You are on page 1of 10

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር Addis Ababa city administration

የቦሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር Bole Sub City Administration

የዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት Design and Construction Works office

ቁጥር ቦ/ክ/ከ/ዲ/ግ/ስ/ጽ/ቤት/01 /-----------/15


ቀን / /2015
በቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር
በዲዛይንና እና ግንባታ ስራዎች ፑል አስተዳደር እና ፋናንስ ጽ/ቤት
አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- የትርጉም ክፍያን ይመለከታል፡፡

ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው ላመስግን ባንቲርጋ ህንፃ ሥራ ተቋራጭ የትርጉም ስራ የተሰራበት 1500/አንድ
ሺህ አምስት መቶ/ ብር እንዲከፈል እያልን የትርጉሙን 8 ገጽ ከዚህ መሸኛ ደብዳቤ ጋር በማያያዝ የላክን መሆናችንን
እናሳውቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፡-
በቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር
 ለዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት

አዲስ አበባ

 0118607165 ደብዳቤ ሲጽፉልን የደብዳቤውን ቀንና ቁጥር ይጥቀሱ


በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር Addis Ababa city administration
የቦሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር Bole Sub City Administration

የዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት Design and Construction Works office

ቁጥር ቦ/ክ/ከ/ዲ/ግ/ስ/ጽ/ቤት/01 /-----------/15


ቀን / /2015

በቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር


ለዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች ፑል አስተዳደር እና ፋናንስ ጽ/ቤት
አዲስ አበባ
ጉዳዩ፡- የመያዥያ ክፍያ ይመለከታል፡፡

በክ/ከተማችን በወረዳ 06 ክልል ውስጥ ለሚሰራው የወጣት ማዕከል ጥገና ስራ ለማሰራት ዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች
ጽ/ቤት ከመለሰ ታደለ እና ጓደኞቻቸው ህንፃ ስራ ተቋራጭ ጋር የውል ስምምነት ማድረጉ የሚታወቅ ሲሆን ኮንትራክተሩ
የመያዥያ ክፍያ ይከፈለኝ ሲል በቀን 19/10/2015 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ ጠይቋል፡፡

ስለሆነም የጠየቁት የመያዥያ ክፍያ ብር 54,246.00 (ሃምሳ አራት ሺህ ሁለት መቶ አርባ ስድስት ብር
ከ 00/100 ሳንቲም) ቫትን ጨምሮ ሲሆን ይህንኑ ብር ለስራ ለተቋራጩ ሊከፈላቸው የሚችል መሆኑን እያሳወቅን:-

1. ስራ ተቋራጩ ክፍያ የጠየቀበት ደብዳቤ--------------------------------1 ገጽ


2. አማካሪው ክፍያ የጠየቀበት ደብዳቤ-----------------------------------1 ገጽ
3. የክፍያ ሰርተፍኬት--------------------------------------------------1 ገጽ
4. የመጨረሻ ርክክብ---------------------------------------------------2 ገጽ

በድምሩ 5 ገፅ ኮፒ ከዚህ ሸኚ ደብዳቤ ጋር አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ፡-
በቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር
 ለዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት (ያለ አባሪ)
 ለፋ/ኢ/ል/ፅ/ቤት(ከአባሪ ጋር)

 0118607165 ደብዳቤ ሲጽፉልን የደብዳቤውን ቀንና ቁጥር ይጥቀሱ


በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር Addis Ababa city administration
የቦሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር Bole Sub City Administration

የዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት Design and Construction Works office

ቁጥር ቦ/ክ/ከ/ዲ/ግ/ስ/ጽ/ቤት/01 /-----------/15


ቀን / /2015
 ለዲዛየንና ኮንትራት ማናጅመንት ቡድን መሪ(ከአባሪ ጋር)
 ለኮንትራት አስተዳደር መሃንዲስ ለአቶ ብርሃኑ በቀለ (ከአባሪ ጋር)
 ለመለሰ ታደለ እና ጓደኞቻቸው ስራ ተቋራጭ(ከአባሪ ጋር)
 ለአማካሪ ምንተስኖት አማኑኤል እና ጓደኞቻቸው የኮንስትራክሽን አማካሪ ህ/ሽ/ማ (ከአባሪ ጋር)
አዲስ አበባ

በቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር


ለዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች ፑል አስተዳደር እና ፋናንስ ፅ/ቤት
አዲስ አበባ
ጉዳዩ፡- የመያዥያ ክፍያ ይመለከታል፡፡

በክ/ከተማችን በወረዳ 06 ክልል ውስጥ ለሚሰራው የአዳራሽ ቀለም ቅብ ስራ፤የደይ ኬር ሳኒተሪ ጥገና፤ የወረዳ 02
ጂ+4 ሳኒተሪ ጥገና ስራ፤የወረዳ 04 ዋና በር ስራ ለማሰራት ዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት ከመለሰ ታደለ እና
ጓደኞቻቸው ህንፃ ስራ ተቋራጭ ጋር የውል ስምምነት ማድረጉ የሚታወቅ ሲሆን ኮንትራክተሩ የመያዥያ ክፍያ ይከፈለኝ
ሲል በቀን 19/10/2015 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ ጠይቋል፡፡

ስለሆነም የጠየቁት የመያዥያ ክፍያ ብር 24,427.24 (ሃያ አራት ሺህ አራት መቶ ሃያ ሰባት ብር ከ 24/100 ሳንቲም)
ቫትን ጨምሮ ሲሆን ይህንኑ ብር ለስራ ለተቋራጩ ሊከፈላቸው የሚችል መሆኑን እያሳወቅን:-

1. ስራ ተቋራጩ ክፍያ የጠየቀበት ደብዳቤ-------------------------------1 ገጽ


2. አማካሪው ክፍያ የጠየቀበት ደብዳቤ----------------------------------1 ገጽ
3. የክፍያ ሰርተፍኬት--------------------------------------------------1 ገጽ
4. የመጨረሻ ርክክብ---------------------------------------------------2 ገጽ

በድምሩ 5 ገፅ ኮፒ ከዚህ ሸኚ ደብዳቤ ጋር አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ፡-
በቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር
 ለዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት (ያለ አባሪ)
 ለፋ/ኢ/ል/ፅ/ቤት(ከአባሪ ጋር)
 ለዲዛየንና ኮንትራት ማናጅመንት ቡድን መሪ(ከአባሪ ጋር)

 0118607165 ደብዳቤ ሲጽፉልን የደብዳቤውን ቀንና ቁጥር ይጥቀሱ


በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር Addis Ababa city administration
የቦሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር Bole Sub City Administration

የዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት Design and Construction Works office

ቁጥር ቦ/ክ/ከ/ዲ/ግ/ስ/ጽ/ቤት/01 /-----------/15


ቀን / /2015
 ለኮንትራት አስተዳደር መሃንዲስ ለአቶ ብርሃኑ በቀለ (ከአባሪ ጋር)
 ለመለሰ ታደለ እና ጓደኞቻቸው ስራ ተቋራጭ(ከአባሪ ጋር)
 ለአማካሪ ምንተስኖት አማኑኤል እና ጓደኞቻቸው የኮንስትራክሽን አማካሪ ህ/ሽ/ማ (ከአባሪ ጋር)
አዲስ አበባ

በቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር


ለዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች ፑል አስተዳደር እና ፋናንስ ጽ/ቤት
አዲስ አበባ
ጉዳዩ፡- የመያዥያ ክፍያ ይመለከታል፡፡

በክ/ከተማችን በወረዳ 05 ክልል ውስጥ ለሚሰራው የወጣት ማእከል ጥገና ስራ ለማሰራት ዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች
ጽ/ቤት ከደመረ አረጋ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ የግል ኢ/ዝ ጋር የውል ስምምነት ማድረጉ የሚታወቅ ሲሆን ስራ ተቋራጩ
የመያዥያ ክፍያ ይከፈለኝ ሲል በቀን 04/09/2015 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ ጠይቋል፡፡
ስለሆነም የጠየቁት የመያዥያ ክፍያ ከውላቸው 50,928.79 (ሃምሳ ሺህ ዘጠኝ መቶ ሃያ ስምንት ብር
ከ 79/100 ሳንቲም) ቫትን ጨምሮ ሊከፈላቸው የሚችል መሆኑን እያሳወቅን:-

1. ስራ ተቋራጩ የጠየቀበት ደብዳቤ------------------------------------1 ገጽ


2. የክፍያ ሰርተፍኬት--------------------------------------------------1 ገጽ
3. የመጨረሻ ዙር ርክክብ----------------------------------------------2 ገጽ

በድምሩ 5 ገፅ ኮፒ ከዚህ ሸኚ ደብዳቤ ጋር አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ፡-
በቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር
 ለዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት (ያለ አባሪ)
 ለፋ/ኢ/ል/ፅ/ቤት(ከአባሪ ጋር)
 ለዲዛየንና ኮንትራት ማናጅመንት ቡድን መሪ(ከአባሪ ጋር)
 ለኮንትራት አስተዳደር መሃንዲስ ለአቶ ብርሃኑ በቀለ (ከአባሪ ጋር)

 0118607165 ደብዳቤ ሲጽፉልን የደብዳቤውን ቀንና ቁጥር ይጥቀሱ


በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር Addis Ababa city administration
የቦሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር Bole Sub City Administration

የዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት Design and Construction Works office

ቁጥር ቦ/ክ/ከ/ዲ/ግ/ስ/ጽ/ቤት/01 /-----------/15


ቀን / /2015
 ለደመረ አረጋ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ የግል ኢ/ዝ (ከአባሪ ጋር)
 ለአማካሪ ምንተስኖት አማኑኤል እና ጓደኞቻቸው የማማከር ስራ (ከአባሪ ጋር)
አዲስ አበባ

በቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር


በቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር
ለዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች ፑል አስተዳደር እና ፋናንስ ጽ/ቤት
አዲስ አበባ
ጉዳዩ፡- የመያዥያ ክፍያ ይመለከታል፡፡

በክ/ከተማችን በወረዳ 05 ክልል ውስጥ ለሚሰራው የወጣት ማእከል ጥገና ስራ ለማሰራት ዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች
ጽ/ቤት ከደመረ አረጋ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ የግል ኢ/ዝ ጋር የውል ስምምነት ማድረጉ የሚታወቅ ሲሆን ስራ ተቋራጩ
የመያዥያ ክፍያ ይከፈለኝ ሲል በቀን 04/09/2015 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ ጠይቋል፡፡
ስለሆነም የጠየቁት የመያዥያ ክፍያ ከውላቸው 50,928.79 (ሃምሳ ሺህ ዘጠኝ መቶ ሃያ ስምንት ብር
ከ 79/100 ሳንቲም) ቫትን ጨምሮ ሊከፈላቸው የሚችል መሆኑን እያሳወቅን:-

4. ስራ ተቋራጩ የጠየቀበት ደብዳቤ------------------------------------1 ገጽ


5. የክፍያ ሰርተፍኬት--------------------------------------------------1 ገጽ
6. የመጨረሻ ዙር ርክክብ----------------------------------------------2 ገጽ

በድምሩ 5 ገፅ ኮፒ ከዚህ ሸኚ ደብዳቤ ጋር አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ፡-
በቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር
 ለዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት (ያለ አባሪ)
 ለፋ/ኢ/ል/ፅ/ቤት(ከአባሪ ጋር)
 ለዲዛየንና ኮንትራት ማናጅመንት ቡድን መሪ(ከአባሪ ጋር)
 ለኮንትራት አስተዳደር መሃንዲስ ለአቶ ብርሃኑ በቀለ (ከአባሪ ጋር)
 ለደመረ አረጋ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ የግል ኢ/ዝ (ከአባሪ ጋር)

 0118607165 ደብዳቤ ሲጽፉልን የደብዳቤውን ቀንና ቁጥር ይጥቀሱ


በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር Addis Ababa city administration
የቦሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር Bole Sub City Administration

የዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት Design and Construction Works office

ቁጥር ቦ/ክ/ከ/ዲ/ግ/ስ/ጽ/ቤት/01 /-----------/15


ቀን / /2015
 ለአማካሪ ምንተስኖት አማኑኤል እና ጓደኞቻቸው የማማከር ስራ (ከአባሪ ጋር)
አዲስ አበባ

በቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር


ለዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች ፑል አስተዳደር እና ፋናንስ ፅ/ቤት
አዲስ አበባ
ጉዳዩ፡- የሁለተኛ ቅድመ ክፍያ (አድቫንስ ፔይመንት) ይመለከታል

በክ/ከተማችን በወረዳ 13 ክልል ውስጥ ለሚሰራው የቦሌ ገርጂ ጂ+1 አፀደ ህፃናት ስራ ለማሰራት ዲዛየን እና ግንባታ
ስራዎች ጽ/ቤት ከፋኖስ ህንፃ እና ውሀ ስራዎች ተቋራጭ ጋር የውል ስምምነት ማድረጉ የሚታወቅ ሲሆን ኮንትራክተሩ
የቅድመ ክፍያ ይከፈለኝ ሲል በቀን 10/06/2014 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ ጠይቋል፡፡
ስለሆነም የጠየቁት የሁለተኛ ቅድመ ክፍያ ከውላቸው 10,871,306.91 (አስር ሚሊዮን ስምንት መቶ ሰባ አንድ ሺህ
ሶስት መቶ ስድስት ብር ከ 91/100 ብር) ውሰጥ የጠቅላላ ዋጋው 10% ብር 1,087,130.69 (አንድ ሚሊየን መቶ ሰማንያ
ሰባት ሺህ አንድ መቶ ሰላሳ ብር ከ 69/100 ብር) ቫትን ጨምሮ ሊከፈላቸው የሚችል መሆኑን እያሳወቅን:-

1. አማካሪው ክፍያ የጠየቀበት ደብዳቤ------------------------------1 ገጽ


2. የክፍያ ሰርተፍኬት-------------------------------------------------1 ገጽ

በድምሩ 4 ገፅ ኮፒ ከዚህ ሸኚ ደብዳቤ ጋር አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡


ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ፡-
በቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር
 ለዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት (ያለ አባሪ)
 ለፋ/ኢ/ል/ፅ/ቤት(ከአባሪ ጋር)
 ለዲዛየንና ኮንትራት ማናጅመንት ቡድን መሪ(ከአባሪ ጋር)
 ለኮንትራት አስተዳደር መሃንዲስ ለአቶ ብርሃኑ በቀለ (ከአባሪ ጋር)
 ለፋኖስ ህንፃ እና ውሀ ስራዎች ተቋራጭ (ከአባሪ ጋር)
 ለአማካሪ ታትኪን አማካሪ (ከአባሪ ጋር)
አዲስ አበባ

 0118607165 ደብዳቤ ሲጽፉልን የደብዳቤውን ቀንና ቁጥር ይጥቀሱ


በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር Addis Ababa city administration
የቦሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር Bole Sub City Administration

የዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት Design and Construction Works office

ቁጥር ቦ/ክ/ከ/ዲ/ግ/ስ/ጽ/ቤት/01 /-----------/15


ቀን / /2015
በቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር
ለዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች ፑል አስተዳደር እና ፋናንስ ፅ/ቤት
አዲስ አበባ
ጉዳዩ፡- የቅድመ ክፍያ (አድቫንስ ፔይመንት) ይመለከታል

በክ/ከተማችን በወረዳ 13 ክልል ውስጥ ለሚሰራው የቦሌ ገርጂ ጂ+1 አፀደ ህፃናት ስራ ለማሰራት ዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች
ጽ/ቤት ከፋኖስ ህንፃ እና ውሀ ስራዎች ተቋራጭ ጋር የውል ስምምነት ማድረጉ የሚታወቅ ሲሆን ኮንትራክተሩ የቅድመ ክፍያ
ይከፈለኝ ሲል በቀን 03/06/2014 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ ጠይቋል፡፡

ስለሆነም የጠየቁት የቅድመ ክፍያ ከውላቸው 10,871,306.91 (አስር ሚሊዮን ስምንት መቶ ሰባ አንድ ሺህ ሶስት መቶ ስድስት
ብር ከ 91/100 ብር) ውሰጥ የጠቅላላ ዋጋው 10% ብር 1,087,130.69 (አንድ ሚሊየን መቶ ሰማንያ ሰባት ሺህ አንድ መቶ ሰላሳ
ብር ከ 69/100 ብር) ቫትን ጨምሮ ሊከፈላቸው የሚችል መሆኑን እያሳወቅን:-
1. አማካሪው ክፍያ የጠየቀበት ደብዳቤ------------------------------1 ገጽ
1. የክፍያ ሰርተፍኬት--------------------------------------------------1 ገጽ
2. የዋስትና ደብዳቤ------------------------------------------------------1 ገጽ

በድምሩ 4 ገፅ ኮፒ ከዚህ ሸኚ ደብዳቤ ጋር አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ፡-
በቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር
 ለዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት (ያለ አባሪ)
 ለፋ/ኢ/ል/ፅ/ቤት(ከአባሪ ጋር)
 ለዲዛየንና ኮንትራት ማናጅመንት ቡድን መሪ(ከአባሪ ጋር)
 ለኮንትራት አስተዳደር መሃንዲስ ለአቶ ብርሃኑ በቀለ (ከአባሪ ጋር)
 ለፋኖስ ህንፃ እና ውሀ ስራዎች ተቋራጭ (ከአባሪ ጋር)
 ለአማካሪ ታትኪን አማካሪ (ከአባሪ ጋር)
አዲስ አበባ

 0118607165 ደብዳቤ ሲጽፉልን የደብዳቤውን ቀንና ቁጥር ይጥቀሱ


በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር Addis Ababa city administration
የቦሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር Bole Sub City Administration

የዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት Design and Construction Works office

ቁጥር ቦ/ክ/ከ/ዲ/ግ/ስ/ጽ/ቤት/01 /-----------/15


ቀን / /2015

ለዲዛይን ኮንትራት ማኔጅመንት ቡድን

አዲስ አበባ

 0118607165 ደብዳቤ ሲጽፉልን የደብዳቤውን ቀንና ቁጥር ይጥቀሱ


በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር Addis Ababa city administration
የቦሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር Bole Sub City Administration

የዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት Design and Construction Works office

ቁጥር ቦ/ክ/ከ/ዲ/ግ/ስ/ጽ/ቤት/01 /-----------/15


ቀን / /2015
ጉዳዩ፡-አፋጣን እርምጃ እንዲወሰድ መጠየቅን ይመለከታል፡፡

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ ዘለላ ኮንስትራክሽን በቦ/ክ/ከተማ በወረዳ 13 3 በ 1 ስፖርት ሜዳ ጥገና ስራ
ጨረታ በማሸነፍ በቀን 07/04/2013 ዓ.ም ውል ተዋውላቹ ወደ ስራ ለመግባት በቀን 07/04/2013 ዓ.ም የሳይት ርክክብ መደረጉ
ይታወሳል ፡፡

ይሁን እንጂ የግንባታ ስራውን በዘጠና ቀን ጨርሶ ማለትም በቀን 07/07/2013 የማስረከብ ግዴታ ቢኖርበትም ያልጨረሰና በቀን
26/0913 በደብዳቤ ቁጥር ቦ/ክ/ከ/ኮ/ጽ/ቤት/01/03022/13 ኖቲስ ኦፍ ተርሚኔሽን ቢሰጠዉም ያላሻሻለ በመሆኑና ስራዉን ጥሎ
የጠፋና በስልክ በተደጋጋሚ ቢነገረዉም ቀርቦ ሊያስጀምር ስላልቻለ በናንተ በኩል አፋጣኝ መፍትሄ እንዲሰጥበት እጠይቃለሁ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ነጋ አሰፋ

የኮንስትራክሽን ኮንትራት አስተዳደር መሀንዲስ

ግልባጭ፡-
በቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር

 ለኮንስትራክሽን ፅ/ቤት
 ለኮንትራት አስተዳደር መሃንዲስ ለነጋ አሰፋ

በቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር


ለዲዛየን እና ግንባታ ፑል አስተዳደር እና ፋይናንስ ጽ/ቤት
አዲስ አበባ
ጉዳዩ፡- የመያዣ ክፍያን ይመለከታል፡፡

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው በክ/ከተማችን ወረዳ 11 ክልል ቦሌ ክ/ከ አራብሳ ኮነደሚንየም የማጠናቀቂያ ስር
ብሎክ 52/6 ፣ 53/6 ፣ 85/10 ፣ 85/15 ፣ 86/7 ፣ 86/8 ፣ 86/6 ፣ 86/10 ፣87/6 እና 87/7 ለሚሰራው የማጠናቀቂያ ስራ ለማማከር
ከምህረት ምላሹ አቤኔዘር እና ጓደኞቻቸው የኮንስትራክሽን አማካሪ ህ/ሽ/ማ ጋር የውል ስምምነት ማድረጉ የሚታወቅ ሲሆን

 0118607165 ደብዳቤ ሲጽፉልን የደብዳቤውን ቀንና ቁጥር ይጥቀሱ


በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር Addis Ababa city administration
የቦሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር Bole Sub City Administration

የዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት Design and Construction Works office

ቁጥር ቦ/ክ/ከ/ዲ/ግ/ስ/ጽ/ቤት/01 /-----------/15


ቀን / /2015
አማካሪው በመመሪያው እና በውሉ መሰረት የመያዣ ክፍያ አዘጋጅቶ ይከፈለኝ በሚል በቀን 27/01/2014 በተጻፈ
ደብዳቤ ጠይቋል፡
ስለሆነም የጠየቁት የመያዣ ክፍያ እንዲከፈል በጠየቁት መሰረት የክፍያው ሰነድ እና የተሰራው ስራ ከተመረመረ በኃላ
ከጠቅላላ ዋጋው ላይ ብር ከተያዘባቸዉ 4500 አራት ሺ አምስት መቶ ብር ከ 00/100 ሳንቲም/ ቫትን ጨምሮ ሲሆን ለተቋራጩ
ይህንኑ ብር ለስራ ለተቋራጩ ሊከፈላቸው የሚችል መሆኑን እያሳወቅን:-

1. አማካሪው የክፍያ ደብዳቤ የጠየቀበት -------------------------------2 ገጽ


2. የክፍያ ሰርተፍኬት-----------------------------------------------------1 ገጽ
3. የመጨረሻ እርክክብ--------------------------------------------------19 ገጽ
በድምሩ 23 ገፅ ኮፒ ከዚህ ሸኚ ደብዳቤ ጋር አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ፡-

በቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር


 ለዲዛየን እና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት (ያለ አባሪ)
 ለፋ/ኢ/ል/ፅ/ቤት(ከአባሪ ጋር)
 ለዲዛየንና ኮንትራት ማናጅመንት ቡድን መሪ(ከአባሪ ጋር)
 ለኮንትራት አስተዳደር መሃንዲስ ለአቶ ነጋ አሰፋ (ከአባሪ ጋር)
 ለአማካሪ ምህረት ምላሹ አቤኔዘር እና ጓደኞቻቸው የኮንስትራክሽን አማካሪ ህ/ሽ/ማ (ከአባሪ ጋር)
አዲስ አበባ

 0118607165 ደብዳቤ ሲጽፉልን የደብዳቤውን ቀንና ቁጥር ይጥቀሱ

You might also like