Professional Documents
Culture Documents
ደዘቨወሀሁ
ደዘቨወሀሁ
ጋምቤላ
የተዘጋ የለም
የተዘጋ የለዉም
ከተለያዩ ወረዳዎች ማለትም ዲማ፤ፒኝዉዶ/ጎግ/ ጆር፡ ጋምቤላ ወረዳ የሚቀርቡ ዓቃቤ ህግ ማስረጃዎች ዉሎ
አበል አከፍፈል ችግር
መፍትሄ ሐሳቦች
የኮምፒዩተርና ፕርትር ዞኑ ዐቃቤ ህግ መምሪያ ከልል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በመሆን እንዲሠራ ማድረግ
ከተለያዩ ወረዳዎች የሚቀርቡትን የዐቃቤ ሕግ ማስረጃዎች የዉሎ አበል አከፋፈል ርቀት ከግምት ዉስጥ
በማስገባት በባጀት እንዲያዝ ማድረግሀ
ስም 1----------------------------------------------------ፍርማ---------------------------------
2--------------------------------------------------------------------------------------------------------------
10 ኛኢ/ር ኡኬሎ ዋሙኒ አባል ሲሆን የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ከወረዳ ዐቃቢያን ህጎች ጋር
ራሰቸዉ ካስተዋወቀ በኃላ ወደ ገምገማ መጠየቆች ለእያንዳዱ ዐቃቤ ህግ በእጃቸዉ
ከደረሳቸዉ በኃላ ግምግማ ከወረዳ ዐቃቤ ህግ አቶ ኡበንግ ኡማን የወረዳ ሥራ ሂደት ባለቤት
ሲሆን በመጠየቆች ላይ የተዘርዘሩትን ነጥቦች ጥያቄዎች በመነሳት 1 ኛ ዐቃቤ ህግ ከባልደርቦች
ጋር ተቀራረበዉ አለመሥራት ችግር 2 ኛ ቢሮ ምስጢር አለመጠበቅ ችግር 3 ኛበመደበኛ ሥራ
ቦታ ተተክሎ አለመሥራት ችግር 4 ኛከፖሊስ ጣቢያ የሚቀርቡ ም/መዝገቦች በ 15 ቀን ዉስጥ
ለፍ/ቤት አለማቅረብ ችግርአቶ ኡበንግ ኡማን ለራሱ የሰጠዉ ደረጃ ከፍተኛ ሆኖ ድጋፍ
የለዉም ከቤቱ መካከለኛ እና ዝቅተኛ አወዳደሮ መካከለኛ 11 ድምፅ ዝቅተኛ 1 ድምፅ
በዚሁመሠረት አቶ ኡበንግ ኡማን በመካከለኛደረጃ 11 ድምፅ አልፍል፡፡አቶ ኝኬዉ ኡሞድ
የሰጠዉ አስተያየት አቶ ኡበንግ ኡማን ለወደፈት በመልስ አስጣጥ ላይ ራሱ እንዲያተካከል ጥሩ
ነዉ፡፡ሌላዉ ከባልደርቦች ጋር ተቀራሪበዉ ከመሥራት አንፃር ለወደፍት ራሱ በያስተካከል ጥሩ
ነዉ፡አቶ ኡበንግ ኡማን የሰጠዉ አስተያየት የተሰጠኝ ደረጃ አስተማሪ ነዉ ይቀብላለሁ
ብሏዋል፡አቶ ታዎድስ ተስፋዩ በተሰጠዉ መጠየቆች 1 ኛሥራ ቦታ ተተክሎ አለመሥራት ችግር
2 ኛ ከባልደርቦች ጋርዉይይት አለማድረግ ችግር 3 ኛ የመደበኛ የሥራ ሰዓት አለማከበር ችግር
4 ኛ ህግ ምክር አግልገሎት አለመስጠት ችግር አቶታዎድስ ተስፋዩ ላይ ከቤቱ
ደረጃዎችአወዳደሮ ማለትም ከፍተኛ እና መካከለኛ ሲወዳድር አቶታድዎስ ተስፋዩ መካከለኛ
7 ድምፅ ከፍተኛ ደረጃ 8/ድምፅ አልፋዋል፡፡
አቶ ኝኬዉ ኡሞድ በወረዳ ዐቃቤ ህግ ላይ የሰጠዉ አስተያየትአቶ ታድዎስ ተስፋዩ በመልስ
አስጣጥ ላይ ትርፍ ቃላት የመናገር ሁኔታዎች ይታያል፡፡ስለዚህ ዐቃቤ ህጉ ለወደፍት መልስ
ሲሰጥ በህግ አግባብ መመለስ እንዳለበት ማስተካኪያ ቢያድርግ ጥሩ ነዉ፡፡