Professional Documents
Culture Documents
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/-724/01/21
ቀን 19/01/2014
ለደ/ማ/ከ/አስ/ገ/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት
“ሠላም ለሁሉም
ግልባጭ
ለንብረት አስተዳደር
ለተሸከርካሪ ስምሪት
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/471/01/29
ቀን 02/02/2013
ደ/ማርቆስ
በዚህ መሰረት አመልካች አቶ ሰማኸኝ ጌታቸው በከተማችን በኢንዱስትሪ ዘርፍ በቆርቆሮና ሚስማር እና
አዮዲን ጨው ለማምረት የወሰዱት የኢንቨስትመንት ቦታ ያለበትን ሁኔታ የሚገልፅ ማስረጃ ጠቅሰን ማስረጃ
እንድንፅፍላቸው በቀን 02/02/2013 ዓ.ም በተፃፈ ማመልከቻ ጠይቀዋል፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/471/01/29
ቀን 02/02/2013
ደ/ማርቆስ
በዚህ መሰረት አመልካች አቶ ሙሉጌታ ገላው በከተማችን በቱሪዝም ዘርፍ በሆቴል አገልግሎት የወሰዱት
የኢንቨስትመንት ቦታ ያለበትን ሁኔታ የሚገልፅ ማስረጃ ጠቅሰን ማስረጃ እንድንፅፍላቸው በቀን 02/02/2013
ዓ.ም በተፃፈ ማመልከቻ ጠይቀዋል፡፡
ስለሆነም አቶ ሙሉጌታ ገላው በቱሪዝም ዘርፍ በሆቴል አገልግሎት የኢንቨስትመንት ቦታ ወስደው በገቡት
ውል መሰረት በጥሩ ሁኔታ ግንባታቸውን አጠናቀው አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙና ምስጉን ልማታዊ
ባለሀብታችን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/471/01/29
ቀን 02/02/2013
ለ THBM ሃ/የተ/የግ/ማህበር
ደ/ማርቆስ
በዚህ መሰረት አመልካች ለ THBM ሃ/የተ/የግ/ማህበር በከተማችን በኢንዱስትሪ ዘርፍ ዱቄትና ብስኩት
ለማምረት የወሰዱት የኢንቨስትመንት ቦታ ያለበትን ሁኔታ የሚገልፅ ማስረጃ ጠቅሰን ማስረጃ
እንድንፅፍላቸው በቀን 02/02/2013 ዓ.ም በተፃፈ ማመልከቻ ጠይቀዋል፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/471/01/29
ቀን 02/02/2013
ደ/ማርቆስ
በዚህ መሰረት አመልካች ለወ/ሮ ታጫውት የሱፍ በከተማችን በሞቴል ዘርፍ ሆቴልና ነዳጅ ማደያ አገልግሎት
የወሰዱት የኢንቨስትመንት ቦታ ያለበትን ሁኔታ የሚገልፅ ማስረጃ ጠቅሰን ማስረጃ እንድንፅፍላቸው በቀን
02/02/2013 ዓ.ም በተፃፈ ማመልከቻ ጠይቀዋል፡፡
ስለሆነም ለወ/ሮ ታጫውት የሱፍ በሞቴል ዘርፍ ሆቴልና ነዳጅ ማደያ አገልግሎት የኢንቨስትመንት ቦታ
ወስደው በገቡት ውል መሰረት በጥሩ ሁኔታ ግንባታቸውን አጠናቀው አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙና ምስጉን
ልማታዊ ባለሀብታችን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/471/01/29
ቀን 02/02/2013
ደ/ማርቆስ
በዚህ መሰረት አመልካች ለአቶ ትልቅሰው ገዳሙ በከተማችን በሞቴል ዘርፍ ሆቴልና ነዳጅ ማደያ አገልግሎት
የወሰዱት የኢንቨስትመንት ቦታ ያለበትን ሁኔታ የሚገልፅ ማስረጃ ጠቅሰን ማስረጃ እንድንፅፍላቸው በቀን
02/02/2013 ዓ.ም በተፃፈ ማመልከቻ ጠይቀዋል፡፡
ስለሆነም ለአቶ ትልቅሰው ገዳሙ በሞቴል ዘርፍ ሆቴልና ነዳጅ ማደያ አገልግሎት የኢንቨስትመንት ቦታ
ወስደው በገቡት ውል መሰረት በጥሩ ሁኔታ ግንባታቸውን አጠናቀው አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙና ምስጉን
ልማታዊ ባለሀብታችን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/471/01/29
ቀን 02/02/2013
ደ/ማርቆስ
በዚህ መሰረት አመልካች ለአቶ የሻንበል መንገሻ በከተማችን በቱሪዝም ዘርፍ ሆቴል አገልግሎት የወሰዱት
የኢንቨስትመንት ቦታ ያለበትን ሁኔታ የሚገልፅ ማስረጃ ጠቅሰን ማስረጃ እንድንፅፍላቸው በቀን 02/02/2013
ዓ.ም በተፃፈ ማመልከቻ ጠይቀዋል፡፡
ስለሆነም ለአቶ የሻንበል መንገሻ በቱሪዝም ዘርፍ ሆቴል አገልግሎት የኢንቨስትመንት ቦታ ወስደው በገቡት
ውል መሰረት በጥሩ ሁኔታ ግንባታቸውን አጠናቀው አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙና ምስጉን ልማታዊ
ባለሀብታችን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/471/01/29
ቀን 02/02/2013
ለአቶ/ወ/ሮ--------------------------
ደ/ማርቆስ
በዚህ መሰረት አመልካች አቶ/ወ/ሮ ሰማኸኝ ጌታቸው በከተማችን በኢንዱስትሪ ዘርፍ በቆርቆሮና ሚስማር
እና አዮዲን ጨው ለማምረት የወሰዱት የኢንቨስትመንት ቦታ ያለበትን ሁኔታ የሚገልፅ ማስረጃ ጠቅሰን
ማስረጃ እንድንፅፍላቸው በቀን 02/02/2013 ዓ.ም በተፃፈ ማመልከቻ ጠይቀዋል፡፡
“ሠላም ለሁሉም”