Professional Documents
Culture Documents
ክስ መዝግያ
ክስ መዝግያ
ይሆናል ።
1 ኛ የተከበረው ፍ/ቤት
የመከላከያ ምስክሮቼ የውሃ መስመር ዝርጋታ ስራው በውሃ አገልግሎት ድርጅት በቦርድ
አመራር የሚመራ መሆኑን ያስራዱ ስሆን እነሱ ,ስራአስኪያጅ,ምትክል ስራ አስኪያጅ ,የሥራ
ህዳት መሪ ,ከንቲባ,የቦርድ አበላት ተቆጣጥሮ ማስቆም ስልጣን የሌለኝ መሆኑን ያስረዱ
በመሆኑ እናም አቃቤ ምስክሮች የመሰከሩ ነገር የሌላ እንዲሁም የተቋሙ መቋቋም አዋጅ
የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የከተሞች ዉኃና ፍሳሽ አገልግሎት
ድርጅት አዋጅ ቁጥር 170/2009 አንቀጽ 9 እስከ 20 እና የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና
ሕዝቦች ክልል መንግሥት የከተሞች ዉኃና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት ደንብ ቁጥር 160/2010
አ/ም አንቀጽ 5 የድርጅቱ አመራሮች ስልጣንና ተግባር እነ በግልጽ አስቀምጧል ።
5 ኛ ተካሳሽ እኔ ዝርጋታውን ተቆጣጥሮ ማስቆም ስልጣንና ተግባር /ሀላፊነት አላዉኝ? ማንን?
,በምን ?,ምን በማድረግ ?,በምን ሀላፊነት ?,አዋጅ /ደንቡ/መዋቅሩ ይፈቀድለታል?
2 ኛ የተከበረው ፍ/ቤት
የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የከተሞች ዉኃና ፍሳሽ አገልግሎት
ድርጅት አዋጅ ቁጥር 170/2009
3 ኛ የተከበረው ፍ/ቤት
በኢትዮጵያ የፕሮጀክት ስራ አሠራር ህጎች ሶስት አካላት ስሆን አሠር ,ተቋራጭ እና አማካሪ ያላው ስሆን
የሰይት ተቆጣጣሪ መሐንዲስ ዳግም የአማካሪ አካል ስሆን ስራ ተቆጣጥሮ የማስቆም ህገዊ ስልጣን ያላው
,በህጋዊ አከል ተመዝግቦ ፍቀድ የተሠጠው ,ውክልና ያላው ስሆን እኔ የድርጅቱ የበላይ ቦርድ አመራር
የመቆጣጠር ስልጣን የሌለኝ መሆኑን
ኮንስትራክሽን አማካሪዎች የአሠራር መመርያ ቁጥር 881/2014 አንቀጽ 2 ንኡስ አንቀጽ 5,6,11 እና
አንቀጽ 9 መሠረት ካጨምቡላ እስካ ጤና ጠቢያ የውሃ መሥመር ዝርጋታ ፕሮጀክት ዝርጋታውን /ግንባታውን
ተቆጣጥሮ የማስቆም ፍቃድ/ስልጣን /ውክልና የሌለውን በመሆኑ ይህንን ፍ/ቤቱ በመገንዘብ በነጸ
እንዲያሰናብተኝ በአክብሮት እጠይቃለሁ።
4 ኛ የተከባራው ፍ /ቤት
5 ኛ የተከበረው ፍ/ቤት
ሀላባ ዞን ፖልስ መምሪያ ሀለባ ቁልቶ ከተማ ፋይናንስ ጽ/ቤትን ሀለባ ቁልቶ ከተማ
ውሃ አገልግሎት ድርጅት የግዥና ሂሳብ ምርመራ ውጤት እንዲያቀርብ በቁጥር
624/72/71 በቀን 28/11/2014 አ/ም በሠጠው ትዛዝ በክልሉ የግዥ አፈጻጸም
መመሪያ ቁጥር 28/2010 መሠረት ኦዲት ተድርጎ ባቀረበው ጠቅላላ ኦዲት ውጤት
ላይ እኔ 5 ኛ ተካሳሽ ምንም አይነት የተግባር ሆና የገንዘብ ጉደለት የሌላ መሆኑን
እያረጋገጠ ሆኖ ሳሌ እንዲሁም የሀላባ ቁልቶ ከተማ ውሃ አገልግሎት ድርጅት የሀገር
ውስጥ የጫራታ ኮምቴ ሰናድ በምን ቀን ,ዬት ቦታ , ለሞን አላማ,ስብሳባ ተሳብስቦ በመወያየት
ውሳኔ ሀሳብ ያቀረቡ እናማን እንዳነበሩ በስምና በፈርማ እያረጋገጠ መን አጽድቆ የታገዘ ቱቦ
መሆኑን በግልጽ በህጋዊ ማህተም የተደገፈ የሰነድ ማስረጃ እያስረዳ ሆኖ ሰሌ ምንም አይናት
የተግባር ተስትፎ የሌላብን መሆኑን እና ኮፕ ያያዝኩት ስሆን ኦርጅናሉ በውሃ
አገልግሎትድርጅት ያለህ በመሆኑ በትዛዝ በመሥመጣትእኔ 5 ኛ ተከሳሽ የጨረታ ኮምቴ
አለመሆኔን በመረጋገጥ እና ይህንን በማገናዛብ ከክሱ በናጸ እንድያሠናብታን በአክብሮት
እጣይቃላው።
6 ኛ የተከበረው ፍ/ቤት
የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የከተሞች ዉኃና ፍሳሽ አገልግሎት
ድርጅት አዋጅ ቁጥር 170/2009 አንቀጽ 25 መሠረት እኔ 5 ኛ ተከሳሽ ሥራ አለመሆኔን
እያስረዳ ሆኖ ሳሌ አቃቤ ህግ ለክሱ ያቀረበው የኦድት የሠናድ መሥራጃ ለእኔ መከላከያ
ማሰረጃ በመሆኑ አንዲት የተግባር ጉደለት በቀረበው ኦድት ግንት የሌላብኝ መሆኑ እና የአቃቤ
ምስክሮች አማሠካካርም የእኔን መከላካያ ምስክሮቼን የሚዳግፍ መሆኑ ይህም ዳግም ከላይ
ተራቁጥር 4 ኛ,5 ኛ ላይ የጠቀስኩት ሰናዶችንና ዳራሰኖች እውነት መሆኑን የኦድት ርፖርት
የሚያስረዳ በመሆኑ የተከበረው ፍ/ቤት ይህንን በመገናዛብ ከክሱ በናጸ እንድያሠናብታን
በአክብሮት እጣይቃላው።
ቁልቶ
ከላይ በተገለጸው መሠረት እኔ የሕግ ተከሳሽ መንሱር ጃማል በተከሰስኩበት የወንጀል ክስ ጉደይ ፍርድ ቤት መከላከያ
ማስረጃ ይዤ እንድቀርብ ለቀን 25/08/2015 ባዘዘው መሠረት የመከላከያ ምስክሮች
የሠው ምስክሮች
1/ አብድራህማን ሙህድን 3/ ጌቱ ማሞ
የሠነድ ማስረጃዎች
2 ኛ/ በላይ ሀላፊዎች የቀረበው ሌላ ግምት በደብዳቤ ቁጥር ሀወ 11.04/980 አንድ ገጽ ኮፕ(ዋና በተቋሙ)
3 ኛ/ የሀላባ ቁልቶ ከተማ ውሃ አገልግሎት ድርጅት የእቃ መጣያቅያ ላይ ሌላ ግምት የተሞላበት ደርሰን ቁጥር 01836
አንድ ገጽ ኮፕ
4 ኛ/ የሀላባ ቁልቶ ከተማ ውሃ አገልግሎት ድርጅት የእቃ ግዥ መጣያቅያ ደርሰን ቁጥር 0737 አንድ ገጽ ኮፕ (ዋና
በተቋሙ)
5 ኛ/ የሀላባ ቁልቶ ከተማ ውሃ አገልግሎት ድርጅት ቱቦ እንዲያመጣ የተላከው በላሙያ የሚያሳይ ዳብዳቤ አንድ ገጽ ኮፕ
እና የእቃ ማስራከብያ ደርሰን ቁጥር 0653 አንድ ገጽ ኮፕ(ዋና በተቋሙ)
11 ኛ/ የጨረታ ኮምቴ ቱቦ የገዛበት ፕሮፎርማ በፍርድ ቤት ትዛዝ ተቃርቦ ከፋይሉ ጋር ተያይዞ እንድታይሊኝ።