You are on page 1of 2

በኢትዮ ቴሌኮም መሠረታዊ ሠራተኞች ማኀበር ለአባላቱ ብቻ በዱቤ የቀረቡ ዕቃዎችን

ለመስጠት የተደረገ የውል ስምምነት


ይህ ውል በኢትዮ ቴሌኮም መሰረታዊ ሰራተኛ ማህበር (ከዚህ በኋላ ውል ሰጪ) ተብሎ በሚጠራው አድራሻ፡

አ.አ ክ/ከ/ ልደታ ቀበሌ 01/02 ስልክ ቁጥር 0115504055 ፖ.ሣ.ቁ. 1047 እና

__________________________________________________ (ከዚህ በኋላ ውል ተቀባይ) ተብሎ በሚጠራው አድራሻ፡ የስራ

ቦታ _________________________ መለያ ቁጥር ______________ ስልክ ቁጥር _______________ መካከል በዱቤ የቀረቡ

ዕቃዎችን ስለመውሰድ ዛሬ __________________ ቀን 2016 ዓ.ም ተፈረመ፡፡

ውል ሰጭ ማሟላት የሚጠበቅበት ተግባር

1. ውል ሰጭ ዕቃዎች ከአሸናፊ ተጫራቾች ማከፋፈያዎች እንዲቀርቡ ማድረግ፣

2. ውል ሰጭ ለውል ተቀባይ የዕቃው ዋጋ በሙሉ በ 24 ወር ከደመወዝ እንደሚቆረጥ ማሳወቅ፣

ውል ተቀባይ ማሟላት የሚጠበቅበት ተግባራት

1. በቀረበው ዕቃ ዋጋ የተስማማሁ እና ሙሉ የእቃውን ዋጋ በ 24 ወር ጊዜ ውስጥ ከደመወዜ እየተቆረጠ ከፍዬ

ለማጠናቀቅ ተስማምቻለሁ፣

2. በዚህ ውል ለገባሁት ግዴታ የማቀርበው ዋስ የኢትዮ ቴሌኮም ሠራተኛ እንዲሆን ተስማምቻለሁ፣

3. በጡረታ፣ በቅነሳ፣ በስንብት እና በተለያዩ ምክንያት የስራ ውሌ ቢቋረጥ ቀሪው ሂሳብ በአንድ ጊዜ ለመክፈል
ተስማምቻለሁ፡፡

4. ውል ሰጪው በዚህ ውል በሞላሁት መስፈርት ያመጣልኝን ዕቃ ሳልረከብ ብቀር ዋጋውን ከደሞዜ ተቆርጦ
እንዲከፈል መስማማቴን አረጋግጣለሁ፡፡ ውል ተቀባይ ከኢትዮ ቴሌኮም መሰረታዊ ሰራተኛ ማህበር የምፈልገው
የዕቃ አይነት MIDEA 50*60 FULL Electric Stove ሲሆን የዕቃው ዋጋ ብር 36,000.00 በፊደል /ሠላሳ
ስድስት ሺ ብር/ ብቻ መሆኑን አረጋግጣለሁ፡፡

ውል ሰጭ ውል ተቀባይ

የኢትዮ ቴሌኮም መ/ሠ/ማኀበር የሥራ ቦታ ______________________________

የማኀበሩ ተወካይ ስም ______________________________ ስም ____________________________________

መ.ቁ. ______________________________ ሞባይል ቁጥር ___________________________

ፊርማ ______________________________ ፊርማ __________________________________


ተጨማሪ ውል

እኔ __________________________________________ መለያ ቁጥር ____________የኢትዮ ቴሌኮም መሠረታዊ ሠራተኞች

ማኀበር ለአባላቱ ብቻ በዱቤ የቀረቡ ዕቃዎችን ለመስጠት በተደረገ የውል ስምምነት መሰረት ውል ሰጪ እንዲያመጣልኝ

የጠየቅኩት ዕቃ በሞላሁት ፎርም መሠረት መሆኑን አረጋግጬ ዕቃውን መውሰዴን አረጋግጣለሁ፡፡

በዚህም በብድር ለወሰድኩት ዕቃ ለዋጋው አከፋፈል ከታች ስማቸው የተጠቀሰው የተቋሙ ሰራተኞች የብር
36,000.00 በፊደል /ሠላሳ ስድስት ሺ ብር/ ዋሶች አቅርቤያለሁ፡፡

እኔ የዋሶች ስምና ፊርማ በሚለው ቦታ ላይ ስሜ የተጠቀሰው የተቋሙ ሰራተኛ ከላይ ስሙ ለተጠቀሰው ተበዳሪ ዋስ

በመሆን የእቃውን ዋጋ 36,000.00 በፊደል /ሠላሳ ስድስት ሺ ብር/ በአንድነት እና በነጠላ ሃላፊነት ለመጠየቅ በፊርማዬ

አረጋግጣለሁ፡፡

የዋሶች ስምና ፊርማ

1. ስም፡ ________________________________________ መለያ ቁጥር: ___________ ፊርማ: ____________

አድራሻ፡ ________________ ወረዳ፡ _________ የቤ.ቁ፡ ____________ ስልክ ቁጥር፡ ________________

2. ስም፡ ________________________________________ መለያ ቁጥር: ___________ ፊርማ: ____________

አድራሻ፡ ________________ ወረዳ፡ _________ የቤ.ቁ፡ ____________ ስልክ ቁጥር፡ ________________

የምስክሮች ስምና ፊርማ

ስም ፊርማ

1. ________________________________________ ____________

2. ________________________________________ ____________

ማሳሰቢያ:- የተበዳሪ እና የዋሶች መታወቂያ ኮፒ ይያያዝ፡፡

You might also like