Professional Documents
Culture Documents
43166
43166
ሐጐስ ወልዱ
ሂሩት መለሰ
ታፈሰ ይርጋ
አልማው ወሌ
ፍርድ
በዚህ መዝገብ የቀረበው ጉዳይ የተጀመረው የአሁን አመልካች በስር 1 ኛ ተከሳሽ የነበሩት አቶ
መክብብ ጌታነህ የአመልካች ድርጅት የኦፕሬሽን መምሪያ ኃላፊ የአሁን ተጠሪ ደግሞ ረዳት የክፍል
ኃላፊ ሆነው በሚሰሩበት ወቅት አመልካች የመርከብ ወኩል ከሆነበት ፖርት ሰርብ ካናዳ ከተባለ
የመርከብ ድርጅት የክፍያ የዕቃ ግዢ ወይም የሥራ ትዕዛዝ ሳይሰጥ በስር 1 ኛ ተከሳሽ በተሰጠ ትእዛዝ
የአሁን ተጠሪ በሁለት ቼኮች ብር 5‚976 ከአመልካች ካዝና አውጥተው ከወሰዱ በኋላ ሂሳብ
ለማወራረድ ያቀረቡት ደረሰኝ ተቀባይነት የሌለው በመሆኑ የስር ተከሳሾች የተጠቀሰውን ገንዘብ
ነው፡፡
በስር 2 ኛ ተከሳሽ የነበሩት የአሁኑ ተጠሪ ደግሞ በበኩላቸው በሰጡት መልስ ከሳሽ ክርክር
በፍ/ብ/ህ/ቁጥር 2143 እና በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ አንቀጽ 161 መሠረት በይርጋ ቀሪ ነው በማለት
የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ አቅርበው በፍሬ ጉዳዩም በወቅቱ የዕቃ ምዝገባና ድልደላ ሠራተኛ
1
ስለነበርኩና ገንዘቡም ወጪ እንዲሆን የታዘዘው በስር 1 ኛ ተከሳሽ በመሆኑ ከባለመርከቡ ጋር ቀጥተኛ
ግንኙነት እንዳልነበረኝ ታውቆና የቀረበብኝ ከስ ውድቅ ተደርጐ በነፃ ልሰናበት በማለት ተከራክረዋል፡፡
የተቀበለ ቢሆንም ገንዘቡን በራሱ ስም ባንክ አስገብቶ ራሱ የሚያዝበት በመሆኑ የስር ተከሳሾች
ይህንን ገንዘብ አውጥተው ከወሰዱ ከከሳሽ ውጩ ሊጠይቃቸው የሚችል ማንም የለም፡፡ ስለዚህ
የአሁን አመልካች ከሂሳቡ ተወሰደ በተባለው ገንዘብ ላይ መብትና ጥቅም አለው ይርጋውን በተመለከተ
መደረጉንና የወጪ ትእዛዙም በጽሁፍ አለመሰጠቱን በማመን በቃልም ሊሰጥ ይችላል ቢሉም
እንደዚህ አይነት አሰራር እንደነበረ ያቀረቡት ማስረጃ ካለመኖሩም በላይ እንደዚ አይነት ትእዛዝ በቃል
የሚሰጥበት ሁኔታ እንዳልነረ ፍ/ቤቱ በከሳሽ ከቀረቡት ማስረጃዎች ተረድቷል፡፡ ገንዘቡ የወጣው
ለመርከብ ድርጅቱ ነው እንዳይባልም ድርጅቱ የሰጠው ደረሰኝ አልቀረበም የስር 2 ኛ ተከሳሽ ገንዘቡን
ለግል ጥቅማቸው ማዋላቸው ስለተረጋገጠ ገንዘቡን ለከሳሽ ይመልሱ በሌላ በኩል የከሳሽ ድርጅት
የሠራተኞቹን የሥራ ድርሻና የኃላፊነት ወሰን የተመለከተ ደንብ የሌለው መሆኑንና 2 ኛ ተከሳሽ
2
የአመልካች ነገረ ፈጅ ታህሳስ 09 ቀን 2001 ዓ.ም በፃፉት ሁለት ገጽ የሰበር አቤቱታ በበታች
ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ተፈጽሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው
አቅርበዋል፡፡ የአቤቱታው ይዘት በአጭሩ ተጠሪ ለክርክሩ ምክንያት የሆነውን በተለያዩ ቼኮች አመልካች
ተብሎ ክሱ ውድቅ የሆነው መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ስለሆነ ሊታም ይገባዋል በማለት
አድርጐ በስር አንደኛ ተከሳሽ ለነበረ ሰጥቷል በሚል ምክንያት ገንዘቡን የመክፈል ኃላፊነት የለበትም
በማለት የተሰጠው ውሳኔ ባግባቡ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት
እንዲቀርብ ተደርጐ ተጠሪ ነሐሴ 07 ቀን 2001 ዓ.ም በሠጡት መልስ የበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ
የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር
ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ
ለሰበር ችሎት ቀርቦ ሊመረመር ይገባል ተብሎ ከተያዘው ጭብጥ አኳያ በሚከተለው መልኩ
መርምሮታል፡፡
ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው ተጠሪ የአመልካች ሰራተኛ ሆነው በሚሰሩበት ወቅት
በቅርብ አለቃቸው ትእዛዝ መሠረት ለክርክሩ ምክንያት የሆነውን ገንዘብ በተለያዩ ቼኮች ከባንክ
3
እንግዲህ በአመልካች እና በተጠሪ መካከል ያለው ግንኙነት የአሰሪና ሰራተኛ ሲሆን ሰራተኛ
ያለውን ግንኙነት መሠረት በማድረግ ነው፡፡ ተጠሪ አከራካሪውን ገንዘብ ወጪ በማድረግ ለስር 1 ኛ
ተከሳሽ መስጠታቸው በአመልካች ላይ ጉዳት ማድረሱን አመልካች ጠቅሶ የሚከራከር ሲሆን ተጠሪ
የስር 1 ኛ ተከሳሽ የቅርብ ታዛዥ ሰራተኛ ስለመሆናቸውን ግን ያስተባበለው ነገር የለም፡፡ ተጠሪ
ሃላፊነታቸውንና የስራ ድርሻ በመግለጽ አመልካች በስር ፍ/ቤት ያረጋገጠው ነገር የለም፡፡ አመልካች
ተጠሪ የፈፀሙት ጥፋት የፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 2027 እና 2028 ድንጋጌዎች መንፈስ በሚጠይቀው አኳኋን
ያረጋገጠው ጉዳይ አለመሆኑን ከመዝገቡ ተገንዝበናል፡፡ በአጠቃላይ የስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ
ውሳኔ
ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመ/ቁጥር 58247 ህዳር 02 ቀን 2001 ዓ.ም የፀናው
ፀ/መ