Professional Documents
Culture Documents
2 ኛ-አሁን ላይ ከፍተኛ የፀጥታ ችግር በተደጋጋሚ ከቤቴ በመዉጣት እንዳንዴ ከአቅሜ በላይ
ሲሆንብኝ በጫካ እስከማደረ የምደርስበት ሁኔታ እያጋጠመኝ ከዚህም ባለፈ ብዙ ዛቻዎች
እይተፈፀመብኝ ይገኛል ይህም ደግሞ የተጣለብኝን ሐላፊነት በተረጋጋ ስሜት ለመወጣት
በእጅጉ እየተቸገርኩ እገኛለሁ።ከዚህ ጋር ተያይዞ ለዳይሬክተር ጅማ ለድስትሪክት ከዚህ ቀደም
ስራዬንም ለመልቀቅ እንደምገደድ ማሳወቄ ይታወቃል። ይህንን አስመልክቶ እኔ የመጣሁትና
ቤተሰቦቼ ያሉት አዲስ አበባ ቢሁንም ድስትሪክቱ ያለበትን የሰዉ ሐይል እጥረት ከግምት
በማስገባት ለጊዜዉ ወደ ሌላ ድስትሪክት ማለትም አዲስ አበባ ባሉት ድስትሪክቶች አሁን ላይ
ባልጠይቅም በዚሁ ድስትሪክት ዉስጥ በሚገዉ ሚዛን ከላይ የጠቀስኳቸውን ችግሮቼን ከግምት
በማስገባት ባለው ክፍት ቦታ አሁን ባለኝ የስራ ደረጃ (Lateral-Banking business officer) አዛዉሮኝ
ከገጠመኝ ችግር እንዲያወጣኝ በማክበር እጠይቃለሁ።
ሠለሞን ገ/መድህን ተካ
መታወቂያ ቁጥር 040839
ስልክ ቁጥር 0912441103
ግልባጭ-ለዳይሬክተር ጂማ ዲስትሪክት-ጂማ
ጅማ ዲሰትሪከት
ጅማ
1ኛ ባለቤት የአስም ታማም እና 5 ወረ ህፃን ይዛ ለማሳደግ እና ስራዋን ለመስራት ስለከበዳት ከባልቤቴ ተራራቀን
በማህበራዋ እና በኢኮኖማ ኑሮዓችን እንዲሁም በትዳራችን አሉታዋ ተጽኖ እያሳደረብን ይገኛል፡፡
2 ኛ ቤተሰቦቸ ማለተም አባትና እናት በኣሁኑ ጊዜ አድሜ ከመግፋት አንጸረ ከፍትኛ የሆነ የጤና
መታወክ እየገጠማቸው ይገኛል፡፡
3 ኛ በጨጓራ ህመም ምክንያት ያገኘዉትን ምግብ መመገብ ባለመቻለ የጠናዬ ሁኔታ ከጊዜ
ወደ ጊዜ በጣም እየጨመረና ከፍተኛ ደረጃ እየደረሰ ስለሆነ ለህይወት በጣም አሳሳቢ ሁኔታ ለይ
እገኛለሁ ፡ ፡
ስለሆነም ዲሰትሪክቱ ከለይ የጠቀሰኩዋቸዉን ችግሮችን ከግምት ዉስጥ በማስገባት ቦንጋ በባለዉ
ክፍት ቦታ አሁን ባለኝ የስራ ደረጃ BBO(BUSSINES BANKING OPIRATION ) እንዲሁም በተዛማጅ
የስራ ደረጃዋች ቦንጋ እንድታዛዉሩኝ እና ከገጠመኝ ችግር እንዲያወጣኝ
በአክብሮት እጠይቃለሁ
ከሠላምታ ጋር
ገበየሁ ስሳይ በከለ
ፊርማ
ጥር 01 ቀን 2011 ዓ.ም
ሸኮ ቅርንጫፍ
ሸኮ
ከዚህ ቀደም በቅርንጫፍ ባንካችሁ ደንበኛ መሆነ ይታወቃል። በ 2011 ዓ.ም የቡና ስራ ወደ ማዕከላዊ ገቢያ
ለማቅረብ ያስችለኝ ዘንድ በሸኮ ከተማ መሀል ሸኮ ቀበሌ የሚገኘውን በ 263.25 ካሬ መሬት ላይ ያረፈ መኖሪያ እና
መጋዘን ሕንፃ የይዞታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት 911/18/2004 እና በ 490 ካሬ ሜ ላይ ያረፈ መጋዘን የይዞታ
ማረጋገቻ የምስክር ወረቀት በዋስትናነት በማስያዝ የደረቅ ቡና ስራ ማስኬጃ ባቀረብኩት የስራ እቅድ መሰረት
የብር 800,000 (ስምንት መቶ ሽህ ብር) ለአንድ አመት የሚቆይ በየስድስት ወሩ ከፍዬ የማጠናቅቀው ብድር
እንዲሰጠኝ በአክብሮት እጠይቃለሁ።
ከሠላምታ ጋር
ብርሃኑ ረደእ
ጥር 01 ቀን 2011 ዓ.ም
ሸኮ ቅርንጫፍ
ሸኮ
ከዚህ ቀደም ከቅርንጫፍ ባንካችሁ ለአንድ አመት ተበዳሪ መሆኔ ይታወቃል። ነገር ግን በ 2010 ዓ.ም ባጋጠኝ
የቤተሰብ ችግር ምክንያት ስራውን ያልሰራው መሆኑ ከግምት ውስጥ ገብቶልኝ በ 2011 ዓ.ም የቡና ስራ ወደ
ማዕከላዊ ገቢያ ለማቅረብ ያስችለኝ ዘንድ በሸኮ ከተማ መሀል ሸኮ ቀበሌ የሚገኘውን በመጋዘን 600 ካሬ መሬት
ላይ ያረፈ እና የመኖሪያ ቤት 355 ካሬ መገኛ ሚዛን አማን ከተማ አማነ ክ/ከተማ ፖሊተክኒክ ኮሌጅ አካባቢ ያለዉን
ቤተን የይዞታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት 2249/08 በዋስትናነት በማስያዝ የደረቅ ቡና ስራ ማስኬጃ ባቀረብኩት
የስራ እቅድ መሰረት የብር 700,000(ሰባት መቶ ሺህ) ለአንድ አመት የሚቆይ በየስድስት ወሩ ከፍዬ
የማጠናቅቀው ብድር እንዲሰጠኝ በአክብሮት እጠይቃለሁ።
ከሠላምታ ጋር
ሃይሌሲላሴ ፀጋዬ