You are on page 1of 55

መርሆዎች

1. በከተማው ለዘመናት ሲንከባለል ለቆየው የመሬት መጠቀሚያ ባለይዞታነት እና የቤት ባለቤትነት መብት
ጥያቄ ደረጃ በደረጃ ምላሽ ለመስጠት፣
2. ውሳኔ አሰጣጣችን ከአድሎአዊነት አሰራርና ከሙስና የፀዳ፣ በህግ ተቀባይነት ባላቸው የተሟሊ መረጃዎች
ላይ የተመሠረተ፣ ህግን የተከተለ፣ የህዝብንና የመንግሥትን ጥቅምና ፍላጎትን ያስቀደመ እንዲሆን፣
3. አገልግሎት አሰጣጣችን ቀልጣፋ፣ ፈጣን፣ ጥራት ያለው፣ የከተማዋን ተገልጋዮችን የሚያረካ እና ውጤታማ
እንዲሆን፣
4. ስለሰጠነው አገልግሎትና ውሳኔ መረጃ ኃላፊነት በተሞላበት ሁኔታ ሥራችንን ለመገምገም ለቀጣይ
አገልግሎትና ውሳኔ አሰጣጣችን በዘላቂነት በሚያገለግል ሥርዓትና ደረጃ መያዝና ማደራጀት ለድርድር
የሚቀርብ ተግባር አለመሆኑን ተረድቶ ተግባራዊ ማድረግ የሁሊም ፈጻሚ አካላት ግድታ ማድረግ፣
5. በዚህ መመሪያ ላፈቱ ያልቻሊት ጉዳዮች በየደረጃው እየተለዩ በግልጽና በተሟላ መረጃ ተደግፎ ለውሳኔ
ሰጭ የከተማው የበላይ አመራር ተደራጅቶ ከውሳኔ ሐሳብ ጋር እየቀረበ መፍትሔ እየተሰጠው እንዲሄድ፣
6. በዚህ መመሪያ መሰረት የሚሰጠው ውሳኔ እና አገልግሎት የዜጐችን እኩልነት፣ የንብረት ባለቤትነት
መብትን ያልተጋፉ መሆኑን ማረጋገጥ ናቸው፡፡
ክፍል አንድ ጠቅላላ
1. አጭር ርዕስ
ይህ መመሪያ በሀረሪ ክልላዊ መንግስት ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ የመሬት ልማትና ማኔጅመንት
ባለስልጣን "የመሬት ይዞታ አስተዲደር መመሪያ ቁጥር ----- ዓ.ም " ተብል ሊጠቀስ ይችላል፡፡

2. ትርጓሜ

2.1. በዚህ መመሪያ ዉሰጥ የቃለ አገባብ ላላ ትርጉም ካላሰጠው በስተቀር፣


"ህጋዊ የመሬት ይዞታ" ማለት በህጋዊ መንገድ በከተማው አስተዲደር የተሰጠ የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ
ካርታ/ደብተር ያለው በከተማው ክልል ውስጥ ያለ በአንድ ሰው ወይም በተለያዩ ሰዎች በልኬት ጭምር
ተረጋግጦ የተያዘ መሬት ማለት ነው፡፡
2.2. "ከተማ ኘላን" ማለት የፀደቀ ሀረርከተማ የመዋቅራዊ ወይም የእድገት ወይም ላልች
የአካባቢ ኘላኖች ማለት ነው፡፡
2.3. "መቀላቀል" ማለት በዚህ መመሪያ መሠረት ሁለት እና ከዚያ በላይ ኩታ ገጠም የሆኑ
ህጋዊ የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ያላቸው ይዞታዎችን በአንድ የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ
እንዱጠቃለል ማድረግ ነው፡፡
2.4. "መክፈል" ማለት በዚህ መመሪያ መሠረት አንድን ህጋዊ የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ
ያለው ይዞታን ወደ ሁለትና ከዚያ በላይ የሆኑ ይዞታዎች በመሸንሸን ለእያንዲንደ ሽንሻኖ የመሬት
ይዞታ ማረጋገጫ መስጠት ነው፡፡
2.5. "ጅምር ቤት" ማለት ቢያንስ የዋናው ግንባታ የመሠረት ሥራው በተሰጠው የግንባታ
ፈቃድ መሠረት የተጠናቀቀ እና የመጀመሪያው ወለል ግድግዲ የተጀመረ የቤት ግንባታ ነው፡፡
2.6. "መኖሪያ ቤት" ማለት የተሰራው ህንጻ ከ 70% በላይ ከንግድና ምርት አገልግልት
ውጭ ለመኖሪያነት ብቻ አገልግልት የሚሰጥ ማለት ነው፡፡
2.7. "ግንባታ ፈቃድ" ማለት ማንኛውንም ከመሬት በታችና በላይ የተገነባ ቤት፣ አደባባይ፣
ህንፃ፣ መጠለያ፣ አጥር፣ የመሠረተ ልማት አውታሮች እንዱሁም የማስታወቂያ ሰላዲ ለመሥራት
አግባብ ካለው አካል የሚሰጥ ፈቃድ ነው፡፡
2.8. "ድርጅት" ማለት ከመኖሪያ፣ ከመንገድ፣ እና ከእምነት ተቋም ውጪ ላለ አገልግልት
የዋለ ማንኛውም የመሬት ይዞታ ነው::
2.9. "የቀድሞው ካርታ" ማለት ከአዋጅ 47/67 በፉት የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ
ለመስጠት ስልጣን ከተሰጠው አካል የተሰጠ የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ ነው፡፡
2.10. "ሰነድ አልባ ይዞታ" ማለት በባለሥልጣኑ ተቀባይነት ያለው ህጋዊ የመሬት ይዞታ
ማረጋገጫ ካርታ ወይም ደብተር የላለው በተለያዩ ጊዜዎች ተይዞ ለመኖሪያ፣
ለድርጅት፣ለመኖሪያና ለድርጅት እና ለላላ አገልግልት የዋለ በቀበላ ወይም በወረዲ መስተዲድር
የተሰጠ፤ ከገበሬ ማህበር የተገዛ፤ በገበሬ ማህበር የተሰጠ እና በእጀመናኛ የተያዘ መሬት ነው፡፡
2.11. "የተወረሰ ቤት" ማለት በአዋጅ ቁጥር 47/67 መሠረት የተወረሰ ቤት ነው፡፡
2.12. "የተነፃፃሪ የመሬት ድርሻ ይዞታ ካርታ" ማለት በአንድ ግቢ ውስጥ የሚገኙ የመሬት
ባለይዞታዎች የግል የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ሲጠይቁ ይዞታቸውን ከፍል ካርታ ለመስጠት
የማይቻል ሲሆን ይዞታው ሳይከፊፈል ባለበት ሁኔታ የድርሻቸውን መጠን በመጥቀስ የመሬት
ይዞታ ካርታ መስጠት ማለት ነው፡፡
2.13. "በህገወጥ መንገድ ይዞታን ማስፊፊት" ማለት የተሰጠው ካርታ ከሚያመለክተው
የመሬት ስፊት ውጭ በቅርበት የነበረውን የመንግስትን መሬት በሕገወጥ መንገድ ከይዞታው ጋር
በማድረግ አካል ወይም አስፊፍቶ መያዝ ማለት ነው፡፡
2.14. "ልኬት" ማለት የአንድ ግለሰብ ወይም ድርጅት የመሬት ይዞታ በአካል ቦታዉ ላይ
በመገኘት ወይም በሳይንሳዊ ቴክኖልጂ በመጠቀም የመሬቱ ስፊት ተለክቶ አጠቃላይ በይዞታው
ውስጥ የሚገኘው የስፍር ውጤት ነው፡፡
ቢሮ ማለት በሀረሪ ክልላዊ መንግስት አስፈጻሚና የማዘጋጃ ቤት አገልግልት አካላት ማቋቋሚያ አዋጅ
ቁጥር ሥልጣንና ተግባሩ የተደነገገው የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ
2.15. “ባለሥልጣን” ማለት አስተዲድር አስፈጻሚና የማዘጋጃ ቤት አገልግልት አካላት
ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር ሥልጣንና ተግባሩ የተደነገገው የመሬት ልማትና ማኔጅመንት
ባለስልጣን ነው፡፡
2.16. “ፕሮጀክት ጽ/ቤት” ማለት አስተዲድር አስፈጻሚና የማዘጋጃ ቤት አገልግልት
አካላት እንደገና ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር ----- ሥልጣንና ተግባሩ የተደነገገውየተቀናጀ የመሬት
መረጃ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ነው፡፡
2.17. “የቢሮ ማኔጅመንት ኮሚቴ” ማለት የየከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ
በሰብሳቢነት የሚመሩት በቢሮ ስር ባሊ የተቋማት ኃላፊዎች አባል ያደረገ የማኔጅመንት ኮሚቴ
ነው፡፡
2.18. “የባለስልጣኑ ማኔጅመንት ኮሚቴ” ማለት በመሬት ልማትና ማኔጅመንት ባለስልጣን
ኃላፊ ሰብሳቢነት የሚመራ የባለስልጣኑ የስራ ሂደቶችና ንዑስ ስራ ሂደቶችን ያቀፈ ማኔጅመንት
ኮሚቴ ነው፡፡
2.19. "ነባር ይዞታ" ማለት የከተማ ቦታ በኪራይ ስለመያዝ የወጣው አዋጅ ቁጥር 80/1986
ዓ.ም ከመውጣቱ በፉት ይሠራባቸው በነበሩ ሕጎች በሕጋዊ መንገድ የተያዘ የከተማ ቦታ ነው፡፡
2.20. "ሰው" ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፡፡
2.21. "አስተዲደር" ማለት የሀረሪ ክልላዊ መንግስት አስተዲደር ነው፡፡
2.22. "የመሠረት ግንባታ" ማለት በኘላኑ መሠረት የዋናው ግንባታ መሬቱ ተቆፍሮ ሙለ
ለሙለ አርማታ የተሞላ፣ የወለል ስራው የተጠናቀቀና የመጀመሪያው ወለል ግድግዲ ግንባታ
የተጀመረ ማለት ነው፡፡
2.23. "የሊዝ መነሻ ዋጋ" ማለት መሬቱን ለማስለቀቅ የሚከፈለው የካሣ ውጪና ዋና ዋና
የመሠረተ ልማት አውታሮችን ለመዘርጋት የሚያስፈልግን ወጪ ታሳቢ ተደርጎ የሚወሰን የመሬት
የሊዝ ዋጋ ማለት ነው፡፡
2.24. "የሊዝ መደራደሪያ ዋጋ" ማለት ዋና ዋና የመሠረተ ልማት አውታሮች ለመዘርጋት
የሚያስፈልግ ወጪና በአቅራቢያ የሚገኘውን መንገድ ስፊት ከግምት ውስጥ በማስገባት የሚወሰን
የመሬት የሊዝ ዋጋ ነው፡፡
2.25. “ከፍተኛ የጨረታ ዋጋ” ማለት በተለያዩ የከተማው አከባቢዎች በጨረታ ውድድር
ለተመሳሳይ የቦታ ደረጃና አገልግሎት የተገኘ ከፍትኛ የሊዝ ጨረታ ዋጋ ነው፡፡
2.26. “ራሱን ችል የማይለማ መሬት (ለመኖሪያ)” ማለት ስፊቱ ከ 150 ሜትር ካሬ በታች
የሆነ እና/ወይም አራት ሜትር መዲረሻ መንገድ የላለው እና/ወይም በአራት ማዕዘን ሲታይ
ከአራቱ አንደ ጏን ከ 7 ሜትር በታች የሆነ እና/ወይም የኘልቱ ሽንሻኖ ከአጎራባቹ ጋር ሲታይ ለላላ
አገልግልት የማይውል ማለት ነው፤ ሆኖም ለመኖሪያ ቤት የህብረት ስራ ማህበራት ከዚህ ባነሰና
በተመሳሳይ የቦታ ስፊት የተሸነሸኑትን ይዞታዎች አይመለከትም፤
2.27. "ራሱን ችል የማይለማ መሬት (ለድርጅት)" ማለት ስፊቱ ከ 250 ሜትር ካሬ በታች
የሆነ ወይም በከተማ ፕላን ከተወሰነው የአካባቢው የህንፃ ከፍታ ዝቅተኛውን የማያሰራ ወይም
ዝቅተኛውን ስታንዲርድ የማያሟላ እና/ወይም 7 ሜትር መዲረሻ መንገድ የላለው እና/ወይም
ከአራቱ ማዕዘን አንደ ከ 7 ሜትር በታች ከሆነ እና/ወይም የኘልቱ ሽንሻኖ ከአጎራባቹ ጋር ሲታይ
ለላላ አገልግልት የማይውል ማለት ነው፡፡
2.28. "የሥራ ሂደት" ማለት የመሬት አስተዲደርና ግብይት ዋና የሥራ ሂደት ማለት
ነው፡፡
2.29. "የሥራ ሂደት መሪ" ማለት የመሬት አስተዲደርና ግብይት ዋና የሥራ ሂደትን
በሃላፉነት የሚመራ ሰው ነው፡፡
3. 3. የተፈጻሚነት ወሰን
ይህ መመሪያ በሀረር ከተማ የከተማ ክልል ውስጥ በሚገኙ ማናቸውም የመሬት ይዞታዎች ላይ ተፈፃሚ
ይሆናል፡

ክፍል ሁለት

4. የባለይዞታነትና/ወይም የቤት ባለቤትነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት/ካርታ ስለማግኘት፣


4.1. በህጋዊ መንገድ መሬት ወይም/እና ቤት የተፈቀደለት ወይም ያገኘ ሰው ለመሬቱ እና/ወይም ለቤቱ
የባለይዞታነት ወይም/እና የባለቤትነት ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት/ካርታ ይሰጠዋል፡፡
4.2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2.1) መሰረት የሚሰጠው የምስክር ወረቀት/ካርታ በህጋዊ መንገድ ያገኘ ሰው
በካርታው ላይ በተመለከተው ይዞታ እና/ወይም ቤትን በሚመለከት የሚኖረው መብትና ግድታ በይዞታው
ስሪት፣ ጊዜ፣ የቤቱ ዓይነትና የተገኘበት ሁኔታ የሚወሰን ይሆናል፡፡
4.3. በካርታው ላይ ሰፍሮ በግልጽ እስካልተከለከለ እና በሌሎች ህጎች እስካልተገደበ ድረስ በህጋዊ መንገድ
የባለይዞታነት እና/ወይም የቤት የባለቤትነት ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት /ካርታ/ ከህጋዊ የአስተዳደሩ
አካል ያገኘ ማንኛውም ሰው በካርታው ላይ በተመለከተው ይዞታ ላይ የሰፈረውን ቤት የመጠቀም፣
በዋስትና የማስያዝ፣ የመስጠት ወይም የማውረስ፣ የመሸጥ መብቶች ይኖሩታል፤

4.4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2.3 የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ካርታ ያለው ሰው፣
4.5. ይዞታው በሊዝ የተፈቀደ የተናጠል ይዞታ ከሆነ፡-
ሀ. ለሊዝ ዘመኑ በአዋጁ አንቀጽ 18 ንዑስ አንቀጽ 1 ላይ የተደነገጉት መብቶች፣
ለ. የሊዝ ዘመኑ እንዲታደስለት የመጠየቅ፣
ሐ. ቦታው ላይ አዲስ ግንባታ ለማካሄድ ወይም የተገነባውን ለማሻሻል ወይም ለማደስ የግንባታ ፈቃድ የመጠየቅና
ሲፈቀድም በተፈቀደው መሠረት የመገንባት፣
መ. የመጠቀሚያ ፈቃድ ሲያገኝ ቤቱን የመጠቀም፣
ሠ. ለህዝብ ጥቅም ሲባል የሊዝ ውሊ ሲቋረጥ በህጋዊ መንገድ በቦታው ላይ ለሰፈረው ንብረት ካሳ እና/ወይም
ተመጣጣኝ የምትክ ቦታ እንዲሰጠው የመጠየቅና የማግኘት መብት፣ እና
ረ. አግባብነት ባላቸው በሌሎች የአገሪቱ ህጎች የተፈቀዱ ሌሎች መብቶች ይኖሩታል፡፡

4.6. ይዞታዉ በነባር የኪራይ ደንብ የሚተዳደር የተናጠል ይዞታ ከሆነ፡-


ሀ. በይዞታው ላይ ያለውን ቤት የከተማው ኘላንና ሌሎች ህጎች በሚፈቅደው መሠረት አፍርሶ በአዲስ መልክ ለመገንባት
ወይም ለማደስ ወይም ለማሻሻል የግንባታ ፈቃድ ለመጠየቅ፣
ለ. ቦታው ለህዝብ ጥቅም ሲፈለግ በህጋዊ መንገድ ለሰፈረዉ ንብረት ካሳ የመጠየቅና በሌሎች አግባብነት ባላቸው ህጎች
መሠረት በሚወሰነው መሠረት ብቻ የሚፈቀድለትን ምትክ ቦታ የማግኘት እና
ሐ. አግባብነት ባላቸው በሌሎች የአገሪቱ ህጎች የተፈቀዱ ሌሎች መብቶች ይኖሩታል፡፡

4.7. በተናጠል የይዞታና ባለቤትነት ማስረጃ ሊሰጥበት የሚችል የጋራ ይዞታ/ቤት (ለሪል እስቴት አልሚዎች፣
ለኮንዶሚኒየምና ለመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት) በጥቅል የሚሰጥ የባለይዞታነት እና/ወይም የቤት
ባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ ከሆነ፡-
ሀ. ክፍፍል ተደርጎ ወይንም የባለቤትነት ዝውውር ተከናውኖ የተናጠል ይዞታ ማስረጃ መሰጠት ከመጀመሩ በፊት ከሆነ
እንደይዞታው ስሪት በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ 2.4.1 እና 2.4.2 የተደነገጉት መብቶች በጋራ ይኖሩታል፡፡
ለ. ክፍፍል ተደርጎ ወይንም የባለቤትነት ዝውውር ተከናውኖ የተናጠል ይዞታ ማስረጃ መሰጠት ከተጀመረ በኋላ ከሆነ
እንደይዞታው ስሪት በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ 2.4.1 እና 2.4.2 የተደነገጉት መብቶች በጋራ የሚኖሩት
የግል/የተናጠል መብት ባልተሰጠበት ድርሻ ላይ ብቻ ይሆናል፡፡
ሐ. ክፍፍል ተደርጎ ወይንም የባለቤትነት ዝውውር ተከናውኖ የተናጠል ይዞታ ማስረጃ ከተሰጠ በኋላ በጋራ ጥቅል
ይዞታነት የሚቀር ድርሻ ከሌለ በጥቅል የተሰጠው የይዞታ ማስረጃው ተመላሽ መደረግ አለበት፡፡
4.8. በሊዝ የተፈቀደ መሬት ላይ በሪል እስቴት አልሚዎች ተገንብቶ ለተጠቃሚዎች ለተላለፉት ቤቶች የሚሰጥ
የተናጠል የቤት ባለቤትነት የምስክር ወረቀት ከሆነ መብቶቹ የሚሸፍኑት ጊዜ ለአልሚው ከተፈቀደው ቀሪ
የሊዝ ዘመን ሆኖ፡-
ሀ. በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ 2.4.1 የተደነገጉትን መብቶች ይኖሩታል፤
ለ. ሆኖም በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ 2.4.1 ከተደነገጉት መብቶች ውስጥ በፊደል ተራ ሐ ላይ የተዘረዘሩት መብቶች
ተፈጻሚነት የሚኖራቸው ቤቱ የራሱ ግቢና የተናጠል ግድግዳ ያለው ከሆነ ብቻ ሆኖ ከዚህ ውጭ ከሆነ ግን መብቶቹ
ከቤቱ ጋር የተገናኘ የጋራ ንብረት ያላቸው ባለመብቶች (ማህበር ካላቸው በማህበሩ ስም ከሌላቸው ደግሞ በተናጠል
በሙሊ) ሥምምነት ሲኖር ብቻ ተፈፃሚነት ይኖረዋል፤

4.9. በመኖሪያ ህብረት ሥራ ማህበራት ለተገነቡ ቤቶች ስለሚሰጥ የተናጠል የምስክር ወረቀት፣

ሀ. እንደስሪቱ አይነት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2.4.1 እና 2.4.2 ሥር የተዘረዘሩት መብቶች ይኖሩታል፤
ለ. ሆኖም በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ 2.4.1 ከተደነገጉት መብቶች ውስጥ በፊደል ተራ ሐ እና ንኡስ አንቀጽ 2.4.2
ከተደነገጉት መብቶች ውስጥ በፊደል ተራ ሀ ላይ የተዘረዘሩት መብቶች ተፈጻሚነት የሚኖራቸው ቤቱ የራሱ ግቢና
የተናጠል ግድግዳ ያለው ከሆነ ብቻ ሆኖ ከዚህ ውጭ ከሆነ ግን መብቶቹ ከቤቱ ጋር የተገናኘ የጋራ ንብረት ያላቸው
ባለመብቶች (ማህበር ካላቸው በማህበሩ ስም ከሌላቸው ደግሞ በተናጠል በሙሊ) ሥምምነት ሲኖር ብቻ
ተፈፃሚነት ይኖረዋል፤
4.10. ለተነፃፃሪ የቦታ ድርሻ የተሰጠ የምሥክር ወረቀት ከሆነ፡-
ሀ. የቤትና የሌሎች መጠቀሚያዎች በነባሩ የግንባታ ቁስ፣ አቀማመጥና መጠን እድሳት ፈቃድ የመጠየቅና ሲፈቀድ
የማደስ፣
ለ. በይዞታው ውስጥ ያሊትን የጋራ መጠቀሚያዎችን ከሌሎች ባለመብቶች ጋር የመጠቀምና የመጠበቅ፣
ሐ. አግባብነት ባላቸው በሌሎች ህጎች የተፈቀዱ ሌሎች መብቶች ይኖሩታል፡፡

4.11. ማንኛዉም የባለይዞታነትና/ወይም የቤት ባለቤትነት ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ያለው ሰው


በአንቀጽ 1 ንዑስ አንቀጽ 1.4 ስር የተዘረዘሩት መብቶች ቢኖሩትም፡-

4.12. ያለ ፈቃድ ሰጪው መንግሥታዊ አካል ህጋዊ ፈቃድ ውጭ የይዞታውን ወይም/እና የቤቱን
አገልግሎት የመቀየር፣ ለሶስተኛ ወገን የማስተላለፍ፣ በዋስትና የማስያዝ፣ በካፒታል አስተዋጽኦነት
የመጠቀም፣ ግንባታ የማካሄድ መብት የለውም፤
4.13. በሊዝ ስርዓት የተፈቀደ ይዞታ ከሆነ በሊዝ አዋጁ፣ ደንቡና በሌሎች አግባብነት ባላቸው ህጎች
በሊዝ ባለመብቱ ላይ የተጣሊትን ግድታዎችና በሊዝ ውሊ ላይ ከአስተዳደሩ ጋር የገባቸውን ግድታዎች
ፈጽሞ እስካልተገኘ ድረስ መብቶቹን መጠየቅ አይችልም፤
4.14. በነባር የኪራይ ደንብ የሚተዳደር ይዞታ የይዞታው ስፋት በምሥክር ወረቀቱ ላይ የተመለከተ
ቢሆንም ይዞታዉ ላይ ህጋዊ ግንባታ/ቤት ላልሰፈረበት ትርፍ ቦታ ለህዝብ ጥቅም ሲፈለግ ካሳም ሆነ
በምትክ ቦታ አሰጣጥ ህግ መሰረት ከሚፈቀድለት የቦታ ስፋት በላይ ምትክ ቦታ የመጠየቅ መብት
የለውም፤
4.15. በነባር የኪራይ ደንብ የሚተዳደር ይዞታ የሚጠበቅበትን የቦታ ኪራይና የቤት ግብር በወቅቱ
ከፍሎ ካላጠናቀቀ መብቶቹን መጠየቅ አይችልም፤

ከአዋጅ 47/67 በፉት ስለተያዙ የመሬት ይዞታዎች የምስክር ወረቀት/ካርታ/ አሰጣጥ አገልግልት
5. ከአዋጅ 47/67 በፉት የተያዙት የመሬት ይዞታዎች በሚያቀርቡት መረጃ መሠረት እየታየ በአዱስ
መልክ የመሬት ባለይዞታነት እና የቤት ባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ ይሰጣቸዋል፡፡
5.1. የቀድሞ ካርታና ደብተር ያላቸው ወይም የቀድሞ ካርታ ብቻ ያላቸው ይዞታው በአዋጅ ቁጥር
47/67 ዓ.ም መሰረት ያለመወረሱ፣ በይዞታቸው ውስጥ የተወረሰ ቤት የላለ መሆኑ እና በቦታው ላይ
ግንባታ ስለመኖሩ እየተረጋገጠ እስከ 500 ካሬ ሜትር ስፊት በነባር የመሬት ይዞታ የኪራይ ደንብ
መሠረት ይሰጣል፡፡ ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ የመሬት ይዞታው በካርታና በልኬት የመሬት ስፊቶች
መካከል ልዩነቶች ካለ፣
5.2. ልዩነቱ በልኬት የተገኘው በካርታው ላይ ካለው የሚበልጥ ከሆነ በዚህ መመሪያ ክፍል ስድስት
በአንቀጽ 24 እና 25 ስር ስለ "ያለሕጋዊ ፈቃድ የመሬት ይዞታን ስለ ማስፊፊት በተመለከተ”
በተዘረዘረው መሠረት ይስተናገዲለ፡፡
5.3. ልዩነቱ በልኬት የተገኘው በካርታው ላይ ካለው የሚያንስ ከሆነ በልኬት የተገኘው የመሬት
መጠን ብቻ ተቀባይነት ይነረዋል፤ በማነስ ለተፈጠረው ልዩነት ባለስልጣኑ ተጠያቂ አይሆንም፡፡
5.4. ከላይ በንዐስ አንቀጽ 4.1.1 የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ በሰነድ ላይ ያለው የቦታ ስፊት እስከ
500 ሜትር ካሬ ሆኖ ተጨማሪ መሬት በሕገ-ወጥ መንገድ ካስፊፈና ተጨማሪው መሬት እራሱን ችል
የማይለማም ሆነ የሚለማ በዚህ መመሪያ ክፍል ስድስት በአንቀጽ 24 እና 25 ስር ስለ "ያለሕጋዊ
ፈቃድ የመሬት ይዞታን ስለ ማስፊፊት በተመለከተ” በተደነገገው መሠረት አካፊፈለና ቅጣቱ
ይወሰናል፡፡
5.5. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (4.1) ስር የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የድንበር ክርክርና
የይገባኛል ጥያቄ እንደላለበት በወረዲው አስተዲደር መረጋገጥ አለበት፡፡
5.6. ደብተር ብቻ ያላቸዉ ፣
5.7. የቀድሞ ካርታ የላላቸው የመሬት ይዞታዎችን የመሬት ስፊት ለማወቅ ስለሚያስቸግር የተወረሰ
ቤት ያለመኖሩ እየተረጋገጠ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት መረጃዎች ቅደም ተከተል መሠረት የመሬት
ስፊቱ እየታየ ሲወሰን፣ በሰነድ የተገኘው የቦታው ስፊት እስከ 500 ካሬ ሜትር ድረስ በይዞታ
ማረጋገጫ ሰነድ ላይ ሰፍሮ በነባር ይዞታ የኪራይ ደንብ እንዱተዲደር ይደረጋል፡፡
ሀ. ሶፍራቶፕ ማፕ፡-
የመሬት ስፊት ለመወሰን በመጀመሪያ ደረጃ የሚታይ ይሆናል፡፡ ለ. ኖርቴክ ማፕ(የአየር ካርታ) ፡-
ሶፍራቶፕ ማፕ ላይ አለመኖሩ ወይም ሶፍራቶፕ ማፕ እራሱ ካልተገኘ ወይም ከሶፍራቶፕ ማፕ ላይ
ለመለየት የማይቻል መሆኑ ሲረጋገጥ በሁለተኛ ደረጃ የመሬት ስፊት ለመወሰን የሚያገለግል
ይሆናል፡፡

ደደ
ሐ. የመሬትና የቤት ግብር ማስታወቂያ ቢል ከተማውከሚገኘው የቤዝ ማፕ(ጂ.አይ ኤስ) መረጃ ጋር
እየተመሳከረ እና በባለሙያ እየተረጋገጠ ሲቀርብ፡- ሶፍራቶፕ ወይም የኖርቴክ ማፕ ላይ ተመስርቶ
የመሬት ስፊት ለመወሰን ካልተቻለ በሶስተኛ ደረጃ የመሬቱን ስፊት ለመወሰን የሚያገለግል ይሆናል፡፡
መ. ከወረዲ ገቢዎች ጽ/ቤት በስንት ካሬ ሜትር እንደሚገብሩ የሚገልፅ ደብዲቤ፡- ኖርቴክ ማፕ፣
ሶፍራቶኘ፣ ወይም የመሬትና የቤት ግብር ማስታወቂያ ቢል ላይ ተመስርቶ የመሬት ስፊት ለመወሰን
ካልተቻለ በአራተኛ ደረጃ የመሬቱን ስፊት ለመወሰን የሚያገለግል ይሆናል፡፡
ሠ. የመሬትና የቤት ግብር ደረሰኝ፡- ከክልል ገቢዎች ጽ/ቤት በስንት ካሬ ሜትር እንደሚገብሩ
ከሚገልፀው ደብዲቤ ጋር በጋራ ተጣምሮ የመሬቱን ስፊት ለመወሰን የሚያገለግል ይሆናል፡፡ የመሬትና
የቤት ግብር ደረሰኙ ከ 1960-1988 ዓ.ም ባለት ዓመታት ውስጥ በተናጠል ወይም በጥቅል ቢያንስ ለ 5
አመታት በስሙ የተገበረበት ማቅረብ ያለበት ሲሆን፣ ቢያንስ የአንድ ዓመት የግብር ደረሰኝ ከ 1970 ዓ.ም
በፉት የተገበረ መሆን አለበት፡፡ የመሬትና የቤት ግብር ደረሰኝ ብቻውን የመሬት ስፊትን ለመወሰን
አያገለግልም፡፡
5.8. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (4.2.1) ስር በቅደምተከተል በተዘረዘሩት ተመሳሳይ ደረጃ
ባላቸው ሰነድች (ለምሳላ፡ የተለያዩ አመታት የመሬትና የቤት ደረሰኞች) ላይ ሰፍሮ የሚገኘው
የቦታ ስፊት መካከል ልዩነት ከተፈጠረ ከሁለም አነስተኛ የቦታ ስፊት የያዘው ሰነድ ላይ የሰፈረው
የቦታ ስፊት ተቀባይነት ይኖረዋል፡፡
5.9. ለቦታ ስፊት ውሳኔው ተቀባይነት ባገኘው ሰነድ ላይ ሰፍሮ የተገኘውና በልኬት
በተገኘው የቦታ ስፊት መካከል ልዩነት ካለ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (4.1) ስር ከ(4.1.1) እስከ
(4.1.4) በተዘረዘሩት እንደአግባብነታቸው እየታየ ይወሰናል፡፡
5.10. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (4.2) ስር ከ(4.2.1) እስከ (4.2.3) የተዘረዘረው
እንደተጠበቀ ሆኖ በደብተር ላይ ተጽፍ ከተገኘ በቀሪው ደብተር ላይ ስለመኖሩ እና ከላልች
መረጃዎች ጋርም የቦታ ስፊቱ ተመሳክሮ ከሁለም ሰነድች ለቦታ ስፊት ውሳኔ በቅድሚያ ሊወሰድ
ይችላል፡፡
5.11. የቀድሞ ካርታ ወይም ደብተር ወይም ሁለቱም ያላቸው ሆነው በይዞታቸው ውስጥ
የተወረሰ(ሱ) ቤቶች ካለ ከዚህ በታች በተዘረዘረው መሰረት ይስተናገዲለ፤
5.12. ተከፍል/ተቆርጦ/ የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ካርታ መስጠት የሚቻለው፣
ሀ. በዚህ መመሪያ ክፍል ሰባት የመኖሪያ ይዞታ ስለመቀላቀል ወይም መክፈል የተደነገጉትን ቅድመ
ሁኔታዎች ሟሟላት ሲችል፣
ለ. የሚከፈለው ቦታ ቅርፅ የፕላን አስተያየት በባለሙያ ተሰጥቶበት የህንፃ ግንባታ ደንቦች፤ መመሪያዎች
(የአካባቢ ልማት ፕላንና የአነስተኛ ይዞታ መጠን ወዘተ…) የሚያሟላ ከሆነ"፣
ሐ. በጋራ መገልገያዎች ላይ ማለትም በውሃ" በመብራት" በመፀዲጃ ቤት" በማብሰያ ቤቶች እና ላልች
የጋራ መገልገያዎችን በተመለከተ በጋራ ተጠቃሚዎች ላይ ችግር አለመፍጠሩ በወረዲው አስተዲደር
ተጣርቶ ሲቀርብ"፣
መ. ቀሪው መሬት ቤቱን እያስተዲደረ ላለው መንግሥታዊ አካል በስሙ ካርታ ሊዘጋጅለት ይችላል፡፡
የመሬቱ ክፍፍለ በቤዝ ማፕ ይወራረሳል፡፡
ረ. በዚህ በንዐስ አንቀጽ 4.3(4.3.1) ስር ከፉደል "ሀ" እስከ "ሠ" የተገለፁት እንደተጠበቁ ሆነው
ይዞታውን ለመቁረጥ የተቀመጡትን መስፈርቶች ሳያሟላ ሲቀርና ነገር ግን መስፈርቱ ከጠቅላላው
የይዞታው ስፊት በንጽጽር ከሚደርሳቸው የቦታ ስፊት ላይ ተቀንሶ ሊሟላ ከቻለና በዚህ ለመስተናገድ
ፈቃደኛ የሆኑ ሰዎች ካለ ተቀንሶ በሚቀረው የቦታ ስፊት ልክ ይዞታው ተቆርጦ ካርታ ሊዘጋጅላቸው
ይችላል፡፡
5.13. ተከፍል/ተቆርጦ/ የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ካርታ መስጠት የማይቻለው፣
ሀ. ከአፓርትመንት ውጭ የሚገኙ ይዞታዎች
1. በተለያዩ ምክንያቶች መሬቱ ተከፍል መስጠት ካልተቻለ የተነፃፃሪ የመሬት ድርሻ ይዞታ ካርታ
ይሰጣል፡፡
2. የተነፃፃሪ የመሬት ድርሻ ይዞታ ስላቱ በግለሰቡ ወይም በኪራይ የሚተዲደሩት የመንግሥት ቤቶች
የያዙት የቦታ ስፊት ከአጠቃላይ የይዞታው ስፊት ጋር በቤቱ የወለል ስፊት_floor area/ መሠረት የተነፃፃሪ
የመሬት ድርሻ ይዞታ ካርታ ይሰጣል፡፡
3. የተነፃፃሪ የመሬት ድርሻ ይዞታ ካርታው በግቢው ውስጥ ያለትን ቤቶች በሙለ በቤት ቁጥር ይለያል"
ባለቤታቸውን_owner ship/ በግልፅ ካርታው ላይ ይፃፊል፡፡
4. ካርታ የተሰራለት ቤት በልዩ ምልክት ይለያል" የተነፃፃሪ የመሬት ድርሻ ይዞታ ስፊቱም በካርታው ላይ
ይጠቀሳል፡፡
5. የተነፃፃሪ የመሬት ድርሻ ይዞታ የተሠራው ካርታ ሲወጣ በኪራይ ለሚተዲደሩት ቤቶች ቤቶችን
በሚያስተዲድረው ህጋዊ አካል ስም በቤዝ ማፕ ላይ እንዱወራረሱ ይደረጋል፡፡ የካርታ ጥያቄ ካቀረቡም
በስማቸው ተዘጋጅቶ ይሰጣቸዋል፡፡
6. ይዞታው ከአዋጅ 47/67 በፉት የተገኘም ሆነ ከዚያን ወዱህ እስከ 2004 ዓ.ም የተገኙት ይዞታዎች
ሊቆረጡ ባለመቻላቸው በፕሮፖርሽን ካርታ የሚስተናገደት ይዞታዎች ከአጠቃላይ የይዞታው ስፊት
በተነጻጻሪነት የሚደርሰውና የተነጻጻሪ ካርታ የሚዘጋጅለት ይዞታ ድርሻ ከፍተኛውም ሆነ አነስተኛው የቦታ
ስፊት ገደብ የለውም
5.14. ደብተርና የቀድሞ ካርታ የላላቸው ይዞታዎች ፣
5.15. ከአዋጅ 47/67 በፉት የተያዙ ይዞታዎች ሆነው ነገር ግን ደብተር ያላወጡትን
ባለይዞታዎች በተመለከተ እንደሚኖራቸው ህጋዊ የመሬት ይዞታ መረጃ ከዚህ በታች
ከተዘረዘሩት መረጃዎች፡-
ሀ. በተራ ቁጥር 1 ኛ እና 2 ኛ ላይ ከተጠቀሱት መረጃዎች መካከል ቢያንስ አንደን ሲያሟላ እና
ለ ከ 3 ኛ እስከ 7 ኛ ከተጠቀሱት መረጃዎች ው eØ u ቅደም ተከተል ቢያንስ ›”Æ” c=Á ሟ K< የቤት
ባለቤትነታቸውን በማጣራት ካርታ ይሠጣል፡፡ በዚህ መሠረትም ፣
1. ቤትና ቦታው በስፍራቶፕ ወይም በኖርቴክ ማፕ ላ Ã የሚታይ ሲሆን፣
2. ቤትና ቦታው በ GIS ላይ የሚታይ ወይ U በቅጽ ዏዏ 8 ላይ የሚገኝ ሲሆን፣
3. ከአዋጅ 47/67 በፉት ፀድቆ አግባብነት ካለዉ አካል የተሰጠ የቤት ኘላን ወይም የቤት ሥራ ግንባታ
ፈቃድ ወይም በስሙ ለመሬቱና ለቤቱ ግብር የተገበረበት ቢያንስ የአንድ ዓመት ደረሰኝ ወይም፣
4. ቤቱን በግዥ፣ በስጦታ፣ በውርስ/በለውጥ ወይም በምትክነት ካገኘ ከነዚህ u አንደ ለማግኘቱ በከተማው
አስተዲደር ማዘጋጃ ቤት ከ 1994 ዓ.ም በፉት የተመዘገበ ወይም በፍርድ ቤት የተመዘገበ የጽሐፍ ማስረጃ
ወይም፣
5. ቤቱ ወይም መሬቱ ከባለ ርስት የተገኘ ከሆነ በወቅቱ ይዞታው የተላለፈበትን ውል ወይም ለባለ ርስቱ
ግብር የተከፈለበትን ደረሰኝ ወይም፣
6. ከቅድመ አዋጅ 47/67 በፉት በስሙ መብራት ወይም ውኃ ያስገባበት ውል ሲቀርብ ወይም፣
7. ቤቱን እራሱ ስለመስራቱና ከአዋጅ 47/67 በፉት በቤቱ ውስጥ ስለመኖሩ ከዚህ በፉት በፍርድ ቤት
የተሰጠ ማስረጃ ሲያቀረብ የመሬት ይዞታ ባለቤትነት ካርታ ይሰጠዋል፡፡
8. ከላይ በዚህ ክፍል በንዐስ አንቀፅ 4.2.1 /ከ "ሀ" እስከ "ሠ"/ በተዘረዘሩት መረጃዎች ቅደም ተከተል
መሠረት እየተጣራ የመሬት ስፊቱ እየታየ ይወሰናል፡፡
9. በተጨማሪም ይዞታው በእጃቸው ስለመሆኑ ከወረዲ አስተዲደር ማስረጃ መቅረብ አለበት፡፡
10. ወራሽ ከሆነ ህጋዊ የወራሽነት ማረጋገጫ ሲያቀርብ ወይም ተወካይ ከሆነ ህጋዊ የውክልና ኦሪጅናል
ማስረጃ ማቅረብ አለበት፡፡
5.16. ያልተከፈለ ውዝፍ የመሬት እና የቤት ኪራይ ያለባቸው መሆን አለመሆኑ ከክልሉ
ገቢዎች ጽ/ቤት ተጣርቶ ውዝፍ ካለባቸው የውዝፈ መረጃ ከፊይላቸው ጋር እንዱያያዝ ተደርጎ
ካርታው ተዘጋጅቶ ይሰጣቸዋል፤ ነገር ግን ቀጣይ የመሬት ነክ አገልግልቶችን ማለትም ይዞታውን
ለሶስተኛ ወገን በሽያጭ ወይም በስጦታ ለማስተላለፍ፣ በዋስትና ለማስያዝ፣ በቦታው ላይ ግንባታ
ለማካሄድና ተመሳሳይ አገልግልቶችን ለማግኘት ውዝፈን ከፍለው ማጠናቀቃቸውን የሚገልጽ
ደብዲቤ ከገቢዎች ባለስልጣን እስካላመጡ ድረስ ማግኘት አይችለም፤

5.17. ከአዋጅ ውጭ በመወረሳቸው በፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ ለባለመብቶቹ እንዱመለሱ


የተወሰኑት ወይም በኤጀንሲው የተሸጡ ይዞታዎችና ቤቶችን በሚመለከት፣

5.18. በይዞታው ውስጥ ላላ የተወረሰ ቤትና ቦታ ያለመኖሩ እየተረጋገጠ፣ የኤጀንሲውን


የውሳኔ ወይም የሽያጭ ሰነድ እንዱያቀርቡ ተደርጎ ስለትክክለኛነቱ በክ/ከተማው መሬት
አስተዲደርና ግንባታ ፈቃድ ጽ/ቤት በኩል በደብዲቤ ኤጀንሲው እንዱያረጋግጥ ተጠይቆ
ሲረጋገጥ ተጨማሪ መረጃ (ለምሳላ የግብር ደረሰኝና ላልች) ማቅረብ ሳይጠበቅባቸው ለይዞታ
ማረጋገጫ ሰነድ መስተንግድ ብቁ ይሆናለ፤
5.19. የቦታ ስፊትና ላልች ድንጋጌዎች በአንቀጽ 4 እና 5 ስር በመመሪያው የተደነገጉት
እንደአግባብነታቸው በዚህ ላይም ተፈጻሚነት ይኖራቸዋል፤
5.20. የቦታና የቤት ግብርን በሚመለከት ኤጀንሲው ውሳኔ ከሰጠበት ወይም ሽያጭ
ተፈጽሞ ውል ከተፈራረሙበት ቀን ጀምሮ የሚታሰብ ይሆናል፡፡

5.21. በአዋጅ 47/67 በአንቀጽ 16 ንዐስ አንቀጽ 6 መሰረት በስራ ዝውውር ወይም
ከነበሩበት ቦታ በመልቀቃቸው የነበሩበትን ቤትና ይዞታ ለነበሩበት የክልል ከተማ ወይም
በሀረርከተማ አስተዲደር ክልል ውስጥ ለሚገኝ የአስተዲደር ዕርከን በማስረከብ በለውጡ
ከከተማው የአስተዲደር ተቋም በተሰጣቸው ተመጣጣኝ ቤት ውስጥ የሚኖሩ ነዋሪዎች ለቤቱና
ይዞታው የይዞታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት የሚጠይቁት እንደሚከተለው በቅደምተከተል
ይስተናገዲለ፤
5.22. ከተማ ክልል ውስጥ የነበራቸውን ቤት በአዋጅ 47/67 በአንቀጽ 16 ንዐስ አንቀጽ 6
መሰረት በከተማ ባለስልጣኑ ክልል ውስጥ ለሚገኝ የአስተዲደር ዕርከን በማስረከብ በለውጡ
ከከተማው የአስተዲደር ተቋም በተሰጣቸው ተመጣጣኝ ቤት ውስጥ የሚኖሩ እና ወደ ቀድሞ
ቤታቸው ለመመለስ ፍላጎት ያላቸው ሰዎች ቀጥል ያለት መረጃዎች እየታዩ ይስተናገዲለ፤
ሀ. የቀድሞ ቤታቸው እና ይዞታቸው በህግ ያለመወረሱ እና በሶፍራቶፕ ወይም በኖርቴክ ወይም በጂአይኤስ
ማፕ ላይ የሚታይ ቤት መኖሩ ሲረጋገጥ፣
ለ. ቤቱንና ይዞታውን ከሚያስተዲድረው አካል የማረጋገጫ ደብዲቤ ሲቀርብ፣ እና
ሐ. ቤቱ ርክክብ የተደረገበት ቅጽ እንዱቀርብና እንዱረጋገጥ ተደርጎ በምትክነት የያዙትን ቤት ቤቱን
ለማስተዲደር ስልጣን ለተሰጠው ለወረዲው፣ አስተዲደር ጽ/ቤት ማስረከባቸውን በየዕርከኑ በደብዲቤ
እንዱያረጋግጡ ተደርጎ ይስተናገዲለ፤
5.23. በከተማ ክልል ውስጥ የነበራቸውን ቤት በአዋጅ 47/67 በአንቀጽ 16 ንዐስ አንቀጽ 6
መሰረት በከተማ ባለስልጣኑ ክልል ውስጥ ለሚገኝ የአስተዲደር ዕርከን በማስረከብ በለውጡ
ከከተማው የአስተዲደር ተቋም በተሰጣቸው ተመጣጣኝ ቤት ውስጥ የሚኖሩ እና ወደ ቀድሞ
ቤታቸው ለመመለስ ፍላጎት የላላቸው፣ ማለትም በምትክነት ለተሰጣቸው ቤት የይዞታ ማረጋገጫ
የምስክር ወረቀት የሚጠይቁት ሰዎች፣
ሀ. በዚህ ንኡስ አንቀጽ 4.7.1 ስር ፉደል "ሀ" እና "ለ" ላይ የተጠቀሱት መረጃዎች ሲሟለ፣
ለ. የቀድሞ ቤታቸው ከምትክ ቤቱ በወቅቱ በተደረገው የኪራይ ዋጋ ተመን መሰረት እኩል ወይም ያነሰ
ወይም በአሁኑ ሰዓት ቤቱ ከላለ (በልማት ምክንያት ከፈረሰና ቦታውም ለላላ ልማት ከዋለ፣ በላላ አግባብ
ለላላ አካል በህጋዊ መልኩ የተላለፈ ከሆነ) ወደቀድሞ ቤታቸው ለመመለስ የማይችለ መሆናቸው በሰነድና
አግባብነት ባላቸው መንግስታዊ ተቋማት በጽሁፍ ሲረጋገጥ፣
ሐ. የቀድሞ ቤታቸውን ላለመጠየቅ ባለመብቱ /ባለመብቶቹ/ ያረጋገጡበት የጽሁፍ ማረጋገጫ
ሲያቀርብ/ቡ፣

መ. ይህ ሁኔታ በወረዲው አስተዲደር ጽ/ቤት ፕሮሰስ ካውንስል በቃለ ጉባኤ ተደግፍ፣ ለመሬትልማትና
ማኔጅመንት ባለስልጣን በደብዳቤ ማሳወቅ አለበት፣
ሠ. የከተማው የመሬት ለመሬትልማትና ማኔጅመንት ባለስልጣንም የወረዲው አስተዲደር ጽ/ቤት
በደብዲቤ ለመሬትልማትና ማኔጅመንት ባለስልጣን ካሳወቀበት ቀን አንስቶ በ 1 ወር ውስጥ በተጠቀሰው
ቤት ላይ በማካካሻ አግባብ በአዋጁ መሰረት ያልተሰጣቸው ቤት ስለመሆኑ ወይም አሁን መስተንግድው
እንዲይፈቀድለት ተቃውሞውን ካልገለጸ ቢሮው መስተንግድውን እንደተቀበለው ተቆጥሮ ለከተማ ልማትና
ኮንስትራክሽን ቢሮ አሳውቆ ምላሽ ሲሰጥ እና የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ባለስልጣን ግለሰቡ በማካካሻ
ቤቱ ላይ የይዞታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት መስተንግድ እንዱሰጥና የቀድሞ ቤታቸው አሁን ያለ ከሆነ
የመንግስት መሆኑ በደብዲቤ ለሚመለከታቸው ተገልጾ በቤዝ ማፕ ላይም በዚሁ እንዱወራረስ በጽሁፍ
ያሳውቃል፡፡ የቀድሞ ቤታቸዉ እስካለ እና ከምትክ ቤቱ በወቅቱ በተደረገው የኪራይ ዋጋ ተመን መሰረት
ያነሰ ከሆነ የቀድሞ ቤታቸውን እንጂ በማካካሻ ቤቱ መስተንግድ መጠየቅ አይችለም፡፡
5.24. ከላይ በዚህ ንኡስ አንቀጽ 4.7 ስር ድንጋጌ መሰረት የሚስተናገደት ይዞታዎች የቦታ
ስፊት አወሳሰን ባለይዞታዎቹ ስለቀድሞ ቤታቸዉና ይዞታ እንደሚያቀርቡት ህጋዊ ማስረጃ
እና/ወይም በመመሪያው ከአዋጅ 47/67 በፉትና በኋላ እስከ 1994 ዓ.ም ድረስ ስለተያዙት
ይዞታዎች ስለቦታ ስፊት አወሳሰን በተደነገገው መሰረት ይሆናል፡፡
5.25. በአዋጅ 47/67 በአንቀጽ 16 ንዐስ አንቀጽ 6 መሰረት በስራ ዝውውር ወይም
ከነበሩበት ቦታ በመልቀቃቸው የነበሩበትን ቤትና ይዞታ ለነበሩበት የክልል ከተማ ለሚገኝ
የአስተዲደር ዕርከን በማስረከብ በለውጡ ከሀረር ከተማ አስተዲደር ክልል ውስጥ በተሰጣቸው
ተመጣጣኝ ቤት ውስጥ የሚኖሩ ነዋሪዎች ለቤቱና ይዞታው የይዞታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት
መስተንግድ አይሰጥም፡፡
5.26. የቦታ ስፊትና አጠቃቀም አወሳሰን እና የክፍያ አተማመን
5.27. ለመኖሪያ አገልግልት የዋለ ይዞታዎች ፣
5.28. ከአዋጅ 47/67 በፉት በየትኛዉም ጊዜ ለተያዘ ይዞታ ይዞታው ከላይ የተጠቀሱትን
መስፈርቶች አሟልቶ እስከተገኘ ድረስ ይዞታው በዚህ መመሪያ የተጠቀሱትን መስፈርቶች
አሟልቶ እስከተገኘ ድረስና በቦታው ላይ እስከ 1994 ዓ.ም የሰፈረ ግንባታ እስካለ ድረስ
አነስተኛው የቦታ/የይዞታ ስፊት እንደመስፈርት ሳይታይ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ሊዘጋጅለት
ይችላል፡፡ ሆኖም ቦታውን/ይዞታውን ለማልማት ወይም አዱስ ግንባታ በቦታው ላይ ለመገንባት
ሲፈለግ በከተማው ፕላንና በአካባቢው የልማት ፕላን መነሻነት በሚወሰነው እና/ወይም ላልች
የፕልት እስታንዲርድ ህጎች በሚፈቅደት የቦታ ስፊት ብቻ የሚፈቀድ ይሆናል፤
5.29. ተቀባይነት የሚኖረው ከፍተኛው የቦታ ስፊት በሰነድ ከተረጋገጠው እስከ 500 ካሬ
ሜትር ድረስ በነባር የኪራይ ደንብ የሚስተናገድ ሆኖ ከዚህ በላይ ያለው የቦታ ስፊት ቀጥል
በተመለከተው መሰረት የሚስተናገድ ይሆናል፤
ሀ. በሰነድ ከተረጋገጠው ከ 500 ካሬ ሜትር በላይ ያለው የቦታ ስፊት እራሱን ችል የማይለማ ከሆነ ብቻ
በነባር የኪራይ ደንብ ሊጠቃለልላቸው ይችላል፡፡

ለ. በሰነድ ከተረጋገጠው ከ 500 ካሬ ሜትር በላይ ያለው የቦታ ስፊት እራሱን ችል የሚለማ ከሆነ ቦታውን
ቅድሚያ የማልማት መብቱን በመጠበቅ በሊዝ ስርዓት የሚፈቀድ ሆኖ እስከ 2000 ካሬ ሜትር ድረስ
በአካባቢዉ ወቅታዊ የሊዝ መነሻ ዋጋ፣ ከ 2000 ካሬ ሜትር በላይ እስከ 4500 ካሬ ሜትር ድረስ ማለትም
እስከ 2500 ካሬ ሜትር ላለው ልዩነት የአካባቢው ወቅታዊ የሊዝ መነሻ ዋጋ በ 1.5 ተባዝቶ እና ከዚህ
በላይ ያለው የቦታ ስፊት በአካባቢው ወቅታዊ ከፍተኛ የጨረታ ዋጋ እንዱስተናገድ ይደረጋል፤
ሐ. በሊዝ ስርዓት የሚፈቀደው ቦታ ግንባታ የላለበት ወይም በቦታው ላይ ያለው ግንባታ ለአካባቢው
በፕላን ከተቀመጠው የልማት ደረጃ በታች ወይም ለአካባቢው የማይመጥን ከሆነ በከተማው ፕላን መሰረት
ቦታውን ማልማት ግዳታ ሆኖ የልማት ሀሳብ በማመልከቻ ከማቅረብ ያለፈ የፕሮጀክት ጥናት ማቅረብ
ሳያስፈልግ ስለልማቱ ዓይነትና ደረጃ በአካባቢው ፕላን ጋር እንዱጣጣም በማድረግ፣ የግንባታ መጀመሪያና
ማጠናቀቂያ ጊዜ በደንብ ቁጥር-------እና በመመሪያ ቁጥር 1/2002 ዓ.ም መሰረት የሊዝ ውል ላይ
እንዱሰፍር ተደርጎ የሊዝ ውል መፈረም ይኖርበታል፤ በቦታው ላይ ለአካባቢው የሚመጥን ግንባታ ካለበት
ግን የሊዝ ክፍያውን ከዚህ በታች በተደነገገው መሰረት እንዱፈጽሙ ውል ማስገባት ብቻ በቂ ሊሆን
ይችላል፡፡ በቦታው ላይ የሚገኘው ግንባታ ለአካባቢው የሚመጥን ስለመሆኑ የመሬት ልማት ባንክና ከተማ
ማደስ ንዑስ ሥራ ሂደት ለዚሁ በሚያወጣው መስፈርት መሰረት የሚወሰን ይሆናል፡፡
መ. በሊዝ የሚፈቀድ ቦታ የተፈቀደለት ሰው በዚህ ንዐስ አንቀጽ በፉደል ተራ "ሐ" ላይ በተጠቀሰው
መሰረት ለማልማት የሚገደድ ከሆነ የሊዝ ቅድመ ክፍያው ከጠቅላላው የሊዝ ዋጋ 5 ከመቶ፣ የሊዝ ክፍያ
እፍይታ ጊዜ 4 ዓመት እና የሊዝ ክፍያ ማጠናቀቂያ ጊዜ እስከ 30 ዓመት ይሆናል፡፡ ነገር ግን ቦታው ላይ
ለአካባቢው የሚመጥን ግንባታ ካለ የሊዝ ቅድመ ክፍያ መጠን 5 ከመቶ፣ የክፍያ ማጠናቀቂያው እስከ 25
አመት ሆኖ የእፍይታ ጊዜ አይሰጠውም፡፡

ሠ. ከ 500 ካሬ ሜትር ስፊት በላይ የሆኑት ይዞታዎች ጠቅላላ ስፊታቸው እስከ 3000 ካሬ ሜትር ድረስ
ያለት መሬት ልማትና ማኔጅመንት ባለስልጣንደረጃ በቨርቹዋል ቲም እየታየ በዚህ መመሪያ መሰረት
የሚፈቀድ ሲሆን፣ በሰነድ ከተረጋገጠው ጠቅላላ የቦታ ስፊታቸው ከ 3000 እስከ 5000 ካሬ ሜትር ድረስ
ያለት ይዞታዎች ባለስልጣን የማኔጅመንት ኮሚቴእየታየ የሚፈቀድ ይሆናል፡፡ ከዚህ በላይ ከሆነ ግን ቢሮ
የማኔጅመንት ኮሚቴእየታየ የሚፈቀድ ይሆናል፡፡
ረ. በዚህ ንኡስ አንቀጽ ስር ከላይ ከፉደል ተራ "ለ" እስከ "ሠ" ድረስ በተደነገጉት የማይስማማ ሰው እስከ
500 ካሬ ሜትር ድረስ ያለውን የቦታ ስፊት በካርታ ወስድ የተቀረውን ቦታ ለባለስልጣኑ ማስረከብ
አለበት፡፡ ነገር ግን ከሚፈቀድለት የቦታ ስፊት በላይ ያለውን ላላስረከበ ሰው ወይም በሊዝ ስርዓት
ለማልማትም ሆነ ለማጠቃለል ፈቃደኛ ያልሆነ ሰው ለሚፈቀድለትም የቦታ ስፊት ካርታ አይዘጋጅለትም፤
ሰ. ከአዋጅ 47/67 በፉት የተያዙ ይዞታዎች ሆነው የቀድሞ ካርታም ሆነ ደብተር የላላቸው ባለይዞታዎች
በዚህ መመሪያ በአንቀጽ 4 በንዐስ አንቀጹ 4.4(4.4.1) ስር የተዘረዘረውን መስፈርት መሠረት በማድረግ
ተቀባይነት በሚያገኘዉ ማስረጃ ላይ የተገለፀውን የመሬት ስፊቱ እስከ 500 ሜትር ካሬ ድረስ ላለው የቦታ
ስፊት ብቻ የይዞታ ማረጋገጫ ይሰጣል፤
5.1.3 ደብተርና የቀድሞ ካርታ የላላቸው ይዞታዎች ሆነው ከ 5 ዏዏ ሜትር ካሬ ስፊት በላይ የሆኑት
የመሬት ይዞታዎች፡-
ሀ. ራሳቸውን ችለው የማይለሙ ከሆነ ብቻ በዚህ መመሪያ ክፍል ስድስት "ያለሕጋዊ ፈቃድ የመሬት
ይዞታን ስለ ማስፊፊት በተመለከተ” በአንቀጽ 24 እና 25 ስር በተደነገገው መሰረት በቅጣት በነባር ይዞታ
ደንብ ሊጠቀለልላቸው ይችላል፤
ለ. ራሳቸውን ችለው የሚለሙ ከሆነ በጂአይኤስ ላይ የሚታይ ግንባታ ካለበት ወይም የመሬቱ ባለይዞታ
መሬቱን ይዞ ማልማት ከፈለገና የከተማው መሪ ፕላን፣ የአካባቢዉ የልማት ፕላን እና ላልች ፕላኖች
በሚፈቅደት መሰረት የልማት ዕቅደን አጥንቶ ሲያቀርብ ለተጨማሪው የመሬት መጠን በአካባቢው ወቅታዊ
ከፍተኛ የጨረታ ዋጋ የሚፈቀድ ይሆናል፤ ለአንድ ባለይዞታ በተጨማሪነት የሚፈቀደው ጠቅላላ የቦታ
ስፊት ከ 2000 ካ/ሜ መብለጥ የላለበት ሆኖ ባለስልጣን የማኔጅመንት ኮሚቴየሚወሰነው ተጨማሪው
የቦታ ስፊት እስከ 1000 ካ/ሜ ብቻ የሆኑ ይዞታዎችን ሲሆን፣ ከዚያ በላይ የሆኑት ይዞታዎች ቢሮ
የማኔጅመንት ኮሚቴታይቶ የሚወሰን ይሆናል፤ መሬት ልማትና ማኔጅመንት ባለስልጣንየይዞታው መረጃና
ጥያቄ ተደራጅቶና ተመርምሮ ቢሮ የማኔጅመንት ኮሚቴወይም ቢሮ የማኔጅመንት ኮሚቴቀርቦ ተቀባይነት
ሲያገኝ ካርታው ለብቻ ተዘጋጅቶለት የሚስተናገድ ይሆናል፡፡
ሐ. ባለይዞታው በዚህ (በ“ሀ” ወይም በ“ለ” ላይ በተጠቀሱት) ካልተስማማ በትርፍነት የተያዘው መሬት
እራሱን ችል መልማት በሚያስችል የቦታ ስፊት ከ 500 ካሬ ሜትሩም ቢሆን በመጨመር ተቆርጦ
በፕሮጀክት ጽ/ቤቱ ወደ መሬት ባንክ እንዱገባ በማድረግ ለልማት እንዱውል ይደረጋል፡፡
5.30. ደብተርና የቀድሞ ካርታ ወይም ከሁለቱ አንደን ያላቸው ይዞታዎች ሆነው የመሬቱ
ስፊት ከ 500 ሜትር ካሬ በላይ ሆኖ በዚህ መመሪያ ተቀባይነት ከተሰጣቸው የቦታ ስፊት በላይ
ተስፊፍቶ ከተገኘ በዚህ አንቀጽ በንኡስ አንቀጽ 5.1.3 ስር በተዘረዘረዉ መሰረት ይስተናገዲል፤
5.31. ለድርጅት አገልግልት የተያዙ ይዞታዎች፣ 5.2.1 ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች
የሚያሟለ በግለሰብ የተያዙ እና በፕራይቬታይዜሽን ህግ መሠረት ከመንግሥት የተገዙ ወይም
ከአዋጅ ውጭ በመወረሳቸው ኤጀንሲው ለባለመብቶቹ እንዱመለሱ የወሰናቸው ድርጅቶችን
የሚመለከቱ ይዞታዎች ከዚህ በታች በተዘረዘረው መሠረት የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ
ይሰጣቸዋል፡፡
ሀ. ጠቅላላ ስፊታቸው እስከ 3000 ካሬ ሜትር ድረስ ያለ ይዞታዎች እንደ ይዞታው ደረጃ በአካባቢው
የነባር ይዞታ መስተንግድ ደንብ መሠረት ኪራይ እንዱከፍለ ተደርጎ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ይሰጣቸዋል፡፡
ለ. ጠቅላላ ስፊታቸው እስከ 5000 ሜትር ካሬ ድረስ የሆኑት ይዞታቸው በዚህ ንዐስ አንቀጽ 5.2.1 በፉደል
ተራ”ሀ” ስር የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ በፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ ከተሸጡት ውጭ ያለት ይዞታዎች
ከ 3 ዏዏ 1 እስከ 5 ዏዏዏ ድረስ ያለውን 2000 ካሬ ሜትር መሬት በአካባቢው የሊዝ መነሻ ዋጋ በሊዝ
ህግና ሥርዓት መሠረት እንዱከፍለ ተደርጏ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ይሰጣቸዋል፡፡ የልማትና የግንባታ
ፈቃድ እና የአካባቢ ልማት ፕላን ትግበራው በህጉ መሠረት ይስተናገዲል፡፡
ሐ. በፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ ከተሸጡት ውጭ ያለት ይዞታዎች ሆነው የይዞታው ጠቅላላ ስፊት
ከ 5 ዏዏ 0 ካሬ ሜትር በላይ ለሆኑት ይዞታዎች ባለይዞታው እንደሚያቀርቡት የልማት ዕቅድ ወይም
በቦታው ላይ ሰፍሮ የሚገኘው ግንባታ/ልማትና እየሰጠ ያለው አገልግልት መሰረት የሚያስፈልገውና
በተጨማሪነት የሚፈቀደው የመሬት ስፊት እየታየ ይወሰናል፤ ከ 5 ዏዏ 0 ካሬ ሜትር በላይ ላለው የቦታ
ስፊት የክፍያው መጠን በአካባቢው ወቅታዊ የሊዝ መደራደሪያ ዋጋ መሠረት ሆኖ የሚጨመርለት የመሬት
መጠን ቢሮ የማኔጅመንት ኮሚቴመወሰን ይኖርበታል፡፡ የግንባታና የልማት ጊዜን በሚመለከት በህጉ
መሠረት ይስተናገዲል፤
መ. በፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ የተሸጡት ድርጅቶች ያለባቸው ይዞታዎች ከሆኑ ድርጅቱ ይዞት የነበረውን
የቦታ ስፊት ከኤጀንሲው እና ከላልች የድርጅቱን ይዞታ ከሚመለከቱ መረጃዎች በማጣራት ለሚገኘው
የቦታ ስፊት በነባር የይዞታ ደንብ መሰረት በኪራይ የሚተዲደር ሆኖ የይዞታ ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት
ይሰጣል፤ ሆኖም ይዞታው ከደረጃ በታች የለማና ቦታው ለልማት ከተፈለገ የመሬት ልማት ባንክና ከተማ
ማደስ ንዑስ ሥራ ሂደት ቦታውን ቀንሶ ለልማት እንዱያውል ለሚመለከተው አካል ማቅረብ ይችላል፡፡

ሠ. ተቀባይነት ስለሚኖረው አነስተኛው የቦታ ስፊት በዚህ መመሪያ አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 5.1(5.1.1)
በተደነገገው መሰረት የሚፈጸም ይሆናል፤
ረ. በመናፈሻነት እያገለገለ የሚገኙ ነባር ይዞታዎች የከተማው የመሬት አጠቃቀም እስካልተጋፊ እና
በአረንጓዳነት መጠበቃቸው ለአካባቢው ጠቃሚ እስከሆነ ድረስና መሬት ልማትና ማኔጅመንት ባለስልጣን
እና የውበትና መናፈሻ ተቋማት አስተያየት እንዱሰጡበት ተደርጎ አረንጓዳነትን ከማስፊፊት አንጻር ታይቶ
ቢሮ የማኔጅመንት ኮሚቴየቦታው መጠንና ክፍያው የሚወሰን ይሆናል፡፡
ሰ. በመንግስት በጀት በሚተዲደሩ የመንግስት መስሪያ ቤቶች የተያዙ ነባር ይዞታዎች የይዞታ ማረጋገጫ
ካርታ የሚሰጠው ይዞታዎቹ በመስሪያ ቤቶቹ የተያዙ ነባር ይዞታዎች ስለመሆናቸው መስሪያ ቤቶቹ
ከሚያቀርቡትና ከላልች የጂአይኤስና ሲአይኤስ መረጃዎች እየተጣራ በባለስልጣኑ ሲወሰን ይሆናል፡፡
ባለስልጣኑ መስሪያ ቤቶቹ የያዙት ቦታ ከደረጃ በታች የለሙ መሆናቸውን ሲያረጋግጥና ከከተማው ፕላን
አንፃር የፕልት እስታንዲርደን ማስጠበቅ አስፈላጊ መሆኑን ሲያምንበት የይዞታውን የቦታ ስፊት ቀንሶ
መወሰን ይችላል፡፡
5.32. ለድርጅትና ለመኖሪያነት (ለቅይጥ) አገልግልት የዋለ ይዞታዎች፣
5.33. በከተማው ፕላን መሠረት ለድርጅትና ለመኖሪያነት በቅይጥነት እያገለገለ ያለት
ይዞታዎች ከላይ የተዘረዘረውን ተፈላጊ መስፈርት አሟልተው ሲገኙ በሚከተለው አግባብ
ይስተናገዲለ፡፡ ሀ. ይዞታውን ለመኖሪያና ለድርጅት መጠቀም ከተፈለገ ከጠቅላላ ይዞታው 2 ዏ
% ድረስ ለመኖሪያ 8 ዏ% ደግሞ ለድርጅት ይፈቀድለታል፡፡ የክፍያ መጠኑም በንዐስ አንቀፅ
5.1 እና 5.2 መሰረት እንደ ቅደም ተከተለ ይፈፀማል፡፡ ሆኖም የመሬት ይዞታ መጠኑ በንዐስ
አንቀጽ 5.2.1 በተዘረዘረው የመጠን ድምር መሠረት ይስተናገዲል፡፡
ለ. ይዞታውን ሙለ በሙለ በድርጅትነት መጠቀም ከተፈለገ በዚሁ ክፍል በንዐስ አንቀፅ 5.2.1
በተገለፀው መሠረት የይዞታ መጠኑም ሆነ የክፍያ መጠኑ ይወሰናል፡፡
5.34. ከላይ የተደነገጉት መስፈርቶች ቢኖሩም ለመስተንግድ የቀረበው ይዞታ የመሬት
አጠቃቀሙ በከተማው መዋቅራዊ ፕላን ወይም የአካባቢ ልማት ፕላን ከተወሰነው አገልግልት
ውጭ በላላ አገልግልቶች ውስጥ ከወደቀ ቦታው በአንድ አመት ውስጥ ለልማት አገልግልት
እንዱውል አጠቃቀሙ ካልተለወጠ በቀር በማስተር ፕላኑ መሰረት የቦታው የመሬት አጠቃቀም
አግልግልትና ተጨማሪ ግንባታ እንደማያካሂደ ተጠቅሶ የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ የምስክር
ወረቀት ይሰጣል፡፡

ክፍል ሦስት
ከአዋጅ 47/67 ወዱህ ለተያዙ ሰነድ አልባ የመሬት ይዞታዎች የካርታ አሰጣጥ አገልግልት፣
6. ከአዋጅ 1967 እስከ 1994 ዓ.ም. የተያዙ ሰነድ አልባ የመሬት ይዞታዎች፣
ከአዋጅ 47/67 ወዱህ ለተያዙ ሰነድ አልባ ይዞታዎች የኢንፍርሜሸን ልማተከተማ ኘሮጀክት መረጃ
እስከተሰበሰበበት እስከ 1994 ዓ.ም ድረስ የተያዙ ይዞታዎች ብቻ የተቀመጡትን መስፈርቶች ሲያሟለ
ተቀባይነት ይኖራቸዋል፡፡
6.1. ተቀባይነት ስለሚኖራቸው ሰነድች እና ማስረጃዎች፣ ሰነድ አልባ ሆነው የተያዙ
ይዞታዎችን አስመልክቶ ስለሚቀርብ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ጥያቄ መስተንግድ ከዚህ በታች
የተዘረዘሩት ሲሟለ ብቻ ተቀባይነት ይኖራቸዋል፤
ሀ. ይዞታው የከተማውን ማስተር ፕላን እና ማስተር ፕላኑን ለማስፈፀም የወጡ የአካባቢ ልማት ፕላኑና
የኢኮ ሲቲ ፕላን እንዱሁም ላልች ፕላኖችን የማይቃረን መሆን አለበት፤
ለ. የተገነባው ሰነድ አልባ ቤት ከ 1994 ዓ.ም በፉት በተነሳው በኖርቴክ ማፕ/መረጃ ላይ የሚታይ ከሆነ
ወይም በጂአይኤስ/GIS/ መረጃ የተደገፈ መሆኑ ከተረጋገጠ በኋላ ይዞታው መገኘት ይኖርበታል፤
ሐ. ይዞታው ከሚገኝበት የወረዲ አስተዲደር የመሬት ይዞታው በአሁኑ ጊዜ በእጁ ስለመኖሩ ማረጋገጫ
ሲያቀርብ፤
መ. ሊከፍል ይገባው የነበረውን የቤት ግብርና ዓመታዊ የመሬት ኪራይ ውዝፍ ካለበት በዚህ መመሪያ
አንቀጽ 4 ንኡስ አንቀጽ 4.5 መሰረት ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

ሠ. ከ 1968 እስከ 1994 ዓ.ም ድረስ በወቅቱ የአንድ አመት ወይም የጥቅል አመታት የቦታ ኪራይና የቤት
ግብር ደረሰኝ በባለ ይዞታው ስም የተገበረበት በስሙ የተዘጋጀ የክፍያ ማዘዣ ቢል (ደረሰኝ) ሲያቀርብ
ወይም፤
ረ. በነዚህ አመታት ውሰጥ በስሙ ውኃ ወይም መብራት ያስገባበት ውል/ሠነድ ሲያቀርብ እና የሰነድቹ
ህጋዊነት በሚመለከተው ተቋም ሲረጋገጥ፤
ሰ. ወራሽ ወይም ተወካይ ከሆነ ሕጋዊ የወራሽነት ወይም የውክልና ማረጋገጫ መቅረብ አለበት፤
ሸ. በዚህ ንኡስ አንቀጽ ከ"ሀ" እስከ "ሰ" የተደነገጉት እንደተጠበቁ ሆነው የመሬት ኪራይና የቤት ግብር
ገብረው የማያውቁ ወይም በስማቸው የመሬት ኪራይና የቤት ግብር ማስታወቂያ ቢል ያልተሰጣቸው
ወይም ሲገብሩ ቆይተው በማቋረጣቸው ከከተማው ገቢዎች ማህደራቸው ባለመገኘቱ መስተናገድ ያልቻለት
ሰዎች ሲያጋጥሙ ይዞታው ከ 1994 ዓ.ም በፉት የተያዘ መሆኑ ከሶፍራቶፕ ወይም ከኖርቴክ ወይም
ከጂአይኤስ መረጃዎች ተጣርቶና ተረጋግጦ እንዱሁም የወረዲው ስራ አስኪያጅ የነዋሪዎችን ኮሚቴ
በማስመስከር የይዞታው ባለመብት መሆናቸውን በደብዲቤ ሲያረጋግጥ፣ መሬት ልማትና ማኔጅመንት
ባለስልጣንከሚገኘው የሲአይኤስ መረጃ ቢለ ታትሞ መሬት ልማትና ማኔጅመንት ባለስልጣንቢል አታሚ፣
በይዞታ አስተዲደርና ድኩሜንቴሽን ንዐስ የስራ ሂደት አስተባባሪው እና በጽ/ቤቱ ኃላፉ ተፈርሞ ለ ገቢዎች
ጽ/ቤት በደብዲቤ በመላክ የመሬት ኪራዩንና የቤት ግብሩን መክፈል እንዱጀምሩ በማድረግ መስተንግድ
ይሰጣቸዋል፤
6.2. ከላይ በንዐስ አንቀጽ 6.1.1 (ከ“ሀ”እስከ“ሸ) የተዘረዘሩት እንደተጠበቁ ሆነው፣
ሀ. ከ 1967 እሰከ ሐምላ 11/1976 በቀበላ ወይም ወረዲ አስተዲደር የተመራ ይዞታ ከሆነና ቦታው
የተሰጠበት ኦርጅናል ማስረጃ ስለትክክለኛነቱ ቦታው ከሚገኝበት የአሁኑ የቀበላ አስተዲደር ተረጋግጦ
ሲቀርብ፣
ለ. ከ 1984 ዓ.ም በፉት ከቀበላ ገበሬ ማህበር በቬርቫል የተመሩ ከሆነና የተመሩበት ኦርጅናል ማስረጃ
በአሁኑ የቀበላዉ አስተዲደር ተረጋግጦ ሲቀርብ፣
6.3. በዚህ መመሪያ የይዞታ ባለመብትነትን ለመወሰን የሚጠየቁት መረጃዎች ቀጥል
በተገለጸው መሰረት ተጣርተው ውሳኔ ይሰጣል፤
ሀ. በቅድሚያ ይዞታው ላይ ከ 1994 ዓ.ም በፉት የሰፈረ ቤት መኖሩ ከሶፍራቶፕ ወይም ከኖርቴክ የአየር
ካርታ ወይም ከጂአይኤስ ማፕ ላይ ይጣራል፡፡
ለ. ይዞታው ላይ ከ 1994 ዓ.ም በፉት የሰፈረ ቤት ወይም ቤትና ግቢ መኖሩ ከተረጋገጠ ቀጥል ቤቱና
ይዞታው ወይም ቤቱ ያለመወረሱ ከሚመለከታቸው የመንግሥት ተቋማት በሚገኝ መረጃ ማለትም
ከመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ፣ ወይም ከወረዲ አስተዲደር ጽ/ቤት በዋናነት የሚጣራ ሆኖ በሲአይኤስ
መረጃ ላይም በማን ይታያል፤ ሆኖም በሲአይኤስ መረጃ ላይ ያለው መረጃና ከእነዚህ ተቋማት በሚገኘው
መረጃ መካከል ልዩነት ከተፈጠረ ወረዲው እንደገና እንዱያጣራ ተደርጎ የሚገኘው መረጃ ተቀባይነት
ይኖረዋል፡፡
ሐ. በመጨረሻም የይዞታው ባለመብት ማን እንደሆነ ለመወሰን በደጋፉ ሰነድነት ቦታውን ያገኙበት
ማስረጃ፣ ( GIS)፣ አገልግልት (የውሃ/የመብራት/የስልክ) ያስቀጠለበትን፣ የቤት ግብርና የቦታ
ኪራይ የከፈለበት ሰነድና ላልች የሰነድ ማስረጃዎች ካለት ከእነዚህ ከሁለም አይነት ማስረጃዎች መካከል
ቢያንስ አንደን ማቅረብ ከቻለ ከእነዚህ መረጃዎች እየተጣራ በዋናነት ግን በዚህ መመሪያ ላይ በተደነገገው
መሰረት ይዞታው የማን እንደሆነ በወረዲው ተጣርቶ የሚቀርበውን መረጃ መሰረት በማድረግ ይወሰናል፡፡

6.4. የቦታ ስፊት አወሳሰን እና የክፍያና የቅጣት አተማመን፣


6.5. ለመኖሪያ አገልግልት የዋለ ይዞታዎች፣
6.6. ከ 1967 እስከ 1976 ዓ/ም ድረስ የተያዙ ሰነድ አልባ ይዞታዎች ከላይ በአንቀጽ 6
ንዐስ አንቀጽ 6.1.1 ስር የተጠቀሱትን መስፈርቶች አሟልቶ እስከተገኘ ድረስ፡-
ሀ. ተቀባይነት ስለሚኖረው አነስተኛዉ የቦታ ስፊት በዚህ መመሪያ አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 5.1(5.1.1)
በተደነገገው መሰረት የሚፈጸም ይሆናል፤
ለ. ከላይ በአንቀጽ 6 ንዐስ አንቀጽ 6.1.2 በፉደል “ሀ” እና “ለ” በተዘረዘው መሠረት በቀበላ ወይም
በወረዲ አስተዲደር አካላት በህጋዊ መንገድ ስለመመራታቸው ኦርጅናል ማስረጃ ማቅረብ የሚችለ ሆነው፣
በአንቀጽ 6 ንዐስ አንቀጽ 6.1.1 ከ”ሀ” እስከ “መ” የተገለጹት ማስረጃዎች ከተሟለ በምሪት ማስረጃው ላይ
የተገለፀውን የቦታ ስፊት እስከ 500 ሜትር ካሬ ድረስ የመሬት የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ይሰጣቸዋል፡፡
የመሬት ይዞታው የሊዝ ክፍያ በደንብ ቁጥር 29/2002 በአንቀጽ 12 ንኡስ አንቀጽ 5 መሠረት ይሆናል፡፡
ሐ. የይዞታዉ ስፊት ከ 500 ሜትር ካሬ በላይ ከሆነ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (7.1.2) በፉደል ተራ “ረ”
ላይ በተደነገገዉ መሰረት ይስተናገዲል፡፡
መ. ከ 1967 እስከ 1976 የተያዙ ይዞታዎች ሆነው ከላይ በንዐስ አንቀጽ 6.1.2 ፉደል “ሀ” እና “ለ”
የተጠቀሰውን ማስረጃ ማቅረብ የማይችለ ከሆነ ከዚህ በታች በንዐስ አንቀጽ 7.1.2 ሥር በተገለፀው
መሠረት የቦታ ስፊታቸው ይወሰናል፡
6.7. ከ 1976 እስከ 1994 ዓ.ም. ድረስ ስለተያዙ ይዞታዎች፡
ሀ. ሰነድ አልባ ይዞታው ከላይ አንቀጽ 6 በንዐስ አንቀጽ 6.1.1 ስር የተጠቀሱትን መስፈርቶች አሟልቶ
እስከተገኘ ድረስ አነስተኛው የቦታ ስፊት ከላይ በንኡስ አንቀጽ 7.1.1 በፉደል ተራ “ሀ” ላይ የተገለጸው
ይሆናል፤
ለ. ሆኖም ኩታ ገጠም የሆኑና ድምራቸው 75 ሜትር ካሬና በላይ የሚሆኑ ከአንድ በላይ ይዞታዎች በጋራ
ግድግዲ ወይም የኮንድሚኒየም (የጋራ) አንድ ህንጻ ለመገንባት ተስማምተው ከመጡ የተነጻጻሪ የመሬት
ይዞታ ድርሻ ካርታ ተሠርቶላቸው የጋራ ህንፃ ለመገንባት የግንባታ ፈቃድ ሊያገኙ ይችላለ፡፡
መ. ስፊታቸው እስከ 175 ሜትር ካሬ ለሆኑ ይዞታዎች 50 ሜትር ካሬ ከቅጣት ነፃ ሆኖ ቀሪው እስከ
125 ሜ/ካ ድረስ ያለው ቦታ ከዚህ በታች በተቀመጠው ሰንጠረዥ መሰረት ተቀጥተው እንዱጸድቅላቸው
ይደረጋል
የቅጣት መጠን ሰንጠረዥ በቦታ ደረጃ
የቦታ ደረጃ 1 2 3 4
የክፍያ መጠን ብር 51 49 45 40
በካሜ

መ. ከላይ በንዐስ አንቀጽ 7.1.2 "ሐ" የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ ስፊታቸው ከ 176 ሜትር ካሬ እስከ
350 ሜትር ካሬ ድረስ ለተጨማሪዉ እስከ 174 ሜ/ካ ድረስ ያለውን የመሬት ስፊት ከላይ በንዐስ አንቀጽ
7.1.2 "ሐ" በተገለጸው ሰንጠረዥ ላይ የተቀመጠው የቅጣት መጠን በ 1.25 እየተባዛ እንዱከፍለ ተደርጎ
ይዞታው እንዱጸድቅላቸው ይደረጋል፡፡ ሆኖም ይህንን ካልፈለጉ ከ 175 ሜ/ካ በላይ ያለውን ቦታ እንዱለቁ
ይደረጋል፡፡
ረ. በዚህ ንዐስ አንቀጽ 7.1.2 ከፉደል ተራ "ሐ" እስከ "ሠ" ድረስ የተደነገጉት እንደተጠበቁ ሆነው
ከ 5 ዏዏ ሜትር ካሬ ስፊት በላይ የሆኑት የመሬት ይዞታዎች የከተማው ማስተር ፕላን ወይም የአካባቢ
ልማት ፕላን የሚፈቅድ ከሆነ ባለይዞታው አገልግልቱን በመቀየር የልማት ሀሳብ ሲያቀርብ የማልማት አቅም
ያለው መሆኑ እንደአዱስ የፕሮጀክት ጥያቄ ታይቶ ሲረጋገጥ መሬቱ ባለይዞታው እንዱያለማው ቅድሚያ
ይሠጣል፡፡ ከ 500 ሜትር ካሬ በላይ ላለው ለልዩነቱ የመሬት መጠን በአካባቢው ወቅታዊ ከፍተኛ
የጨረታ ዋጋ መሠረት እንዱከፍለ ተደርጎ አዱስ የሊዝ ውል ይዋዋላለ፡፡ የግንባታውም ጊዜ ህጉ
በሚፈቅደው ገደብ መሆን ይኖርበታል፡፡ ይህ ካልሆነ የመሬት ይዞታው ተቆርጦ ራሱን ችል የሚለማ ከሆነ
ተከልል ወደ ፕሮጀክት ጽ/ቤቱ ይገባል፡፡ ሆኖም መሬቱ ራሱን ችል ሊለማ የማይችል ከሆነ በንዐስ አንቀጽ
7.1.2 በፉደል "ሠ" መሠረት የሚስተናገድ ይሆናል፤ የማልማት አቅም ማሳያ፣ የሊዝ ዋጋ አከፊፈል እና
የእፍይታ ጊዜ በመመሪያ ቁጥር 1/2002 ዓ.ም ላይ በተደነገገው መሰረት ይሆናል፡፡ በተጨማሪነት
የሚፈቀደው የቦታ ስፊት ከ 2000 ካ/ሜ መብለጥ የለላበት ሆኖ ባለስልጣን የማኔጅመንት
ኮሚቴየሚወሰነው ተጨማሪው የቦታ ስፊት እስከ 500 ካ/ሜ ድረስ ብቻ የሆኑ ይዞታዎችን ሲሆን ከዚያ
በላይ የሆኑት ይዞታዎች ቢሮ የማኔጅመንት ኮሚቴታይቶ የሚወሰን ይሆናል፤
ሰ. በዚህ ንዐስ አንቀጽ 7.1.2 ከፉደል ተራ "ሐ" እስከ "ሠ" ድረስ የተደነገጉት ቅጣቶች ቢኖሩም የመሬት
ይዞታው በሊዝ የኪራይ ደንብ የሚተዲደር ሆኖ የሊዝ ክፍያዉ በደንብ ቁጥር ---- በተደነገገው መሠረት
ይሆናል፡
6.8. ለድርጅት አገልግልት የተያዙ ይዞታዎች 7.2.1 ከላይ በዚህ ክፍል በአንቀጽ 6 ንዐስ
አንቀጽ (6.1) ስር የተዘረዘሩት መስፈርቶች እንደተጠበቁ ሆነው ለድርጅት አገልግልት እየዋለ
ያለት ሰንድ አልባ ይዞታዎች ከከተማው ማስተር ኘላን እቅድና ኘሮግራም የማይቃረኑ ከሆነ በሊዝ
ስርዓት ከዚህ በታች በተዘረዘረው መሠረት የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ይሰጣቸዋል፡፡
ሀ. ስፊታቸው እስከ 3000 ካሬ ሜትር ድረስ ያለ ይዞታዎች በአካባቢው ወቅታዊ የሊዝ የመነሻ ዋጋ
መሠረት በሊዝ ስርዓት እንዱከፍለ ተደርጎ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ይሰጣቸዋል፡፡
ለ. ስፊታቸው እስከ 5000 ሜትር ካሬ ድረስ የሆኑ ቦታዎች በዚህ ንዐስ አንቀጽ 7.2.1 በፉደል
ተራ“ሀ”ስር የተጠቀሰዉ እንደተጠበቀ ሆኖ ከ 3 ዏዏ 1 እስከ 5 ዏዏዏ ድረስ ላለው 2000 ካሬ ሜትር
ቦታ የአካባቢውን ወቅታዊ የሊዝ መነሻ ዋጋ በ 1.5 ተባዝቶ እንዱከፍለ ተደርጏ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ
ይሰጣቸዋል፡፡
ሐ. ሆኖም የአካባቢው የመጨረሻው ከፍተኛ የሊዝ ጨረታ ዋጋ የሊዝ መነሻ ዋጋ በ 1.5 ተባዝቶ
ከሚመጣው ውጤት በታች ከሆነ በአካባቢው ወቅታዊ ከፍተኛ የሊዝ ጨረታ ዋጋ እና የሊዝ መነሻ ዋጋ
ተደምሮ ለሁለት ተከፍል በሚገኝ አማካይ ውጤት መሠረት እንዱከፍለ ተደርጏ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ
ይሰጣቸዋል፡፡
መ. የቦታው ስፊት ከ 5 ዏዏ 1 ካሬ ሜትር በላይ ለሆነው ቦታ ባለይዞታው እንደሚያቀርቡት የድርጅት
ፕሮጀክት ፕሮፖዛል በሚያስፈልገው የቦታ መጠን መሠረት እየታየ የክፍያው መጠን የአካባቢው ወቅታዊ
የሊዝ ከፍተኛ ጨረታ ዋጋ ሆኖ የሚጨመርለት የቦታ መጠን የማልማት አቅሙ እየተረጋገጠ ቢሮ
የማኔጅመንት ኮሚቴየሚወሰን ይሆናል፤ ሆኖም የአካባቢው የሊዝ ድርድር ዋጋ ከከፍተኛው የሊዝ ጨረታ
ዋጋ የሚበልጥ ከሆነ የድርድር ዋጋው ተቀባይነት ይኖረዋል፤
ሠ. በመናፈሻነት እያገለገለ የሚገኙ ነባር ሰነድ አልባ ይዞታዎች የከተማው የመሬት አጠቃቀም እስካልተጋፊ
እና በአረንጓዳነት መጠበቃቸው ለአካባቢው ጠቃሚ እስከሆነ ድረስና መሬት ልማትና ማኔጅመንት
ባለስልጣንእና የውበትና መናፈሻ ተቋማት በጽሁፍ አስተያየት ሰጥተዉበት አረንጓዳነትን ከማስፊፊት አንጻር
ታይቶ ቢሮ የማኔጅመንት ኮሚቴየቦታው መጠንና ክፍያው የሚወሰን ይሆናል፡፡
6.9. ለድርጅትና ለመኖሪያነት (ለቅይጥ) አገልግልት የዋለ ይዞታዎች፣ 7.3.1 በከተማው
ፕላን መሠረት ለድርጅትና ለመኖሪያነት በቅይጥነት እያገለገለ ያለት ሰነድ አልባ ይዞታዎች በዚህ
የመመሪያ ክፍል በንዐስ አንቀጽ 6.1.1፣ 6.1.2 እና 7.1.2 በፉደል "ሀ" እና "ለ" ሥር
የተጠቀሱት ሁኔታዎች እንደተጠበቁ ሆነው፣ በሚከተለው መሠረት ይስተናገዲለ፡፡
ሀ. ይዞታውን ለመኖሪያና ለድርጅት መጠቀም ከተፈለገ ከጠቅላላ ይዞታው 2 ዏ% ድረስ ለመኖሪያ 8 ዏ
% ደግሞ ለድርጅት ይፈቀድለታል፡፡ የክፍያ ሁኔታውም በንዐስ አንቀፅ 7.1.1፣ 7.1.2 እና 7.2.1 እንደ
ቅደም ተከተለ በመቶኛው በተገለፀው መሠረት ይፈፀማል፡፡
ለ. ይዞታውን ሙለ በሙለ በድርጅትነት መጠቀም ከተፈለገ በዚህ አንቀጽ በንዐስ አንቀፅ 7.2.1
በተገለፀው መሠረት የይዞታ መጠኑም ሆነ የክፍያ መጠኑ ይፈፀማል
ይህ መመሪያ ፀድቆ ከመውጣቱ በፉት ቀደም ሲል በነበረው የከተማ ቦታና ቤት የይዞታ ማረጋገጫ አሰጣጥ
መስተንግድ መመሪያ መሠረት ለመስተናገድ ጥያቄ አቅርበው የሚጠበቅባቸውን ልዩ ልዩ ክፍያዎች ይህ
መመሪያ እስከጸደቀበት ቀን ድረስ ሙለ በሙለ አጠናቀውና ቅድመ ሁኔታዎችን አሟልተው፣ ነገር ግን
ካርታ ወይም ደብተር ያልተሰጣቸውና እስከ 1994 ድረስ የተያዙ ይዞታዎች በዚህ መመሪያ በተዘረዘሩት
ድንጋጌዎች መሠረት ማስረጃቸው እየተጣራ ይስተናገዲለ፡

6.10. የመሬት ይዞታው አገልግልት ከከተማው ፕላን ጋር ስለሚቃረኑ ሰነድ አልባ ይዞታዎች
መስተንግድ፣
6.11. ከአዋጅ 47/67 ወዱህ እስከ 1994 ዓ.ም. ድረስ የተያዙ ሰነድ አልባ ይዞታዎች
አገልግልታቸው በኘላን ከተቀመጠው የመሬት አገልግልት ውጪ የሆኑ ይዞታዎች በዚህ መመሪያ
አንቀጽ 5 ንዐስ አንቀጽ 5.4 በተደነገገው መሠረት ይስተናገዲለ፡፡
6.12. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 9.1 ስር የተደነገገው ቢኖርም ከአዋጅ 47/67 ወዱህ
ስለተያዙ ይዞታዎችን በሚመለከት በከፉል የመሬት አጠቃቀሙ ከፕላን አንጻር መንገድ
የሚቆርጣቸው ይዞታዎች ከፕላን አንጻር ችግር በላለበት የቦታ ስፊት ላይ ግንባታ ያለ ሆኖ እራሱን
ችል ተቆርጦ ካርታ ሊዘጋጅለት የሚችል ከሆነ ከፕላን አንጻር መንገድ የሚነካው ክፍል ካርታ ላይ
ማመላከት ሳያስፈልግ ተቆርጦ እንዱወጣ ይደረጋል፤
6.13. ሕጋዊ ስለማይደረጉና ተቆርጠው ሰለሚወሰደ ይዞታዎች፣
6.14. በዚህ መመሪያ ህጋዊ እንዱሆን ከተፈቀደው የቦታ ስፊት መጠን በልጦ ሲገኝ እና
በዚህ መመሪያ በተቀመጠው ድንጋጌ መሠረት ይዞታውን የያዙ ሰዎች ቦታውን ለማጠቃለል
ፈቃደኛ ሳይሆኑ ሲቀሩ፣ ወይም ይዞታው በመንግሥት ውሳኔ /ተቆርጦ እንዱወሰድ/
በሚወሰንበት ጊዜ ቦታውን የፕሮጀክት ጽ/ቤት በሚፈልገው መልኩ በማልማት ለላላ አገልግልት
ማዋል ይችላል፡፡
6.15. ከላይ በንዐስ አንቀጽ 10.1 በተገለፀው መሠረት ተቆርጦ በፕሮጀክት ጽ/ቤቱ
በሚወሠደው ቦታ ላይ ንብረት ሠፍሮ ከተገኘ የሠፈረውን ንብረት ያሠፈረው አካል ያለምንም ካሣ
ክፍያ በራሱ ወጪ እንዱያነሣ ይደረጋል& ፍቃደኛ ካልሆነ የከተማ ባለስልጣኑ በራሱ ወጪ
አስነስቶ ለወጣው ወጪ ንብረቱን በጨረታ ሽጦ ለመንግሥት ማስገባት ይችላል፡፡ ገቢው
የማፍረሻ ወጪውን መመለስ ካልቻለ ቀሪውን ገንዘብ የከተማ ባለስልጣኑ ንብረት ያሰፈረውን
አካል በፍርድ ቤት መጠየቅ ይችላል፡፡
6.16. ከላይ በንዐስ አንቀጽ 10.2 መሠረት ተቆርጦ የሚቀረውም ሆነ የሚወሰደው ቦታ
ራሱን ችል የሚለማ መሆን አለበት፤ ራሱን ችል የማይለማ መሬት ከሆነ በዚህ መመሪያ በተገለጹ
የአፈጻጸም አቅጣጫዎች ተግባራዊ ማድረግ የማያስችል ከሆነ የከተማ ባለስልጣኑ በሚያወጣው
ዝርዝር የአፈፃፀም ማኑዋል በሚወስነው መሠረት የሚፈፀም ይሆናል፡
ክፍል አራት
ስለ መኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር
7. በተለያየ ጊዜ የመኖሪያ ቤት ለመስራት በከተማው ውስጥ በህጋዊ መልኩ በማህበር ተደራጅተው ቦታ
ወስደው ቤት የገነቡ ሆነው የተሟላ ሰነድ የላላቸው እና/ወይም ያለህጋዊ ፈቃድ ይዞታ ያስፊፈ ማኅበራት
ቦታው ከከተማው መሪ ኘላንና እሱን ለማስፈጸም ከወጡ የአካባቢ ልማት ፕላንና የኢኮሲቲ ፕላን
እንዱሁም ከላልች ኘላኖች ጋር እስካልተቃረነ ድረስ እንደሚከተለው ይስተናገዲለ፡፡
7.1. ህጋዊ እውቅና ያላቸው ማህበራት አባላት ሆነው ከ 2004 ዓ.ም በፉት ቤት ሰርተው
ግንባታቸው በኖርቴክ ወይም በጂ.አይ.ስ (GIS) ማፕ ላይ የሚታዩ ከሆነ እስከ 175 ካሬ ሜትር
ድረስ በሊዝ ስርዓት የሚተዲደሩ ሆነው የሊዝ ክፍያው በደንብ ቁጥር 29/2002 በአንቀጽ 12
ንኡስ አንቀጽ 5 በተደነገገው መሰረት ይሆናል፤
7.2. በዚህ አንቀጽ በንዐስ አንቀጽ 12.1 በተገለጸው መሠረት ቤት የገነቡ የማህበር
አባላት ከ 175 ሜ/ካሬ በላይ አስፊፍተው ከተገኙ ቦታው ራሱን ችል የማይለማና ከከተማው
ማስተር ፕላንና ማስተር ፕላኑን ለማስፈጸም ከወጡ የአካባቢ ልማት ፕላንና የኢኮሲቲ ፕላን
እንዱሁም ከላልች ፕላኖች ጋር የማይቃረን ሆኖ ከተገኘ ብቻ በዚህ መመሪያ ክፍል ስድስት
በአንቀጽ 24 እና 25 ስር ስለ "ያለሕጋዊ ፍቃድ የመሬት ይዞታን ስለ ማስፊፊት በተመለከተ”
በተደነገገው መሰረት እንዱስተናገደ ይደረጋል፡፡
7.3. ሕጋዊ እዉቅና ያላቸዉ ነገር ግን የካርታና የግንባታ ፈቃድ ሣይኖራቸው እንዲሁም
የቦታ መረከቢያና ልሎች ክፍያዮችን በጋራ በማህበሩ ስም ሳይከፍሊ ከ 1994-2004 ዓ.ም ድረስ
ቤት የገነቡ የማህበር አባላት መክፈል ያለባቸውን ክፍያዎች ከነቅጣቱ በተናጥል ከፍለው እስከ
175 ካሬ ሜትር በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 12.1 መሰረት እንዱስተናገደ ይደረጋል፡፡

7.4. ሕጋዊ እዉቅና ያላቸው፣ የይዞታ ማረጋገጫና የግንባታ ፈቃድ አውጥተው


1994 ዓ.ም ስስከ 2004 ዓ.ም ድረስ ቤት የገነቡ የማህበር አባላት ሆነው ከ 175 ሜ/ካሬ በላይ
አስፊፍተው የተገኙ ቦታው ራሱን ችል የማይለማና ከከተማው ማስተር ፕላንና ማስተር ፕላኑን
ለማስፈጸም የወጡ ላልች ፕላኖችን የማይቃረን ሆኖ ከተገኘ ብቻ በዚህ መመሪያ ክፍል ስድስት
በአንቀጽ 24 እና 25 ስር ስለ "ያለሕጋዊ ፈቃድ የመሬት ይዞታን ስለ ማስፊፊት በተመለከተ”
በህገወጥ መንገድ ይዞታን ማስፊፊት ለማስተናገድ በተደነገገው መሰረት እንዱስተናገደ ይደረጋል፡፡

7.5. ሕጋዊ ማኀበራት ሆነው በሕጋዊ መንገድ ቦታ ተጠንቶላቸው የቦታ ሽንሻኖ ተደርጏ
እና ካርታ ወስደው ነገር ግን የግንባታ ፍቃድ ሣይወስደ ቤት የሰሩ የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ
ማህበራት ቦታው ከማስተር ፕላኑ ጋር እስካልተቃረነ ድረስ እንደሚከተለው ይስተናገዲለ፤
7.6. ስለሽንሻኖው ማጣሪያ ተደርጎ ሽንሻኖው ከኘላን አንፃር ከተከበረ ወይም ችግር
እንደማይፈጥር ከተረጋገጠ እያንዲንደ የማህበር አባል የግንባታ ፍቃድ እንዱጠይቅ ይደረጋል፡፡
7.7. ከግንባታ ፈቃድ ውጪ የተሰራ ቤት አሁን እየተሰራበት ባለው የግንባታ ፈቃድ
አሰጣጥ መመሪያ የሚጠይቀውን ቅጣት እንዱከፍለ ተደርገው የግንባታ ፈቃድ ይወስዲለ፡፡
7.8. ሽንሻኖ በፕላን ተቀባይነት ካጣ ባለስልጣኑ የማሻሻያ ሽንሻኖ እንዱያደርግ ሆኖ
ሽንሻኖው የሚያስከትለውን ማንኛውንም ወጪ ማህበሩ እንዱሸፍን ይደረጋል፡፡ ከዚህም በኋላ
በተናጠልም ይሁን በጋራ በዚህ አንቀፅ ንዐስ አንቀጽ 13.2 ላይ በተቀመጠው መሰረት የቅጣቱን
ክፍያ ከፍለው የግንባታ ፍቃድ ኪላራንስ ይሰጣቸዋል፡፡

7.9. ከተፈቀደላቸው የቦታ መጠን በላይ አስፊፍተው የያዙ ነገር ግን ሽንሻኖው ከላይ
በንዐስ አንቀጽ 13.1 እና 13.2 በተገለፀው መሠረት ተቀባይነት ካገኘ እያንዲንዲቸው
ጠያቂዎች በዚህ መመሪያ ክፍል ስድስት በአንቀጽ 24 እና 25 ስር ስለ "ያለሕጋዊ ፈቃድ የመሬት
ይዞታን ስለ ማስፊፊት በተመለከተ” በተመቀመጠው መሠረት የሚስተናገደ ይሆናል፡፡
7.10. ተጨማሪ አባል ያካተቱ ወይም የቀነሱ ማህበራት ተጨማሪው ወይም ተቀናሹ አባል
በማህበራት ማደራጃ ህግ መሰረት መካተቱ ወይም መቀነሱ ከክልሊ የህብረት ስራ ማህበራት
ማደራጃ መስሪያ ቤት የማረጋገጫ ደብዲቤ ሲቀርብ ማህበራቱ የቤት ሽያጭ እንዲካሄደ ተቆጥሮ
ከላይ በንዐስ አንቀጽ 13.1 እና 13.2 የተገለፀው እንደተጠበቀ ሆኖ የአሁኑን የገበያ ዋጋ መሠረት
በማድረግ በተገነባው ቤት የዋጋ ግምት መሠረት ተገቢውን ክፍያ እንዱከፍለ ተደርጎ የይዞታ
ማረጋገጫ ካርታ ይጸድቅላቸዋል፡፡
7.11. ተጨማሪ የገባው አባል ግንባታውን ያሳረፈው ለልላ አገልግልት በተዘጋጀ የማህበሩ
ቦታ ላይ የሆነ እንደሆነ የአባላቱን ሙለ ስምምነት በቅድሚያ ማግኘት አለበት፡፡ የፕላን
አስተያየትም ተሰጥቶበት ችግር የማያስከትል መሆኑ ከተረጋገጠ ከላይ በንዐስ አንቀጽ 13.4
በተገለፀው መሠረት ታይቶ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ይፀድቅላቸዋል፡፡
7.12. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (13.5) መሠረት ማህበሩ የሚጠበቅበትን ክፍያ
ካልከፈለና ለመክፈል ፍቃደኛ ካልሆነ ይዞታን በተመለከተ ምንም ዓይነት አገልግልት ማግኘት
አይችልም፡፡
7.13. . በህጋዊ መንገድ ተደራጅተውና የህብረት ሥራ ማህበራት ማደራጃ ጽ/ቤት አሁንም
ስለሕጋዊነታቸው ማረጋገጫ የሚሰጣቸው ማህበራት ሆነው በተለያዩ ጊዜያት ቦታ በስማቸው
ተመድቦላቸው ነገር ግን እስካሁን ካርታና የግንባታ ፈቃድ ሳይሰጣቸው ወይም ካርታ ብቻ
ተሰጥቶአቸው ነገር ግን የግንባታ ፈቃድ ባለማግኘታቸው ምክንያት ቦታ ተረክበው ግንባታ
ያላካሄደ የመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበራትን በተመለከተ የተመደበላቸው ቦታ እስካሁን
ድረስ ካለ በመንግሥት ስም እንደተከበረ ቆይቶ ቢሮው በሚሰጠዉ ውሳኔ መሠረት የቆይታ
ጊዜያቸው እየታየ እና የቦታ መጠኑ እየተወሰነ የሚስተናገደ ይሆናል፡፡
በግል ካርታ ስለሚፈልጉ የሕብረት ቤት ሥራ የማህበር አባላት የካርታ አሰጣጥ ፣

7.14. ከባንክ ብድር ወስደው ቤት የሰሩና የተናጠል ካርታ ለሚፈልጉ የማህበር አባላት ፣
የመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበራት የመኖሪያ ቤታቸውን የመሰረት ግንባታ አጠናቀውና
ተከፊፍለው ከጨረሱ በኋላ አባላቱ
በግላቸው ተገቢውን የቀሪ ዘመን ውል ገብተው የይዞታቸውን ካርታና የግንባታ ፈቃድ ማግኘት የሚችለት፣

7.15. የማህበሩ አባላት በሙለ የባንክ እዲቸውን ከፍለው ላጠናቀቁ ማህበራት፣


ሀ. የጋራ ውሳኔ የማህበሩ ደንብ በሚፈቅደው መሰረት የአባላቱ ስምምነት በህብረት ስራ ማህበራት ማደረጃ
ጽ/ቤት ተረጋግጦ ሲቀርብ፣ ለ. ዕዲቸውን ከፍለው ለመጨረሳቸው የባንክ ማረጋገጫ ሲያቀርቡ፣
ሐ. የመሬት ስፊት መዛባት ችግር ካለና ሽንሻኖው ተቀባይነት ካገኘ ስለ በህገ-ወጥ መንገድ ይዞታን
ማስፊፊት በዚህ መመሪያ በተገለፀው መሠረት በቅድሚያ እንዱታይና እንዱስተናገደ ሲደረግ፣
መ. የቤት ሥራ ፍቃዲቸውና ይዞታቸው ከፕላን አንፃር የሚደገፍ መሆኑ ከተረጋገጠና አባላቱ ቀደም ሲል
በጋራ የተሰራላቸውን ካርታ ሲመልሱ፣,
ሠ. የሁለት ወይም ከዚያ በላይ የማህበር ባለይዞታዎችን ቦታ ደርበው የያዙ አባላት ይዞታውን እንዳት
እንዲገኙት መመሪያን መሠረት በማድረግ ከህብረት ስራ ማህበራት ማደረጃና ማስፊፉያ ጽ/ቤት
በሚያቀርቡት ደብዲቤ መሠረት ተጣርቶ በቅድሚያ በዚህ መመሪያ መሠረት የስም ዝውውሩ ከተፈጸመ
በኋላ ቤቱን እንደገዙ ተቆጥሮ ይዞታን መቀላቀል በሚለው መሰረት ይስተናገዲለ፣
ረ. የማይታወቁ አባላት ከተገኙ ከዚህ በላይ በፉደል ተራ “ሠ” የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የቤት
ሽያጭ እንደተካሄደ ተቆጥሮ በአንቀጽ 13 በንዐስ አንቀጽ 13.5 መሠረት ሽያጩ የሚጠየቀውን ክፍያ
ከፍለው ይስተናገዲለ፡፡
ሰ. ከላይ የተገለፁት ቢኖሩም የማህበሩ አባላት ስምምነት እንደተጠበቀ ሆኖ ከማህበሩ አባላት አንደ የግል
ካርታ ሊሰጠው ይችላል፡፡ ሆኖም ማህበሩ በአንድ ካርታ /በጋራ/ መቆየት የሚችለው ዝቅተኛው የአባላት
ቁጥር 10 ሲሆን ነው፡፡
ሸ. በማህበር የጋራ ካርታ ውስጥ ለአረንጓዳ ወይም በክፍት ቦታነት (Green Area or open space)
የተመደበ ቦታ በቤዝ ማፕ ላይ ተወራርሶ ይቀመጣል& የመናፈሻ ልማትና ዘላቂ ማረፉያ ኤጀንሲ የይዞታ
ማረጋገጫ ሠነድ ሲጠይቅ በካርታ ተዘጋጅቶ ይሰጠዋል፡፡
ቀ. ከላይ የተገለፁት እንደተጠበቁ ሆኖ የባንክ ዕዲቸውን ያጠናቀቁት የማህበሩ አባላት ቤታቸውን ለማደስ
ወይም አሻሽለው ለመገንባት ሲፈልጉ በተቀሩት የማህበሩ አባላት ላይና ከከተማው ፕላን አንፃር ችግር
የማያስከትል መሆኑ በክፍለከተማው በግንባታ ፈቃድ አሰጣጥ ንዐስ የስራ ሂደት እየተረጋገጠ የግንባታ
ፈቃድ ሊሰጣቸው ይችላል፡፡
7.16. አባልቻቸው የባንክ ዕዲ ያላጠናቀቁ ማህበራት፣
ሀ. በጋራ ውሳኔ የማህበሩ ደንብ በሚፈቅደው መሠረት የአባላት ስምምነት ሲቀርብና፣

ለ. ዕዲውን በሚመለከት ባንክ ከእያንዲንደ አባል ጋር በሚገባው ስምምነት ለማስከፈል ፈቃደኛ


ስለመሆኑ የፅሁፍ ማረጋገጫ ሲቀርብ የግል ካርታ ይሰጣቸዋል፡፡

መ. ሆኖም በዚህ ክፍል በንዐስ አንቀጽ 17.1.1 የማህበሩ አባላት በሙለ የባንክ ዕዲቸውን ከፍለው
ላጠናቀቁ በሚለው ስር ከፉደል ተራ “ሀ” እስከ “ቀ” የተገለፁት ጉዲዮች ተግባራዊ ይሆናለ፡፡

7.17. በሊዝ ሥርዓት መሬት ወስደዉ በራሳቸው ወጪ ቤት የሰሩ ማህበራት ፣

7.18. በጋራ ውሳኔ የማህበሩ ደንብ በሚፈቅደው መሠረት የአባላቱ ስምምነት በህብረት ስራ
ማህበራት ማደረጃ ጽ/ቤት ተረጋግጦ ሲቀርብ፣
7.19. ሁለም የማህበራት አባላት ቢያንስ የመሰረት ግንባታ መጨረሳቸውና በፕላን መሰረት
መስራታቸው በባለሙያ ሲረጋጋጥ፣
7.20. ማህበሩ ጥያቄውን እስካቀረበበት የበጀት ዓመት ድረስ የሚፈለግበትን የሊዝ ክፍያ
አጠናቆ መክፈለ ሲረጋገጥ፣ ለቀረው የሊዝ ዘመን ተገቢውን ውል በመግባት የግል ካርታ ያገኛለ፡፡

7.21. የራስ አገዝ የመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበራትን መስተንግድ በተመለከተ ፣


ከላይ በንዐስ አንቀጽ 17.1 ስር የተደነደጉት እንደ አግባብነታቸው ተግባራዊ በማድረግ የሚፈፀም
ይሆናል፡፡ ነገር ግን የጋራ ህጋዊ ይዞታ ማረጋገጫ ካርታ የልላቸው የራስ ኣገዝ መኖሪያ ቤት የህብረት ስራ
ማህበራት ከላይ በአንቀፅ 12 ስር የተደነገጉት እንደአግባብነታቸው ተፈፃሚ ከተደረጉ በኋላ የተናጠል ካርታ
ይሰጣቸዋል::

7.22. ከላይ ከአንቀጽ 17 እስከ አንቀጽ 19 የተጠቀሱት ድንጋጌዎች በግድግዲ የተያያዙ


የማህበራት ቤቶች ላይ ተግባራዊ ሲደረግ የተነፃፃሪ የመሬት ይዞታ ድርሻ ካርታ ይሠራላቸዋል፣
7.23. ስለምትክ አባል የስም ዝውውር አፈፃፀም ፣
በምትክ አባልና በነባር አባል መካከል የሥም ዝውውር የሚከናወነው/የሚፈፀመው/፣
7.24. አዱስ የምትክ አባል የመግባቱ ሁኔታ በማህበሩ መተዲደሪያ ደንብና በማህበራት ህግ
መሠረት ስለመፈፀሙ ከህብረት ስራ ማህበራት ማደረጃ ጽ/ቤት ይህንኑ የሚገልፅ ደብዲቤ
ሲቀርብና፣
7.25. በባለሙያ ለማህበሩ የተሰጠዉ ቦታ በኖርቴክ ወይም /GIS/ ላይ የሚታይ ግንባታ
መኖሩን ወይም አለመኖሩን ሲያረጋግጥ፣ ግንባታ ከሌለ ግን በቦታው ላይ በመገኘት ምትክ አባል
እንዱገባ የተጠየቀበት ቦታ በማህበሩ ይዞታ ውስጥ ያለ መሆኑንና ይዞታው ግንባታ ያረፈበት
መሆኑን እንዱሁም የይዞታውን ወሰንና ላልች ቴክኒካዊ ሁኔታዎችን አጣርቶ በፅሁፍ ሲያቀርብ፣
7.26. በምትክነት የገባው አባል ማህበሩ ቦታ ከተረከበ በኋላ ከሆነ በዚህ መመሪያ በሽያጭ
ወይም በስጦታ የመኖሪያ ቤት እና/ወይም ይዞታ የስም ዝውውር ክፍያ በተደነገገው መሠረት
አስፈላጊው ክፍያ ይፈፀማል፡፡
7.27. በዚህ የመመሪያ ክፍል አራት ከአንቀጽ 12 እስከ 21 የተዘረዘሩትን አገልግልቶች
ለማግኘት ማንኛውም ማኀበር ወይም አባል ለመንግሥት መክፈል የሚገባውን አስፈላጊ ሕጋዊ
ክፍያ በሙለ ክፍል ካላጠናቀቀ በስተቀር መስተንግድውን አያገኝም፡

ክፍል አምስት
ጊዜያዊ ካርታ/የፀደቀ ሳይት ፕላን ለያዙ ባለይዞታዎች እና በጊዜያዊነት የተሰጡ ቦታዎች
መስተንግድ
8. ጊዜያዊ ካርታ/የፀደቀ ሳይት ፕላን ለያዙ የመሬት ባለይዞታዎች እና በጊዜያዊነት የተሰጡ መሬቶች
መስተንግድ
8.1. በከተማ መልሶ ማልማት ምክንያት ተነስተው ጊዜያዊ ካርታ የያዙ ነባርና ሊዝ የመሬት
ባለይዞታዎች ይዞታው ከማስተር ፕላኑ ጋር እየታየና፣ ማስተር ፕላኑን እና ከአካባቢ ልማትና
የኢኮሲቲ ፕላን እንዱሁም ከላልች የአካባቢ ፕላኖች የማይቃረኑ መሆናቸው ተረጋግጦና በልማት
ሥራ ምክንያት ስለመነሳታቸው በሊዝ በካሳና በልሎች ህጎች መሠረት ከከተማ ፕላንና መሬት
ዝግጅት ስራ ሂደት እየተጣራ ምትክ ቦታው ቀደም ሲል በዚሁ ስራ ሂደት ተዘጋጅቶ ለመሬት
አስተዳደርና ግብይት የ ሥራ ሂደት ባንክ ተደርጎ ከተላለፈው ቦታ የሚስተናገዱ ሆነው
ክፍያውንም በነባር ይዞታ ኪራይ ወይም/እና በሊዝ ሕግ መሠረት ይስተናገዲለ፡፡
8.2. በመሬቱ ላይ ግንባታ ማካሄድ የሚያስችላቸው የፀደቀ ሳይት ፕላንና በወቅቱ ግንባታ
ፍቃድ ወስደውም ሆነ ሳይወስዱ እስካሁን በተለያየ ምክኒያት ግንባታ ያልጀመሩ ወይም
ግንባታው ከ 30% በታች የሆነ የመሬት ባለይዞታዎች እስካሁን ግንባታ ያልጀመሩበት ወይም
ያላጠናቀቁበት ምክኒያታቸውን እንዲያቀርቡ ተደርጎ የባለስልጣኑ ማኔጅመንት ኮሚቴ
በሚያስተላልፈው ውሳኔ መሰረት ለድርጅትም ሆነ ለመኖሪያ የተመደበላቸው ቦታ ከማስተር
ፕላኑ ጋር እየታየ ከማስተር ፕላኑና ከላልች የአካባቢ ፕላኖች ጋር እንደማይቃረኑ እየተረጋገጠ
የግንባታ ፍቃድ ኪሊራንስ ሊሰጣቸው ይችላል::
8.3. እስከ 2004 ዓ.ም ድረስ በጊዜያዊነት ለተለያዩ አገልግልቶች በሚመለከተው አካል
በተለያዩ ጊዜያት ተፈቅደው የተያዙት እና ቋሚ ግንባታ ያለባቸው ይዞታዎች እንደ ሰነድ አልባ
ይዞታዎች ተቆጥረው በዚህ መመሪያ ክፍል ሦስት፣ ስለ ከአዋጅ 47/67 ወዱህ ለተያዙ ሰነድ አልባ
የመሬት ይዞታዎች የካርታ አሰጣጥ አገልግልት በተደነገገው መሰረት ይስተናገዲለ፡፡
ክፍል ስድስት
ያለሕጋዊ ፍቃድ የመሬት ይዞታን ስለ ማስፊፊት በተመለከተ
9. ሕጋዊ ባልሆነ /በሕገ-ወጥ/ መንገድ ከሕጋዊ ይዞታቸዉ በላይ እስከ 1994-2004 ዓ.ም ድረስ
አስፊፍተው የያዙ ነባርም ይሁን የሊዝ ባለይዞታዎች ከዚህ ቀጥል በተዘረዘረው መሠረት ይስተናገዲለ፣
9.1. መስፊፊቱ የመሪ ፕላኑን እና የላልች ፕላኖች እቅድ የማይቃረን" መንገድ የማያጠብ"
የላላውን ወገን ይዞታ የማይጋፊ መሆኑ ሲረጋገጥ፣
9.2. ሠነድ /በካርታ/ ያለው ይዞታም ሆነ ተስፊፍቶ የተያዘው እና ተቀባይነት የሚያገኘው
የመሬት ስፊት ሁለም አዱስ ካርታ ሲሰራላቸው፣
9.3. በሊዝ የተያዘ የመሬት ይዞታ ከሆነ ወደ ሊዝ ሥርዓት የሚጠቃለል ይሆናል፤
9.4. ነባር ይዞታ ሆኖ፣
ሀ. እራሱን ችል የማይለማ መሬት ከሆነ በነባር ይዞታ የኪራይ ደንብ ይቀጥላል፣
ለ. እራሱን ችል የሚለማ ከሆነ ጭማሪው ቦታ ብቻ ወደሊዝ ስርዓት እንዱገባ ተደርጎ የነባሩና የሊዝ ይዞታ
ድርሻ ተለይቶ አንድ የፕሮፖርሽን ካርታ ይዘጋጅለታል፤
9.5. በሊዝ ለተያዘ መሬት የሊዝ ውለ ታድሶ ካርታው ተስተካክል ይሰራል፣
ሀ. ወደ ሊዝ የሚገባዉ መሬት የሊዝ ዘመኑና ክፍያዉ ተስፊፍቶ የተያዘዉ የቦታ ስፊት ህጋዊ ከተደረገበት
ቀን ጀምሮ ይስተካከላል፤
ለ. በሊዝ በህጋዊ መንገድ የተያዘዉና ተስፊፍቶ የተያዘዉ በአንድ ካርታ ሲጠቃለለ የሊዝ ዘመኑ የህጋዊዉ
ይዞታ ቀሪ የሊዝ ዘመንና ተስፊፍቶ ለተያዘዉ የሚፈቀድ የሊዝ ዘመን ተደምሮ ለሁለት ተካፍል የሚገኘዉ
ዉጤት ይሆናል፤
9.6. አነስተኛ የቦታ ስፊት ልዩነት፣ ለመኖሪያ፣ ለድርጅት፣ ለመኖሪያና ለድርጅት የተያዙ
/የተመደቡ ይዞታዎች ተቀባይነት ያላቸው አነስተኛ የቦታ ስፊት ልዩነቶች መጠን/ tolerance
limit/ በይዞታው ሰነድና በይዞታው ልኬት ውጤት መካከል አነስተኛ ልዩነቶች ሲከሰቱ፣ ከዚህ
በታች በተዘረዘረው መሠረት ላለት ልዩነቶች ቀጥል በቀረበዉ የቅጣት ሰንጠረዥ መሠረት
ለተጨመረው የቦታ መጠን ክፍያ ፈጽመው ተቀባይነት ያገኛለ፤

የቦታ ደረጃ 1 2 3 4
የክፍያ መጠን ብር 51 49 45 40
በካሜ

9.7. የልኬት ውጤታቸው እስከ 250 ሜትር ካሬ ላለ ይዞታዎች በሰነደ ካለዉ እስከ 14
በመቶ፣
9.8. የልኬት ውጤታቸው ከ 251 እስከ 500 ሜትር ካሬ ላለ ይዞታዎች በሰነድ ካለው እስከ
10 በመቶ፣ 24.4.3 የልኬት ውጤታቸው ከ 501 እስከ 1500 ሜትር ካሬ ላለ ይዞታዎች
በሰነድ ካለው 7 በመቶ፣
9.9. የልኬት ውጤታቸው ከ 1501 እስከ 2500 ሜትር ካሬ ላለ ይዞታዎች በሰነድ ካለው
እስከ 5 በመቶ፣ እና 24.4.5 የልኬት ውጤታቸው ከ 2501 እስከ 3500 ሜትር ካሬ እና በላይ
ላለ ይዞታዎች በሰነድ ካለው እስከ 3 በመቶ ያህል ልዩነቶች ተቀባይነት አላቸው፡፡ 24.5 ከፍተኛ
የቦታ ስፊት ልዩነቶች በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 24.4 ንዐስ አንቀጽ ከ 24.4.1 እስከ 24.4.5
ድረስ የተገለፀው እንደተጠበቀ ሆኖ የቦታ ስፊቱ በልኬትና በሰነድ ከላይ በዚህ ክፍል ንዐስ አንቀጽ
24.4 ከንዐስ አንቀጽ 24.4.1 እስከ 24.4.5 ከተገለፀው የመቶኛ /ፐርሰንት/ በላይ ከሆነ ፣ የቦታ
ልኬት ልዩነቱ ብቻ እንደሚከተለው ይስተናገዲል፡፡
9.10. ለመኖሪያ
1. ከንዐስ አንቀጽ 24.4.1 እስከ 24.4.5 ከተገለፀው መጠን በላይ በልኬት እስከ 100 ሜትር ካሬ ድረስ
ተስፊፍተው የተገኙ፣
ሀ. የሊዝ ይዞታ ከሆነ በሰንጠረዡ የተጠቀሰውን የ p׃ ክፍያ መጠን ተቀጥቶ በህጋዊው ይዞታ የሊዝ
ክፍያ መጠን ሊጠቃለልለት ይችላል፤
ለ. ነባር ይዞታ ሆኖ እራሱን ችል የሚለማ ከሆነ በሰንጠረዡ የተጠቀሰውን የ p׃ ክፍያ መጠን በ 1.5
ተባዝቶ እንዱከፍለ ተደርጏ የተጨማሪዉ መሬት የሊዝ ክፍያው በደንብ ቁጥር /2004 በአንቀጽ ንኡስ
አንቀጽ በተደነገገው መሰረት ይፈቀድላቸዋል፤
ሐ. ነባር ይዞታ ሆኖ እራሱን ችል የማይለማ ከሆነ በሰንጠረዡ የተጠቀሰውን የቅጣት ክፍያ መጠን በ 1.5
ተባዝቶ እንዱከፍለ ተደርጏ ተጨማሪው መሬት ይፈቀድላቸዋል፤
መ. በነዚህ በሶስቱ የማይስማማ በዚህ መመሪያ አንቀጽ 10 በተገለፀው መሠረት ይስተናገዲል፡፡

2. ከላይ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 24.5.1 ተራ ቁጥር. 1 በተቀመጠው መሰረት ተቀባይነት ከተሰጣቸው
የቦታ መጠን ጭማሪ በላይ ማለትም ከ 100 ሜትር ካሬ በላይ ጠቅላላዉ የይዞታዉ ድምር እስከ 500
ሜትር ካሬ ድረስ ለያዙ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 24.5.1 በተራ ቁጥር 1 ስር የተገለጹት እንደተጠበቁ
ሆኖ በቅጣት ሰንጠረዡ የተቀመጠውን የቅጣት መጠን ለሊዝ ይዞታ በ 1.25 በማባዛት፣ ነባር ይዞታ
ከሆነ ግን በ 2 በማባዛት ክፍያውን ከፍለው ጭማሪው መሬት እንዱጠቃለልላቸው ይደረጋል፡፡ ይህን
ካልፈቀደ/ካልተስማሙ በዚህ መመሪያ አንቀጽ 10 በተደነገገው መሠረት ይስተናገዲለ፡፡
3. ከላይ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 24.4 የተጠቀሰው እና በዚህ መመሪያ ስለይዞታ ማስፊፊት የተደነገጉት
እንደተጠበቁ ሆኖ ለመኖሪያ ቤት በካርታ ላይ ያለው እና በተጨማሪነት ተስፊፍቶ የተያዘው የቦታ ስፊት
መጠን ጠቅላላ ድምር ከ 500 ሜትር ካሬ መብለጥ የለበትም፡፡ ሆኖም በህገጥነት ተስፊፍቶ የተያዘው እና
ከጠቅላላው የቦታ ስፊት ከ 500 ካሬ ሜትር በላይ የሚሆነው አንድ ላይ ሆነው እራሳቸውን ችለው
መልማት ያለመቻላቸው ሲረጋገጥ ለቦታ ስፊቱ በተደነገገዉ የቅጣት መጠን በማስከፈል፣ እራሱን ችል
መልማት የሚችል ከሆነ ግን ከአዋጅ 47/67 ዓ.ም በፉትና ወዱህ ለተያዙት ይዞታዎች የይዞታ ማረጋገጫ
ምስክር ወረቀት ስለመስጠት ለመኖሪያ ቤት ከ 500 ካሬ ሜትር ስፊት በላይ ለሆኑት ይዞታዎች በተደነገገዉ
መሰረት በወቅታዊ የአካባቢው ከፍተኛ የሊዝ ጨረታ ዋጋ እንደአግባብነታቸው እየታየ የሚወሰን ይሆናል፡፡
4. የቅጣት ክፍያውም በአንድ ዓመት ውስጥ በአንድ ወይም በሁለት ጊዜ ብቻ ተከፍል የሚጠናቀቅ
ይሆናል፡፡ የሊዝ ክፍያውም በሊዝ ደንብ ቁጥር 29/2002 ለመኖሪያ ቦታ አሰጣጥ በተደነገገው መሠረት
ይሆናል፡፡ የቦታ ስፊታቸው ከ 500 ካሬ ሜትር በላይ በመሆናቸው ከአዋጅ 47/67 ዓ.ም በፉትና ወዱህ
ለተያዙት ይዞታዎች የይዞታ ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ስለመስጠት ለመኖሪያ ቤት ከ 500 ካሬ ሜትር
ስፊት በላይ ለሆኑት ይዞታዎች በተደነገገው መሰረት የሚስተናገደት የሊዝ ክፍያ ጊዜ፣ የእፍይታ ጊዜ፣
የቅድመ ክፍያ መጠን፣ የልማት ሀሳብ ስለማቅረብና ላልች ጉዲዮችም ለእነዚህ ይዞታዎች በተደነገገው
መሰረት የሚወሰን ይሆናል፡፡

9.11. ለድርጅት
1. የድርጅት ይዞታው በዚህ አንቀጽ ከንዐስ አንቀፅ 24.4.1 እስከ 24.4.5 ከተፈቀደው የቦታ መጠን በላይ
ተጨማሪ ቦታ እስከ 300 ካ.ሜ. ድረስ ላስፊፈ የጭማሪው ቦታ መጠን ተለይቶ፣
ሀ. የሊዝ ይዞታ ሆኖ ትርፍ ቦታዉ እራሱን ችል የማይለማ ከሆነ በሰንጠረዡ የተጠቀሰውን የቅጣት ክፍያ
መጠን በ 1.25 ተባዝቶ በአንድ ጊዜ እንዱከፍል ተደርጎ በህጋዊዉ ይዞታ የሊዝ ክፍያ መጠን ሊጠቃለልለት
ይችላል፤ የቅጣቱ መጠን እንደተጠበቀ ሆኖ ትርፍ ቦታዉ እራሱን ችል የሚለማ ከሆነ በአከባቢዉ ወቅታዊ
የሊዝ መደራደሪያ ዋጋ ሊጠቃለልለት ይችላል፤
ለ. ነባር ይዞታ ሆኖ እራሱን ችል የሚለማ ከሆነ በሰንጠረዡ የተጠቀሰውን የቅጣት ክፍያ መጠን በ 1.25
ተባዝቶ እንዱከፍለ ተደርጏ ተጨማሪዉ መሬት በአካባቢዉ ወቅታዊ የሊዝ መደራደሪያ ዋጋ ሊጠቃለልለት
ይችላል፤ የሊዝ አከፊፈለ በደንብ ቁጥር /2004 እና በሊዝ መመሪያ ቁጥር መሰረት ይሆናል፤
ሐ. ነባር ይዞታ ሆኖ እራሱን ችል የማይለማ ከሆነ በሰንጠረዡ የተጠቀሰውን የቅጣት ክፍያ መጠን በ 2
ተባዝቶ እንዱከፍለ ተደርጏ ተጨማሪው መሬት ይፈቀድላቸዋል፤
2. ተጨማሪው ቦታ በንዐስ አንቀፅ 24.5.2. በተራ ቁጥር 1 ከተገለፀው ሜትር ካሬ በላይ እስከ 200
ሜ/ካ ድረስ ከሆነ ተጨማሪው የቦታ መጠን ተለይቶ፣
ሀ. የሊዝ ይዞታ ሆኖ ትርፍ ቦታዉ እራሱን ችል የማይለማ ከሆነ በሰንጠረዡ የተጠቀሰውን የ p׃ ክፍያ
መጠን በ 1.5 ተባዝቶ በአንድ ጊዜ እንዱከፍል ተደርጎ በህጋዊው ይዞታ የሊዝ ክፍያ መጠን ሊጠቃለልለት
ይችላል፤ የቅጣቱ መጠን እንደተጠበቀ ሆኖ ትርፍ ቦታው እራሱን ችል የሚለማ ከሆነ በአከባቢው ወቅታዊ
የሊዝ መደራደሪያ ዋጋ ሊጠቃለልለት ይችላል፤
ለ. ነባር ይዞታ ሆኖ እራሱን ችል የሚለማ ከሆነ በሰንጠረዡ የተጠቀሰውን የ p׃ ክፍያ መጠን በ 1.5
ተባዝቶ እንዱከፍለ ተደርጏ ተጨማሪው መሬት በአካባቢው ወቅታዊ የሊዝ መደራደሪያ ዋጋ ሊጠቃለልለት
ይችላል፤ የሊዝ አከፊፈለ በደንብ ቁጥር /2004 እና በሊዝ መመሪያ ቁጥር መሰረት ይሆናል፤
ሐ. ነባር ይዞታ ሆኖ እራሱን ችል የማይለማ ከሆነ በሰንጠረዡ የተጠቀሰውን የ p׃ ክፍያ መጠን በ 3
ተባዝቶ እንዱከፍለ ተደርጏ ተጨማሪው መሬት ይፈቀድላቸዋል፤
መ. በዚህ የማይስማማ ወገን በንዐስ አንቀፅ 10 መሠረት ሊስተናገድ ይችላል፡፡
9.12. ተስፊፍቶም ሆነ በሰነድ /ካርታ/ የተያዘው ድምር የድርጅት ቦታ መጠን ከ 5000
ሜትር ካሬ መብለጥ የለበትም፡፡ በዚህ መመሪያ በህገወጥ መንገድ ስለተስፊፊው ይዞታ
ለድርጅት አገልግልት በዚህ ንዐስ አንቀጽ 24.5.2 በተራ ቁጥር 1 እና 2 ከተጠቀሰዉ የቦታ ስፊት
በላይ አይስተናገድም፤ ከዚህ በላይ ከሆነ በተሻሻለው የሊዝ መመሪያ ቁጥር 1/2002 መሰረት
በድርድር አግባብ ይስተናገዲል፡፡
9.13. ለመኖሪያና ለድርጅት ለመኖሪያና ለድርጅት የጋራ የቦታ አጠቃቀምን ለተላበሱ
ይዞታዎች ቦታው በፕላን ስምምነት የተደገፈ ከሆነ ህገወጥ የይዞታ መስፊፊት የሚታየው እና
የሚስተናገደው እንደ ድርጅት ቦታ ተወስድ በንዐስ አንቀፅ 24.5.2 በተደነገገው መሠረት ነው፡፡
ተቀባይነት ያላቸው የቦታ መስፊፊቶችም ሆነ በቅጣት የሚስተናገደ የቦታ ስፊት መጠኖች
ለድርጅት በተመለከተው መሰረት ይሆናል፡፡

9.14. በዚህ መመሪያ የሚታዩና ተቀባይነት የሚኖራቸው ይዞታዎች የመረጃ ሁኔታ ፣


9.15. በዚህ መመሪያ የሚስተናገደ ይዞታን ያለፈቃድ መስፊፊቶች ከ 2004 ዓ.ም በፉት
የተያዙ ይዞታዎች ሆነው ለይዞታቸው ህጋዊ ካርታ ማቅረብ ሲችለ እና የሚፈለግባቸውን
የመንግስት ታክስና የመሬት ግብር ካለ ከፍለው ሲያጠናቅቁ ብቻ ነው፡፡
9.16. በ 2004 ዓ.ም. በተነሳው የአየር ፍቶ ወይም የጂ.አይ.ኤስ መረጃ ላይ የሚታዩ ሲሆን፣
9.17. በሕጋዊ መንገድ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ያላቸው ባለይዞታዎች የተስፊፊው ይዞታ
ከመሪ ፕላን፣ ከአካባቢ ልማት ፕላኖች እንዱሁም በአካባቢው ከተዘጋጀው የኢኮሲቲ ፕላን
አንጻር የማያፊልስ ሆኖ ሲገኝ ከላይ ለመኖሪያ፣ድርጅት እንዱሁም ለመኖሪያና ድርጅት
በተቀመጠው አግባብ ይስተናገዲል፡፡
9.18. ከዚህ ውጪ የሚነሱ ማንኛውም የማስፊፉያ ቦታ ጥያቄዎች የከተማ ቦታን በሊዝ
ለማስተዳደር የወጣ ደንብ ቁጥር /2004 መሰረት ይስተናገዲለ፡፡
9.19. በዚህ መመሪያ ከተደነገጉት አግባቦች ውጭ የሚገኙ ትርፍ ቦታዎች ራሣቸውን ችለው
የሚለሙ ሆነው ሲገኙ መንግሥት እንዱረከባቸው ተደርጏ ለላላ አገልግልት ይውላለ፡፡
9.20. አንድ በህጋዊነት የተያዘ የመሬት ይዞታ በሰነድ የተሰጠው የቦታ ስፊት በልኬት
ከተገኘው አንሶ ቢገኝ በልኬት በተገኘው የቦታ ስፊት ሰነደ ተስተካክል ቀጣይ አገልግልቶችን
ሊያገኝ ይችላል፡፡ አንሶ ለተገኘው የቦታ ስፊት ባለስልጣኑ ተጠያቂ አይሆንም፡
ክፍል ሰባት
ሕጋዊ ይዞታን ስለመቀላቀል ወይም ስለመክፈል
10. 26. ይዞታን ስለ መቀላቀል
10.1. ከአንድ በላይ የሆኑ አዋሳኝ ይዞታዎችን ቀላቅል ወደ አንድ ይዞታ ለመለወጥ ሲፈለግ
የሚተከለት አጠቃላይ ድንጋጌዎች ተፈፃሚ ይሆናለ፡፡
10.2. የሚቀላቀለት ይዞታዎች ህጋዊ የሆነ ካርታ ያላቸው መሆን አለባቸው፤
10.3. ቴክኒካዊ የቦታ አቀማመጣቸውና የቦታው አጠቃቀም ከከተማዋ ማስተር ኘላን
እንዱሁም ከማስተር ኘላኑ ጋር ተያያዥነት ካላቸው ላልች ኘላኖች ጋር የማይቃረኑ መሆን
አለበት፤
10.4. ከሚቀላቀለት ይዞታዎች ውስጥ አንደ ወይም ሁለም የተገኙት በሽያጭ፣ በስጦታ ወይም
በውርስ ከሆነ የስም ዝውውሩ ቀድሞ መፈጸም አለበት፤
10.5. የሚቀላቀለ ይዞታዎች በዋስትና እና እገዲ ያልተመዘገቡ መሆን አለባቸው፡፡
10.6. ማንኛውም ይዞታ ሲቀላቀል በቅድሚያ አስፈላጊውን የአገልግልት ክፍያ መክፈል
ይኖርበታል፣ 26.2 የመኖሪያ ይዞታን ቀላቅል አንድ መኖሪያ ቤት ለመስራት
በዚህ ክፍል በንዐስ አንቀጽ 26.1 የተዘረዘሩት እንደተጠበቁ ሆነዉ የሚከተለት ሁኔታዎች
መሟላት አለባቸው፡፡
10.7. የሚቀላቀለት ቦታዎች ስፊት አጠቃላይ ድምር በአካባቢው የተጠናው ዝርዝር ፕላን
በሚፈቅደው የመሬት ስፊት ሽንሻኖ መሰረት የሚወሰን ይሆናል፡፡
10.8. የአካባቢ ፕላን ያልተጠናላቸው ቦታዎች ከሆኑ የሚቀላቀለው ይዞታ ድምር ከ 500
ሜ/ካ መብለጥ የለበትም፡፡
10.9. በሊዝ የተገኙ ይዞታዎች እንዱቀላቀለ የሚፈቀደው የተሻለ ልማት እንደሚያመጡ እና
የከተማውንና የአካባቢውን ፕላን የማያዛቡ መሆናቸው ሲረጋገጥ ብቻ ነው፤
10.10. ሁለት ወይም ከዚያ በላይ የሆኑና በጨረታ ወይም በድርድር የተገኙ ይዞታዎች
ሲቀላቀለ በንዐስ አንቀፅ 26.2.3 የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ ክፍያው በጨረታው ወይም
በድርድሩ ዉል በተገባበት ከፍተኛው ዋጋ መሠረት ይሆናል፡፡ ቀሪ የሊዝ ዘመኑ የሚወሰነው
በውለ መሰረት ለጨረታውና ለድርድር በተቀመጠው የቀሪው የሊዝ ዘመን አማካይ ዘመን
ይሆናል፡፡
10.11. በማህበር ተደራጅተው በኮንድሚኒየም አግባብ ሆነ በላላ ከአንድ ቤት በላይ ለመስራት
ታስቦ የተሰጠን ቦታ ከውለ ውጪ ከተጠቀሰው ቁጥር በታችም ሆነ በላይ እንዱሁም አቀላቅል
መስራት የተከለከለ ነው፡፡
10.12. የመኖሪያ ቤት ይዞታን ቀላቅል የድርጅት ግንባታ ለማካሄድ ሲፈለግ በንዐስ አንቀጽ
26.1 የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ፣
10.13. ነባር ይዞታ ከሆነ የሚፈቀደው የቦታ ስፊት በአካባቢው ፕላን መሰረት እንደ ልማት
ዕቅደ /ፕሮፖዛል/ እየታየ የሚወሰን ይሆናል፡፡
10.14. የሚቀላቀለው ይዞታ የመንገድ ፊት ለፊት ገፁ /Frontage/ ድምር ከ 150 ሜትር
በላይ መሆን የለበትም፡፡
10.15. ከሊዝ ነፃ የተሰጠን የመኖሪያ ይዞታ ቀላቅል ወደ ድርጅት ሲቀየር ቦታው
በሚቀላቀልበት ጊዜ በሚገኘው በወቅቱ የአካባቢው የሊዝ መነሻ ዋጋ ይስተናገዲለ፤አፈጻጸሙም
የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመፍቀድ በወጣው የሊዝ ደንብ ቁጥር /2004 እና የሊዝ ደንብ መሰረት
ይሆናል፡፡

10.16. የመኖሪያ ይዞታ ወደ ድርጅት ሲቀየር የቦታው ቀሪ የሊዝ ጊዜ በሊዝ አዋጅ መሰረት
ለድርጅት/ለአገልግል ዘርፉ/ በተቀመጠው መሠረት ይስተናገዲል፡፡
10.17. በሊዝ የተያዙ ሁለት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ይዞታዎች ሲቀላቀለ የተለያየ የሊዝ ዋጋ
ከነበራቸው ቀሪው የሊዝ ዋጋ የሚወሰነው ከፍተኛ የሊዝ ዋጋ ባለው ቦታ መሠረት ይሆናል፡፡
10.18. የድርጅት ይዞታን ቀላቅል የድርጅት ግንባታ ለማካሄድ ሲፈለግ በዚህ አንቀጽ በንዐስ
አንቀጽ 26.1 እና በንዐስ አንቀጽ 26.3 ላይ በተጠቀሱት ድንጋጌዎች መሠረት ይስተናገዲል፡፡

10.19. ይዞታን ስለመክፈል


10.20. ለመኖሪያነት የተያዘ ይዞታን ከፍል የተለያዩ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ መስጠት
የሚቻለው የሚቀረውም ሆነ ተከፍል የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ የሚሠራለት ቦታ ፣
10.21. በመሬት አጠቃቀምና በአካባቢ ልማት ኘላኑ ወይም በከተማው መሪ ኘላን መሠረት
ተፈላጊውን ግንባታ ማሠራት የሚችል ሲሆን፣
10.22. የሚከፈለው ቦታ ለመኖሪያ የሚያገለግል ከሆነ በኘላን መሠረት ቢያንስ 6 ሜትር
ስፊት ያለው የመዲረሻ መንገድ ሲኖረው፣
10.23. ቦታው በአራት ማዕዘን ሲታይ ከአራቱ አንደ ወደ መንገድ ያለው ጎን/Frontage/
ከሰባት ሜትር ርዝመት ያላነሠ ከሆነ፣
10.24. ይዞታዎቹ ስፊታቸው ከ 150 ሜትር ካሬ በታች ካልሆነ ብቻ ነው፣
10.25. ይዞታው በዋስትናና እገዲ ያልተያዘ መሆኑ ሲረጋገጥ፣ 27.1.6 ይዞታው ህጋዊ የሆነ
የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ያለው መሆኑ ሲረጋገጥ፣ እና
10.26. ቴክኒካዊ አቀማመጣቸውና የቦታው አጠቃቀም ከከተማው ማስተር ኘላን እንዱሁም
ከማስተር ኘላኑ ጋር ተያያዥነት ካላቸው ላልች ኘላኖች ጋር የማይቃረኑ መሆናቸው ሲረጋገጥ
ነው፡፡
10.27. የድርጅት ይዞታን መክፈል የሚቻለው ቀሪውም ሆነ ተከፍል የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ
የሚሰራለት ቦታ፣
10.28. በመሬት አጠቃቀምና በአካባቢ ልማት ኘላን፣ በኢኮሲቲ ፕላን ወይም የአካባቢ ኘላን
ከላለው በከተማው መሪ ኘላን መሠረት ተፈላጊውን ግንባታ ማሠራት የሚችል ሲሆን፣
10.29. ቦታው በቀጣይ ለድርጅት አገልግልት እንዱውል ሲታሰብ ቢያንስ በከተማው ኘላን
መሠረት 10 ሜትር ስፊት ያለው የመዲረሻ መንገድ ካለው፣
10.30. ቦታው በአራት ማዕዘን ሲታይ ከአራቱ አንደ ወደ መንገድ ያለው ጎን /Frontage/
ከ 15 ሜትር ርዝመት ያላነሠ ከሆነ፣
10.31. ይዞታው በዋስትናና እገዲ ያልተያዘ መሆኑ ሲረጋገጥ፣
10.32. ይዞታው ህጋዊ የሆነ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ያለው መሆኑ ሲረጋገጥና፣
10.33. የቦታ ስፊታቸው የአካባቢው ኘላን የሚቀበለውን ግንባታ ማሠራት የሚችል ከሆነ
ማለትም፣
1. ለኢንደስትሪ፣
 ለአነስተኛ ኢንደስትሪ ከ 500 ሜትር ካሬ በላይ፣
 ለመካከለኛ ኢንደስትሪ ከ 1000 ሜትር ካሬ በላይ፣
 ለከፍተኛ ኢንደስትሪ ከ 2000 ሜትር ካሬ በላይ ሲሆን፣
3. ለትምህርት ተቋማት፣
4.  ለአፀደ ህፃናት............ ከ 1500 ሜትር ካሬ በላይ፣
5.  ለ 1 ኛ ደረጃ ት/ቤት....... ከ 8000 ሜትር ካሬ በላይ፣  ለ 2 ኛ ደረጃ ት/ቤት .......ከ 10000
ሜትር ካሬ በላይ ሲሆን፣

ለጤና ተቋማት፣
 ለጤና ኬላ ......... ከ 500 ሜትር ካሬ በላይ፣
 ለክሊኒክ ............... ከ 1500 ሜትር ካሬ በላይ፣
 ለጤና ጣቢያ ....... ከ 2500 ሜትር ካሬ በላይ ሲሆን፣
ለቢዝነስና ልዩ ልዩ አገልግልቶች፣
 እስከ G+4.......... ከ 350 ሜትር ካሬ በላይ፣
 ከ G+5 - G+6..... ከ 45 ዏ ሜትር ካሬ በላይ፣
 ከ G+7 -G+8..... ከ 600 ሜትር ካሬ በላይ፣
 ከ G+9 -G+10.... ከ 800 ሜትር ካሬ በላይ፣
 ከ G+10 በላይ..... ከ 1000 ሜትር ካሬ በላይ ሲሆን፤ ይዞታውን የመክፈለ ሂደት የሚከናወን
ይሆናል፡፡
ማንኛውም ህጋዊ ይዞታ ሲከፈልም ሆነ ሲቀላቀል ከማንኛውም የመንግስት ዕዳ ነፃ መሆኑና ለተሰጠው
አግልት ተገቢውን የአገልግልት ክፍያ መፈፀም ይጠበቅበታል፡፡
ክፍል ስምንት
ዋስትናና እገዲን መመዝገብና መሰረዝ፣
11. የዋስትናና ዕገዲ ምዝገባ አገልገልት ጥያቄ ከፍርድ ቤት፣ ከባንክ፣ ከኢንሹራንስና ላልች በሕግ አግባብ
ስልጣን ከተሰጣቸው አካላት ሊቀርብ ይችላል። ዋስትናና ዕገዲው እንደሚከተው ይፈጸማል፤
11.1. የሚታገደው ወይም በዋስትና የሚያዘው ይዞታ ወይም ቤት የባለቤትነት ማረጋገጫ
ካርታ ወይም ደብተር ያለው መሆኑ ሲረጋገጥ፣
11.2. ቀደም ሲል ላላ የእገዲና ዋስትና ምዝገባ እንዲልነበረበት ሲጣራ፣ ቀደም ሲል ላላ እገዲ
ወይም የዋስትና ምዝገባ ካለበት ላገደው ወይም ላስመዘገበዉ አካል በወቅቱ እንዱያውቅ
ይደረጋል፡፡ ሆኖም ግን ቀደም ሲል ዋስትናዉን ያስመዘገብውና አሁን እንዱመዘገብለት
የሚጠይቀው አካል ከተስማሙና ስምምነታቸውን በፅሁፍ ሲያሳውቁ ምዝገባው ይካሄዲል፡፡
11.3. ግንባታው ያልተጠናቀቀ ይዞታ ከሆነ ግዳታዎቹ ለጠያቂዎቹ በደብዲቤ
ይገለጽላቸዋል፡፡
11.4. የዕግድ ጥያቄ ምዝገባ የሚካሄደው ለጅምር ወይም የተጠናቀቀ ግንባታ በተነፃፃሪ
የሕንጻው የመሬት ሽንሻኖው ድርሻ መሠረት ብቻ ይሆናል፡፡
11.5. የእገዲ ወይም የዋስትና ምዝገባ ጥያቄ የቀረበበት ወይም የተፈጸመበት ሰነድ በቅድሚያ
በጥንቃቄ ከማህደሩ ጋር እንዱያያዝ ይደረጋል፡፡
11.6. መረጃው በዋስትናና ዕገዲ ማስከበርያ መዝገብ እና፤ በኮምፒውተር መረጃ ቋት ውስጥ
ይመዘገባል፡፡ ምዝገባውም እንዱመዘገብለት ለጠየቀዉ ክፍል በጽሁፍ እንዱያውቀዉ ይደረጋል፡፡

11.7. የአገልግልት ክፍያ እንዱፈጸም ይደረጋል፡፡


11.8. የዋስትና ምዝገባ ጥያቄው በሊዝ በተፈቀደ ይዞታ ላይ ከሆነ በተፈቀደው ፕላን መሰረት
ቢያንስ ጅምር ግንባታ ከላለውና የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜው ያለፈ ከሆነ ወይም በነባር ይዞታ
ላይ ከሆነ ቢያንስ በፕላኑ መሰረት የዋናው ቤት ጅምር ቤት ከላለው በማንኛውም ሁኔታ
ተቀባይነት አይኖረውም፤
11.9. የግንባታ መጀመሪያ ወይም የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ ያለፈበት የሊዝ ይዞታ ወይም
በነባር ይዞታ ላይ ከሆነ ቢያንስ በፕላኑ መሰረት የዋናው ቤት ጅምር ቤት ከላለው የዕግድ ምዝገባ
ጥያቄ ተቀባይነት የለውም፤

11.10. በዚህ አንቀጽ የተደነገጉትን ቅድመሁኔታዎች ባለመሟላታቸው ምዝገባቸው ተቀባይነት


የማይኖራቸው የዋስትና ወይም የዕገዲ ምዝገባ ጥያቄዎች ለጠያቂው አካል ወዱያውኑ ጥያቄው
ተቀባይነት ያላገኘበት ምክንያት በደብዲቤ ይገለጻል፡፡
11.11. ቀደም ሲል ዋስትናና እገዲ ማስከበሪያ መዝገብ ላይ በዋስትና ወይም በዕገዲ የተመዘገበ
ንብረት የሚሰረዘው

11.12. እገዲው እንዱነሳ የተጠየቀበት ህጋዊ ደብዲቤ ዕግደን ከሰጠው አካል ሲቀርብ፣
11.13. በዋስትና ንብረቱ እንዱከበርለት የጠየቀው አካል ብድሩ ተከፍል ማለቁን በደብዲቤ
ሲያሳውቅ እና የዋስትና ምዝገባው እንዱሠረዝ ሲጠየቅ፣
11.14. የአገልግልት ክፍያ እንዱፈጽሙ ሲደረግ ይሆናል፡፡
11.15. የተላከውም የዋስትናና የእገዲ ማንሻ ደብዲቤ ከባለጉዲዩ ማህደር ጋር እንዱያያዝ
ይደረጋል፡

ክፍል ዘጠኝ
የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ለጠፊባቸው ምትክ ካርታ ወይም የይዞታ የምስክር ወረቀት
አሰጣጥ፣
12. የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ለጠፊባቸው ምትክ ካርታ ለመስጠት መሟላት የሚገባቸው ቅድመ
ሁኔታዎች፤
12.1. ይዞታው ዕገዲና ዋስትና የላለበት መሆኑ ከማኀደሩ ውስጥ ሲረጋገጥ፣
12.2. ወቅቱ ያላለፈበት በዘመኑ የታደሰ የቀበላ መታወቂያ ካርድ ሲያቀርብ፣
12.3. የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ የጠፊበት አካል በባለስልጣኑ የሪከርድና ማህደር ክፍል
ውስጥ በስሙ የተመዘገበ ማህደር ሲኖረው እና በማህደሩ ውስጥ ያለት ሰነድች በህጋዊ መንገድ
ቦታውን ስለማግኘቱ ማመልከት ሲችለና የካርታ ኮፒ ሲኖር፣
የባለይዞታው የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ መጥፊቱ ይዞታውከሚገኝበት ወረዳ ፖላስ ጣቢያ ሲያስመሰክር
12.4. የባለይዞታው የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ መጥፊቱ፣ በፍ/ቤት አማካኝነት ወይም በሀረር
ጋዜጣ ማስታወቂያ ወጥቶ በ 20 ቀን ውስጥ ተቃዋሚ ካልቀረበ ፣ እና
12.5. ባለጉዲዩ አስፈላጊ የአገልግልት እና ላልች ክፍያዎችን ሲከፍልና ይኸው ሁኔታ በክልሊ
ገቢዎች ባለስልጣን ሲረጋገጥ፣
12.6. ተወካይ ከሆነ ህጋዊ የውክልና ማስረጃ ሲያቀርብ፣ የጠፊው ካርታ በቅድሚያ
እንዱመክን በማድረግ ምትክ የይዞታ ካርታ ተዘጋጅቶ ይሰጣል

ክፍል አሥር
የእድር የመሬት ይዞታዎች የካርታ አሰጣጥ መስተንግድ
13. በዕድር ባለቤትነት ለተያዙ የመሬት ይዞታዎች የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ የሚሰጠው በሚከተለው አግባብ
ይሆናል፣
13.1. ይዞታው ከከተማው መሪ ኘላንና ከላልች የአካባቢው ልማት ኘላኖች አንፃር ችግር
የላለበት መሆኑ ሲረጋገጥ፣
13.2. በእድሮች የተያዘው ይዞታ የሊዝ አዋጅ ቁጥር 80/1986 ዓ.ም ከመውጣቱ በፉት
በእድሮች ቦታው የተያዘ እንደነበረ የሚያረጋግጥ የሰነድ ማስረጃ ከቀበላው አስተዲደር ሲቀርብ፣
ወይም ከዚያ ወዱህ በሕጋዊ የመንግሥት አካላት ቦታ በሕጋዊ መልኩ መመሪያን መሠረት አድርጎ
ስለመሰጠቱ በቂ የሰነድ ማስረጃ ሲቀርብ፣
13.3. ለእድሮች የሚሰጠው ቦታ ለህብረተሰቡ የጋራ መጠቀሚያ አገልግልት የሚውል
በመሆኑ ይዞታው በሽያጭ ወይም በላላ ማንኛውም ሁኔታ ለላላ ሰው ወይም አካል መተላለፍ
የማይችል ስለሆነ የይዞታ ካርታው ላይ ይህን የሚያንፀባርቅ ሃሳብ እንዱፃፍ u ት ተደርጏ በእድሩ
ስም ካርታው ይሰጣል፣
13.4. ከላይ በተገለፀው አግባብ በሕጋዊ መልኩ የተያዙ ይዞታዎች ሆነው ቦታው በክልሊ
ባለስልጣኑ ለተሻለ ልማት የተፈለገ ከሆነ ላ c ፈሩት ንብረት ካሣ ተሰጥቷቸው ቦታውን ይለቃለ፤
13.5. እድሩ በማንኛውም አግባብ ከፈረሰ ቦታውን መንግሥት ይረከበዋል፤
13.6. የእድር ቦታዎች ስፊት አወሳሰንና የክፍያ መጠን፣
13.7. የሚፈቀደው ቦታ ለተለያዩ የንግድ ወይም ማህበራዊ እንቅስቃሴዎች ሊውል የሚችል
ሲሆን፣ ከፍተኛው የቦታ ስፊት ከ 1 ዏዏዏ ካ/ሜ ሳይበልጥና ዝቅተኛው የቦታ ስፊት ከ 75 ካ/ሜ
ሣያንስ በዚሁ መካከል በእድሮች እጅ እንዲለው የይዞታ መጠን እየታየ ይወሰናል፡፡
13.8. በእድሮች የተያዘ ይዞታ ካርታ ሲሰራለት ካርታ ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ በሊዝ መነሻ
ዋጋ መሠረት ተገቢው ክፍያ በሕጉ መሠረት የሚፈፀም ይሆናል፡

ክፍል አሥራ አንድ


ስለ ይዞታ እና/ወይም የቤት ባለቤትነት ስም ዝውውር

14. 34. በሽያጭ ወይም በስጦታ የሚተላለፍ የመሬት ይዞታ እና ወይም የቤት ስም ዝውውርን ለመፈፀም
የሚከተለት ሁኔታዎች እንደ አግባብነታቸው መሟላት አለባቸው፣
14.1. የሚዘዋወረው የመሬት ይዞታ እና/ወይም ቤት ከአዋጅ ቁጥር 47/1967 ዓ.ም
መውጣት ወዱህ የተሰጠ ሕጋዊ የባለቤትነት ማስረጃ/ካርታ ሲኖረው፣
14.2. ይዞታው እና/ወይም ቤቱ በዋስትና ያልተያዘ እንዱሁም ዕገዲ የላለበት መሆኑ
ሲረጋገጥ፣
14.3. የይዞታው እና/ወይም የቤት ሽያጭ ወይም የስጦታ ውለ በህግ በህግ ስልጣን
በተሰጠው አካል ፉት የፀደቀ ሲሆን፣
14.4. ቤቱ ለመኖሪያ አገልግልት ብቻ፣ ለመኖሪያና ለድርጅት ወይም ለድርጅት አገልግልት
ብቻ የዋለ መሆኑን ከሚቀርቡት መረጃዎች በቅድሚያ ሲረጋገጥ፣
14.5. የጅምር ቤት ሽያጭ ወይም ስጦታ ከሆነ የቤቱ አገልግልት በይዞታ ባለቤትነት ማስረጃ
ካርታ ላይ ባለው የቦታ አገልግልት መሠረት ይፈፀማል፡፡ ለመኖሪያና ለድርጅት አገልግልት የዋለ
ይዞታ የአገልግልት ክፍያው እንደ ድርጅት ተቆጥሮ ይስተናገዲል፤
14.6. በሊዝ ከማበረታቻ ውጪ በጨረታ የተገኘ ይዞታ ከሆነ፡-
ሀ. ለመኖሪያ የተያዙ የመሬት ይዞታዎች ሆነዉ ግንባታ የለላበት ከሆነ የግንባታ መጀመሪያ ጊዜው ያላለፈና
ቢያንስ አንድ ወር የሚቀረው ወይም የግንባታ መጀመሪያው ጊዜ ካለፈና የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜው
ያልተጠናቀቀ ከሆነ ቢያንስ በኘላኑ መሠረት የዋናው ቤት የመሠረት ግንባታ የተጠናቀቀ እና ለመኖሪያ ምቹ
(habitable) የሆነ ሰርቪስ ቤት የተሰራ ወይም ቤቱን ሰርተው የጨረሱ ከሆነ፣

ለ. ለድርጅት የተያዙ ይዞታዎች ሆነው ግንባታ የለላበት ከሆነ የግንባታ መጀመሪያ ጊዜው ያላለፈና ቢያንስ
ሶስት ወር የሚቀረው ወይም የግንባታ መጀመሪያው ጊዜ ካለፈና የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜው ያልተጠናቀቀ
ከሆነ በፕላኑ መሰረት ቢያንስ የዋናው ቤት የመሠረት ግንባታ ያጠናቀቁ መሆን አለባቸው፡፡
14.7. በሊዝ ድርድር በማበረታቻ ወይም በድርድር ያለማበረታቻ ወይም በሊዝ ዕጣ
የተፈቀደ የመሬት ይዞታዎች ወይም ነባር ይዞታዎች ከሆኑ የስም ዝውውር ለመፈጸም ፡-
14.8. ለድርጅት ከሆነ ቢያንስ በፕላኑ መሰረት የዋናው ቤት 70% ግንባታው የተጠናቀቀ
ሲሆን፣ 34.7.2 ለመኖሪያ ከሆነ ቢያንስ በኘላኑ መሠረት የዋናው ቤት 50% ግንባታ የተጠናቀቀ
ወይም የተጠናቀቀ ሰርቪስ ቤት ሲሆን ነው፡፡
14.9. ግንባታቸው 50% እና ከዛ በታች የሆኑ ይዞታዎችስም ዝውውር በሊዝ አዋጁና ደንብ
መሰረት የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ባለስልጣን በቅድሚያ አውቆት የይዞታው ወይም
የንብረት ማዛወር ግብይቱን በደንቡ መሰረት በማስፈፀም ውል ያላዋወለ ከሆነ ስም ዝውውሩ
ተቀባይነት አይኖረውም
14.10. በባንክ ሐራጅ የሚሸጥ ቤት የባለቤትነት ስም ዝውውር አፈፃፀም፣
14.11. በባንክ የተሸጠ ቤት የባለቤትነት ስም ዝውውር ለመፈፀም በአንቀፅ 34 ከንዐስ አንቀፅ
34.1 እስከ 34.8 ከንዐስ አንቀፅ 34.3 በስተቀር የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ በሐራጅ
ጨረታው አሸናፉ የሆነው ሰው ያሸነፈበትን ዋጋና ለስም ዝውውሩ በውል የገባቸው ሁኔታዎች
ተገልፀው ከባንኩ የተፃፈ ሕጋዊ ሸኚ ደብዲቤ እና ውል ሲቀርብ መረጃው በማህደሩ ውስጥ
ካለው ሰነድ ጋር ተገናዝቦ ትክክለኛነቱ ሲረጋገጥ የስም ዝውውሩ ሊፈፀም ይችላል፡፡
14.12. በሊዝ ህጉ መሠረት ለመኖሪያ ቤት ገንቢዎች በነፃ በተመደበ የመሬት ይዞታ ላይ
የተገነባ ቤት በባንክ በሐራጅ ሲሸጥ ከላይ በንዐስ አንቀፅ 35.1 የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ
የሚከተለት ሁኔታዎች ሲሟለ የሥም ዝውውሩ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
14.13. የሊዝ ይዞታው የባለቤትነት ማስረጃ ኦሪጅናል ካርታ እና ውል ሲቀርብ፣
14.14. ይዞታው በላላ ባንክ ብድርና ዋስትና ያልተያዘ ወይም እገዲ የላለበት መሆኑ ሲረጋገጥ፣
በሁለተኛና ሶስተኛ ደረጃ ዋስትና የተመዘገበ ዋስትና ያለው ባንክ መኖሩ ከተረጋገጠ ባንኩ ስለ
ይዞታው መሸጥ እንዱያውቀው ሲደረግ፣
35.3 በሊዝ ጨረታ የተያዘ በባንክ ሐራጅ በሚሸጥበት ጊዜ የባለቤትነት ስም ዝውውር ለመፈፀም በንዐስ
አንቀፅ 35.1 የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የሚከተለት ሁኔታዎች ሲሟለ የስም ዝውውሩ ይፈፀማል፡፡
14.15. ባለይዞታው በሊዝ የገዛውን ይዞታ ለላላ ሰው ለማስተላለፍ በቅድሚያ በገባው የሊዝ
ውል ግዳታ መሠረት ዓመታዊውን የሊዝ ክፍያ የፈፀመና ላልች የሊዝ ግዳታዎችን በተገቢው
የተወጣ መሆኑ ሲረጋገጥ ፣ እና 35.3.2 የመሬት ባለይዞታው በሊዝ የገዛውን የመሬት ይዞታ
ለላላ ሠው ለማስተላለፍ በቅድሚያ በገባው የሊዝ ውል መሠረት በተቀመጠው የጊዜ ገደብ
የሚፈቀደውን የግንባታ ደረጃ ያሟላ መሆኑ ወይም የግንባታ ፈቃድ የጊዜ ገደብ ያላለፈ መሆኑ
ሲረጋገጥ፣
14.16. በወቅቱ መክፈል ያለበት ያልተከፈለ የሊዝ ዕዲ ያለበት ይዞታ ከሆነ በቅድሚያ ይህ
የመንግስት ዕዲ ተከፍል ሲገኝ፣ ወይም ገዥው ዕዲውን ለመክፈል ግዳታ ሲገባ፣
14.17. በፍርድ አፈፃፀም የተሸጠ ቤት የባለቤትነት ስም ዝውውር አፈፃፀም፣
14.18. በፍርድ አፈፃፀም የተሸጠ ቤት የባለቤትነት ስም ዝውውር ለመፈፀም አንቀፅ 34 በንዐስ
አንቀፅ 34.1፣ 34.2፣ 34.4፣ 34.5፣ 34.8.1፣ እና 34.8.2 ላይ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ
ይዞታው ወደ ላላ አካል ቢተላለፍ የስም ዝውውሩ ሊፈፀም ስለመቻለ ወይም አለመቻለ
የባለስልጣኑ መሬት አስተዲደርና ግብይት የስራ ሂደት ለፍርድ አፈፃፀም አስቀድሞ ያሳወቀበት
ማስረጃ ካለ ሲጣራ፣
14.19. በሊዝ ዕጣ ለመኖሪያ ቤት ገንቢዎች በነፃ በተመደበ ይዞታ ላይ የተገነባ ቤት ስም
ዝውውር ለመፈፀም በፍርድ አፈፃፀም በሐራጅ ሲሸጥ በአንቀፅ 34 ንዐስ አንቀፅ 34.2፣ 34.3፣
34.4፣ 34.5፣ በ 34.8 (34.8.2) የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የሚከተለት ሁኔታዎች ሲሟለ
የስም ዝውውሩ የሚፈፀም ይሆናል፡፡

14.20. የሊዝ የመሬት ይዞታ ባለቤትነት ካርታ ባልቀረበበት ጊዜ ፍ/ቤቱ ሊቀርብ ያልቻለበትን
ምክኒያት ጠቅሶ በማህደሩ ባለው ቅጂ ብቻ የስም ዝውውሩ እንዲፈፀም ትዕዛዝ ሲሰጥ
14.21. ስለ ይዞታው ህጋዊነት ተጣርቶ ወደ ሌላ ሰው ቢተላለፍ የስም ዝውውሩ ሊፈፀም ስለ
መቻሊ ስራ ሂደቱ አረጋግጦ ለፍርድ አፈፃፀም አስቀድሞ የፃፈበት ማስረጃ ከማህደሩ ውስጥ
መኖሩ ሲረጋገጥ
14.22. በሕጋዊ መንገድ የተወሰደው ህጋዊ የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ካርታ በመሬት ልማትና
ማኔጅመንት ባለስልጣን በቅድሚያ ሲመክን የተጠየቀው የስም ዝውውር ይፈፀማል፡፡
14.23. በሊዝ የተያዘ ይዞታ በፍርድ አፈፃፀም በሐራጅ ሲሸጥ የመሬት ይዞታው ወይም የቤት
ባለቤትነት ስም ዝውውሩን ለመፈፀም በአንቀጽ 36 ንዐስ አንቀጽ 36.2 ከንዐስ አንቀጽ 36.2.1፣
እስከ 36.2.3 የተደነገጉት እንደተጠበቁ ሆኖ የሚከተሊት ሁኔታዎች ሲሟሊ ተፈፃሚ ይሆናል
14.24. በሐራጅ ጨረታው አሸናፊ የሆነው ሰው ያሸነፈበተን ዋጋ እና ለስም ዝውውሩ በውል
የገባቸውን ግድታዎች ተገልፀው ከፍርድ አፈፃፀም በሸኚ የተፃፈ ደብዳቤና ውል ሲቀርብ

14.25. ይዞታው የሊዝ እዲ ያለበት ከሆነ በባለዕዳው ስም ያለውን የሊዝ ይዞታ ለሌላ ሰው
ለማስተላለፍ በቅድሚያ ባለዕዳው በገባው የሊዝ ውል መሰረት ዓመታዊን የሊዝ ክፍያ የፈፀመና
ሌሎች የሊዝ ግድታዎቹን በተለይ ግንባታውን በሕጉ መሠረት የፈጸመ ወይም የግንባታ ጊዜው
ያሊለፈ ስለመሆኑና ውለን በተገቢው ሁኔታ የተወጣ መሆኑን ሲረጋገጥ ወይም ያልተከፈለ የሊዝ
ዕዳ ካለ ከሃራጅ ሽያጭ ገንዘብ ላይ በቅድሚያ ይህ የመንግስት ዕዳ ተከፍሎ ሲገኝ ወይም ገዥው
ለመክፈል የግዳታ ውል ሲገባ፣
14.26. ከላይ በንዐስ አንቀጽ 36.3.2 የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ በሊዝ ውሊ መሰረት
ለግባታ መጀመሪያ ጊዜ ተሰጥቶ የጊዜ ገደብ ያለፈ ከሆነ በቦታው ላይ ቢያንስ በግንባታ ፍቃድ
መሰረት ሊገነባ የሚገባው ህንፃ የመሰረት ግንባታው ሙሊ በሙሊ የተናቀቀ በህጉ መሠረት
የተጨማሪ የሕንጻው ማጠናቀቂያ ጊዜ በሚፈቅድለት ህንጻን ገንብቶ ለማጠናቀቅ ገዢው ግዳታ
ውስጥ የሚገባ መሆኑ መረጋገጥ አለበት::
14.27. የግንባታ መጀመሪያ ያበቃና በቦታው ላይ ግንባታ ያላረፈበት ከሆነ ባዶ ቦታው በሊዝ
ውሊ መሰረት ያለምንም ቅድሚያ ሁኔታ ለባለስልጣኑ ተመላሽ ይሆናል፡፡
14.28. የሀራጅ አሸናፊው ይዞታው እና/ወይም የቤት ባለቤትነት ስም እንዲዞርለት ሲጠይቅ
ሻጭ የፈፀማቸውን ሁለንም ዓይነት የሊዝ ውል ግድታዎችና መብቶች ሙሊ በሙሊ የተቀበለ
መሆኑን ግድታ የገባና የፈረመ መሆኑ ሲረጋገጥ፡፡
14.29. ይዞታው በባንክ ብድር ዋስትና እና ዕገዳ ያልተመዘገበ መሆኑን መረጋገጥ አለበት
ይዞታው በባንክ ብድር ዋስትና እና ዕገዳ የተያዘ ከሆነ ባንኩ ስለ ቤቱ መሸጥ በቅድሚያ
እንዲያውቀው በደብዳቤ ሲገለጽ፣
14.30. ግንባታ ሳያርፍባቸው እንዱዛወሩ የሚጠይቁ በሊዝ አዋጅና ደንብ መሰረት የተሰጡ
ቦታዎች በመመሪያው መሠረት የግንባታ መጀመሪያና ማጠናቀቂያ ያላለፈባቸው መሆኑ
በማረጋገጥ ቦታው ላይ ግንባታ ያልተከናወነበት በቂ ምክንያት ሲኖር ብቻ የቦታዎቹ ስም
ዝውውር አፈጻጸም በባለስልጣኑ ማኔጅመንት ኮሚቴ ቀርቦ ውሳኔ ሲሰጥበት ይፈጸማል፡
14.31. በፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ የተሸጠ ይዞታ የስም ዝውውር አፈፃፀም፣
14.32. ይዞታው በጨረታው አሸናፊ በሆነው ሰው ስም የማዛወሩ ተግባር እንዲፈፀም ተጫሮቹ
ያሸነፉበትን ዋጋ እና የሽያጭ ውሊ ዝርዝር ሁኔታ ተገልጾ ህጋዊ ደብዳቤ ከኤጀንሲው ሲቀርብ፣
14.33. ኘራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ ቤቱን ሲሸጥ ቤቱ በተሸጠበት ዋጋ ወይም የወቅቱ
የመሐንዱስ የቤቱ ዋጋ ግምት ስላት ከጨረታው ዋጋ የበለጠ ከሆነ በልጦ በተገኘው ዋጋ መሠረት
ተሰልቶ የስም ማዛወሪያ ክፍያዎች መፈፀም ሲችለ::
14.34. የመኖሪያ ቤቶች የሕብረት ስራ ማህበራት አባላትን ለመተካት የሚፈፀም የባለቤትነት
ስም ዝውውር፣
14.35. በዚህ መመሪያ አንቀጽ 34 ንዑስ አንቀፅ 34.2፣ 34.4 እና 34.8 የተደነገገው
እንደተጠበቀ ሆኖ የሚከተሊት ሁኔታዎች ሲሟሊ የስም ዝውውሩ ይፈፀማል
14.36. የማህበሩ ህጋዊ የይዞታ ባለቤትነት ማስረጃ/ካርታ ኮፒ ከዋናው ጋር ተገናዝቦ ሲቀርብ፣
14.37. ከማህበራት ማደራጃ ጽ/ቤት ስለ ማህበሩ ህጋዊነትና ተተኪው አባል የማህበሩን ህግና
ደንብ ተከትሎ የተተካ መሆኑ የተረጋገጠበት ሰነድ ሲቀርብ
14.38. ከላይ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀፅ 38.1 የተዘረዘረው እንደተጠበቀ ሆኖ አዱስ
ተተኪው አባል ሲገባ ይዞታዉ በሚከተለው ሁኔታ ላይ የሚገኝ ሲሆን፣
14.39. አባለ በምትክ የገባው ማህበሩ ቦታ ከተረከበ በኃላና የግንባታ ፈቃድ ከማውጣቱ በፉት
ከሆነ ወይም፣
14.40. ማህበሩ ቤቱን የገነባው ከባንክ በተገኘ ብድር ሆኖ ብድሩ የተፈፀመው በምትክ
በተተካው አዱስ አባል ስም ከሆነ ቤቱን የገነባው አዱስ ተተኪው አባል በመሆኑ ሽያጩ በባድ
ቦታ ላይ እንደተፈፀመ ተቆጥሮ የስም ዝውውሩ በሊዝ የመደራደሪያ ዋጋ መሠረት እንዱፈፀም
ተደርጎ ታክስና ላልች አገልግልት ክፍያዎችን እንዱከፍለ በማድረግ የስም ዝውውሩ ይፈፀማል፣
14.41. ተተኪው አባል ወደ ማህበሩ የገባው ማህበሩ የግንባታ ፍቃድ ካወጣ እስከ 1 ዓመት
ባለው ጊዜ ከሆነ ወይም፣
14.42. በዚህ መመሪያ በአንቀጽ 13 የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ማህበሩ ግንባታ ፈቃድ
ሳይኖረው ወደ ግንባታ የገባ ከሆነ ወይም፣
14.43. በምትክ ወደ ማህበሩ እንደገቡ ተገልጾ ነገር ግን በወቅቱ የስም ዝውውር ጥያቄ ያላቀረቡ
ሆኖው በመሬት ልማትና ማኔጅመንት ባለስልጣን ውስጥ ባለው የይዞታ ማህደራቸው ውስጥ
የላለ ከሆነ የስም ዝውውር እንዱፈፀምላቸው ሲጠይቁ የስም ዝውውሩ አሁን ያለው ቤት ወይም
ግንባታ እንደተገዛ በመቁጠር ከዚሁ ጋር የተያየዘ አስፈላጊው ክፍያ ከተፈፀመ በኋላ የስም
ዝውውሩ ይፈፀማል፡፡
14.44. በዚህ አንቀፅ ንዐስ አንቀጽ 38.1 እና 38.2 የተደነገገው የተናጥል ካርታ የወሰደትን
የማህበር ይዞታዎች እና/ወይም ቤቶች ስም ዝውውርን አይመለከትም፡፡ የተናጠል ካርታ ያላቸው
የማህበር ይዞታዎች እና/ወይም ቤቶች በዚህ መመሪያ በአንቀፅ 39 ስር በተደነገገው መሠረት
ይስተናገዲለ፡፡

14.45. በሊዝ ዕጣ ለመኖሪያ ቤት መገንቢያ በነፃ በተመደበ ይዞታ ይዞታ ላይ የተገነባ ቤት


በግል ባለይዞታ ሲሸጥ የባለቤትነት ስም ዝውውር አፈፃፀም፣
በዚህ መመሪያ በአንቀፅ 34 ከንዐስ አንቀጽ 34.1 እስከ 34.5 እና 34.7 እንደተጠበቀ ሆኖ የሊዝ ይዞታ
ባለቤነት ካርታና ውል ሲቀርብ የባለቤትነት ስም ዝውውሩ የሚፈፀም ይሆናል
14.46. በሊዝ ዕጣ ለመኖሪያ ቤቶች ህብረት ስራ ማህበር ለመኖሪያ ቤት መገንቢያ በነፃ
በተመደበ ይዞታ ላይ ስለሚደረግ የባለቤትነት ስም ዝውውር፣
በሊዝ ዕጣ ለመኖሪያ ቤት ገንቢዎች በማህበር የተመደበ ይዞታ ላይ የማህበሩ አባል የሆነን ሰው ይዞታ ለሌላ
ሰው የሚተላለፈው ከላይ በአንቀፅ 38 በተደነገገው መሰረት ይሆናል
14.47. በግል ባለይዞታ በሊዝ የተያዘ የይዞታ የባለቤትነት ስም ዝውውር የሚፈፀመው፣
በዚህ መመሪያ አንቀጽ 34 ከንዑስ አንቀፅ 34.1 እስከ 34.6 እንዱሁም 34.8 ሥር የተደነገጉት
እንደተጠበቁ ሆኖ የሚከተሊት ሁኔታዎች ሲሟሊ የስም ዝውውሩ የሚፈፀም ይሆናል
14.48. የሊዝ ይዞታ ባለቤትነት ኦሪጅናል ካርታና ውል ሲቀርብ
14.49. ባለይዞታው በሊዝ የገዛውን ይዞታ ለሌላ ሰው ለማስተላለፍ በቅድሚያ በሊዝ ውል
ግድታ መሰረት ዓመታዊዉን የሊዝ ክፍያና የፈፀመና ሌሎች ግድታዎቹን በተገቢው የተወጣ
መሆኑን ሲረጋገጥ
14.50. የስም ዝውውሩን የሚያከናውነው ባለይዞታ የፈፀመውን የሊዝ ውል ግድታዎች የስም
ዝውውሩ የሚፈፀምለት ሰው/አካል ሙሊ በሙሊ የተቀበለ መሆኑን አውቆ የፈረመ ሲሆን ነዉ፤

14.51. በውርስ የተገኘ ይዞታ የባለቤትነት ስም ዝውውር አፈፃፀም፣


14.52. ነባር ይዞታ ሆኖ በውርስ የተላለፈ ይዞታን የባለቤትነት ስም ዝውውር ለመፈፀም በዚህ
መመሪያ አንቀፅ 34 ንዐስ አንቀፅ 34.1፣ 34.2፣ 34.4 እና 34.8 የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ
ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መሟላት አለባቸው፡፡
14.53. ወራሾች የውርስ ባለመብትነትን የሚያረጋግጥ የፍርድ ቤት ውሳኔ ማስረጃ ሲያቀርቡ፣
14.54. ወራሾች በውርስ ያገኙትን ይዞታ በየግላቸው የባለቤትነት ማስረጃ ለመያዝ ሲፈልጉ
የእያንዲንቸውን ድርሻ በውርስ አጣሪ ተረጋግጦ በፍርድ ቤት የፀደቀ የድርሻ መጠን ማስረጃ
ሲቀርብ ወይም የሁለም ወራሾች ስምምነት በውል አጽዲቂ አካል ጸድቆ ሲቀርብ፣
14.55. የእያንዲንደ ወራሽ የድርሻ መጠን በፍርድ ቤት ያልተረጋገጠ ከሆነ የስም ዝውውሩ
በጥቅል የሚፈፀም ይሆናል፡፡
14.56. በውርስ ከተላለፈው ይዞታ ከፉል ድርሻ ባለመብት የሆነ ሰው ሲኖር እና ቀሪው ድርሻ
ወራሽ ባለመኖሩ ምክንያት የመንግስት በሚሆንበት ጊዜ የተወሰነውን ድርሻ በውርስ ያገኘው ሰው
የባለቤትነት ስም ዝውውር ለመፈፀም የቀረውን ይዞታ ሁለንም ዓይነት ድርሻ በቅድሚያ
ለባለስልጣኑ ገቢ ሲያደርግ፣
14.57. የውርሱ አፈፃፀም የይዞታ ክፍፍል የሚያስከትል ከሆነ ይህ ከላይ የተዘረዘረው ተፈጻሚ
የሚሆነው ተቀባይነት ያለው የአነስተኛ የይዞታ መጠን መስፈርት የሚያሟላ ከሆነ ብቻ ነው፡፡
ካልሆነም በተነፃፃሪ የመሬት ይዞታ ድርሻ ህግ መሠረት ይስተናገዲል፡፡

14.58. በሊዝ ዕጣ ለመኖሪያ ቤት መገንቢያ በነፃ የተመደበ ይዞታ ላይ የተገነባ ቤት በውርስ


ሲተላለፍ የባለቤትነት ስም ዝውውር ለመፈፀም በዚህ መመሪያ አንቀፅ 34 ንዐስ አንቀፅ 34.1፣
34.2፣ 34.6 እና በንዐስ አንቀፅ 36.2.1 እንዱሁም በዚህ አንቀፅ ንዐስ አንቀፅ 42.1 ከ 42.1.1
እስከ 42.1.5 የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ በቦታው ላይ ግንባታ ያልተጀመረ ከሆነና በሊዝ
ውለ መሠረት ግንባታ ለመጀመር የተሰጠው የጊዜ ገደብ ከተጠናቀቀ የስም ዝዉዉሩ ተፈፃሚ
አይሆንም፡፡
14.59. በጨረታ ወይም በድርድር ለመኖሪያ ቤት መገንቢያ በተመደበ ይዞታ ላይ የተገነባ ቤት
ሲተላለፍ የባለቤትነት ስም ዝውውር ለመፈፀም በዚህ አንቀፅ ንዐስ አንቀፅ 42.2 የተደነገገው
እንደተጠበቀ ሆኖ የሚከተለት ሁኔታዎች ሲሟለ የስም ዝውውሩ የሚፈፀም ይሆናል፡፡
14.60. በአውራሹ ስም ያለውን የሊዝ ይዞታ ለላላ ሰው ለማስተላለፍ በቅድሚያ አውራሹ
በገባው የሊዝ ውል ግዳታ መሠረት ዓመታዊውን የሊዝ ክፍያ የፈፀመና ላልች የሊዝ ግዳታዎችን
በተገቢው መንገድ የተወጣ መሆን አለበት፡፡ ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ አውራሹ በገባው የሊዝ ውል
መሠረት ሳይፈፀም የቀረ የሊዝ ክፍያ ካለ ወራሹ ከፍል ሲገኝ፣
14.61. ወራሽ የይዞታው ባለቤትነት ስም እንዱዞርለት ሲፈለግ አውራሽ የፈፀመውን የሊዝ
ግዳታዎችና መብቶች ሙለ በሙለ የተቀበለ መሆኑን ግዳታ ገብቶና ይህንኑ ለማስፈጸም ፈርሞ
ሲገኝ፣
14.62. በሊዝ ውለ መሠረት ለግንባታ መጀመሪያ የተሰጠው የጊዜ ገደብ ያለፈ ከሆነ እና
በቦታው ላይ ቢያንስ በግንባታ ሕግና ደረጃ/ፈቃድ ሊገነባ የሚገባው ሕንፃ የመሠረት ግንባታ
ቦታው ላይ ያላረፈበት ከሆነ ባድው ቦታ በሊዝ ውለ መሠረት ለባለስልጣኑ ተመላሽ ሊደረግ
የሚገባው ስለሆነ የስም ዝውውሩ ሊፈፀም አይቻልም፡፡
14.63. በባለይዞታው እጅ ሊገኝ የሚገባው የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ሲጠፊ ወይም ተሟልቶ
ሳይገኝ ሲቀር ወይም በስራ ሂደቱ የሚገኘው ማህደር ሲጠፊ ስለሚደረግ የስም ዝውውር
አፈፃፀም፣
14.64. ባለይዞታው በእጁ ሊገኝ የሚገባው ካርታ ሲጠፊ ወይም ተሟልቶ ሳይገኝ ሲቀር
በአንቀፅ 34 ከንዑስ አንቀፅ 34.1 እስከ 34.8 ድረስ የተደነገጉት እንደአግባብነታቸው ተፈፃሚ
የሚደረጉ ሆኖ
14.65. ባለይዞታው በቅድሚያ በጠፊው ካርታ ምትክ የጠፊው ካርታ በህጋዊ መንገድ
ስለመገኘቱ ተጣርቶና በዚህ ንዑስ አንቀፅ 43.1.2 ላይ ከዚህ በታች የተደነገገው ተፈፅሞ ሲገኝ
አዱስ የካርታ ኮፒ ማውጣት ይኖርበታል፡፡
14.66. ካርታው ስለመጥፊቱና ይመለከተኛል ባይ ካለ እንዲቀርብ በሀረሪ ቴላቪዥንና በሀረር
ጋዜጣ በማስታወቂያ ሰሪ ተጣርቶ ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 20 ቀናት ውስጥ ተቃዋሚ
ካልቀረበ ምትክ ካርታው ይሰጣል፡፡ የማስታወቂያ ወጭውም በባለጉዲዩ የሚሸፈን ይሆናል፡፡
14.67. በሥራ ሂደቱ ያለው የአገልግልት ፈላጊው ማህደር ሲጠፊ በንዐስ አንቀጽ 43.1
የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ከዚህ በታች የተመለከቱት ተሟልተው ሲገኙ የስም ዝውውሩ
ይፈፀማል፡፡
14.68. ከይዞታው ጋር ይመለከተኛል ባይ ካለ ይህን ለማጣራት በጋዜጣ ማስታወቂያ
ይወጣል፡፡ ማስታወቂያው በወጣ በ 20 ቀን ውስጥ ተቃዋሚ ካልቀረበ ለባለይዞታው ጊዜያዊ
ማህደር ይከፈትለታል፡፡ የማስታወቂያ ወጭው በቅድሚያ በባለጉዲይ የሚሸፈን ሆኖ
በሚቀርበው ደረሰኝ መሠረት ለስም ማዛወሪያ ከሚከፈለው የአገልግልት ክፍያ ላይ የሚቀነስ
ይሆናል፡፡

14.69. ባለይዞታው ያቀረበው የይዞታ ባለቤትነት ማስረጃ በትክክለኛ መንገድ የወጣ ለመሆኑ
በወቅቱ ከሚመለከተው አካል ወጪ ሲደረግ ከሚመዘገብበት ከቋሚ ንብረት መመዝገቢያ
መዝገብ ላይ ስለመመዝገቡ በማረጋገጥ ካርታ በነባሩ ባለይዞታ ከተዘጋጀ በኋላ የስም ዝውውሩ
ይፈፀማል፡፡
14.70. አመልካቹ ከሚኖርበት የወረዲ አስተዲደር የይዞታው ባለቤት ስለመሆኑ ማረጋገጫ
ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
14.71. 43.3 ከንዐስ አንቀጽ 43.2.1 እስከ 43.2.3 የተዘረዘሩት ከተፈፀመ በኋላ በዚህ
መመሪያ ስለ ስም ዝውውር የተደነገጉት ድንጋጌዎች እንደ አግባብነቱ እየታዩ የስም ዝውውሩ
ይፈፀማል፡፡
14.72. የንግድ ማህበራት ይዞታ የስም ዝውውር አፈፃፀም፣
የንግድ ማህበራት በአባላት የተውጣጣ ይዞታ/ቤት በስማቸው እንዱመዘገብላቸው ሲጠይቁ በዚህ መመሪያ
አንቀፅ 34 ከንዐስ አንቀጽ 34.1 እስከ 34.8 የተደነገገው እንደአግባብነቱ ተሟልቶ ሲቀርብ የስም ዝውውሩ
ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
14.73. ለባለቤትነት ስም ማዛወሪያ ስለሚከፈል ታክስና የአገልግሎት ክፍያ የተመለከቱ ጠቅላላ
ድንጋጔዎች
በዚህ መመሪያ ከአንቀፅ 34 እስከ 45 በተደነገጉት ጉዳዎች ላይ የባለቤትነት ስም ዝውውር ለማድረግ ከዚህ
በታች የተመለከቱት የታክስና የአገልግሎት ክፍያዎች እንደየአግባቡ ተፈፃሚ ይሆናሊ
የተርን ኦቨር ታክስ 2% ሆኖም በታክስ አዋጅ መሰረት ቢያንስ ለሁለት ዓመት ለመኖሪያነት ያገለገለ ህንፃ
ሽያጭን አይመለከትም
14.74. የተርን ኦቨር ታክስ 2% ሆኖም በታክስ አዋጅ መሰረት ቢያንስ ለሁለት ዓመት
ለመኖሪያነት ያገለገለ ህንፃ ሽያጭን አይመለከትም
14.75. ስም ማዛወሪያ 2%፣ ከቤቱ ግምት ላይ
14.76. ለስም ዝውውር እና መሰል ለተሰጡ አገልግሎቶች / የቤት ልኬትና አገልግሎት የሰነድ
ማጣራት እና የዳግም ካርታ ዝግጅት አገልግሎት ለዚሁ በወጣውየክፍያ ተመን መሰረት ይፈፀማል
14.77. ቤቱ በካርታ ላይ ለመኖሪያ የተመደበ ሆኖ ፣
14.78. እያገለገለ ያለው ለድርጅት ብቻ ከሆነ ወይም
14.79. ለመኖሪያና ለድርጅት አገልግሎት ብቻ ከሆነና ለድርጅት አገልግሎት የዋለው ቤት ከ
25 ካሬ ሜትር በላይ ስፋት ያለው ከሆነ ወይም፣
14.80. ቤቱ በሽያጭ፣ በውርስ ወይም በስጦታ ከተላለፈበት ቀን ጀምሮ ባለዉ ጊዜ ውስጥ
ሙለ ለሙለ ከመኖሪያነት ውጭ ላልች የንግድ አገልግልቶች የዋለ ስለመሆኑ በክልሊ ንግድና
ኢንደስትሪ ጽ/ቤት ሲረጋገጥ በዚህ አንቀጽ ከንዐስ አንቀጽ 45.1 እስከ 45.4 ከተመለከቱት
ክፍያዎች በተጨማሪ በተገኝው የካፒታል ዕድገት ጥቅም ላይ 15% የካፒታል ዋጋ ዕድገት ታክስ
በህግ ነጻ እስካልተደረገ ድረስ ይከፈላል
14.81. በይዞታ ባለቤትነት ማስረጃው ካርታ/ደብተር ላይ የተገለፀው የቦታ አገልግሎት ድርጅት
ውይም መኖሪያና ድርጅት የሚል ከሆነ ቤቱ እያገለገለ ያለው ለማናችውም ዓይነት አገልግሎት
ቢሆንም የስም ዝውውሩን ለመፈፀም 15% የካፒታል ዋጋ ዕድገት ታክስ ይከፈላል

14.82. በሽያጭ ስለሚተላለፍ የባለቤትነት ስም ዝውውር የሚፈፀም የታክስና የአገልግሎት


ክፍያ
14.83. በነባር ይዞታ ላይ የተሰራ ቤት በሽያጭ የሚተላለፈውን የባለቤትነት የስም ዝውውር
ለመፈፀም የቤት ግምት ዋጋ በሽያጭ ውሉ ላይ ከተጠቀሰው ወይም የመሀንዲስ ግምት ተሰርቶለት
ከሁለቱ ዋጋ ግምቶች ጋር በማነፃፀር በበለጠው ዋጋ መሰረት በአንቀፅ 45 ንዑስ አንቀፅ 451 1
እስከ 455 የተደነገገው የታክስና የአገልግሎት ክፍያ እንደየአግባቡ ተፈፃሚ ይሆናል
14.84. . ነባር ይዞታ ሆኖ በባንክ ሀራጅ የተሸጠ ቤት የባለቤትነት የስም ዝውውር ለመፈፀም
ገዢው ከባንኩ በጨረታ የገዛበት ዋጋ ወይም ከወቅታዊ የቤቱ የባለሙያ ግምት ዋጋ አንፃር እየታዩ
የበለጠውን ዋጋ መሠረት ከሁለቱ ዋጋ ግምቶች ጋር በማነፃፀር በበለጠው ዋጋ መሰረት በአንቀፅ
45 ንዑስ አንቀፅ 451 1 እስከ 455 የተደነገገው የታክስና የአገልግሎት ክፍያ እንደየአግባቡ
ተፈፃሚ ይሆናል ሆኖም በሀራጅ የተሸጠው ቤት ለድርጅት ብቻ ወይም ለመኖሪያና ድርጅት
አገልግሎት የዋለ ሆኖ ነገር ግን ባንኩ ቤቱን በሀራጅ የሸጠበት ዋጋ የባንኩን ዕዳ ያልሸፈነ ሆኖ
ሲገኝ ባንኩ በሻጭ ሊከፈል የሚገባውን የካፒታል ዋጋ ዕድገት ታክስ እንዲከፍል አይጠይቅም
b@T lDRJT BÒ wYM lmñ¶Ã DRJT xgLGlÖT yêl çñ ngR GN ÆNk# b@t$N
b/‰J y¹-bT êU yÆNk#N :Ä ÃL¹fn çñ s!g" ÆNk# በ š+ l!kfL y¸gÆWN yµpE¬L
êU :DgT ¬KS XNÄ!kfL xY-yQMÝÝ Yø¬W yt¹-bT êU yÆNk#N :Ä ¹Fñ q¶ gNzB
µl BÒ yµpE¬L :DgT ¬KS ÆNk# XNÄ!kFL b¥DrG ySM ZWW„ y¸fiM YçÂLÝÝ
14.85. bl!Z :È lmñ¶Ã b@T gNb!ãC bnÉ btmdb Yø¬ §Y ytgnÆ b@T
bÆNK ¦‰J s!¹_ ySM ZWWR ለመፈጸም በ=r¬ ytg²bTN êU ወይም ከወቅታዊ የቤቱ
የባለሙያ ግምት ዋጋ የበለጠውን ዋጋ m\rT b¥DrG በአንቀጽ 45 ከ N;#S xNq} 45.1
እስከ 45.5 የ tzrz„T y¬KS yxgLGlÖT KFÃãC እንደ አግባብነታቸው tfɸ
YçÂl#ÝÝ
14.86. b=r¬ wYM Yø¬ lDRJT xgLGlÖT yêl çñ ÆNk# b@t$N b¦‰J y¹-
bT êU yÆNk#N XÄ ÃL¹fn çñ s!g" ÆNk# bš+ l!kfL y¸gÆWN yµpE¬L êU
:DgT XNÄ!kFL xYyQMÝÝ çñM XÄWN ¹Fñ q¶W gNzB µl BÒ yµpE¬L
êU XDgT ¬KS ÆNk# YkF§LÝÝ
14.87. bFRD xfÉiM lt¹- b@T yÆlb@TnT SM ZWWR lmfiM g¢EW ቤቱን
b¦‰J =r¬ yg²bTN êU m\rT b¥DrG bxNq} 45 N;#S xNq} 45.4 ktzrz„T
y¬KS xgLGlÖT KFÃãC b ተ=¥¶ kz!H b¬C ytmlkt$T XNdyxGÆb#
Yfi¥l#ÝÝ
14.88. bl!Z :È lmñ¶Ã b@T gNb!ãC bnÉ btmdb Yø¬ §Y ytgnÆ b@T
bFRD xfÉiM
+b¦‰J =r¬ s!¹_ b¦‰J =r¬ yg²bTN êU ወይም ከወቅታዊ የቤቱ የባለሙያ ግመት ዋጋ አንፃር
የበለጠውን ዋጋ m\rT b¥DrG በአንቀጽ 45 ከ N;#S xNq} 45.1 እስከ 45.4 ytzrz„T y¬KSÂ
yxgLGlÖT KFÃãC tfɸ YçÂl#ÝÝ

14.89. b=r¬ wYM bDRDR bl!Z btÃz Yø¬ §Y ytgnÆ b@T bFRD xfÉiM
ሲሸጥ bz!H xNq} N;#S አንቀጽ 46.4 ላይ btmlktW y¬KS“ ¾xgLGlÖT XÂ
yµpE¬L êU :DgT KFÃ Yf}¥LÝÝ
14.90. በኘራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ ytÃz Yø¬ s!¹_ yÆlb@TnT SM ZWWR
lmfiM g¢EW በፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ b=r¬ yg²bTN êU m\rT b¥DrG xNq} 45
ከንዐስ አንቀጽ 45.1 እስከ 45.4 ytmlktW y¬KSÂ yxgLGlÖT KFÃ Yf}¥LÝÝ
14.91. ymñ¶Ã b@èC HBrT |‰ ¥Hb‰T xƧT b¸tk#bT g!z@
yÆlb@TnT SM ZWWR lmfiM በክፍለ ከተማዉ b¸gßW yb@t$ GMT êU ወይም
በወቅቱ የቤቱ የባለሙያ ግምት ዋጋ ጋር ተነፃፅሮ ብልጫ ባለው ዋጋ m\rT bxNq} 45
በ N;#S xNq} 45.2½ 45.3 XÂ 45.4 በ tmlkt$T y¬KSÂ xgLGlÖT KFÃãC
Yfi¥LÝÝ
14.92. bl!Z lmñ¶Ã b@T mgNb!à bnÉ btmdb Yø¬ ytgnÆ b@T bGL
ÆlYø¬W s!¹_ yÆlb@TnT SM ZWW„N lmfiM ከተማው b¸g ም tW በወቅቱ
yb@t$ êU ግምት XÂ š+Â g™ Æqrb#T WL §Y yt-qsWN yb@t$N êU
b¥nÉiR bblW êU m\rT በአንቀጽ 45 በ N;#S xNq} 45.2½ 45.3 XÂ 45.4
በተገለፀው መሠረት y¬KSÂ yxgLGlÖT KFÃãC Yfi¥ለ ÝÝ
14.93. bl!Z :È lmñ¶Ã b@T gNb!ãC በ¥HbR btmdb Yø¬ ላይ l@lÖC xƧT
s!tk# bz!H xNq} N;#S xNq} 46.7 ytmlktW KFÃ Yfi¥LÝÝ
46.10 bl!Z =r¬ wYM በሊዝ DRDR btÃz Yø¬ ላይ ytgnÆ b@T ን የ SM ZWWR
lmfiM ï¬W bl!Z yt ሰ-bT -Q§§ êU X bï¬W §Y ytgnÆW b@T ወቅታዊ GMT tdMé
b¸gßW êU XÂ š+Â g™ Æqrb#T WL §Y yt-qsWN y>Ã+ êU b¥nÉiR bbl-W êU
§Y tmSRè በአንቀጽ 45 በ N;#S xNq} 45.2½ 45.3 XÂ 45.4 ¾tzrz„T KFÃãC
Yfi¥l#ÝÝ

14.94. bz!H xNq} N;#S xNq} 46.10 ytdnggW XNdt-bq çñ Yø¬W kmñ¶Ã
xgLGlÖT W+ lDRJT xgLGlÖT ytmdb kçn ï¬W bl!Z btg²bT êU X xh#N
ካ lW yï¬W የ md‰d¶Ã êU UR b¥nÉiR yêU :DgT mñ„ ktrUg- ktgßW yl!Z
êU :DgT §Y 15 እንዱሁም ቤቱ የተገነባባት“ ¾}gÖuƒ ªÒ” uT’éç` የዋጋ እድገት መኖሩ
ከተረጋገጠ በልዩነቱ ላይ 15 yµpE¬L êU XDgT ¬KS KFà tfɸ YçÂLÝÝ
14.95. bWRS l¸t§lF yÆlb@TnT SM ZWWR ን lmfiM y¸kfL y¬KSÂ
yxgLGlÖT KFÃ፣
14.96. ነባር ይዞታ በውርስ ሲተላለፍ የባለቤትነት ስም ዝውውር ለመፈፀም በውርስ
¾T>}LK𬔠u?ƒ/ይዞታ ux ታ¬ Là ÁK¬ u?ƒ u1988 ¯.U Ÿ}cucu¬ ¾u?~ S[Í
¾}K¾ ›KSJ’< ue^ N=Å~ vKS<Á c=[ÒÑØ y ክፍለ ከተማዉ Ĭ b@Z LÃ
ÁK¬” yb@T êU GMT uS¬cÉ' ux ታ¬ Là ÁK¬ u?ƒ u1988 ¯.U Ÿ}cucu¬
¾u?~ S[Í „ Ÿ}Ñ‟ Ó” ¾SN”Ç=e yb@T êU ÓUƒ }c`„Kƒ ÃI”’< መሠረት
በማድረግ በዚህ መመሪያ አንቀፅ 45 ንዐስ አንቀጽ 45.2 እስከ 45.4 e` ¾}²[²\ƒ የታክስና
የአገልግልት ክፍያ‹ ይፈፀማ K<፡፡
14.97. በሊዝ ዕጣ ለመኖሪያ ቤት መገንቢያ በነፃ በተመደበ ይዞታ ላይ የተገነባ ግንባታ በውርስ
ሲተላለፍ በዚህ አንቀጽ በንዐስ አንቀፅ 47.1 የተመለከተው የታክስና አገልግልት ክፍያ ሲፈፀም
ዝውውሩ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
14.98. በጨረታ ወይም በሊዝ ድርድር ለመኖሪያ ቤት መገንቢያ የተመደበ ይዞታ በውርስ
ሲተላለፍ የባለቤትነት ስም ዝውውር ለመፈፀም የይዞታውን የሊዝ ጠቅላላ ዋጋና በቦታው ላይ
በተገነባው ግንባታ ወቅታዊ ዋጋ ግምት ድምር መሰረት ተሰልቶ በንዐስ አንቀጽ 47.1
የተመለከተው ክፍያ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡

14.99. ማስረጃ ተሟልቶ በማይገኝበት ጊዜ ስለሚፈፀም የታክስና የአገልግልት ክፍያ፣


በመሬት አስተዲደርና የግንባታ ፈቃድ ጽ/ቤት የሚገኘው የባለይዞታው ማህደር ሲጠፊ ወይም በባለ
ይዞታው ዕጅ ሊገኝ የሚገባው ማስረጃ ተሟልቶ ሊገኝ ባልቻለበት ሁኔታ የሚፈጸም የባለቤትነት ስም
ዝውውር የታክስና የአገልግልት ክፍያ በዚህ መመሪያ አንቀጽ 45 ከንዐስ አንቀጽ 45.1 እስከ 45.5
የተደነገገው የታክስና የአገልግልት ክፍያዎች እንደአግባብነታቸው ተሟልተው ሲገኙ የስም ዝውውሩ
የሚፈፀም ይሆናል፡፡
14.100. በንግድ ማህበራት ስለሚፈጸም የታክስና የአገልግልት ክፍያ፣
14.101. በዚህ መመሪያ አንቀጽ 45 ከንዐስ አንቀፅ 45.1 እስከ 45.4 ድረስ የተመለከቱት
ክፍያዎች ተፈፃሚነት ይኖራቸዋል፣
14.102. በዚህ አንቀጽ በንዐስ አንቀጽ 49.1 ላይ የተቀመጠው እንደተጠበቀ ሆኖ ለንግድ
ማህበራት በአባላት የተዋጣ የይዞታ ባለቤትነት የስም ዝውውር ሲፈፀም የይዞታው ዋጋ በክፍለ
ከተማዉ ዲታ ቤዝ ተመዝግቦ ካለው የዋጋ መረጃና በማህበሩ ምስረታ ወቅት በመዋጮ
ከተመዘገበው የንብረት ግምት ዋጋ ወይም የቤቱ ወቅታዊ የገበያ ግምት መሠረት በአብላጫው ላይ
ተመስርቶ የታክስና የአገልግልት ክፍያው የሚሰላ ይሆናል፡፡
14.103. የመረጃ ለውጥ መኖ\ ከተረጋገጠ ወይም መረጃው ወደ ዲታ ቤዝ ካልገባ በስራ ሂደቱ
መሐንዱስ ተሰርቶ በሚቀርብ የዋጋ ግምትና በማህበሩ ምስረታ በመዋጮ ከተመዘገበው ንብረት
ግምት በአብላጫው ላይ ተመስርቶ የሚሰላ ይሆናል፡፡

14.104. ከዚህ በፉት ቀርበው የነበሩ የስም ዝውውር ጥያቄዎች መስተንግድ፣


ይህ መመሪያ ከመውጣቱ አስቀድሞ ለመሬት አስተዲደርና የግንባታ ፈቃድ ጽ/ቤት የቀረቡ የስም ዝውውር
ጥያቄዎች ሊስተናገደና ፍፃሜ ሊያገኙ የሚችለት ቀደም ሲል ሽያጫቸው የተፈፀመና ውል ለማዋዋል
ስልጣን በተሰጠው አካል ወይም በፍርድ ቤት የተፈፀመ ሆኖ ገዥው ይዞታውን ተረክቦ ለክፍለ ከተማው
ሕጋዊ ጥያቄ አቅርቦ የስም ዝውውሩን በመጠባበቅ ላይ ላለ ባለይዞታዎች ብቻ ሆኖ ከዚህ ቀጥል
በተዘረዘረው መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
14.105. በግለሰብ የተሸጠ ይዞታ ፣
14.106. ከግለሰብ ባለይዞታዎች ጋር ቀደም ሲል የሽያጭ ወይም የስጦታ ውል ተዋውለው
እንዱሁም በውርስ የተገኘ ይዞታ ባለቤትነት የፍርድ ቤት ውሳኔ ወይም ውለን በማህደራቸው
ውስጥ በማያያዝ ለመስሪያ ቤቱ የቀረቡ የስም ዝውውር ጥያቄዎች፣
ሀ. በዚህ ክፍል ከአንቀጽ 34 እስከ አንቀጽ 45 ድረስ በሽያጭ፣ በስጦታ ወይም በውርስ የስም ዝውውር
አፈፃፀም የተዘረዘሩትን ቅድመ ሁኔታዎችን ማሟላት የሚጠበቅባቸው ሆኖ ነገር ግን ግንባታን በሚመለከት
በሊዝ ስርዓት ለማንኛውም አገልግልት የተገኙት ይዞታዎች ቢያንስ በቦታው ላይ በተፈቀደው የግንባታ
ፈቃድ መሰረት ጅምር ግንባታ መኖሩና ላልች ግዳታዎችን የተወጣ መሆኑ እየተረጋገጠ፣
ለ. የስም ዝውውርን ስለመፈፀም በተቀመጠው አግባብ ወይም ከተማውበመሬት አስተዲደርና የግንባታ
ፈቃድ ጽ/ቤት ሊኖር የሚገባው የይዞታ ባለቤትነት ማህደር መኖሩ ተጣርቶ፣
ሐ. በባለይዞታው እጅ ሊገኝ የሚገባው ማስረጃ ተሟልቶ መገኘቱ ተረጋግጦ የስም ዝውውሩ
ይፈጸማል፡፡

14.107. የቀረበው ጥያቄ በመሬት አስተዲደርና የግንባታ ፈቃድ ጽ/ቤት ተቀባይነት ሲያገኝ
የአገልግልት ክፍያው እንደአግባቢነቱ ከአንቀጽ 45 እስከ 49 በተዘረዘረው መሰረት የስም
ዝውውሩ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
14.108. በፍርድ ቤት ትዕዛዝ የተሸጠ ይዞታ ፣ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ የተሸጠ ይዞታ የስም
ዝውውሩ የሚከተለት ሁኔታዎች ተሟልተው ሲገኝ የሚፈፀም ይሆናል፡፡
14.109. የይዞታ ባለቤትነት ማስረጃ የላለው ይዞታ የስም ዝውውሩን ለመፈፀም ፍ/ቤቱ የቤቱን
ቁጥር ወይም መለያ ጠቅሶ ያዘዘ ከሆነ በልኬት የሚገኘው ቤት ያረፈበት የይዞታ ስፊት ከላልች
የቤቱ ህጋዊ መረጃዎች ጋር ተመሳክረው በልኬት በተገኘው መሬት መጠን ብቻ የይዞታ
ባለቤትነት ማስረጃ ካርታ ሊያሰጠው የሚችል ከሆነና ለዚሁ የተቀመጠውን መስፈርት አሟልቶ
ሲገኝ ቅድሚያ በነባሩ ባለይዞታ ሰው/አካል ካርታ እንዱዘጋጅ ይደረጋል፣
14.110. ስለ ሰነድ አልባ በተደነገገው መመሪያ መሰረት አስፈላጊው መረጃ ከቀረበ በዚሁ
መሰረት ለነባር ባለቤቱ ካርታ ተዘጋጅቶለት በመቀጠልም የስም ዝውውሩ ሊፈጸም ይችላል፡፡
14.111. የይዞታ ባለቤትነት ማስረጃው በፍርድ ባለዕዲው ስም ከተዘጋጀ በኋላ በዚህ መመሪያ
በተመለከተው የስም ዝውውር የአፈፃፀም አግባብ መሠረት ቅድመ ሁኔታው ሲሟላ እንደ
የአግባብነታቸው የታክስና የአገልግልት ክፍያ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
14.112. የተሸጠው ይዞታ የባለቤትነት ማስረጃ ያለው ሲሆን ማስረጃው ቀርቦ ስለትክክለኛነቱ
ሲረጋገጥ የስም ዝውውሩ አስፈላጊውን የታክስና የአገልግልት ክፍያ በዚህ መመሪያ መሠረት
መክፈለ ሲረጋገጥ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

14.113. በከተማ ባለስልጣኑ እና በልዩ ልዩ አግባብነት ባላቸው መንግስታዊ አካልች፣


በቀድሞው የከተማው አስተዲደር፣ በዞን አስተዲደር፣ እንዱሁም በላልች የመንግስት መዋቅሮች
በጨረታ ወይም በላላ ዘዳ የተሸጡና ወደፉትም የሚሸጡ ይዞታዎች ከዚህ ቀጥል በተመለከተው
መሠረት ተፈፃሚ ይሆናለ፡፡
14.114. ሽያጩን ካከናወነው ክፍል ሽያጩ የተከናወነበትን አግባብ የሚያስረዲ ሕጋዊ ማስረጃ
ሲቀርብ፣
14.115. የይዞታው የባለቤትነት ማስረጃ ካርታ ቅድሚያ ተዘጋጅቶ ሲሰጥ፣
14.116. የተሸጠው ይዞታ ሙለ ለሙለ ወይም በከፉል በድርጅትነት አገልግልት እየሰጠ ያለ
ከሆነ የካፒታል ዋጋ እድገት ታክስ ይከፈልበታል፡፡
14.117. የተሸጠው ቤትና ቤቱ የሚገኝበት ማንኛውም ይዞታ በሊዝ ደንብ የሚተዲደር
ይሆናል፡፡
14.118. ከሸያጭ ውለ ላይ ከተመለከተው የቦታ ስፊት ተስፊፍቶ ከተገኘ በዚህ መመሪያ ላይ
“በሕገ-ወጥ መንገድ ይዞታን ማስፊፊት" በሚለው ርዕስ ስር በተደነገገው መሠረት ሊስተናገደ
ይችላለ፡፡
14.119. በዚህ መመሪያ በአንቀጽ 45 ከንዐስ አንቀጽ 45.1 እሰከ 45.5 ድረስ የተደገጉትን
የታክስና የአገልግልት ክፍያዎች እንደ አግባቢነታቸው ሲከፍለ፣
14.120. የሊዝ ዘመኑ የሚሰላው ገዢው ከከተማ አስታዲደሩ ጋር የቤት ሽያጭ ውለን
ከፈጸመበት ቀን ጀምሮ ሲሆን ርዝማኔውም በሊዝ አዋጁ ለየአገልግልቶቹ የተቀመጠው ጣሪያ
ይሆናል፡፡
14.121. የሊዝ ዋጋው በሊዝ ደንቡ ቁጥር----- በአንቀጽ --- ንዐስ አንቀጽ --- መሰረት
የሚፈጸም ይሆናል፡፡
14.122. ስለ ባልተመዘገቡ ውልች የተፈጸሙ የቤት ዝውውሮችና ሻጭ ሊቀርብ ባልቻለበት
ስለሚድረጉ የስመ-ንብረት ዝውውሮች አፈጻጸም፣

14.123. ይህ ንኡስ አንቀጽ ተፈጻሚነት የሚኖረው የከተማው ባለስልጣኑ ባወጣው መመሪያ


ቁጥር 8/1995 ተመሳሳይ ጉዲዮች ሲስተናገደ እንደነበሩ መነሻ በማድረግ ቀጥል በቀረቡት ላይ
ይሆናል፤
ሀ. በአዋጅ ቁጥር 47/67 መሰረት የግል የከተማ ቦታና ቤት ባለመብትነትን አጣርቶ ማስረጃ የመስጠት
ተግባር ተቋርጦ ከመቆየቱ የተነሳ ይዞታዎቹ በባለመብቶች ስም ተመዝግበው በመብት ማረጋገጫ ሰነድ
ሳይታወቅ በተለያየ መንገድ ለላላ ተላልፈው መገኘታቸው ህግን ያልተከተለ ቢሆንም ከአቅም በላይ በሆነ
ምክንያት መሆኑ ስለሚታመን አስፈላጊ ፍርማሊቲዎችንና ግዳታዎችን ማሟላት የሚችለ ሆነዉ በመመሪያ
ቁጥር 8/1995 እንዱስተናገደ ዕድለ ተሰጥቶአቸው ነገር ግን ሳይስተናገደ የቀሩ፣
ለ. ይዞታዎቹ ለላላ የተላለፈበት ባልተመዘገቡ ውልች ሆኖ አስተላላፉዎች በተለያዩ ምክንያቶች አሁን
በግንባር ለመቅረብ የማይችለበት ሁኔታ ባጋጠማቸው ላይ ይሆናል፡፡
14.124. የሚስተናገደት ያልተመዘገቡት ውልች፣
ሀ. ከ 1992 ዓ.ም በፉት ሁለቱም ወገኖች ተፈራርመው በጋራ ያስገቡት ውል መሆኑ በወቅቱ በነበረው
አሰራር መሰረት ተረጋግጦ ማህተም ያረፈበትና አሁን በክ/ከተማው በሚገኘው የይዞታው ፊይል ውስጥ
የሚገኝ ከሆነ፣ ለ. በወቅቱ ፍርድ ቤት በጋዜጣ ጥሪ አድርጎ ተቃዋሚ ስላለመቅረቡ ማስረጃ የቀረበባቸው
ውልች፣ እና
ሐ. ውላቸው አሁን በክ/ከተማው ባለው ፊይላቸው ውስጥ የሚገኝ ቢሆንም ውላቸውን ከ 1992 ዓ.ም
በፉት በጋራ ያስገቡ ስለመሆኑ ማረጋገጫ ያልተገኘላቸውና አስተላለፉዎቹ በግንባር መቅረብ
ለማይችለባቸው ተቃዋሚ ካለ ለፍርድ ቤት ተቃውሞውን አቅርቦ ሂደቱን የሚያሳግድ ካልሆነ በስተቀር
የስም ዝውውሩ እንደሚፈጸም የ 30 ቀን የጊዜ ገደብ የሚሰጥ ማስታወቂያ በጋዜጣ እንዱወጣ ተደርጎ በጊዜ
ገደቡ የፍርድ ቤት እግደ ካልመጣ ለሚደርሰው ሁለ ስም የሚዛወርለት ሰው የተጠያቂነት ግዳታ ገብቶ
የስም ዝውውሩ ይፈጸማል፡፡
14.125. የስም ዝውውር ሂደት ላይ እያለ አስተላላፉው በግንባር ያለመቅረብ ሁኔታ ሲያጋጥም፣
ሀ. በመንደር የተፈጸመን የይዞታ ማስተላለፍ ውል ከይዞታ አስተላላፉው ጋር በጋራ ገቢ ካደረጉ በኋላ
የይዞታ አስተላላፉው በግንባር ለመቅረብ የማይችልበት ምክንያት አጋጥሞት ወራሽ የቀረበ ከሆነ ላላ ውል
መፈጸም ሳያስፈልግ መስተንግድው ከደረሰበት ደረጃ መቀጠል አለበት፡፡
ለ. በጽሁፍ የተደገፈ ውል በሕጉ መሰረት ፈራሽ ሊሆን ስለማይችል ወራሽ ከውለ በሚመነጭ መብቶችና
ግዳታዎች ከሚጠቀም ወይም ከሚገደድ በቀር ከአውራሽ ጋር በተፈጸመው የውል ስምምነት መኖር ላይ
ለውጥ ሊያስከትል የሚያስችል ህጋዊ መብት አይኖረውም፤
ሐ. ያልተከፈለ ቀሪ የሽያጭ ሂሳብ ካለ በአደራ ተቀማጭ በማድረግ የመብት ማዛወሩን ተግባር ማከናወን
ከሚቻል በቀር የይዞታ አስተላላፉ ወይም ወራሽ ያለመቅረብ የዉለን ተፈጻሚነት ሊያቋርጥ የሚችል
ምክንያት አይሆንም፤ ሆኖም ውለ እንዱፈርስ ወይም እንዱሰረዝ የሚቀርብ ምክንያት ካለና ውለን
በሚመለከት ከወራሽ ጋር ውዝግብ ካጋጠመ ውዝግቡን በፍርድ ቤት ጨርሰው እንዱቀርቡ ይደረጋል፡፡
14.126. ስለ ባለትዲር በግንባር ለመቅረብ ያለመቻል ሲኖር፣ ሀ. ከተጋቢዎች አንዲቸው
በተለያዩ ምክንያቶች አሁን በግንባር ለመቅረብ የማይችለ በሚሆንበት ጊዜ በግንባር የቀረበው
ወገን የባለትዲር ስም በነባር ሰነድች ተሞልቶ እያለ ወራሽ ባልቀረበበት ሁኔታ የግል ባለንብረት
ነኝ የሚል ከሆነ ተቃዋሚ ስላለመኖሩ ሲረጋገጥ፣
ለ. ይሁን እንጂ በነባር ይዞታ ምዝገባ ወቅት የሁለቱም ባለትዲሮች በህይወት መኖርና የጋራ
ባለመብትነታቸው ተረጋግጦ እያለ ህጋዊ ወራሽ ባልቀረበበት ሁኔታ የግል ባለንብረት ነኝ የሚል

ክርክር ቢነሳ የንብረቱ እኩላታ በውርስ ለመንግስት ይገባል ተብል ሊቆጠር የሚችለው በፍርድ ቤት
ተቃዋሚ ተጠርቶ ያልቀረበ ስለመሆኑ ማስረጃ ሲቀርብ ይሆናል፡፡
14.127. የቅድመ አዋጅ ቁጥር 47/67 ይዞታ ባለመብትነትን ስለመመዝገብ ወይም ስለማዛወር፣
ሀ. በአዋጅ ቁጥር 47/67 መሰረት በካርታ ወይም በደብተር ሳይመዘገብ ተላልፍ በተገኘ ይዞታ ላይ ያለ
መብትን ለማዛወር የሚቻለው በቅድሚያ የአስተላላፉውን ባለመብትነት በአዋጅ ቁጥር 47/67 መሰረት
በሰነድ ተመዝግቦ እንዱረጋገጥ ሲደረግ bDRDR bl!Z btÃz ï¬ ላይ ytgnÆ b@T bÆNK /‰J s!
¹_ ySM ZWWR ለመፈፀም kÆNk# በ=r¬ ytg²bTN êU m\rT b¥DrG በአንቀጽ 45 ከ N;#S
xNq} 45.1 እስከ 45.4 ከ tzrz„T y¬KS yxgLGlT KFÃãC እንደ አግባቡ tfɸ YçÂL::
çñM b/‰J yt¹-W b@T lDRJT BÒ wYM lmñ¶Ã DRJT xgLGlÖT yêl ŸJ’ u}ÚT]

G. ï¬W bl!Z ytg²bT êU X xh#N ÃlWN yï¬W md‰d¶Ã êU b¥nÉiR yêU :DgT
mñ„ trUGõ ktgßW yl!Z êU :DgT §Y 15% µpE¬L êU :DgT ¬KS Ykf§LÝÝ
K. u?~ Ÿ}ÑS}uƒ“ uÚ[¬ Ÿ}gÖuƒ ªÒ SGŸM yêU :DgT mñ„ trUGõ ktgßW
yêU :DgT §Y 15% µpE¬L êU :DgT ¬KS Ykf§LÝÝ

N. b/‰J yt¹-W
ይሆናል፤
¾}K¾ J
ለ. ሆኖም በርስት ስርዓት የነበረው የግል የመሬት ባለንብረትነት መብት በአዋጅ ቁጥር 47/67 ከተቋረጠና
በፋዳራል ህገመንግስት የመሬት ሀብትነት የህዝብና የመንግስት ከሆነ በኋላ በአዋጁ ወቅት ያልነበረውን
የቀድሞ አስተላላፉ ባለመብትነት አሁን በመዝገብ አስገብቶ እውቅና መስጠት ከባለርስቱ የተላለፈው
መብት በአዋጁ አፈጻጸም ወቅት ለተለያዩ ሰዎች ተከፊፍል የተላለፈ ሲሆንና ደጋግሞ የአስተላላፉውን
መብት የመመዝገብ ሁኔታ የማስከተል ዉጤቱ ህግን የሚቃረን ሊሆን ስለሚችል ምዝገባው አሁን ባለው
ሰው የሚጀምር መሆን ይኖርበታል፡፡
14.128. የስም ዝውውር ምዝገባ ጠያቂው ስለሚያሟላው ፍርማሊቲዎችና ግዳታዎች፣
ሀ. በግንባር መቅረብ ከማይችለው የይዞታ አስተላላፉ ቤቱንና ስለቤቱ ያለትን ኦሪጂናል ሰነድችን
የተረከበው የስም ዝውውር ጠያቂ ከገቢዎች ጽ/ቤት ቤቱ ከፊይናንስና ከልሎች የመንግስት ገቢዎች ዕዲ ነጻ
ስለመሆኑ ደብዲቤ የማቅረብ ግዳታ አለበት፤

ለ. በግንባር መቅረብ ከማይችለው ባለንብረት በተላለፈበት ይዞታ ላይ ሊመጡ የሚችለ ህጋዊ ግዳታዎች
ሁለ የስም ዝውውር ጠያቂው ሙለ ኃላፉነቱን ለመውሰድ ህግ ስለሚያስገድደው ይህንን የሚገልጽ
ማመልከቻ ማቅረብ አለበት፤
ሐ. አሁን ዝውውር እንዱደረግለት በሚጠይቀውና መጀመሪያ ንብረቱ የተመዘገበለት ወይንም
ሊመዘገብለት በሚችለው ሰው መካከል በርካታ ልውውጦች ተካሂደው ከሆነና ከዋናው ባለቤት ጋር ውል
ማቅረብ ካልቻለ የልውውጥ ታሪኩን የሚያስረዲ ሰነድ ማቅረብ አለበት፡፡
14.129. ቀሪ የሽያጭ ዋጋን ተቀማጭ ስለማድረግ ፣
ሀ. ያልተከፈለ ቀሪ የሽያጭ ዋጋ በሚኖርበት ጊዜ ገንዘቡ ተከፍል ስለመጠናቀቁ ማስረጃ ካልቀረበ በስተቀር
በባንክ ዝግ ሂሳብ ተቀማጭ ሳይደረግ የስም ዝውውሩ አይፈጸምም፤
ለ. ገንዘቡ ተቀማጭ ከተደረገበት ቀን አንስቶ እስከ 10 ዓመት ድረስ ባለመብት ሊወስደው ካልቻለ ባለቤት
እንዲጣ የህዝብ ሀብት ተቆጥሮ ለመንግስት ገቢ ይደረጋል፤
14.130. በግንባር ለመቅረብ ከማይችለው የይዞታ አስተላላፉ ይዞታ የተላለፈለት ሰው
የሚፈጽማቸውን የስም ዝውውር ክፍያዎችን በሚመለከት፣
ሀ. የስም ዝውውር ክፍያዎች በዚህ መመሪያ ውስጥ በተደነገገው መሰረት ይፈጸማል፤
ለ. ከአንድ በላይ ያልተመዘገቡ ልውውጦች የተደረጉበት ንብረት ከሆነ እንደ አንድ ልውውጥ ብቻ ተወስድ
ክፍያዎቹ ይፈጸማለ፡፡
14.131. ከ 1992 ዓ.ም በፉት ውላቸውን በማኅደራቸው ያላስገቡት እና ከ 1992 በፉትና በኋላ
በሰነድ አልባ ቤቶች ላይ (የሚደረጉት ልውውጦች ሊመዘገቡም ስለማይችለ) ባልተመዘገቡ
ውልች የተደረጉ የቤት ዝውውሮችና ሻጭ/አስተላላፉ ሊቀርብ ባልቻለበት ስለሚድረጉ
የስመንብረት ዝውውሮች አፈጻጸም፣
14.132. ይህ ንኡስ አንቀጽ ተፈጻሚነት የሚኖረው፣
ሀ. ደብተር ወይም ከአዋጅ 47/67 ወዱህ የተሰጠ ካርታ ኖሮአቸው ከ 1992 ዓ.ም በፉት ባልተመዘገበ
ውል ልውውጥ ተደርጎባቸው ከ 1992 ዓ.ም በፉት ውላቸውን በማኅደራቸው ያላስገቡትና ሻጭ በግንባር
መቅረብ የማይችልባቸው የስም ዝውውር ጥያቄዎች፣
ለ. ሰነድ አልባ ይዞታዎች ሆነው ይዞታው ከግንቦት 1994 ዓ.ም በፉት የተያዘ መሆኑ ከሶፍራቶፕ ወይም
ከኖርቴክ ወይም ከጂአይኤስ ሲረጋገጥ ቦታው በቀድሞ ባለይዞታ ማለትም በአስተላላፉው ሰው ስም
በሲአይኤስ መረጃ ላይ የተመዘገበ እና/ወይም የቦታ ኪራይና የቤት ግብርም በነባሩ ባለይዞታ ስም ወይም
በተላለፈለት ሰው ስም እየተገበረ ያለ ቤት ሆኖ ቤቱ በስጦታ ወይም በሽያጭ ስለመተላለፈ ስልጣን
በተሰጠው አካል ያልተመዘገበና ከግንቦት 2004 ዓ.ም በፉት የተጻፈና በተዋዋይ ወገኖች መካከል የተፈረመ
የውል ሰነድ የሚቀርብባቸው ይዞታዎችና ቤቶች የስም ዝውውርና የመብት ምዘገባ ጥያቄዎች ላይ ነው፡፡
14.133. ደብተር ወይም ካርታ ኖሮአቸው ባልተመዘገበ ውል ልውውጥ ተደርጎባቸው ከ 1992
ዓ.ም በፉት ውላቸውን በማኅደራቸው ያላስገቡት ወይም ይዞታው ከ 1988 ዓ.ም በፉት የተያዘ
ሰነድ አልባ ይዞታ ሆኖ ሻጭ በግንባር መቅረብ የማይችልባቸው የስም ዝውውር ጥያቄዎች
አስተላላፉዎቹ ወይም ህጋዊ ወኪላቸው በግንባር መቅረብ ለማይችለባቸው ተቃዋሚ ካለ ለፍርድ
ቤት ተቃውሞውን አቅርቦ ሂደቱን የሚያሳግድ ካልሆነ በስተቀር የስም ዝውውሩ እንደሚፈጸም
የ 30 ቀን የጊዜ ገደብ የሚሰጥ ማስታወቂያ በአዱስ ልሳን ጋዜጣ እንዱወጣ ተደርጎ በጊዜ ገደቡ
እግደ ካልመጣ ለሚደርሰው ሁለ ስም የሚዛወርለት ሰው የተጠያቂነት ግዳታ ገብቶ የስም
ዝውውሩ ይፈጸማል፡፡
14.134. በመንደር ውል የተላለፈት ሰነድ አልባ ይዞታዎችና ቤቶች የስም ዝውውርና የመብት
ምዝገባን በሚመለከት፣

14.135. በአስተላላፉው ሰው ስም በሲአይኤስ መረጃ ላይ የተመዘገበ ይዞታውና ቤቱ ሙለ


በሙለ ተላልፍ ሲገኝ፣
ሀ. ቤቱ የተላለፈበትን የመንደር ውል ዋናውን ሰነድ ተዋዋይ ወገኖች ወይም ህጋዊ ወኪላቸው በጋራ
እንዱያቀርቡ በማድረግ ውላቸውን በጋራ ስለማቅረባቸው ሁለቱም ወገኖች እንዱፈርሙ ተደርጎና
ተረጋግጦ፣
ለ. ከላይ በ"ሀ" መሰረት አስተላላፉዎቹ ወይም ህጋዊ ወኪላቸዉ በግንባር መቅረብ ለማይችለባቸው
ይዞታዎች ተቃዋሚ ካለ ለፍርድ ቤት ተቃውሞውን አቅርቦ ሂደቱን የሚያሳግድ ካልሆነ በስተቀር የስም
ዝውውሩ እንደሚፈጸም የ 30 ቀን የጊዜ ገደብ የሚሰጥ ማስታወቂያ በጋዜጣ እንዱወጣ ተደርጎ በጊዜ ገደቡ
እግደ ካልመጣ ለሚደርሰው ሁለ ገዥው የተጠያቂነት ግዳታ እንዱገባ እና ውለን እንዱያቀርብ በማድረግ፣
ሐ. ስለቤቱና ይዞታው የነበሩት ኦርጅናል ሰነድች ማለትም የምሪት ወረቀት፣ የቦታ ኪራይና የቤት ግብር
ማሳወቂያ ቢል (ቅጽ 008)፣ የቦታ ኪራይና የቤት ግብር ደረሰኞች፣ ውሃ/መብራት/ስልክ የገባባቸው ሰነድች
እና ላልች በዚህ መመሪያ የቤት ባለቤትነትን ለመወሰን በደጋፉ ሰነድነት ተቀባይነት ካላቸው (እነዚህ ከላይ
የተዘረዘሩትን ጨምሮ) መካከል ቢያንስ አንደን እንዱያቀርብ ተደርጎ፣ እንዱሁም ቤቱ ያልተወረሰ እና የቤቱ
ባለመብት መሆኑ በወረዲው ተጣርቶ ሲቀርብ ለስም ዝዉዉሩ በመመሪያው መሰረት መከፈል ያለባቸዉ
ክፍያዎች ተፈጽመው፣ በዚህ መመሪያ ለሰነድ አልባ ይዞታዎች የቦታ ስፊት አወሳሰን ድንጋጌዎችን ከግምት
በማስገባት፣ ቤቱ በተላለፈለት/በገዥው ሰው ስም ተመዝግቦ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታው በገዥው ስም
ይዘጋጃል፤

14.136. 50.5.3.2 በአስተላላፉው ሰው ስም በሲአይኤስ መረጃ ላይ ከተመዘገበው ጠቅላላ


ይዞታ ላይ ቤት ያለበት ይዞታ ለላላ ሰው በከፉል ተላልፍ ሲገኝ፣
ሀ. ከላይ በዚህ ንኡስ አንቀጽ በተራ ቁጥር 50.5.3.1 ስር በፉደል ተራ ሀ እና ለ ላይ የተጠቀሱት በዚህ
ላይም ተፈጻሚነት ይኖራቸዋል፤
ለ. የተላለፈው ቤት ከግንቦት 1988 ዓ.ም በፉት ስለመኖሩ በማረጋገጥ፣
ሐ. ቤቱ ያረፈበትና በውላቸው ላይ የተጠቀሰው የቦታ መጠን በጂአይኤስ መረጃ ላይ በግልጽ የሚታይ
ከሆነ የጂአይኤስ መረጃውንም በማመሳከር፣ በወቅቱ ቤቱ በአንድ ግቢ ውስጥ የነበረ ከሆነ በጂአይኤስ
መረጃ ላይ የቦታ ስፊት ለመለየት ስለሚያዲግት በውላቸው ላይ የተጠቀሰውን የቦታ ስፊት መጠንን
እንደመነሻ በመውሰድ፣ በመመሪያው ለሰነድ አልባ ይዞታዎች የቦታ ስፊት አወሳሰን ድንጋጌዎችን ከግምት
በማስገባት፣ ለሁለም ቤቶች መውጫ መግቢያ በማይከለክል፣ የፕላን እስታንዲርድችን በጠበቀ ሁኔታና
አጎራባቾች በተገኙበት ልኬቱን በመውሰድ፣
መ. ስለቤቱና ይዞታው የነበሩት ኦርጅናል ወይም ፍቶ ኮፒ ሰነድች ማለትም የምሪት ወረቀት፣ የቦታ ኪራይና
የቤት ግብር ማሳወቂያ ቢል (ቅጽ 008)፣ የቦታ ኪራይና የቤት ግብር ደረሰኞች፣ ውሃ/መብራት/ስልክ
የገባባቸው ሰነድች እና ላልች በዚህ መመሪያ የቤት ባለቤትነትን ለመወሰን በደጋፉ ሰነድነት ተቀባይነት
ካላቸው (እነዚህ ከላይ የተዘረዘሩትን ጨምሮ) መካከል ቢያንስ አንደን እንዱያቀርብ ተደርጎ፣ እንዱሁም
ቤቱ ያልተወረሰ እና የቤቱ ባለመብት መሆኑ በወረዲው ተጣርቶ ሲቀርብ ለስም ዝውውሩ በመመሪያው
መሰረት መከፈል ያለባቸው ክፍያዎች ተፈጽመው፣ በዚህ መመሪያ ለሰነድ አልባ ይዞታዎች የቦታ ስፊት
አወሳሰን ድንጋጌዎችን ከግምት በማስገባት፣ ቤቱ በተላለፈለት/በገዥው ሰው ስም ተመዝግቦ የይዞታ
ማረጋገጫ ካርታው በገዥው ስም ይዘጋጃል፤
ሠ. አስተላላፉው ሰው ለላላ ወገን ማስተላለፈን የሚያረጋግጥ የውል ሰነድ (የመንደር/ያልተመዘገበ) እያለ
በተላለፈላቸው ሰው/ሰዎች ስም ካርታ እንዲይሰራ የፍርድ ቤት ክርክር የተነሳ ከሆነ ይህ ጉዲይ እልባት
ሳይሰጠው የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ መስተንግድ ማግኘት አይችልም፡፡
ረ. በመንደር ውል የተላለፈት ቤቶች ከግንቦት 1988 ዓ.ም ወዱህ የተገነቡ ከሆኑና የተላለፈላቸው ሰዎች
የተጻፈ የውል ሰነድ/ያልጸደቀ ውል/ ማቅረብ ከቻለ አስተላላፉው እነዚህን ቤቶች በመንደር ውል
ማስተላለፈን የሚገልጽ ውል ከተላለፈለት ሰው ጋር በጋራ በመሆን በአስተላለፉው ፊይል እንዱገባ ተደርጎ
ቤቶቹ ቢተላለፈ ምንም ተቃውሞ እንደላለው በጽሁፍ ለማረጋገጥ ፍቃደኛ ካልሆነና ካላረጋገጠ
ለአስተላላፉው በመመሪያው መሰረት የይዞታ ማረጋገጫ ሊያገኝ የሚያስችለው መብት ቢኖረውም ተፈጻሚ
አይደረግም፡፡
14.137. 50.5.4 አሁን ዝውውር እንዱደረግለት በሚጠይቀውና መጀመሪያ ንብረቱ
የተመዘገበለት ወይንም ሊመዘገብለት በሚችለው ሰው መካከል በርካታ ልውውጦች ተካሂደው
ከሆነና ከዋናው ባለቤት ጋር ውል ማቅረብ ካልቻለ የልውውጥ ታሪኩን የሚያስረዲ ማስረጃ
ማቅረብ አለበት፡፡
14.138. 50.5.5 ያልተከፈለ ቀሪ የሽያጭ ዋጋ በሚኖርበት ጊዜ ገንዘቡ ተከፍል ስለመጠናቀቁ
ማስረጃ ካልቀረበ በስተቀር በባንክ ዝግ ሂሳብ ተቀማጭ ሳይደረግ የስም ዝውውሩ አይፈጸምም፤
ገንዘቡ ተቀማጭ ከተደረገበት ቀን አንስቶ እስከ 10 ዓመት ድረስ ባለመብት ሊወስደው ካልቻለ
ባለቤት እንዲጣ የህዝብ ሀብት ተቆጥሮ ለመንግስት ገቢ ይደረጋል፤

14.139. 50.5.6 በግንባር ለመቅረብ ከማይችለው የይዞታ አስተላላፉ ይዞታ የተላለፈለት ሰው


የሚፈፅማቸውን የስም ዝውውር ክፍያዎችን በሚመለከት፣
ሀ. የስም ዝውውር ክፍያዎች በዚህ መመሪያ ውስጥ በተደነገገው መሰረት ይፈጸማል፤
ለ. ከአንድ በላይ ያልተመዘገቡ ልውውጦች የተደረጉበት ንብረት ከሆነ እንደ አንድ ልውውጥ ብቻ ተወስድ
ክፍያዎቹ ይፈጸማለ፡፡
14.140. 50.5.7 ይዞታው ከአንድ በላይ ቤቶች ተገንብተውበት ከአንድ በላይ ለሆኑት ሰዎች
የተላለፈ ከሆነ ቤቶቹ ከግንቦት 1988 ዓ.ም በፉት ስለመገንባታቸው እስከተረጋገጠ ድረስ
የተላለፈት ቤቶች እያንዲንዲቸው እራሳቸውን ችለው እንደ አንድ ይዞታ ተቆጥረው በዚህ
መመሪያ ስለ ቦታ ስፊት አወሳሰን በተደነገገው መሰረት እየታየ ይወሰናል፡፡

ክፍል አስራ ሁለት


የይዞታ መረጃ ማህደራት አያያዝና አጠቃቀም፣
15. ስለ ይዞታ ማህደር አከፋፈት ፣
15.1. የይዞታ መረጃ ሰነድ ማህደር የሚከፈተው ስለይዞታው መፈቀድ የሚያስረዳ ከማዕከል ወይም
ከክፍለ ከተማ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ሕጋዊ የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ በሸኚ ደብዳቤ ሲቀርብ ብቻ ይሆናል፡፡
15.2. ማህደሩ ሲከፈት በሁለት ኮፒ የሚሞላ የማህደር ማንቀሳቀሻ እና አንድ የወጪና የገቢ
መመዝገቢያ ካርድ አብሮ ይከፈታል፡፡
15.3. ማህደሩ እንደተከፈተ በዋና የመከታተያ ቋሚ መዝገብና በኮምፒውተር ላይ እንዲመዘገብ
ይደረጋል፡፡
15.4. ማህደራት በከተማ ደረጃ፣ በክፍለ ከተማ ደረጃ እና በወረዳ እንዲሁም አቃፊዎቹን በይዞታ
ዓይነትና በአገልግሎት ዓይነት ለማደራጀት ጥረት ይደረጋል፡፡

15.5. ስለማህደር ኮድ አሰጣጥ፣


15.6. የማህደር ኮድ የሚሰጠው ማህደር ክፍለ ከተማውን፣ ወረዳውን፣ የይዞታ ዓይነት፣ የአገልግሎት
ዓይነትና ፋይሊ የሚቀመጥበትን የአቃፊ ቁጥር በቅደም ተከተል የሚያሳይ ይሆናል፡፡
15.7. በቀጣይ የመንገድ ስያሜና የቤት ቁጥር ቅደም ተከተል በወጥነት ሲስተካከል የአቃፊ ቁጥሩ
በፓርሴልና በቤት ቁጥር ቅደም ተከተል የሚቀየር ይሆናል፡፡
15.8. በማህደሩ ላይ የባለይዞታው ስም መፃፍ አለበት፡፡ የስም ለውጥ ሲደረግም ነባሩ አንድ ሰረዝ
ተደርጎበት ከስር አዲሱ ስም መፃፍ አለበት፡፡ የፋይል ሽፋን ቦታው ያለመብቃት ደረጃ ላይ ሲደርስ ሲያረጅ
ነባሩ እንዳለ ሆኖ በአዲስ የፋይል ሽፋን መደረብ ይቻላል፡፡

15.9. ስለማህደር አጠባበቅና አያያዝ ፣


15.10. የማህደር ክፍሊ ከማህደር ሠራተኞች በስተቀር ማንም የማይገባበት፣ በቂ ብርሃንና ነፋስ ያለው
እና ለአደጋ ያልተጋለጠ መሆን ይገባዋል፡፡
15.11. የማህደር ክፍሊ መስኮቶች በመስታወት ሆኖ የብረት ፍርግርግ ሊሰራበት ይገባል፡፡ በአካባቢው
ለእሳት አደጋ የሚያጋልጡ ነገሮች ካሊ መወገድ አለባቸው፡፡ ዘመናዊ መወጣጫ መሰላልም በክፍሊ ውስጥ
እንዲኖር ይጠበቃል፡፡
15.12. ማህደሩ መደርደር ያለበት ለሠራተኞች ማውጣት ማስገባት በሚያመችና በሚታይ እንዲሁም
ለክትትል ምቹ በሆነ መንገድ መሆን አለበት፡፡
15.13. ማህደሮች ተመዝግበው በማህደር አከናዋኝነት ሥራ ላይ ያሊ ሰራተኞች በሃላፊነት እንዲረከቡት
መደረግ አለበት፡፡ ከጠፋ ተረካቢው ሰው ተጠያቂ ነው፡፡ ለዚህም ያመች ዘንድ ማኅደሮቹ ቁልፍ ባለው
ላተራል ሼልፍ መደራጀት አለባቸው፡፡
15.14. ህጋዊ በሆነ መንገድ መንግስታዊ በሆነ ተቋም በተቀረጸ የማህደር መቁጠሪያ ማህተም እያንዳንዱ
ማህደር ውስጥ ያሊ ሰነዶች የገፅ ቁጥር ተሰጥተዋቸው ማውጫ ተዘጋጅቶ ማህደር አከናዋኞች መረከብ
ይኖርባቸዋል፡፡ ከዚህ በኋላ ስለማህደር መጥፋት፣ በውስጡ ያሊ ገጾች መጉደል፣ አላስፈላጊ ገጾች
መጨመር ወይም ያለውን የማዛባት ሁኔታ ሲፈጠር ማህደር አከናዋኙ ተጠያቂ ይሆናል፡፡ ሆኖም ግን
ለሥራ ጉዳይ አንድ ሥራ ፈፃሚ ማህደሩን ከወሰደ በኋላ ከላይ የተጠቀሱት ችግሮች ከተከሰቱ ማህደሩን
የወሰደው ሰው/አካል ተጠያቂ ይሆናል፡፡
15.15. እያንዳንዱ ማህደር አከናዋኝ የተረከበውን ማህደር ለስራ ፈፃሚዎች/ ሃላፊዎች ሲሰጥና ሲቀበል
እያስፈረመ መሆን ይኖርበታል፡፡
15.16. በእያንዳንዱ ሰነድ ላይ በጀርባው ክብ ማኀተም መደረግ ይኖርበታል፡፡

15.17. ስለ ይዞታ ማስረጃ ቁጥር አሰጣጥ ፣


15.18. በየክፍለ ከተማው 3 ዓይነት የንብረት ቋሚ መዝገብ መኖር አለበት፡፡ አንደኛው መጀመሪያ
ንብረት ተመዝግቦ የይዞታ ማስረጃ ሲሰጥ የሚመዘገብበት፣ ሁለተኛው የስም ዝውውር ሲደረግ
የሚመዘገብበት ሲሆን፤ ሶስተኛው ደግሞ የዋስትናና ዕገዳ መዝገብ ይሆናል፡፡ በዚህ መዝገብ ላይ
የባለይዞታው/ባለቤት ስም ከነአያት፣ የባልና የሚስት ስም እንዲሁም የቦታው አድራሻ/ክፍለ ከተማ፣
ወረዳ፣ የፓርሴል እና የቤት ቁጥር/፣ የመሬት ይዞታው ፕላን ፎርማት፣ የመሬቱ X እና Y ኮኦርዲኔት፣
የቦታው ስፋት፣ የይዞታው አመጣጥ መገለፅ አለበት፡፡
15.19. የይዞታ አመጣጡ ቀድሞ የተመዘገበው ንብረት በስም ዝውውር ከሆነ ከማን እንደተዛወረና
ከመዛወሩ በፊት ባለይዞታ በነበረው ስም ተመዝግቦበት የነበረው የመዝገብ ተራ ቁጥር ካለው መጠቀስ
አለበት፡፡ በመዝገቡ ላይ የካርታው ቁጥር መሞላት አለበት፡፡
15.20. የመጀመሪያው የይዞታ ማስረጃ ካርታ ሲሰጥ ቁጥሩ የሚሰጠው በውል መዝጋቢ ሠራተኛ ነው፡፡
በዚህ መሠረት በመጀመሪያ የማሕደር ቁጥሩ ከዚያ በእዝባር ተለይቶ የይዞታ ቋሚ መዝገብ የተመዘገበበት
ተራ ቁጥር፣ አሁንም በእዝባር ከተለየ በኋላ ማስረጃው የተሰጠው ለመጀመሪያ ጊዜ ከሆነ ‹‹ዐዐ›› ይፃፋል፣
ይዞታው የተገኘው በስም ዝውውር ከሆነ የተዛወረለት ሰው የተመዘገበበት የመዝገብ ተራ ቁጥር
ይሰፍራል፡፡ ማስረጃው በመጀመሪያ ጊዜ የተሰጠ ከሆነ አሁንም በእዝባር ተለይቶ ‹‹ዐዐ›› ተብሎ
ይሞላል፡፡ የይዞታ ማስረጃው በመጥፋቱ/በመበላሸቱ በድጋሚ የተሰጠ ኮፒ ከሆነ ‹‹ዐ 1›› ሲፃፍ፣
የተሰጠው ሁለተኛ ዳግም ኮፒ ከሆነ ደግሞ ‹‹ዐ 2›› ወ.ዘ.ተ በማለት ይሞላል፡፡
15.21. ይህ የይዞታ ቁጥር አሰጣጥ ከመጀመሩ በፊት የተሰጡ ቁጥሮችን በተመለከተ ስም ሲዛወርና
ሲተካ እንዲሁም ለጠፋ ምትክ ሲዘጋጅ ነባሩ ቁጥር እንዳለ ሆኖ የተዛወረለት ሰው በቋሚ መዝገብ
የተመዘገበበትን ቁጥር እና የጠፋው ማስረጃ ሲተካ እንዲሁ የሚሞላው ቁጥር መሞላት ይኖርበታል፡፡

15.22. ስለማህደር እንቅስቃሴ፣


15.23. ማህደር በየደረጃው ጉዳዩ ለሚመለከታቸው የፕሮጀክት ጽ/ቤቱ ፈጻሚዎች/ሃላፊዎች የማህደር
መጠየቂያ ፎርም ሞልተው ሲያቀርቡ ማህደሩ ሊንቀሳቀስ ይችላል፡፡
15.24. ማህደሩ ከቦታው ሲነሳ በማህደሩ ባሊት ካርዶች ላይ ማን መቼ እንደወሰደ ይሞላል፡፡ አንደኛው
ካርድ ማህደሩ በነበረበት አቃፊ ውስጥ ሲቀመጥ ሌላኛው ለክትትል እንዲረዳ የማህደር አከናዋኙ
መከታተያ ካርድ ሳጥን ውስጥ ይደረጋል፡፡
15.25. ማህደሩ በጊዜው እንዲመለስ የማህደር አከናዋኝ ይከታተላል፡፡ ማህደሩ ሲመለስ የወሳጅ ስም
በአንድ ሰረዝ ይሠረዛል፡፡ ማህደር ስለመወሰዱም ሆነ ስለመመለሱ ወሳጅ ይፈርማል፡፡
15.26. በህግ ማህደር ሊመረምር ሥልጣን ከተሰጠው አካል በስተቀር ማህደር ኮፒ ተደርጐም ቢሆን
ከሥራ ሂደቱ ውጪ እንዲሄድ አይፈቀድም፡፡
15.27. በሕግ ማህደር ለመመርመር ሥልጣን የተሰጣቸው አካላት ማለትም ፍርድቤት እና የፍድራል
የስነምግባር እና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ለምርመራ ኦሪጅናል ማህደር ሲጠይቁ በሚሰጥበት አግባብ
የሚረከበው የመ/ቤት ሰራተኛ ወይም ኃላፊ እንዲሁም ማህደሩን የሚመለስበት ጊዜ በደብዳቤ ሲገለፅ
የኦሪጅናል ማህደሩ ኮፒ ቀሪ ተደርጎ ሊሰጣቸው ይችላል፡፡ ሆኖም ግን የኦሪጅናል ማህደሩ ምርመራ
በደብዳቤ ከተገለፀበት ጊዜ በላይ ከወሰደ ጠያቂው አካል ይህንኑ በወቅቱ ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡
15.28. በህግ ማህደር ሊመረምር ሥልጣን ከተሰጠው አካል በስተቀር ማህደር እንዲላክለት የጠየቀው
አካል ወይም ያዘዘው መ/ቤት በቅድሚያ ለማህደሩ ኮፒ ተገቢውን ክፍያ መክፈል አለበት፡፡
15.29. ማህደር ከማህደር ፈጻሚዎች ወጥቶ ከ 3 ቀን በላይ ከማህደሩ ክፍል ዉጭ መቆየት የለበትም፡፡
የሚያስቆይ ሁኔታ ካለ የማኅደሩ ወሳጅ ከ 3 ቀናት በላይ ለምን እንዳቆየ በምክንያት አስደግፎ ለማህደር
አከናዋኙ ማሳወቅ አለበት፡፡
15.30. ማህደሩ ሲመለስ ሰነዱ የተሟላ መሆኑንና ተጨማሪ ሰነድም በማኀደሩ አለመካተቱን የማህደር
ስራ ፈጻሚው የማረጋገጥ ኃላፊነት አለበት፡፡
15.31. በማህደሩ የተጨመረ ሰነድ ካለ በቅድሚያ የማህደር ማደራጀት ፈጻሚ በዕለቱ የአባሪ ቁጥሩን
በኮምፒውተር ላይ በተጨመረው ሰነድ ላይ የአባሪ ቁጥር ያስተካክላል፤ የማህደሩ አከናዋኝ በዕለቱ
በተጨመረው ሰነድ ላይ የአባሪ ቁጥር ሰጥቶ ማህደሩን ወደ ቦታው ይመልሳል፡፡

15.32. ደብዳቤ/ሰነድ ወጪ/ገቢ ስለማድረግ ፣


15.33. ይዞታን የተመለከተ ገቢም ሆነ ወጪ የሚሆን ደብዳቤ /ማመልከቻ ለወጪና ገቢ ደብዳቤ
መመዝገቢያ ከማህደሩ ጋር አብሮ በተከፈተው ካርድ ላይ በቅደም ተከተል መሠረት መመዝገብ አለበት፡፡
በደብዳቤው ላይ በማህደሩ ሊኖረው የሚገባ የገፅ ቁጥር መፃፍ አለበት፡፡
15.34. ለገቢውም ሆነ ለወጪው ደብዳቤ ቁጥር መሰጠት አለበት፡፡ የሚሰፍረው ቁጥርም ከማህደሩ
ቁጥር ቀጥሎ በማህደሩ ውስጥ የገቢው/የወጪው ደብዳቤ የሚኖረው የገፅ ቁጥርና በመጨረሻም በዕዝባር
ተለይቶ ደብዳቤው በካርዱ ላይ ሲመዘገብ የያዘው ተራ ቁጥርም አብሮ መመዝገብ አለበት፡፡
15.35. ገቢ/ወጪ የሆነው ደብዳቤ በተመዘገበበት ካርድ ቁጥር ላይ በማህደሩ ውስጥ ያለው የደብዳቤ
የገፅ ቁጥርም መፃፍ አለበት፡፡
15.36. ገቢ የሆነ ደብዳቤ ከሙሊ ማህደሩ ውጪ የሚመራ ከሆነ ለሚመለከተው ክፍል በማስፈረም
ደብዳቤው ይሰጣል፡፡ ጉዳዩ ተፈጽሞ ሲመለስ በማህደሩ ውስጥ ባለው የገፅ ቁጥር መሠረት መታሰር
አለበት፡፡
15.37. ወጪ የሚሆን ደብዳቤ እና አባሪዎቹ ሁሌም ቀሪ ሊኖራቸው ይገባል፡፡ ቀሪ ደብዳቤ ላይ
ዋናውን ደብዳቤ የወሰደው ሰው ወይም ፖስተኛ ዋናውን ስለመውሰዱ እንዲፈርምበት ተደርጎ በማህደሩ
ላይ ባለው የገፅ ቁጥር መታሰር ይኖርበታል፡፡
15.38. ወጪ የተደረገ ደብዳቤ ወጪ በተደረገበት ቀን ለሚመለከተው አካል መድረስ አለበት፡፡ ይህም
ኃላፊነት ፓስተኛውን የሚመለከት ሲሆን፣ ባለጉዳዩ ራሱ ፈርሞ የሚወሰደው ደብዳቤ ከሆነ በፈረመበት
ሰዓት ለግለሰቡ/አካል እንደደረሰው ይቆጠራል፡፡
15.39. ገቢ የማይሆኑ ማስረጃዎች ማለት ከይዞታው ጋር የማይገናኝ፣ የይዞታ ፋይል የሌለው፣
የተጭበረበረ ሰነድ/ከዚህ በፊት በማህደሩ ካሊ ማስረጃዎች ጋር የሚጋጭ/እንዲሁም በማህደሩ ቀሪ ያለው
ሆኖ ሳለ ያንኑ መልሶ ኮፒ ሆኖ የቀረበ ከሆነ ገቢ አይደረግም፡፡ ሆኖም ለማስረጃነት ለወደፊቱ ሊጠቅም
የሚችል ከሆነ አግባብ ባለው ሃላፊ ሲታመንበት አስቀድሞ በሚዘጋጅ ሌላ ተገቢ ቦታ እንዲከማች
ይደረጋል፡፡

15.40. የማስረጃ ኮፒ ጥያቄን ስለማስተናገድ ፣


15.41. ለተገልጋዩ በስራ ሂደቱ በተለያዩ ፈጻሚዎች እና ኃላፊዎች መሀከል የተደረጉ መፃፃፎችና ስራ
የተከናወነባቸው ቅፆች ኮፒ ተደርገው አይሰጡም፡፡ እነዚህን ሰነዶች የሚሠጥ ሠራተኛ በዲሲፒሊን
ሊጠየቅ ይገባል፡፡ በማስረጃነት የሚያቀርብ ባለጉዳይም የውስጥ መፃፃፎች ኮፒ ከየት እንዳገኘ የማስረዳት
ግድታ አለበት፡፡
15.42. የካርታና ደብተር ኮፒም አይሰጥም፡፡ ዋናው ጠፍቶበት ከሆነ እንደጠፋበት ማመልከት እና ስለ
መጥፋቱ በአዲስ ልሳን ጋዜጣ የ 20 ቀን ማስታወቂያ ማውጣቱ ሲረጋገጥ የመጀመሪያውን ካርታ
በማምከን አዲስ ካርታ ይሰጠዋል፡፡
15.43. የሌሎች ሰነዶች ኮፒ ሲጠየቅ ተፈላጊው ክፍያ እንዲፈፅም ተደርጎ ኮፒ ይሰጣል፡፡ በኮፒው ጀርባ
ላይ ስለትክክለኛነቱ ጉዳዩ የሚመለከተው የሥራ ፈፃሚ ፈርሞ ማህተም ያደርጋል፡፡ ኮፒ የሚሰጠው
ለህጋዊ ባለቤት ወይም ካርታ ለመውሰድ ህጋዊ ስልጣን ወይም ውክልና ለተሰጠው አካል ወይም ወራሽ
ሲሆን በወቅቱ የተሰጠ ማንነቱን የሚያሳውቅ ሕጋዊ ደብዳቤ ወይም የመታወቂያ ኮፒ ከዋናው ጋር
የተገናዘበ ማቅረብ አለበት፡፡ የመታወቂያ ኮፒውም ከማኀደሩ ጋር ተያይዞ ይቀመጣል፡፡
15.44. የመረጃ ኮፒ አድርጎ መስጠትን በተመለከተ ትዕዛዝ የሚሰጠው የመ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ ሲሆን፣
ሚስጥራዊ የሆኑና ኮፒ ተደርገው ቢሰጡ ችግር የሚያስከትሊ ሠነዶችን መ/ቤቱ የመከልከል መብትም
አለው፡፡

15.45. የማህደር አደረጃጀት ፣

15.46. በቀጣይ ማህደር መደራጀት ያለበት በሁለት ተከፍሎ ይሆናል፡፡ የመጀመሪያው ዋና


የመስተንግዶ ማህደር ሲሆን፣ ሁለተኛው የዋና ማህደር ኮፒ ይሆናሊ፡፡
15.47. ዋና የመስተንግዶ ማህደር የሚይዘው ፣
 የይዞታ ማስረጃ ቀሪ ፣
 ያልተነሳ የዋስትና ዕገዳ ሰነድ ፣
 የክፍያ ደረሰኞች ቀሪ ፣
 የሊዝ ከሆነ የሊዝ ውል ፣
 ዋስትናና ዕገዳ የተነሣበት ውሣኔ ወይም ደብዳቤ፣
 ሌሎች ተፈላጊ ማስረጃዎች ይሆናል፡፡
15.48. የዋናው ማህደር ኮፒ/back up/ የሚይዘው ከዋናው ማህደር የይዞታ ማስረጃ እና ያልተነሳ
ዋስትናና ዕገዳ ሰነድ ፎቶ ኮፒ፣ ሲሆን ማህደሩ የሚቀመጠው በማዕከልና በወረዳ ይሆናል፡፡
15.49. የዋናው ማህደር ኮፒ ከተሰራ በኋላ የስም ዝውውር ሲደረግ ዋስትናና ዕገዳው ሲነሳ ወይም
አዲስ ሲሰጥ ለፋይናንስ ተቋሙ ወይም ለዕግድ ሰጪው ሲፃፍ ግልባጭ ለማዕከልና ለወረዳ መላክ
አለበት፡፡
15.50. አዲስ ማህደር ሲከፈት የይዞታው ባለቤት ስም ከነአያት (ማዕረግ ካለ ከነማዕረጉና ፆታን
ጨምሮ)፣ የቦታው አድራሻ ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ፣ የብሎክ እና የፖርሴል ቁጥር እንዲሁም የይዞታው
ዓይነት (ነባር፣ ሊዝ፣ ጊዜያዊ ወዘተ…) እና የአገልግሎት ዓይነቱ (ቢዝነስ፣ ለመኖሪያ፣ ለእምነት፣
ለመንግሥት መ/ቤት ወዘተ…) መፃፍ አለበት፡፡
15.51. የሰው፣ የመ/ቤትና የድርጅት ስሞችን ጨምሮ ምህፃረ ቃል ወይም አህፅሮተ ቃል በይዞታ
ማህደር ላይ መጠቀም አይቻልም፡፡
15.52. ኮፒውና ዋናው ማህደር ሁልጊዜ የሚናበቡና ወቅታዊ መሆን ስላለበት የተደረጉ ለውጦች በየቀኑ
በሃርድ ኮፒ፣ በቀጣይ በኔት ወርክም በሁሊም የአስተዳደር እርከን ላሊት አካላት መላክ አለበት፡፡
በተጨማሪ የደብዳቤው ግልባጭ ወይም ኮፒ መድረስ አለበት፡፡
15.53. ማህደር አፈላለግና ጊዜያዊ ማህደር አከፋፈት፣
15.54. የማህደር አፈላለግ ፣
15.55. የማህደሩን ኮድ ለማግኘት ፣
ሀ. ከተገልጋዩ ተገቢውን መረጃ ማግኘት ይገባል፣ በዚህ መሠረትም፡-
 የይዞታ ማስረጃውን ተቀብሎ ማየት፣
 በአቃፊው ላይ ስም ሳይዛወር ቀርቶ ከሆነ እና የቀድሞው ባለይዞታ ስም የሚታወቅ ከሆነ ነባሩን የማህደር ቁጥር
እንዲያስመዘገቡ ማድረግ፣
ለ. ከባለጉዳይ ተገቢው መረጃ ተይዞ ሁሊም መፈለጊያ ማውጫዎች ከኮምፒውተር ላይ መሞከር ይኖርበታል፤ በተለይም
በስም ስንፈልግ በጠያቂው ስም ከዚያ በአባትና አያት ስም ለየብቻ ማየት፣ መረጃው እስኪዋሃድ ድረስ በአንድ ሰው
ስም የተለያየ መረጃ ካለ ሁሊንም ማየት፣
ሐ. በማኀደር ፍለጋ ወቅት ብዙዎቹ መገለጫዎች ተመሳስለው አንድና ሁለት ልዩነት ካለ ለምሳሌ ቀበሌና ቤት ቁጥር ትክክል
ሆኖ ስም የተለየ ወይንም ስም አንድ ሆኖ የቤት ቁጥር ከተለየ ማህደሩን አውጥቶ ማየትና በዝርዝር ማጣራት፣
መ. ወደ ኮምፒውተር ሲገባ የተዘለለ ማህደር ከሆነ አጠቃላይ ማጥራቱ እስኪፈፀም ድረስ በተዘጋጀው ዝርዝር ውስጥ
መፈለግ፣
ሠ. ከመረጃ ማዕከል ዳታ ውስጥ መኖሩን ማረጋገጥና በዚያ ዳታ ውስጥ የተመዘገበው አሁን ከተያዘው መረጃ ልዩነት
ካለው ልዩ በሆነዉ ዳታ ኮዱን እንደገና መፈለግ፣
ረ. በስሙ ከድሮው ካርታ ወጪ ሲደረግ ከሚመዘገብበት ቋሚ ባህረ መዝገብ (ሪቡሊክ) ላይ በመፈለግ የድሮውን
ማህደር ቁጥር ይዞ እንደገና ኮምፒውተር ላይ ኮድን መፈለግ፡፡

15.56. ኮድ ኖሮት ማህደር በቦታው ያልተገኘ ከሆነ ፣


ሀ. ወደፊት ማህደር ሲወጣ የት እንደሄደ ለማወቅ እንዲያስችል ቅድሚያ ማህደሩ በነበረበት ቦታ የሚቀመጥ ካርድ መኖር
አለበት፣
ለ. የማህደር አቃፊው ሌላ ማህደር ውስጥ ተደርቦ ከሆነ ማየት፣
ሐ. በሌሎች ፈፃሚዎች ለሥራ ሄዶ ሳይመለስ ቀርቶ እንደሆነ ማኀደር ፈርመው ከወሰዱት ፈፃሚዎች ዝርዝር ውስጥ
መፈለግ፣
መ. አቃፊው በመዘለሊ የተሳሳተ ከሆነ ከተገኘው ኮድ ወደፊትና ወደኋላ ካሊ አቃፊዎች መፈለግ፣
ሠ. በተመሳሳይ/ተሳስቶ ሊነበብ በሚችል ሌላ አቃፊ ውስጥ መፈለግ፣
ረ. በተመሳሳይ ቁጥር ነገር ግን ሌላ ቀበሌ እንዲሁም ቀበሌው ተሳስቶ ሊነበብ በሚችል ተመሳሳይ ክፍለ ከተማ መፈለግ፣
ሰ. ማህደሩ ያልተገኘው ተንቀሳቅሶ ከሆነ የጠፋው ማህደር በተንቀሳቀሰበት ቀን ሌሎች የተንቀሳቀሱ ማህደራት ጋር
ተዳብሎ ገብቶ ከሆነ ጉዳዩ በተንቀሳቀሰበት ወቅት የተንቀሳቀሱ ጉዳዮችን ከተቀባይ ዝርዝር በመነሳት መፈለግ
ሸ. በፍለጋ ያልተገኙ ማህደራትን ዝርዝር አዘጋጅቶ ማህደሮችን ያገኛቸው ሰው እንዲያቀርባቸው ለሁሊም
ለሚመለከታቸው ሠራተኞች መበተን፡፡
ቀ. ለቀጣይ ማህደር ሲመለስ ሳይደራረብ በቦታው ብቻ እንዲሆን ማኀደር አከናዋኞች ትልቅ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል፡፡
15.57. ተፈልጎ ያልተገኘ ማህደር መስተንግዶ አሰጣጥ ፣
15.58. ህጋዊ ማህደር የነበረው ስለመሆኑ ማረጋገጥ ፣
ሀ. የይዞታ ማስረጃ ኦሪጅናል በተገልጋዩ እጅ መኖሩን ማረጋገጥ፣
ለ. የተለያዩ የአገልግሎት መስተንግዶ ሠነዶች፣ የቦታ ክፍያና የግብር ደረሰኞች በተገልጋዩ መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
ሐ. ማህደሩ በክ/ከተማው በሚገኘው የርክክብ ሰነድ ወይም ሩብሊክ ላይ ተመዝግቦ የሚገኝ መሆኑን ማጣራት
ይኖርበታል ወይም፣
መ. የማህደር ኮፒ እንዳለው ከማዕከል ወይም ኮፒ ተደርጎ የተሰጣቸው ካሊ ማጣራት ይኖርበታል፡፡
ሠ. በዚህ ንዑስ አንቀጽ “ሐ” እና “መ” በተዘረዘሩት ማግኘት ካልተቻለ “ሀ” እና “ለ” እስከ ተሟሊ ድረስ በንዑስ አንቀጽ
43.2.2 እና 43.3 መሠረት አገልግሎት ይሰጣቸዋል፡፡
15.59. የጠፋው ማህደር ችግር ያለበት አለመሆኑን ማጣራት፣
ሀ. ዋስትናና እገዳ መዝገብ ላይ ያልተነሳ/ያልተሰረዘ ዋስትናና ዕገዳ መኖር/ አለመኖሩን ማጣራት፣
ለ. በተሰረዘ ካርታ ዝርዝር ውስጥ ይህ የቀረበው ካርታ ያልተሰረዘ መሆኑን ማጣራት፣
ሐ. በማህደር ኮፒው ውስጥ ያልተነሳ ዋስትናና ዕገዳ መኖር አለመኖሩን ማረጋገጥ፣
መ. ቤትና ቦታውን በዕዳ ይዤዋለሁ፣ አስዤዋለሁ ወ.ዘ.ተ የሚል አካል ካለ በ 30 ቀናት ውስጥ እንዲቀርብ በአዲስ ልሳን
ጋዜጣ ጥሪ ማድረግ፤
ሠ. ማህደሩ የጠፋበት ተገልጋይ የኃላፊነት ግድታ እንዲገባ ማድረግና ማስፈረም ይገባል፣
ረ. ይዞታው ካለበት የወረዳ አስተዳደር የዚሁ ይዞታ ባለቤት መሆኑ የጽሁፍ ማረጋገጫ ሲቀርብ፣ እና ሌሎች አስፈላጊ
ማስረጃዎች ተጣርተው ጥያቄው ችግር የሌለበት ስለመሆኑ ከተማውየይዞታ አስተዳደር የሽግግር ጊዜ አገልግሎት
ፕሮጀክት ድስክ ሲረጋገጥ ጊዚያዊ ማህደር ይከፈትለታል፡፡
15.60. ጊዜያዊ ማህደር አከፋፈት ፣
15.61. ጊዜያዊ ማህደር እንዲከፈት የሚመራው የይዞታ አስተዳደር አገልግሎት የመረጃና ዶኩመንቴሽን
ቡድን አስተባባሪ ነው፡፡ ማህደር የተከፈተላቸው ይዞታዎች ዝርዝር በክፍለ ከተማ ከሆነ ለክፍለ ከተማው
ወይም በማዕከል ከሆነ ለማዕከሊ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ማሳወቅ አለበት፡፡
15.62. በጊዜያዊው ማህደር ውስጥ መያያዝ ያለበት መረጃ፣
ሀ. የባለይዞታ ማስረጃ ኮፒዎች፣
ለ. የማጣሪያ ቅጽ/ማለት ይዞታው ነባር ማህደር ስለመሆኑ፣ ካርታው በካርታ ቁጥር መስጫ የተመዘገበ ስለመሆኑ፣
ዋስትናና ዕገዳ መዝገብ ውስጥ ያልተመዘገቡ መሆኑን የሚያሳይ ቅጽ/
ሐ. ተቃዋሚ ካለ እንዲቀርብ የተጠራበት ጋዜጣ ኮፒ አብሮ ሲያያዝ፣
መ. ይዞታው ካለበት የወረዳ አስተዳደር የዚሁ ይዞታ ባለቤት ስለመሆኑ የጽሁፍ ማረጋገጫ ሲቀርብ፣
ሠ. ባለጉዳዩ ግድታ የገባበት ፎርም እና የሥራ ፈጻሚው ውሳኔ የሰጠበት ሰነድ ይሆናል፡፡
15.63. ማህደሩ ጊዜያዊ ስለመሆኑ በማህደሩ ላይ መገለጽ አለበት፡፡ በአቃፊው ውስጥ ጊዜያዊ ማህደር
የተከፈተለት ዝርዝር ብቻ መያያዝ አለበት፡፡ በሂደት ዋና ሰነዱ ከተገኘ ይያያዛል፡፡ በዋናው ማህደር ላይም
በጊዜያዊ ማኀደሩ መሠረት የተሰጠውን ግልጋሎት የሚያግድ ሰነድ ከተገኘ የተሰጠው ግልጋሎት ጊዜያዊ
ማህደሩ ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ እንዲሰረዝ መደረግ አለበት፡፡ ባለይዞታውም በገባው ውለታ መሠረት
በመዋሸት ወንጀል ህግ እና ሌሎች አግባብነት ባላቸው ሕጎች እንዲጠየቅ ይደረጋል፡፡
15.64. ጊዜያዊ ማህደር ተከፍቶ አገልግሎት ያገኘ ሰው ይዞታውን ለሌላ ወገን በተለያዩ ሕጋዊ አግባቦች
ሲያስተላልፍ ይዞታው የተላለፈለት ሰው በጊዜያዊ ማህደር መስተናገዱን እንዲያውቅና ዋናው ማኀደር
ሲገኝ ችግር ቢኖር ሙሊ ኃላፊነት እንዲወስድ የግድታ ፎርሙን ቅድሚያ እንዲፈርም መደረግ አለበት፡፡
ሆን ብሎ ጊዜያዊ ማህደር ላልተገባ ጥቅም ብሎ ያስከፈተ ሠው በማጭበርበር ወንጀል መከሰስ
ይኖርበታል፡፡

15.65. የይዞታ ማኀደርን አስመልክቶ ሌሎች ድንጋጌዎች ፣


15.66. ከፍርድ ቤት ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን በተመለከተ ፣
15.67. ፍ/ቤት ለሰጠው ትዕዛዝ መልስ ለመስጠት የማህደር ኮድ በአዲሱ እና በድሮው ካርታ ወጪ
ሲደረግ ከሚመዘገብበት ቋሚ ባህረ-መዝገብ (ሩብሊክ) ተፈልጎ ካልተገኘ ማህደር የለውም ተብሎ
በማህደር ፈጻሚው በጽሑፍ ለፍ/ቤቱ መገለጽ አለበት፡፡
15.68. ማህደር ስለመኖሩ ተረጋግጦ ማህደሩን ማግኘት ያልተቻለ እንደሆን ማህደሩን እየፈለግን
እንደሆነ ተጠቅሶ ለፍ/ቤቱ በጽሁፍ መገለጽ አለበት፡፡
15.69. ሰነድ አልባ ለሆነ ይዞታ ከሆነ መረጃ የተጠየቀው፣ ይዞታው ሰነድ አልባና ህጋዊ ምዝገባ
ያልተደረገለት ስለሆነ ማገድና ማዛወር እንደማይቻል ለፍ/ቤቱ በጽሑፍ መገለጽ አለበት፡፡
15.70. የተቀላቀሊ ወይም የተከፈሊ ይዞታዎች ማህደርን በሚመለከት ፣

15.71. የተቀላቀሊት ይዞታዎች ማህደር በዚህ መመሪያ በተደነገገው መሠረት መቀላቀል አለበት፡፡
የተቀላቀሊት ይዞታዎች ማህደር እንዲሁም በቀዳሚው ማህደር ቁጥር ተቀላቅሎ ሲቀመጥ ማህደሮች
በተነሱበት ቦታ ፋይሊ የት ማህደር ጋር ተዋህዶ እንደሚገኝ በካርድ በመሙላት በነበሩበት ቦታ መቀመጥ
አለበት፡፡
15.72. ይዞታው ሲከፈል ማህደሩም በተከፈለው መጠን የሚከፈት ሲሆን አንደኛው የነባሩን ቁጥር
እንደያዘ ሲቀር፣ ሌሎቹ እንደብዛታቸው ዕዝባር 1፣2፣3፣ ወ.ዘ.ተ እየተባለ መሞላት አለባቸው፡፡
15.73. የሚቀላቀል ይዞታ ከሆነ የይዞታ ማስረጃ ቁጥሩ የሁለቱን ይዞታ መጨረሻ የተመዘገበበት
የመዝገብ ቁጥር በዕዝባር ተለይቶ ይሞላል፡፡
15.74. ስለሰነድ አጠባበቅ፣ አወጋገድና አወዛጋቢ ስለሆኑ ጉዳዮች ፣
15.75. የሰነዶች የመጠበቂያና የማስወገጃ ጊዜ ወደፊት ተጠንቶ የሚወሰን ይሆናል፣
15.76. ከዚህ መመሪያ ይዘት ውጪ የሆኑ ጉዳዮች ሲያጋጥሙ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር
በመመካከር የሚፈታ ሆኖ ለቀጣይ መመሪያውን ለማሟላት የገጠመው ችግርና የተፈታበት አግባብ
በመመርያው እንዲካተት ለመሬት ልማትና ማኔጅሜንት ቢሮ መተላለፍ አለበት፡፡
15.77. ባለይዞታ ነኝ በሚል ወገንም ሆነ በተቋሙ ውስጥ ዋና የይዞታ መስረጃ ሰነድ ካልተገኘ
15.78. ስሪቱ ነባርም ሆነ ሊዝ መብት ያለው ባለሰነድ ይዞታ ነው ብሎ መውሰድ አይቻልም፤
15.79. ማስተናገድ የሚቻለው ይዞታው ግንባታ አርፎበት እንደተያዘበት ዘመን አስተዳደሩ
በሚያስቀምጠው የመስተንግዶ መመሪያ አግባብ እንደሰነድ አልባ ተቆጥሮ ይሆናል፡፡

ክፍል አሥራ ሦስት


የባለይዞታነት እና/ወይም የቤት ባለቤትነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት/ካርታ/ ስለማግኘት፣ ይዘት፣
ሕትመት፣ ሥርጭትና አጠቃቀም
16. የካርታ ሕትመት ፣ የመሬት ባለይዞታነት እና/ወይም የቤት ባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታን የባለሥልጣን
መ/ቤቱ በከተማው ውስጥ መንግሥታዊ የሆኑ ሚስጥራዊ ሠነድች በሚታተምባቸው የህትመት ተቋማት
አማካኝነት ሚስጢራዊ ኮድ ይዞ እንዱታተም ያደርጋል፤
16.1. የካርታው ይዘት ፣ የጋራ ሕንፃ ላልሆኑ እና የተነጻጻሪ የቦታ ድርሻ ካርታ ለማይሰጣቸዉ
ይዞታዎች እና ቤቶች የባለይዞታነት እና/ወይም የቤት ባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታው ፣
ሀ. የባለይዞታው/የቤቱ ባለቤት ስም ከነአያት፣
ለ. የይዞታው ዓይነት(ነባር፣ሊዝ)
ሐ. የካርታ ቁጥርና ሴሪ ቁጥር፣
መ. የይዞታው/ቤቱ አድራሻ (ክ/ከተማ፣ ቀበላ፣ ብልክ ቁጥር፣ የፓርሴል ቁጥር)፣
ሠ. ግንባታው ያረፈበት ቦታ ስፊት (BUILT UP AREA)፣
ረ. የቦታው ስፊት፣
ሰ. X እና Y ኮርድኔት፣
ሸ. የቦታው የዋጋ ደረጃ፣
ቀ. የቤዝ ማፕ ቁጥር፣
በ. የተሰጠበት ቀን፣
ተ. ሚዛን፣
ቸ. የቦታው አገልግልት፣
ኀ. አዋሳኞች፣
ነ. የአዘጋጅና የቴክኒክ ጉዲዮች አጣሪ፣ የህግ ጉዲዮች አጣሪ ባለሙያ እና ያረጋገጠውና ያፀደቀው ሃለፉ
ስምና ፉርማ፣
ኘ. የመዝገብ ቁጥርና የመዝገብ ተራ ቁጥርን ይይዛል፡፡
16.2. የጋራ ሕንፃ እና የተነጻጻሪ የቦታ ድርሻ ካርታ ለሚሰጣቸዉ ይዞታዎች የባለይዞታነት
እና/ወይም የቤት ባቤትነት ማጋገጫ ካርታ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 62.1 ላይ ከተዘረዘሩት
በተጨማሪ፡-
ሀ. የሕንፃው ቁጥር፣
ለ. የወለል ብዛትና ቁጥር፣
ሐ. የቤት ቁጥር፣
መ. የቤት ባለቤትነት ማስረጃ ቁጥር፣
ሠ. የቦታው ስፊት በፕሮፖርሽን፣
ረ. የሕንፃ ምዝገባ ቁጥር ይይዛል፡፡
16.3. . የካርታ ርክክብና ሥርጭት ከማተሚያ ቤት የታተመን ካርታ መረከብና
ማሠራጨት፣
16.4. የባለሥልጣን መ/ቤቱ የይዞታ አስተዲደርና ማረጋገጥ ንዐስ የስራ ሂደት አማካኝነት
በማተሚያ ቤት የታተመን ካርታ በንብረት ክፍል በገቢ መዝገብ ላይ እንዱመዘገብና የገቢ ደረሰኝ
እየተቆረጠለት መልሶ ወጪ እንዱሆን ያደርጋል፡፡
16.5. የባለሥልጣን መ/ቤቱ የካርታ ዝግጅት ኦፉሰሮችም ወይም ስራውን ለመከታተል
ሃላፉነት የተሰጠው ኦፉሰር ታትሞ የመጣውን ካርታ በሴሪ ቁጥርና በላልች መለያ ኮድች
አማካኝነት በመዝገብና በኮምፒውተራቸው ላይ መዝግበው ይይዛለ፡፡

16.6. የባለስልጣኑ የካርታ ዝግጅት ባለሙያዎች ቀደም ብለው የወሰደትን ካርታ ከነበረ
አጠቃቀማቸውን የሚያሳይ ሪፖርትና የንብረት መጠየቂያ ፍርም አዘጋጅተው በባለሥልጣኑ ሥራ
አስኪያጅ አማካይነት ለይዞታ አስተዲደርና ማረጋገጥ ንዐስ የስራ ሂደት መሪ /አስተባባሪ የካርታ
ይሰጠኝ ጥያቄ በማቅረብ ያስፈቅዲል፡፡ የተፈቀደበትን ሪፖርቱን ለካርታ ዝግጅት ባለሙያው
ሲያቀርብ የንብረት ክፍል ሠራተኛው በወጪ መዝገብ ላይ መዝግቦና አስፈርሞ ካርታውን
ይሰጣል፡፡ የንብረት ክፍል ሠራተኛም በተመሳሳይ በመዝገብ ይይዛል፡፡

16.7. . በሥራ ላይ ያለ የካርታ ፍርማቶች በአዱስ የካርታ ፍርማት በሚተኩበት ወቅት


VOID የተደረጉና አገልግልት ላይ ያልዋለ ካርታዎች አሰባሰብና አወጋገድ፣
16.8. የባለሥልጣን መ/ቤቱ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው በየጊዜው የካርታ ፍርማቶችን በአዱስ
የካርታ ፍርማቶች ሊቀይር ይችላል፡፡
16.9. ነባሩ የካርታ ፍርማት በአዱስ የካርታ ፍርማት ሲቀየር በቅድሚያ ቀደም ሲል ታትመው
ሥራ ላይ ያልዋለ እና VOID የተደረጉ ካርታዎችን በማሰባሰብ የሚወገድበት ስልት አጥንቶ
ለቢሮው ኃላፊ በማቅረብና በማስወሰን እንዱወገደ ያስደርጋል፡፡
16.10. በካርታ ላይ የሚፈርሙ ባለሙያዎችን በተመለከተ፣
16.11. የመሠረታዊ የአሠራር ሂደት ለውጥን፣ የሚሠራውን ሥራ ጥራትና የአገልግልት
አሰጣጡን ሕጋዊነት፣ የከተማዋን ማስተር ፕላንና ተያያዥ የፕላን ሕጎችን ማስፈፀም የሚችል
የሙያ ስብጥር ያለው ቡድን በማቋቋም የካርታ ሥራና ላልች ተያያዥ ሥራዎች መከናወን
ይኖርባቸዋል፡፡
16.12. የካርታ ዝግጅት የቴክኒክና ሕጋዊ ጉዲዮችን ማጣራት ስለሚፈለግ የቡድኑ ስብጥር ይህን
መሠረት ያደረገና የሕግ ባለሙያው የሕግ ጉዲዮችን አጣርቶ በካርታው ላይ ሲፈርም የቴክኒክ
ባለሙያው ደግሞ የቴክኒክ ጉዲዮችን አጣርቶ በካርታው ላይ ይፈርማል፡፡
16.13. በአጠቃላይ በአንድ ካርታ ላይ የሕግ ጉዲዮችን የሚያጣራ፣ የቴክኒክ ጉዲዮችን አጣርቶ
ካርታዉን የሚያዘጋጅ ባለሙያ የመሬት አስተዲደርና ግብይት ዋና የስራ ሂደት መሪ በቤዝ ማፕ
ላይ መወራረሱን በማረጋገጥ እና የባለስልጣኑ ኃላፊ ካርታዉን በማጽደቅ ይፈርማለ፡፡
16.14. ለአንድ ይዞታ የሚዘጋጀው ካርታ በሁለት ኮፒዎች ሲሆን፤ ዋናው በካርድ ሆኖ ላልቹን
በወረቀት በማድረግ ዋናው ለባለይዞታው፣ እና አንድ ኮፒ በማህደሩ ውስጥ ቀሪ ይደረጋል፡፡

You might also like