይታዬ ሰሞኑን ገና
መምጣቴ ነዉ፡፡ በሙያዬም አስተማሪ ሲሆን በጀርመኑ ጊሰን ዩኒቨርሲቲ ለሰላሳ
ዓመታት ገደማ የህግ ትምህርት አስተምርያለሁ፡፡ በኮርፖሬት ህግ እስከ ሦስተኛ
ድግሪ ድረስ ተምርያለሁ፡፡ ዶ/ር ሻዊቶ እያልክ ሊትጠራኝ ትችላለህ፡፡ ሻዊቶ ብቻ
እያልክ ቢትጠራኝም ቅር አይለኝም፡፡” በማለት ራሳቸዉን አስተዋዉቀዉ ለቀጣይ
ንግግር ጋበዙት፡፡

ያልጠበቀዉ ዓይነት ሰዉ ባልጠበቀዉ ቦታ በማግኘቱ እየተገረመ ስለ ጥናቱ እና


ሌሎችም የህይወት ዘርፎች፣ ስለጀርመን ሀገር ትምህርት አሰጣጥ እና የኑሮ ዘይቤ
ሁሉ አንስተዉ እየተጫወቱ እስከ ረፋዱ 5፡00 ቆዩ፡፡

- 161 - - 162 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

በዚህ ዓይነት ለወራት ከተጓዘ በኋላ የገዛ ሰፈሩን የሚያስታዉስ እጅግ ለምለም
ምድር አገኘ፡፡ በቀን አንዴ ብቻ እየበላ ስንቁ ሁሉ አልቆ ጥቂት ቆሎ ብቻ ቀርቶት
ምዕራፍ ሀያ ነበር፡፡ ንጹህ ምንጭ ሲያገኝ ከቆሎዉ ትንሽ እየቆረጠመ እስኪበቃዉ ከምንጩ
እየጠጣ ነበር የመጣዉ፡፡ አሁን ግን እጅግ ሆድ ብሶታል፡፡ በረሀብ እና ዉርጭ
*** ምክንያት ሰዉነቱ ገርጥቷል፡፡ ለምለሙን መስክ ሲያይ አንዲም ሀገሩ ትዝ ቢሎት፤
አንዲም ለሙን መስክ አልፎ ሲሄድ ምን እንደሚገጥመዉ እርግጠኛ ባለመሆን
ሀሊቶ ስንቁን ሁሉ በስልቻ ሸክፎ በጀርባዉ ከተሸከመ በኋላ ከእንግዶቹ የተቀበለዉን እዚያዉ አካባቢ ትንሽ ለመቆየት አሰበ፡፡ አልፎ ሂያጁ የሚያወራዉ ቋንቋም
ክራር በቀኝ እጁ፣ የጠላ ቅል ደግሞ በግራ እጁ አንጠልጥሎ ግደይ እና ሚስቱን እንደተቀየረ በማስተዋሉ ብዙ ርቆ እንደተጓዘ ገምቷል፡፡ ትልቅ ድንጋይ ላይ ቁጭ
ተሰናበታቸዉ፡፡ ወደ ምዕራብ አቅጣጫ መጓዝ እንዳለበት ደመ-ነፍሱ ነግሮታል፡፡ ብሎ እየቆዘመ ከቆየ በኋላ ክራሩን ሲመለከት የሆነ የሚያነቃቃ መንፈስ ሠፈረበት፡፡
ስለዚህ መንታ መንገድ በገጠመዉ ጊዜ ሁሉ የቀኙን እየመረጠ ቀኑን ሙሉ ተጓዘ፡፡ ተስፋ፣ ተስፋ ሸተተዉ፡፡ ተነቃቃ፡፡ በዚህ መነቃቃት ዉስጥ ሆኖ ክራሩን ሳያስተዉል
አንድም መንገድ ላይ የገጠመዉ እንቅፋት ሳይኖር ብዙ ድካምም ሳይሰማዉ ነበር “አይኖ” በተሰኘዉ የሀገሩ ቅኝት መቃኘት ጀመረ፡፡ ቅኝቱ እየሞቀ ሲሄድ በግርፍ
የሚጓዘዉ፡፡ አልፎ አልፎ ብቻ መንገድ ላይ የሚያገኛቸዉ መንገደኞች ስንቅ ማጫወት ጀመረ፡፡ ሞቅታዉ ሲጨምር ማንጎራጎር ቀጠለ፡፡ ድምጹን ከፍ አድርጎ
አሸካከሙን፣ ክራር አያያዙን እና ፍጥነቱን እያዩ እየተገረሙ በትኩረት እንዲህ ክራሩን እያናገረ ያዘም ገባ…
ይመለከቱታል፡፡ እርሱ ግን ትኩረት ዉስጥ ላለመግባት እና ጥያቄ እንዳይቀርብበት
በመስጋት በዓይኑ እንኳን ሳያያቸዉ ዝም ብሎ ይጓዛል፡፡ በዚህ ዓይነት ሙሉ ቀን ***
ከተጓዘ በኋላ መምሽት ግድ ሆነና መሸ፡፡
ተርዎ ታ ሻዎሳ
አንድ ትልቅ ዋርካ ሥር ያለች ንጹህ ምንጭ ሲመለከት ስንቁን መብላት እንዳለበት
ትዝ አለዉ፡፡ እንጀራ በቀይ ወጥ በመጠኑ በልቶ ከምንጯ በእጁ እየጨለፈ ጠጣ፡፡ ተርዎ ታ ሻዎሳ
ከጠላዉም ቅል የተወሰነ ፉት ብሎ ጨረቃዋን አንጋጦ እያዬ ጸሎት አደረሰ፡፡ ብዙም
ፋኮ የሪባኖነ
ድካም አልተሰማዉም፡፡ ገና ብዙ መጓዝ እንዳለበት ያዉቃልና ትዕግስት እና ጽናት
እንዲበዛለት አጥብቆ ፈጣሪዉን ተማጸነ፡፡ ስለ አዳሩ ጉዳይ ሲያስብ ግን ጭንቀት ግዶ የሪ ባኖነ
ተሰማዉ፡፡ በአካባቢዉ ምን ዓይነት አደገኛ አዉሬ ይኑር የሚያዉቀዉ ነገር የለም፡፡
ቢሆንም ግን የተወሰነ መጓዝ እና ሲደክመዉ የሆነ ጥሻም ቢሆን ፈልጎ መተኛት የሪ ሺማይ ታቶነ
እንዳለበት ወሰነ፡፡
አሽ ቡሎ ፋልቶ
ስንቁን ከበላ በኋላ ቀኙን አቅጣጫ ይዞ ብዙ ተጓዘ፡፡ እኩለ ሌሊት ሲሆን ከመንገዱ
ሻወ ቡሎ ሀጅቶ
ዳር የተከመሩ ድንጋዮችን ዓይቶ ወደዚያ አመራ፡፡ ከሁለት ትልልቅ ድንጋዮች መሀል
አጮልቆ ሲያይ የአንድ ሰፋ ያለ አልጋ ስፋት የሚያህል ምቹ ቦታ አስታወለ፡፡ ታ ቦቸ ቡሎ ሽቸዎ
በዙርያዉ ያሉትን መለስተኛ ድንጋዮች በደከመ ጉልበቱ ሰብስቦ በጎን እና በጎን
ከመራቸዉ፡፡ የተወሰነ ከለላ ማግኘቱን አረጋግጦ አንዱን ድንጋይ እንደ ትራስ አድርጎ ታስ ማዎ ቱነዎ
በድንጋዩ ላይ ሳር ብጠ ከጎዘጎዘ በኋላ ጎኑን አሳረፈ፡፡ ከድካሙ ጋር ተደማምሮ
የሪ ሺማይ ታቶ
ብዙም ሳይቆይ የእንቅልፍ መላዕክት ደርሰዉ አቀፉት፡፡ ሲነጋ ተነስቶ፤ በሰላም
በማደሩ ሀገሩን እየመረቀ እና ፈጣሪዉን እያመሰገነ ስንቁን በወግ በወጉ ሸክፎ፣
ክራሩን በእጁ እንደያዘ ቀኙን ጎዳና ተከተለ፡፡
- 163 - - 164 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ብነ ታ ግባናቶ…..እያለ ለረዥም ሰዓት ዓይኑን ጨፍኖ በእዝነ ልቦናዉ ጥርግርግ አድርጎ በላዉ፡፡ የእግሩን ንቃቃት ያስተዋሉት አባወራም እግሮቹን በሞራ
ሰፈሩን፣ እና ስብ አሻሽተዉ ካስታመሙት በኋላ ተመልሶ ተኛ፡፡ ከስንት ወር በኋላ መሆኑ
ነዉ ከዉርጩ ነጻ ሆኖ ሆዱ ጠግቦ በሰላም ሲተኛ፡፡
ቤቱን እናቱን፣ ኤማንዳን እየተመለከተ ሲያንቆረቁር በሰፈሩ የነበሩ የከብት እረኞች
ተሰበሰቡ፡፡ ዓይኑን ጨፍኖ በተመስጦ ሲያዘም ቆይቶ፤ እጅግ ተነቃቅቶ ዓይኑን በጊዜ በመተኛቱ ገና ሰማይ እና ምድር ሳይላቀቁ ከእንቅልፉ ነቃ፡፡ እዚህ ለመሰንበት
ሲገልጥ ብዙ ሰዉ ዙርያዉን ከቦ በተመስጦ ያዩታል፡፡ በመጀመርያ ግር ብሎት ሀሳብ አልነበረዉም፡፡ ጉዞዉን መቀጠል አንዳለበት ቆርጧል፡፡ ሲነጋጋ ክራሩን እና
አያቸዉ፡፡ እነሱም በከፍተኛ ፍርሀት ዉስጥ ሆነዉ ይመለከቱታል፡፡ “ይሄ ማን ነዉ?” ስልቻዉን ይዞ ተነሳ፡፡ አሁንም አንከስ አንከስ ማለቱ አልቀረም፡፡ ነገር ግን ከመሰንበት
የሚል ጥያቄ በሁሉም አዕምሮ ዉስጥ ይመላለሳል፡፡ እረኞቹን ተከትለዉ ይህንን ትንሽ ትንሽም ቢሆን መሄዱን መርጧል፡፡ አሳዳሪዉ በጧት ለመሄድ መዘጋጀቱን
ተዓምር ለማየት የተሰበሰቡ ገበሬዎች፣ ሴቶች እና አረጋዊያን ነበሩ፡፡ የክራሩ ቅኝት ሲያዩ አዝነዉ ፊት ለፊቱ ቀረቡና ትንሽ እንዲያርፍ በማይገባዉ ቋንቋ ተማጸኑት፡፡
እስካሁን ከሚያዉቁት ለየት ይላል፡፡ የሚያንጎራጉርበት ቋንቋም አልገባቸዉም፡፡ እርሱ ግን ሊሰማቸዉ አልቻለም፡፡ ለመሄድ መቁረጡን የተረዱት አሳዳሪም፡፡
የሰዉዬዉ መልክ ግን ኢትዮጵያዊ መሆኑን በግልጽ ያስታዉቃል፡፡ ዝም ብለዉ ባለቤታቸዉን ጠርተዉ ስንቅ የሚሆን የተዘጋጀ ነገር ካለ እንድታስይዘዉ አዘዟት፡፡
ሲፋጠጡ ከቆዩ በኋላ የተሰበሰበዉ ህዝብ እርስ በርሱ ማዉራት ጀመረ፡፡ ከሁሉም እሷም እንደታዘዘችዉ የእንጀራ ቁራሽ እና የገብስ ቆሎ ይዛ ከተፍ አለች፡፡
ጠና ያሉ አያ ተድላ የተባሉት የመንደሩ ባላባት ወደ እርሱ ቀርበዉ ከአንገታቸዉ መንገደኛዉ በፈገግታ እያመሰገነ በስልቻዉ ከተታቸዉ፡፡ ከዚህ በኋላ እነሱ
ዝቅ ብለዉ ሰላምታ ከሰጡት በኋላ “የእግዜር እንግዳ! ሥምህን ማን እንበል? በዜማህ በማይሰሙት ቋንቋ ወደ እነሱ እያመለከተ መርቋቸዉ፡፡ ካቆመበት መንገዱን ቀጠለ፡፡
ነፍሳችን ተማርኳል፡፡ ይሄ ሁሉ ሰዉ ዜማህን ሰምቶ ተሰበሰበ፡፡ የሚታዜመዉ ግን
በእኛ ቋንቋ እና በእኛ ቅኝት ባለመሆኑ አልሰማንህም፡፡ ወዴትስ ነዉ የሚትሄደዉ?” አሁንም የቀኙን መስመር ሳይለቅ ይጓዛል፡፡ መንታ መንገድ በገጠመዉ ጊዜ ሁሉ
በማለት አከታትለዉ ጠየቁት፡፡ እርሱም በአጸፋዉ ከተቀመጠበት ዓለት ላይ ወርዶ ቀኙን እየመረጠ በበረታበት እየፈጠነ በደከመበት እየተንፏቀቀ ይሄዳል፡፡ ከድካሙም፣
በታላቅ አክብሮት ከአንገቱ ዝቅ ብሎ እጅ ከነሳ በኋላ “ሀሊቶ” ብሎ ስሙን ከረሀብ እና ጥማቱም ናፍቆቱ አይሎበት ብርታት ሆነዉ፡፡ ከቀን ወደ ቀን መስኩ
አስተዋዉቆ በዓለሙ ሁሉ መግባቢያ ፈገግታ ለግሷቸዉ ዝም አለ፡፡ አማርኛ ለምለም እና እያማረ የሚሄድ ነበር፡፡ አማርኛ የሚነገርበትን የበገምድርን ክፍለ ሀገር
እንደማይችል ተረዱ፡፡ አሁን እንዴት መግባባት እንደሚቻል የመንደሩ ሰዉ ተወያየ፡፡ አልፎ ጎጃም የገባዉ ከብዙ ወራት በኋላ ነበር፡፡ አጋጣሚዎችን ተጠቅሞ ሊያሳድሩት
ከዉይይቱ በኋላ በቅርብ ርቀት ላይ ትግርኛ እና ኦሮሚኛ የሚችሉ ባላገሮች ከሚፈልጉት ዉጪ ሰዉ ቤት ሄዶ “የእግዜር እንግዳ ነኝ!” የሚልበት ቋንቋ
ተጠርተዉ መጡ፡፡ ከሁለቱም ጋር መግባባት አልቻለም፡፡ አልነበረዉም፡፡ አጋጣሚ ሲገጥመዉ ይሄዳል፡፡ ካልሆነ ግን ጥቂት የተፈጥሮ ከሌላ
ካገኘ እዛችዉ ተጋድሞ ይነሳል፡፡ ካቆመበት ቀኙን መስመር ይዞ ይቀጥላል፡፡ አሁን
የተሰበሰበዉ የመንደሩ ህዝብ በሁኔታዉ ግራ ቢጋባም እንግዳ አሳዳሪዉ አብርሃም ግን አቅሙ ተሟጦ አልቋል፡፡ ሰዉነቱ ገርጥቷል፡፡ ግን ናፍቆት እና ተስፋ
አንድ ቀን መላዕክት እንዳሳደረ ከታላቁ መጽሐፍ የተማሩ ክርስቲያኖች ስለነበሩ ይገፋፉታል፡፡ ትንፋሹ እስኪቆም ለመጓዝ ወስኗል፡፡ ትንፋሹ እስኪቆም!
ሊያሳድሩት ተስማሙ፡፡ የመንደሯ ባላባት አብረዉ መሄድ እንዳለባቸዉ በምልክት
አሳየዉ፡፡ እግሮቹ ዝለዋል፡፡ ከትግራይ ተጫምቶ የተነሳዉ በራባሶ ጫማ ተቆራርጦ ብርዱን ቻለዉ፡፡ ድካሙን ቻለዉ፡፡ አዉሬዉንም አልፈራም፡፡ ትልቁ ፈተና የሆነበት
ካለቀ ሰንብቷል፡፡ የጫማዉን ቁርጥራጭ ስልቻ ዉስጥ ጨምሮታል፡፡ አሁን በእጁ ግን ረሀብ ነበር፡፡ ስለ ምግብ አሰበ፡፡ “ሰዉ ያለ እህል እንዳይኖር ተደርጎ ለምን
የያዘዉ ጓዝ ስልቻዉ፣ በስልቻዉ ዉስጥ የከተታት በራባሶ ጫማ እና ክራሯ ብቻ ተፈጠረ?” የሚል ፍልስፍናዊ ጥያቄ አዕምሮዉን ወጥሮ ከያዘ ቆይቷል፡፡
ነበሩ፡፡ ሸንከፍ ሸንከፍ እያለ ባላባቱን ተከተለዉ፡፡ ቤቱ እንደደረሰ እንዲያርፍበት በመጀመርያዉ ቀን ከትግራዋዩ አርሶ አደር የተቋጠረለት ስንቅ በብዙ ጥንቃቄ
በተሰጠዉ መደብ ላይ ተዘረረ፡፡ በዚያዉ በሰመመን ዉስጥ ለደቂቃዎች ቆየ፡፡ እየቆነጠረ ለወራት ቆይቶ ካለቀ በኋላ ነበር ጎንደር የደረሰዉ፡፡ ጎንደር ዉስጥ በክራሩ
የሚበላዉ በፍጥነት ተዘጋጅቶለት ከሰመመኑ ሲቀሰቀስ እንደምንም ተሟሙቶ ተነስቶ ዜማ የተመሰጡ ባላገሮች እስኪያገኙት ድረስ ያለ እህል ለሳምንታት ሰንብቷል፡፡
መደቡ ላይ ተቀመጠ፡፡ የቀረበለትን እንጀራ በወጥ ጥርግ አድርጎ በላዉ፡፡ ምን ያህል በዚህ ጊዜ ነፍሱ እንዳትወጣ ያህል ብቻ ከየጫካዉ ያገኛቸዉን እንደ የዶቅማ እና
እንደተራበ የተረዱት የቤቱ እመቤት የበላዉን ያህል ጨምራ አቀረበችለት፡፡ አሁንም አጋም ፍሬ እየበላ ነበር የሰነበተዉ፡፡

- 165 - - 166 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

አንድ ቀን አመሻሽ ላይ ግን በመንገዱ ላይ ያለወቅቱ የተዘራ ያሸተ ባቄላ ገጠመዉ፡፡ ነዉ፡፡ ሀሳብ የማይታይ፣ የማይዳሰስ፣ የማይጨበጥ ነገር ግን በትክክል ያለ ነገር
ቀኑ መሽቶ ስለነበር ባለቤቶቹም ሆነ ሌሎች ሰዎች ያዩኛል የሚል ስጋት ነዉ፡፡ እጅ እና እግር ያለ ሀሳብ የሚሰሩት ነገር የላቸዉም፡፡ ሽል በእናት ሆድ ዉስጥ
አልነበረዉም፡፡ ግን ሰዉ ቢርቅ የማይርቅ፣ ቢመሽ ቢጨልም ፈቅ ከማይል ሂሊናዉ እንደሚጸነስ ሀሳብም በሰዉ አዕምሮ ዉስጥ ይጸነሳል፡፡ ሽል አባት እንዳለዉ ሁሉ
ጋር ትግል ገጠመ፡፡ አንድ ሀሳቡ “ብላዉ! ከሚትሞት ሰንብት፡፡” ሲል ሞገተዉ፡፡ ሃሳብም አባት አለዉ፡፡ ሽል እያደገ እንደሚሄድ ሀሳብም እያደገ፣ እየደረጀ መሄዱ
ሌላኛዉ ሀሳቡ ደግሞ “ቢትሞት እንኳን ከነ ክብርህ ሙት እንጂ አትስረቅ፡፡” ሲል አይቀርም፡፡ ሽል ሁሉ የመወለድ እድል ቢኖረዉም ልጨነግፍ ደግሞ እንደሚችል፤
ሞገተዉ፡፡ በጣም ርቦታል፡፡ ሁለቱም ሀሳቦች በእኩል ጉልበት ይታገሉታል፡፡ የሚወለደዉም እስኪወለድ ብዙ ፈተና ያልፋል፡፡ ነፍሴ ጡር እናት በመጀመርያዎቹ
“በልብላ? አልብላ?” መሀል ሲዋልል ቆየ፡፡ ከረሀቡ ይልቅ ትግሉ አደከመዉ፡፡ ሂሊና የእርግዝና ወራት ትነጫነጫለች፣ ወደ ላይ ወደ ላይ ይላታል፡፡ ስትተፋ ትዉላለች፡፡
ቢሸሹት የማይፋቱት፤ ብርቁት የማይርቅ ተሸክመዉት የሚዞሩት አለቃ ነዉና ከማቅለሽለሽ አልፎ በተደጋጋሚ ያስመልሳታል፡፡ የበላችዉ አይረጋላትም፡፡
አዕምሮዉ የጦርነት አዉድማ ሲሆን ተሰማዉ፡፡ ትጨነቃላች፡፡ ሽሉ ከደምነት አልፎ አጥንት እና ሥጋ መገጣጠም ሲጀምር ግን
ከእናትዬዉ ሰዉነት ጋር እየተስማማ ይሄዳል፡፡ ምቾት ይሰማታል፡፡ በመጨረሻም
ሂሊና ሁለት መንፈሳዊ ሀይሎች ዥዋዥዌ የሚጫወቱበት ሜዳም ነዉ፡፡ አንዱ ተዉ ሽሉ እያደገ ሄዶ ጊዜዉ ሲደርስ ሰዉ ሆኖ ይወለዳል፡፡ ድል አድራጊዋ እናትም
ሲል ሌላዉ አድርግ ይላል፡፡ አንዱ ሂድ ሲል ሌላዉ ቅር ይላል፡፡ አንዱ ብላ፣ በሰዎች ሁሉ ፊት ትከብራለች፡፡ ትወደሳለች፡፡ የእናትነት ክብር ትጎናጸፋለች፡፡
ካልበላህ ትሞታለህ ሲል፤ ሌላኛዉ ሰርቀህ ከሚትበላ በንጽህና ቢትሞት ይሻልሀል እናትነት በምድር ላይ ትልቁ ክብር ነዉና!
ይላል፡፡ አንዱ ግደል ሲል ሌላኛዉ አድን ይላል፡፡ አንዱ ዘሙት ሲል ሌላኛዉ ተቀደስ
ይላል፡፡ ይሄ ነዉ እንግዲህ ይዥዋዥዌ ማለት፡፡ በሰዉ አዕምሮ የተጸነሰ ሀሳብም እንዲሁ ሥጋ ለብሶ፤ የማይዳሰሰዉ እንዲዳሰስ፣
የማይጨበጠዉ እንዲጨበጥ ብዙ የትግል መስመር ዉስጥ ያልፋል፡፡ በማድረግ እና
በሁለቱ ሀይላት መሀል ዉሳኔ ሰጪዉ ግለሰቡ ነዉ፡፡ ሁለቱ ሀሳቦች በጨለማ እና ባለማድረግ፤ በመሆን እና ባለመሆን መካከል ሁሌም ትግል አለ፡፡ ሰዉ በክፉ እና
በብርሀን ይመሰላሉ፡፡ ታላቁ መጽሀፍ “ነገር ግን እያንዳንዱ በራሱ ምኞት ሲሳብና በመልካም ሀሳብ መካከል እንዲወስን የተተወ መከረኛ ፍጡር ነዉ፡፡ በመጨረሻ ግን
ሲታለል ይፈተናል” ይለናል፡፡ ፈተናዉን ማለፍ እና አለማለፍ ነዉ እንግዲህ ለእያንድንዱ ዉሳኔዉ ሀላፊነት ይወስዳል፡፡
ህይወታችንን ገነት አለያም ሲኦል የሚያደርሰዉ፡፡ ፈተናዉን ማሸነፍ ግን በሰዉ
አቅም የሚቻል አይደለም፡፡ ወደ ብርሀናማዉ ሀሳብ ስንሳብ የብርሀን አምላክ ያግዘንና ሀሊቶም ምንም ባይማር፣ ባይመራመር በመልካም አስተዳደግ ያደገ እና ኩሩ ባህል
እናሸንፋለን፡፡ ወደ ጨለማዉ ሀሳብ ስንሳብ ደግሞ የጨለማዉ ገዥ ተጽዕኖ የቀረጸዉ ሂሊና ያለዉ ሰዉ ነዉና “ልብላ? አልብላ?” የሚለዉ ክርክር አዕምሮዉን
ያደርግብንና እንወድቃለን፡፡ ከብርሀን ጋር የሚተባበር ድል አድራጊ ሲሆን የጦርነት አዉድማ አደረገዉ፡፡ “ርቦኛል የራሴ ያልሆነን እሼት ቀጥፌ መብላት
ከጨለማዉ ጋር የሚተባበር ግን ድል ተነሺ ይሆናል፡፡ በዚህ ዓለም የመጨረሻዉ አለብኝ” ብሎ ቢወስን እርግጥ ነዉ ማህበረሰቡ እንደ አጠቃላይ ላይጎዳ ይችል
ሚዛናችን ይሄዉ ነዉ፡፡ ወይ ድል ማድረግ ወይ መሸነፍ፡፡ “ድል የሚነሳ ይህን ይሆናል፡፡ ይልቁንስ የሰዉ እሼት ቀጥፎ በልቶ ከረሀቡ ቢያገግም ለማህበረሰቡ
ይወርሳል፡፡ አምላክም እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል፡፡” የታላቁ መጽሀፍ ጠቃሚ ይሆናል፡፡ ምክንያቱም በረሀብ ምክንያት ቢሞት ምንም እንኳን ለሀገሩ
የመጨረሻዉ ሀሳብ ነዉ፡፡ እንግዳ ቢሆን የሰዉ ዘር ነዉና መቅበር ይኖርባቸዋል፡፡ “እንዴት ሞቴ? ለምን ሞቴ?
ማን ገደለዉ?” የሚሉት የመርማሪ ጥያቄዎችን ለመመለስ ሥራቸዉን ትተዉ
መሸነፍ እና ማሸነፍ፤ ፈተናዉን ማለፍ እና መዉደቅ እንዲሁ እንደምናስበዉ ቀላል መሰባሰብ እና መልፋት ይኖርባቸዋል፡፡ የአንዱን ገበሬ እሼት በልቶ ረሀቡን አስታግሶ
ነገር አይደለም፡፡ የሀሳብ ትግል የህይወት የመጨረሻዉን ግብ የሚወስን እንጂ ቀላል ከሰፈራቸዉ ፈቀቅ ቢል ግን ይሄ ሁሉ አይፈጠርም፡፡ ይህ “የዩትልታሪያን”
የዕለት ተዕለት ገጠመኝ ብቻ አይደለም፡፡ አመለካከት ነዉ፡፡ የአጠቃላይ ማህበረሰቡን ጥቅም ማስቀደም፡፡
በዓለም ላይ ትልቁ ሀይል ሀሳብ እንጂ ጉልበት አይደለም፡፡ ጉልበት የሚታዘዘዉ ጉዳዩ መንፈሳዊ ሲደረግ ግን የሰዉ ንብረት የሆነዉን እሼት ቀጥፎ ረሀብ ማስታገስ
በሀሳብ ነዉ፡፡ ትልቁ ዝሆን በትንሹ ሰዉ ይታዘዛልና፡፡ ደፋሩ አንበሳ ለሰዉ ልጅ ከማህበረሰብ ጥቅም እና ጉዳት ጋር ብቻ የሚገናኝ አይሆንም፡፡ ጉዳዩ መንፈሳዊ
ይገዛል፡፡ ምክንያቱም ከፍጥረታቱ ሁሉ ትልቁ የሀሳብ ባለበት የሰዉ ልጅ ብቻ ስለሆነ ሲሆን ሁል ጊዜም ከኢአማንነት ጋር ይገናኛል፡፡ ሰርቆ መብላት “የእለት እንጀራችንን
- 167 - - 168 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ስጠን ዛሬ…” የሚለዉን ጸሎት በእምነት ያለመጸለይ ዉጤት ተደርጎ ይወሰዳል፡፡


ያለማመን ማለት ክህደት ነዉ፡፡ ከሀዲዎች ደግሞ ከእምነት ሩቅ ናቸዉ፡፡ ሳያምኑ
ድል ማድረግ አይችሉም ይሆናል መጨረሻዉ፡፡

ከሀሳቡ ጋር ሲነታረክ ቆይቶ ወደ እሼቱ እጁን ሳይዘረጋ በስስት እያየዉ አለፈ፡፡ ድል


አደረገ!

ጥቂት እንደተጓዘ አንድ ትልቅ የዶቅማ ዛፍ አገኘ፡፡ ዶቅማዉ እንደወይን ያዠረገገ


ፍሬ ነበረዉ፡፡ በጨረቃዉ ብርሀን ወደ ላይ አንጋጦ በደንብ ካየ በኋላ በዚያዉ
ምስጋና አድረሶ ዛፉ ላይ ወጣ፡፡ የዶቅማዉ ፍሬ እንደ ወይን ጣፍጦት በላዉ፡፡
ሲርቡት ያገኙት ምግብ መጣፈጡ ግድ ነዉና እስኪጠግብ በላ፡፡ የድል ፍሬ ሁል
ጊዜም ያማሬ ነዉና እጅግ ተደሰተ፡፡ ዛፉ ትልቅ እና ብዙ ቅርንጫፎች ያሉት ሲሆን
የቅርጫፎቹ ባላዎች ምቹ ማደርያ ሆኖ አገኘዉ፡፡ እዚያዉ ለመተኛት ወሰነ፡፡

ረሀብ ሆዱን ሳይቦረቡረዉ እና የሚተናኮል አዉሬ ይመጣል ብሎ ሳይሰጋ ጭልጥ


ያለ እንቅልፍ ወሰደዉ፡፡ ትንሽ እንደቆየ የሆነ አካል ተሸክሞት በሰማይ ላይ ሲያበረዉ
ተሰማዉ፡፡ በረራዉ ብዙ ሰዓት ፈጅቶ ድንገት ቆመ፡፡ አየር ላይ እንዳለ አንድ ሰዉ
ሊያናግረዉ ወደርሱ ሲመጣ አየ፡፡ ደመናዉ ላይ ቁጭ ቢለዉ ይወያያሉ፡፡

“በሰላም ሀገርህ ትገባለህ፡፡ ራበኝ ቢለህ የሰዉ እሼት ባለመቅጠፍህ ምስጉን ነህ፡፡
አይዞህ! በርታ፡፡ ጉልበቶችህ አይላሉ፡፡ ሞራልህን እንደገና አንሳ ሳታወላዉል
መንገድህን ቀጥል፡፡ በሰላማዊ እርጅና በሀገርህ ትኖራለህ፡፡ መቃብርህም ከአባቶችህ
መቃብር አጠገብ ይሆናል፡፡ የበኩር ልጅህ በክብር ይቀብርሀል፡፡ አትፍራ! አትዘን!”
ብሎ እንደ አባት አበረታታዉ፡፡ ያበረታታዉ ሰዉ እያንዳንዱን ቃል በሙሉ በድፍረት
እና እርግጠኝነት ረገጥ እያደረገ ነበር ያረጋገጠለት፡፡

ሀሊቶም በሰዉዬዉ ቃላት ሀሴት እያደረገ በደስታዉ ብዛት ሰክሮ ብንን ብሎ ሲነሳ
በዛፎቹ ቅርንጫፍ ላይ ራሱን አገኘዉ፡፡ ሌሊቱ ገና ሊነጋጋ አቅላልቶ ነበር፡፡ ወፎች
ያዘማሉ፡፡ ንጋቱን በደስታ ይቀበላሉ፡፡ የተለያዩ መልክ ያላቸዉ ዱር አራዊት ከዛፉ
ሥር ይርመሰመሳሉ፡፡ ንጋቱ በአካባቢዉ ላሉት ሁሉም ፍጥረታት ወደር የሌለዉ
ደስታ የፈጠረላቸዉ ይመስላል፡፡ እርሱም ከእነሱ በባሰ መልኩ ተደስቷል፡፡ ከዛፉ ሥር
ያደሩት አራዊት በተን በተን ሲሉለት ቀስ እያለ ከዛፉ ላይ ወረደ፡፡ የዶቅማዉ ፍሬ
አሁንም ተንዠርግጎ ይታያል፡፡ የቻለዉን ያክል ዘግኖ ስልቻዉ ዉስጥ ጨመረ፡፡
እየተፍነከነከ ቀኙን መስመር ይዞ መንገዱን ቀጠለ፡፡ ወደ ደቡብ-ምዕራብ- አቅጣጫ!

- 169 - - 170 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ዲሮ በበኩሉ ፍቅሯን እንደገና ለማግኘት በመታደሉ እጅግ ተደሰተ፡፡ በመካከላቸዉ


በትክክል የተከሰተዉ የትምህርት ደረጃ ልዩነት እና ወደፊትም በቅርቡ የመለያየት
ምዕራፍ ሀያ አንድ ሁኔታ እንኳን ማስታወስ አልፈለገም፡፡ ሁለቱም ከፍተኛ የሆነ የአፍለኛ ፍቅር ሰለባ
ሆኑ፡፡
***
ዕድሜዋ አስራ ስምንት እንደመሙላቱ ዉበቷ እያበበ ሂዶ ፍክት ያለ አበባ
የታሲ እና ዲሮ ፍቅር ንፋስ ካስገባ ወራቶች አልፈዉ ነበር፡፡ የ12ኛ ከፍል ዩኒቨርሲቲ መስላለች፡፡ ፈረንጆች sweet sixteen ይላሉ፡፡ ጣፋጯ አስራ ስድስት ለማለት፡፡
መግቢያ ፈተና በጥሩ ዉጤት ካለፈች ወዲህ ጭራሽ አለመግባባቱ ተባባሰ፡፡ የፈረንጅ ልጃ ገረዶች ለጾታዊ ግንኙነት ዝግጁ የሚሆኑበት እና ከፍተኛ ፍላጎት
የመምህር ዘርይሁን ተደጋጋሚ ስልክ ጥሪዎች የራሳቸዉ ተጽዕኖ ቢኖራቸዉም የሚኖራቸዉ በ16 ዓመታቸዉ በመሆኑ ነዉ እንግዲህ ጣፋጯ አስራ ስድስት
የጥሉ ብቸኛ ምክንያት ግን አልነበሩም፡፡ በዲሮ በኩል ከፍተኛ የሆነ ያለመረጋጋት ማለታቸዉ፡፡ ወደ እኛ ሲመጣ ደግሞ ወሳኟ የልጃ ገረዶቻች ዕድሜ 18 ናት፡፡ ጣፋጯ
እና የራስ መተማመን ማጣት በሰፊዉ እየተስተዋለ ሄደ፡፡ ከልጅነቷ ጀምሮ ያጫት 18 የኢኮኖሚ እና ማህበራዊ እድገታችን የወሰነዉ ይመስላል፡፡ ይህችን ዕድሜ
እና ቀለበት ያሰረላት በመሆኑ እምቢ የምትል ከሆነም አስገድዶ እንዲጠልፋት በታላቅ ጥንቃቄ ማለፍን ይጠይቃል፡፡ ቤተሰብ ከፍተኛ ትኩረት ለሴት ልጆቹ
ጓደኞቹ በተደጋጋሚ ይመክሩት ነበር፡፡ “አንዲያስ ካልሆነ እኛ ጓደኞችህም በሙሉ መስጠት ያለበት የዕድሜ ክልል ነዉ፡፡ አለበለዚያ ግን መዘዙ ብዙ እና ዘላቂ
ተደፍረናል!” እያሉ የልብልብ ይሰጡት ጀመር፡፡ ጉዳዩ በጓደኞቹ እና በእርሱ መሀል ይሆናል፡፡
ዉስጥ ዉስጡን እየተብላላ ቆይቶ ጭምጭምታዉ በሰፈሩ ሁሉ ሲዳረስ የሰሙት
የአካባቢዉ ሽማግሌዎችም ቤተሰቦቻቸዉን እያወያዩ ጉዳዩ በጥንቃቄ እንዲታይ ጥረት ታሲም በ18ኛዉ ዕድሜዋ ላይ በመሆኗ ተመሳሳይ ሂዴቶችን ማለፍ ግድ ሆኖባታል፡፡
አደረጉ፡፡ ከንፈሮቿ ጉረሱኝ ጉረሱኝ ይላሉ፡፡ ዳለዋ እዩኝ እዩኝ ይላል፡፡ ጎረሚሶች በተሰበሰቡበት
ያለፈች እንደሆነ ያለምንም ጥርጥር ሁሉም የእሷን ማለፍ ተከትሎ የሚያወሩትን
የሁለቱ እጮኛሞች አባቶች በጎሳ መሪዉ ፊት ተጠርተዉ ልጆቻቸዉን መክረዉ ወሬ ላፍታ አቁመዉ ከዓይናቸዉ እስኪትሰወር በዓይናቸዉ ይሸኟታል፡፡ የጀመሩትን
እንዲያስማሙ እና ሰላም እንዲያሰፍኑ ተመከሩ፡፡ በመሆኑም ሁለቱም ወደየቤታቸዉ ወሬ ረስተዉ ወደ ሌላ ወሬ ይገባሉ ወይም ስለ እሷ ያወራሉ እንጂ ሲያወሩት
ሂደዉ ልጆቻቸዉን መክረዉ አስታረቋቸዉ፡፡ የዲሮም ጓደኞች እርቀ ሰላም መዉረዱን የነበረዉ ወሬ አስታዉሰዉ ይቀጥላሉ ማለት ዘበት ነዉ፡፡ ታስረሳቸዋለች!
ሲሰሙ ደስተኞች ሆኑ፡፡
እሷ ግን እጅግ ወሳኝ ዕድሜ ላይ መሆኗን አልተረዳችም ነበር፡፡ የሰዉነቷ ሙቀት
በታሲ በኩል በተለይ ከአሰልችዉ የፈተና ዝግጅት ማረፏ እና በሰዉነቷ ላይ መጨመር የሚፈጥርባትን ፈተና ለመቋቋም የሚያበቃ የሂሊና ዝግጅት ማድረግ
የሚሰማት የኮረዳነት ስሜት አሁን በቅርብ ለማግኘት ለቻለችዉ ለልጅነት ፍቅሯ አልቻለችም፡፡ ከዲሮ ጋር አጉል መቀራረብ ጀምረዋል፡፡ ዲሮ በበኩሉ በማያቋርጥ
የተለየ ስሜት እንድሰማት አደረጋት፡፡ ፍቅራቸዉ እንደገና እየታደሰ ሄደ፡፡ ቀን በቀን የጓደኞቹ ምክር ጫና ዉስጥ በመግባቱ ከዚህ በፊት የሚታወቅበትን ቁጥብነት ከተወ
በናፍቆት ስትጠብቀዉ የነበረችዉን የመምህር ዘርይሁንን ስልክ እንኳን ማንሳት ሰነባብቷል፡፡ ያለ ይሉኝታ ከሰፈሩ ዉጪ ወደ ጫካዉ ይዟት ይወጣል፡፡ ባማረዉ
ተጠየፈች፡፡ ካንዱ ሲቀርቡ ከሌላዉ መራቅ፣ አንዱን ሲወዱ ሌላዉን መጥላት፣ መስክ ላይ ተቃቅፈዉ ይከንፋሉ፡፡ ከሰዉ እይታ ዉጪ መሆናቸዉን ሲያረጋግጡ
አንዱን ሲናፍቁ ሌላዉን መሰልቸት የጾታዊ ፍቅር መርህ ናቸዉና ለመምህር ተቃቅፈዉ መስኩ ላይ ይወድቃሉ፡፡ ትንፋሻቸዉ እስኪያጥር ይሳሳማሉ፡፡ ይተሻሻሉ፡፡
ዘርይሁን ስሰማት የነበረዉ ስሜት ሁሉ እየከሰመ ሲሄድ ተሰማት፡፡ በአንጻሩ ዲሮ በወጣትነት እሳት ይለበለባሉ፡፡ በሙቀታቸዉ ሳር ቅጠሉ ሁሉ ይለበለባል፡፡ አበቦች
ለእርሷ የተፈጠረ ብቸኛ ወንድ ሆኖ በልቧ ነገሰ፡፡ ዉበቱ ሰባት እጥፍ ጨምሮ ይደርቃሉ፡፡ እሳቱ ትንሽ ሲበርድላቸዉ ወደ ሰፈሩ ይመለሳሉ፡፡ ወደየቤታቸዉ
ታያት፡፡ ፈርጠም ያሉ እና በእርሻ ሥራ የሻከሩ መዳፎቹን የወንድነት መገለጫ ገብተዉ አንዱ ስላንዱ እያለመ ያድራል፡፡ ሲነጋ ደግሞ ተጠራርተዉ አብረዉ
አድርጋ ቆጠረች፡፡ እየተላፉ ይዉሉና አመሻሽ ላይ እንደተለመደዉ ወደ መስኩ ተያይዘዉ በፍቅር
ይነጉዳሉ፡፡ ይሞቃሉ፣ ይበርዳሉ፣ ይመለሳሉ፡፡ በዚህ መልኩ የሚያስቀና የፍቅር ጊዜ
እያሳለፉ የክረምቱ የመጀመርያዉ ወር አለፈ፡፡
- 171 - - 172 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ከዚህ በኋላ ሁለቱም በሚያደርጉት መተሻሸት እና መሳሳም ብቻ የሚሞቁ እና


የሚበርዱ አልሆኑም፡፡ ሌላ አዲስ ልምምድ መጀመር እንዳለባቸዉ በየፊናቸዉ
እየተሰማቸዉ ቢሆንም በሁለቱም በኩል ገና መተፋፈሩ አልቀረም ነበር፡፡ ገና ዓይነ
ጥላቸዉ አልተገፈፈም ነበርና በተለመደዉ ልምምድ ክረምቱ አለፈ፡፡ በዚህም
ሁለቱም እጅግ ደስተኞች ነበሩ፡፡

ከዕለታት በአንዱ ቀን የመስከረምን መቃረብ እና የእሷን ወደ ዩኒቨርሲቲ የመሄድ


ጉዳይ አንስተዉ ተወያዩ፡፡

“አሁን ከዚህ ሁሉ የፍቅር ጊዜ በኋላ ልንለያይ ነዉ? የእኔ ዉድ!” ሲል ጠየቃት፡፡


በዓይኖቹ ላይ ቅረታ እየተነበበ፡፡ እሷም ብዙ ካሰላሰለች በኋላ እንዲህ ስትል መለሰች
“መለያየት አንችልም፡፡ አብሬን እንሄዳለን እንጂ! አንተ ትነግዳለህ፤ እኔ እማራለሁ፡፡
በዚህ መልኩ ነዉ ቤተሰቦቻችንን ማሳመን ያለብን፡፡ ካልሆነ ግን እኔም የምሄድ
አይመሰለኝም፡፡” ይህን ቃል ከአንደበቷ በሰማ ጊዜ እጅግ ተደስቶ ተጠመጠመባት፡፡
ተቃቅፈዉ ትንፋሽ እስኪያጥራቸዉ ለረዥም ደቂቃዎች ከተሳሳሙ በኋላ
ወደየቤታቸዉ ገብተዉ ሁለቱም በየፊናቸዉ እቅዳቸዉን ለቤተሰቦቻቸዉ አስተዋወቁ፡፡

- 173 - - 174 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ይሁን ከፓስቴሩ ወይንም ከሁለቱም ባይታወቅም ከተማዋ ከአቅሟ በላይ ሀጥያት


የበዛባት ናት፡፡
ምዕራፍ ሀያ ሁለት
ከቡና ሥነ-ሥርዓቱ በኋላ በቁጥር በዛ የሚሉት ወንጌላዊያን ወደየቤተክርስትኖቻቸዉ
*** ሲሄዱ መምህር ዘርይሁንም ሙሉ ወንጌል አማኞችን ተከትሎ ሄዴ፡፡ አምልኮዉ
የሚከናወነዉ በራሳቸዉ ቋንቋ በመሆኑ ሲጀመር ጀምሮ ምንም ሳይሰማቸዉ
ዶ/ር ሻዊቶ እና መምህር ዘርይሁን ስለሸካቾ ህዝብ ወግ እና ባህል ብዙ ሲወያዩ ነበር ተቀመጠ፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ ሲነበብ ብቻ ይሰማል፡፡ ምዕመኑ “አሜን” ሲል እርሱም
የዋሉት፡፡ በወሬአቸዉ መሀል አሁን አሁን ላይ ከዚህ ጠንካራ ወግ እና ባህል ተከትሏቸዉ “አሜን!” ይላል፡፡ እንደ “ኖር” ሁሉ “አሜንም” የድፍን ኢትዮጵያዊያን
በተቃራኒዉ እየሆኑ ሲላሉ ጠብጫሪ ድርጊቶችም ሲያነሱ ሲጥሉ ነበር፡፡ ለጥናቱ ቃል ናት፡፡ ከ “ኖር” በበለጠ ሁኔታ “አሜን” ዓለም አቀፋዊ ቃልም ጭምር ናት፡፡
የሚሆን በቂ መረጃ ለመሰብሰብ የተሻለችዉ ቀበሌ ይህች የይና ቀበሌ መሆኗን አማርኛዉ፣ አፋን ኦሮሞዉ፣ ጉራጊኛዉ፣ ትግርኛዉ፣ ሸኪ ኖኖዉ… እና ሌሎችም
በማመን የተወሰነ ቀን እዚያዉ ለመቆየት ወስኗል፡፡ የሀገራችን ቋንቋዎች በተመሳሳይ “አሜን” ይላሉ፡፡ “ይሁን!፣ ተስማምቻለሁ፣ ፍቃዴ
ነዉ፡፡” ለማለት፡፡ ከሀገራችን አልፎ እንግሊዝኛዉ፣ ፈረንሳይኛዉ፣ አረብኛዉ፣
በዕለቱ በተደጋጋሚ የታሲ ስልክ ላይ ቢሞክርም ስልኳ ሊነሳ አልቻለም ነበር፡፡ ኢብራይስጡ፣ ግሪኩ እና ሌሎችም “አሜን” ሲሉ ያዉ “ይሁን” ማለታቸዉ ነዉ፡፡
በሁኔታዉ ግራ ተጋብቷል፡፡ ማንን ምን ብሎ መጠየቅ እንዳለበት በአንድ ልቡ እያሰበ በቋንቋዎች መሀል እንደዚህ ዓይነት የቃላት መመሳሰል በመጀመርያ ዓለም አንድ
በሌላ ልቡ ደግሞ ስለማታዉ ህልሙ ያስባል፡፡ ከዚህ ሲያልፍ ደግሞ የከተማይቱ ቋንቋ ነበራት የሚለዉን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ይመስለኛል፡፡
የጸጥታ ሁኔታ ሥራዉን እንዳያደናቅፍ ይሰጋል፡፡ በዚህም ሆነ በዚያ ሁሉንም ዋጋ
ለመክፈል ወስኖ አመሻሹ ላይ ከዶ/ሩ ተለይቶ ወደ አልበርጎዉ ተመለሰ፡፡ እርግጥ ነዉ! የዓለም ህዝብ በሙሉ አንድ ቋንቋ ነበረን፣ የአንድ አባት፣ የአንድ
እናት ልጆች ነበርን፡፡ አንድ ዘር ነን፡፡ ዘራችንም ሰዉ ብቻ ነዉ፡፡ እግዚአብሄር ሰዉን
ቀጣዩ ቀን እሁድ ነዉ፡፡ እሁድ ደግሞ ለገጠር ከተማዋ የተለየች ቀን ናት፡፡ የዚህ ዓለም ማእከል አድርጎ ፈጠረዉ፡፡ ነፍስ ካላቸዉ ፍጥረታት ሁሉ በተለየ
የምትሞሸርበት፣ የምትደምቅበት ዕለት! የመንፈሱ ማደርያ አደረገዉ፡፡ በፍጥረቱ ሁሉ ላይ ገዢ እንዲሆን ሾመዉ፡፡ እንስሳት
እና እጽዋት አካል ብቻ ሲሆኑ ሁለቱም ህይወት አላቸዉ፡፡ ይወለዳሉ፣ ያድጋሉ፣
እንደ ወትሮዉ አርፍዶ ከእንቅልፉ ተነሳ፡፡ ከረፋዱ 3፡00 ገደማ ከባለፈዉ ቀን ጋር
ይሞታሉ፡፡ ሰዉ ግን አንድ ተጨማሪ ልዩ ነገር አለዉ፡፡ መንፈስ! መንፈስ
ተመሳሳይ የቡና ሥነ-ሥርዓት ተከናወነ፡፡ የቡና ሥነ-ሥርዓቱ ተካፋዮች ብዙ ዓይነት
አይወለድም፣ አያድግም፣ አይሞትም፡፡ ዘልዓለማዊ ነዉ፡፡ ስለዚህ የሰዉ አካል የሆነ
ነበሩ፡፡ ጎረቤት፣ የከተማዋ አስተናባሪዎች፣ የአልበርጎዉ አዳሪዎች፣ የገጠር ሰዎች
ቦታ ላይ ያከትማል፡፡ ምንም ሀያል ቢሆን፣ ጡንቻዉን በተለየ ስፖርት ያሰለጠነ
ሁሉም ተሰብስበዋል፡፡ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ማልደዉ ተነስተዉ ከከተማዋ
ቢሆን ጊዜ ይፈታዋል፡፡ ቦናፓርቴ ወድቋል፣ ሂትለር አሁን የለም፣ ሸዋንዚንገር
ወረድ ብሎ ባለዉ ጥንታዊ ቤተ-ክርስቲያን አስቀድሰዉ ተመልሰዋል፡፡ ወንጌላዊያን
ደክሟል፡፡ የሰዉ ልጅ አካል በጊዜ የተገደበ ነዉና! መንፈሱ ግን ከጊዜ በላይ ናት፡፡
ክርስቲያኖች ደግሞ ወደየ ቤተክርስትያናቸዉ ለመሄድ ይሽቀረቀራሉ፡፡
አምልኮ የመንፈስ ተግባር ነዉ፡፡ እንስሳት አያመልኩም፡፡ እጽዋት አይሰግዱም፡፡ በጊዜ
ከተማዋ ሦስት ዋና ዋና መግቢያ በሮች ያላት ሲሆን በሦስቱም በሮች በኩል
ተፈጥረዉ፤ በጊዜ ይጠፋሉ፡፡ ሰዉ ግን ዘልዓለማዊ እንዲሆን በአምላክ ተበጃጀ፡፡
ቤተክርስቲያን አላት፡፡ የቤተክርስቲያኖቹ አቀማመጥ በሁሉም አቅጣጫ ወደ ከተማዋ
በዉስጡም የማምለክ ዝንባሌ ተጨመረለት፡፡ ሲያመልክ በመንፈሱ ይነቃቃል፡፡ ሰማየ-
ለመስረግ የሚሞክር አጉል መንፈስ እንዳይኖር ሆን ተብሎ የታቀደ ይመስላል፡፡ በጌሻ
ሰማያት ይደርሳል፡፡ ከፈጣሪዉ ጋር ይነጋገራል፡፡ የታደለ ፍጥረት ነዉ!
በር የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክረስቲያን አለ፡፡ በጌጫ በር በኩል ደግሞ የሙሉ
ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን ይገኛል፡፡ በማሻ በር በኩል እንዲሁ የመካነ-ኢየሱስ በአንድ ጎኑ ፈጣሪዉን እንዲያመልክ ሲፈጠር በሌላ ጎኑ ደግሞ በፍጥረታት ላይ ገዢ
ቤተክርስቲያን ይታያል፡፡ ምንም እንኳ በሮቿን በአብያተክርስቲያናት ብታስጠብቅም እንዲሆን ስለተሾመ፤ አንዳንድ ጊዜ በማምለክ እና በመመለክ መካከል ሲወዛገብም
የከተማዋ መንፈስ ከክፉ የተጠበቀ ነዉ ለማለት ግን አያስደፍርም፡፡ ችግሩ ከቄሱ ይታያል፡፡ በታሪክ የተነሱ አንዳንድ የጎበዝ አለቆች ካልሰገዳችሁልን ቢለዉ ሲደነፉ

- 175 - - 176 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

የነበሩት ለዚህ ነበር፡፡ አሁንም ድረስ ሊመለክ የሚወድ ብዙ ከንቱ ሰዉ መኖሩ ግልጽ በዚህ መልኩ ካንዱ ዝማሬ ወደ ሌላዉ እየተሻገሩ ብዙ ዝማሬዎች በታለቅ ተመስጦ
ነዉ፡፡ ተዘመሩ፡፡ የምዕመናኑ መንፈስ ተጋባበት፡፡ ታለቅ ደስታ ተሰማዉ፡፡ ሰማየ ሰማያት
ያለ መሰለዉ፡፡ ሁሉም ከፍ ባለ ድምጽ ይዘምራሉ፡፡ አንዳንዶች በተለያዩ ልሳኖች
ይና ሙሉ ወንጌል ቤተክርስቲያን ከተሰበሰቡት ምዕመናን ጋር ሆኖ ህዝቡን ተከትሎ ያወራሉ፡፡ ቀሪዎቹ በደስታ ብዛት ወደ ላይ እየዘለሉ ይፈርጣሉ፡፡ መሬት ላይ
“አሜን” ሲል ከቆየ በኋላ ዝማሬ ተጀመረ፡፡ ሁሉም በሁለት እግሩ ቆሞ ዝማሬዉን ይንከባለላሉ፡፡ ማንም ማንንም አያይም፡፡ ሁሉም በየራሱ መንገድ አምላኩን
በተስረቅራቂ ድምጽ ከሚመሩ ጥቂት ወጣቶች ጋር ያዘማሉ፡፡ የዝማሬዉን ግጥም ያመልካል፡፡ ሁሉም ነገር በጊዜ የተገደበ ነዉና የፕሮግራሙ መሪ የዝማሬዉ ሰዓት
ባይሰማም በራሱ ግጥም አብሯቸዉ ያዜማል፡፡ በአንድ ዜማ በተለያየ ግጥም በጋራ ያበቃ መሆኑን ለመግለጽ መድረኩ ላይ ወጥቶ ቆመ፡፡ እጆቹን ግራ እና ቀኝ
ማዜም እንደሚቻል ያወቀዉ ይሄነ ነበር፡፡ “ሙዚቃ የዓለም ቋንቋ ነዉ” የሚባለዉ ለካ በማወዛወዝ እንዲያቆሙ አሳያቸዉ፡፡ በዚህ ጊዜ በምልክት ካልሆነ በድምጽ መግባባት
ዜማዉን እንጂ ግጥሙን አልነበረም፡፡ ነፍሱ እንደዚያ ሀሴት ያደረችበትን ዝማሬ የሚቻልበት ሁኔታ አልነበረም፡፡
በኋላ ላይ አስተረጉሞ መዝግቦታል፡፡ እንዲህ ትላለች፤
የዝማሬዉ ድምጽ ጋብ ቢልም ለተወሰኑ ደቂቃዎች እዚህም እዚያም ታፍኖ
*** የሚፈነዱ ዓይነት ድምጾች ይሰሙ ነበር፡፡ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ግን አዳራሹ ጸጥ
ረጭ አለ፡፡ ከዚያ በኋላ የእግዚአብሄር ቃል ተሰብኮ፤ ወደ ጸሎት ተገባ፡፡ ስለማታዉ
ታካሸነ የሪን ጋላታበ
ህልሙ እያሰበ ፍቺዉን እግዚአብሄር ባርያዎቹን ተጠቅሞ እንዲፈታለት አጥብቆ
ታ ሻዊሸ ቡሎቾ ጋላታበ ይጸልይ ነበር፡፡ የጸሎቱ ሰዓት ሊያበቃ አካባቢ ግን አንዲት ሴት ከምዕመኑ መሀል
ወጥታ ወደ መድረኩ ተጠጋች፡፡ ብዙ ጊዜ ለህዝቡ ከእግዚአብሄር መልዕክት ተቀብላ
ቢጋጭት ጋጮኖ ባታይነ በመናገር የታወቀች ነቢይ ስለነበረች መድረክ መሪዉ ፈቀደላት፡፡ ለአጭር ደቂቃ የሆነ
ነገር አዉርታ ተመለሰች፡፡ ሁሉም ምዕመን በእልልታ ተቀበላት፡፡ ምንም እንኳ
ታካሸነ የሪን ጋላታበ….. እያለ ይቀጥላል፡፡ እርሱም በሚችለዉ ቋንቋ
መልዕክቱ ለመምህር ዘርይሁን የመጣ ቢሆንም እርሱ ግን ሳይሰማዉ አለፈዉ፡፡
እየገጠመ
በኋላ ላይ መንፈሱ አስታዉሶት መጨረሻ ላይ ሴትዮዋ ያለችዉ ነገር ምን እንደሆን
አብሯቸዉ ሲዘምር የነበረዉ በኋላ አስተርጉሞ ከዚሁ ሀሳብ ጋር የሚቀራረብ አንዱን ምዕመን ጠየቀ፡፡ ምዕመኑም እንዲህ ሲል የሴትዮዋን መልዕክት
መሆኑን ሲረዳ እጅግ ተደነቀ፡፡ ትርጓሜዉ እንዲህ ይመስላል፡፡ ተረጎመለት፡፡

*** “ትናንት ምሽት አንድ ህልም ያየህ እንግዳ ሰዉ፤ እግዚአብሄር እንዲህ ይልሀል!
ህልምህ እዉን ይሆናልና ተጽናና! ባለህበት ሥፍራ ተረጋግተህ ጠብቅ፡፡ በህይወትህ
ነፍሴ ሆይ፤ ተዓምር ይሆናልና!” ነበረ ያለችዉ፡፡ ይህንን ሲሰማ በሁሉም ነገሮች መገጣጠም እጅግ
ተደነቀ፡፡ የሆነ የደስታ ስሜት መላ አካሉን ወረረዉ፡፡ይህ ሁሉ ከሆነ በኋላ ከቀኑ
እግዝአብሄርን አመስግኚ፣
7፡00 ገደማ ፕሮግራሙ ተገባደደ፡፡
አጥንቶቼም በሙሉ አመስግኑ
ወደ አልበርጎዉ ተመልሶ ጥቂት እረፍት ካደረገ በኋላ ዶ/ር ሻዊቶ ያሉበትን አፈላልጎ
የዋለዉን ዉለታ አትርሺ አገኛቸዉ፡፡ አብረዉ ምሳቸዉን በሉ፡፡ ምሳቸዉን እንደጨረሱ የገጠር ሰዎች ወደ
ከተማዋ መትመም መጀመራቸዉን አዩ፡፡ የጠጅ ቤቶቹ ቅምሻ ሰዓት ደርሶ ስለነበር
ነፍሴ ሆይ እግዝአብሄርን አመስግኚ፡፡ ዶን ኦጎም አምልኳቸዉን ጨርሰዉ ከዶ/ር ሻዊቶ ጋር ጥቂት ሰላምታ ከተለዋወጡ
በኋላ የዕለቱን ምርጥ ጠጅ ለመለየት እና በዚያዉም ጥማቸዉን ለማስታገስ ወደ

- 177 - - 178 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

አንዱ ጠጅ ቤት ጎራ አሉ፡፡ ዶን ኦጎ የሚጠጡት ከአልኮል ነጻ የሆነዉን ብርዝ “ለሸካቾ ህዝብ የደርግ መንግስት ከዋለላቸዉ መልካም ዉለታዎች የመጀመርያዉ ገና
ቢሆንም ደረቅ ያለዉን መምረጣቸዉ አልቀረም፡፡ ከየካቲቱ አብዮት ማግስት ጀምሮ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን በሁሉም
ቀበሌዎች ማዳረሱ ነበር፡፡ የህዝቡ ትምህርት አቀባበል ችሎታ ተደምሮበት በአጭር
ከቀኑ 9፡00 ሲሆን የዕለቱ ምርጥ በተባለዉ ጠጅ ቤት ተሰየሙ፡፡ ዶ/ር ሻዊቶ መሀል ጊዜ ዉስጥ አብዛኛዉ ህዝብ ከመሀይምነት ለመዉጣት ቻለ፡፡ እንደነ ደራሲ ሀዲስ
ላይ ሲቀመጡ መምህር ዘርይሁን በግራ በኩል፣ ዶን ኦጎ ደግሞ በቀኝ በኩል ዓለማየሁ፣ የሺጥላ ኮከብ እና አቤ ጉበኛ የመሳሰሉት የሀገራችን ድንቅ ደራስያን ሁሉ
ተቀመጡ፡፡ በቤቱ ከፍ ያለዉ ወንበር ላይ ሆነዉ ጠጪዉን የሚያወያዩ ይመስሉ በሸካ፤ ያኔ ሞቻ አዉራጃ ይባል ነበር ትምህርት ቤቶች እያስተማሩ ድንቅ
ነበር፡፡ አንዳንዴ ዶክተሩ እና መምህሩ ብቻ ለረዥም ሰዓት ሲጨዋወቱ ይቆዩና ሥራዎቻቸዉን አበርክተዉልን አልፈዋል፡፡”
መልሰዉ ከህዝቡ ጋር ይቀላቀላሉ፡፡ አንዳንዴ ደግሞ ዶን ኦጎን ጨምረዉ ለሦስት
የደራ ጨዋታ ላይ ቆይተዉ መልሰዉ ከቤቱ ጋር ይቀላቀላሉ፡፡ “የሺጥላ ኮከብ ዶሴኛዉ የተሰኘ ድንቅ ልቦለድ የደረሰዉ ማሻ ሁለተኛ ደረጃ
ትምህርት ቤት እያስተማረ ነበር፡፡ ሀዲስ ዓለማየሁ ወንጀለኛዉ ዳኛን ዬኪ ቁጭ
እንዲያ እንዲያ እየተባለ ቀኑ ስወላገድ ጨዋታዉ ሞቅ ብሎ ቀጠለ፡፡ ወሬዉ ሁሉ ቢለዉ ነበር የጻፉት፡፡ አቤ ጉበኛ ራሳቸዉ አልወለድምን ጽፌዉ የወቅቱ መንግስት
ስሜት የተቀላቀለበት ሆነ፡፡ ሁሉም ብሶቱን እና ደስታዉን ያለማንም ከልካይ ጥርስ ዉስጥ ከገቡ በኋላ በግዞት ወደ ማሻ ተልከዉ ነበር፡፡ ከዚያን ወዲህ የጻፏቸዉ
ያካፍላል፡፡ የፍስኩም የጾሙም ወሬ ይወራል፡፡ ከዉሃ እና ማር ብቻ የተሰራዉን ድንቅ ዘመን ተሻጋሪ ግጥሞች የሸካ ጠጅ አሻራ ያረፈባቸዉ ነበሩ፡፡ በሸካ ጠጅ ብቻ
ብርዝ የጠጣም ሆነ ጌሾ የተጨመረበትን ጠንከር ያለ ጠጅ የጠጠዉ ከቆይታ ብዛት ሳይሆን በሸካ ሴት ፍቅርም ወድቀዉ በግዞት ሀገር አግብተዉ፤ ልጅ ወልደዉ በደስታ
እኩል መስከራቸዉ አልቀርም፡፡ ይኖሩ ነበር፡፡” ብለዉ ጥቂት ከጠጃቸዉ ከተጎነጩ በኋላ አቤ ጉበኛ በወቅቱ የግዞት
ህይወት ተማረዉ የተቀኙትን ቅኔ አስታወሱ፡፡ አቤ እንዲህ ነበር ያለዉ፤
ወሬዉ ሁሉ ፈር አየለቀቀ ወደ ጭቅጭቅ ይቀየራል፡፡ ስድብ፣ ሽሙጥ የመሳሰሉት
ይጀመራሉ፡፡ አንዳንድ ጊዜም ወደ ጥል ተቀይሮ ከተማዋ በብጥብጥ የምትሞላበት ክፉ አዉሬ ነዉ ብለዉ ፈሩኝ ጓደኞቼ፣
ጊዜ ጥቂት አይደለም፡፡
በድንገት ስላዩኝ ከጎሬ ወጥቼ፡፡
አሁን ግን ምስጋና ለዶ/ር ሻዊቶ ይግባቸዉና ሁሉም መስመሩን ይዞ ይጫወታል፡፡
ሁሉም ያከብራቸዋል፡፡ ጀርመን ሀገር ለአርባ ዓመታት ቆይተዉ የተመለሱን ዶ/ር …
የማያከብር ማን አለ?
ወዳጆቼ ሁሉ እንካችሁ ሮሮ፣
እንደተለመደዉ ጥያቄዎች ከየጥጋጥጉ ለዶ/ሩ ይቀርባሉ፡፡ እሳቸዉም የቻሉትን ያህል
አብራርተዉ ይመልሳሉ፡፡ ሸካዎች በራሳቸዉ ቋንቋ ማዉራት ቢወዱም፤ እንደ እናንተ ሳትሰሙ ሞቻለሁ ዘንድሮ፡፡
መምህር ዘርይሁን ሁሉ ቋንቋቸዉን የማያዉቅ ጸጉረ-ለዉጥ ከገጠማቸዉ ከመቅጽበት
የአሁኑ ሸካ ዞን ያኔ ሞቻ አዉራጃ ይባል የነበረ ሲሆን የኢሉባቡር ክፍለ ሀገር አካል
ጠጅ ቤቱን የጎጃም ጠላ ቤት ሊያስመስሉት ይችላሉ፡፡ ሁላቸዉም አማርኛን
ነበር፡፡ አቤም በጎሬ እና ሸካ ተጊዘዉ ይኖሩ ስለነበር ነዉ ይህንን ቅኔ የተቀኙት፡፡
አቀላጥፈዉ መናገር ይችላሉ፡፡ “ ዶክተር ያልገባኝ ነገር” አለ መምህር ዘርይሁን፡፡
ቀጠሉ ዶ/ር ሻዊቶ በዚያ ማር አንደበታቸዉ “የወቅቱ መምህራን ወደ ሸካ ሲደርሱ
“ምንድነዉ ያልገባህ?” አሉ ዶክተር ሻዊቶ፡፡ ሁለቱም ሞቅ ማለት ጀምረዋል፡፡
የጥበብ ዛራቸዉ ይነሳሳ ነበር፡፡ የሚያዩት ነገር ሁሉ ይማርካቸዋል፡፡ አየሩ፣ ወንዙ፣
ሁለቱም ድምጻቸዉን ከፍ አድርገዉ ሲያወሩ ሌሎች ዝም ብለዉ ይሰማሉ፡፡ ሁለቱ
ደኑ፣ ዱሩ፣ ገደላ ገደሉ፣ የሰዉ ዉበት፣ ባህሉ እና ወጉ ሁሉ የጥበብ ዛር አነቃቂ
የተማሩ ሰዎች ከሚነጋገሩት ነገር እዉቀት ይገኛል ቢለዉ በማሰብ፡፡
ነበሩ፡፡ ምንም እንኳን የጥበብ ተሲጥዖ ያልታደለን እንደኔ ያለን ገራገር እንኳ ገፋፍቶ
“ይሄ ሁሉ ባላገር አማርኛን አቀላጥፎ መናገር እንዴት ቻለ?” ዶክተሩ ለጥያቄዉ ጸሀፊ የሚያደርግ ድንቅ ሀገር ነዉ፡፡ አሁን በእኛ ዘመን እንኳን ከደቡብ ክልል ኦዲት
ቀጥታ መልስ ከመስጠት ይልቅ ዘርዘር አድርገዉ ስለአካባቢዉ ማስረዳት ጀመሩ፡፡ ቢሮ ለሥራ የመጣዉ ሚሊዮን የተባለ የሂሳብ ባለሙያ “ኤችዮ” የተሰኘ ምርጥ የሸኪ

- 179 - - 180 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ኖኖ ዜማ እንዳበረከተ ሰማሁ፡፡ ዜማዉን ሰምቼ ገርሞኝ ነበር፡፡ ሚሊዮን ዘፈኑን ሰዎችን አነቃቅቷል፡፡ መጀመርያ ላይ ፕርሸርንን ገጣሚ አድርጎ ፈጠረዉ፡፡ ከዚያም
የሰራዉ በዚህ መልኩ የጥበብ ዛሩ ተነቃቅቶ እንጂ መቼስ መንግስት ሂድ ዝፈንላቸዉ ቀራጺዉን አነሳሳ፡፡ ከብዙ ዘመን በኋላ ደግሞ ፓዉሎ ክዌሎ ጻፈላት፡፡ ገናም ብዙ
ብሎ አልላከም ነበር፡፡” ብለዉ ሁሉም በጥሞና እያዳመጧቸዉ መሆኑን አረጋግጠዉ ይጻፍላት ይሆናል፡፡” በማለት ያነበበዉን ታሪክ እያስታወሰ አጫወታቸዉ፡፡ ጠጅ ቤት
ከጠጃቸዉ በድጋሜ ተጎነጩና “ጥበበኞች ዉበትን ሲያዩ ይነቃቃሉ፡፡ እያንዳንዱ ነዉና የተረዳዉም ያልተረዳዉም እኩል እየሳቀ ጨዋታዉ ቀጠለ፡፡
የጥበብ አሻራ የተፈጥሮ ዉበት ዉጤት ነዉ፡፡ ሰዓሊያን፣ ገጣሚያን፣ ከያኒያን፣
ቀራጺያን፣ ሀያስያን እና ደራስያን ሁሉ የሚነቃቁት በዉበት ነዉ፡፡ ዉበትን “ዉበት እንዲሁ የፈጣሪ ችሮታ እንጂ በጥረት የሚገኝ አይደለም፡፡” አሉ ዶክተር
ያፈቅራሉ፡፡ ፍቅር በጥልቅ እንዲያስቡ ያደርጋቸዋል፡፡ የሚያደርጉትን ያሳጣቸዋል፡፡ ሻዊቶ፡፡ “ሁሉም የሆነዉ አንዴ “ይሁን!” ባለዉ ቃሉ ብቻ እንጂ ሌላ ተጠቦ ወይም
ቀን እና ማታ የማይፋቱት ጥልቅ ሀሳብ ዉስጥ ይከታቸዋል፡፡ ከዚያ በኋላ ወደ ተጨንቆ አደረገዉ የሚባል ነገር የለም፡፡ እኛ ግን በዚህች “ይሁን” ባለዉ ቃሉ
ፈጠራ ይወስዳቸዋል፡፡ በፍቅር ዉስጥ ስልችት እና ድካምን የመሳሰሉ የጥበብ በተፈጠሩ ነገሮች ሁሉ ስንደነቅ እንኖራለን፡፡ የጥበብ ሰዎች ደግሞ የበለጠ
አደናቃፊ ነገሮች የሉምና ሥራዉ የተሳካ ይሆናል፡፡” በማለት አሳረጉ፡፡ ይመሰጡበታል፡፡ በተከሸነ ቃል የፈጣሪን ጥበብ ይገልጹልናል፡፡ ሌሎቹ ደግሞ በተዋቡ
ቀለማት ህብር ይስሉልናል፡፡ በተወደደ ኢምነበረድ ላይ ይቀርጹልናል፡፡” እያሉ
መምህር ዘርይሁን በበኩሉ በሀሳባቸዉ መስማማቱን በመግለጽ በቅርብ ጊዜ ሲያወሩ፤ በተለይ መምህር ዘርይሁን ጆሮዉን እስከሚችለዉ ድረስ አፋቸዉ ሥር
ያነበበዉን ታሪክ ይተርክላቸዉ ገባ፡፡ አስጠግቶ ንግግራቸዉን በጥሞና ያዳምጣቸዉ ነበር፡፡

“ልክ ኖት ዶክተር! ለዚህ ማረጋገጫ የሚሆን አንድ አስደናቂ ሀዉልት በስሎቨኒያ “ዉበት ባለበት ፍቅር አለ፡፡ ፍቅር ባለበት ደስታ አይታጣም፡፡ ደስታ ባለበት ፈጣሪ
ዋና ከተማ በሊጁባልጃና አደባባይ እንደቆመ ሰሞኑን አንብቤ ነበር” በማለት ታሪኩን ራሱ ቅርብ ነዉ፡፡ ፈጣሪ ባለበት መነቃቃት አለ፡፡ የተነቃቃ ሰዉ ሲፈጥር ያድራል፤
ያስረዳቸዉ ጀመረ፡፡ ይዉላል፡፡ ስለዚህም ነዉ የጥበብ መነሻዉ ዉበት ነዉ የምንለዉ፡፡ በአምላክ የተፈጠረ
ሁሉ ዉብ ነዉ፡፡ ላንተ ዉብ ያልመሰለህ፤ ለወንድምህ ድንቅ ሊሆን ይችላል፡፡ እኔን
“ሀዉልቱ የታዋቂዉ ገጣሚ የፕርሸርን ነበር፡፡ ይሄዉ ስሎቨኒያዊ ገጣሚ በሰላሳ ያስደነቀኝ እናንተን ላያስደንቅ ይሆናል፡፡ ነገር ግን ሁሉም የፈጣሪ አሻራ ያረፈበት
አራት ዓመቱ በቤተመቅደስ ዉስጥ እያመለከ ሳለ አንዲት ጁሊያ የተባለች ዉብ ኮረዳ ፍጥረት ዉብ ነዉ፡፡ ሁሉ መለያየት ስላለበት እንደየመልኩ ተፈጠረ እንጂ አንዱ
ያያል፡፡ በዉበቷ በመደመም አምልኮዉን እንኳ ረስቶ ፈዞ ቀረ፡፡ ነሆለለላትም፡፡ ከዚያን ከሌላዉ የተሻለ ዉብ፤ አሊያም አንዱ ከሌላዉ የከፋ ፉንጋ አይደለም፡፡” እያሉ
ቀን ጀምሮ ኮረዳዋን የራሱ ለማድረግ በማሰብ ድንቅ ግጥሞችን ይጽፍላት ጀመር፡፡ ያብራራሉ ዶክተር ሻዊቶ፡፡
ቀስ በቀስም የተዋጣለት ገጣሚ ለመሆን በቃ፡፡ ነገር ግን ያፈቀራት እንስት የንዑስ
ከበርቴ ልጅ በመሆኗ እና እሱ ደግሞ ተራ የደሀ ልጅ በመሆኑ ሳያገባት ቀረ፡፡ ሆኖም ጠጅ ቤቷ ብዙ ፍልስፍናዊ ጥያቄዎች ይስተናገዱባታል፡፡ የሸካ አዛዉንት
በዉበቷ የተነሳሳዉ የግጥም ችሎታዉ አድጎ በመላዉ አዉሮፓ ታዋቂ እንዲሆን የሚፈላሰፉት በእሁድ እና ቅዳሜ ቀን ጠጅ ቤቶች ነዉ፡፡ ወጣቶች ጠጅ ቤት
አደረገዉ፡፡” የሚገቡት ለመጠጣት ብቻ ሳይሆን የአባቶችን እዉቀት ለመገብየትም ጭምር ነዉ፡፡
በአብዛኛዉ የዉሸት ክርክሮች ይደረጋሉ፡፡ ተከራካሪዎች ዋስ ይጠራሉ፡፡ ዳኛ
“ፕርሸርን ከሞቴ በኋላ ደግሞ ሌላ የጥበብ ሰዉ ይህንን ያልተሳካ የፍቅር ታሪክ ይመርጣሉ፡፡ ክርክራቸዉን ተራ በተራ ያሰማሉ፡፡የተመረጡት ዳኞች ዉሳኔ ይሰጣሉ፡፡
ሰማ፡፡ በሊጁባልጃና አደባባይ ላይ ሀዉልት ቀረጸለት፡፡ ለዘለዓለሙ በአደባባዩ ቆሞ ካሳ ይጥላሉ፡፡ ቅጣት ይወስናሉ፡፡ በመጨረሻ ግን ነገሩ ሁሉ በሳቅ ያልቃል፡፡ እንደዚያ
ወደ አንዱ አቅጣጫ እያፈጠጠ ይኖራል፡፡ የገጣሚዉ ዓይን ያረፈዉ ግን እንዲሁ አክርረዉ ሲከራከሩ የነበሩት ባላጋራዎች ተቃቅፈዉ ይለያያሉ፡፡ ከእንደዚህ ዓይነት
በዘፈቀደ አልነበረም፡፡ ዓይኖቹ ያረፉት የንዑስ ከበርተዉ ልጅ የጁሊያ መኖርያ ቤት የጠጅ ቤት ክርክሮች ወጣቶች ንግግር እንዲለምዱ ሆን ተብለዉ በማህበረሰቡ የታሰቡ
ላይ ነበር፡፡ ፕርሸርን እስኪሞት ድረስ በጁሊያ ፍቅር ሲቃጠል ኖረ፡፡ ከሞቴ በኋላ ባይሆንም ወጣቶችን ለማስተማር ወሳኝ መድረክ መሆናቸዉ ግልጽ ነዉ፡፡ ዳኝነትን
ደግሞ ቀራጺዉ ለዘልዓለሙ በጁሊያ ቤት ላይ እንዳፈጠጠ እንዲኖር ፈረደበት፡፡ ያስተምራሉ፡፡ የንግግር ክህሎትን፣ ወጉን፣ ባህሉን ያጠናሉ፡፡ ተረት እና ምሳሌ
ይህንን ድንቅ ታሪክ ፓዉሎ ክዌሎ የተባለ ብራዚላዊ ደራሲ “veronica decides to ይለምዳሉ፡፡ ሁሉንም ከቃረሙ በኋላ በአባቶቻቸዉ እግር ተተክተዉ መኖር
die” በተሰኘዉ ድንቅ ልቦለዱ ላይ አስፍሮት እናገኛለን፡፡ የጁሊያ ዉበት ብዙ የጥበብ ይቀጥላሉ፡፡ ህይወት ትቀጥላለችና!
- 181 - - 182 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

በዕለቱም ተደጋጋሚ መሰል የዉሸት ክርክሮች ሲካሄዱ ነበር የዋሉት፡፡ አንዳንድ ጊዜ ጥቂቶች እንደ ሰካራም ቆጥረዉት ቃሉን ችላ ብለዉ ጠጃቸዉን ይጋታሉ፡፡ ጥቂቶች
ደግሞ የዉሸት ክርክሮቹ ወደ እዉነት ተቀይረዉ ችግር የሚፈጠርበት ጊዜም እየጠጡ ያደምጡታል፡፡ ሌሎች ደግሞ ከልባቸዉ እያዘኑ ተመስጠዉ ይሰሙታል፡፡
አይታጣም፡፡ “አሁን በዘመናዊ የህግ ትምህርት ቤቶች የሚናያቸዉ አምሳሌ-ፍርድ
የምንለዉ ሥርዓት የተጀመረዉ በሸካ ጠጅ ቤቶች ነዉ ልበል?” አሉ ዶክተሩ፤ በግሰን “ወገኖቼ ምድር ሰፊ ናት፡፡ ለሁላችንም የሚበቃ ነገር አላት፡፡ ነገር ግን ከተገፋፋን
ዩኒቨርሲት በየጊዜዉ በተማሪዎቻቸዉ መካከል የሚከወኑ እልህ አስጨራሽ ሁለት ሰዎች ብቻ እንኳ ብንቀር ምድር ይጠበናል፡፡ ቃዬን እና አቤል ሁለት ብቻ
የማስተማርያ የዉሸት ክርክሮችን አስታዉሰዉ፡፡ ሆነዉ ተጋደሉ፡፡ አብርሀም እና ሎጥ እኮ በሰፊዉ ምድር ሁለት ብቻ ሆነዉ ነዉ
ሲገፋፉ የነበሩት፡፡ የብዙዎቻችሁ ጭንቀት ወንበር ይመስለኛል፡፡ ስልጣን!
ጠጅ ቤቷ በደራ ጨዋታ ደምቃ፣ በጠጪዉ ትንፋሽ ሙቃ፣ በጦዘችበት ሰዓት አንድ በየቤቶቻችሁ ጥሩ ወንበር እንዲኖራችሁ እመክራለሁ፡፡ የሹመኞች ወንበር ግን እሾህ
ሰዉ መሀሉ ላይ ቆሞ ታየ፡፡ እንዳለዉ አትርሱ፡፡ የአንዳንዶቻችሁ ጭንቀት ደግሞ ሀብት ነዉ፡፡ በገዛ እጃችሁ
እየሰራችሁ ብሉ፡፡ ማንም በማንም መስመር አይግባ፡፡ ሁሉም ሰዉ የድካሙን ፍሬ
“አንድ ጊዜ እንደማመጥ ወገኖቼ” አለ፤ የቆመዉ ሰዉ፡፡ የሰማዉ አልነበረም፡፡ “አንድ ብቻ ለመብላት ይስራ፡፡ መጠላለፋችሁን ተዉ፡፡ እንደ እንስሳት በመንጋ ማሰባችሁን
ጊዜ… አንድ ጊዜ… `ኤሊያብን` … እንደማመጥ…” ብሎ በእጆቹ ከፍ አድርጎ ካላቆማችሁ እንደማያስተዉሉ እንስሳት ትጠፋላችሁ፡፡ ሁሉም እንደየሥራዉ እንጂ
አጨበጨበ፡፡ አብዛኛዉ ጠጪ ዝም ሲል አይቶ ቀጠለ… ልጅ በአባቱ፣ ወንድም በወንድሙ፣ ልጅ በእናቱ ወይም በዘመዶቹ ሥራ አይወቀስ!
ወይም አይወደስ! ለትዉልድ እናስብ…” ብሎ ከጨረሰ በኋላ እንደለመደዉ የጠጅ
“ወገኖቼ ስሙኝ! ህይወት አንድ ናት፡፡ ልዋጭ የሌላት! ለምን እንገፋፋለን? መዋደድ
ቤቷን በር ገርበብ አድርጎ ጸሎት አደረገላቸዉ፡፡
ምንም ወጪ አይፈልግም፡፡ መጣላት ግን እጅግ ዉድ ነዉ፡፡ ሰላም እጅግ
አስፈላጊያችን ሆኖ ሳለ እንዲሁ በነጻ አንዱ ሌላዉን በመቻል ብቻ የሚገኝ ነዉ፡፡ በመጨረሻም “የእግዚአብሄር ሰላም ይብዛላችሁ!” ብሎ እብስ አለ፡፡ ጠጪዎቹም
ጦርነት ግን አላስፈላጊ ሲሆን እጅግ ዉድም ነዉ፡፡ ምሽግ መቆፈር ብዙ ጉልበት የሰዉዬዉ ስጋት ምንም ሳይመስላቸዉ የሰዉዬዉን ንግግር እየተሳለቁ መገልፈጥ
ይፈልጋል፡፡ ጠመንጃ፣ ቦንብ፣ ከዚያም ሲያልፍ ሮኬት፣ ታንክ፣ ቦምብ ጣይ ቀጠሉ፡፡ እያየ ወደ ጥፋት የሚነጉድ ብኩን ትዉልድ!
አዉሮፕላን እየገዙ ሀገራት ይዋጋሉ፡፡ ሰላም ፈላጊ ሀገራት ግን መሪዎቻቸዉ
በጠረጴዛ ዙርያ ቁጭ ብለዉ በሰጥቶ መቀበል መርህ ተቻችለዉ ይኖራሉ፡፡ ጎረበታችን
ጋር ሰላም ከሆንን `ወድቄ ቢያገኘኝ ራሱ ያነሳኛል` ብለን ስለምናስብ ምንም መሳርያ
ሳንይዝ በነጻነት እንኖራለን፡፡ ከጎረበታችን ጋር ጸብ ላይ ከሆንን ግን ቤታችን ዉስጥ
እንኳ ያለስጋት መተኛት አንችልም፡፡ ሀገራትም እንዲሁ ጥለኛ ሲሆኑ ድንበር ጠባቂ
መድበዉ ያስጠብቃሉ…” ስለምን እያወራ እንደሆነ የገባዉም ያልገባዉም ከመጠጡ
ተግ ብለዉ ይሰሙታል፡፡ ሰዉዬዉ “ፓስተሩ” የሚሉት አምበሎ ነዉ፡፡ በሄደበት ሁሉ
ይገስጻል፡፡ የማህበረሰቡን ህጸጽ ነቅሶ ያሳያል፡፡ ይመክራል፡፡ ግን ከሚሳለቁት ይልቅ
የሚሰማዉን ያላገኘ ተከታይ የሌለዉ ሰባኪ ነዉ፡፡

“ይሄን ሁሉ የማወራችሁ ፍቅር ያነሰን ስለመሰለኝ ነዉ፡፡ አንዱ ሌላዉን ሰበብ አስባብ
እየፈለገ ሲያጠቃ እያየሁ ነዉ፡፡ በዚህ ከቀጠልን መጨረሻችን እንደማያምር ለመናገር
ትንቢት ነጋሪ መሆን አያስፈልግም፡፡ ጥሩ ገማቺ መሆን በቂ ነዉ፡፡ በዚህ ዓይነት
ፍጥጫ ዉስጥ እንዴት ልጆቻችንን ማሳደግ እንችላለን? በንጹህ አዕምሯቸዉ ዉስጥ
ለምን ጥላቻን እንዘራለን? ተመለሱ! ንስሀ ግቡ! ባትመለሱ ግን በገዛ ምድራችሁ
በስቃይ ትኖራላችሁ፡፡ ማንም ሳይደርስባችሁ የገዛ ተግባራችሁ ያሳድዳችኋል…”

- 183 - - 184 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ሀሊቶ አሁን በየመንገዱ የሚሰማዉ የእናቱ ቋንቋ የሆነዉ አፋን ኦሮሞ መሆኑን
ቢገነዘብም ልግባባቸዉ ግን አልቻለም፡፡ “ፋያ፣ ናጋ፣ ኮታ…” እና ከመሳሰሉት ቃላት
ምዕራፍ ሀያ ሦስት ዉጪ ዓረፍተ ነገር መስርቶ በአፋን ኦሮሞ መግባባት አይችልም ነበር፡፡

*** ከመንፈስ ቀጥሎ ሰዉን ከእንስሳ የሚለየዉ ቋንቋ ነዉ፡፡ ቋንቋ ለሰዉ ልጆች ብቻ
የተሰጠ ታለቅ ስጦታ ሲሆን የሰዉ ልጅ ስሜቱን እና መሻቱን እንድገልጽበት አምላክ
ሀሊቶ ደመነፍሱ ባመለከተዉ መሰረት ደቡብ ምዕራቡን አቅጣጫ ይዞ ያለ ድካም ቋንቋን ሰጠዉ፡፡ በቋንቋ ከባለንጀራዉ ጋር ይግባባል፡፡ ከአምላኩ ጋር በጸሎት
ብዙ ከተጓዘ በኋላ በረሀማዉን ገደላገደል ጨርሶ ትልቁ የዓባይ ወንዝ ዳርቻ ደረሰ፡፡ ይገናኛል፡፡ ሲሻ ያዘምበታል፡፡ ሲፈልግ ይቀኝበታል ወይም ያለቅስበታል፡፡ ሰዉን ሰዉ
አሁን ትልቁ ፈተናዉ ወንዙን መሻገር ሆነበት፡፡ በወንዙ ዳርቻ ላይ ቁጭ ብሎ ካደረጉት ነገሮች አንዱ ቋንቋ ነዉ ለማለት ይቻላል፡፡
ከዶቅማዉ ፍሬ ጥቂት በልቶ ከወንዙ በእጆቹ እያፈሰ ተጎነጨ፡፡ ምንም እንኳ ወንዙ
የደፈረሰ ቢሆንም የበረሀዉን ጥማት ትንሽ ለማስታገስ ጠቀመዉ፡፡ ወቅቱ በጋ ነገር ግን በዚህ ረገድ ትልቁ ተግዳሮት አንድን ቋንቋ በቀላሉ መልመድ አለመቻሉ
በመሆኑ ወንዙ ብዙ ባይሞላም ያዉ ዓባይ ነዉና በቀላሉ ደፍሮ መሻገር ነዉ፡፡ አንድ ህጻን ተወልዶ በጥሩ ሁኔታ በቋንቋ ለመግባባት ቢያንስ አምስት
አልሆነለትም፡፡ ይልቁንስ የወንዙን ዳርቻ ተከትሎ ምን አልባት ቀለል ያለ ቦታ ዓመታትን ይፈጅበታል፡፡ የሚያሳዝነዉ ግን አምስት ዓመት ፈጅቶበትም የሚችለዉ
ለመፈለግ ወሰነ፡፡ ለአንድ ሰዓት ገደማ ያህል የወንዙ ዳርቻ ተከትሎ ከተጓዘ በኋላ ዓለም ከሚታወራበቸዉ ከሰባት ሺ በላይ ቋንቋዎች አንዱን ወይም ቢበዛ ሁለቱን ብቻ
ወንዙ ብትን ብሎ የሚታይበትን ሰፊ ቦታ አገኘ፡፡ አሁን ደፍሮ መግባት እንዳለበት ይሆናል፡፡ ይህም ማለት በዓለም ላይ ከሚኖሩት ሰባት ቢሊየን ገደማ ህዝብ ዉስጥ
ተሰማዉ፡፡ በእጁ ረዘም ያለ ብትር ይዞ ፊት ለፊቱ ብትሩን ልኮ ጥልቀቱን እየለካ ከጥቂቱ ሰዉ ጋር ብቻ መግባባት ይችላል ማለት ነዉ፡፡
ተራመደበት፡፡ እንደፈራዉ አልነበረም፡፡ ዉሀዉ ቢበዛ ከወገቡ አላለፈም ነበር፡፡
አምላክ ስሜታችንን እና መሻታችንን እንድንገልጽበት ከወደደ ታዲያ ለምን በአንድ
ወንዙን ከተሻገረ በኋላ ጥቅጥቅ ያለ ጫካ ሆነበት፡፡ ወንዙን የተሻገረዉ ቀኑ ቋንቋ ሁሉም ህዝብ እንዲግባባ አላደረገም? ለምን ነገሮች እንዲህ እንድወሳሰቡ
ከተወላገደ በኋላ በመሆኑና አየሩ ቀዝቀዝ በማለቱ ጥሩ ተጓዘ፡፡ ጫካዉን እንደጨረሰ ተፈለገ? ድንጋይ ለማለት አንዱ ጣቆ ሲል፣ ሌላዉ ስቶን፣ ዳጋ፣ ሹጦ እያለ በሰባት
ጸሀዩዋ ጠልቃ ስለነበር መንገዱ ድንግዝግዝ አለበት፡፡ ከሰፈሩ ሰዉ የሚሰማዉ ሺ ቋንቋ ይቀጥላል፡፡ ዉሃ ለማለት አንዱ ማይ ሲል፣ ሌላዉ ቢሻን፣ አጮ፣… እያለ
ቋንቋም እንደተቀየረ ተገነዘበ፡፡ ሰዎቹ እሱ በዉል የማይችለዉን የእናቱን ቋንቋ ከሰባት ሺ በላይ ድምጸት ይቀጥላል፡፡
እንደሚያወሩ ሲያረጋግጥ ወደ ሀገሩ እየቀረበ እንደሆነ ተሰማዉ፡፡ እናቱ ኑሪቱ ደበላ
የዓለም ህዝብ የገዛ ፈጣሪዉን እንኳ በአንድ ድምጸት ለመጥራት አልታደለም፡፡ አንዱ
የተሰኘች የኢሉ ኦሮሞ ናት፡፡ አባቱ ቡሶባይ በተዓምር ነበር ያገባት፡፡ ከተጋቡም በኋላ
አብ፣ ሌላዉ አላህ፣ ጆሆቫ፣ ጋድ፣ ያህዌ፣ ዬሪ፣ ሽማይታቶ እያለ በተለያየ ድምጸት
በብዙ ዉጣ ዉረድ ነበር ተከትላዉ ወደ ሸካ የገባችዉ፡፡ ሸካ ከገባች በኋላም ከሀገሩ
ይጠራዋል፡፡ “እዉን አብ እና አላህ አንድ ናቸዉን?” እያልንም እንወዛገባለን፡፡
ህዝብ ጋር በቀላሉ አልተግባባችም ነበር፡፡ ነገሩ የእጣ ፈንታ ጉዳይ ሆነና ልጅ
ለመዉለድ የግድ ከሀገሯ መዉጣት ነበረባት፡፡ ቡሶባይን ተከትላ እንድትሄድ “በስሜ አብ” ብሎ የሚባርከዉ እና “ብስሚላህ” ብሎ የሚቀድሰዉ እዉነት ወደ አንድ
ያስገደዳትም የገዛ ሀገሯ አዋቂ ነበር፡፡ አካል ነዉ እያመለከቱ ያሉት? አላህ እና አብ አንድ ከሆኑ የሚያምኑቱ ለምን
ተለያዩ? አንዱ ሌላዉን ካላጠፋሁ ለምን ይላል? ከፍጥረታቸዉ ጀምሮ ለምን
ሸካ ከገባች በኋላ እንደ እግዚአብሄር ፍቃድ የበኩር ልጇ ራሱ ሀሊቶ ተወለደላት፡፡
የሚያስታርቃቸዉ ኃይል እንኳ እስኪጠፋ እየተዋጉ ይኖራሉ? ይስሀቅ እና እስማዔል
ቀጥሎ ደግሞ ሻዊቶ ተወለደ፡፡ ከዚህ በኋላ ዓለሟ ልጆቿ ሆኑ፡፡ ሌሎችም ብዙ
የአንድ አባት አብራክ ክፋይ የአብርሀም ልጆች አልነበሩምን? ሳራ እና አጋር ጣዖንት
ልጆችን ወለደች፡፡ በሀገሩም ደስተኛ ሆና ለመኖር በቃች፡፡ በዚያ ሁሉ ዉስጥ ግን
አልነበሩምን? ነገር ግን ክርስቲያኖች እንደሚሉት ይስሀቅ እንደተጸነሰ፣ እስማዔል
የሸኪ ኖኖ ቋንቋን ሳትችል ነበር የኖረችዉ፡፡ ልጆቿም ቢሆኑ የራሷን ቋንቋ ትተዉ
ተሰደደ፡፡ ወይም እስማዔላዊያን እንደሚሉት እስማዔል እንደተጸነሰ ይስሀቅ ተሰደደ፡፡
የአባታቸዉን እና ሰፈሩ ሁሉ የሚያወራዉን ሸኪ ኖኖን ለመዱ፡፡
ያዕቆብ እና ኤሳዉስ የአንድ እናት የአንድ አባት ልጆች አልነበሩምን? የያዕቆብ ልጆች

- 185 - - 186 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

አምላካችን፣ ፈጣሪያችን ያህዌ ነዉ ሲሉ፤ የኤሳዉ ልጆች ግን በያዕቆብ ልጆች ዘንድ አምላክ በሰማይ ሆኖ አያቸዉ፡፡ ትዕብታቸዉን አስተዋለ፡፡ እጅግ ታጋሹ አምላክ
አረመነ ተባሉ፡፡ ይሄዉ ከዚያን ጊዜ ጀምረዉ ሲካረሩ፣ ሲጣሉ፣ ሲዋጉ ኖሩ፡፡ ከያዕቆብ ቁጣዉ ነደደ፡፡ ከዚህ በኋላ የሰዉ ልጅ ቋንቋዉ ተበተነ፡፡ ቋንቋዉ ከተበተነ በኋላ
ዘር የሆነዉ ክርስቶስ በተወለደበት ዘመን የኤሳዉ ዘር የሆነዉ ሄሮዲስ በእስራዔል አንድ ላይ መኖር አልቻሉም፡፡ ወደ ዓለም ዳርቻ ሁሉ ከየሚግባቡት ጋር እየተጠራሩ
ንጉስ ነበር፡፡ ንጉሱ ከያዕቆብ ዘር መሲህ ይወለዳል የሚለዉ ንግርት መፈጸሙን ነጎዱ፡፡ ግንቡም በተጀመረበት ቀረ፡፡ አለመግባባታቸዉም በጊዜ እና ቦታ ርቀት
ከሰባሰገል ሰዎች እንደሰማ ሊገድለዉ አሰበ፡፡ ነገር ግን አልቻለም፡፡ ኋላ ላይ ራሱ እየጨመረ ሄደ፡፡ ቋንቋዉ መለያየት አንዱን አምላክ እንኳ በአንድ ሥም
ሄሮዲስ ሞተ፡፡ ጠላትነቱም አሁንም ድረስ ቀጠለ፡፡ እስከማይጠሩ ድረስ አደረጋቸዉ፡፡ በዚህም የመጨረሻዉ እድል ፋንታችንም
የሚወሰንበት ሆነ፡፡ ይህ የሰዉ ልጅ ከኤደን ገነት ከተባረረ በኋላ የተከሰተ ሌላኛዉ
አብ እና አላህ አንድ ካልሆኑ ደግሞ ሞርሞኖች እንደሚሉት “ሁለት ወይም ብዙ አሳዛኝ የታሪክ ክፍል ነበር፡፡ ዘር የሚሉት ጣጣ፣ ብሄር የሚሉት አታካራ፣ ጎሳ፣
ፈጣሪ አለ ማለት ነዉን?” እያልንም እንጨነቃለን፡፡ አዳም እና አደም፣ ሄዋን እና አገር፣ አህጉር የሚባሉ አከፋፋይ መስፈርያዎች የተፈጠሩት ከዚህ ከባቢሎኑ
ሀዋ፣ ሀና እና ሀናን፣ አብርሀም እና ኢብራሂም፣ ገብርኤል እና ጀብርል፣ ዮሰፍ እና መበታተን በኋላ ነበር፡፡
የሱፍ፣ ማርያም እና ሜሪያም፣ ኢየሱስ እና ኢሳ … እነዚህ ሁሉ አንድ አካል ሁለት
ቋንቋ ወይንስ እንደቋንቋዉ ስብዕናቸዉም የተለያዩ ናቸዉ? መንገደኛዉ ሀሊቶም የዚህ መበታተን ሰለባ ሆነ፡፡ በገዛ ሀገሩ በገዛ እናቱ ቋንቋ
ከሚያወሩ ሰዎች ጋር እንኳ መግባባት አልቻለም፡፡
አንዳንዴም የአብ እና አላህ ባህርያቸዉ ሁላ እየተለያዩብን መሀል ቤት እንቸገራለን፡፡
ዉሃ፤ ዉሃም አልነዉ ማይ ወይንም ዎተር ያዉ ዉሃ ነዉ፡፡ “ዉሃ” ብለን ጠጣን ባቢሎን ባቢሎን እንዴት ክፉ ነበርሽ?
ወይም “ማይ” ብለን ጠጣን ጥማችንን ይቆርጣል፡፡ ብንታጠብበት ያነጻናል፡፡ አላህ እና
አብ ግን እንዲህ አንድ ናቸዉን? እኔ’ንጃ እሱ ራሱ ይወቀዉ! ትእብትሽ የበዛ ትዕግስት አልባ ሁነሽ

አንድ ከሆኑ እሰዬሁ ሁላችንም በተለያየ መንገድ አንድ መድረሻ ላይ መድረሳችን የአንዱን አዳም ዘር ዝርዝር አደረግሽዉ
አይቀርም፡፡ በሞጣም ሄዱ በቡሬ ባህር ዳር እንደሚደርሱት ማለት ነዉ፡፡ ከተለያዩብን
ብትን ብትን አርገሽ አመሰቃቀልሽዉ፡፡
ግን አንዱ ወገን መንገድ መሳቱ አልቀረም ይሆናል፡፡ አንዱ ወገን ሲጠፋ፤ ሌላዉ
ወገን ይድናል፡፡ ይህ እንዴት ያለ ኪሳራ ነዉ? ብቻ ሁሉንም ሥራዉ ያዉጣዉ! የተባለላት ለዚህ ነበር!

የቋንቋ ልዩነት ይህን ያህል ከባድ ነዉ ለማለት ነዉ፡፡ ከተራ መግባቢያነት ያልፋል፡፡ ***
የመዳን እና የመጥፋትን ያህል ልዩነት ያመጣል፡፡ ፈጣሪ ግን ከሥር ከመሠረቱ
እንዲህ ሊያወዛግበን ዓላማዉ አልነበረም፡፡ በምድር የተወለደ ሁሉ በአንድ ቋንቋ መንገዱን የቻለዉን ያህል እስኪደክመዉ ገፍቶ አንዱ ገበሬ ላሞቹን ሲያልብ ደረሰ፡፡
በአንድ ዘዬ ይግባባ ዘንድ አንዲት ቋንቋ፣ አንድ ህዝብ አድርጎ ፈጠረን፡፡ በምድር በሀገሩ ባህል ላም እያለበ ያለን ሰዉ ማናገር አይፈቀድም፡፡ ላሚቱ ድምጽ ከሰማች
የተፈጠሩትን ሁሉ አንዱ አዳም ብቻዉን በዚያች አንዲት ቋንቋ ሥም አወጣላቸዉ፡፡ ትደነግጣለች፣ ከዚያም በኋላ ወተት ይጠፋባታል የሚባል ብሂል አለ፡፡ በዚህ
ከተፈጠሩት ሁሉ አንዳችም በአዳም ሥም ዝርዝር ዉስጥ የተረሳ አልነበረም፡፡ ምክንያት ሰዉዬዉ ላሚቱን አልቦ እስኪጨርስ ድረስ ምንም ድምጽ ሳያሰማ ቆሞ
አባታችን አዳም እንዴት ያለ አስታዋይ ሰዉ እንደነበር በዚህ እንገነዘባለን፡፡ ጠበቀዉ፡፡ ሰዉዬዉ ማለቡን ጨርሶ፣ ጥጃዉን ከታሰረበት ከፈታ በኋላ ዞር ሲል
ከሀሊቶ ጋር ዓይን ለዓይን ተገናኙ፡፡ “ና.ጋ.ዳ..” በማለት እየተኮላተፈ ሰላምታ
ከዚህ በኋላ የሰዉ ልጆች በምድር መብዛት እና መሰልጠን ጀመሩ፡፡ ሰልጥነዉም ሰጠዉ፡፡ ሰዉዬዉም አጸፋዉን “ፋያ.. አካም?” ካለዉ በኋላ “ኤኙን ጀዳ ኤሳን
አላበቁ፤ ሰየጠኑ፡፡ “በምድር መታወሻችን ይሆን ዘንድ እና ፈጣሪ ያለበት ድረስ ኡፍዳ?” ሲል አከታትሎ ጠየቀዉ፡፡ የፈተናዉ ሰዓት ደረሰ ማለት ነዉ፡፡ በዚህ ጊዜ
እንድንደርስ በባቢሎን ታላቅ ግንብ እንስራ” ተባባሉ፡፡ ግንቡንም ለመስራት አሰቡ፣ ግራ በመጋባት ዝም ብሎ ጥቂት ከቆየ በኋላ እንደማይናገር ዲዳ ሁሉ በምልክት
አሰላሰሉ፣ አቀዱ፡፡ አቅደዉም አልቀሩ መስራት ጀመሩ፡፡ ግን መፈጸም አልቻሉም! ማስረዳት ቀጠለ፡፡ ገበሬዉም ከሚያሳየዉ የምልክት ቋንቋ የመሸበት እንግዳ መሆኑን

- 187 - - 188 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ተረዳ፡፡ ምን ዓይነት የተጎሳቆለ እንግዳ መሆኑን ከላይ እስከታች ቢያጠነዉ አሳዘነዉ፡፡


በእጁ ካለች አንዲት ክራር እና ስልቻ በቀር ምንም አልያዘም ነበር፡፡ ፊቱ ገርጥቷል፡፡
ሰዉነቱ ድክምክም ብሏል፡፡ ጸጉሩ ተንጨባሯል፡፡ በአጠቃላይ ሁኔታዉ አሳዘነው፡፡
በተመሳሳይ የምልክት ቋንቋዉ እንዲከተለዉ ገለጸለት፡፡ ገበሬዉ የወተት ቅል በእጁ
አንጠልጥሎ፣ እንግዳዉ ደግሞ ስልቻዉን እና ክራሩን እንዳንጠለጠለ ጥቂት ከተጓዙ
በኋላ ከገበሬዉ ጎጆ ደረሱ፡፡

ቤት አስገብቶ ለሚስቱ የመሸበት እንግዳ መሆኑንና እና የሀገሩን ቋንቋ የማይናገር፣


ከየት የመጣ መሆኑ እንደማይታወቅ ጭምር አስረድቶ የሚቀማመስ ነገር ፈጠን ብላ
እንድታቀራርብ አዘዛት፡፡ ሚስትቱም የእንግዳዉን ሁኔታ አይታ አዘነችለትና ቤት
ያፈራዉን ከእንጀራዉ፣ ከዳቦዉም ጨምራ ከጥዑም እርጎ ጋር አቀረበችለት፡፡ እህል
የናፈቀዉ መንገደኛም የቀረበለትን ከምስጋና ጋር ጥርግርግ አድርጎ ከበላ በኋላ
ከመደቡ ላይ ጋደም አለ፡፡ እጅግ ደክሞት ነበርና ጭልጥ ያለ እንቅልፍ የወሰደዉ
ከመቅጽበት ነበር፡፡

- 189 - - 190 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

እሱ ሲፈልጋት እሷ ስትሸሸዉ፣ እሱ ሲመኛት እሷ ስትርቀዉ ግጭትን እንጂ ፍቅርን


ሳይፈጥሩ ቀሩ፡፡
ምዕራፍ ሀያ አራት
በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ ዉስጥ እንዳሉ ወደ ከተማዉ ብቅ ስትል ድንገት መምህር
*** ዘርይሁን ከዶ/ር ሻዊቶ ጋር ሲያወጋ አየችዉ፡፡ ከዲሮ ጋር በፍቅር በምትከንፍበት
ሰዓት ሌላዉ ወንድ ሁሉ አስጠልቷት ስልኩን እንኳን ማንሳት ተጠይፋ ስለቆየች
ታሲ ዩኒቨርሲቲ የምትገባበት ቀን በተቃረበ ጊዜ ከዲሮ ጋር የነበራቸዉ ፍቅር አሁን ድንገት ስታየዉ በድንጋጤ ልቧ በአፏ ልወጣ ደረሰ፡፡ ልትደበቀዉ
እየበረደ ሂዶ እንደገና መቃቃር ዉስጥ ገቡ፡፡ “ፍቅር ጊዜ እንዲያልፍ ያደርጋል፤ በማትችልበት ሁኔታ ሳታስብ አጠገቡ ደርሳ ስለነበር ያየችዉ፤ መሹለኪያ ቀዳዳ
ጊዜም እንዲሁ ፍቅር እንዲያልፍ ያደርጋል፡፡” ይላሉ ፈረንሳዮች፡፡ ታሲ እና ዲሮም እንኳን አጣች፡፡ ከሚያወጋበት ድንገት ቀና ሲል ፊት ለፊት ተገናኙ፡፡ እሱም
በሞቀ ፍቅር ክረምቱን በደስታ አሳልፈዉ፤ ክረምቱ ሲያልፍ አብሮ ፍቅራቸዉም በድንጋጤ ክዉ አለ፡፡ ድንጋጤዉን አይቶ ዶ/ር ሻዊቶ ዓይኑን ቢከተሉ ታሲን
አለፈ፡፡ ጊዜ እና ፍቅር እንዲህ ናቸዉ፡፡ የድሮ ሰዉ ሳይተዋወቅ፣ ሳይተያይ በቤተሰብ አዩዋት፡፡ ያዉቋታል፡፡ የድሮ ጓደኛቸዉ ልጅና የወንድማቸዉ የኦጎ ልጅ የዲሮ እጮኛ
ምርጫ እና ዉሳኔ ይጋባል፡፡ ለዘመናት አብረዉ ወልደዉ ከብደዉ ይኖራሉ፡፡ ናት፡፡ ከሳምንታት በፊት ተዋዉቀዋት ነበር፡፡ “ሰላም ነሽ ታሲ?” ብለዉ እጃቸዉን
አንዳንዶች ብቻ ይፋታሉ፡፡ የአሁኑ ወጣት ግን ገና ሳይጋቡ ይተዋወቃሉ፡፡ ይግባባሉ፡፡ ዘረጉላት፡፡ በጨዋ ደንብ ከአንገቷ ዝቅ ብላ ቀኝ እጇን በግሯ ደግፋ ጨበጠቻቸዉ፡፡
ይቀማመሳሉ፡፡ ይሰለቻቻሉ፡፡ በመጨረሻም ይፋታሉ፡፡ ደግሞ ከሌላ ወጣት ቀጥላ ደግሞ ለመምህር ዘርይሁን በተመሳሳይ ሁኔታ እጇን ዘረጋችለት፡፡ እያቅማማ
ይተዋወቃሉ፣ ይቀማመሳሉ፣ ይግባባሉ፣ ይፋታሉ፡፡ እንዲህ እያሉ ጊዜያቸዉን እጁን ሰጣት፡፡ ስልኩን ሳታነሳ በማጉላላቷ ተቀይሟት የነበረ ቢሆንም አሁን
ያባክናሉ፡፡ የድሮዎቹ ተጋብተዉ ሲፋቱ፤ የአሁኖቹ ሳይጋቡ ይፋታሉ፡፡ የድሮዎቹ በገጠሙት ብዙ አዳዲስ ክስተቶች ምክንያት ረስቷት ነበር የከረመዉ፡፡
ተጋብተዉ ይግባባሉ፡፡ መጋባታቸዉ ለመግባባታቸዉ ምክንያት ነበር፡፡ የአሁኖቹ
ሳይጋቡ ለመግባባት ይሞክራሉ፡፡ የሚግባቡት ለመጋባት ነዉ፡፡ ሰዉ ተገልጦ መምህር ዘርይሁን “ታሲ” ብሎ ሲጠራት የሰሙት ዶክተር ሻዊቶ “አይ የዘመኑ
የማያልቅ ዉስብስብ መጽሐፍ ነዉና እንዲህ በቀላሉ በቀናት እና በወራት መተዋወቅ ልጆች ከመቼዉ ተዋወቃችሁ? እንደዉ ፈጣን ናችሁ እኮ!” በማለት ተደነቁ፡፡
እና መግባባት የሚቻል ሆኖ አልተገኘም፡፡ ትዳር የእግዚአብሄር ተቋም እንደመሆኑ መምህር ዘርይሁን ግን አሁን በዚህ ጉዞዉ ሳይሆን ቀድሞ በመጣበት ጊዜ እንደ
ጥናቱን ለእግዚአብሄር ትተዉ መግባት ካልሆነ በቀር “በእኔ ብርታት፣ በእኔ ጥናት አጋጣሚ መተዋወቃቸዉን ገለጸላቸዉ፡፡ ከዚህ በኋላ እሷም ወደ መንገዷ ስታመራ
ትዳሬን አጸናለሁ” ማለት ዘበት ነዉ፡፡ ከዚህ ጠቅላላ እዉነት አንዲት ሰበዝ ናቸዉ ዶ/ሩ እና መምህሩ የጀመሩትን ወግ ቀጠሉ፡፡ መምህር ዘርይሁን ግን ወጉን ጨርሶ
ታሲ እና ዲሮ ማለት፡፡ ደዉሎ ሊያናግራት ጓጉቶ ስለነበር በአጭር በአጭሩ ቋጭቶ ተነሳ፡፡…

ታሲ እና ዲሮ ለዓመታት በዉጣ ዉረድ የቆየዉ ፍቅራቸዉ በጊዜ ተፈትኖ ወደቀ፡፡


እጅግ የተዋደዱ ሰዎች ሲጣሉም እጅግ አብዝተዉ ይጣላሉ፡፡ ፍቅር በዉስጡ ጥላቻን
አርግዞ ይዟልና በጥንቃቄ መያ’ዝ ይፈልጋል፡፡ ፍቅር ሲቀዘቅዝ በግልጽ አይታወቅም፡፡
እየበረደ እበረደ ሂዶ ወደ ጥላቻ ሲቀየር ነዉ እንጂ የሚታወቀዉ፡፡ ዘመኑ ደግሞ
ከፍቅር ጥላቻ የሚቀድምበት ሆነ፡፡ ሳይጋቡ የሚፋቱበት ፈት ዘመን!

ይሄዉ አሁን የጥላቸዉ ምክንያት እንኳን በግልጽ ሳይታወቅ ግንኙነታቸዉ ሻክሮ


ባለፈዉ “አብረን የምትማሪበት ዩኒቨርሲቲ ድረስ እንሄዳለን” የተባባሉት ፍቅረኛሞች
እዚያዉ ሰፈራቸዉ እያሉ እንኳን በጋራ መዋል አቃታቸዉ፡፡ በእሱ በኩል ግን
አሁንም ፍቅሩ ከመጨመር ዉጪ አልበረደም ነበር፡፡ ፍቅር ግን እንደ እፉዬ ገላ
በሁለቱም ወገን ካልተሳሳቡ በቀር በአንድ ወገን ብርታት የሚሆን ነገር አይደለምና
- 191 - - 192 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

“አንተ ዛፍ!” ሲል ተጣራ፡፡ ዛፉ አቤት ባይለዉም በእምነት ደጋገመ፤

ምዕራፍ ሀያ አምስት “እግዚአብሄር እርጅናን ፈጠረ፡፡ እርጅና ደግሞ ድካም ይዞብኝ መጣ፡፡ እነሆ በፈጣሪ
ሥም አዝሀለሁ፡፡ አንድ ጊዜ ዝቅ በል!” ብሎ ጮሄ፡፡ ከዚህ ቃል በኋላ ተዓምር
*** ተፈጠረ፡፡ ዛፉ የሰዉዬዉን ቀፎ እንደያዘ ቀስ ብሎ እንደሰዉ በጥንቃቄ አጎነበሰለት፡፡
ሰዉዬዉም በደስታ ማሩን ከሰበሰበ በኋላ፤
ሀሊቶ በወለጋዉ አርሶ አደር ቤት ጥቂት ቀናት እረፍት ካደረገ በኋላ በትግራይ እና
በአማራ ገበሬዎች እንደተደረገለት ሁሉ ስንቅ ተዘጋጅቶለት መንገዱን ቀጠለ፡፡ “አሁን ወደ ቦታህ ተመለስ!” ሲል ደግሞ አዘዘ፡፡ ዛፉም ታዞ ቀና ማለት ጀመረ፡፡ ወደ
ለምለሙን የወለጋ ምድር በየጫካዉ በገፍ ተንዠርግጎ ከሚታየዉ ዘይቱና፣ ማንጎ ትክክለኛ ቦታዉ ከመመለሱ በፊት ግን፤
እና አቮካዶ እንዳሻዉ እየገመጠ ሳይደክመዉ ብዙ ቀን እና ሌሊት ተጓዘ፡፡ እንደልማዱ
“ለፈጣሪ ተዓምር ምልክት ይሆን ዘንድ እዚያዉ ቁም” ሲል እንደገና አዘዘ፡፡ ዛፉም
ሲመሽ ከየደረሰበት ሰዉ ቤት ጎራ ብሎ እያደረ፣ ስንቅ እየተቋጠረለት ነበር
በደረሰበት ጋደል እንዳለ ቆሞ ቀረ፡፡ ብዙ ሰዉም ታሪኩን በሰማ እና ጋደል ብሎ
የተጓዘዉ፡፡ ከዚያም የዲዴሳን ወንዝ ተሻግሮ ቡኖ-በደሌ ገባ፡፡ እንዲህ እንዲህ እያለ
የቀረዉን ዛፍ ባዩ ጊዜ እጅግ ይደነቁ ነበር፡፡ መንገደኛዉ ሀሊቶም ይህንን ታሪካዊ ዛፍ
ኢሉ-አባቦራ ደረሰ፡፡
በዓይኑ አይቶት ነበርና ታሪኩን አስታዉሶ እጅግ ተጽናና፡፡
አንዴ ዓላማ አድርጎ “ከሀገሬ ሳልደርስ አልሞትም!” ብሏልና አምላክ አገዘዉ፡፡ “ሰዉ
***
ያስባል፤ እግዚአብሄር ያከናዉናል፡፡” ነዉና ቃሉ የሚለዉ እንዲያ ሆነለት፡፡ የፈጣሪ
ቃል ለአማኙ ብቻ ሳይሆን ለአረመነዉም፣ ለከሀድዉም፣ ለአመጸኛዉም ይሰራል፡፡ ዓላማዉ ጽኑ ነበርና እግዜር አከናወነለት፡፡ ኢሉ-አባቦራን ጨርሶ ባሮ ወንዝ ዳር
በምድር ላይ ላለ ፍጥረት ሁሉ እኩል ይሰራል፡፡ ጸሀይ ለኃጥኡም ለጻድቁም እኩል ሲደርስ የእናቱን ዓይን እንዳየ ሁሉ በጉልበቱ ተንበርክኮ ለብዙ ሰዓት በደስታ አነባ፡፡
እንደምትወጣለት፡፡ ዝናብም ለዓለሙ በሙሉ እንደሚያገለግል የእግዚአብሄር የተስፋ ደስታዉ ወደር አልነበረዉም፡፡ ከዚህ በኋላ ቤተሰቦቹ ምን አልባት ባይኖሩ እንኳ
ቃልም እንዲሁ ለሁሉ የተሰጠ ነዉና፤ ሰዉ ሲወስን ፍጥረቱ ሁሉ ሀሳቡን በቋንቋዉ የሚግባባቸዉ ህዝቦችን ያገኛል፡፡ የደረሰበትን ይተርካል፡፡ የሀገሩን
እንድያሟሉ ይታዘዙለታል፡፡ የኢትዮጵያን ሰዎች ደግነት ይነግራቸዋል፡፡ ከባሮ እና በቆ በመለስም ሌላ ዘመድ
እንዳለዉ፣ ወገን እንዳለዉ ሀገሩ ብሄዱ፣ ብሄዱ የማታልቅ ሰፊ እንደሆነች
መንገደኛዉ ሀሊቶም አንድ ቀን ድክም ብሎት ዛፍ ሥር ቁጭ ብሎ ስለ እግዚአብሄር
ያወጋቸዋል፡፡ ይህንን ሁሉ እያሰበ እዚያዉ የባሮ ወንዝ ዳርቻ ላይ እንዳለ ጸሐይ
እርዳታ ሲያስብ በልጅነቱ የሰማዉ ታሪክ ትዉስ አለዉ፡፡ ታሪኩ ስለአንድ በቀፎ ሰቀላ
አሽቆለቆለች፡፡
የሚተዳደር ሰዉ የሚተርክ ነበር፡፡
ባሮ ዉስጡን የሚያዉቀዉ፣ ቢሰምጥበት እንኳን መልካሙ መስክ ላይ አፈፍ አድረጎ
ሰዉዬዉ በጉልምስናዉ ወራት በቀላሉ የሚወጣበት እና ቀፎ የሚሰቅልበት፣ ማር
የሚጥለዉ እንጂ እንደ ሌላዉ ወንዝ አዉሬ ይኖርበት ይሆን? ይዞኝ ይሄድ ይሆን?
የሚቆርጥበት ዛፍ ነበረ፡፡ በየዓመቱም በቂ ማር አግኝቶ ይተዳደር ነበር፡፡ በጊዜ ሂዴት
ብሎ የሚሰጋበት ወንዝ አልነበረም፡፡ ያዉቀዋልና!
ግን ሰዉዬዉ አረጀ፡፡ ጉልበቱም ደከመ፡፡ በቀላሉ ሲወጣ፣ ሲወርድ የነበረዉ ዛፍ ዳገት
ሆነበት፡፡ የሰፈሩን ሰዉ እንዲረዱት ቢለምን ሁሉም እምቢ አሉት፡፡ ባሮ ኩሊል ያለ ንጹህ ወንዝ ነዉ፡፡ እንደ ባህር የረጋ፣ የተረጋጋ እንጂ እንደሌሎቹ
የሚንቀለቀል፣ የሚፋንን፣ የሚያጓራ ወንዝ አይደለም፡፡ ድምጹ አይሰማም፡፡ እንደዉ
እርሱ ግን እጅግ ቸግሮት ስለነበር ተስፋ ሳይቆርጥ ለማር ቆረጣ የሚያስፈልጉ
ደርሶ አይደነፋም፡፡ ከቤቷ ሁና ድምጽዋ እንደማይሰማ ደርባባ ወይዘሮ ዝም ብሎ
ዕቃዎችን ሁሉ ይዞ ወደ ዛፉ ገሰገሰ፡፡ በቦታዉ እንደደረሰ ግን ዛፉ ላይ መዉጣት
ይነጉዳል እንጂ እዩኝ እዩኝ፣ ስሙኝ ስሙኝ አይልም፡፡
እንደማይችል ተረዳ፡፡ ሆኖም ተስፋ ቆርጦ መመለስ አልፈለገም፡፡ ከዛፉ ሥር ቁጭ
ብሎ ድምጹን ከፍ አድርጎ፤

- 193 - - 194 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

የጸሀዮዋን ማሽቆልቆል ሲረዳ አንድ ረዥም ግንድ የተጋደመበትን አይቶ በዚያ በኩል ታደምቀዋለች፡፡ ምግቡን ጨርሶ ጥቂት እንዳረፈ ቡና ደረሰ፡፡ ቡናዉም ተቀድቶ ጀበና
እስከ ወንዙ እኩለታ ከሄዴ በኋላ ቀሪዉን በእግሩ ተራምዶበት ተሻገረ፡፡ በአንድ ሙሉ እስኪያልቅ ተጠጣ፡፡ ከዚያ በኋላ ይህንን ያህል ያደከመዉን ጉዞ ይተርክልናል
ወቅት እናቱ እና አባቱ እርሱ ሳይወለድ በፊት እንዲሁ እንደተሻገሩ አስታዉሶ ቢለዉ አንሰፍስፈዉ ሲጠብቁ በተቀመጠበት አልጋ ላይ ጋደም ብሎ አንቀላፋ፡፡
በደስታ መንገዱን ቀጠለ፡፡ ከዚህ በኋላ ጥቅጥቅ ባለዉ ጫካ አቀበታማዉን መንገድ አባወራዉ “እንዲህ ደክሞት የመጣን ሰዉ አትቀስቅሱ በተኛበት አልብሱት” ብሎ ካዘዘ
በታላቅ ጉጉት ተጉዞ የመጀመርያዉ ሰፈር ሲደርስ ልቡ አታሞ መምታት ጀመረ፡፡ በኋላ ቤተሰቡ የቀረዉን እራት ተካፍለዉ ስለ እንግዳዉ እያሰቡ ሁሉም ወደየ
የመጀመርያዋን የሸካቾ ጎጆ ሲያይ ልክ የእናቱ ቤት የደረሰ ያህል ተሰማዉ፡፡ አልጋዉ አመራ፡፡

ሌላ ቤት እስከሚያይ ትዕግስት አልነበረዉም፡፡ በቋንቋ መግባባት ብርቅ ሆኖበታል፡፡ ማለዳ ሁሉም የቤተሰቡ አባል ነቅቶ የእንግዳዉን መጨረሻ አይቶ ወደየጉዳዩ ለመሄድ
ወሬ ጠምቶታል፡፡ ቀጥ ብሎ ቀድሞ ወዳያት ጎጆ አመራ፡፡ ወደ ዉስጥ ከሚወስደዉ ቢያስቡም ሰዉዬ አይደለም ሊነቃ ንቅንቅ እንኳ አልል አላቸዉ፡፡ ቡናዉ ተፈልቶ
መንገድ በስተቀር ዙርያዋ በሙሉ በእንሰት ተከቧል፡፡ ከእንሰቱ ዉጪ ያለዉ መስክ ቢጠበቅ ቢጠበቅ አልነቃ አላቸዉ፡፡ ትንፋሹ እንዳለች ብቻ አረጋግጠዉ ሳይቀሰቅሱት
ላይ ከብቶች ተኮልኩለዉ ለምለሙን ሳር ይግጣሉ፡፡ በእንሰቱ መሀል ባለችዉ ቀጭን ቡናቸዉን ጠጥተዉ ቁርሳቸዉን በልተዉ ቢጠብቁት አሁንም አልነቃም፡፡ ቤተሰቡ
መንገድ ዘና ብሎ ሲጓዝ ማሳ ዉሎ ወደ ገዛ ቤቱ የሚመለስ ባላገር እንጂ በስንት በረካዉን ደጋግሞ እየጠጣ የእንግዳዉን መንገደኛ መንቃት ይጠባበቅ ገባ፡፡
ሀገር ተንከራቶ ከሰሜን ጫፍ እስከ ደቡብ ጫፍ የደረሰ አይመስልም ነበር፡፡ በግምት
ሁለት መቶ ሜትር ያህል በእንሴቱ ዉስጥ ቀጭን መንገድ ከተጓዘ በኋላ ቤተሰቡ ከረፋዱ 5፡00 ሲል መቃብር ፈንቅሎ እንደሚነሳ ሟች ባለ በሌለ ኃይሉ ተንጠራርቶ
የደራ ጨዋታ ላይ እንዳሉ ደረሰ፡፡ “ከራቾ!” ሲል ድምጹን ከፍ አድርጎ ተጣራ፡፡ ድምጹን ከፍ አድርጎ ካጓራ በኋላ የተከናነበዉን ብርድ ልብስ ገለጥ ሲያደርግ
ቤተሰቡ ግን በቶሎ ድምጹን ሊሰሙት አልቻሉም፡፡ እስከ ቤቷ ደጃፍ ድረስ እየቀረበ በዙርያዉ የተሰበሰበ ቤተሰብ ድምጹን ዉጦ እየተከታተለዉ መሆኑን አወቀ፡፡
ደጋግም ከተጣራ በኋላ የቤቱ አባወራ ድምጹን ሰምቶ የጎረቤቱ ሰዉ እየመሰለዉ በአልጋዉ ላይ ሆኖ ጥቂት ከተገላበጠ በኋላ ድካሙን እንደምንም ተቋቁሞ ብድግ
ትንሽየዋን በር ከፍቶ ወጣ፡፡ ሀሊቶም የመሸበት የሩቅ መንገደኛ መሆኑን ገልጾ አለ፡፡ ዉጪ ወጣ ብሎ ተጸዳድቶ ከተመለሰ በኋላ የቀረበለትን ቁርስ በልቶ መንገዱን
እንዲያሳድሩት እንደሚፈልግ በገዛ ቋንቋዉ ካስረዳ በኋላ የሞቀ ሰላምታ ተለዋዉጠዉ መቀጠል እንደሚፈልግ ገለጸላቸዉ፡፡
ተከታትለዉ ወደ ጎጇ ዘለቁ፡፡
የቤቱ አባወራ ግን “ትናንት የመጣህበትን መንገድ እና የገጠመህን ትነግረናለህ ብለን
ከዚህ በኋላ ቤተሰቡ ተራ በተራ ማን እንደሆነ? ወደ የት እየሄደ ሳለ እንደመሸበት? ስንጠብቅህ፤ እንቅልፍ ስለወሰደህ ዝም አልንህ፡፡ አሁን ግን ማን እንደሆንክ እና
የየት መንደር ሰዉ እንደሆነ አከታትለዉ ሲጠይቁት? መንገደኛዉ ሀሊቶ ግን ልክ ከየት እንደመጣህ ሊትነግረን ይገባል፡፡” አለዉ፡፡ እንግዳዉ መንገደኛም “አዎን፡፡
እንደገዛ ቤቱ ከእነሱ ጋር በሰፊዉ ለማዉጋት እንደማይችል እና በመንገዱ ምክንያት ትናንት እጅግ ደክሞኝ ሳለዉቅ ነዉ የተኛሁት፡፡ ሥሜ ሀሊቶ ፋይሳ ይባላል፡፡ አባቴ
እጅግ እንደደከመዉ ገልጾ በመጀመርያ የሚበላ እና የሚጠጣ እንድቀርብለት ጠየቀ፡፡ ቡሶባይ ነዉ፡፡ በልጅነታቸዉ ኦሮሞ ሀገር ኑረዉ ስለነበር ፋይሳ አሏቸዉ፡፡ አሁን ወደ
ሸካ ምድር ተመልሰዉ በሥማቸዉ ቡሶባይ የተሰኘች መንደር መስርተዉ ይኖራሉ፡፡
እመቤትቱም ይህንን ስትሰማ ራሷ ላይ የእርግማን መዓት እያወረደች ፈጠን ብላ እኔ ግን በደርግ መንግስት ታፍሼ ለጦርነት ተወሰድኩ፡፡ ከዚያም በተዓምር
ወደ ጓዳ ከገባች በኋላ ለእራት ከተዘጋጀዉ ቆጮ፣ ጎመን እና እርጎ ይዛ ከተፍ አለች፡፡ በእግዚአብሄር ቸርነትና በወገኖቼ በኢትዮጵያዊያን ደግነት ረዥሙን መንገድ ተጉዤ
ሀሊቶ ግን እንዲህ እንደዘበት ቆጮ ከፊቱ ቀርቦለት ሲያይ የእናቱን ጡት እንዳየ መጣሁ፡፡ አሁን መንገዴን ቀጥዬ ቤተሰቦቼ ጋር መድረስ አለብኝ፡፡ ቀሪዉን ዝርዝር
ህጻን እየተንሰፈሰፈ ስቅስቅ ብሎ አለቀሰ፡፡ እመቤቲቱ ግን ብዙ ቀን የተጓዘ እና ታሪክ ሌላ ጊዜ መገናኘታችን ስለማይቀር አጫዉታችኋለሁ፡፡” ብሎ በግድ
መንገድ የጠፋበት መሆኑን ተረድታ እያባበለች እንዲበላ ለመነችዉ፡፡ ፈጠን ብላም ተሰናበታቸዉ፡፡ ከዚህ በኋላ ሰላሳ ኪሎ ሜትር ገደማ ቢቀረዉ ነዉ፡፡ ቀስ እያለ ተጉዞ
ቡና ልታፈላለት ገባች፡፡ ይሄ ሁሉ ሲሆን መላዉ ቤተሰብ የሰዉዬዉን ሁኔታ አመሻሽ ላይ ቤተሰቦቹ ጋር ይደርሳል፡፡ ከአባወራዉ ጋር አንዳንድ ነገር እያወጉ
በጥሞና ከመመርመር ዉጪ አንዲት ቃል አልተነፈሱም ነበር፡፡ መንገደኛዉ ጥቂት ከተጓዙ በኋላ በቀጣዮቹ ቀናት እንደገና ለመገናኘት ተቀጣጥረዉ ተሰነባበቱ፡፡
የቀረበለትን ምግብ ጥርግርግ አድርጎ በልቶ ያንኑ ያህል ሌላም ተጨምሮ
አጋምሶታል፡፡ እማወራዋ በበኩሏ ቡናዉን እያፈላች ሽርጉድ እያለች ቤቱን
- 195 - - 196 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ሀሊቶ ደጋማዉን የማሻ መንገድ ቀኑን ሙሉ ተጉዞ እንዳቀደዉ ጸሀይ ካሽቆለቀለች


በኋላ ቤተሰቦቹ ጋር ደረሰ፡፡ ገና ከሩቅ የሰፈሩን ሰዉ ሲያገኝ ጀምሮ በብዙ ናፍቆት
እየተሳሳሙ እና እያቀፉት ሁሉም ከየቤቱ ወጥቶ እያጀበዉ በብዙ አጀብ ወላጆቹ ቤት
ደረሰ፡፡ እርሱ በየመንገዱ ሠላም እያለ እና እያወራ ሲሄድ የሰፈሩ ልጆች ቀድመዉ
ለቤተሰቦቹ እየመጣ መሆኑን ስለነገሯቸዉ ሁሉም እየተላቀሱ ወጥተዉ ጠበቁት፡፡
እናቱ ወ/ሮ ኑሪቱ ደበላ “በቃ ሞቷል ብለዉ፣ እርማቸዉን አወጥተዉ ተስፋ ቆርጠዉ
ስለነበር የልጃቸዉን ድምጽ ሲሰሙ ጉልበታቸዉ ርዶ ወደቁ፡፡ ከወደቁበት የተነሱት
ከሰዓታት በኋላ ነበር፡፡ ቤተሰቦቹ ጋር እስኪደርስ ድረስ ያችን የትግራይ ገበሬዎች
የሰጡትን ስልቻ እና ክራር በእጁ እንደያዘ ነበር፡፡ እናቱ ከነቁ በኋላ በናፍቆት
ተሳስመዉ ምንም ቃል ሳይለዋወጡ ተቃቅፈዉ ለብዙ ሰዓታት ተላቀሱ፡፡ አባቱ
ቡሶባይም በእናት እና ልጅ ሁኔታ ሆድ ብሷቸዉ አብረዉ አነቡ፡፡ የሩቅ እና የቅርብ
ዘመዶች ሁሉ ተሰበሰቡ፡፡ የሰፈሩም ሰዉ ወደየቤቱ ገና አልተመለሰም ነበር፡፡ አባት
በደስታ ሰክረዉ ልጆቻቸዉ ፍሪዳ እንዲያርዱ አዘዙ፡፡ ዘመድ ወዳጅ፣ ጎረበት
በተሰበሰበበት ተደግሶ በደስታ ከአራት ቀናት በላይ ተበላ፡፡

በሁለተኛዉ ቀን ቁርስ ተበልቶ ቡና ከተጠጣ በኋላ ከረፋድ 4፡00 ሲሆን ሀሊቶ ያችን
ክራሩን ማናገር ጀመረ፡፡ በክራሩ ዜማ የመልካዉን ዉበት፣ የሀገሩን ሰዎች ደግነት፣
የእግዜሩን ቸርነት፣ የጦርነትን ክፋት፣ የአዉሬዎቹን እና በአጠቃላይ የገጠመዉን
ነገር ሁሉ በሚገርም ዜማ በታላቅ ተመስጦ ተጫወተ፡፡ ከዚህ በኋላ ቤተሰቦቹ እና
የሰፈሩ ሰዉ በክራሩ ዜማ ካነሳቸዉ ግጥሞች አንዳንድ ሰበዝ እየመዘዙ ዝርዝር ነገር
ሲጠይቁትና እሱም ሲያስረዳቸዉ ዋለ፡፡

- 197 - - 198 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

በዚሁ እንዳሉ አንድ ቅዳሜ ቀን ታሲ እና መምህር ዘርይሁን ወደ ጌሻ መስመር


በኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያኑ በኩል ሲያልፉ የተመለከተዉ አጭሩ ልጅ ወዲያዉ
ምዕራፍ ሀያ ስድስት ለዲሮ ጓደኞች መረጃዉን አደረሳቸዉ፡፡

*** ሁለት ቆፍጠን ያሉ ወጣቶች ከኋላቸዉ ተከትለዉ ሄዱ፡፡ መምህር ዘርይሁን እና


ታሲ መስኩ ስለተመቻቸዉ ከከተማዉ ብዙ ርቀዉ መዉጣታቸዉን ልብ አላሉም
መምህር ዘርይሁን ከዶ/ር ሻዊቶ እንደተለየ ወዲያዉ ለታሲ ደወለላት፡፡ እሷም ነበር፡፡ ብዙ ኪሎ ሜትሮችን ርቀዉ ዳገቱን ወርደዉ ትንሽ የድካም ስሜት ሲሰማቸዉ
ሳታወላዉል አነሳችለት፡፡ ለመመለስ ወሰኑ፡፡ ተመልሰዉ ዳገቱ ጋ ሲደርሱ የበለጠ ድካም ስለተሰማቸዉ ያገኙት
ዛፍ ሥር ቁጭ ቢለዉ አፍ ለአፍ ገጥመዉ እየተጫወቱ ብዙ ቆዩ፡፡ የፍቅር
“ምን ሆነሽ ነዉ ስልኬን ያላነሳሽዉ?” ሲል አንባረቀባት፡፡ ጨዋታዉ እየደረጀ ሄዶ ወደ መነካካት ተሸጋገረ፡፡ የተቀመጡበት ቦታ መንገድ ዳር
ስለነበር ወደ ጫካዉ ገባ ብለዉ የፍቅር ጨዋታዉን ቀጠሉ፡፡ በጫከዉ ዉስጥ ሳር
“ይሄዉ አነሳሁ አይደል?” ስትል በጥያቄ መለሰችለት፡፡
ጎዝጉዘዉ አንዱ በሌላኛዉ ዉስጥ እስኪሰምጥ ድረስ ተላላሱ፡፡
መምህር ዘርይሁን በዚህ ምጸቷ የበለጠ ተናዶ “ታሾፍያለሽ እንዴ? ስንት ቀን ነዉ
በዛፎቹ ላይ ጉሬዛዎች እና ጦጣዎች በቅርብ ርቀት ይታዩ ነበር፡፡ ሌሎች በዛፍ ላይ
ደዉዬልሽ ያላነሳሽዉ?”
የሚንጠላጠሉ እና በምድር የሚሄዱ አራዊት ድምጽ ተራ በተራ ይሰማቸዉ ነበር፡፡
ምላሽ አልነበራትም፡፡ ለምን እንዳላነሳች ወይም መልሳ እንዳልደወለች አሁን መናገር የሁሉም ድምጽ ስለፍቅር የሚያዘሙ መሰላቸዉ፡፡ የተለያዩ አዕዋፋት በህብረ ዜማ
አትፈልግም፡፡ ያላነሳችበት ምክንያትም አሁን የለም፡፡ ከዲሮ ጋር የነበራት ፍቅር አጀቧቸዉ፡፡ እጽዋት አሸበሸቡላቸዉ፡፡ ንፋሳት አራገቡላቸዉ፡፡ በሚገርም ቦታ ላይ
ሙሉ በሙሉ በቅቶላታል፡፡ ብዙ ዉሸቶችን ከዋሸችለት በኋላ “አሁን አነሳሁልህ የሚገርም የፍቅር ጨዋታ ጀምረዉ መቋጨት አቅቷቸዉ፤ ጊዜ ወደፊት መገስገሱን
በሰላም ብናወራ አይሻልም?” ስትል መልካም የመሰላትን ሀሳብ አቀረበችለት፡፡ ያቆመ እስኪመስላቸዉ ድረስ ተመስጠዉ ቆዩ፡፡ ከዚሁ የፍቅር ሰመመን ዉስጥ እያሉ
እርሱም እጅግ እየተናደደ ለክፉም ለደጉም ተገናኝተዉ ለማዉራት እንደሚፈልግ አንድ ቀን በምናቡ የሳለዉን የጫካ ዉስጥ የፍቅር ጨዋታ አስመልክቶ የጻፈዉን
ገለጸላት፡፡ ተቀጣጥረዉ ስልካቸዉን ዘጉ፡፡ ግጥም በቃሉ ተወጣላት፡፡

በማግስቱ በዚያችዉ የተከራያት አልበርጎ ግቢ ድረስ መጥታ ተገናኙ፡፡ ብዙ ***


ተወቃቀሱ፡፡ ነገር ግን ስለሚቀጥለዉ ግንኙነታቸዉ ምንም ሳይወስኑ ተለያዩ፡፡ ከዚያን
ቀን በኋላ በተደጋጋሚ እየተደዋወሉ፤ በአካልም እየመጣች ግንኙነታቸዉን አዲሰዉ
ቆዩ፡፡ የአልበርጎዉ ባለቤት ልጅ አጭሩ ዘርይሁን እንቅስቃሴያቸዉን ሁሉ ይከታተል ማንም በሌለበት የሚስቅ የሚሳለቅ
ነበር፡፡ እየቆየ ሲሄድ መረጃዉ በዲሮ እና ጓደኞቹ ጆሮ ደረሰ፡፡ የሚያወሩትን እና
የሚያደርጉትን ሁሉ ከሥር ሥራቸዉ እየተከተለ አጭሩ ዘርይሁን ያቀብል ገባ፡፡ በቅናት የሚሰቃይ፣ በሀፍረት የሚሳቀቅ

ከዚህ በኋላ ዲሮ እና ጓደኞቹ ተማክረዉ ሁለቱ አብረዉ በሚጫወቱበት ጊዜ ደርሰዉ እንደ ሄዋን ለብቻሽ ሆነሽ
ሊያስፈራሯቸዉ መከሩ፡፡ ምክራቸዉን እዉን ለማድረግም አጭሩ ልጅ መረጃ
ማቀበሉን እንዲቀጥል አደረጉ፡፡ ለዚያዉም በቂ ጉርሻ ይሰጡት ጀመር፡፡ እንደ አዳም ብቻ ሆኜልሽ

ይወስዱሻል ብዬ ሳልሰጋ

መላ ቀልቤ ሆኖ ካንቺ ጋ
- 199 - - 200 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ሆነሽልኝ የነፍስ ምግቤ በፍቅር ንዳድ ዉስጥ ሆነዉ ሳያስተዉሉት የቀኑን መምሸት አይተዉ ወደ ሰፈሩ
ለመመለስ ዞር ሲሉ ከሁለት ወጣቶች ጋር ተፈጠጡ፡፡ ወጣቶቹ ምንም ነገር ሳያወሩ
ፍቅርሽን ብቻ ተመግቤ በቀኝ እጃቸዉ ገጀራ በግራ እጃቸዉ ደግሞ ዱላ እንደያዙ አፍጥጠዉ ቁመዋል፡፡ ታሲ
ሰዉነቷ ስከዳት ተሰማት፡፡ መምህር ዘርይሁንም እጅግ ፍርሀት ዉጦት አንዳች ቃል
በአባቦች ተከበን ደምቀን
ሳይተነፍስ ባለበት ደርቆ ቆሟል፡፡ ሁለቱን ወጣቶች ታሲ ታዉቃቸዋለች፡፡ የዲሮ
አበባ መስለን ፈክተን የልጅነት ጓደኞች ነበሩ፡፡ አንዱ በተለይ በሞገደኝነቱ በሰፈሩ የታወቀ ነበር፡፡ ሁለቱም
በዉስጣቸዉ “አበቃልን!” አሉ፡፡
ተመቻችተን ተደላድለን
ሁለቱ ወጣቶች ረዘም ላሌ ደቂቃ ከጥንዶቹ ጋር ተፋጠዉ ከቆዩ በኋላ ሞገደኛነቱ
አንድ ሆነን ተዋህደን የታወቀዉ ወጣት ወደ መምህር ዘርይሁን በጣቱ እየጠቆመ “ሰዉ እንዴት
እንደሚገደል ማየት ትፈልጋላችሁ? ሊናሳያችሁ ዝግጁ ነን!” ሲል የታሲ እግሮች
ላንለያይ
ሸብረክ አሉ፡፡ መምህር ዘርይሁን ወንድነቱ ሲከዳዉ ተሰማዉ፡፡
ነፍሴ ነፍስሽ ሆና አካልሽ ሆኖ አካሌ
“ከዚህ እንዴት ማምለጥ እችላለሁ? ጫካዉም የእነሱ ነዉ” ብሎ የመጨረሻዉን
ለፍጥረቱ ሁሉ ሆነን ድንቅ ምሳሌ ጸሎት በልቡ አደረሰ፡፡ “ጌታ ሆይ የዛሬን ብቻ አዉጣኝ!” ሁሌም ሰዉ እንዲህ ነዉ፡፡
መከራ ሲገጥመዉ “የዛሬን ብቻ!” ይላል፡፡ ግን መሳሳቱን አያቆምም፡፡ ድካም!
አዕዋፍ ሲያዘሙልን እጽዋት ሲሰግዱልን
ከዚያ በኋላ የሆነዉን ነገር ማወቅ አልቻለም፡፡ ሞገደኛዉ ልጅ በያዘዉ ዱላ ቅጥቅጥ
በሙቀታችን ሞቀዉ በዉበታችን ደምቀዉ አደረገዉ፡፡ መምህር ዘርይሁን ወድቆ ተንፈራፈረ፡፡ በወደቀበት ዠልጦ ዠልጦ ንዴቱ
ሲበርድለት ትንሽ ራቅ ብላ ትነፋረቅ የነበረችዉን ታሲን በንቀት ዓይን እያየ በዓይበ-
አበቦች ሲያረግዱ አራዊት ሲያዘሙ
ሉባዉ ሁለት ጥፊ ካቀመሳት በኋላ “ቀጢይ! አጭበርባሪ! ሸርሙጣ!...” ብሏት እንደ
ሰማዩም ደስ ብሎት ቀንሶ ሙቀቱን ሌባ እየጎተተ ከጫካዉ አወጣት፡፡

አጉድሎት ብርዱን ሳይሞቀን ሳይበርደን መምህር ዘርይሁን ግን በሞት እና በህይወት መካከል ሲያቃስት ቀኑ ጨለመበት፡፡
ሰማይ የተደፋበት ያህል ከበደዉ፡፡ ከሰዓታት ሰመመን ነቅቶ ነፍሱ ብቻ እንደተረፈች
ተደስተን፣ ከንፈን፣ በረን ሰማያት ደርሰን ሲያዉቅ “ኦ አምላኬ! ጸሎቴን ሰማህልኝ?” ሲል ወደ ሰማይ እየተመለከተ አመሰገነ፡፡
ነገር ግን እግሮቹ መንቀሳቀስ አልቻሉም፡፡ በተለይ አንደኛዉ እግሩ ከፉኛ ተጎድቶ
እንደገና በርደን ከሰዉ መሀል ገብተን ነበር፡፡ ነገር ግን እዚያዉ መቆየቱ ይበልጥ አደገኛ መሆኑን ተገንዝቧል፡፡ እዚያዉ
ተዘፍዝፎ ካደረ የአዉሬ እራት መሆኑ አይቀርም፡፡ እንደምንም እየተንፏቀቀ መንገድ
በጉጉት ስንጠብቅ ዳግም ያችን ዕለት
ዳር ወጣ፡፡ ከዚያም ዱላ የሚመስል ነገር አግኝቶ በአንድ እግሩ በዱላዉ ተደግፎ
በትዕግስት በጽናት አልፈዉ ሳምንታት… እያለ ሲቀጥል በሁለት እጆቿ እያነከሰ ሲጓዝ “ማነህ?” የሚል ድምጽ አስደነገጠዉ፡፡ ለጥያቄዉ ምላሽ መስጠት
ጉንጮቿን አልፈለገም፡፡ እጅግ ደንግጧል፡፡ በዚህ ጨለማ በማያዉቀዉ እና በማያዉቁት መንደር
ማነኝ ነዉ የሚለዉ? ደግነቱ ጠያቂዉ ድምጽ በጣም የቀረበ አልነበረም፡፡ በድንጋጤዉ
ተደግፋ ተመስጣ ትሰማዉ ነበር፡፡ ምክንያት ህመሙ በኖ ጠፋ፡፡ ያዉ ድምጽ “ማነህ?” ሲል ደገመ፡፡ “ይህስ ለነገር
ነዉ፡፡” ሲል በልቡ አሰበና በደመነፍሱ ተፈተለከ፡፡ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ወደ

- 201 - - 202 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ገጠር ከተማዋ ደርሷል፡፡ ማንም ሳያየዉ ወደ አልጋ ክፍሉ ገብቶ ተሸሸገ፡፡ ክፉኛ
እንደቆሰለ ያስተዋለዉ ክፍሉ ገብቶ ካረፈ በኋላ ነበር፡፡ በሞገደኛዉ ልጅ ሽመል
ያልተነካ አካል አልነበረዉም፡፡

በማግስቱ ይሄዉ ወሬ በሰፈሩ ሁሉ ተዛምቶ የቡና ቁርስ ለመሆን በቃ፡፡ የሆነዉን


ሁሉ ያዉቅ የነበረዉ ያ የተረገመ አጭር ልጅ ነበር፡፡ ወሬዉንም ዘርዝሮ ለሁሉ
ያደረሰዉም እሱ ነበር፡፡

ዶ/ር ሻዊቶም ጉዳዩን ሰምተዉ ማመን አቅቷቸዉ መምህር ዘርይሁን ባረፈበት ክፍል
ድረስ ሂደዉ አይተዉት ነበር ያመኑት፡፡ መምህር ዘርይሁንም አንዳች ሳይደብቃቸዉ
ነገሩን ሁሉ አብራራላቸዉ፡፡ ሊካድ ቢልም የሚችልበት ሁኔታ አልነበረም፡፡ ሰዉነቱ
በግልጽ የሚታይ ጠባሳ ነበረበት፡፡

ነገሩ ሁሉ እዉነት መሆኑን ከተረዱ በኋላ ምን ማድረግ እንዳለባቸዉ ግራ


ተጋብተዉ ሰነበቱ፡፡ መምህር ዘርይሁን ያረፈዉ ከተማዋ ላይ እንደመሆኑ
በከተማይቱ ነዋሪዎች እና በቡሶባይ ልጆች መካከል የነበረዉ ቁርሾ እንዳይባባስ
ተፈርቶም ነበር፡፡

በዚህ ዓይነት ዉዝግብ ዉስጥ እያሉ ታሲ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ሰዓቷ ደርሶ


ወደተመደበችበት ጂማ ዩኒቨርሲቲ ገባች፡፡ በተጠራች ጊዜም የመግቢያዋን ሰዓት
ታዉቆ ችግር እንዳይፈጠር በመስጋት የምትሄድበት ቀን በድብቅ ተይዞ ነበር
የቆየዉ፡፡

ከዚህ በኋላ አንተም ተዉ አንተም ተዉ ተባብለዉ በዶ/ር ሻዊቶ ጣልቃ ገብነት ሰላም
እንዲወርድ ተደረገ፡፡ አንተም ተዉ አንተም ተዉ ብሎ ነገር፤ ያጠፋዉም
የጠፋዉም፡፡ በዳይም ተበዳይም፡፡ ተጎጂም ጎጂም፡፡ አንተም ተዉ አንተም ተዉ
ይሉታል፡፡ እዉነት ግን ይተ’ዋል? እርቁ እንዲህ አለቀ፡፡ መምህር ዘርይሁን ቁስሉ
ተረፈዉ፡፡ ደግነቱ የአካል ጉዳተኛ አለመሆኑ ብቻ ነበር፡፡ ጸሎቱ ተሰማለት፡፡

- 203 - - 204 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

ፋልቶነ የሮቺ፣ ፋለ ቡሎ ኒሄኖ

ምዕራፍ ሀያ ሰባት አአነን ካዉኒ፣ ኦጋ ባርጋችን

ገጃቃ የምባነ፣ አንጋቃ ጎንዳታነን


***
አሽ ቡሎ ሹንቲን፣ ዶፎ ኤፍበትን
በሚቀጥለዉ እሁድ እንደልማዳቸዉ በአንዱ ጠጅ ቤት ተሰብስበዉ ይጠጡ ነበር፡፡
መምህር ዘርይሁን፣ ዶክተር ሻዊቶ እና ዶን ኦጎ በመደዳ ተሰይመዋል፡፡ ***
እንደወትሮዉ ሁሉ የደራ ጨዋታ ነበር፡፡ የጠጅ ቤቷ ድምቀት ሲጨምር፤ በቦታ
ጥበት ምክንያት ሰዉ በሰዉ ላይ ተቀምጦ ይጠጣ ነበር፡፡ ሁሉም ለመሰማት ያህል የሪነ ታቡሊ ሀማታል
ድምጹን ከፍ አድርጎ ያወራል፡፡ በመሀል ግን የቤቱ ባለቤት በቤቱ ጣርያ ላይ
ታተ ጨጎ ማገና
የተሰቀለች ክራር አዉርዶ አንድ ኩርምት ብሎ በሀሳብ ተዉጦ መምህር ዘርይሁን
ላይ ለሚያፈጡ አዛዉንት ሰጣቸዉ፡፡ ታዋቂ የክራር ተጫዋች ናቸዉ፡፡ ሰዉዬዉ ኤቶ ኖ ግሸና
ክራሩን ተቀብለዉ ለጥቂት ደቂቃዎች በሀሳብ ነጎዱ፡፡
ታ ሸታነ ዉሮ
በዚያች ጥቂት ደቂቃዎች ዉስጥ የትዝታ ክራቸዉን የኋሊት ጠምጥመዉ
ልጅነታቸዉን፣ ወጣትነታቸዉንና ጎልማሳነታቸዉን ዳሰሱ፡፡ ወጣትነታቸዉ ላይ ብዙ ዉጢ ነሺዮ የሮ
ትዝታዎች ስለነበሩ መልሰዉ መላልሰዉ አመነዠኩ፡፡ ከመምህር ዘርይሁን ላይ ግን
***
ዓይኖቻቸዉን መንቀል እንኳን አቃታቸዉ፡፡ መምህር ዘርይሁን ራሱ ወጣትነታቸዉን
የቀማ መሰላቸዉ፡፡ በወጣትነታቸዉ ቁርጥ እሱን ይመስሉ እንደነበር አስታወሱ፡፡ አንዶ አሞ ቱናቴ?
አሳሳቃቸዉ፣ ፈገግታቸዉ፣ አነጋገራቸዉ፣ ጫወታቸዉ ሁሉ ተመሳሰለባቸዉ፡፡
ለጊዜዉ ከየት እንደመጣ እንኳን ባያዉቁም የሆነ ነገር በጋራ እንዳለቸዉ ደመ ታ ግሸል ቅቲት
ነፍሳቸዉ መሰከረላቸዉ፡፡ ክራራቸዉን በትዝታ ቅኝት አይኖ በሚሉት መቃኘት
ሲጀምሩ ከመቅጽበት ጠጅ በቷ ጸጥ ረጭ አለች፡፡ ከክራሩ ድምጽ ዉጪ የሚሰማ ታ ቃቦሊ ዶጊቶ…
ምንም ነገር አልነበረም፡፡
***
***
ብለዉ ሲቃ ሲተናነቃቸዉ ክራራቸዉን አስቀመጡና ማልቀስ ጀመሩ፡፡ በጸጥታ
.ኬማባታ? ቀበዎታ? ዲታባታ? ኤለዎታ? ሲያዳምጣቸዉ የነበረዉ ሰዉ ሁሉ ያጽናናቸዉ ገባ፡፡ ሁሌም እንደዚሁ ነበሩ፡፡
የፍቅራቸዉ እና ተጸንሶ ይወለድ አይወለድ ያላወቁት የበኩር ልጃቸዉ ትዝ ሲላቸዉ
ኬሞ የሪባኖነ ኬቶ የሪ ፋሎነ ሆድ ይብሳቸዋል፡፡ አልቅሰዉ አያባሩም፡፡ አሁንም በስንት ልመና ለቅሷቸዉን
አቁመዉ፡፡ ብርዛቸዉን መጠጣት ሲጀምሩ በአርምሞ ተቀምጦ ሁኔታቸዉን
*** ሲከታተል የነበረዉ መምህር ዘርይሁን በበኩሉ በትዕይንቱ ክፉኛ ልቡ ተነክቶ
ሰዉዬዉ ተረጋግተዉ ጉዳዩን እስኪያጣራ ጓጉቶ ይጠባበቅ ነበር፡፡
የዎነ ታግሸነ፣ ሹን ሻዌ ኤየነ

- 205 - - 206 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

በመሀል በሰፈነዉ ጸጥታ ምክንያት እድሉን ያገኘዉ “ፓስተሩ” አምበሎ ብቅ አለ፡፡ እና የከርሰ ምድር ዉሀዎች ባለበት ሆነን ሳለ ንጽህናዉ የተጠበቀ አካባቢ ላይ እንኳን
እንደለመደዉ ወደ ጠጅ ቤቷ በር ተጠግቶ ጉሮሮዉን እየጠረገ “እእህ! ወንድሞቼ…” መኖር አልቻልንም፡፡ እንዴት ህዝብ ከጦርነት ዉጪ ሙያ አያዉቅም?” ሲል በተለይ
ሲል የጠጪዉን ሀሳብ ለመሰብሰብ ተጣራ፡፡ ሁሉም ጸጥ ብሏል፡፡ እርሱም መምህር ዘርይሁን እና ዶ/ር ሻዊቶ ተመስጠዉ ይሰሙታል፡፡ ሌሎች በመሰላቸት
የሚፈልገዉ የተሰበሰቡ ሰዎችን ጸጥታ ብቻ ነዉ፡፡ ሁሌም የተደራጀ ሀሳብ አያጣም፡፡ “መች ይጨርስ ይሆን?” ብለዉ ይጠባበቃሉ፡፡
ንግግሮቹ ግን ለዚህ አመጸኛ ሰዉ ጆሮ የሚመቹ ባለመሆናቸዉ እንደዚህ ዓይነት
አጋጣሚ ካልተጠቀመ በቀር እድሉን አያገኝም፡፡ ምንም እንኳ “ፓስተሩ” እየተባለ “እዉነቴን ነዉ የምላችሁ ከጦርነት ዉጪ ሙያ ብኖረን ይህ የሸካ ምድር ብቻ
ቢጠራም የትኛዉም እምነት ተቋም አባል አልነበረም፡፡ ምንም እንኳ አስተምሮዉ ኢትዮጵያን መግቦ ለአፈርካ የሚላክ ይተርፍ ነበር፡፡ ምንም ነገር ሳይኖረን ገና ለገና
ከታላቁ መጽሐፍ የሚስማማ ቢሆንም ሀይማኖተኞች አያስጠጉትም፤ እሱም በሚመረት ምርት ክፍፍል እንጣላለን፡፡ በባዶ ሜዳ ዱላ ቀረሽ ክርክር እናደርጋለን፡፡
አይለማመጣቸዉም፡፡ ግን አንድም ቀን የተረዳዉን እዉነት ከማስተማር ቦዝኖ በባዶ ኪስ እጃችንን ከተን እንጎርራለን፡፡ ባዶ ኪስ፤ የባዶ ጭንቅላት ዉጤት እንጂ
አያዉቅም ነበር፡፡ በዚያች ያሽካ ካሜራዉ ኑሮዉን እየደጎመ የተረዳዉን እዉነት ሌላ አይደለም፡፡ ብዙ ባዶ ኪሶች የተሰበሰቡባት ሀገር ባዶ ካዝና ይኖራታል፡፡ መሪዋም
እያስተማረ ህይወቱን ይገፋል፡፡ ቤት ንብረት፣ ትዳር፣ ልጅ ብሎ ነገር አስቦም ሰፌድ ይዞ በየሀገሩ እህል ልመና ይዞራል፡፡ ሰፌድ ይዞ እህል ልመና እየዞረ “የምን
አያዉቅም፡፡ ስለ ትዳር እና ልጅ ሲጠየቅም “ልጅ ከመዉለዴ በፊት ልጄ ጊዜም ነጻ ሀገር መሪ ነኝ” እያለ ይጎርራል፡፡ ፈረንረጆቹም አፋቸዉን በእጃቸዉ
የሚያድገበትን ሀገር ማቅናት አለብኝ፡፡ ካልሆነም አልወልድም፡፡” ይላል፡፡ ከልለዉ እየሳቁ ይመጸውቱታል፡፡ እዉነት ልንገራችሁ በኢኮኖሚ ነጻ ያልሆነ ሀገር
መቼም ነጻ ሆኖ አያዉቅም፡፡” ላፍታ ዝም ብሎ ባለክራሩ አዛዉንት ላይ አተኩሮ
“ወንድሞቼ ስሙኝ፡፡” ሲል ጀመረ፡፡ ጠጪዉ ሰዉ ገና ለገና ደግሞ “ምን ሊለን ንግግሩን ቀጠለ፡፡
ይሆን?” በሚል በቸልታ ያዩታል፡፡
“እንደ እኝህ አባት ዋጋ የከፈሉ ስንት ዜጎች አሉን? ስለሀገራቸዉ አንድነት
“እኝህ አባታችን በክራሩ ዜማ ያጫወቱንን ሰማሁ፡፡ እናም ልቤ እጅግ ሀዘን የተዋደቁ፣ ከጠላት ጋር አንገት ላንገት ተናንቀዉ ዳር ድንበሯን ያስከበሩ፣ ዉድ
ተሰማዉ፡፡ የተዋጉበትን ዓላማ እንኳን በግልጽ አያዉቁም፡፡ ነገር ግን በቅንነት “ሀገሬ አካላቸዉን የሰዉ፣ ትዳራቸዉን፣ ፍቅራቸዉን፣ ልጃቸዉን… ያጡ፣ በትዝታ ገመድ
በጠላት ተወራ፤ መንግስት ጠርቶኝ” ሲሉ ሰምታችኋል፡፡ እኝህ አባታችን ከመንገድ ታስረዉ እንዲህ የሚያነቡ አያሌ ቢሆኑም፤ በእነሱ ደም እና አጥንት የምንቀልድ
ታፍሰዉ ወደ ጦር ካምፕ መወሰዳቸዉን ሁላችንም የምናዉቀዉ ነዉ፡፡ ነገር ግን ደግሞ ሞልተናል፡፡ ደማቸዉ በፈሰሰበት፣ አጥንታቸዉ በተከሰከሰበት ምድር እየኖርን
በዚህ ሳይከፉ በጨዋ ቃል “ሀገሬ ተደፍራ፣ መንግስት ጠርቶኝ” ሲሉ እጅግ የሚደንቅ በጠላቶቻቸዉ ምጽዋት የምንኖር አስነዋሪ ትዉልድ ሆነናል፡፡”
ነዉ፡፡ ነገር ግን ያ የጠራቸዉ ሀገር እና መንግስት የት እንደወደቁ እንኳ አያዉቅም፡፡
ተጠቀማቸዉ፡፡ ከዚያም ጣላቸዉ፡፡ “ያ ትዉልድ” እንደዚህ ዓይነት ፈተና ገጥሞት “አሁንም አደራ እላለሁ፡፡ እንደ እብድ አትቁጠሩኝ፡፡ ተግሳጸን ስሙ! ከተያዛችሁበት
በእግር ከሰሜን ጫፍ እስከ ደቡብ ጫፍ እየተጓዘ በብዙ መከራ አለፈ፡፡ ይህችን ሀገር እርስ በርስ ጥላቻ ዉጡ፡፡ “ከድህነት በቀር ጠላት የለንም” በሉ፡፡ እያንዳንዱ በእጁ
ዳር ድንበሯን እና አንድነቷን አስከብሮ አስረከበን፡፡” ዛሬ ደግሞ ከሀይማኖት ይልቅ ሰርቶ ይብላ፡፡ ሁሉም ቤቱን አሳምሮ ይስራ፡፡ ሰፈሩን በጋራ ያጽዳ፡፡ ሁሉም በየቤቱ
ወደ ሀገራዊ ጉዳይ አዘንብሏል፡፡ ይደር፡፡ ከየሚስቱ ይዉለድ! አለበለዚያ ግን እነሆ ጥፋት በደጅ ነዉ!...” እያለ ሰፊ
ንግግር ካደረገ በኋላ እንደለመደዉ ተሰናብቷቸዉ ወደሚቀጥለዉ መንደር አለፈ፡፡
“እዉን ግን የሀገርን ዳር ድንበር ማስከበር ቀላል ሥራ ነበረን? ከዚያስ በላይ ሥራ
የለምን? ጠብ መንጃ አንግቦ የመጣን ጠላት በጦር እና ጋሻ የመከተ ህዝብ፤ ታንክ መምህር ዘርይሁን ግን አሁንም ባለክራሩ አዛዉንት ላይ እንዳተኮረ ነበር፡፡ ነገሩ
እና ኬምካል የጦር መሳርያ ጭምር የታጠቀን ጠላት በጥቂት የነፍስ ወከፍ ተረጋግቶ ሁሉም ወደጨዋታዉ ሲመለስ ስለ አዛዉንቱ ዜማ እና ሁኔታ
መሳርያዎች ያሸነፈ ህዝብ እንዴት ራሱን መመገብ አቃተዉ? ስንት ሀገራት እንዲያስረዱት አጠገቡ የነበሩትን ዶክተር ሻዊቶንና ዶን ኦጎን ጠየቃቸዉ፡፡ ዶን አጎም
በረሀዉን ገነት አድርገዉ ዓለምን ሲመግቡ፣ በረዷማዉን የምድር ታች እና ላይ ጫፍ ስለሽማግሌዉ ታላቅ ወንድማቸዉ ተረት የሚመስል ታሪክ መተረክ ጀመሩ፡፡
ምቹ አድርገዉ እየኖሩ እኛ ግን እንዲሁ አምላክ የሰጠን ለም አፈር እና ምቹ አየር
ተጠቅመን አምርተን መብላት እንዴት አቃተን? የስንት ምንጮች፣ ጅረቶች፣ ወንዞች
- 207 - - 208 -
ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ ቡሶባይ ተግባሩ - ኦገራሻ

“ታላቅ ወንድማችን ናቸዉ፡፡ የቤቱ የበኩር ልጅ እንደመሆናቸዉ ሁላችንም ***


እናከብራቸዋለን፡፡ እንወዳቸዋለን፡፡ እሳቸዉ ግን ይሄ ሁሉ ክብር እና ፍቅር ከምንም
አይቆጥሩትም፡፡ ሁሌም ሆድ እንደባሳቸዉ አሉ፡፡” ቢለዉ ብርዛቸዉን ተጎንጭተዉ በዚህ ዓይነት ተዓምር ያገኘዉን አባቱን ነበር በሆስፒታሉ አልጋ እጥረት ምክንያት
የታላቅ ወንድማቸዉን ሁኔታ ሁሉ እያስታወሱ ተከዙ፡፡ የተነጠቀዉ፡፡ የአባቱን ነፍስ በነፍሱ ቢቀይር በመረጠ ነበር ግን አልሆነም፡፡ ከተገናኙ
በኋላ ብዙም ሳይቆዩ የኩላሊት ህመም ጀመራቸዉ፡፡ ለማሳከም ተንከራተተ እንጂ
“ምንድነዉ ሆድ የሚያስብሳቸዉ?” ሲል ጠየቀ መምህር ዘርይሁን የኦጎ ዝርዝር ማዳን አልቻለም፡፡ ሰዉ ነዉና አቃተዉ፡፡
ትረካ አልተመቸዉም፡፡ ታሪኩን ለማወቅ እጅግ ጓጉቶ ነበር፡፡

“በእርግጥ ቀላል ፈተና ያሳለፉ ሰዉ አልነበሩም፡፡ በ1981 ዓ.ም ገብረዲማ የተባለ


የአጎታችን ሀገር ደርሰዉ ሲመለሱ ማሻ ከመድረሳቸዉ በፊት ወሎ-ሾባ በተባለ ቀበሌ
ላይ በተመደቡ አብዮት ጠባቂዎች ተይዘዉ ወደ ጦር ግንባር ተላኩ፡፡ የጥቂት ወራት
ስልጠና ወስደዉ ዉጊያ እንደጀመሩ አብሯቸዉ የተሰለፈዉ ጦር በመደምሰሱ
ምክንያት አጠገባቸዉ የነበሩት አብዛኞች ሲሞቱ እሳቸዉ ግን በተዓምር ተርፈዉ
በገበሬ ቤት ተደብቀዉ ከቆዩ በኋላ ተዓምር በሚባል ሁኔታ እና በኢትዮጵያዊያን
ደግነት ከትግራይ እስከዚህ ድረስ በእግራቸዉ ተጉዘዉ ደረሱ፡፡ እኛ በቃ ሞተዋል
ብለን እርም ካወጣን በኋላ ነበር የደረሱት…” የመምህር ዘርይሁን ስሜት ሲቀያየር
***
የተመለከቱት ዶን ኦጎ ትረካቸዉን ገታ አድርገዉ፤

“እየጠጣህ እንጂ!” ሲሉ፤

“ግደለም! እየጠጣሁ ነዉ፡፡ ታዲያ ምንድነዉ ሆድ የሚያስብሳቸዉ?” ሲል የሆዱን


በሆዱ ይዞ ዳግም ጠየቃቸዉ፡፡
// ተገደበ እንጂ አልተገባደደም! //
“እሱስ ከባድ ትዝታ ነዉ ያላቸዉ፡፡ የመጀመርያዉ እዚያዉ ሰዉ ሀገር ሳሉ ከአንዲት
ባልደረባቸዉ ጋር ፍቅር መስርተዉ ነበር፡፡ እንደሚሉን ከሆነ ሲለያዩ ፍቅረኛቸዉም
ነፍሰ ጡር ነበረች፡፡ ከተለያዩ በኋላ ግን ልጃቸዉ ይወለድ፣ ፍቅረኛቸዉም በህይወት
ትኑር ወይ ትሙት፣ የሚያዉቁት ነገር የለም፡፡ ከዚያም ባለፈ በጦር ግንባር ላይ
ያዩት አሰቃቂ ትዕይንትና ጭካነም የረበሻቸዉ ይመስለኛል፡፡” ቢለዉ ቀና ሲሉ
መምህር ዘርይሁን የሆነ የጥንት ጥቁር ጉርድ ፎቶ ግራፍ ከኪሱ አዉጥቶ ሲነፋረቅ
አገኙት፡፡ ዶን ኦጎም እጅግ ደንግጠዉ ፎቶዉን ከእጁ ቀምተዉ ሲመለከቱት የታላቅ
ወንድማቸዉ የወጣትነት ፎቶ ግራፍ መሆኑን አረጋገጡና፤

“ጉድ! ጉድ! ጉድ! ይሄ ሰዉ ልጃችን ነዉ!” እያሉ እንደለቀስተኛ ፎቶዉን ለሁሉም


እያሳዩ ራሳቸዉን ስተዉ በቤቱ ግራ እና ቀኝ ሲመላለሱ፤ በዚያዉ ቅጽበት መምህር
ዘርይሁን ዘሎ አባቱን አቀፈ፡፡ አባት እና ልጅ ተያይዘዉ ወለሉ ላይ ወደቁ! …

- 209 - - 210 -

You might also like