You are on page 1of 15

በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት Gamo Zone Urban Dev't

&ConstructionDepartment
የጋሞ ዞን ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ
Ref.No. -------------------------------
Date ---------------------------------

ለጋጮ ባባ/ወ/ጤና/ጥ/ጽ/ቤት
ጊና
ጉዳዩ፡- የመጨረሻ ዙር ክፍያ ምስክር ወረቀት አጽድቆ መላክን ይመለከታል

በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ መ/ቤታችሁ በወረዳችሁ በፃይቴ ቀበሌ የጤና ኬላ ግንባታ ለማስገንባት ከ GA
ኮ/ማህበር ጋር ዉል መገባቱ ይታወሳል፡፡ በዚህም መሠረት በማህበሩ የተሠራዉ ሥራ ታይቶ የመጨረሻ ዙር ክፍያና
ጊዜያዊ የሣይት ርክክብ የሚያደርግ ባለሙያ እንዲላክልን በማለት በቁጥር በቀን /6/2012 ዓ.ም በተፃፈ ደብዳቤ
ጠይቃችሁናል፡፡
በዚህም መሠረት የመያዣ ገንዘብ ከአንድ ዓመት ቦኃላ የግንባታዉ ሁኔታ ታይቶ ለማህበሩ የሚከፈል ብር ከጠቅላላዉ
2.5% ተ.ዕ.ታ ሳይጨምር 6,784.92/ስድስት ሺህ ሰባት መቶ ሰማንያ አራት ብር ከ 92/100 በመያዝ አሁን ላይ የክፍያ
መጠኑ የተ.ዕ.ታ ጨምሮ 54,508.05/ሃምሳ አራት ሺህ አምስት መቶ ስምንት ብር ከ 05/100/ለማህበሩ መክፈል የሚቻል
መሆኑን እየገልጽን ክፍያ ረፖርት የተዘጋጀ

1) የክፍያ ምስክር ወረቀት…………………………………………………..1 ገጽ


2) የተ.ዕ.ታ ምስክር ወረቀት…………………………………………………1 ገጽ
3) ማጠቃሊያ ……………………..……………………………………….1 ገጽ
4) የተሠሩ ሥራዎች የስፍር ምስክር ወረቀት…………………………………. 3 ገጽ
5) የተሠሩ ሥራዎች ቴክ ኦፍ ሽት……………………………………………...2 ገጽ
6) ጊዜያዊ የሣይት ርክክብ ቨርቫል ………………………………………….2 በድምሩ 10 ገጽ ከዚህ ሸኚ
ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን ልከናል፡፡

//ከሠላምታ ጋር//

ግልባጭ
ለ GA ኮ/ማህበር

ባሉበት

 P.O.Box 01 ፋክስ ዐ 46-881-ዐ 541/ Arba Minch  (046) 881-00-69


መልስ ሲጽፉልን እባክዎን የደብዳቤያችንን ቁጥር ይጥቀሱ
When replying, Please, mention our reference No.
 ኤች አይ ቪ ኤድስን በጋራ እንከላከል !
ፈጣንና ፍትሃዊ ውሣኔ በመስጠት መልካም አስተዳደርን እናሰፍናለን !
በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት Gamo Zone Urban Dev't
&ConstructionDepartment
የጋሞ ዞን ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ
Ref.No. -------------------------------
Date ---------------------------------

ለአርባ ምንጭ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ

 P.O.Box 01 ፋክስ ዐ 46-881-ዐ 541/ Arba Minch  (046) 881-00-69


መልስ ሲጽፉልን እባክዎን የደብዳቤያችንን ቁጥር ይጥቀሱ
When replying, Please, mention our reference No.
 ኤች አይ ቪ ኤድስን በጋራ እንከላከል !
ፈጣንና ፍትሃዊ ውሣኔ በመስጠት መልካም አስተዳደርን እናሰፍናለን !
በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት Gamo Zone Urban Dev't
&ConstructionDepartment
የጋሞ ዞን ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ
Ref.No. -------------------------------
Date ---------------------------------

አርባ ምንጭ

ጉዳዩ፡- የመጨረሻ ዙር ክፍያ ምስክር ወረቀት አጽድቆ መላክን ይመለከታል፡፡

በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከዉ ኮሌጃችሁ የተማሪዎችን መማሪያ ክፍል ከሊሾ ወደ ሴራሚክ ለመቀየር ስለተፈለገ
በጉልበት ዋጋ ጨረታ ወጥቶ አሸናፊ ከሆነዉ ከሞሰስ ኮንስትራክሽን ማህበር ጋር ውል መገባቱ ይታወሳል፡፡ በዚህም
መሰረት በማህበሩ የተሠራዉ ሥራ ታይቶ የመጨረሻ ዙር ክፍያ እንዲከፈል በማለት በቁጥር እና በቀን /2011 ዓ.ም
በተጻፈ ደብዳቤ ጠይቀችዉናል፡፡
በዚህም መሠረት የተሠራዉን ሥራ ልኬት በመዉሰድ መያዣ ገንዘብ ጊዜያዊ ሳይት ከተረከባችሁበት ቀን ጀምሮ
ከአንድ ዓመት ቦኃላ የሚከፈል ከተሠራዉ 2.5% ማለትም 2506/ሁለት ሺህ አምስት መቶ ስድት በመያዝ የክፍያ መጠኑ
ብር የተ.ዕ.ታ ጨምሮ 83, 396.7(ሰማንያ ሦስት ሺህ ሦስት መቶ ዘጠና ስድስት ብር ከ 70/100) ለማህበሩ መክፈል
የሚትችሉ መሆኑን እየገልጽን ክፍያ ሪፖርት የተዘጋጀ
1) የክፍያ ምስክር ወረቀት----------------------------- 1 ገጽ
2) የተ.ዕ ታ ምስክር ወረቀት --------------------------1 ገጽ
3) የተሠሩ ሥራዎች ማጠቃሊያ--------------------- 1 ገጽ
4) የተሠሩ ሥራዎች የሥፍር ምስክር ወረቀት ---1 ገጽ
5) የተሠሩ ሥራዎች ቴክ ኦፍ ሽት --------------------1
6) ጊዜያዊ ሳይት ርክክብ ……………………………2 ገጽ በድምሩ 7 ገጽ ከዚህ ሸኚ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን
ልከናል፡፡

//ከሠላምታ ጋር//
ግልባጭ
ለሞሰስ ኮንስትራክሽን ማህበር
ባሉቤት

ለአርባ ምንጭ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ


አርባ ምንጭ

 P.O.Box 01 ፋክስ ዐ 46-881-ዐ 541/ Arba Minch  (046) 881-00-69


መልስ ሲጽፉልን እባክዎን የደብዳቤያችንን ቁጥር ይጥቀሱ
When replying, Please, mention our reference No.
 ኤች አይ ቪ ኤድስን በጋራ እንከላከል !
ፈጣንና ፍትሃዊ ውሣኔ በመስጠት መልካም አስተዳደርን እናሰፍናለን !
በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት Gamo Zone Urban Dev't
&ConstructionDepartment
የጋሞ ዞን ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ
Ref.No. -------------------------------
Date ---------------------------------

ጉዳዩ፡- የሥራ ለዉጥ መጨመርን ስለመግለጽ ይሆናል፡፡

በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከዉ ኮሌጃችሁ የተማሪዎችን መማሪያ ክፍል ከሊሾ ወደ ሴራሚክ ለመቀየር ስለተፈለገ
በጉልበት ዋጋ ጨረታ ወጥቶ አሸናፊ ከሆነዉ ከሞሰስ ኮንስትራክሽን ማህበር ጋር ውል መገባቱ ይታወሳል፡፡ስለሆነም
ማህበሩ 4/አራት/መማሪያ ክፍሎችን እና በረንዳ ለመሥራት ነበር ዉለታዉ ይሁንና አንድ መማሪያ ክፍል የኮምፒዉተር
ክፍል ኔትዋርክ የተዘረጋበት ስለነበረ የዚህን ክፍል ሥራ በሌላ መማሪያ ክፍል ላይ የሴራሚክ ንጣፍ የተሠራ ስለሆነ
የመጠን ለዉጥ ያለዉ በመሆኑና ይህም ሥራ በኮሌጃችን ፍላጎት የተከናወነ መሆኑ ታዉቆ መጠኑ እንዲገለጽልንና
በክፍያዉ እንዲካተት እንጠይቃለን በማለት በቁጥር አምጤ/ሳ/ኮ/03-2-2/4883 እና በቀን 04/10/2011 ዓ.ም በተጻፈ
ደብዳቤ ጠይቀችዉናል፡፡

በዚሁ መሠረት የሥራ መጠን መጨመር ልኬት በተወሰደዉ መሰረት በብር ተ.ዕ.ታ ጨምሮ
23498.64/ሃያ ሦስት ሺህ አራት መቶ ዘጠና ስምንት ብር ከ 64/100/ መሆኑን እየገለጽን ኮሌጃችሁም
ይህንን የሥራ መጠን መጨመርን የሥራ መጨመር ቁጥር 01 ተብሎ እንዲመዘገብ እናሳስባለን፡፡

//ከሠላምታ ጋር//

ግልባጭ
ለሞሰስ ኮንስትራክሽን ማህበር
ባሉቤት

 P.O.Box 01 ፋክስ ዐ 46-881-ዐ 541/ Arba Minch  (046) 881-00-69


መልስ ሲጽፉልን እባክዎን የደብዳቤያችንን ቁጥር ይጥቀሱ
When replying, Please, mention our reference No.
 ኤች አይ ቪ ኤድስን በጋራ እንከላከል !
ፈጣንና ፍትሃዊ ውሣኔ በመስጠት መልካም አስተዳደርን እናሰፍናለን !
በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት Gamo Zone Urban Dev't
&ConstructionDepartment
የጋሞ ዞን ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ
Ref.No. -------------------------------
Date ---------------------------------

ለአ/ምንጭ ዙሪያ ወረዳ አስ/ር ጽ/ቤት

አርባ ምንጭ

ጉዳዩ የኮዶ ቀበሌ እንግዳ ማረፊያ ደረቅ መፀዳጃ ሽንት ቤት በተመለከተ ይሆናል፡-

በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ በኮዶ ቀበሌ ላይ የእንግዳ ማረፊያ ቤት ደረቅ መፀዳጃ ሽንት ቤት እየተሠራ መሆኑ
ግልጽ ነዉ፡፡ነገር ግን ጉድጓድ በሚቆፊርበት ወቅት አፈር እየተደረመሰ ስላስቸገረ ቀጣይ በምን ዓይነት መልኩ መሰራት
እንዳለበት በእናንተ በኩል በባለሙያ ተጠንቶ አቅጣጫ እንዲቀመጥልን እንጠይቃለን በማለት በቁጥር 2858/አ-53 እና
በቀን 13/06/2011 ዓ.ም በተፃፈ ደብዳቤ ጠይቃችሁናል፡፡
ይሁን እንጅ ኮ/ማህበሩ ዉል በገባዉ መሠረት ጊዜዉን በማጠናቀቁ ምክንያት የጊዜ ማራዜሚያ 3/ሦስት/ወራት እስከ
30/05/2011 ዓ.ም ድረስ ብቻ በእናንተ በኩል መጨመሩን በቁጥር 1301/103 በቀን 29/02/2011 ዓ.ም በተላከልን ደብዳቤ
ለመረዳት ችለናል፡፡ስለሆነም አሁንም ቢሆን የዉል ጊዜዉ አልቆ 15 ቀናት ያለፈ በመሆኑ

 P.O.Box 01 ፋክስ ዐ 46-881-ዐ 541/ Arba Minch  (046) 881-00-69


መልስ ሲጽፉልን እባክዎን የደብዳቤያችንን ቁጥር ይጥቀሱ
When replying, Please, mention our reference No.
 ኤች አይ ቪ ኤድስን በጋራ እንከላከል !
ፈጣንና ፍትሃዊ ውሣኔ በመስጠት መልካም አስተዳደርን እናሰፍናለን !
በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት Gamo Zone Urban Dev't
&ConstructionDepartment
የጋሞ ዞን ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ
Ref.No. -------------------------------
Date ---------------------------------

ለአ/ምንጭ ዙሪያ ወረዳ አስ/ር ጽ/ቤት

አርባ ምንጭ

ጉዳዩ የመጀመሪያ ዙር ክፍያ ምስክር ወረቀት አጽድቆ መላክን ይመለከታል

በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ መ/ቤታችሁ በወረዳችሁ በፃይቴና ሱሌ ቀበሌያት የእንግዳ ማረፊያ ቤት ግንባታ
ለማስገንባት ከዴንዶስ ኮ/ማህበር ጋር ዉል መገባቱ ይታወሳል፡፡ በዚህም መሠረት በማህበሩ የተሠራዉ ሥራ ታይቶ
 P.O.Box 01 ፋክስ ዐ 46-881-ዐ 541/ Arba Minch  (046) 881-00-69
መልስ ሲጽፉልን እባክዎን የደብዳቤያችንን ቁጥር ይጥቀሱ
When replying, Please, mention our reference No.
 ኤች አይ ቪ ኤድስን በጋራ እንከላከል !
ፈጣንና ፍትሃዊ ውሣኔ በመስጠት መልካም አስተዳደርን እናሰፍናለን !
በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት Gamo Zone Urban Dev't
&ConstructionDepartment
የጋሞ ዞን ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ
Ref.No. -------------------------------
Date ---------------------------------

የመጀመሪያ ዙር ክፍያ እንዲከፈል በማለት በቁጥር 1952/አ 103 እና በቀን 15/04/2011 ዓ.ም በተፃፈ ደብዳቤ
ጠይቃችሁናል፡፡
በዚህም መሠረት የተወሰደዉን የመስክ ሪፖርት መሠረት በማድረግ የክፍያ መጠኑ የተ.ዕ.ታ ጨምሮ
557,035.02/አምስት መቶ ሃምሳ ሰባት ሺህ ሰላሳ አምስት ብር ብቻ ከዜሮ ሁለት ሳንቲም/ለማህበሩ መክፈል የሚቻል
መሆኑን እየገልጽን ክፍያ ረፖርት የተዘጋጀ

1) የክፍያ ምስክር ወረቀት…………………………………………………..1 ገጽ


2 ) የተ.ዕ.ታ ምስክር ወረቀት………………………………………………..1 ገጽ
3) ማጠቃሊያ ሁለቱም ሳይት አንድ ላይ………………………………………1 ገጽ
4) ማጠቃሊያ ሀለቱ ሳይት ለየብቻ……………………………………………2 ገጽ
5) የተሠሩ ሥራዎች የስፍር ምስክር ወረቀት………………………………… 6 ገጽ
6) የተሠሩ ሥራዎች ቴክ ኦፍ ሽት…………………………………………….6 ገጽ በድምሩ 17 ገጽ ከዚህ ሸኚ
ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን ልከናል፡፡

//ከሠላምታ ጋር//

ግልባጭ
ለአ/ዙ/ወ/ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት
ለዴንዶስ ከ/ማህበር

አርባ ምንጭ

 P.O.Box 01 ፋክስ ዐ 46-881-ዐ 541/ Arba Minch  (046) 881-00-69


መልስ ሲጽፉልን እባክዎን የደብዳቤያችንን ቁጥር ይጥቀሱ
When replying, Please, mention our reference No.
 ኤች አይ ቪ ኤድስን በጋራ እንከላከል !
ፈጣንና ፍትሃዊ ውሣኔ በመስጠት መልካም አስተዳደርን እናሰፍናለን !
በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት Gamo Zone Urban Dev't
&ConstructionDepartment
የጋሞ ዞን ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ
Ref.No. -------------------------------
Date ---------------------------------

ለጋሞ ዞን ፋይ /ኢ/ል/መምሪያ
አርባ ምንጭ፣

ጉዳዩ፡- የመንግሥት ሠራተኞች የመስክ ስራ ውሎ አበል፣ነዳጅና መጠባበቂያ ገንዘብ


መጠየቂያና መፍቀጃ ቅጽ--ዐ 3

 P.O.Box 01 ፋክስ ዐ 46-881-ዐ 541/ Arba Minch  (046) 881-00-69


መልስ ሲጽፉልን እባክዎን የደብዳቤያችንን ቁጥር ይጥቀሱ
When replying, Please, mention our reference No.
 ኤች አይ ቪ ኤድስን በጋራ እንከላከል !
ፈጣንና ፍትሃዊ ውሣኔ በመስጠት መልካም አስተዳደርን እናሰፍናለን !
በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት Gamo Zone Urban Dev't
&ConstructionDepartment
የጋሞ ዞን ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ
Ref.No. -------------------------------
Date ---------------------------------

1. የጠያቂው ሰራተኛ ስም ሀብታሙ ማንደፍሮት ደመወዝ መጠን ብር 6036.00


2. መስክ ያሰማራው ስራ ሂደት/ኘሮግራም ጋ/ጎ/ዞ/ከ/ል/ኮ/መምሪያ የኘሮጀክቱ ስምና ኮድ 272-02-07
3. የጉዞው ዓላማ ለመስክ ሥራ
4. የጉዞው መነሻ እና የጉዞው መድረሻ ቦታዎች ከአ/ምንጭ- ሳውላ

ተ.ቁ. መነሻ ቦታ መድረሻ ቦታ የቆይታ ጊዜ የቦታው አበል ስሌት የውሎ አበል መጠን
1 አ/ምንጭ ሳውላ 10 171 1710.00

ድምር 1710.00

5.በጉዞው የሚቆይበት ጊዜ ከ 23/05/2011 እስከ 02/06/2011.ዓ/ም ለ 10 ቀናት


6.ለመስክ ጉዞው የሚከፈል ቅድመ ክፍያ
ሀ/ ለውሎ አበል ብር 171*10 = 1710.00
ለ/ ለትራንስፖርት ብር -----------------------------------------
መ/ መጠባበቂያ ብር ------------------------------------------
ጠቅላላ ድምር ብር 1710.00
7, የሰራተኛዉ ስም ሀብታሙ ማንደፍሮት ፊርማ…………………………..
8.ከዚህ በላይ ለመስክ ስራ በተ.ቁጥር 6 የተመለከተው ጠቅላላ ድምር ብር 1710.00
ትክክለኛነቱ ተረጋግጥ እንዲከፈል ተፈቅዷል፡፡
ከሠላምታ ጋር//
ግልባጭ
 ለመ/ቤታችን ል/ዕቅድ
አ/ምንጭ

ለጋሞ ጐፋ ዞን ፋ/ኢ/ል/መምሪያ
አርባ ምንጭ፣
የመንግስት ሠራተኞች የመስክ ስራ ውሎ አበል ክፍያ ማወራረጃ ቅጽ -ዐ 4
1/ የሠራተኛው ስም ሀብታሙ ማንደፍሮት የደመወዝ መጠን 6036.00
2/ መስክ ያሰማራው የሥራ ሂደት /ኘሮግራም ስም ጋ/ጎ/ዞ/ከ/ል/ኮ/መምሪያ የኘሮጀክቱ ስምና ኮድ 272-02-06
3/የውሎ አበል አከፋፈል ስሌት ሰንጠረዥ፡-
ተ መነሻ የደረሰበት በፋይናንስ ብቻ የሚሞላ
. ቦታ ቀን ሰዓት ቁርስ ምሣ እራት የታደረበት የቀን ብዛት የውሎ አበል

 P.O.Box 01 ፋክስ ዐ 46-881-ዐ 541/ Arba Minch  (046) 881-00-69


መልስ ሲጽፉልን እባክዎን የደብዳቤያችንን ቁጥር ይጥቀሱ
When replying, Please, mention our reference No.
 ኤች አይ ቪ ኤድስን በጋራ እንከላከል !
ፈጣንና ፍትሃዊ ውሣኔ በመስጠት መልካም አስተዳደርን እናሰፍናለን !
በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት Gamo Zone Urban Dev't
&ConstructionDepartment
የጋሞ ዞን ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ
Ref.No. -------------------------------
Date ---------------------------------

ቁ ቦታ መጠን
.
   አርባ 23/05/2011 ሳውላ ሳውላ ሳውላ ሳውላ ሳውላ 1 171
ምንጭ
ቆይታ 24-02/06/2011 ሳውላ ሳውላ ሳውላ ሳውላ ሳውላ 9 1539
ሳውላ 03/06/2011 አ/ምንጭ አ/ምንጭ አ/ምንጭ አ/ምንጭ
ድምር 1710.00

4.የተከናወኑ ተግባራት ሪፖርት


በመስክ የተከናወኑ ስራዎች ሪፖርት በአጭሩ በመስክ ሥራ ስምሪት የሄዱበት
የሰራተኛው ስም ሀብታሙ ማንደፍሮት ፊርማ……………
5. በፋይናንስ ኦፊሰር የሚሞላ
5.1 የጠያቂው አበልና/ትራንስፖርት ድምር ብር -----------------------በቅድሚያ የወሰዱት ገንዘብ
ብር --------------------የሠነዱ ቁጥር --------------------ተከፋይ ብር ----------------------------
ተመላሽ ብር ----------------ያረጋገጠው የክፍያና ሂሣብ ኦፊሰር ስም ----------------------------
ፊርማ --------------------------------------
6.የመስክ ጉዞውን የፈቀደው የስራ ሂደት ባለቤት /ኃላፊ ማረጋገጫ
አቶ/ወሮ ---------------------------------------የስራ ክፍላችን የተላኩበትን የመስክ ስራ
አከናውነው ተገቢውን ሪፖርት ማቅረባቸውን አረጋግጣለሁ፡፡

//ከሠላምታ ጋር//

ለጋሞ ጐፋ ዞን ፋይ /ኢ/ል/መምሪያ
አርባ ምንጭ፣
ጉዳዩ፡- የመንግሥት ሠራተኞች የመስክ ስራ ውሎ አበል፣ነዳጅና መጠባበቂያ ገንዘብ
መጠየቂያና መፍቀጃ ቅጽ--ዐ 3

5. የጠያቂው ሰራተኛ ስም ስለሺ የወር ደመወዝ መጠን ብር 3278.00


6. መስክ ያሰማራው ስራ ሂደት/ኘሮግራም ጋ/ጎ/ዞ/ኮ/መምሪያ የኘሮጀክቱ ስምና ኮድ 272-
7. የጉዞው ዓላማ ለ------------------------------------------------------
8. የጉዞው መነሻ እና የጉዞው መድረሻ ቦታዎች ከአ/ምንጭ- ሀዋሳ

ተ.ቁ. መነሻ ቦታ መድረሻ ቦታ የቆይታ ጊዜ የቦታው አበል ስሌት የውሎ አበል መጠን
1 አ/ምንጭ ሐዋሳ 7 192 1344

 P.O.Box 01 ፋክስ ዐ 46-881-ዐ 541/ Arba Minch  (046) 881-00-69


መልስ ሲጽፉልን እባክዎን የደብዳቤያችንን ቁጥር ይጥቀሱ
When replying, Please, mention our reference No.
 ኤች አይ ቪ ኤድስን በጋራ እንከላከል !
ፈጣንና ፍትሃዊ ውሣኔ በመስጠት መልካም አስተዳደርን እናሰፍናለን !
በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት Gamo Zone Urban Dev't
&ConstructionDepartment
የጋሞ ዞን ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ
Ref.No. -------------------------------
Date ---------------------------------

ድምር 1344

5.በጉዞው የሚቆይበት ጊዜ ከ 20/6/2010 ዓ.ም እስከ 29/6/2010 ዓ/ም ለ 6 ቀናት


6.ለመስክ ጉዞው የሚከፈል ቅድመ ክፍያ
ሀ/ ለውሎ አበል ብር 1‚344
ለ/ ለትራንስፖርት ብር ----በታሪፍ
መ/ መጠባበቂያ ብር ------------------------------------
ጠቅላላ ድምር ብር -------------------
7, የሰራተኛዉ ስም ሞላልኝ ሻማ ፊርማ…………………………..
8.ከዚህ በላይ ለመስክ ስራ በተ.ቁጥር 6 የተመለከተው ጠቅላላ ድምር ብር -------------
ትክክለኛነቱ ተረጋግጥ እንዲከፈል ተፈቅዷል፡፡
ከሠላምታ ጋር//
ግልባጭ
 ለመ/ቤታችን ል/ዕቅድ
 ለአቶ ሞላልኝ ሻማ
አ/ምንጭ

ለጋሞ ጐፋ ዞን ፋይ /ኢ/ል/መምሪያ
አርባ ምንጭ፣
ጉዳዩ፡- የመንግሥት ሠራተኞች የመስክ ስራ ውሎ አበል፣ነዳጅና መጠባበቂያ ገንዘብ
መጠየቂያና መፍቀጃ ቅጽ--ዐ 3

9. የጠያቂው ሰራተኛ ስም አድማሱ ባላ የወር ደመወዝ መጠን ብር 8688.00


10. መስክ ያሰማራው ስራ ሂደት/ኘሮግራም ጋ/ጎ/ዞ/ኮ/መምሪያ የኘሮጀክቱ ስምና ኮድ 272-01-01
11. የጉዞው ዓላማ ለመስክ ሥራ ቄጥጥርና ክትትል የሄዱበት
12. የጉዞው መነሻ እና የጉዞው መድረሻ ቦታዎች ከአ/ምንጭ- ሀዋሳ

ተ.ቁ. መነሻ ቦታ መድረሻ ቦታ የቆይታ ጊዜ የቦታው አበል ስሌት የውሎ አበል መጠን
1 አ/ምንጭ ሀዋሳ 10 202 2020

ድምር 2020

 P.O.Box 01 ፋክስ ዐ 46-881-ዐ 541/ Arba Minch  (046) 881-00-69


መልስ ሲጽፉልን እባክዎን የደብዳቤያችንን ቁጥር ይጥቀሱ
When replying, Please, mention our reference No.
 ኤች አይ ቪ ኤድስን በጋራ እንከላከል !
ፈጣንና ፍትሃዊ ውሣኔ በመስጠት መልካም አስተዳደርን እናሰፍናለን !
በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት Gamo Zone Urban Dev't
&ConstructionDepartment
የጋሞ ዞን ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ
Ref.No. -------------------------------
Date ---------------------------------

5.በጉዞው የሚቆይበት ጊዜ ከ 08/12/2010 እስከ 18/12/2010 ዓ/ም ለ 10 ቀናት


6.ለመስክ ጉዞው የሚከፈል ቅድመ ክፍያ
ሀ/ ለውሎ አበል ብር 2020
ለ/ ለትራንስፖርት ብር -----------------------------------------
መ/ መጠባበቂያ ብር ------------------------------------------
ጠቅላላ ድምር ብር 2020
7, የሰራተኛዉ ስም አድማሱ ባላ ፊርማ…………………………..
8.ከዚህ በላይ ለመስክ ስራ በተ.ቁጥር 6 የተመለከተው ጠቅላላ ድምር ብር 2020
ትክክለኛነቱ ተረጋግጥ እንዲከፈል ተፈቅዷል፡፡
ከሠላምታ ጋር//
ግልባጭ
 ለመ/ቤታችን ል/ዕቅድ
አ/ምንጭ

ለጋሞ ጐፋ ዞን ፋ/ኢ/ል/መምሪያ
አርባ ምንጭ፣
የመንግስት ሠራተኞች የመስክ ስራ ውሎ አበል ክፍያ ማወራረጃ ቅጽ -ዐ 4
1/ የሠራተኛው ስም ተገኝ ሰይፉ የደመወዝ መጠን 1826
2/ መስክ ያሰማራው የሥራ ሂደት /ኘሮግራም ስም ጋ/ጎ/ዞ/ኮ/መምሪያ የኘሮጀክቱ ስምና ኮድ 272-01-01
3/የውሎ አበል አከፋፈል ስሌት ሰንጠረዥ፡-
ተ መነሻ በፋይናንስ ብቻ የሚሞላ
. የደረሰበት
ቁ ቦታ ቀን ሰዓት ቁርስ ምሣ እራት የታደረበት የቀን ብዛት የውሎ አበል
. ቦታ መጠን
1
2
3
4

4.የተከናወኑ ተግባራት ሪፖርት


 P.O.Box 01 ፋክስ ዐ 46-881-ዐ 541/ Arba Minch  (046) 881-00-69
መልስ ሲጽፉልን እባክዎን የደብዳቤያችንን ቁጥር ይጥቀሱ
When replying, Please, mention our reference No.
 ኤች አይ ቪ ኤድስን በጋራ እንከላከል !
ፈጣንና ፍትሃዊ ውሣኔ በመስጠት መልካም አስተዳደርን እናሰፍናለን !
በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት Gamo Zone Urban Dev't
&ConstructionDepartment
የጋሞ ዞን ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ
Ref.No. -------------------------------
Date ---------------------------------

በመስክ የተከናወኑ ስራዎች ሪፖርት በአጭሩ በመስክ ሥራ ስምሪት የሄዱበት


የሰራተኛው ስም ተገኝ ሰይፉ ፊርማ……………….
5. በፋይናንስ ኦፊሰር የሚሞላ
5.1 የጠያቂው አበልና/ትራንስፖርት ድምር ብር -----------------------በቅድሚያ የወሰዱት ገንዘብ
ብር --------------------የሠነዱ ቁጥር --------------------ተከፋይ ብር ----------------------------
ተመላሽ ብር ----------------ያረጋገጠው የክፍያና ሂሣብ ኦፊሰር ስም ----------------------------
ፊርማ --------------------------------------
6.የመስክ ጉዞውን የፈቀደው የስራ ሂደት ባለቤት /ኃላፊ ማረጋገጫ
አቶ/ወሮ ---------------------------------------የስራ ክፍላችን የተላኩበትን የመስክ ስራ
አከናውነው ተገቢውን ሪፖርት ማቅረባቸውን አረጋግጣለሁ፡፡

//ከሠላምታ ጋር//

ለጋሞ ዞን ፋ/ኢ/ል/መምሪያ
አርባ ምንጭ፣
የመንግስት ሠራተኞች የመስክ ስራ ውሎ አበል ክፍያ ማወራረጃ ቅጽ -ዐ 4
1/ የሠራተኛው ስም ፍፁም ገ/ዮሐንስ የደመወዝ መጠን 6809
2/ መስክ ያሰማራው የስራ ሂደት /ኘሮግራም ስም ----------------የኘሮጀክቱ ስምና ኮድ-272-02-08
3/የውሎ አበል አከፋፈል ስሌት ሰንጠረዥ፡-
ተ.ቁ. መነሻ የደረሰበት በፋይናንስ ብቻ የሚሞላ
ቦታ ቀን ሰዓት ቁርስ ምሣ እራት የታደረበት የቀን የውሎ አበል
ቦታ ብዛት መጠን

4.የተከናወኑ ተግባራት ሪፖርት


በመስክ የተከናወኑ ስራዎች ሪፖርት በአጭሩ -------------------------------------------------------
-------------------------------------------------------------------------------------------------------------

 P.O.Box 01 ፋክስ ዐ 46-881-ዐ 541/ Arba Minch  (046) 881-00-69


መልስ ሲጽፉልን እባክዎን የደብዳቤያችንን ቁጥር ይጥቀሱ
When replying, Please, mention our reference No.
 ኤች አይ ቪ ኤድስን በጋራ እንከላከል !
ፈጣንና ፍትሃዊ ውሣኔ በመስጠት መልካም አስተዳደርን እናሰፍናለን !
በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት Gamo Zone Urban Dev't
&ConstructionDepartment
የጋሞ ዞን ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ
Ref.No. -------------------------------
Date ---------------------------------

የሰራተኛው ስም ፍፁም ገ/ዮሐንስ ፊርማ--------------------------------------


5. በፋይናንስ ኦፊሰር የሚሞላ
5.1 የጠያቂው አበልና/ትራንስፖርት ድምር ብር -----------------------በቅድሚያ የወሰዱት ገንዘብ
ብር --------------------የሠነዱ ቁጥር --------------------ተከፋይ ብር ----------------------------
ተመላሽ ብር ----------------ያረጋገጠው የክፍያና ሂሣብ ኦፊሰር ስም ----------------------------
ፊርማ --------------------------------------
6.የመስክ ጉዞውን የፈቀደው የስራ ሂደት ባለቤት /ኃላፊ ማረጋገጫ
አቶ/ወሮ ---------------------------------------የስራ ክፍላችን የተላኩበትን የመስክ ስራ
አከናውነው ተገቢውን ሪፖርት ማቅረባቸውን አረጋግጣለሁ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ለጋሞ ጐፋ ዞን ፋይ/ኢ/ል/መምሪያ
አርባ ምንጭ፣

የመንግስት ተሽከርካሪዎች ነዳጅና ቅባት መግዥ፣ገንዘብ መጠየቂያና


መፍቀጃ ቅጽ -ዐ 1፣
1. የጠያቂው ስም ተገኝ ሰይፉ የስራ ሂደቱ/ኘሮግራም ኮንስትራክሽን መምሪያ ኮድ 272/01/01
2. የተሽከርካሪው ሠሌዳ ቁጥር 4/24251 ተሽከርካሪው በሌትር የሚጓዘው ኪ/ሜ መጠን ……. ለመስክ
ስራ/ለከተማ ስራ/ የሚሄድበት ርቀት ኪ/ሜትር መጠን……..ጉዞ የሚደረግበት ቦታ ከአርባ ምንጭ……
ሐዋሳ
3. የጉዞው ዓላማ ለስራ ጉዳይ
4. እንዲሞላ የተጠየቀው ነዳጅና ቅባት አይነት ቤንዚን
ተ.ቁ.
የነዳጅ/ቅባት ዓይነት መለኪያ ብዛት ያንዱ ዋጋ ጠቅላላ ዋጋ
1 ቤንዚን ሊ/ር
2 ናፍጣ ሊ/ር 140 18 15 2541 00
3 የመሪ ዘይት ሊ/ር
4 የፍሬን ዘይት እሽግ
5 የሞተር ዘይት ኪ/ግ
6 የካምቢዬ ዘይት ቁ/ር ሊ/ር
7 ግሪስ
8 እጥበት ጊዜ
2541 00

5.በ--------------------2 ዐ 11 የተሞላልኝ ነዳጅ በአግባቡ ተጠቅሜ ያለቀ ስለሆነ ከዚህ በላይ የተጠቀሱትን ከ-
-------------------------ኘሮግራም/ኘሮጀክት እንዲሞላ እየጠየቅሁ፣የቀድሞው የተሽከርካሪው ጌጅ ንባብ------

 P.O.Box 01 ፋክስ ዐ 46-881-ዐ 541/ Arba Minch  (046) 881-00-69


መልስ ሲጽፉልን እባክዎን የደብዳቤያችንን ቁጥር ይጥቀሱ
When replying, Please, mention our reference No.
 ኤች አይ ቪ ኤድስን በጋራ እንከላከል !
ፈጣንና ፍትሃዊ ውሣኔ በመስጠት መልካም አስተዳደርን እናሰፍናለን !
በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት Gamo Zone Urban Dev't
&ConstructionDepartment
የጋሞ ዞን ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ
Ref.No. -------------------------------
Date ---------------------------------

------------------በአሁኑ ወቅት የተሽከርካሪው ጌጅ ንባብ -----------------ልዩነት-----------------ኪሎ ሜትር


መሆኑን እገልፃለሁ፡፡
የአሽከርካሪው ስም ተገኝ ሰይፉ ፊርማ ----------------ቀን--------------------------------
6.ከዚህ በላይ ለመስክ ስራ በተ.ቁጥር 3 የተመለከተው ጠቅላላ ድምር ብር -----------------------------------
ትክክለኛነቱ ተረጋግጦ እንዲከፈል ተፈቅዷል፡፡
ከሠላምታ ጋር//

ማሳሰቢያ፣
1. በዚህ ቅጽ ላይ የተፈቀደው ነዳጅ በማጠቃለያ ሠንጠረዥና በመዝገብ ላይ ይወራረሣል፡፡
2. ጌጃቸዉ የማይሠራ ተሽከርካሪዎች ነዳጅ አይሞላላቸውም፡፡

 P.O.Box 01 ፋክስ ዐ 46-881-ዐ 541/ Arba Minch  (046) 881-00-69


መልስ ሲጽፉልን እባክዎን የደብዳቤያችንን ቁጥር ይጥቀሱ
When replying, Please, mention our reference No.
 ኤች አይ ቪ ኤድስን በጋራ እንከላከል !
ፈጣንና ፍትሃዊ ውሣኔ በመስጠት መልካም አስተዳደርን እናሰፍናለን !

You might also like