Professional Documents
Culture Documents
43514
43514
መንበረፀሐይ ታደሰ
ሂሩት መለሰ
አልማው ወሌ
ዓሊ መሐመድ
አመልካች፡- አዲስ አበባ አስተዳደር ፍትህና ሕግ ጉዳዮች ቢሮ ነ/ፈጅ ፍቅርተ አጅበው ቀረቡ፡፡
ፍርድ
በአዲስ አበባ ከተማ በቀድሞ ወረዳ 3 ቀበሌ 32 ቁጥሩ 1244 የሆነው ቤት በድርጅትነት እንዲሸጥ እና
እዳው እንዲከፈለው ባቀረበው አቤቱታ እንዲሸጥ የታዘዘው የቤት ቁጥር 1244 የሆነው በመንግሥት
ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቤቱታ አቅርቦ ፍርድ ቤቱ ግራ ቀኙን ካከራከረ በኋላ በአመልካች በኩል
የቀረበውን መቃወሚያ የአመልካች አስተዳር መዋቅር አካል የሆነው የወረዳ 03 ቀበሌ 32 መስተዳድር
1994 ዓ.ም ውድቅ ማድረጉን፣ ይህም በአንድ በፍርድ ባለቀ ጉዳይ ላይ አመልካች በድጋሚ አቤቱታ
1
አድርጓል፡፡ ጉዳዩ በይግባኝ የቀረበለት የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤትም ግራ ቀኙን ከአከራከረ በኋላ
የስር ፍርድ ቤትን ውሣኔ ሙሉ በሙሉ አጽንቷል፡፡ የአሁኑ የሠበር አቤቱታ የቀረበውን ይህንኑ የበታች
የአመልካች ነገረ ፈጅ የካቲት 09 ቀን 2001 ዓ.ም በተፃፈ ሁለት ገጽ የሠበር አቤቱታ በበታች
ፍርድ ቤቶች ውሣኔ ላይ መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ተፈጽማል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው
አቀርበዋል፡፡ ይዘቱም ባጨሩ፡ አመልካች የራሱን ሕጋዊ ሰውነት ያለውና በህጉም ሥልጣን የተሰጠው
ሆኖ እያለ የስር ፍርድ ቤቶች የአመልካቹ አስተዳደር መዋቅር አካል የሆነው የወረዳ 03 ቀበሌ 32
የመቃወሚያ አቤቱታውን ውድቅ ያደረጉት አዋጅ ቁጥር 361/1995 አንቀጽ 13(1(ሀ)ን አዋጅ ቁጥር
ለግለሰብ እዳ መሸፈኛ ያደረገ መሆኑን በመዘርዘር በጉዳዩ የተሠጠው ውሣኔ እንዲሻር ዳኝነት
መጠየቁን የሚያሣይ ነው፡፡ አቤቱታው ተመርምሮም በሰበር ችሎቱ ሊታይ ይገባዋል ተብሎ የ 1 ኛ
ተጠሪ ነገረ ፈጅ ነሐሴ 26 ቀን 2001 ዓ/ም በፃፉት ሁለት ገጽ የማመልከቻ መልሳቸውን ሲሠጡ 2 ኛ
ተጠሪ በተደረገለት ጥሪ መሠረት ባለመቅረቡ ጉዳዩ በሌለበት እንዲታይ ተደርጓል፡፡ የአመልካች ነገረ
የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር
አስተዳደር አካል የሆነው የወረዳ 03 ቀበሌ 32 አስተዳደር ጽ/ቤት በጉዳዩ ላይ ተቃውሞ አቅርቦ
2
ተቀባይነት ካጣ በኋላ አመልካች በጉዳዩ ላይ ተቃውሞ ማቅረቡ በፍርድ ባለቀ ጉዳይ በድጋሚ አቤቱታ
ማናቸውንም ዓይነት ሌላ ክርክር ማቅረብ አይቻልም በሚል የተደነገገው በሕግ ሥለጣን የተሠጠው
ማንኛውም ፍርድ ቤት ክርክሩን ተቀብሎ የመጨረሻ የፍርድ ውሣኔ ከሰጠ በኋላ ቀድሞ በፍርድ
የተወሰነው ክርክር ሥረ ነገር እና የተያዘው ጭብጥ አንድ ዓይነት ከሆነ በክርክሩ ላይ የነበሩት ወይም
ከተከራካሪዎቹ መብት ያገኙ ሶስተኛ ወገኖች በዚያው ነገር አቤቱታ ሲያቀርቡ ነው፡፡
በተከበረ ንብረት ላይ መብት አለኝ የሚሉ ወገኖች ሲሆኑ አቤቱታቸው የሚቀርበውም በፍርድ
ወደ ተያዘው ጉዳይ ስንመለስም አመልካች ራሱ የክርክሩ ተካፋይ ያልነበረ መሆኑን የስር ፍርድ
ቤትም የተገነዘበው ጉዳይ መሆኑን የውሳኔው ግልባጭ ያሳያል፡፡ የስር ፍርድ ቤት አመልካችን የክርክሩ
ተካፋይ እንደነበር ሊቆጥር ይገባል ወደ ሚለው ድምዳሜ ሊደርስ የቻለው ተቃውሞ አቀርቦ
ተቀባይነት ያላገኘው የወረዳ 3 ቀበሌ 32 አስተዳደር ጽ/ቤት ከአመልካች ጋር የአንድ አሰተዳደር አካል
ነው በሚል ምክንያት ነው፡፡ በእርግጥ አመልካችና የወረዳ 3 ቀበሌ 32 አስተዳደር ጽ/ቤት መስተዳድር
ጽ/ቤት የመስተዳድሩ የበታች መስሪያ ቤቶች ከሆኑት መስሪያ ቤቶች ውስጥ የሚጠቀሱ ናቸው፡፡
ይሁን እንጂ ሁለቱ አካላት የየራሳቸው ሕጋዊ ሰውነት ስልጣንና ተግባር ያላቸው በተለያየ የሥልጣን
እርከን የሚገኙ ስለመሆናቸው ከአዋጅ ቁጥር 361/95 ይህንኑ መሠረት በማድረግ ከወጡት ህጐች
አዋጅ ቁጥር 2/1995 እና 4/2000 የምንገነዘበው ጉዳይ ነው፡፡ ስለሆነም የአዲስ አበባ መስተዳድር
ወረዳ 3 ቀበሌ 32 አስተዳደር ጽ/ቤት ከአመልካች የተለየ ሥልጣንና ተግባር ያለው ሲሆን በተለየ
የሥልጣን እርከን የማገኘው አመልካች ወረዳ 3 ቀበሌ 32 አስተዳደር ጽ/ቤት ተቃውሞ አቅርቦ
3
ተቀባይነት ስላላገኘ ብቻ አመልካች የክርክሩ ተካፋይ ነበር ሊባል የሚችልበትን ሕጋዊ ምክንያት
አላገኘንም፡፡ አልካች ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርም ሆነ ከሌሎች የአስተዳደሩ አካላት የተለየ እና
የራሱ የሆነ መብትና ግዴታ ያለው አካል በመሆኑ ሌሎች የአስተዳደሩ አካላት የክርክር ተካፋይ
አስገዳጅ የሆነ የሕግ ትርጉም ሠጥቶበታል፡፡ በመሆኑም የበታች ፍርድ ቤቶች የአመልካችን
ያጣበበ፣ መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ ተገኝቷል፡፡ በዚህም ምክንያት ተከታዩን
ወስነናል
ውሳኔ
በፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የመ/ቁጥር 37789 ሕዳር 30 ቀን 2001 ዓ.ም የፀናው ውሣኔ
2. ጉዳዩ ቀደም ሲል በፍርድ አልቋል ሊባል የማይችል በመሆኑ አመልካች በጉዳዩ ላይ ቀደም ሲል
3. በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሣራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል፡፡
ፀ/መ