Professional Documents
Culture Documents
Decision31 (Power of Liquidator)
Decision31 (Power of Liquidator)
ታፈሰ ይርጋ
ፀጋዬ Aስማማው
ዓሊ መሐመድ
Aልማው ወሌ
3. ቱቱ Aስፋው
4. ሶስና Aስፋው
ሰጥተናል፡፡
ፍ ር ድ
ዓ.ም በተፃፈ የሰበር Aቤቱታ ስለጠየቁ ነው፡፡ የክርክሩ ፍሬ ጉዳይ ከመዝገቡ ለመረዳት
1
ተለይታለች፡፡ Eህታችን ልጅ ወይም ተወላጅ የሌላት መሆኑና Eኛ ወራሾቿ መሆናችንን
ከተማ ቀበሌ 02 ቁጥሩ 761 የሆነውን ቤትና በክሱ የተዘረዘሩ ንብረቶች Eንዲያስረክቡ
ያለው ንብረት የሟች Aበበ ከበደ የጋራ ሀብት በመሆኑ በክርክሩ ጣልቃ Eንዲገባ
2
በግልበጽ ስላልካዱ በነገሩ የመሸሽ የተሰጠ መልስ ክሱን Eንደመካድ ስለማያስቆጥር ክስ
በቀረበበት ንብረት ላይ Aንደኛ ተጠሪ ጋር በጋራ ሀላፊ ናቸው ብለን ወስነናል፡፡ ጣልቃ
Aስተዳደር በየካ ክፍለ ከተማ በቀበሌ 02 ቁጥሩ 761 የሆነው ቤት ወ/ሮ ጥሩወርቅ
Aስፋው የተመዘገበ ስለሆነ የEሷ የግል ንብረት የሚልና ሌሎች ንብረቶችም ወ/ሮ
ጥሩወርቅ Aስፋው የግል ሀብት ናቸው በማለት ወስኖ ይህንን ሪፖርት ለፌዴራል
የሰጠው ትEዛዝ መሠረታዊ የህግ ስህተት Aለበት በማለት ባቀረቡት Aቤቱታ ፍርድ
3
መቃወሚያ ብይን ሣይሰጥ የውርስ Aጣሪውን ሪፖርት ማጽደቅ መሠረታዊ የህግ
ማስረጃ መሠረት በክርክር የተያዘው ሀብት የወ/ሮ ጥሩወርቅ Aስፋውና የAቶ Aበበ ከበደ
የጋራ ንብረት Eንደሆነ በማረጋገጥ ፍርድ ቤቱ ንብረቱን በAደራ የያዙትና በሥር ፍርድ
Aመት የሆነው በመሆኑ Aቶ Aበበ ከበደ ከዚህ በፊት የመጥፋት ውሣኔ የተሰጠባቸው
የህግ ስህተት የሌለ በመሆኑ የAመልካች Aቤቱታ ውድቅ ይደረግልን በማለት ሀምሌ 13
1984 ዓ.ም በመሆኑ ከዚህ ጊዜ በፊት የተፈራው ሀብት የጋራ ሀብት ነው፡፡ የቤቱ
ፕላንና ሥራው የተፈቀደው ከAቶ Aበበ ከበደ በመሆኑ ቤቱ የጋራ ንብረት ስለመሆኑ
4
መሠረታዊ የህግ ስህተት በሥር ፍርድ ቤቶች በኩል ተሰርቷል በማለት የመልስ መልስ
Aቅርበዋል፡፡
የAመልካች Aውራሽ የAቶ Aበበ ከበደ የጋራ ሀብት መሆኑ በፍርድ ተወስኗል
ወይስ Aልተወሰነም?
ያቀረብንበት ንብረት የAመልካች Aውራሽ Aቶ Aበበ ከበደ የጋራ ሀብት Aይደለም ስለዚህ
5
ፍርድ ቤቱ ይህንን ጥያቄቸውን በመቀበል በግልጽ ብይን Aልሰጠም ፍርድ ቤቱ
ንብረት የሟች Aበበ ከበደ የጋራ ሀብት መሆኑን ፍርድ ቤቱ ውሣኔ የሰጠበት መሆኑን
Aውራሽ የAቶ Aበበ ከበደ የጋራ ንብረት መሆኑ ከንብረቱም Aመልካች ተካፋይ
Eንደገና ክርክርና ማስረጃ የሚቀርብበት Aይደለም፡፡ ጉዳዮ በፍርድ ያለቀ በመሆኑ በዚህ
በሰጠው ውሣኔ በፍርድ የቋጨውን ጉዳይ Eንደገና Aይቶ Aከራክሮ የውርስ Aጣሪው
ያቀረበውን የውሣኔ ሀሳብ ተቀብሎ ማጽደቁና ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤትም ስህተቱን
ወስነናል፡፡
6
ተቀምጧል፡፡ የውርስ Aጣሪ ስልጣንና ሀላፊነት በፍታብሔር ህግ የውርስ ድንጋጌዎች
የሟች ወ/ሮ ጥሩወርቅ Aስፋውና የሟች Aበበ ከበደ በጋብቻ ያፈሩት የጋራና
7
Aሁን ልትጠይቅ Aትችልም የሚል የውሣኔ ሀሳብ Aዘጋጅቶ ለፍርድ ቤት ያቀረበ
8
ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠውን ትEዛዝ በማጽደቅ የሰጠው ትEዛዝ መሠታዊ የህግ
ው ሳ ኔ
1. የፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር 22238 ሀምሌ 12 ቀን
ተሽሯል፡፡
ያስረክቡን በማለት የጠቀሱት በየካ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 02 ቁጥር 761 የሆነው