Professional Documents
Culture Documents
21x
21x
ብርሃኑ ቦንሳ
የህግ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ተወካይ
ቀን 24/12/2014 ዓ.ም
እርገቱ ፈንታ
አናኦል ፈሪድ
የህግ አገልግሎት ዳሬክቶሬት
በአዲስ ብድር እና ቁጠባ ተቋም አ.ማ
ለየሰው ሃይል ልማትና ሃብት አስተዳደር
ጉዳዩ፡- የቦርሳ ግዢን ይመለከታል ፤
የቦርሳ ግዢን በተመለከተ ከዚህ ቀደም የግዢ ጥያቄ ማቅረባችን ይታወቃል ነገር ግን የቦርሳ አይነቱን
በመለየት እንዲሁም የወንድ የሴት በሚል በመለየት እንድታቀርቡ በሚል በጠየቃችሁን መሰረት በሕግ
አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ስር ያሉ የሴት 9 እና የወንድ 22 በድምሩ 31 ባለሙያዎች ያሉ ሲሆን የሴት
እና የወንድ ከቆዳ የተሰራ ቦርሳ ለመዝገብ መያዣ የሚያገለግል ሴት 9 ወንድ 22 በድምሩ 31 ባለሙያ
ያሉ መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሰላምታ ጋር
አናኦል ፈሪድ
የህግ አገልግሎት ዳሬክቶሬት
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ፍርድ ቤት
ለፌዴራል ፍ/ቤቶች የፍ/አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት
አዲስ አበባ
ጉዳዩ ፡-ምላሽ ስለመስጠት ይሆናል፤
በቀን 03/10/2014 ዓ.ም በቁጥር 38116 በሆነ በተላከ ደብዳቤ በፍ/ባለመብት መሰረት አራጌ እና በፍ/ባለእዳ
አቶ አያሌው ደሳለኝ መካከል ስላለው የፍርድ አፈጻጸም ጉዳይ የፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት በመ/ቁ 177165
በ 19/5/2014 ዓ.ም በዋለው ችሎት በሰጠው ትዕዛዝ በን/ስ/ላ/ክ/ከተማ ወረዳ 07 የቤት ቁጥር 1764 የሆነው
ቤት በሐራጅ ተሸጦ በውሳኔው መሰረት እንዲከፈል ትዕዛዝ ሰጥቷል ፤ስለሆነም ትዕዛዙን እንድናስፈጽም
እንድንችል ከተቋማችሁ ብድር የተወሰደበት ስለሚሆን ከየትኛው ቅርንጫፍ፣ ምንያክል እዳ እንዳለበት
እንዲሁም እዳው ተከፍሎ አልቆ ከሆነ ይህንኑ በመግለጽ ምላሽ እንድንልክላችሁ መጠየቃችሁ ይታወቃል ፡፡
በዚሁ መሰረት ጠቋማችን ባደረገው ማጣራት ከዚህ ቀደም ከተቋማችን ከአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ከወረዳ
08 ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኤ.ኤ.ም.ኬ ለተባለው ማህበር ለተበደረው 500,000/አምስት መቶ ሺ ብር / ብድር አቶ
አያሌው ደሳለኝ በስማቸው የተመዘገበ የቤት ካርታ ቁጥር 10/108/2829100 የሆነውን ቤት ለዋስትና አሲዘው
የነበረ ሲሆን ነገርግን አሁን እዳው ሙሉ ለሙሉ ተከፍሎ የተጠናቀቀ መሆኑን በተቋማችን ወረዳ 08 ቅ/ጽ/ቤት
በቁጥር አቃ/ቃ/ወ 08/0468/04 በቀን 15/10/2014 በተጻፈ ያሳወቁን ስለሆነ ከላይ በተጠቀሰው ቤት ላይ
የተቋሙ እዳ የሌለበት መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ቀን 10/06/2014 ዓ.ም
ቀን 30/05/2014 ዓ.ም
ቀን 04/09/2014 ዓ.ም
ቀን 05/07/2015 ዓ.ም
የውስጥ ማስታወሻ