Professional Documents
Culture Documents
Federal Supreme Court
Federal Supreme Court
ረታ ቶልሳ
በእውቀት በሊይ
ቀነዓ ቂጣታ
ኑረዱን ከዴር
ፍርዴ
መዝገቡ ሇዚህ ችልት የቀረበው የፌዳራሌ መጀመሪያ ዯረጃ ፍ/ቤት በመ/ቁ 80361 በቀን
21/06/2014 ዓ.ም የሰጠውን ውሳኔ ይግባኝ የቀረበሇት የፌዳራሌ ከፍተኛ ፍ/ቤት በመ/ቁ
288090 በቀን 02/09/2014 ዓ.ም ይግባኙን በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 337 መሰረት በመሰረዙ ዉሳኔዉ
መሰረታዊ የህግ ስህተት ተፈጽሞበታል በሚል አመልካች ባቀረቡት አቤቱታ መነሻ ነው፡፡
የጉዲዩ አመጣጥ በአጭሩ ሲታይ በስር ፍ/ቤት ከሳሽ አመሌካች ሲሆኑ ተጠሪ ተከሳሽ በመሆን
ተከራክረዋሌ፡፡አመሌካች በስር ፍ/ቤት በቀን 26/11/2013 ዓ.ም አሻሽል ባቀረቡት ክስ ከሟች
ባሇቤቴ አቶ ግርማ ወዲጆ የጋራ ሀብት የሆነ በጉ/ክ/ከ/ወ-7/ የቤት ቁጥር አዱስ የሆነው ቤት
ተጠሪ በቀን 18/10/2000 ዓ.ም ውክሌና በመውሰዴ ከ2001 ዓ.ም ጀምሮ ንብረቱን ሲያተዲዴር
ተጠሪ ባቀረቡት መከሊከያ መሌስ ሇክርክሩ መነሻ የሆነው ቤት የተያዘዉ በኪራይ ሳይሆን
በሽያጭ መሆኑ በመ/ቁ 53640 ሊይ ውሳኔ ተሰጥቶበታሌ፤አመሌካች ከዚህ ቀዯም የሽያጭ ውሌ
እንዯላሇ ክስ አቅርበው ውዴቅ የተዯረገባቸው በመሆኑ አሁን በዴጋሚ የቀረበ ክስ ተቀባይነት
ሉኖረው አይገባም፤ክሱ በበቂ ምክንያት እና ማስረጃ የተዯገፈ አይዯሇም፣ አመሌካች ሙለ
ጤንነት እንዯነበራቸው ከዚህ ቀዯም በተዯረገ ክርክር የተረጋገጠ በመሆኑ እና አሁንም
ሉረጋገጥ የሚችሌ ነው በሚሌ ክሱ ውዴቅ እንዱዯረግ በማሇት ተከራክረዋሌ፡፡
ጉዲዩ የቀረበሇት የፌዳራሌ መጀመሪያ ዯረጃ ፍ/ቤት ማስረጃ ሰምቶና አመዛዝኖ አመሌካች
ባቀረቡት ማስረጃዎች ውሌ አሇመዋዋሊቸውን አሊረጋገጡም፤ውለ በሚመሇከተው አካሌ ፊት
አሌተዯረገም ረቂቅ ነው በማሇት ያቀረቡትን ክርክር በተዋዋይ ወገኖች መካከሌ እንጂ
በተዋዋይ ወገንና በ3ኛ ወገን መካከሌ ባሇመሆኑ የአመሌካች ክርክር የህግ መሰረት የሇውም
በማሇት ውለ ሉፈርስ አይገባም የሚሌ ዴምዲሜ ሊይ ዯርሷሌ፡፡አመሌካች በዚህ ውሳኔ ቅር
በመሰኘት ይግባኝ ሇፌዳራሌ ከፍተኛ ፍ/ቤት ያቀረቡ ሲሆን ፍርድ ቤቱ ይግባኙን
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 337 መሰረት ሰርዞታል፡፡አመሌካች የሰበር አቤቱታ ያቀረቡት ይህን ዉሳኔ
በመቃወም ሇማስሇወጥ ነዉ፡፡
የአመሌካች የሰበር አቤቱታ ይዘት በአጭሩ፡- በአመሌካችና በተጠሪ መካከሌ የተዯረገው የቤት
ሽያጭ ውሌ የተካዯ እና በውሌ አዋዋይ ፊት ያሌተዯረገ በመሆኑ በፍ/ብ/ህ/ቁ 1723 መሰረት
እንዯረቂቅ የሚቆጠር ሆኖ ሳሇ የስር ፍ/ቤት ዉለ ሉፈርስ አይገባም ሲሌ የሰጠው ውሳኔ
መሰረታዊ የህግ ስህተት ያሇበት ነው፤ሰነደ ሀሰተኛ ነው በሚሌ ተከራክረን ምስክሮች በሰጡት
ቃሌ አመሌካች ሲፈርሙ ያሊዩ መሆኑ ተረጋግጦ እያሇ ፊርማው የአመሌካች መሆኑና
በላሊ በኩሌ ተጠሪ በቀን 05/11/2014ዓ.ም የተጻፈ መስቀሇኛ የሰበር አቤቱታ ያቀረቡ ሲሆን
አጭር ይዘቱም አመሌካች እና ተጠሪ በስር ፍ/ቤት በመ/ቁ 53640፣ 284696 እና 79940
ክርክር አዴርገን አሁን ሇ4ኛ ጊዜ የቀረበ ክስ በመሆኑ ይህም ሉሆን የቻሇው በቂ ወጪና ኪሳራ
ስሇማይቆረጥ አመሌካች ምክንያት እየቀያየሩ ክስ እያቀረቡብኝ ከመሆኑም ባሻገር
በፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 5 እና 244(2)(ሇ) መሰረት ክሱ ውዴቅ ሉዯረግ እንዯሚገባ ያቀረብኩት
የመጀመሪያ ዯረጃ መቃወሚያ መታሇፉ መሰረታዊ የህግ ስህተት ነው፤የሽያጭ ውለ የተዯረገው
ነሐሴ 21 ቀን 2000 ዓ.ም ሲሆን የውሌ ይፍረስሌኝ ክስ የቀረበው ከ12 ዓመት በኋሊ በመሆኑ
ይርጋ ያግዯዋሌ በማሇት ያቀረብኩት የመጀመሪያ ዯረጃ መቃወሚያ መታሇፉ መሰረታዊ የህግ
የጉዲዩ አመጣጥ እና የግራ ቀኙ ክርክር በአጭሩ ከሊይ የተገሇጸዉን የሚመስሌ ሲሆን እኛም
በስር ፍርዴ ቤቶች የተሰጡት ውሳኔዎችን አግባብነት ካሊቸዉ የሕግ ዴንጋጌዎች ጋር
በማገናዘብ መርምረናሌ፡፡እንዯመረመርነውም የአመሌካች የዲኝነት ጥያቄ በአመሌካች እና
በተጠሪ መካከሌ የተዯረገ የቤት ሽያጭ ዉሌ እንዱፈርስ የሚሌ ሲሆን ተጠሪ በበኩለ ክሱ
በይርጋ መታገደን እንዱሁም ዲግም የቀረበ ክስ ነዉ በሚሌ የመጀመሪያ ዯረጃ መቃወሚያ
ማቅረቡን መዝገቡ ያሣያሌ፡፡በቀዲሚነት ምሊሽ ማግኘት ያሇበት ጭብጥ ክሱ በይርጋ ቀሪ
ሉሆን ይገባሌ በማሇት ተጠሪ ያቀረቡት የመጀመሪያ ዯረጃ መቃወሚያ ዉዴቅ መዯረጉ ሊይ
የተፈጸመ የህግ ስህተት መኖር አሇመኖሩን የሚመሇከት ነዉ፡፡ይርጋ ዯንብ መብት ሇማስከበር
የሚቀርብ ክስ /limitation of action/ ቀሪ የማዴረግ ዉጤት ያሇዉ የህግ ጽንሰ ሃሳብ
ነዉ፡፡የይርጋ ዯንብ /period of limitation/ ዓይነተኛ ዓሊማ አንዴ ግዳታ እንዱፈጸምሇት
የሚጠይቅ ባሇመብት በህጉ በተገሇጸ የጊዜ ገዯብ ዉስጥ በመብቱ ባሇመስራቱ የመብት ጥያቄዉ
በጊዜ ማሇፍ ምክንያት ቀሪ የሚሆንበት በላሊ በኩሌ ግዳታ ያሇበትን ወገን ግዳታዉን
እንዱፈጽም ከሚቀርብበት ክስ ነጻ የማዴረግ ዉጤት ያሇዉ ነዉ፡፡የይርጋ ጊዜ እርዝማኔ
እንዯጉዲዩ ዓይነትና ባሕርይ የሚሇያይ ስሇመሆኑ የይርጋ ዯንብ የሚመሇከቱ ዴንጋጌዎች
ያስገነዝባለ፡፡ስሇዚህም ተፈጻሚነት ያሇዉ ይርጋ ጊዜ ሇመሇየት የሚቻሇዉ የተጠየቀዉ ዲኝነት
የመስማሚያ ሀሳብ
መ/ዏ