Professional Documents
Culture Documents
Block Work Group 9
Block Work Group 9
ቁጥር ----------------------
ቀን ---------------------
ለሚመለከተው ሁሉ
የድርጅታችን ሰራተኛ የሆኑት አቶ ልዑልሰገድ ጉደታ የሰራሁበትን ቀን እና የሰራ ዘርፍ ተጠቅሶ የስራ ልምድ ማስረጃ
የድርጅታችን ሰራተኛ የሆኑት አቶ ልዑልሰገድ ጉደታ በኮንስራክሽን የስራ መስክ ማለትም በተመረቁበት በኮንስትራክችን
ቴክኖሎጂ እና ማኔጅመንት የትምህርት ዘርፍ በግንባታ ስራ ክትትል እና ቁጥጥር (ጁኒየር ሌቭል) ከነሀሴ 10 ቀን 2011
ዓ.ም ጀምሮ እስክ ጥር 19 ዓ.ም ድረስ በወር ብር 3000(ሶስት ሺህ) ብር እየተከፈላቸው ሲሰሩ የቆዮ ሲሆን ከገቢያቸው
ላይ የመንግስት ግብርና ጡረታ እየተቆረጠላቸው ለሚመለከተው አካል ገቢ ሲያደርጉ ቆይተዋል። ሆኖም ግን ይህንን የስራ
ልምድ ስንሰጣቸው በድርጅታችን ውስጥ በስራ በቆዮበት ወቅት የድርጅታችንን ደንብና መመሪያ አክባሪ ከሌሎች የስራ
ባልደረቦቻቸው ጋር ተግባቢ ለስራው ታማኝ እና ታታሪ ሰራተኛ መሆናቸውን እየገለጽን ለወደፊቱ መልካም የስራ እድል
ከሰላምታ ጋር
ዋና ስራ አስኪያጅ
አቶ ተፈራ ዘነበ