Professional Documents
Culture Documents
22
22
ለመንታ የጥበቃ የሰው ሀይል አገልግሎት የተወሰነ የግል ማህበር አገልግሎት ፅ/ቤት
ነዋሪ ስሆን የማመለክተው ጉዳይ ከዚህ እንደሚከተለው ነው አምልካች በውሀና ፍሳሽ መ/ቤት
ከ 1999 ዓ.ም ነሀሴ 16 ጀምሮ እስከ 2001 ዓ.ም ለሁለት አመት ድርጅቱ በኮንትራት ቀጥሮኝ
ስሰራ እንደነበርኩ ይታወቃል በመሆኑም ደጀን የጥበቃና የሰው ሀይል አገልግሎት የተወሰነ የግል
ኩባንያ ድርጅቱን ሲረከብ አዘዋውሮኝ ስሰራ ስለነበር ከእነስ ጋር በመዘዋወር እስከአሁን ድረስ
ከኤጀንሲ ወደ ኤጀንሲ እየተዘዋወርኩ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳልል እስከአሁን ድረስ እያገለገልኩ
እገኛለው ነገር ግን በስራ ገበታዬ ላይ እያለው ምንም በማይታወቅ ሁኔታና ባልተረዳሁት
አግባብ ግንቦት 1 ቀን አሰሪው በስራ ምድቤ ላይ በመምጣት የዝውውር ደብዳቤ ሲያመጣልኝ
እን ደግሞ ይህንን ደብዳቤ ያለጥፋትና ያለበቂ ምክንያት ዝውውሩን ተቀበል ሲለኝ እኔ
አልቀበልም ምክንያቱም አግባብ ባለው መልኩ የተፃፈ ደብዳቤ ስለሆነ እኔ ደብዳቤውን
ሳልቀበል ቀርቼ ስለነበረ መደበኛ ስራዬ ላይ ገብቼ እየሰራው እያለ በድጋሚ በ ግንቦት 5 መደበኛ
ስራዬ ላይ ስገባ መዝገቡ ተደብቆብኝ ስለነበር እኔም ሳልፈርም መስራት የለብኝም በማለት
ስራውን እንዳቋርጥ አድርጎኛል ይህንን የማስጠንቀቂያየተቀበልኩት ግንቦት 28 ከቀኑ 10 ሰአት
ሲሆን ፈርሜ ተቀብያለው አሁንም ቢሆን ያለአግባብና ያለ ምክንያት አሰሪው ሆን ብሎ እኔንና
ቤተሰቤን ለመበደል ስራውን ከጀመርኩበት ጊዜ ጀምሮ ያለ በቂ ምክንያት በጠቅላላ 1 አምት ከ
6 ወር የሰራሁበትን በየጊዜው እያስቆረጠብኝ 6798 ብር ከ 60 ሳንቲም አስቆርጦብኛል ይህንኑ
ድብቅ አላማውን ለመሸፈን በተለያዩ ጊዜያቶች በስራ ምድቤ ላይ ከስራ አባርርሀለው ለምን
ይህንን ድርጅት ለቀህ አትሄድም በማለት ሰብአዊ መብቴን ነክቷል እኔ የግል ተበዳይበተለያ ጊዜ
ለዚሁ ተቋም አቤቱታ ባቀርብም ድርጅቱ ከግለሰብ ጋር በመወገንና በቸልተኝነት ለእንግልት
ለወጪ ተዳርጌአለው አሁንም ቢሆን እኔ የምጠይቀው ጥያቄ
አመልካች
ከሰላምታ ጋር