Professional Documents
Culture Documents
10 Yeaars Plan
10 Yeaars Plan
/ከ 2013-2022 ዓ.ም/
ሰኔ /2013 ዓ.ም
ደሴ
ትዕዛዙ እንግዳ
1.
አጋዥ ሰብሳቢ
------------------------------------------
ክብረት 2.
አሰፋ ም ሰብ
------------------------------------------------ /
ሳቢ
3. አበበ
አረጋ --------------------------------------------------------
አባል
4. ሰይድ
አወል ------------------------------------------------------
አባል
ጌታቸው መሃመድ
5.
አባል
------------------------------------------
አህመድ መሀመድ
6.
አባል
------------------------------------------
ሲሳይ ከበደ 7.
ባንቲ አባል
------------------------------------------------
8. ሁሴን
ሙህዩ ---------------------------------------------------
አባል
9. ኤልያስ
ተክሌ ---------------------------------------------------
አባል
10. አህመድ
ጫኔ --------------------------------------------------- አባል
10 2013 -2022 / Page
3
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
11. መሀመድ
አሊ ------------------------------------------------- አባል
12. ወንድወሰን
አረጋ ----------------------------------------------- አባል
13. ሰይድ
እብሬ ----------------------------------------------------
አባል
14. ሙህዲን አሊ
------------------------------------------------- አባል
አማካሪዎች
መግቢያ
ኢትዩጵያ ከድህነትና ኋላቀርነት ወጥታ ቀጣይ አስተማማኝ ወደሆነ እድገትና ብልፅግና ለመሸጋገር
በያዘችዉ ፈጣንና ሁለገብ የልማት እንቅስቃሴ ስኬት ከተሞች የሚኖራቸዉ አስተዋፅኦ ከፍተኛ
ነዉ፡፡ከተሞች በሁለገብ የልማት እንቅስቃሴ ውስጥ የሚጠበቅባቸዉን ሚና
ለመወጣት ፅዱ፣ዉብ፣ ረንጓዴ፣ለነ ዋሪዎች ምቹና ተስማሚ ፣የአደገ
ኢንቨስትመንትና ቱሪዝም ማእከል የመልካም አስተዳደር ስርአት የሰፈነባቸዉ
፣የህግ የበላይነት የተከበረባቸው ፣ሰፊ የህዝብ ተሳትፎ እና ተጠቃሚነት
የተረጋገጠባቸዉ፣ የገበያ ፣የኢንዱስትሪና የአገልግሎት ማእከል መሆን
ይጠበቅባቸዋል፡፡ይሁን እንጅ በከተሞች ስር ሰዶ የቆየዉና የፖለቲካ ኢኮኖሚዉን
የበላይነት የያዘዉ ኪራይ ሰብሳቢነትና የመልካም አስተዳደር ችግሮች ከተሞች
በሚፈለገዉ ደረጃ እንዳያድጉ እና የሚጠበቅባቸዉን ሚና እንዳይወጡ ማነቆ ሆኖ
ቆይቷል፡፡
ክፍል አንድ
የደሴ ከተማ አመሰራረት አጭር ታሪካዊ ዳራ
1.1 ቅድመ ምስረታ
የደሴ ከተማን ቅድመ ትውፊቶችን ስንቃኝ ዐፄ ቴዎድሮስ የአንድነት ግዛታቸውን
ለማስፋፋት በ 1840 ዎቹ መጨረሻ አካባቢ ወደ ወሎ መጥተው ጊዚያዊ የጦር
ሰፈራቸውን ጀሜ ተራራ ላይ አድርገው እንደነበር ታሪክ ይጠቁመናል፡፡ ከአጼ ቴዎድሮስ
ሞት በኋላም አጼ ምኒሊክ ወሎ ወደ ግዛታቸው ለማጠቃለል ሲሉ በወቅቱ የወሎ
ራሶች በነበሩት በአመዴ ሊበን / አባዋጣው / እና በመሀመድ አሊ / ኋላ ንጉሥ ሚካኤል /
ላይ ዘምተው ነበር፡፡ አጼ ዮሐንስም እንዲሁ ከሰሜን ወደ ወሎ በመዝለቅ ወሎን ወደ
ግዛታቸው ለማጠቃለል ጥረትያደርጉ እንደነበርናከዚያም አልፈዉ ሁለቱን የወሎ ራሶች
አመዴ ሊበንና ሙሀመድ አሊን ቦሩ ሜዳ ላይ አስቀምጠዉ አመዴ ሊበንን ራስ
ወልደማሪያም፣ሙሀመድ አሊን ደግሞ ራስ ሚካኤል ተብለዉ እንዲሰየሙ አድርገዋል ፡፡
ወሎን ወደ ግዛታቸዉ ለማጠቃለል ፍላጎት የነበራቸዉ አፄሚኒልክም ከአፄዮሀንስ ጋር
ለመነጋገር ወደ ትግራይ ሲያቀኑ ባለቤታቸዉን እቴጌ ጣይቱን ደሴ ጀሜ ተራራ አካባቢ
እንዲቆዩ አድርገዋል፡፡ አፄሚኒሊክ ትግራይ ደርሰዉ እስከሚመለሱ ድረስ እቴጌ ጣይቱ
ለሁለት ወር ያህል ጀሜ ተራራ ላይ መክረማቸው ይነገራል፡፡ ከዚህ አጭር ቅድመ ከተማ
ምስረታ ታሪክ የምንረዳው ጀሜ ኮረብታ ለደሴ ከተማ መመስረት ቁልፍ መሰረት
መሆኑንና በሁሉም ነገሥታት እይታ ደሴና አካባቢዋ እጅግ ማራኪና l ኑሮም የተመቸች
እንደነበር ታሪክ ይጠቁመናል፡፡
ሶስቱ መንግስታዊ ሀላፊነት በተለያየ አጋጣሚና ምክንያት ወደ ጀሜ ከመምጣታቸውም
በተጨማሪ አካባቢው ከለሌሎች አካባቢዎች በመልክዐ ምድር ባለው ትስስር ለንግድ
እንቅስቃሴ መተላለፊያ ዋና ቢሮ እና ማእከል መሆኑ ለታጁራ፣አሰብና ጅቡቲ ወደቦች
ክፍል ሁለት
የዘርፎች ያለፉት 10 ዓመታት አፈፃፀም
የልማት ሀይል ግንባታው ከእዉቀት አንጻር የታዩ ለዉጦች መሰረት በማደረግ ሲቃኝ የስራ
ሪፖርትን በአግባቡ የማደራጀትና የመግለጽ ብቃት እየተሻሻለ የመጣ
የከተማው አስተባባሪ፣ የካቢኔ አባላት፣ ጠቅላላ አመራሩና በስራ መለያ ዝርዘር መሰረት
መሰረት ያደረገ የግዥ ፍላጎት ተለይቶ ለግዥ ክፍሉ በማሳወቅ ግዥዉ ተፈፅሞ
የሰው ሀይል ተግባራትን ለመፈጸም መሰረታዊ እና ወሳኝ ቢሆንም ያለውን የሰው ሀይል
በአግባቡ ስራን ማሰራት ከልተቻለ ለብክነት የሚዳርግ ይሆናል፡፡
የተመቻቸ የመሰረተ ልማት ስራዎች ለማከናወን መንገድ ከፈታ 110 ኪ.ሜ/ በእቅድተይዞ
31.8307 (53.05%) ተከናውኗል፣ብቻቸውን መልማት የማይችሉ /የይዞታ መጠናቸው ከደረጃ
በታች/ የሆኑ ይዞታዎችን የተከለሉ ቤቶች አደረጃጀት (በብሎክአሬንጅመንት) ለማልማት
በእቅድ 99 ይዞታዎች የተለዩ ሲሆን ከተለዩት 88 ይዞታወች (88.89%) ማልማት ተችሏል፣ነባር
አካባቢ የልማት መርሀ ግብር ቦታን በመለየት ወደ ተግባር ለማስገባት በቁጥር 4 ታቅዶ 3
(75%) ተፈፅሟል::
በኢንቨስትመንትለተጠቃሚዎችየተላለፉቦታዎችለተፈለገውአገልግሎትጥቅም ላይ
ስለማዋላቸውክትትልበማድረግበከተማችን ታጥረው የተቀመጡ እና በውላቸው መሰረት
ያልለሙ ይዞታዎችን በመለየት ለታለመላቸው አላማ እንዲውሉ ከአልሚዎቹ ጋር
በመወያየት ወደ ስራ እንዲገቡ የተደረገ ሲሆን ወደ ልማት መግባት ያልቻሉይዞታዎችን
ደግሞ በመንጠቅ 1.8 ሄ/ር መሬት ወደ መሬት ባንክ እንዲመለሰ ተደርጓል፡፡
ከሊዝ ህጉ ጋር ተያይዞ አንዱ ምላሽ የተሰጠበት የመልካም አስተዳደር ጥያቄ ሰነድ አልባና ከፊል
ሰነድ አልባ ይዞታዎችን የመለየት፣የማጣራትና ሰነድየመስጠት ጉዳይ ሲሆን በሁለተኛው
እድገትና ትራንሰፎርሜሽንባለውጊዜ ውስጥ 1537 የግል ሰነድ አልባ ይዞታዎችን
በመለየት ለ 3161 ህጋዊ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ/ ሰነድ መስጠት ተችሏል፡፡
ለመሬት ይዞታ ምዝገባ ሥራው የቅድመ ዝግጅት አካል የሆነው የከተማ መሬት ይዞታ
መረጃ/ፋይል የማደራጀት ስራ ሲሆን በተዘጋጀው የይዞታ መዝገብ ፎርማት መሰረት
ለ 40362 ይዞታ ፋይሎች በሃርድ ኮፒ እና በሶፍት ኮፒ እንዲደራጁ በማረግ
ደህንነታቸውን በመጠበቅ ህገወጥ አሰራርን በመከላከል ዘመናዊ አሰራርን ማሳደግ
ተችሏል፡፡
የመንግስት ቤቶችን (በአዋጅ 47/67 የተወረሱና በከተሞች በመንግሰትና በህዝብ የተገነቡ ቤቶች)
የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ እንዲኖራቸው ክትትልና ድጋፍ የማድረግ ተግባር የተከናወነ ሲሆን
በዚህም መሰረት ለ 4737 ለመግስት ቤቶች እና 1555 ለዝቅተኛ ነዋሪ ቤቶች ካርታ
ለመስጠት ታቅዶለ 3398 ለመግስት ቤቶች 2754/81%/ የዝቅተኛ ነዋሪ ቤቶች ካርታ/
ሳይት ፕላን/ መስጠት ተችሏል፡፡
ከደረቅና ፍሳሽ ቆሻሻ አያያዝና አወጋገድ ስርዓት ማሻሻያ ሥራዎች አንዱ በከተማ
ፅዳትና ውበት ስራዎች ዙሪያ የተለያዩ የንቅናቄ ሰነዶችን በማዘጋጀትና የከተማውን
ህዝብ በማወያየት በአብዛኛው ከተሞች የጽዳት ቀን ተወስኖ ነዋሪው ሰፈሩንና
አካባቢውን እንዲያጸዳ በማድረግ በፅዳት ስራው በላቀ ደረጃ እንዲሳተፍ ማድረግ
ተችሏል፡፡በዚህም ለ 15000 (ወንድ 7000 ሴት 8000) የህብረተሰብ ክፍል ግንዛቤ
በመፍጠር 14500(ወንድ 6960 ሴት 7540) ወይም 96.6 በመቶ የህብረተሰብ ክፍል
በደረቅ ቆሻሻ አያያዝና አወጋገድ ስራ ላይ በቀጥታ እንዲሳተፍ ተደርጓል፡፡
ታቅዶ ዘመናዊ የደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ ግንባታ ያልተከናወነ ሲሆን 4 ወይም (40%)
ጊዜያዊ የደረቅ ቆሻሻ መጣያ ቦታዎች ተዘጋጅተዋል፡፡በእቅድ ዘመኑ መጨረሻ
በከተማው የደረቅ ቆሻሻ አሰባሰብና አወጋገድ ሽፋንን 90 ከመቶ ለማድረስ ታቅዶ
ከተመረተው ደረቅ ቆሻሻ ውስጥ 65.8%፣በተዘጋጀላቸው የደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ ቦታ ላይ
በአግባቡ ማስወገድ ተችሏል፡፡
አስከፊ ገፅታዎች ጎልተው የሚታዩ በመሆኑ የተቀናጀ የደረቅና ፍሳሽ ቆሻሻ አያያዝና
ለመንገድ ትራፊክ አደጋ መንስኤ የሚሆኑ አደገኛ ቦታዎች በጥናት በመለየት አደጋን
ለመከላከልና ለመቀነስ 145 ምልክትና ማመልከቻ ለመትከል ተችሏል፣ እንዲሁም በ 10
አመቱመጨረሻ 2 የትራፊክ መብራት ተሰርተዉ ስራ ጀምረዋል፡፡ የእግረኛ ማቋረጫ
ዜብራ መስመሮችና የተጓደሉ የትራፊክ ምልክትና ማመልከቻዎችን የእግረኛ መንገድ
በመለየት እንዲሟሉ ለማድረግ ተችሏል፡፡በአጠቃላይ የተሻሉት አፈጻጸሞች እንዳሉ
ሆኖ በከተማው ወሰን ክልል ውስጥ ነባርና አዳዲስ አካባቢዎች ላይ የትራንስፖርቱን
አገልግሎት ያልደረሰባቸውን ቦታዎችን በመለየት ተደራሽ ማድረግ፣ የትራፊክ
አደጋዎችን ለመቀነስ ከግንዛቤ ፈጠራ አንስቶ የአሽከርካሪና ተሸስከርካሪ ብቃትን
ማሳደግ አማራጭ መንገዶችን መጠቀም ፣የደረቅ ጭነት መኪና ማቆሚያና የህዝብ
ማመላለሻ መናኸሪያዎች ግንባታ በቀጣይ ትኩረት ሊደረግባቸው ይገባል፡፡
ለመስጠት ታቅዶ ለ 183 በሆቴል፣ በጨርቃጨርቅ ፣ በብረታ ብረት ወዘተ ዘርፍ ለተሰማሩ
ተችሏል፡፡
ሁኔታን በመፍጠር ባላሃብቱን ከመሳብና ከማሳተፍ አንጻር ውስንነት ስላለ በቀጣይ ትኩረት
ሊደረግበት ይገባል፡፡
ቅድመና ድህረ ምርመራ የተደረገላቸው እንሰሳት ለእርድ ከማቅረብ አንጻር 65745 ታቅዶ
49797 የተከናወነ ሲሆን አፈጻጸሙ 75.74% ነው፡፡በጨው ተዘጋጅቶ ወደ ቆዳ ፋብሪካ የበሬ
ቆዳ ከመላክ አንጻር 35100 ታቅዶ 23440 እንዲላክ የተደረገ ሲሆን አፈጻጸሙ 66.8 %
ደርሷል፡፡
ይሁን እንጅ ዘርፉ በክልል መዋቅር የሌለው በመሆኑ እንደ ከተማ ሰፊ አገልግሎት የሚሰጥ
እንደ መሆኑ ትኩረት ያልተሰጠውና እንደ ከተማችንም አገልግሎት ሰጭ ተሸከርካሪዎች/
እሳት አደጋ፣ቄራ የከተማ አውቶብስ/ ፣የቄራ ማእከል አገልግሎት የሚሰጡት ለረጅም
አመታት በጥገና ስለሆነ ከከተማው እድገትና ፍላጎት አንጻር የሚፈለገውን ያህል ማርካት
ያልተቻለ በመሆኑም በቀጣይ የእቅድ አካል አድርጎ አሰራሩን ማሻሻል ያስፈልጋል፡፡
የግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎትን ለተጠቃሚዎች ተደራሽ ከማድረግ አንጻር 4213 አባወራ 1232
እማወራ 4213 ባለትዳር ሴቶች 2193 ወጣቶች 6660 የኤክስቴንሽን የምክር አገልግሎት
ለመስጠትታቅዶ በድግግሞሽ 5445 ወይም ከዕቅድ 82% የሚሆኑ አርሶአደሮችን የኤክስቴንሽን
ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል፡፡
የአርሶ አደር ማሰልጠኛ ማዕከላትን ማጠናከርና ውጤታማ ማድረግ፤ 4 የአርሶ አደር ማሰልጠኛ
ተቋማት በአዲስ ለመገንባት ታቅዶ ክንውን አንድ 25%የአርሶ አደር ማሰልጠኛ ማዕከላት ደረጃ
ማሳደግን በተመለከተ ባላቸው ቁመና መሰረት ከቅድመ ወደ መሠረታዊ 5 ታቅዶ 4
(80%)፣ተከናውኗል፡፡
የአርሶ አደር ማሰልጠኛ ማዕከላት ማሣያ መሬት ለማሟላት 6 ታቅዶ 2 በመፈፀም ከዕቅዱ በታች
የተከናወነ ሲሆን አብዛኛዎቹየአርሶአደር ማሰልጠኛ ተቋማት የመሬት ይዞታቸዉ ከደረጃ በታች መሆኑን
ነው፡፡
ካለፉት ዓመታት 59 ሰርቶ ማሣያ ውስጥ በአርሶ አደር ማሣ 48 (88%) ፣በአርሶአደር ማሰልጠኛ
ማዕከላት 5 (ከ 100%)፣በድምሩ 53 (89%) የሚሆኑ ሰርቶ ማሳያዎች በሰብል ልማት፤ በእንስሳት
ሀብትልማት፤ በተፈጥሮ ሀብት፤በመስኖ አትክልትና ፍራፍሬ ማከናወን ተችሏል፡፡
ስርዓተ ምግብ ተኮር ግብርና ባልተመጣጠነ የአመጋገብ ስርዓት ችግር ምክንያት የህፃናት መቀንጨር
እንደ ሃገርም ሆነ እንደ ክልል ያለ በመሆኑ መምሪያውም ይኸው ችግር ሰለሚንፀባረቅ
ለመቅረፍ 1000 የሚሆኑ የቤተሰብ ኃላፊዎች የተመጣጠነ ምግብ ለመመገብ የሚያስችላቸዉን
እንዲያመርቱና እንዲመገቡ ለማድረግ ታቅዶ በተደረገዉ እንቅስቃሴ 745 ወይምከዕቅዱ 74.5%
መፈፀም ተችሏል፡
የገጠር ወጣቶች የስራ ዕድል ፈጠራ፤በ 2 ኛው የእድገትና ተራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን 922 ለሚሆኑ
ወጣቶች በተለያዩ የግብርና ዘርፎች የስራ ዕድል ለመፍጠር ታቅዶ 275 (30%) በቋሚና በጊዜያዊ
የሥራ ዕድል ተፈጥሯል፡፡
የመረሀ ግብሩ መጨረሻ ምርትዘመን 73604 ኩ/ል ምርት ለማድረስ ታቅዶ 2953.5
የበልግ ሰብል ልማት በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን ባሉአምስት ቀበሌዎች
ትራንስፎርሜሽን ዘመን የዕቅድ መነሻዓመት 2008 ዓ.ም 1656.5 ሄ/ር መሬት በማልማት
ወደስራ የተገባ ቢሆንም በወቅቱ ባጋጠመው የተፈጥሮ አደጋ ምክኒያት ምርት አልተገኘም፡፡
በዕቅዱ መጨረሻ ዓመት በ 2012 ዓ.ምወደ 3570 ሄ/ር በማሳደግ 52468 ኩ/ል ለማምረት
ከማድረግ አንፃር፤ 25000 ሜትር ኩዩብ ለማድረስ ታቅዶ 18500 ሜ/ኩ ወይም የዕቅዱ
74% ለማሳካት ተችላል፡፡.ይሁን እንጂ ካለው የእርሻ መሬት ስፋት አንፃር ሲታይ
አነስተኛነው፡፡
መጤና ጥገኛ አረሞችን ለመከላከል 3551 ሄ /ርመሬት ታቅዶ 2921 ሄ/ር መሬት በማረም
ለመከላከል ተችሏል፡፡
ይሁን እንጅ በቀጣይ ትኩረት ተሰጥቶ መሰራት ያለባቸው ተግባራት የሰብል ምርትና
በመስኖ የሚለሙ ሰብሎች ስብጥር ከዓመት ዓመት ገበያ ተኮር ሰብሎችን ለይቶ ከማልማት አንጻር
እየተሻሻለ መጥቷል። በ 2011 ዓ.ም የመስኖ ሰብል ስብጥር አዝርዕት 48.4%፣ አትክልት 41.97%፣
ቅመማ ቅመም 2.3%፣ ጥራጥሬ 2.3%፣ ቋሚ ሰብል 2.311% የመሬት ሽፋን አላቸው፡፡ በዚህም
አርሶ አደሩ ገበያ-ተኮር ወደሆኑ የቡና፣ አትክልትና ፍራፍሬ ሰብሎችን ማምረት እየተቀየረ መሆኑን
ያሳያል፡፡ በዋናነት በየጊዜው ለባለሙያዎችና አርሶ አደሩ የተሰጡ የአቅም ግንባታ ሥራዎችና በከተሞች
አካባቢ በተፈጠረው የአመጋገብ ባህል መዳበር የተፈጠረዉ የገበያ ዕድል አበረታች እንደነበረ ያሳያል።
ስለሆነም በመስኖ የሚለሙ ሰብሎች ምርታማነት በአማካኝ 120 ኩ/ል በሄ/ር ወይም ከመኸር
ምርታማነት ጋር ሲነፃፀር በ 13% ብልጫ መኖሩን ያሳያል።
በአጠቃላይ በዕድገትና ትራንስፎፎርሜሽን እቅድ ዘመን የመስኖ ልማት እንቅስቃሴ እያደገ የመጣ
ቢሆንም በርካታ ችግሮች ያሉበት መሆኑ ይታያል፡፡ ይህም የተለያዩ የውሀ ማግኛ ቴክኖሎጂዎችን
አለመጠቅሞ እና ባህላዊ የሆነውን መስኖ አሠራር ወደ ዘመናዊ ዘዴ የመቀየር ሂደት ብዙ ርቆ
አለመሄዱ ብሎም የክትትልና ድጋፉ ተግባር አናሳ መሆን ናቸው፡፡ በመስኖ ከለማው መሬት ውስጥ
በዘመናዊ መንገድ እየለማ ያለው ከ 325 ሄ/ር ወይም ከ 10% አይበልጥም፡፡ በተለያየ የውሀ ዕቀባ ዘዴ
የዝናብ ውሀን በማቆር ለመስኖና ለልዩ ልዩ አገልግሎት የማዋል፣ በመስመር መዝራትና ውሀ በቦይ
የማጠጣት ልምድም እየተሻሻለ የመጣ ቢሆንም ከተለምዶ አሰራር አለመዉጣትና አማራጭ የዉሃ
አቅሞችን አለመጠቀምና የፓኬጅ አሰራሩን አለመተግበር ምክንያት በተፈለገው ደረጃ መድረስ
አልተቻለም፡፡
የመስኖ መሬትን m ልክዓ ምድራዊ አቅጣጫን በሚያሳይ በመለካት ባለፉት አምስት ዓመታትአጠቃላይ
በመስኖ የለማው የመሬት ሽፋንበ 2153.5 ወደ 649 ሄ/ር 68.3% ቀንሷል።
አነስተኛመስኖመሰረተልማትማስፋፊያ አፈጻጸም
ምርጥ ዘር ለመኸር 1814.4 ኩንታል ታቅዶ 200.5 ኩ/ል 11.5% እና ለመስኖ 145 ኩንታል
ታቅዶ 61.25 ኩ/ል 42.2% ለማከናውን ተችላል፡፡ አትክልትና ፍራፍሬ ዘር ለመስኖ 33.17
ኩንታል 27.32 ኩ/ል 82.36 % ለማቅረብ ተችላል፡፡ ፕላስቲክ ምንጣፍ ለመስኖ 160
ኩንታል ታቅዶ 72 ኩ/ል 45% ለማቅረብ ተችላል፡፡ በአፈጻጸም ሲታይ በጥንካሬ፤ ከክልል
የሚቀርቡ ግብዓቶች በወቅቱ እንድቀርቡ በማድረግ ተሻለ አቀራረብ ታይታል በቅንጅ
ለመሰራት ጥረት ተደረጋል፡፡የነበሩ እጥረቶች በክልሉየሚጠየቁ ምርጥዘር አካባቢን መሰረት
ያደረገ ሲጠየቅ አለማቅረብ በተለይ ባቄላና ገብስ ፤በዙሪያው የማባዣ ማእከል ያለመኖር
በቀጣይ መፈታት ያለባቸው ናቸው፡፡
በተለይም በተፋሰስ ልማት ስራ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ለማከናወንከ 30-45- ቀናት 4239 በላይ
የሚሆን የሰውሃይል የጉልበት ስራ በመስራት በቀበሌዎች የሚገኙየተፋሰሱ ማህበረሰብ የተሸለ
ተግባራት ተከናወናል፡፡በዚህም መሰረት በመምሪያችን በጥናት ከተለዩት 23 ተፋሰሶች ውስጥበ 19
ተፋሰሶች የተፈጥሮ ሃብት ልማትና ጥበቃ ስራ የተሰራባቸው ሲሆን ከዚህውስጥም 12 ተፋሰሶች ወደ
ህብረተሰብ ተጠቃሚነት ደረጃ ማሸጋገርተችሏል፡፡ከዚህ ውስጥ 16 ተፋሰሶች የመጀመሪያ ደረጃ
ፊዚካል ስራቸውን ማገባደድ ደረጃ ላይ የደረሱና ተጠቃሚነትንም ማረጋገጥ የጀመሩ
ናቸው፡፡
የደን ሽፋንን 14% ወደ 19.3 % ማድረስ ወይም ከ 3245 ሄ/ር በላይ ለማድረስ ተችሎል፡
3029 በላይ መሬት በሰው ሰራሽ ደን ተሸፍኗል፣እንዲሁም የችግኝ የፅድቀት መጠንን ወደ
78% እና አጠቃላይየደን ሽፋንም 19.3% ማድረስ ተችሏል፡፡
ይሁን እንጅ ከተያዘው ዕቅድ አንጻር የነበሩ ወስንነቶች የተሸሻለ ዝርያን አቅርቦትን፤ችግር
የሀይል ዘርፍ አፈጻጸም በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን የተሸሻሉ መገዶ
ቆጣቢ ምድጃዎች ፍላጎት ፍጠራና ስርጭት 9100 ታቅዶ 8325 በማከናውን
91%ተሰራጭታል የፀሀይ ይል ቴክኖሎጅ ስርጭት 2300 ታቅዶ 1350 በማሰራጨት
56%ተከናወናል፡፡
በሁሉም የመሬት ግብይቶች 1332 አጣርቶ ለመመዝገብ ታቅዶ የ 1199 (90%) የመሬት
ይዞታ ለውጦች ተጣርቶ ተመዝግቧል፡፡የመጀመሪያ ደረጃ የይዞታ ማረጋገጫ ደብተር ሁሉም
ባለይዞታ እንዲያገኙ የተደረገው ጥረትና ወደ 10296 (99%)፤መድረስ መቻሉ ከመሬት ጋር
የተያያዙ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት የተደረጉ ጥረቶችበገጠር መሬት ይዘው
የመጠቀም መብት ከሌላቸው ግለሰቦች ወደ መሬት ባንክ ማስመለስን የዕቅዱን 5 ሄ/ር
(70%) መሬት ማስመለስ ተችሏል፡፡
የወል መሬት ወረራ የመልካም አስተዳደር ችግር መንስኤ በመሆኑ ችግሩን ለመፍታት ከህገ
ወጥ አራሾች ለማስመለስ ታቅዶ 6 ሄ/ር (75%) መሬት ማስመለስ ተችሏል፡፡
ይሁን እንጅ የመሬት አጠቃቀም ተግባራት የህዝብን ተሳትፎ መሰረት ያደረጉ ቢሆንም
በየደረጃው ባሉ አመራሮች ትኩረት ሰጥቶ በባለቤትነት ይዞ በመፈፀም በኩል ያለው
ቁርጠኝነት አናሳ መሆኑ፡፡የመሬት አጠቃቀም ዕቅድ ለማዘጋጀት የሚያስችል ስልጠና
ለፈፃሚ አካላት ወቅቱን ጠብቆ አለመሰጠቱ፤ በህገወጥ ተግባራት ላይ ተሳታፊ የሆኑ
አካላትን በህግ ተጠያቂ ያለማድረግ ፡፡
በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን የካሳ ክፍያ ለህዝብ ጥቅም ሲባል መሬታቸውን
የሚለቁ የገጠር ባለይዞታዎችን መልሶ ለማቋቋም እና ይዞታቸውን ለማስተዳደር ዘርፉ ከተመሰረተበት
ጊዜ አንስቶ የካሳ ክፍያ ስንመለከት ባለፉት 3 ዓመታት ለህዝብ ጥቅም ሲባል 458 የመሬት
ጥረት በራሳቸው መዋዕለ ንዋይ አቅም 23 የልማት ተነሽዎች በተለያዩ የኑሮ አማራጭ የስራ ዘርፎች
እንዲሳተፉ ተደርጓል፡፡
ይሁን እንጅ፤ በከተማችን ባለፉት አመታት በከተማ መፋፋትም ይሁን በሌሎች ልማቶች
ለህዘብ ጥቅም ሲባል መሬቱን በሚወሰድበት ወቅት ተገቢዉን እና ተመጣጣ ካሳ ሳይከፈለዉ
እንዲሁም በዘላቂነት መልሶ የሚቋቋም ዕቅድ ሳይዘጋጅለት ሲፈናቀል በመቆየቱ በርካታ
የብዕርእናየአገዳሰብሎችምርትግብይትአፈጻጸምየኅብረትስራማኅበራትለአባላትናለከተማውነዋሪገበያበማ
ፈላለግበስፋትከሚሳተፉባቸውየብዕርእናአገዳሰብሎችመካከልጤፍናሩዝይገኙበታል፡፡በመሆኑምባለፉት
5 ዓመታት 542700 ኩንታልጤፍና 13300 ኩንታልሩዝና 600 ኩንታል ጥራጥሬ በማቅረብ
ለከተማው ነዋሪ በማቅረብ የገበያ ማረጋጋት ስራ ሰርተዋል፡፡
የኢንዱስትሪ ምርት ግብይት፤ ኅብረት ሥራ ማኅበራት የአባላትን የግብርና ምርት ወደ ተሻለ ገበያ
እንዲያገኝ ከማድረግ ጎን ለጎን በአባላቱ የማይመረቱ የተለያዩ የኢንዱስትሪ/የፍጆታ ምርት ውጤቶችን
በአይነት፣ በመጠን፣ በተመጣጣኝ ዋጋ እና በወቅቱ ማቅረብ እና ገጠሩን
ደርሷል፡፡
የብድር አቅርቦት እና ሥርጭት የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኀ/ሥራ ማህበራት አባሎቻቸዉ የተለያዩ
ገቢ ማስገኛ ሥራ ላይ በመሰማራት ያገኙትን ገቢ በአግባቡ በመቆጠብ ተጨማሪ ሃብት እንዲፈጥሩ
ግንዛቤ ከማስያዝ ጎን ለጎን የተለያዬ ተግባራትን ለማከናወን 20,068,036 ለማድረስ ታቅዶ ብር
54,899,821 ብድር በመጨመር እስካሁን ብር 66,467,857 መፈጸም የተቻለ መሆኑን
መረጃውያሳያል። የተሰራጨው ብድር የዋለበት ተግባር ሲታይ ለእንስሳት እርባታ እና ማድለብ፣
ለግበዓት ግዥ፣ ለአነስተኛ ንግድ፣ ለተሸከርካሪ ግዢ፣ ለመኖሪያ ቤት ግንባታ፣ ለደሮ እርባታ እና
ለመሳሰሉት ሥራዎች ላይ በማዋል አባላት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተደርጓል፡፡
ተለይተዋል፡፡
ከዚህ አንጻር ባለፉት አራት የከተማ ልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮጀክት ዕቅድ ዘመን(ከ 2009-2012)
በደሴ ከተማ ለዜጎች በቂ የስራ ዕድል በየአካባቢያቸው በመፍጠር ከድህነት ወለል በታች ያለውን
የዜጎች አኗኗራቸውን በቀጣይነት እየቀነሱ በመሄድ ለማስወገድ በተደረገው ጥረት በሦስት ዙር አምስት
ክፍለ ከተሞች በፕሮግራሙ ታቅፈው በአካባቢ ልማት 15,795 እና በቀጥታ ድጋፍ 3,009 በድምሩ
18,804 ነዋሪዎች ተጠቃሚ ሆነዋል፡፡
ባለፉት አራት ዓመታት በሦስት ዙር በፕሮግራሙ በተዘረጉ በ 5 ቱ የከተማ ልማት ፓኬጆች
የደረቅ ቆሻሻ አሰባሰብና አወጋገድ (22,789 ኩንታል ቆሻሻ መሰብሰብና ማስወገድ፣ 71,686
ሜትር ክፍትና ዝግ ካናል ማጽዳት)፣ የአረንጓዴ ልማት (168,215 ሜ 3 ቦታ ማልማትና
140,415 ችግኞችን መትከል)፣ የከተማ የተቀናጀ የውሃ ተፋሰስ ልማት (60 ሄክታር ተፋሰስ
ማልማት)፣ የከተሞችን ማህበራዊ አገልግሎት መስጫ ተቋማት (31 የሕዝብ መጸዳጃ ቤቶች፣
ድምር 15,795 የኅብረተሰብ ክፍሎች የምግብ ዋስትና ድጋፍ ማግኘት ችለዋል፡፡ የሴቶች
ተሳትፎ ከሰሪ ኃይል አኳያ 56.3% ከአጠቃላይ ድጋፍ ደግሞ 56.5% ነው፡፡
ከዘላቂ ኑሮ ማሻሻያ አኳያ በመጀመሪያውና በሁለተኛው ዙር ዕድሜአቸው ከ 18 ዓመት
በላይ ለሆኑ ለ 5,395 የቤተሰብ ተጠሪዎች በዘላቂ ኑሮ ማሻሻያ፣ የህይወት ክህሎትና
የገንዘብ አያያዝና አጠቃቀም ዙሪያ ስልጠና የተሰጣቸው ሲሆን በመጀመሪያው ዙር
ተጠቃሚ ለሆኑ የዘላቂ ኑሮ ማሻሻያ ስልጠና የወሰዱ ለ 2,146 የቤተሰብ ተጠሪዎች
በስነልቦና እንዲነሳሱና ግባቸው ላይ እንዲያተኩሩ ከወሎ ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር
የማነቃቂያ ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡
በ 2012 በጀት ዓመት ወደ ዘላቂ ኑሮ ማሻሻያ ለተሸጋገሩ 2,140 የቤተሰብ ተወካዮች ብር
30,695,800 በዋስትና የሚሰጣቸውን ገንዘብ በመክፈል የተመረቁ ሲሆን የሚያስፈልጋቸው
የማምረቻ ቦታና የብድር መጠን በመለየት የቤተሰብ ተወካዮችንና የስራ መስክ ማስመረጥ፣
የንግድ እቅድ ዝግጅት በማከናወን በመረጡት የሥራ መስክ በማኑፋክቸሪንግ፣
በኮንስትራክሽን፣ በከተማ ግብርና፣ በአገልግሎት፣ በንግድና በቅጥር እንዲሰማሩ ተደርጓል፡፡
በአካባቢ ልማት ሥራ መርሀ ግብሮች የሚሳተፉ የኅብረተሰብ ክፍሎችን በዘላቂ የኑሮ
ማሻሻያ ሥራዎች በማሳተፍ የዘላቂ ኑሮ ማሻሻያ፣ የህይወት ክህሎትና የገንዘብ አጠቃቀም
እንዲሁም የሥራ ማነቃቂያ ስልጠና ያገኙ ሲሆን መርሀ ግብሩ ሲጠናቀቅ በመረጡት ሥራ
ተሰማርተው ራሳቸውን በዘላቂነት ከድህነት ለማላቀቅና የምግብ ዋስትናቸውን ለማረጋገጥ
ከሚደረግላቸው ድጋፍ ገቢያቸው እንዲሻሻል ከሚያገኙት ወርሃዊ ክፍያ 20% በመቆጠብ
በአጠቃላይ በሦስት ዓመት ድረስ ብር 20,218,287.00 ቁጠባን ማድረስ ተችሏል፡፡
አመት አፈጻጸም ዝቅተኛ ሲሆን የቁም እንስሳት 1176 ወደ ውጭ ለመላክ እቅድ ተይዞ 500
የተላከ ሲሆን አፈጻጻም (42.5%) ተከናወናል፡፡
ይሁን እንጅ በንግድ ዘርፉ ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ ማድረግ፤ ምርትን በመገደብና
በመደበቅ እንዲሁም ከተፈቀደው የግብይት መስመር አለመነገድ፣ ፀረ-ውድድር ተግባራት
መፈጸም/ የምርት ጥራት ማጓደል በተለይም በሸማቹ ደህንነትና ጤንነት ላይ አደጋ
የሚጥሉ ጊዜያቸው ያለፉ ምርቶችንና አገልግሎቶችን ለሸማቹ የማቅረብ፤ ለተከፈለ ክፍያ
ተገቢውን መጠን ለክቶ አለማስጠት፣ ማጭበርበር፣ማታለል፤ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃ
አለመስጠት/አለመቀበል ...ወዘተ አሁንም ጎልተው የሚታዩና ያልተፈቱ የገበያ ችግሮች
በመሆናቸው ይህን ችግር ሊቀለብስ በሚችል አግባብ በቀጣይ መስራት ይጠይቃል፡፡
ከምዝገባና ፍቃድ ተግባራት አፈጻጸም፤የንግድ ድርጅቶችን ቁጥር ወደ 12423 ለማሳደግ
በዕቅድ ተይዞ እስከ 2 ዐ 12 በተሠሩ ሥራዎች የንግድ ድርጅቶቹን ቁጥር ወደ 11294
(90.9%) ማድረስ ተችሏል፡፡
በዕቅድ ዘመኑ መጀመሪያ 4379 የነበረውን የንግድ ማህበረሰብ ቁጥር በየአመቱ 15%
በማሳደግ 12423 ታቅዶ አዳዲስ የንግድ ምዝገባና ፈቃድ 3200 የተከናወነ ሲሆን
(62.5%)ተከናወናል፡፡፤ነባር ምዝገባና ፈቃድ የማደስ አገልግሎት ለመስጠት ታቅዶ 4052
የተከናወነ 2247(55.4%)ለመፈጸም ተችላል፡፡ የንግድ ፍቃድ ዕድሳት በዕቅድ ዘመኑ
መጨረሻ ላይ ወንድ 6777 ሴት 4517 በድምሩ 11294 (30.8%) ነጋዴዎችን አገልግሎት
መስጠት የተቻለ ሲሆን ከጠቅላላ ነጋዴው 475500 ብር ካፒታል ተመዝግቧል፡፡
የንግድና ግብይት ስርዓቱን ተከትሎ የሃገር ዉሰጥ ግብይት በተረጋጋ ሁኔታ እንዲካሄድ
ለማድረግ ባለፉት አመታት ለሀገር ውስጥ ገበያ 126317 የቁም እንስሳት ወደ ማዕከላዊ
ገበያ ለማቅረብ ታቅዶ 96678 የቁም እንስሳት ቀርቧል፡፡ በተጨማሪ የቆዳና ሌጦ ምርት
2002093 በቁጥር ወደ ማእከላዊ ፋብሪካ እንዲቀርብ ከተያዘው እቅድ ውስጥ 1632910
ቆዳና ሌጦ ምርት ደረጃ በማውጣጥ ወደ ፋብሪካ እንዲቀርብ ተደርጓል ጉዞ መሸኛም
ተሰጥቷቸዋል ፡፡
ንግዱን በዘመነ መልኩ ለመምራት እንዲቻል ከ 25973 በላይ የንግዱ ህብረተሰብ የምክር
አገልግሎት በመስጠት አንዲሁም በተለያዩ የትስስር መድረኮች የግንዛቤ ፈጠራ በመስራቱ
196483.8 ቶን ወተት፣3889.97 ቶን ቅቤ፣ 937.21 ቶን አይብ፣863488.8 ቶን የእንስሳት
መኖ፣12995.6 ቶን ማር ምርቱ ካለበት አካባቢ ወደ ከተማችንና ከከተማችን ያለውን
ምርት ወደ ሌላ አካባቢዎች ጋር በማስተሳሰር ዉጤታማ ስራ ተሰርቷል፡፡
የሚያስከትል የጨረታ ሂደት መከተል፣ ጥራት ያለዉና ፈጣን የግዥ ስርአትን ማረጋገጥ፣
ግዥን በዕቅድ መምራት፣ ወዘተ… በእቅድ ዘመኑ ትኩረት የሚሰጠው ተግባር ይሆናል፡፡
የሽያጭ መመዝገቢያ መሣሪያ፣ እንዲገዙ የሚገደዱ ግብር ከፋዮች ደረጃ “ሀ” 2396፣ ደረጃ “ለ” 1100
በድምሩ 3496 ሲሆን የገዙ 1938 (55.%)ግብር ከፋዮች መሳሪያውን ገዝተው እንዲጠቀሙ
ማድረግ ተችሏል፡፡ እየተጠቀሙበት/ አገልግሎት እየሰጠ ያለ ማሽን ብዛት 1601 ናቸው፡፡ የማሽን
አገዛዙ አፈፃፀም ማነስ ምክንያት አቅራቢ ድርጅቶች ማቅረብ ባለመቻላቸው ነው፡፡የደንበኞችን
አገልግሎት የቅሬታ ምላሽ አሰጣጥበግብርዘመኑ ከግብር ጋር በተያያዘ ለቅሬታ ሰሚ ቡድን 5275
አቤቱታዎች ቀርበው 2721 ወይም 51.58% በማጽናት፣ 1541 (40.83%) በመቀነስ፣ 11 ወይም
0.29% በመጨመር በድምሩ ለ 3,774 (100%) ግብር ከፋዮች ምላሽ (ውሳኔ) መስጠት ተችሏል፡፡
በገንዘብ ሲታይ ቅሬታ የቀረበበት የገንዘብ መጠን ብር 14,999,199፤ በመቀነስ
2,537,304.1 ብር፣ በማጽናት 11,830,898 ብር እንዲሁም በመጨመር ብር 54,680 ነው፡፡
ቅሬታ በገቢ ተቋሙ የሚታይ በመሆኑ ፈጥኖ ምላሽ በመስጠት በኩል ውስንነቶች ታይተዋል፡፡ በዚህ
ደግሞ ግብር ከፋዩ የመልካም አስተዳደር ችግር እያነሳ ይገኛል፡፡ ስለዚህ በቀጣይ የቀረበውን ፍትሃዊ
በሆነ አግባብ ፈጥኖ ማየት ይገባል፡፡ የይግባኝ ምላሽ አሰጣጥ በዕቅድ ዘመኑ ለግብር ይግባኝ ጉባኤ
17016 አቤቱታዎች ቀርበው መልስ የተሰጣቸው ለ 16945 (99.58%) ውሳኔ እንዲያገኙ ተደርጓል፡፡
ኦዲትና ህግ ማስከበር
በዕቅድ ዘመኑ 2098 በባህሪና በስጋት የተለዩትን የደረጃ ሀ እና ለ ግብር ከፋዮችን ክትትል
ለማድረግ ታቅዶ 1597 የንግድ ድርጅቶች ላይ ክትትል ተደርጓል፡፡
አፈፃፀሙም 76.12% ሲሆን በተደረገው ክትትልም ግብርና ታክስ ብር 4662244.88 ግኝት
ተገኝቷል፡፡የኦዲት ሽፋንን ከማሳደግ አኳያ ከውዝፍ እና በዘመኑ 3537 ሂሳብ መዝገብ
ለመመርመር ዕቅድ የተያዘ ሲሆን 3708 ሂሳብ መዝገብ ተመርምሯል፡፡ አፈጻጸሙ 104.83%፣
ሲሆን የኦዲት ውጤታማነት የግብር ከፋዩ የግብር ህግ ተገዥነት እያደገ ሲመጣ የኦዲት
ውጤታማነት እንደሚቀንስ ቢታወቅም አሁን ባለንበት ደረጃ የግብር ከፋዩ የህግ ተገዥነት ያላደገ
በመሆኑ የኦዲት ውጤታማነትን ማሳደግ ወሳኝ ጉዳይ ነው፡፡በዚህም መሰረት ከሚመረመሩ ሂሳብ
መዝገቦች ብር 118.888.778 በልዩነት ግብር እና ታክስ ለማግኘት እቅድ የተያዘ ሲሆን የተገኘ
ውጤት 86 661 339.ወይም 72.89%/ ነዉ፡፡
የምርመራተግባራት
348 በኦዲት ተመርምረው ወደ ግብር አወሳሰን አሰባሰብና ክትትል ዋና የስራ ሂደት
በአጠቃላይ የተፈጠረ ስራ እድል ወንዶች 59‚982 ሴቶች 32759 ድምሩ 92741 ሲሆን
አፈጻጸሙ 49.55% ላይ መሆኑን ያሳያል፡፡ ከዚህ መካከል ቋሚ ስራ እድል የተፈጠ l ቸው
38346 ሲሆን ከዚህ ውስጥ ሴቶች 22281 ሲሆኑ ጊዚያዊ ስራ ዕድል የተፈጠረ 42663
ነበሩ፡፡ የሴቶች ተሳትፎ በስራ እድል 93566 ሴት ስራ እድል ይፈጠራል ተብሎ ታቅዶ 32759
ሴት ስራ እድል የተፈጠረ ሲሆን አፈጻጸሙ 35.01% ላይ መሆኑን ያሳያል፡፡በቋሚ የስራ
እድል 149707 (80%) የስራ እድል ይፈጠራል ተብሎ ታቅዶ 38346 (25.61‚) ተከናውኗል፡፡
ጊዚያዊ የስራ እድል የተፈጠረ 37427 (20%)ይከናወናል ተብሎ ታቅዶ ስራ እድል የተፈጠረ
100% (422663) መሆኑን የተሰበሰቡ መረጃዎች አመላክተዋል፡፡
ግንባታ፣ግብአት አቅርቦት አፈጻጸም
ሸድና ክላስተር ህንፃዎች በመገንባትና መሰረተ ልማት በማሟላት ለተደራጁ አምራች
ኢንተርኘራይዞች በማስተላለፍ ተጠቃሚ እንዲሆኑ በማድረግ ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየተሰራ
ያለበት ሁኔታን ነው፡፡ በዚሁም መሰረት ከመንግስት ካዝና ላለፉት 10 አመታት ለመብራት
ማስገቢያ ለ 14 ትራንስፎርመርና ከመቶ በላይ ቆማሪዎችን ከ 12 ሚሊዮን ብር በላይ ፤
ለሽድ ግንባታ ለ 102 ሽድ ከ 60 ሚሊዮን ብር በላይ ፤ ለውሀ ማስገቢያ ከ 400 ሺ ብር በላይ
ወጭ በማድረግ የኢንተርፕራዞችን t ጠቃሚነት ማረጋገጥ ተችሎአል፡፡
ለስራ ዕድል የመሬት ዕቅድ 1500000 ካ/ሜ ሲሆን የለማ መሬት 269770 ካ/ሜትር ሲገኝ
ክንዉን 95300 ካ/ሜትር ለተጠቃሚዎች ተላልፏል ይህ አሀዝ የገጠር ግብርናን አያካትትም
፡፡
ለተለያዩ የሥራ ዘርፎች የማምረቻ ክላስተር ሸድ የዋለ በቁጥር 102 ዳስና ከ 100 ኮንቴነር
በመገንባት ከ 500 በላይ ኢንተርፕራይዞችንና ከ 2000 በላይ አንቀሳቃሾችን ማስጠቀም
ተችሎአል፡፡
ባለፉት አመታት በለማ መሬት ዳስና ህንፃ ተጠቃሚዎች የሴቶች ተጠቃሚነት ከ 40
ሲሆን የወንዶች ደግሞ ከዚህ በላይ 60% ነው፡፡ ከተማችን ምንም እንኳ የለማ መሬት ዳስ
ተጠቃሚ አካል ጥያቄ እየጨመረ ቢሄድም ካለው የቦታ ጥበት የተነሳ ለማስተናገድ
አልተቻለም ወደ ስራ ከተሰማሩትም መካከል ለአካል ጐዳተኞች የተሰጠው መስተንግዶ
አናሳ መሆኑን ታይቷል ፡፡
የሚሰራው ሸድና ህንፃ አገልግሎት መስጠት የሚችለው ከሌሎች አጋር መስሪያ ቤቶች ጋር
ማለትም መብራት ሃይል፣ ውሃ አገልግሎት፣ ኢንዱስትሪ ልማትና ከተማ አገልግሎት፣
ፋይናንስ መምሪያ፣ አብቀተ፣ ክ/ከተማች ማህበረሰቡና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ጋር
ተቀናጅቶ በመስራት ውጤት ማምጣት ይቻላል፡፡ ነገር ግን ከታየው የስራ ልምድ አንጻር
እስከ አሁን በየቦታው የመብራት አገልግሎት ችግር በመኖሩ እንደታሰበው መጓዝ
አልተቻለም፡፡ በመብራት ችግር የተሰሩ ወይም የታደሱ ዳሶች እንኳን አገልግሎት መስጠት
ያልቻሉበት ሁኔታ ነበር ፡፡
በአጠቃላይ የሥራ እድል መፍጠሪያ ዳስ ግንባታና የመሬት ስርጭት ባለፉት 10 አመታት
ከታቀደው አንጻር ማስተናገድ የተቻለው ከ 20% አይበልጥም፤ ይህ የሆነው በከተማችን
የደሴ ከተማ ም/ቤት መደበኛ ጉባዔ በም/ቤቱ የአሰራር ስነ-ስርዓትና የስነ -ምግባር ደንብ
ቁጥር 10/2006 ዓ.ም መሰረት በአመት 4 ጊዜ መደበኛ ጉባኤ ያካሂዳል የሚል ሲሆን
ባሳለፍናቸዉ 10 አመት 4 ጊዜ በጠቅላላዉ 40 መደበኛ እና 7 አስቸኳይ ጉባኤዎችን 100%
አካሂዷል፡፡
ታቅዶ ወንድ 5947 ፣ ሴት 4844 ድምሩ 9781 ተሳትፈዋል አፈጻጸም 65% ነው፡፡ ይሁን
እንጅ የመራጭ ተመራጭ መድረክ በተከታታይ አመታት አለመካሄዱ ህዝቡ አያዉቁንም
ማለትና በየመድረኩም የተገኘ የተሳታፊ ቁጥርም በቂ አለመሆን በእጥረት የታየ ነበር ፡፡
ምክር ቤቱ የሚያወጣቸውን ህጎች ጥራትና ተደራሽ ማድረግ፤ የከተማዉ ምክር ቤት
ቁጥር 245/2009 አንቀጽ 14 ንዑስ አንቀጽ 2/ሀ/ በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት የክልሉንና
ይሁን እንጅ ረቂቅ ደንቡ ከአስፈጻሚ አካሉ በወቅቱ አለመምጣት ከመጡም በኋላ
መጣደፍ ፣ በወጡ አዋጆች ላይና ደንቦች ላይ የህዝብ አሰስተያየት መድረክ ከመፍጠር አንፃር
ዝቅተኛ መሆን፣ ፣ ረቂቅ ደንቦች ከጉባኤ በፊት ረጅም ጊዜ ተሰጥቷቸዉ ቀድመዉ
መምጣት አለመቻላቸዉ ፣ ም/ቤቱ ካፀደቃቸዉ በኋላ አልፎ አልፎ በፀደቀበት አግባብ
ተግባራዊ አለመሆን እና በየደረጃው ላሉ አካላት በሚፈለገው ደረጃ ተደራሽ አለመሆናቸዉ
ባለፉት አስር አመታት በክፍተት የታዩ ናቸው፡፡
ተግባራዊ ለማድረግ በሀገር አቀፍ ደረጃ የስራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን ጥናት ሲጠናቀቅ
አደረጃጀቶች ወጣቱን ትውልድ ሊያሳትፍ የሚችል የስራ መደብ ደረጃ አድርጎ በመቅረጽ
ላይ እንዲውል ተደርጓል፡፡
ይቻላል፡፡
በአጠቃላይ የሰው ሃብት ልማትና አስተዳደር ፖሊሲ ባለመኖሩ የሰው ሀብት ልማትና
ምልመላና መረጣን፣ የሰው ሃይል ልማትን፣ የጥቅማ ጥቅምና ማበረታቻ ሥርዓትን፣ የስራ
አካባቢ ደህንነትና ጤንነትን፣ የሥራ አፈፃፀምም ምዘና ስርዓትን፣ የሰው ሃይል መረጃ
ግማሽ አመት ዕቅድ ከቡድኑ ዕቅድ ጋር ትስስር እንዲኖረው በማድረግ በኩል ውስንነት
የማህበረሰብ ጤና የልማትና የእድገት ምንጭ በመሆኑ በአካልና በአዕምሮ ሙሉ ጤናማ የሆነ ዜጋውን
በብቃት መምራት ይችላል፡፡ አገር የተሻለ የኢኮኖሚ አቅም እንዲኖራት ካስፈለገ የዜጎቿን ጤንነት
መጠበቅ፣ ለጤናው ዘርፍ የተሻለ በጀት መመደብ ይጠበቃል ይህም በፖሊሲና ስትራተጂ የሚወሰን
ይሆናል፡፡
የጤናው ዘርፍ ከሌሎች ዘርፎች ጋር በመሆን በበከተማዉ ኢኮኖሚያዊ እድገት እንዲኖረ የበኩሉን
ድርሻ እየተወጣ ይገኛል። ስለሆነም አጠቃላይ ልማቱን ለመደገፍ በጤናው ዘርፍ መዋዕለ ንዋይ
ማፍሰስ ያስፈልጋለ። ምክንያቱም በጤና ላይ ኢንቨስት ማድረግ አሁን ባለውና በቀጣይ ትውልድ ዘላቂ
ልማት ላይ ኢንቨስት ማድረግ ነው፡፡ ጤና ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚ እድገት መለኪያ ነው። የኢኮኖሚ
እድገቱ ከማህበራዊ እድገቱ ጋር አብሮ ማደግ ካልቻለ እድገቱ ዘላቂነት አስተማማኝ ስለምሆን የጤናው
ሴክተር ለማህበራዊ ፍትህ እና ኢኮኖሚ እድገት ወሳኝ መሆኑ በጉልህ ታውቆ ዘርፉ ትኩረት ሊሰጠው
ይገባል።
አስርተ ዓመታት በእናቶች፣ ከአምስት ዓመት በታች ዕድሜ ያሉ ህጻናት እና ከአንድ አመት በታች
ህፃናት ሞት መቀነስ ተጨባጭ ለውጥ አስመዝግባለች፡፡ የህጻናት ሞት ምጣኔም ሲታይ ከአምሰት
ዓመት በታች ህጻናት ከ 2005 ዓ.ም ከነበረው ከ 154 ወደ 85/ 1000፤ 2006 በህይወት ከተወለዱ
ህጻናት ዝቅ ሲል ከአንድ ዓመት በታች ህጻናት ሞት ምጣኔ 94/1000፤ በ 2005 ዓ.ም ከነበረው ወደ
67/1000 በ 2006 ዓ.ም መቀነስ ተችሏል፡፡
የጨቅላ ህጻናት ሞት ግን ብዙም ሳይቀንስ በ 2006 ዓ.ም እንዳለው ሳይቀንስ 47/1000 ቆይቷል፡፡
አዲስ የተወለዱ ህጻናት ሞት ከጠቅላለው የህጻናት ሞት 43% ያህል ስጋት እንደያዘ በዚህ አምስት
አመት ቆይቷል፡፡
በከተማው ለሰዎች ሞት፣ ህመም እና ስቃይ ምክንያት የሆኑት ተላላፊ እና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች
ሲሆኑ በማንኛውም የእድሜ ክልል ውስጥ ያለ ሰው የሚጠቃ ቢሆንም በህጻናት እና በመውለጃ
የእደሜ ክልል ውስጥ ባሉ እናቶች ላይ ያመዝናል፡፡
በከተማው ዋና ዋና የሞት እና የህመም መንሰኤ የሆኑት ተላላፊ በሽታ፣ ከእናቶች ጤና፣ አዲሰ
ከተወለዱ ህጻናት ጤና እና ከምግብ ጋር የተያያዘ በሽታዎች ናቸው፡፡ በተመሳሳይ በብዛት የሚከሰቱ
በሽታዎች እንደ ወባ፣ ኤች.አይ.ቪ.እና በክትባት ልንከላከላቸው የምንችላቸው በሽታዎች ሊመጣ
ከሚችል ስቃይ እና ሞት ባልተጠበቀ ሁኔታ ሊቀንስ ችሏል፡፡
ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች እንደ የአዕምሮ ጤና መታወክ መጨመር ባሻገር የከተሞች መስፋፋት፣
የአኗኗር ዘየ መቀየር ተጨማሪ ጫና እየፈጠረ ይገኛል፡፡ተላላፊያልሆኑበሽታዎች አሰተዋጽኦም እ.ኤ.አ.
በ 2017 ለቅድመ ብስለት ሞት በመዳረግ በቅደም ተከተል 6 ኛ እና 10 ኛ ከሆኑት አብሮ ከሚወለድ
የጤና እክል እና ወደ ሰውነት የሚሰራጭ የደም መጠን ማነስ ጋር ተያይዞ የሚከሰት የልብ በሽታ ጋር
ባለፉት አስርት ዓመታት ውስጥ የመጨመር ሁኔታ ታይቶባቸዋል።
ከተማችን ስር በሰደደ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት በይበልጥ የተጋለጠ ሲሆንችግሩን ለመቀነስ የተለያዩ
ጥረቶች ተደረግዋል፡፡ በተደረገው ጥረትም በመጠኑ የመሻሻል ሁኔታ እያሳየ መሆኑን የጥናቶች
EDHS 2000 እሰከ 2010 ጥናቶች ያመላከቱ ሲሆን መቀንጨር ከ 57% ወደ 41%፣ ዝቅተኛ
ክብደት ከ 52% ወደ 27% እና ከባድና የሚታይ ደግሞ ከ 10% ወደ 8% ሊቀንስ ችሏል፡፡
በ 2007 ዓ.ም በ 30 አጸደ ህጻናት እና በ 25 ህ/ብ አቀፍ ቅድመ መደበኛ ት/ቤትወንድ 2533
ተሣትፎው ወንድ 3348 ሴት 3144 በድምሩ 6429 ሲሆን አፈጻጸሙ 111% ነበር፡፡ በ 2012
ዓ.ም ደግሞ ወንድ 5968 ሴት 5683 ድምር 11651 ህፃናትን ለማስተማር ታቅዶ ጥቅል
የትምህርት ተሣትፎ ክንውን ወንድ 5438 ሴት 5278 ድምር 10716 ወይም 91.97%
ደርሷል፡፡ ወንድ 91.11% ሴት 92.87% ከመነሻው ዓመት ጋር ሲነፃፀር የ 2012 ዓ.ም ጥቅል
የትምህርትተሣትፎ አኳያ በ 2007 ዓ/ም 111% ከነበረው ሲነጻጸር በ 2012 ዓ/ም 96.69%
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ዓላማ በመካከለኛ ደረጃ የተማረ የሰው ሃይል ማፍራትና
ይህዘርፍየመካከለኛገቢራዕያችንንበአጭርጊዜውስጥለማሳካትቴክኖሎጂየሚጠቀም፣በእው
ጥረት ተደርጓል በመሆኑምበ 2007 ዓ.ም 11077 (ወንድ 5601 ሴት 5476) ተማሪዎችን
ከፍተኛ ትምህርት መሠናዶ (11 ኛ-12 ኛክፍል) ትምህርት ጥቅል ተሳትፎ አፈጻጸም
ፍትሃዊነቱን በጠበቀ መልኩ የደረጃውን ትምህርት ማስፋፋት ነበር፡፡ በዚህ መሠረት በ 2007
የትምህርት ተሳትፎ ምጣኔ 56.34% (ወንድ 15.5%፣ሴት 13.17%) የነበረ ሲሆን በ 2012
ዓ.ም ደግሞ 6156 (ወንድ 3044፣ሴት 3112) ተማሪዎችን በማስተማር ጥቅል የትምህርት
ከ 1 ኛ-4 ኛ ክፍል ላሉ ህፃናት የተለየ ክፍል በማደራጀት የሚሰጥ ሲሆን መርሀ ግብሩ
ትምህርት መርሀ ግብሩ አማካይነት የሚሰጥ ይሆናል፡፡ በዚህ መሠረት በ 2007 ዓ.ም 216
ከመጀመሪያ ደረጃ ልዩ ፍላጎት ትምህርት አንፃርም በ 2007 ዓ.ም በመጀመሪያ ደረጃ 158
(ወንድ 103፣ሴት 55) ተማሪዎች የነበሩ ሲሆን ይህም መሻሻልን በማሣየት በ 2012 በጀት
ዓመት በት/ቤቶች (ወንድ 128፣ሴት 99) ደርሷል፡፡ በመሆኑም በ 2007 ዓ.ም 65.4% (ወንድ
76.5%፣ሴት 56.7%) የነበረው ጥቅል የትምህርት ተሣትፎ በ 2012 ዓ.ም 82.41% (ወንድ
85% ፣ ሴት 79.17%) ሆኗል፡፡ በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መርሀ ግብሩ ደግሞ በ 2007
ተሣትፎ ነበረው፡፡
በ 2012 ዓ.ም ደግሞ 40 (ወንድ 25፣ሴት 15) ተማሪዎችን ተቀብሎ በማስተማር ጥቅል
16.71%፣ሴት 21.4%) ይሆናሉ፡፡ ከዚህ መካከል አብዛኛው በገጠር አካባቢ የሚኖረው ህዝብ
55.8% (55.62% ወንድ፣ 56.05% ሴት) አፈጻጸም ስናየው መካከለኛ ገቢካላቸው አገሮች
ተሣትፎ ፆታዊ ክፍተት በተመለከተ በ 2007 ዓ.ም በመጀመሪያ ደረጃ 48% በአጠቃላይ 2 ኛ
ደረጃ 41% ላይ ደርሶ ነበር፡፡ይህም መሻሻልን በማሣየት በ 2012 ዓ.ም እንደየ ቅደም
ከቅድ መ አንደኛ ደረጃ እስከ ሁለተኛ ደረጃ ለሚገኙ ተማሪዎች ትምህርትን በፍትሀዊነትና
ያካትታል፡፡ እነዚህን ቁልፍ ተግዳሮቶች ለመፍታት ከቅድመ አንደኛ ደረጃ እስከ ሁለተኛ
ደረጃ ትምህርት ፕሮግራም በ 2007 ዓ.ም 0.84 የነበረው በጥቅል የትምህርት ተሣትፎ
የገጠር-ከተማ ክፍተት እስከ 2012 ዓ/ም ድረስ 0.6 (0.29 ወንድ፣ 0.29 ሴት) ደርሷል፡፡
ስለሆነም ክፍተቱ ከመጥበብ ይልቅ እየሰፋ በመሄድ ላይ በመሆኑ በእቅዱ ዓመታት ገጠርን
ከመጀመሪያ ደረጃ ልዩ ፍላጎት ትምህርት አንፃር በ 2007 ዓ.ም በመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤቶች
158 (ወንድ 103፣ሴት 55) ተማሪዎች የነበሩ ሲሆን ይህም መሻሻልን በማሣየት እስከ 2012
በጀትዓመት 227 (ወንድ 128፣ሴት 99) ደርሷል፡፡በመሆኑም በ 2007 ዓ.ም 65.4% (ወንድ
76.5%፣ሴት 56.7%) የነበረው ጥቅል የትምህርት ተሣትፎ በ 2012 ዓ.ም 82.41% (ወንድ
85%፣ ሴት 79.17%) ሆኗል፡፡ በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መርሀ ግብሩ ደግሞ በ 2007 ዓ.ም
ነበረው ፡፡ በ 2012 ዓ.ም ደግሞ 40% (ወንድ 25፣ሴት 15) ተማሪዎችን ተቀብሎ
ደርሷል፡፡
16.71%፣ሴት 21.4%) ይሆናሉ፡፡ ከዚህ መካከል አብዛኛው በገጠር አካባቢ የሚኖረው ህዝብ
55.8% (55.62% ወንድ፣ 56.05% ሴት) አፈጻጸም ስናየው መካከለኛ ገቢ ካላቸው አገሮች
ይጠብቀናል፡፡
በመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ፕሮግራም በ 2007 ዓ.ም 2.8% የነበረውን የማቋረጥ ምጣኔ
ማቋረጥ ምጣኔ 0.6% (0.68% ወንድ፣ 1.02% ሴት) ነበር፡፡ የተማሪዎችን ክፍል መድገም
መካከል በነበሩበት ክፍል የደገሙት 1.06% (1.36% ወንድ፣ 0.74% ሴት) ናቸው፡፡
በ 2007 ዓ.ም 2.6% (1.1% ወንድ፣ 1.5% ሴት) የነበረውን የአጠቃላይ 2 ኛ ደረጃ ትምህርት
ወንድ፣ 3.56% ሴት) የነበረውን የደረጃውን ትምህርት ማቋረጥ እስከ 2012 ዓ.ም 2%
በትምህርት ዘርፍ ልማትመርሃ ግብር የተማሪዎች ውጤት የትኩረት ጉዳይ ሲሆን በ 2007
ዓ.ም ዕቅድ ዘመን በየደረጃው የሚገኙ ሁሉም ተማሪዎች 50% እና በላይ፣ 35% የሚሆኑ
ተማሪዎች 75% እና በላይ እንዲሁም 15% የሚሆኑ ተማሪዎች ደግሞ 85% እና ውጤት
እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
ከዚህ አኳያ የተገኘው ውጤት ሲታይ በ 2007 ዓ.ም የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት
74.57%) ደርሷል፡፡ የተማሪዎች ውጤት ሲታይ በ 2007 ዓ/ም የአጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ
እንዲሁም በ 2007 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ፈተና ከወሰዱት መካከል
ታቅዷል፡፡ በዚህም መሠረት ከ 2007 ዓ.ም እስከ 2012 ዓ.ም ድረስ የቅድመ መደበኛ
(ወንድ 80፣ሴት 12) ናቸው፡፡ በመሆኑም የማስተማር ብቃትን ለማሻሻል የተሄደው ርቀት
በ 2011 98.5%(ወንድ 98.4% ሴት 98.5%) ሁለተኛ ደረጃ ት/ት መርሃ ግብር ላይ በ 2007
99.2%(ወንድ 99.3% ሴት 98%) የነበረ ሲሆን በ 2011 69.7% (ወንድ 69.9% ሴት 68%
ማሟላት ተችሏል፡፡
በተመለከተ ከቅድመ መደበኛ እስከ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች ቁጥጥር ለማካሄድ በታቀደው
ት/ቤት ታቅዶ 2 ተተግብሯል (50%) ከዚህ በመነሳት አብዛኛዎቹ ደረጃ 2፤ ስድስት ደረጃ
የማስፈፀሚያ ስልቶች
ልማት ቡድን በመጠቀም የትምህርት ቤቶች ስርጭት ካርታ መሰረት በማድረግ ፍትሀዊና
ናቸው፡፡
በቅርስ ዘርፍ ለ 8 ቋሚ ቅርሶች የቅርስ ጉዳት መጠን ልየታ ሰነድ ለማዘጋጀት ታቅዶ ለ 6 ቅርሶች
የጉዳት መጠንል የታሰነድ ተዘጋጅቷል፡፡አፈጻጸሙም ከ 75% ነዉ፡፡የጉዳትመጠን ልየታ የተዘጋጀላቸው
ቋሚ ቅርሶች የንጉስ ሚካኤል ቤተመንግስት፣የደሴ ሙዚየም፣ የመርሆ ቤተ መንግስት፣ ወሎ ባህል
አምባ፣የቦሩ ስላሴ ቤተክርስቲያንና የቢለን ጊዮርጊስ ይጠቀሳሉ፡፡ ከግማሽ ምዕተ ዓመት በላይ ያስቆጠሩ
የሚዳሰሱና የማይዳሰሱ ቅርሶች ለማስተማሪያነትና ለታሪክ መረጃነት መጠበቅ ይኖርባቸውል፡፡ ከዚህ
አንፃር ምንም ጥናትና የቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን ስምምነት ሳያገኙ ጠላት የገነባቸው ጥሩ ህንፃዎች
ፈርሰዋል፡፡ ለአለፈው ክረምት ቤት አይሰራምና ወደፊት በእቅ ዘመኑ እንዲህ ዓይነት ስህተት
እንዳይደገም መምሪያው ጥብቅ ክትትል ያደርጋል፡፡
በስፖርት ዘርፍ፡-
ባለፉት 10 ዓመታት የተለያዩ የአሠራር ስርዓቶችን በመዘርጋት በዘርፉ ውስን የነበረውን የባለሀብት
ቁጥር ለማሳደግ እንቅስቃሴዎች ተድርገዋል፡፡ ሁለት ባለሀብቶች የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ወስደው
በዘርፉ 4,786,435 ሚሊዮን ብር የካፒታል መጠን ለዘርፉ ዕድገት አስተዋፅዖ እንዲያደርጉ ማድረግ
ተችሏል፡፡ ሌሎች ውስን ባለሀብቶች የስፖርት ትጥቅና መሳሪያዎችን በማቅረብ የስፖርቱን ልማት
በማጠናከር ተሳትፈዋል፡፡
ይሁን እንጂ በዘርፉ የግል ባለሀብቱን ለመሳብ የሚያስችሉ ግንዛቤ የመፍጠርና የማበረታቻ ስርዓቶች
ባለመኖራቸዉ ስፖርቱን ወደ ንግድ ስራ በመቀየር አትራፊ ለማድረግ የተሰራዉ ስራ ዝቅተኛ መሆኑ
በአፈፃፀም ግምገማዎች ታይቷል፡፡
ስለዚህ በቀጣይ 10 አመታት ባለሀብቶች በስፖርቱ ዘርፍ የሚሰማሩባቸውን የስራ መስኮች በመለየትና
ደረጃ በመስጠት፤ የስፖርት ኢንቪስትመንቱ የሚጠይቀውን የማበረታቻ ሁኔታ በማመቻቸት
ባለሀብቶች ወደ አስጎብኝ ድርጅትነት እንድገቡ መስራት የብድር አቅርቦት እንደ ሌሎች ልማቶች ሁሉ
የሚያገኙበትን ስርዓት በመዘርጋት ባለሀብቶች በስፖርት ኢንቪስትመንት እንዲሳተፉ በማድረግ
ስፖርቱ ለከተማው ብሎም ለሀገር ኢኮኖሚ ዕድገት የራሱን ድርሻ እንዲያበረክት የማድረግ ስራ
መስራት ይገባል፡፡
የሀብት ምንጮችን በማስፋት ስፖርቱን ከመንግስት ድጎማ ለማላቀቅ እንቅስቃሴ ሲደረግ ቆይቷል፡፡
ብር 96,928,189 ከአርሶ አደሩ፤ ከመንግሰት ሠራተኞች፤ ከከተማ ነዋሪዉና ከንግዱ ማህበረሰብ
በመሠብሰብ ስፖርቱን በገንዘብና ቁሳቁስ መደገፍ ተችሏል:: ነገር ግን ስፖርቱን ከመንግስት የበጀት
ድጎማ በዘላቂ ለማላቀቅ የሚያስችሉ ቋሚ የገቢ ምንጮችን ፈጥሮ ለስፖርቱ ልማት
ማዋልአልተቻለም፡፡
ከተለያ ዩምንጮች የሚገኘውን ሀብት ወደ ልማት አስገብቶ በረጅም ጊዜ እቅዶች ላይ ከመስራት ይልቅ
ከመንግሰት የመጠበቅ፤ የአካባቢን ፀጋ በአግባቡ ተመልክቶ ሀብት አለመሰብሰብ፤ የአሰባሰብ ስርዓቱም
በህግ ማዕቀፍ የተደገፈ አለመሆኑና የሚሰበሰበዉንም በመረጃ አደራጅቶ የመያዝና የመጠቀም
ክፍተቶች ስተዋልበት ነበር፡፡ በመሆኑ በቀጣይ የስትራቴጂክ የዕቅድ አመታት ገንዘብና ቁሳቁስ
ምንጮችን በቋሚነት ማበልፀግና መተግበር ይጠይቃል፡፡ በባለፉት አመታት በተደረገው ቆጠራ
መሰረት 3 በከተማ ካርታና ፕላን ያላቸው 15 ማዘውተሪያዎች ህጋዊ የይዞታ ማረጋገጫ አግኝተዋል፡፡
40 ህጋዊ የባለቤትነት ማረጋገጫ የሌላቸው፤እድሳት፤አዲስ ግንባታ የሚያስፈልጋቸዉ እና በግንባታ ላይ
ያሉ መሆናቸዉ በቆጠራ ሰነዱ ተመላክቷል፡፡
በአዋጅ 729/2004 የማዘዉተሪያዎች እንዴት እንደሚስፋፉ ቢደነገግም በቂ የሆነ ግንዛቤ
ባለመፈጠሩ፤ ቅንጅታዊ አሠራሮች ባለመዘርጋታቸው በከተሞች መዋቅራዊ ፕላን ለማካተት የሚሰጠው
ትኩረት አንስተኛ ሆኖ ታይቷል፡፡ በርካታ የስፖርት ማዘውተሪያዎች ሕጋዊ የይዞታ ማረጋገጫ
እንዳይኖራቸው በመደረጉ ለሌሎች ኢንቪስትመንቶችና ለግለሰቦች ተላልፈው እንዲሠጡ መደረጉ፣
በየስፖርት አይነቱ ያሉት የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ከከተማው የህዝብ ብዛት አንፃር ቁጥራቸው
አንስተኛ መሆናቸዉ ለሕብረተሰቡ ተደራሽ አለመሆን ናቸው፡፡
የሚገነቡ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችና ማሰልጠኛ ማዕከላትም አካል ጉዳተኞችን እና ዕድሜን
ታሳቢ ያለማድረግ እና ደረጃዎችን ጠብቀዉ ከመገንባት አንፃር ክፍተቶች የተስተዋሉባቸዉ መሆን
ደረጃቸውን የጠበቁ የስፖርት ትጥቅና ቁሳቁሶችም በሚፈለገው ቁጥርና አይነት ያለመኖር በዘርፉ
የሚሳተፉ የግል ባለሀብቶች ቁጥር ዝቅተኛ መሆን የተስተዋሉ ክፍተቶች ሆነዉ ታይቷል፡፡ በቀጣዩ
እነዚህን ዘርፈ-ብዙ ክፈተቶችንና ማነቆዎችን ለማስወገድ የሁሉን አቀፍ ቅንጅታዊ ስራዎችን መስራት
የሚገባ ይሆናል፡፡
ኢኮኖሚ ዘርፍ፤
በማህበራዊ ዘርፍ፤
በሴቶች ላይ የሚፈጸሙ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችና የኃይል ጥቃቶች ለጤና ችግር
የሚያጋልጡ የማህበራዊ ችግሮች ናቸዉ፡፡እነዚህን ችግሮች ለመቀነስ ብሎም
ለማስወገድ ይቻል ዘንድ በባለፉት ሁለት አምስት የዕ.ት.ዕ ዘመን 842730 የህበረተሰብ
ክፍሎች ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችና የኃይል ጥቃቶች ዙሪያ በድግግሞሽ ግንዛቤ
መፍጠር ተችሏል፡፡ በዚህም ከዋና ዋና ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች 990 የሴቶች ልማት
ቡድን፣ 26 ቀበሌዎች እና 5 ክ/ከተማ ቢኖርም ነጻ ለመሆናቸዉ በተቀመጠው ደረጃ
መሰረት በጥናት አልተረጋጋጠም ፡፡ ግንዛቤ ከተፈጠረለት ዉስጥ 79.3 በመቶ ጎጂ
ልማዳዊ ድርጊት ይጉዳል ብለው እንደሚያምኑ፣ የልጅነት ጋብቻ 57.7 በመቶ፣ የሴት
ልጅ ግርዛት 41.2 በመቶ እንደሆነ በ 2008 አብክመ ሴ/ህ/ወ/ጉ/ቢሮ ባጠናው ጥናት
ያመለክታል፡፡ በሌላ በኩል (EDHS 2016) ጥናት የልጅነት ጋብቻ 42.9 በመቶ እና
የሴት ልጅ ግርዛት ከ 0-14 የዕድሜ ክልል 34.8 በመቶ መሆኑን የሚያሳይ ቢሆንም
በከተማ ደረጃ በጥነት አልተረጋጋጠም በቀጣይ ትኩረት የሚሻ ጉዳይነዉ፡፡
በህጻናት ዘርፍ
በህጻናት ዘርፍ
ይሁን እንጂ የህፃናት ተሳትፎ አሁን ያለበት ደረጃ በሁሉም አካባቢዎች ላይ ማለትም
በገጠርና በከተማ፣ በፆታ፣ በእድሜና ልዩ ፍላጎት ሲታይ ተመጣጣኝ አለመሆኑ፣
የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ለህፃናት አደረጃጀቶች መጠናከር የሚያደርጉት ድጋፍ
እንዲሁም ህብረተሰቡ ስለ ህፃናት ተሳትፎ ጠቀሜታ ያለው ግንዛቤ አነስተኛ መሆኑ
የህፃናት ተሳትፎ በሚፈለገው ደረጃ ላለመድረሱ በክፍተት የሚታዩ ዋና ዋና ተግዳሮቶች
ናቸው፡፡ በመሆኑም በቀጣይ የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ርብርብና ልዩ ትኩረት ሰጥቶ
መስራትን ይጠይቃል፡፡
በአጠቃላይ በባለፉት ሁለት አምስት የዕ.ት.ዕ ዘመን 15134 በአስቸጋሪ የኑሮ ሆኔታ ውስጥ
የሚገኙ ህፃናትን በተለያዩ የህፃናት ድጋፍ እንክብክቤ አመራጭ መረሀ ግብሮች ለመደገፍ
በዕቅድ ተይዞ 14936 (ወንድ 5851 ሴት 9085) ህፃናትን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል፡፡
ማህበራዊ ዘርፍ ብቁ፣ ጤናማና አምራች ዜጋ የሆነ ትውልድ በመፍጠር ለአንድ ሃገር
የልማት ዕድገት በሚደረገው ርብርብ ወሳኝ ሚና አለው፡፡ ስለሆነም የተማረና ጤናማ ተተኪ
ወጣት መፍጠር በመካሄድ ላይ ላለው የልማት ና የመልካም አስተዳደር ስርዓት ግንባታ
ዘለቄታዊነት ፋይዳው የጎላ ነው፡፡ የወጣቶችን ማህበራዊ ጠንቆች ተጋላጭነት በመከላከል
የተሟላ ስብዕና ያላቸውና አምራች ዜጎች እንዲሆኑ ለማድረግ በባለፋት ሁለት አምስት
የእድገትና ቅየራ እቅድ ዘመኑ መጨረሻ የወጣት ማዕከላት ቁጥርን በ 2002 ዋና ዋና ችግሮች
ናቸው፡፡ በመሆኑም ቀጣይ ማዕከላቶቹ ካላቸው ፋይዳ አንጻር ልዩ ትኩረት ሊሰጣቸው
ይገባል፡፡
ህገወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል የተሰጠ የግንዛቤ ትምህርት እቅድ 167,635 ክንውን
112,942 አፈጻጸም 67.3% ደርሷል፡፡ ተሰብስቦ ከተጠናቀረ በኋላ ለተጠቃሚዎች
የተሰራጨ በአሠሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ የሚተዳደሩ ድርጅቶች ውስጥ በጀት የተያዘለት
ክፍት የስራ መደብ እቅድ 1662 ክንውን 1738 አፈጻጸም 104.5% ሲሆን የስራ ላይ
አደጋዎች ሪፖርት ያደረጉ ድርጅቶች እቅድ 84 ክንውን 84 አፈጻጸም 100% ማድረስ
ተችሏል፡፡ ይሁን እንጅ የህገውጥ የሰዎች ዝውውር መከላከል የተለያዩ አካላትን ትግል
የሚጠይቅ በመሆኑ አሁን መሳካት ያልቻልነው ተግባር ሁኗል፡፡
እንዲወጡ ማስቻል እቅድ 2825 ክንውን 382 አፈጻጸም 13.5% ማድረስ ተችሏል፡፡
በሴተኛ አዳሪነት የሚኖሩ ወገኖች የማህበራዊ ደህንነት ድጋፎችና አገልግሎቶች ተጠቃሚ
ሆነዉ ወደ ተሻለ ህይዎት እንዲለወጡ ተደርጓል፡፡ ነገር ግን አሁንም ለምኖ አዳሪ እና ሴተኛ
አዳሪትን በመቀነስ በኩል አሁን ያተሻገርነው በመሆኑ በቀጣይ በትኩረት ይሰራል፡፡
ሆኖም ግን በዚህ ሁለት አመታት እስከ አሁን ከጊዜ ወደ ጊዜ መልካም አስተዳደር ችግር
ለመቀነስ በአጭር ፤በመካከለኛ እና በረጅም እቅድ ተይዞ ሲሰራ ቆይቷል፡፡ ከነዚህም ውስጥ
በቅርብ ጊዜ በከተማ ልማት በኩል የተፈቱ የመልካም አስተዳደር ችግሮች ውስጥ በ 2011
ዓ.ም ቦታ የተረከቡ ማህበራት ሊዝ ማዋዋልና ካርታ በመስጠት ረገድ ለ 1000 ሰዎች
መሰጠቱ እና መሬት በመንሸራተት ምክንያት ከመንበረ ፀሃይ ለተነሱ 55 ሰዎች ምትክ ቦታ
ተሰጥቷል ፡፡ ሌላው ካሳ የተከፈላቸውና ያልተከፈላቸው መረጃ አለመኖር ለህገወጥ ግንባታ
በር የከፈተ የነበረ ሲሆን መረጃውና አጠናቅሮ ለመለየት ተችሏል ፡፡
አገልግሎት በ 2007 ዓ.ም 31% ነበረ ቢሆንም በ 2012 ዓ.ም በ 10 ት/ቤት ላይ ተዘርግቶ
ባለፉት ተከታታይ አመታት በብዛት አቤቱታ የቀረበባቸው የአገልግሎት ዘርፎች የከተማ ልማትና
ኮንስትራክሽን፤አስተዳደራዊ አገልግሎት አሰጣጥ፣ ከጥቃቅን የስራእድል ፈጠራ ጋር የተያያዙት ጉዳዩች
ተጠቃሾች ናቸው፡፡ ይህም የሚያመላክተው ተቋማት በአዋጅ የተሰጣቸውን ተግባርና ኃላፊነት
በአግባቡ መወጣት አለመቻላቸውን ነው፡፡
ስብሰባዎች የማይገኙ ሲሆን የከንቲባ ኮሚቴ ጊዜን እንዳይሻሙ በማድረግ በኩል ዉስንነቶች
የነበሩ በመሆኑ በቀጣይ መስተካከለ የሚገባቸዉ ናቸዉ።
ከውስጥ ችግሮች መካከል ዓቃቤ-ሕግ የወንጀል ሥነ-ስርዓት ህጉን መሰረት ያደረገና ጥራት ያላቸው
ክሶች፣መልሶችና ክርክሮችን ካለማድረግ አንጻር የሚታይ ሲሆን ከውጫዊ ችግሮች መካከል ደግሞ ዋና
ዋናዎቹ ፖሊስ የሚያሰባስባቸው የሰውና የሰነድ ማስረጃዎች፣ ምስክሮች በአካል ቀርበው በፍርድ ቤት
ከሚሰጡት ቃል ጋር የማይገናኝበት ሁኔታ መኖርና የሀሰተኛ ምስክርነት መበራከት፣ፍርድ ቤቶች
ክርክሮችን በአግባቡ ያለማስኬድና ውሳኔዎችንና ትዕዛዛትን በአግባቡ ካለመስጠት ጋር የሚያያዙ
ችግሮች በመኖራቸው በቀጣይ ትኩረት ተሰጥቶት በቅንጅት መስራትና መፍታትን ይጠይቃል፡፡
በፍትሐብሔር ፍትህ አስተዳደሩ ረገድ ተቀዳሚዉ ተግባር የመንግስት፤የህዝብ እና ነፃ ድጋፍ
የሚያስፈልጋቸው የህብረተሰብ ክፍሎች መብትና ጥቅም እንዲከበር ሰፊ የቅድመ መከላከል ስራ
መስራት ያስፈልጋል፡፡
ይሁን እንጅ ይህ ለመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚሰጠው ድጋፍ ተከታታይነት የሌለው ከመሆኑም በላይ
የሚሰጠው ድጋፍ በሚፈለገው የጥራት ደረጃ ያልደረሰ በመሆኑ ከፍተኛ የሆነ የሀብት ብክነት እና
ምዝበራ የሚፈፀምባቸው ተቋማት ቁጥር ቀላል ባለመሆኑ በቀጣዩ የእቅድ ዘመን ትኩረት ተሰጥቶት
ሊከናወን ይገባል፡፡
የመንግስት መስሪያ ቤቶችና የልማት ድርጅትች ከሌሎች አካላት ጋር ባደረጉት ግንኙነት አለመግባባት
ሲፈጠር ከፍርድ ቤት ውጭ ጉዳያቸው በድርድር እንዲፈታ ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ይገኛል፡፡ በዚህ
አግባብ በድርድር እልባት ያገኙ ጉዳዮች ከታቀደው 40% ግብ አኳያ በንፅፅር ሲታይ በመዝገብ 32%
በገንዘብ 21% መፈፀም ተችሏል፡፡ በከተማ አስተዳደሩውስጥ ከሚገኙ የመንግስት መስሪያ ቤቶች እና
ነጻ ድጋፍ ለሚሰጣቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ያቀረቡዋቸውን ጉዳዮች ዐቃቤ ህግ በመቀበል የተለያየ
ውሳኔ የተሰጠባቸው ሲሆን በ 10 አመቱ መጨረሻ ላይ መዝገብን የማጥራት አቅም ምጣኔ ከተያዘው
100% እቅድ ውስጥ 99.47% መፈፀም ተችሏል፡፡ይሁን እንጂ በተቀመጠዉ ደረጃ መሰረት በተወሰኑ
መዝገቦች ላይ ዐቃቤ ህግ አፋጣኝ ዉሳኔ አለመሰጠቱ፣የመዛግብት ፍሰት ከጊዜ ወደጊዜ መጨመርእና
የዐቃቤያነ-ህግ ቁጥር ማነስ ፣ዉሳኔ ለመስጠት አስፈላጊ የሆኑ ማስረጃዎች በቀላሉ የማይገኙ በመሆኑ
በቀጣይ ትኩረት ተሰጥቶት ሊሰራ የሚገባዉ ወሳኝ ጉዳይ ነዉ፡፡
በመንግስት እና ነፃ የህግ ድጋፍ ለሚሹ አካላት በፍርድ ቤት ክርክር ከተደረገባቸዉ መዛግብት ውስጥ
የማሸነፍ አቅም አፈፃፀም 96% ለማድረስ ታቅዶ በመዝገብ 93.457℅ ሲሆን በገንዘብ መጠን
90.61% መፈጸም ተችሏል፡፡
በክርክር ወቅት ከሚስተዋሉ ዋና ዋና ችግሮች መካከል ከመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚላኩ የሰውና
የሰነድ ማስረጃና ምስክሮች በቂ አለመሆን፤ማስረጃዎችን አለመስጠት፣ውሉን ያለበቂ ምክንያት ማቋረጥ
በተጋነነ ዋጋ ውል መስጠት፤ የግንባታ አማካሪ ድርጅቶች የሚሰጡትን ውሳኔ አለመቀበል፤በተቋራጩ
መሐንዲስ እና በከተማ አስተዳደሩ የዋጋ ልዩነት ውል ከተዋዋሉ በኋላ የመንግስት /ቤቶች
በሚከሰሱበት ጊዜ በፍ/ቤት የተያዘው ቀጠሮ እስኪደርስ መጥሪያውን በእጃቸው አቆይተው ቀጠሮዉ
ሲደርስና በቀጠሮው ቀን ለዐ/ህግ የማቅረብ፣ አልፎ አልፎም በራሳቸው መልስ ከሰጡ በኋላ ስጋት ላይ
ሲወድቁ ለዐቃቤ ህጉ ድጋፍ መጠየቅ፣ ከዚያም አልፎ በሞተ ክርክር ላይ ገብታችሁ ተከራከሩልን
የማለት ችግሮች እየጎሉ መጥተዋል፣፣ ፍርድ ቤቶችም ክርክሮችን በአግባቡ ያለ ማስኬድና አንዳንድ
ውሰኔዎችና ትዕዛዞች የህግ መሰረትና ተገማችነት የሌላቸው ስላሉ በቀጣይ ማስተካከል ይጠበቃል፡፡
የሰነዶች ማረጋገጥና ምዝገባ አገልግሎት ስርዓት በመዘርጋት ዜጎች በቅርብ ርቀትና በአነስተኛ ወጭ
አገልግሎት የሚያገኙበት ሁኔታ በመፍጠር የተለያይ ስራዎች ተሰርቷል፡፡ በዚህም በተሰጠዉ
አገልግሎት ለመንግስት ገቢ በማስገኘት አጋዥ ሆኗል፡፡
የአቅርቦቱን 98% እና በመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤቶት ደግሞ የአጠቃላይ አቅርቦቱን 96%
እልባት ለመስጠት ግብ የተቀመጠ ሲሆን በከተማ ነክ ፍርድ ቤቶች የቀረቡ መዝገቦች 98%
እልባት እንዲያገኙ ተደርጓል፡፡ የተመዘገበውን ውጤት ግብን ያሳካ ነበር፡፡
የማጥራት አቅም በጥቅል ሲታይ 100% የማጥራት አቅም ውጤት የተመዘገበ ሲሆን ይህም
አዲስ የቀረቡትን እና ከመዝገብ ቤት የተንቀሳቀሱትን 100% መፈፀማቸውን እና ካለፈው
ከተላለፉ መዝገቦች ለማጥራት ብዙ መስራት የሚጠበቅባቸው መሆኑን፡፡
በተመሳሳይ ሁኔታ በከተማ ነክ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ውሳኔ ካገኙ በኋላ በከተማ ነክ
ይግባኝ ሰሚ ፍርድ በይግባኝ የመፅናት ምጣኔ በ 2003 በጀት ዓመት ከነበረበት 70% በ 2012
በጀት ዓመት ወደ 75% ማሳደግ ተችሏል፡፡
ባለፉት አስር አመታት በሁሉም እርከን ፍርድ ቤቶች የዳኞችን ቁጥር ለመጨመር ጥረት
በመደረጉ፣ ብቃት እና ክህሎታቸውን ለማሳደግ የሚያስችሉ ልዩ ልዩ ስልጠናዎችን መስጠት
በመቻሉ እንዲሁም በፍርድ ምርመራ በተገኙ ግኝቶች ላይ ዳኞች እንዲወያዩባቸው እና
ትምህርት እንዲወስዱባቸው በመደረጉ እና በመሳሰሉት ጥረቶቸ ምክንያት በከተማ ነክ
ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ውሳኔ ካገኙ በኋላ በይግባኝ የሚፀኑ መዛግብት ምጣኔ ጎላ ባለ መልኩ
ያደገ መሆኑን በግልጽ ያሳያል፡፡
ዳሰሳ/ እንዲሁም መልካም አጋጣሚዎችና ስጋቶች /ውጫዊ ዳሰሳ/ ዝርዝር መረጃዎች እንደሚከተለው በአጭሩ
ቀርቧል፡፡
ጥንካሬ
የነጥብ ምዘና ዘዴ የሥራ ምዘና ደረጃ ጥናት በሁሉም የከተማ አስተዳደሩ ተቋማት ተጠናቆ ተግባር ላይመዋሉ፣
የአሰራር ማንዋል በስራ ላይ መዋሉ፣የነጥብ ምዘና ዘዴ ጥናት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ በየደረጃው ላሉ አካላት
መሰራቱየከተማ አስተዳደሩ መዋቅራዊ ኘላንና በመዘጋጀት ላይ መሆኑ የከተማ መሬት ይዞታ
ምዝገባና መረጃ /ካዳስተር/ መዘጋጀቱ የተሻሻለና ልማትን የሚያፋጥን አደረጃጀትመጀመሩ /በከተማ
አስተዳደሩ፣ በክ/ከተማና በከተማና ገጠር ቀበሌ የአውትሶርሲንግ መጀመሩ( ጽዳትና ውበት፣የኮብል
ድንጋይንጣፍ)፤ በየደረጃው ምክር ቤቶች ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች መሳተፍ
መጀመራቸውየኢንቨስትመንትና መሰረተ ልማት እንቅስቃሴ እየተስፋፋ መምጣቱ፤የገቢ መሰረትመስፋት፣
የከተማ አስተዳደሩ የከተማ ጤና ኤክስቴንሽን ኘሮግራምን ተግባራዊማድረጉ፣ የከተማ ነክ ጉዳዬች ፍርድ ቤትን
ማቋቋሙና ተግባሩን እያከናወነ መሆኑ፡፡በልማትስራዎች ህብረተሰቡን ለማሳተፍ ጥረት መደረጉ
ድክመት
የመረጃ ስርዓት ደካማ መሆንና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ያለመታገዝ፣ /ግልጽ ያለመሆንም አለመኖር፣ የብሮድ
ባንድ አገልግሎት ኔት ወርክድ አለመሆን፣ የተቀናጀና ውጤታማ የሆነ የክትትልና ድጋፍ ስርዓት አለመኖር
፣በሁሉም እርከኖች ቅንጅታዊ አሰራር ያለመኖር፣ በቦታ ምሪትና መልሶ ማልማት እንቅስቃሴ ወጥ የሆነ አሰራር
አለመዘርጋት፣ ለጥናትና ምርመራ ትኩረት አለመስጠት፣ ጠንካራ የሆነ የከተማና የገጠር ትስስር አለመኖር፣
የግንባታና መሰረተ ልማት የጥራትና ደረጃ ችግርና የተሰሩ በወቅቱ እንክብካቤ ያለማድረግ፣ የከተማዋን ጽዳትና
ውበት አለመጠበቅ /በተለይም የመፋሰሻ ችግር/፣ የተሻሉ የኢንቨስትመንት አማራጮችን በመለየት አቅም
ያላቸውን ልማታዊ ባለሃብቶች በመለየት ወደ ስራ ለማስገባት የለማ የኢንቨስትመንት መሬት ዝግጀት
እጥረት መኖር፣ ከባለድርሻ አካላት ጋር ቅንጅታዊ የአሰራር ስርዓት ያለመኖር ፣ በሚፈለገው መጠን ሴቶችና
ወጣቶችን ውጤታማ ለማድረግ ስርዓቱን አለመጠቀም፣ ለባለ ብዙ-ዘርፈ ጉዳዬች ተገቢውን ትኩረት ሰጥቶ ያለ
መስራት፣በሁሉም ስራዎች በህዝብ ዘንድ የባለቤትነት መንፈስ እየፈጠሩ የተሰሩ የልማት ስራዎችን በዘላቂነት
እንዲጠበቅ አለማድረግ፣ መከላከል ላይ ያተኮረ የጤና አገልግሎት ስራ ደካማ መሆን፣ መልካም ተሞክሮን ቀምሮ
ያለማስፋት፣ ምርትና ምርታማነትን አለማሳደግ፣ ጐልማሶች ትምህርትና ልዩ ፍላጐት ትኩረት አለመስጠት፣
የአስተባባሪ ኮሚቴ፣የሲቪል ሰርቪስ ማሻሻያ መርሀግብር ፍትህ ስርዓት ማሻሻያ ኘሮግራም አስተባባሪ ኮሚቴዎች
ውጤታማ አለመሆን ፣የቤቶች ልማት ኘሮግራም መጓተትና የመኖሪያ ቤት ችግርን ለመቅረፍ አለመቻል፣
ከከተማዋ እድገት ጋር የተመጣጠነ የመሰረተ ልማት ዝርጋታ/ውሃ፣መብራት፣ስልክና መንገድ/ አለመዳረስ ፣
ለመዋለ ንዋይ/ ኢንቨስትመንት ቦታ ወስደው ወደስራ ያልገቡ ባለሀብቶች መኖራቸዉ፣ የቴክኖሎጂ ጥገና
ማዕከል አለመኖር፣ የቴክኒክ እውቀትን ቀድቶ የማላመድና የመጠቀም አቅም አለመፍጠር ፣ በከተማ አስተዳደሩ
ስር የሚገኙ ያለሙ መሬቶችንና ሌሎች የሃብት ምንጮችን ፍትሃዊና ግልጽ በሆነ መንገድ ጥቅም ላይ የማዋል
እጥረት መኖሩ፣ በከተማዋ ውስጥ እየተስፋፋ የመጡ ህገወጥ ድርጊቶችን የመከላከልና የመቆጣጠር ውስንነት፣
የከተማዋን የቱሪዝም መስህቦችን ለይቶ አለማልማትና አለማስተዋወቅ /ለምሳሌ በጦሳ ተራራ፣ አዝዋ ገደል
ተራራ፣ ባህር ሸሽ ወዘተ/፣ ከተማ ከከተማ ያለ ትስስር አለመጠናከር ፣ የመሰረተ ልማት ሳይዘረጋ የከተማ
ማስፋፋት ተግባር መከናወኑ፣ በመዋቅራዊ እቅድ ካዳስተር መሰረት አለመተግበር /ለምሳሌ የገራዶ ውሃ
ኘሮጀክት አካባቢ የሚኖሩ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ውሃውን ሊበክሉ መቻላቸው ይጠቀሳሉ፡፡
2. የአገልግሎትአሰጣጥ
ጥንካሬ
ለደንበኞች የተቀላጠፈ /ተደራሽ/ አገልግሎት መስጠት ይቻል ዘንድ መሰረታዊ መዋቅሮች እስከ ቀበሌ ድረስ
በመዘርጋታቸው የስራ ውጣ ውረድና ድግግሞሽ ማስቀረት መቻሉ፣የአገልግሎት አሰጣጥ ደረጃ መዘጋጀቱ፣
የቅሬታ ማስተናገጃ ስርዓት እና የሥነ-ምግባር መከታተያ ተዘርግቶ ተግባራዊ መደረጉ፣ በተቋማት የአንድ
ማዕከል አገልግሎት መስጠት ናቸው፡፡
ድክመት
የፍትህ አካላቱ በፍትህ ነፃነት ሰበብ ለልማት ፍጥነት እንቅፋት መሆን ፣ አስተያየቶችን እንደ ግብዓት
አለመጠቀም፣ ቀልጣፋ፣ ጥራት ያለውና ውጤታማ የሆነ አገልግሎት በአንድ ቦታ ተሟልተው መሰጠት
አለመቻሉ፣ወደ ክፍለ ከተማ የወረዱ ስራዎችን መሰረት አድረጎ የተፋጠነ አገልግሎት ያለመሰጠት ፣ ከአድሎ የጸዳ
አገልግሎት መስጠት ውስንነት ፣የፈፃሚውና ተገልጋይ የኪራይ ሰብሳቢነት አመለካከት መኖር፣ በተቀመጠው
የአገልግሎት አሰጣጥ ደረጃዎች ጉዳዬች አለመፈጸማቸው ፣ጉዳይ አስፈፃሚዎች በሌሎች ባለጉዳዬች የአገልግሎት
ጊዜ የሚያሳድሩትን ተጽዕኖ ለማስተካከል የሚደረግ ጥረት ውስን መሆን ፣ የአገልግሎት አሰጣጡ በዘመናዊ
ቴክኖሎጂ ከሞላ ጎደል ተጠቃሽ ናቸው፡፡
ጥንካሬ
የሰው ሀብትን አቅም ለማሳደግ የሚደረግ ጅምር ጥረት መኖሩ ፣ የሰው ሃይልን ለማሟላት ጥረት መደረጉ፣ የሰው
ሀብትን ለማብቃት የረጅምና የአጭር ጊዜ ስልጠና መሰጠቱ፣ በከተማ አስተዳደሩ በከተማ ስራአመራር እና
መሬት አስተዳደር የሰለጠኑ በርካታ ባለሙያዎች መኖራቸው፣ በተለያዩ የሙያ ስብጥርና ልምድ ያላቸው
ሰራተኞች መኖራቸው፣ የመንግስት ፖሊሲና ስትራቴጂ፣ ህግና ደንብን የሚያውቅ ሰራተኛ መፈጠሩ ፣ የባለሙያ
የመወሰን /ኃላፊነትን ከተጠያቂነት የመውሰድ/ ጅምር መኖር፣ የተረጋጋ አሰራርን ለመፍጠር ይቻል ዘንድ በስራ
ምክንያት የተለያዩ ሰራተኛ ቤተሰቦችን ለማገናኘት የተሞከረ ጅምር ፣ የሰው ሀብትን በተቋም ደረጃ መሰረታዊ
የኮምፒውተር ስልጠና መስጠት መጀመሩ ተጠቃሽ ናቸው፡፡
ድክመት
የተቀናጀ የአቅም መገንባት ስራ አለመኖር፣ የማበረታቻ ስርዓት አለመኖርና ሰራተኛን በውጤት ያለመለካት፣
የሰው ሀብት ልማት በእቅድ አለመምራት፣ በተገቢው ቦታያለመመደብ ፣ ሰራተኛው የአመለካከት፣የክህሎትና
እውቀት ክፍተት ያለበት መሆኑ፣ የተሰጡ ስልጠናዎች ያመጡትን ለውጥ ያለመገምገም ፣ሰራተኛው
ከቴክኖሎጂና አይሲቲ ጋር ያለው ትስስር አናሳመሆን፣ የተደራጀ የልማት ሀይል በተሟላ ቁመኛ ላይ
ያለመገኘት፣ለሰራተኛዉ መጓጓዣ አገልግሎት ያለመኖር፣ የአደረጃጀቶችን ጠቀሜታ አሳንሶ ማየት፣እርካታ
ያለመኖር፣የጠባቂነት መንፈስ ተጠቃሽ ናቸው፡፡
4. የአመራር ብቃት
ጥንካሬ
የከተማዋን ዋና ዋና አንገብጋቢ ጉዳዩች በከንቲባ ኮሚቴ በጋራ መወሰን መቻል ፣ የሰራተኞችን የውሳኔ ሰጭነት
እያረጋገጡ መሄድ፣ ትኩረት የሚሰጣቸው ተቋማትን /ከተማ ልማት፣ገቢዎች፣ገንዘብ፣ አነስተኛና ጥቃቅን/
የመደገፍ ስራ መሰራቱ፣ መልካም ተሞክሮና ውጤቱን የማስፋት ጅምር መኖሩ፣ ለስራ እድል ፈጠራ የአመራሩ
ፍላጐትና ቁርጠኝነትበጥንካሬ ይታያሉ፡፡
ድክመት
በሁሉም እርከኖች የተቀናጀ አመራር አለመኖር፣ የተረጋጋ አመራር ያለመኖር፣ የተደራጀ የልማት ሀይል
አለመፍጠር፣ የአለመካከትና የክህሎት ችግር ፣ባለራዕይ አመራር አለመኖር፣ ውሳኔዎችን በወቅቱ ተከታትሎ
አለማስፈጸም፣ የአመራሩ በደራሽ ስራ መጠመድ ለተቋማት ስትራቴጂያዊ አመራር መስጠት አለመቻሉ፣
የአመራር አላስፈላጊ ጣልቃገብነት መኖር፣ የአመራር የክትትልና የድጋፍ አሰጣጥ ስርዓት ችግርፈቺ አለመሆን፣
ስራን በእቅድ መሰረት እየገመገሙ ያለመሄድ፣ ሚስጥር አለመጠበቅ፣ በአሰራር ላይ የጥቅም ሰንሰለትና
ቡድንተኝነት መኖር፣ የተገኙ ውጤቶችና መልካም ተሞክሮዎችን በመለየት ያለማስፋት ችግር፣ በጀት
ለማስመደብ እንጂ ገቢን ለማጠናከር ትኩረት ሰጥቶ ያለመስራት ናቸው፡፡
5. የገንዘብ አቅም
ጥንካሬ
የከተማዋን የገቢ አቅም ለማጠናከር የአገልግሎት ማሻሻያ መደረጉ፣ የውስጥ ገቢ ማስገኛ ምንጮችን ማስፋፋት
መጀመሩ፣ የበጀት ድልድል ላይ ለመሰረተ ልማትና ለድህነት ተኮር ተግባራት ቅድሚያመስጠት፣ አዲሱን
የፋይናንስ ስርዓት አሰራር ተግባራዊ ማድረግ መጀመሩ፣ ለግብር ከፋዬች የመለያ ቁጥር መሰጠቱ፣ የገቢ አሰባሰብ
ስርዓቱን በመምሪያና በክፍለ ከተማ ደረጃ ማውረድመቻሉ፣ በውስጥ በጀት ስራን አጣጥሞ ለመስራት ጥረት
መደረጉ ናቸው፡፡
ድክመት
የግዥና ፋይናንስ ስርዓቱ የሚዘገይና የጥራት ችግር የሚታይበት መሆን፣ ግብር ከፋዬን ማህበረሰብ መሰረታዊ
መረጃዎች አለመያዝና ትክክለኛውን የግብር መጠን መሰብሰብ አለመቻል ፣ ከመደበኛ በጀት ተጨማሪ የገቢ
ማስገኛ ስራዎችን የመስራት ውስንነት መኖሩ /የገቢመሰረትን አሟጦ አለመጠቀም/፣ ውጤታማ የንብረት
አስተዳደር ስርዓት አለመኖር፣ ልዩ ልዩ ገቢዎችን በህጋዊ ደረሰኝ ባለማሰባሰብ የገቢ አቅም መዳከምና የፋይናንስ
ስርዓቱን አለመከተል፣ ለመሰረተ ልማት ግልጋሎት አስፈላጊ ማሽነሪዎች ባለመኖራቸው ለከፍተኛ ወጭዎች
መዳረግ፣ ሊዝ ገቢን በአግባቡ አለመሰብሰብ ናቸው፡፡
6. ፋሲሊቲዎች
ጥንካሬ
በከተማ አስተዳደሩ ሰልጣን ክልል የሚተዳደሩ የትምህርት፣ የጤና፣ የከተማ ልማትና ሌሎች መምሪያዎችና ጽ/ቤቶች
በተወሰነ መልኩም ቢሆን ስራን ለማሰራት የሚያስችል ግብዓቶች መኖራቸው በትንካሬ ጎን ይታያል ፡፡
ድክመት
የመኖሪያ ቤትናመጓጓዣ አገልግሎት ለሰራተኛው አለማሟላት፣ ለስራ ምቹ የሆነ የቢሮ አቀማመጥና አደረጃጀት
አለመኖር፣ ለስራ መሳለጥ አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶች በተገቢው ሁኔታ አለመኖር ለምሳሌ ፋክስ፣ ኢንተርኔት፣
ለመስክ ስራ አገልግሎት የሚውል የትራንስፖርት አገልግሎት በተሟላ መልኩ ያለመኖር፣ የፍሳሽና ደረቅ
ቆሻሻ ማስወገጃ፣የእሳት አደጋ፣ የአምቡላንስና የከተማ አውቶብስ ተሽከርካሪዎች እጥረት መኖር ፣ ጡት
ለሚያጠቡ ሰራተኞች የህፃናት ማቆያ ያለመኖር ናቸው፡፡
7. ተቋማዊ ባህል
ጥንካሬ
በየተቋሙ የአገልጋይነትና የባለቤትነት ስሜት እየዳበረ መምጣት መጀመሩ ፣ የአሰራር ግልፀኝነት እየዳበረ
መምጣቱ፣ ተቀናጅቶ በቡድን የመስራት ባህል እየዳበረ መምጣቱ፣ በተቋሙ ውስጥ ብቁ ፈፃሚ ሆኖ ለመገኘት
የመማር አቅሙን የማሳደግ ባህል እየዳበረ መምጣቱ ተጠቃሽ ናቸው፡
ድክመት
የስነ ምግባር መርሆዎችና እሴቶች እንደ ባህል አድርጐ አለመፈፀም፣ የቁጠባ ባህልን አለማዳበር፣ ተቋማዊና
ማህበራዊ ግንኙነት አነስተኛ መሆን፣ ተቋማዊ እርካታ ያለመኖር፣ የተቋሙን ራዕይና ተልዕኮ የጋራ አድርጐ
አለመያዝ፣ የጊዜ አጠቃቀምን በሚጠብቀው ደረጃ አለማዳበር፣ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ባህል አለመዳበርና
የጠባቂነት መንፈስ መኖር፣ የሃብትና ንብረት አጠቃቀምና አያያዝ ባህል አለመዳበር፣ በዘመቻና ደራሽ ስራ
የመጠመድ ባህል መዳበር፣ ዘርፈ- ብዙ ጉዳዩች እንደ ባህል አለመውሰድ፣ ፈጠራ፣ጥናትና ምርምርን እና ሌሎቹን
የስራ ዘዴዎችን ባህል አድርጐ ያለመሄድ፣ የተቋሙን እቅድ መሰረት አድርጐ አፈፃፀምን የመከታተል ባህል
አለመዳበር ናቸው፡፡
ፖለቲካዊ ሁኔታዎች
መልካም አጋጣሚዎች
ከተማዋ የራሷ አስተዳደር እንዲኖራት በክልሉ መንግስት መወሰኑ፣ ሶስቱ የመንግስት አካላት ምክር ቤት፣
አስፈጻሚ እና ፍትህ አከል መኖር፣ ምክር ቤቱ በህዝብ ምርጫ መቋቋሙ፣ ያልተማከለ እና መልካም አስተዳደር
ስርዓት መኖሩ፣ መልካም የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ መኖር፣ የዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ እየዳበረ መምጣቱ፣
በየደረጃው የምክር ቤቶች አደረጃጀት መኖሩ የህዝብ ተሳትፎ፣የተለያዩ ሴክተሮች ፖሊሲና ማስፈጸሚያ ስልቶች
መኖር፤ በፖሊሲና ስትራቴጂዎች ላይ የህብረተሰቡ ግንዛቤ እያደጉ መምጣቱ ፣ የከተማ ልማት ፖሊሲና
የኢንዱስትሪ ልማት ፖኬጅ መኖሩ፣ ከተማዋ ሪጅኦ ፖሊስ ደረጃ ላይ መመደቧ ፣ከሌሎች ክልሎች፣
ከተሞችና ወረዳዎች ጋር መልካም ግንኙነት መኖር፣ ከተማዋ በሌሎች ከተሞች በጐ ገጽታ ያላት መሆኗ እና
የሰላም ከተማ ተብላ በክልል እውቅናና ሽልማት መሰጠቱ በጉልህ ይጠቀሳሉ፡፡
ስጋቶች
የህዝብን ሰላማዊ እንቅስቃሴ የሚረብሹና አልፎ አልፎ የሚከሰቱ ጸረ ሰላም ድርጊቶች መኖር ፣ ለምሳሌ፡-
ሃይማኖትን ሽፋን በማድረግ፣ የመልካም አስተዳደር ስርዓት አለመጠናከር፣ለሙስናና ኪራይ ሰብሳቢ ፖለቲካዊ
ኢኮኖሚ የተመቸ ሁኔታ መኖር ናቸው፡፡
ኢኮኖሚያዊ ጉዳዬች
መልካምአጋጣሚ
ደሴ የምስራቅ አማራ የንግድ ፣ የጤና ተቋማት ማዕከል መሆኗ፣ ባለሃብቶች ተሳትፎ እያደገ መምጣቱ፣
የነፃ ገበያ ስርዓት መኖሩ፣ ከአለም አቀፍና ሃገር በቀል ድርጅቶች የገንዘብና የሙያ ድጋፍ ማግኘት መቻሉ፣
በተከታታይ የተመዘገበ የኢኮኖሚ እድገት መኖሩ፣ ለጥቃቅንና አነስተኛ ተግባር ትኩረት መሰጠቱ፣ ለከተሞች
እድገት ትኩረት መሰጠቱ፣ የታክስ ማሻሻያ ኘሮግራም ለገቢ እድገት በር ከፋች መሆኑ፣የሰው ጉልበት፣ ሰፊ
መሬትና የውሃ ሃብት መኖር፣ የኢኮኖሚ ልማትን ለማፋጠን የሚያስችሉ የመሰረተ ልማቶች ዝርጋታ እየተሻሻለ
የሸቀጦችና የግንባታ ቁሳቁሶች ዋጋ መናርና የኑሮውድነት መከሰቱ ፣ የውጭ ምንዛሬ እጥረት፣ የአለም አቀፍ ገበያ
አለመረጋጋት፣ የህዝብ ቁጥርና የኢኮኖሚ እድገት አለመመጣጠን፣ በግሎባላይዜሽን ምክንያት እየተፈጠረ ባለው
ጠንካራ ውድድር ተወዳዳሪ የሆነ ምርትና አገልግሎት የማቅረብ ውስንነት ፣ የስራ አጥነት መስፋፋት፣
በመንግስት፣በግል ሴክተሩና መንግስታዊ ባልሆነ ድርጅቶች መካከል ባለው የባለሙያ ክፍያ መጠን ልዩነት
እየጨመረ መምጣቱ፣ ቁጠባ በሚፈለገው ደረጃ ያለማደግና ብድር አለመመለስ ናቸው፡፡
ማህበራዊ ጉዳዬች
መልካምአጋጣሚ
የተለያዩ ብሄር ብሄረሰቦች፣ በሰላምና በፍቅር መኖራቸው፣ የማህበራዊ አገልግሎት ተቋማት መስፋፋት
፣ለምሳሌ፡- የትምህርትና ጤና ተቋማትወዘተ፣ የተቀናጀ የኮሮና ቫይረስ በሽታ እና የጤና መከላከልና
መቆጣጠር ስርዓት መዘርጋቱ፣ ለልማት አጋዥ የሆኑ ማህበራዊ እሴቶች መኖር /እድር፣እቁብ፣ ወዘተ/፣ ልምድ
ያለውና የተማረ የሰው ሃይል ማግኘት መቻል ፣ ኋላቀርና ጐጂ ልማዳዊ ድርጊቶች እየቀነሱ መምጣታቸው አና
የንጽህና አጠባበቅ እየተሸሻለ መምጣቱ ይጠቀሳሉ፡፡
ስጋቶች
የህዝብ መጨመር እና የኢኮኖሚው በተመጣጠነ መልኩ አለማደግ ፣ ስራአጥነት መስፋፋቱ፣ የድህነት መጠንን
መጨሩ፣ የኑሮ ደረጃ ልዩነት በህብረተሰቡ መካከል መስፋፋትን አስከትሏል፡፡ ከዚህም ሌላ ከገጠር ወደ
ከተማው የሚፈልስ የህዝብ ቁጥር መጨመርና ማህበራዊ ችግሮችመባባስ /ወንጀል፣ ዝሙት አዳሪነት፣ጐዳና
ተዳዳሪነት፣ ጫትና ሸሻ ቤቶች፣ ልመና፣ የትራፊክ አደጋ መበራከት ናቸው፡፡
ቴክኖሎጂያዊ ሁኔታዎች
መልካምአጋጣሚ
የመረጃ ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ጅምር መኖሩ፣ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎች በሰፊው በገበያ ላይ መኖራቸው፣በክልል
ደረጃ መረጃ ግንኙነት ቴክኖሎጅ ሽግግር እድገት ትኩረት መሰጠቱና በከተማችን የ ICT ማዕከል መኖር
፣የቴክኒክና ሙያ ተቋም መኖሩና የፈጠራ መስፋፋት ናቸው፡፡
ስጋቶች
የቴክኖሎጂ ሽግግር የተጠናከረ አለመሆን፣ የቴክኖሎጂዎች ዋጋ ከተጠቃሚዎች አቅም በላይ መሆን ፣ጥራትና
ደረጃቸውን የጠበቁ ቴክኖሎጂዎች አለመቅረብ፣ ቴክኖሎጂዎችን የሚመለከቱ ዝርዝር መረጃ የሚሰጡ አካላት
ውስንነት፣ በአለም ላይ ባለው ፈጣንና ተለዋዋጭ የቴክኖሎጂ ለውጥ ምክንያት የምንገዛቸው ቴክኖሎጂዎች
ፈጥነው ከገበያ ውጭ መሆን፣ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የሚመጡ አላስፈላጊ መረጃዎች መበራከት ናቸው፡፡
አካባቢያዊ ጉዳዬች
መልካምአጋጣሚ
በከተማዋና በአካባቢዋ ለቱሪስት መስህብ የሚሆኑ ታሪካዊ ቦታዎችና የሃይማኖት ተቋማት መኖራቸው
/የአይጠየፍ አዳራሽ፣ ግሸን ደብረ ከርቤ ገዳም፣ ገታ፣ ጀማ ንጉስ፣ ሃይቅ እስጢፋኖስ ወዘተ/፣ መንግስታዊ
ያልሆኑ ድርጅቶች አካባቢን መጠበቅና ማስዋብ መጀመራቸው፣ አካባቢን ለመጠበቅ የሚያስችል የመንግስት
ፖሊሲና ስትራቴጂ መኖር ለዚህም የሚረዳ አደረጃጀት መኖር፣ የግል ባለሃብቱ በቱሪዝም ኢንቨስትመንት መስክ
ተሳትፎ አካባቢን መጠበቁ፣ የአካባቢ ጥበቃ አለም አቀፋዊ አጀንዳ መሆኑ ፣ ተስማሚ የአየር ፀባይ መኖሩ
ናቸው፡፡
ስጋቶች
የአየር መዛባትና የተፈጥሮ ሃብት መመናመን፣ የመሬት መንሸራተት፣ የአለም አማካኝ የሙቀት መጠን መጨመር በጉልህነት
ይጠቀሳሉ፡፡
ህጋዊ ሁኔታዎች
መልካምአጋጣሚ
ሊያሰሩ የሚችሉ ልዩ ልዩ አዋጆች፣ ደንቦችና መመሪያዎች መኖር፣ ተግባርና ኃላፊነትን፣ ተጠሪነትን በግልጽ
የሚያሳይ የህግ ማዕቀፍ መኖሩ፣ የፍትህ ስርዓት ማሻሻያ ኘሮግራም መኖር በዋናነት ይጠቀሳሉ፡፡
ስጋቶች
የነጥብ ምዘና ዘዴ ጥናት በሁሉም የከተማ አስተዳደሩ ተቋማት ተጠናቆ ተግባር ላይ መዋሉ፣ የአሰራር ማንዋል/
በስራ ላይ መዋሉ፣የነጥብ ምዘና ዘዴ ጥናት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ በየደረጃው ላሉአካላት መሰራቱ፣ተቋማት
ለስራ በሚያመች መልኩ መደራጀታቸው፣የከተማ አስተዳደሩ መዋቅራዊ ኘላንና በመዘጋጀት ላይ መሆኑና
በኮምፒውተር የታገዘ መሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ (ካዳስተር) መዘጋጀቱ፣ የተሻሻለና ልማትን
የሚያፋጥን አደረጃጀት በከተማ አስተዳደር፣ ክ/ከተማና የከተማና ገጠር ቀበሌ መጀመሩ፣ የአውትሶርሲንግ
ተግባር መጀመሩ /ጽዳትና ውበት፣የጌጠና ድንጋይ ንጣፍ/፣ በየደረጃው ምክር ቤቶች ሁሉንም የህብረተሰብ
ክፍል አሳታፊ መሆናቸው፣የኢንቨስትመንትና መሰረተ ልማት እንቅስቃሴ እየተስፋፋ መምጣቱ፣ የገቢ መሰረት
መስፋት፣ የከተማ አስተዳደሩ የከተማ ጤና ማስፋፊያ መርሀ ግብር ተግባራዊ ማድረጉ፣ የከተማ ነክ ጉዳዬች
ፍርድ ቤት ማቋቋሙና ተግባሩን እያከናወነ መሆኑ፡፡
ለደንበኞች የተቀላጠፈ/ተደራሽ አገልግሎት መስጠት ይቻል ዘንድ መሰረታዊ መዋቅሮች እስከ ቀበሌ ድረስ
በመዘርጋታቸው የስራ ውጣ ውረድና ድግግሞሽ ማስቀረት መቻሉ፣የአገልግሎት አሰጣጥ ደረጃ መዘጋጀቱ፣
የቅሬታ ማስተናገጃ ስርዓት እና የሥነ-ምግባር መከታተያ ተዘርግቶ ተግባራዊ መደረጉ፣ በተቋማት የአንድ
ማዕከል አገልግሎት መስጠት መጀመሩ፣
የሰው ሀብትን አቅም ለማሳደግ የሚደረግ ጅምር ጥረት መኖሩ ፣ የሰው ሀብትን ለማሟላት ጥረት መደረጉ፣ የሰው
ሃይልን ለማብቃት የአጭርጊዜ ስልጠና መሰጠቱ፣ በከተማ አስተዳደሩ በከተማ ስራአመራር እና መሬት
አስተዳደር የሰለጠኑ በርካታ ባለሙያዎችመኖራቸው፣ በተለያዩየ ሙያ ስብጥርና ልምድ ያላቸው ሰራተኞች
መኖራቸው፣ የመንግስት ፖሊሲና ስትራቴጂ፣ህግና ደንብን የሚያውቅ ሰራተኛ መፈጠሩ፣ የባለሙያ የመወሰን
/ኃላፊነትን ከተጠያቂነትየመውሰድ/ ጅምር መኖር፣ የተረጋጋ አሰራርን ለመፍጠር ይቻል ዘንድ በስራ ምክንያት
የተለያዩ ሰራተኛ ቤተሰቦችን ለማገናኘት የተሞከረ ጅምር፣ የሰው ሀብትን በተቋም ደረጃ መሰረታዊ
የኮምፒውተር ስልጠና መስጠት መጀመሩ፣ የባለሙያ የመወሰን ኃላፊነትን ጋር የመውሰድ ጅምር መኖር፣
የከተማዋን ዋና ዋና አንገብጋቢ ጉዳዩች በከንቲባ ኮሚቴ በጋራ መወሰን መቻል ፣ የሰራተኞችን የውሳኔ ሰጭነት
እያረጋገጡ መሄድ፣ ትኩረት የሚሰጣቸው ተቋማትን /ከተማ ልማት፣ገቢዎች፣ገንዘብ፣ አነስተኛና ጥቃቅን/
የመደገፍ ስራ መሰራቱ፣ መልካም ተሞክሮና ውጤቱን የማስፋት ጅምር መኖሩ፣ ለስራ እድል ፈጠራ የአመራሩ
ፍላጐትና መኖር፤
የከተማዋን የገቢ አቅም ለማጠናከር የአገልግሎት ማሻሻያ መደረጉ፣ የውስጥ ገቢ ማስገኛ ምንጮችን ማስፋፋት
መጀመሩ፣ የበጀት ድልድል ላይ ለመሰረተ ልማትና ለድህነት-ተኮር ተግባራት ቅድሚያ መስጠት፣ አዲሱን
የፋይናንስ ስርዓት አሰራር ተግባራዊ ማድረግ መጀመሩ፣ ለግብር ከፋዬች የመለያ ቁጥርመሰጠቱ፣ የገቢ አሰባሰብ
ስርዓቱን በመምሪያና በክፍለ ከተማ ደረጃ ማውረድ መቻሉ፣ በውስጥ በጀት ስራን አጣጥሞ ለመስራት ጥረት
መደረጉ፣ በተወሰነ መልኩም ቢሆን ስራን ማሰራት የሚችል ግብዓቶች መኖራቸው፡፡
በተቋሙ የአገልጋይነትና የባለቤትነት ስሜት እየዳበረ መምጣት መጀመሩ ፣ የአሰራር ግልጸኝነት እየዳበረ
መምጣቱ፣ ተቀናጅቶ በቡድን የመስራት ባህል እየዳበረ መምጣቱ ፣በተቋሙ ውስጥ ብቁ ፈፃሚ ሆኖ ለመገኘት
የመማር አቅሙን የማሳደግ ባህል እየዳበረ መምጣቱ፤
ያልተማከለ እና መልካም አስተዳደር ስርዓት መኖሩ ፣ መልካም የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ መኖር፣ የዲሞክራሲያዊ
ስርዓት ግንባታ እየዳበረ መምጣቱ፣ አስተማማኝ ሰላምና መረጋጋት መኖሩ፣ በየደረጃው የምክር ቤቶች
አደረጃጀት መኖሩን የህዝብ ተሳትፎ ማደጉ፣ በፖሊሲና ስትራቴጂዎች ላይ የህብረተሰቡ ግንዛቤ እያደጉ
መምጣቱ፣ የከተማ ልማት ፖሊሲና የኢንዱስትሪ ልማት ፖኬጅ መኖሩ ፣ ከተማዋ ሪጅኦ ፖሊስ ደረጃ ላይ
መመደቧ ፣ከሌሎች ክልሎች፣ ከተሞችና ወረዳዎች ጋር መልካም ግንኙነት መኖር፣ ከተማዋ በሌሎች
ከተሞች በጐ ገጽታ ያላት መሆኗ እና የሰላም ከተማ ተብላ በክልል እውቅናና ሽልማት መሰጠቱ፣
ከተማይቱ የምስራቅ አማራ የንግድ ፣ የጤና ተቋማት ማዕከል መሆኗ፣ ባለሃብቶች ተሳትፎ እያደገ
መምጣቱ፣ የነፃ ገበያ ስርዓት መኖሩ፣ ከአለም አቀፍና ሃገር በቀል ድርጅቶች የገንዘብና የሙያ ድጋፍ ማግኘት
መቻሉ፣ በተከታታይ የተመዘገበ የኢኮኖሚ እድገት መኖሩ፣ ለጥቃቅንና አነስተኛ ተግባር ትኩረት መሰጠቱ፣
ለከተሞች እድገት ትኩረት መሰጠቱ፣ የታክስ ማሻሻያ ኘሮግራም ለገቢ እድገት በር ከፋች መሆኑ ፣ የሰው
ጉልበት፣ ሰፊ መሬትና የውሃ ሃብት መኖር ፣ የኢኮኖሚ ልማትን ለማፋጠን የሚያስችሉ የመሰረተ ልማቶች
ዝርጋታ እየተሻሻ ለመምጣቱ/ መንገድ፣ መብራት፣ ቴሌ፣ውሃ / ለወደብ ቅርብ መሆኗ፣ የኢንዱስትሪ ዞን ሆና
ከተመረጠችው ኮምቦልቻ ጋር በቅርብ ርቀት ላይ መገኘቷ ፣የአየርመንገድ፣ ባቡር መስመርና ወዘተ ቅርብ
መሆኗ፣ ሰፊ የፋይናንስ ተቋማት መበራከት፣
በከተማዋና በአካባቢዋ ለጎብኝዎች መስህብ የሚሆኑ ታሪካዊ ቦታዎችና የሃይማኖ ትተቋማት መኖራቸው
/የአይጠየፍ አዳራሽ፣ ግሸን ደብረ ከርቤ ገዳም፣ገታ፣ጀማ ንጉስ፣ሃይቅ እስጢፋኖስ ወዘተ/፣ መንግስታዊ ያልሆኑ
ድርጅቶች አካባቢን መጠበቅና ማስዋብ መጀመራቸው፣ አካባቢን ለመጠበቅ የሚያስችል የመንግስት ፖሊሲና
ስትራቴጂ መኖር ለዚህም የሚረዳ አደረጃጀት መኖር፣ የግል ባለሃብቱ በቱሪዝም ኢንቨስትመንት መስክ ተሳትፎ
አካባቢን መጠበቁ፣ የአካባቢጥበቃ አለም አቀፋዊ አጀንዳ መሆኑ ፣ ተስማሚ የአየር ጸባይ መኖሩ፣ ሊያሰሩ
የሚችሉ ልዩ ልዩ አዋጆች፣ ደንቦችና መመሪያዎች መኖር፣ ተግባርና ኃላፊነትን፣ ተጠሪነትን በግልጽ የሚያሳይ
የህግ ማዕቀፍ መኖሩ፣ የፍትህ ስርዓት ማሻሻያ ኘሮግራም መኖር ተጠቃሽ ናቸው፡፡
የመረጃ ስርዓት ደካማ መሆንና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ያለመታገዝ፣ /ግልጽ ያለመሆንም ድረ-ገጽ አለመኖር፣
የብሮድ ባንድኢንተርኔት አገልግሎት ኔትወርክድ አለመሆን፣ የተቀናጀና ውጤታማ የሆነ የክትትልና ድጋፍ
ስርዓት አለመኖር፣በሁሉም እርከኖች ቅንጅታዊ አሰራር ያለመኖር፣ በቦታ ምሪትና መልሶ ማልማት እንቅስቃሴ
ወጥ የሆነ አሰራር አለመዘርጋት፣ ለጥናትና ምርመር ትኩረት አለመስጠት፣ ለአሰራር የሚያመች ደንቦች
መመሪያዎችና ወዘተ… በበቂ ሁኔታ ያለመሟላት፣ ጠንካራ የሆነ የከተማና የገጠር ትስስር አለመኖር፣ የግንባታና
መሰረተ ልማት የጥራትና ደረጃ ችግርና የተሰሩ በወቅቱ እንክብካቤ ያለማድረግ፣ ህብረተሰቡን በልማት ስራዎች
በሰፊው አለማሳተፍ /በቂ ግንዛቤ አለመፍጠርም/፣ የከተማዋን ጽዳትና ውበት አለመጠበቅ /በተለይም
የመፋሰሻ ችግር/፣ የተሻሉ የኢንቨስትመንት አማራጮችን በመለየት አቅም ያላቸውን ልማታዊ ባለሃብቶች
በመለየት ወደ ስራ የማስገባት እጥረት፣ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ቅንጅታዊ የአሰራር ስርዓት ያለመኖር፣
በሚፈለገው መጠን ሴቶችና ወጣቶችን ውጤታማ ለማድረግ ስርዓቱን አለመጠቀም ፣ ለባለ ብዙ ዘርፈ ጉዳዬች
ተገቢውን ትኩረት ሰጥቶ ያለመስራት፣ በሁሉም ስራዎች በህዝብ ዘንድ የባለቤትነት መንፈስ እየፈጠሩ የተሰሩ
የልማት ስራዎችን በዘላቂነት እንዲጠበቅ አለማድረግ፣ መከላከል ላይ ያተኮረ የጤና አገልግሎት ስራ ደካማ
መሆን፣ መልካም ተሞክሮን ቀምሮ ያለማስፋት፣ ምርትና ምርታማነትን አለማሳደግ ፣ ጐልማሶች ትምህርትና ልዩ
ፍላጐት ትኩረት አለመስጠት፣ ከተለያዩ መ/ቤቶች የተውጣጡ አማካሪዎች ፣ የሲቪል ሰርቪስ ማሻሻያ
ኘሮግራምና ፍትህ ስርዓት ማሻሻያ ኘሮግራም አስተባባሪ ኮሚቴዎች ውጤታማ አለመሆን ፣የቤቶች ልማት
ኘሮግራም መጓተትና የመኖሪያ ቤት ችግርን ለመቅረፍ አለመቻል፣ ከከተማዋ እድገት ጋር የተመጣጠነ የመሰረተ
ልማት ዝርጋታ /ውሃ፣መብራት፣ስልክና መንገድ/ አለመዳረስ ፣ለኢንቨስትመንት ቦታ ወስደው ወደ ስራ የገቡና
ያልገቡ ባለሃብቶች መረጃ ያለመያዝ፣ የቴክኖሎጂ ጥገና ማዕከል አለመኖር፣ ቴክኖሎጂን ቀድቶ የማላመድና
የመጠቀም አቅም አለመፍጠር፣ በከተማ አስተዳደሩ ስር የሚገኙ ያለሙ መሬቶችንና ሌሎች የሃብት ምንጮችን
ፍትሃዊና ግልጽ በሆነ መንገድ ጥቅም ላይ የማዋል እጥረት መኖሩ ፣በከተማዋ ውስጥ እየተስፋፋ የመጡ ህገ ወጥ
ድርጊቶችን የመከላከልና የመቆጣጠር ውስንነት፣ የከተማዋን የቱሪዝም መስህቦችን ለይቶ አለመስራት ለምሳሌ
በጦሳ ፣ አዝዋ ገደል ተራራ፣ ባህር ሸሽ ወዘተ/፣ ከተማ ከከተማ ያለ ትስስር አለመጠናከር፣ የመሰረተ ልማት
ሳይዘረጋ የከተማ ማስፋፋት ተግባር መከናወኑ፣ በመዋቅራዊ ኘላንና ካዳስተር መሰረት አለመተግበር ለምሳሌ
የገራዶ ውሃ ኘሮጀክት አካባቢ የተሰጡ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ውሃን ሊበክሉ መቻላቸው፤
የፍትህ አካላቱ በፍትህ ነፃነት ሰበብ ልማት ፍጥነት እንቅፋት መሆን ፣ አስተያየቶችን እንደ ግብዓት አለመጠቀም፣
ቀልጣፋ፣ ጥራት ያለውና ውጤታማ የሆነ አገልግሎት በአንድ ቦታ ተሟልተው መሰጠት አለመቻሉ፣ወደ ክፍለ
ከተማ የወረዱ ስራዎችን መሰረት አድረጎ የተፋጠነ አገልግሎት ያለመሰጠት፣ ከአድሎ የጸዳ አገልግሎት መስጠት
ውስንነት ፣የፈፃሚውና ተገልጋይ የኪራይ ሰብሳቢነት አመለካከት መኖር፣ በተቀመጠው የአገልግሎት አሰጣጥ
ደረጃዎች ጉዳዬች አለመፈጸማቸው ፣ጉዳይ አስፈፃሚዎች በሌሎች ባለጉዳዬች የአገልግሎት ጊዜ የሚያሳድሩትን
ተጽዕኖ ለማስተካከል የሚደረግ ጥረት ውስን መሆን፣ የአገልግሎት አሰጣጡ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ አለመደገፍ፤
የተቀናጀ የአቅም መገንባት ስራ አለመኖር፣ የማበረታቻ ስርዓት አለመኖርና ሰራተኛን በውጤት ያለመለካት ፣ የሰውሃይል
ልማት በእቅድ አለመምራት፣በተገቢው ቦታ ያለመመደብ፣ ሰራተኛው የአመለካከት፣ የክህሎትና እውቀት ክፍተት
ያለበትመሆኑ፣ የተሰጡ ስልጠናዎች ያመጡትን ለውጥ ያለመገምገም ፣ የሰራተኛ ፍልሰት መኖር፣ ሰራተኛው ከቴክኖሎጂና
አይሲቲ ጋር ያለው ትስስር አናሳ መሆን፣ የተደራጀ የልማት ሀይል በተሟላ ቁመኛ ላይ ያለመገኘት፤
በሁሉም እርከኖች የተቀናጀ አመራር አለመኖር፣ የተረጋጋ አመራር ያለመኖር፣ የተደራጀ የልማት ሀይል
አለመፍጠር፣ የአለመካከትና የክህሎት ችግር ፣ባለ ራዕይ አመራር አለመኖር፣ ውሳኔዎችን በወቅቱ ተከታትሎ
አለማስፈጸም፣ የአመራሩ በደራሽ ስራ መጠመድ ለተቋማት ስትራቴጂያዊ አመራር መስጠት አለመቻሉ፣
የአመራር አላስፈላጊ ጣልቃ ገብነት መኖር፣ የአመራር የክትትልና የድጋፍ አሰጣጥ ስርዓት ችግር ፈቺ አለመሆን፣
ስራን በእቅድ መሰረት እየገመገሙ ያለመሄድ፣ ሚስጥር አለመጠበቅ፣ በአሰራር ላይ የጥቅም ሰንሰለትና
ቡድንተኝነት መኖር፣ የተገኙ ውጤቶችና መልካም ተሞክሮዎችን በመለየት ያለማስፋት ችግር፣ በጀት
ለማስመደብ እንጂ ገቢን ለማጠናከር ትኩረት ሰጥቶ ያለመስራት፤
የግዥና ፋይናንስ ስርዓቱ የሚዘገይና የጥራት ችግር የሚታይበትመሆን ፣ ግብር ከፋዬን ማህበረሰብ ለይቶ ውዝፍ
ግብር የከፈሉና ያልከፈሉ መረጃ ያለመያዝ ትክክለኛውን የግብር መጠን መሰብሰብ አለመቻል ፣ ከመደበኛ በጀት
ተጨማሪ የገቢ ማስገኛ ስራዎችን የመስራት ውስንነት መኖሩ /የገቢ መሰረትን አሟጦ አለመጠቀም/፣ ውጤታማ
የንብረት አስተዳደር ስርዓት አለመኖር፣ ልዩ ልዩ ገቢዎችን በህጋዊ ደረሰኝ ባለማሰባሰብ የገቢ አቅም መዳከምና
የፋይናንስ ስርዓቱን አለመከተል፣ ለመሰረተ ልማት ግልጋሎት አስፈላጊ ማሽነሪዎች ባለመኖራቸው
ለከፍተኛወጭዎችመዳረግ፣ የመሬት ገቢን ኪራይ ሊዝ ጨምሮ በአግባቡ አለመሰብሰብ ፣
የመኖሪያ ቤትና ትራንስፖርት ለሰራተኛው አለማሟላት፣ ለስራምቹ የሆነ የቢሮ አቀማመጥና አደረጃጀት
አለመኖር፣ ለስራ መሳለጥ አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶች በተገቢው ሁኔታ አለመኖራቸው መኪና፣ ፋክስ፣ የቢሮ
መገልገያዎች ፣ኢንተርኔት፣ ለመስክ ስራ አገልግሎት የሚውል የመጓጓዛ መኪና አገልግሎት በተሟላ መልኩ
ያለመኖር፣ የፍሳሽና ደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ፣ የእሳትአደጋ፣ የአምቡላንስና የከተማ አውቶብስ ተሽከርካሪዎች
እጥረት መኖር፤
የስነ ምግባር መርሆዎችና እሴቶች እንደ ባህል አድርጐ አለመፈጸም፣ የቁጠባ ባህልን አለማዳበር፣ ተቋማዊና
ማህበራዊ ግንኙነት አነስተኛ መሆን፣ ተቋማዊ እርካታ ያለመኖር፣ የተቋሙን ራዕይና ተልዕኮ የጋራ አድርጐ
አለመያዝ፣ የጊዜ አጠቃቀምን በሚጠብቀው ደረጃ አለማዳበር፣ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ባህል አለመዳበርና
የጠባቂነት መንፈስ መኖር የሃብትና ንብረት አጠቃቀምና አያያዝ ባህል አለመዳበር፣ በዘመቻና ደራሽ ስራ
የመጠመድ ባህል መዳበር፣ ዘርፈ ብዙ ጉዳዩች እንደ ባህል አለመውሰድ፣ ፈጠራ፣ጥናትና ምርምርን እና ሌሎቹን
የስራ ማሳለጫ ባህል አድርጐ ያለ መሄድ፣ የተቋሙን እቅድ መሰረት አድርጐ አፈፃፀምን የማየት ባህል
አለመዳበር፤
የህዝብን ሰላማዊ እንቅስቃሴ የሚረብሹና አልፎ አልፎ የሚከሰቱ ጸረ ሰላም ድርጊቶች መኖር ፣ ለምሳሌ፡-
ሃይማኖትን ሽፋን በማድረግ፣ የመልካም አስተዳደር ስርዓት አለመጠናከር፣ ለሙስና ኪራይ ሰብሳቢ ፖለቲካዊ
ኢኮኖሚ የተመቸ ሁኔታ መኖር፤
የሸቀጦችና የግንባታ ማቴሪያል ዋጋ መናርና የኑሮ ውድነት መከሰቱ ፣ የውጭ ምንዛሬ እጥረት፣ የአለም አቀፍ ገበያ
አለመረጋጋት፣ የህዝብ ቁጥርና የኢኮኖሚ እድገት አለመመጣጠን፣ በግሎባላይዜሽን ምክንያት እየተፈጠረ ባለው
ጠንካራ ውድድር ተወዳዳሪ የሆነ ምርትና አገልግሎት የማቅረብ ውስንነት ፣ የስራ አጥነትመስፋፋት፤ በመንግስት፣
በግል ሴክተሩና መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች መካከል ባለው የባለሙያ ክፍያ መጠን ልዩነት እየጨመረ
መምጣቱ፣ ቁጠባ በሚፈለገው ደረጃ ያለማደግና ብድር አለመመለስ፤
የህዝብ ቁጥርና የኢኮኖሚ መጨመር ፣የስራ አጥነት መስፋፋትና የድህነትመጨመር፣ የኑሮ ደረጃ ልዩነት
በህብረተሰቡ መካከል መስፋት፣ ከገጠር ወደ ከተማው የሚፈልስ የህዝብ ቁጥር መጨመርና ማህበራዊ ችግሮች
መባባስ /ወንጀል፣ ዝሙት አዳሪነት፣ጐዳና ተዳዳሪነት፣ ጫት፣ ሺሻ ቤቶች፣ ልመና ወዘተ/፣ የትራፊክ አደጋ
መበራከት፤የቴክኖሎጂ ሽግግር የተጠናከረ አለመሆን፣ የቴክኖሎጂዎች ዋጋ ከተጠቃሚዎች አቅም በላይ መሆን
፣ጥራትና ደረጃቸውን የጠበቁ ቴክኖሎጂዎች አለመቅረብ ፣ ቴክኖሎጂዎችን የሚመለከቱ ዝርዝር መረጃ የሚሰጡ
አካላት ውስንነት፣ በአለም ላይ ባለው ፈጣንና ተለዋዋጭ የቴክኖሎጂ ለውጥ ምክንያት የምንገዛቸው
ቴክኖሎጂዎች ፈጥነው ከገበያ ውጭመሆን፣ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የሚመጡ አላስፈላጊ መረጃዎች
መበራከት፣የአየር መዛባትና የተፈጥሮ ሃብትመመናመን፣ የመሬት መንሸራተት፣ የአለም አማካኝ የሙቀት መጠን መጨመር
፤ የሙስና መስፋፋት፣ የህግ ማዕቀፍ የሚያስፈልጋቸው ጉዳዬች ፈጥነው አለመዘጋጀታቸው፤
ክፍል ሶስት
3. የመሪ ዕቅዱ መነሻዎች፣ የትኩረት አቅጣጫዎች፣ ዓላማዎችና ግቦች
3.1 የእቅዱ መነሻ ሁኔታዎች/ የሁኔታዎች ትንተና
3.1.1 ክልላዊና ከተማዊ ሁኔታዎች
መረጃን በተመለከተ ያለዉ ግንዛቤ አናሳ ከመሆኑ ባሻገር የሚሰጠዉ ትኩረት ዝቅተኛ
ነዉ፡፡ በዚህም በእቅድ ዝግጅትና አፈጻጸም ክትትልና ግምገማ ስራዎች ላይ አሉታዊ
ተጽኖ እያሳረፈ ይገኛል፡፡ ለዚህም የመረጃ ስርዓት በአግባቡ በተደራጀ ስርዓት
ለመዘርጋት የሚያስችል አደረጃጀት እንዲኖር ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ ስለሆነም የመረጃ
ማሰባሰብ፣ማደራጀትና ለተጠቃሚ ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር የመረጃ ስርዓት መዘርጋት
አስፈላጊ በመሆኑእንደ መነሻ ተወስዷል፡፡
የመልካም አስተዳደርና ፍትህ ስርዓት ማሻሻያን በተመለከተ የሥነ ምግባር ጥሰትን መከላከል
የህዝብ ቅሬታ ሰሚተግባር ያለውን የፍትህ ጥራት መጓደል ችግር ሊፈታ የሚያስችልበት
ሁኔታ ከፍተኛ ነው፡፡ ከአስተዳደራዊ ጉዳዮች አንፃር የአገልግሎት አሰጣጥና መልካም
አስተዳደር ማሻሻያ ኘሮግራሞችን ተፈፃሚ ለማድረግ በጽ/ቤቱ ስር ያሉ አመራሮች እና
ሰራተኞች በሙሉ የራሳቸውን ሃላፊነት እንዲወጡ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አለው፡፡ በአጠቃላይ
ሀገራዊ ጉዳዮች ወደ ታች ለሚፈጸሙ ተግባራት ትልቅ ማስፈጸሚያ መሳሪያ ሆነው
የሚጠቅሙ ናቸው፡፡
የመንግስት መ/ቤቶች ፍትሃዊ የበጀት ድልድልና ወቅቱን የጠበቀ የበጀት ስርጭት የሚፈልጉ ሲሆን
በተመደበላቸውም በጀት በአግባቡ ለመጠቀም ይቻል ዘንድ ግልፅ የሆነ የፖሊሲ አቅጣጫዎችና ለሥራ
አጋዥ የሆነ ህግና የህግ ከለላ ይፈልጋሉ፡፡
የብዙሃንና የሙያ ማህበራት ቀጣይነትና ተከታታይነት ያለው የአቅም ግንባታ ስራእና የክትትልና ድጋፍ
አገልግሎት የሚፈልጉ ሲሆን በተለይም የመስሪያ ቦታ፣የፋሲሊቲና የብድር አቅርቦት ሊጠቀስ ይችላል፡፡
ማህበራቱ በሚያደርጉት እንቅስቃሴ የሙያ ነፃነታቸው እንዲጠበቅላቸውና የህግ ጥበቃና ከለላ
እንዲደረግላቸው ይፈልጋሉ፡፡ በአጠቃላይ የማህበሩ አባላት ሠፊ የሥራ ዕድል እንዲፈጠርላቸው፣ተገቢ
መረጃ እንዲደርሳቸው እና የሁለንተናዊ የልማት ተሳታፊነታቸው መረጋገጥን ይፈልጋሉ፡፡የአባላትን
መብት ማስከበርና ለዲሞክራሲ ስርአት እዉን መሆን መታገል ይጠበቅባቸዋል፡፡
የግል ዘርፉ ከሚያነሳቸው ፍላጐቶች መካከል የለማ መሬት አቅርቦት፣ የተረጋጋ ፖለቲካዊና ማክሮ
ኢኮኖሚ እንዲፈጠርለት እና በተሠማራበት መስክም የሠለጠነ የሰው ኃይል ማግኘት ይፈልጋል፡፡
ለልማታዊ እንቅስቃሴውም ፈጣንና ቀልጣፋ የመንግስት አገልግሎት፣ አጋዥ የሆነ አስተማማኝ የልማት
ፋይናንስ አቅርቦት እና ፍትሀዊ የግብርና የቀረጥ ሥርዓት እንዲዘረጋለት ይሻል፡፡ ዘርፉ በዓለምና በሀገር
አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ሆኖለ መገኘት የገበያ መሠረተ ልማትና የመረጃ ሥርዓት፣ ልዩ ልዩ የማበረታቻ፣
የግብዓትና የቴክኖሎጅ አቅርቦት እንዲኖር ይፈልጋል፡፡ በተመሳሳይ የአቅም ግንባታ ድጋፍ የሚፈልግ
ሲሆን በአጠቃላይ ለዘርፉ በሚወጡ የህግ ማዕቀፎች ቀጥተኛ ተሳታፊ መሆን ይሻሉ፡፡ ከግል ዘርፉ
ህግና ስርአትን አክብሮ መንቀሳቀስ፣ህገወጥነትን መፀየፍ፣ግዴታቸዉን በቅንነት መወጣት
ይጠበቅባቸዋል፡፡
3.2.4 የእምነትተቋማት
የተለያዩ የእርዳታና ብድር አገልግሎት መስጠት የሚፈልጉ ለጋሽ ድርጅቶች በቀጥታ ገብተው የከተማ
አስተዳደሩ በሚፈልጋቸው ኢኮኖሚያዊ ወይም ማህበራዊ መስኮች የተሰለፉ መንግስታዊ ያልሆኑ
ድርጅቶች ግልፅና ተጠያቂነት የሰፈነበት አሰራር፣ሊያሰራ የሚችል ተስማሚ የፖሊሲና የአሰራር
ማዕቀፍ፣ድጋፍ በሚያደርጉባቸው የልማት መስኮች ከመነሻ እቅድ ጀምሮ እስከ አፈፃፀም ውጤቶችና
ስኬቶች ግልፅ መረጃና ግብረ-መልስ፣የተሟላ መሰረተ ልማት፣ የሰለጠነ የሰውኃይል፣ ሠላምና ፀጥታ
በእጅጉ ይፈልጋሉ፡፡ወቅታዊ ሪፖርት፣የላቀ የሃብትአጠቃቀም፣ቀልጣፋ የመንግስት አገልግሎት፣ተሳትፎና
የተረጋጋ የመንግስት መዋቅር መኖሩንም ይፈልጋሉ፡፡ በኩል በአሰራራቸዉ የግልፅነትና ተጠያቂነት
ስርአትን ማስፈን፣ ከመንግስት የልማት እቅድ ጋር የተዋሀደና የማይቃረን ስራ መስራት ይጠበቅባቸዋል፡፡
በጋራ ማደግና መልማት ለሕዝቦች ሰላማዊ ኑሮ እና ፈጣንና ዘላቂ ልማት ለማስመዝገብ የሚኖረው
ፋይዳ በእጅጉ ጉልህ ነው፡፡ስለሆነም አጎራባች ዞኖች በልማት በኩል ሊኖሩ የሚገቡ የትብብር መስኮች
እንዲለዩና የተጠናከረ የትብብር መስክ እንዲኖር፣ ባዋሳኝ አካባቢ በጋራ እና በቅንጅት በመስራት
የተረጋጋና ሠላማዊ ግንኙነት እንዲኖር፣የህዝብ የእርስ በእርስ፣የንግድ፣የባህል ትስስርና ወዳጅነት
እንዲጠናከር በአጠቃላይ በፖለቲካዊ፣ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ መስኮች የተጠናከረ ግንኙነት
እንዲፈጠር፣ በልምድና በዕውቀት መደገጋገፍን ይፈልጋሉ፡፡ ከአጎራባች ዞኖች በትብብር ለመስራት
ፈቃደኛ መሆን ይጠበቅባቸዋል፡፡
ከከተማ አስተዳደሩ ጋር በልዩ ልዩ ጉዳዮች ግንኙነት በአጋር አካልነት ወይም እንደ ባለድርሻ አካላት
የሚታዩ ሲሆን በመሠረታዊነት ከከተማ አስተዳደሩ እና ከተለያዩ የከተማ መምሪያዎች ወይም
ጽ/ቤቶች ወቅታዊ፣ ታማኝ እና ግልጽ መረጃ ይፈልጋሉ፡፡በክልል ደረጃ የሚወጡ የአፈጻጸም
ደረጃዎችም በከተማ አስተዳደር ደረጃ እንዲጠበቁና ግልጽነትና ተጠያቂነት ያለበት አሠራርና የሀብት
አጠቃቀም እንዲኖር፣ከተማ አስተዳደሩ ከአጎራባች ዞኖች ጋር ጥብቅ ቅንጅት በመፍጠር ለሀገር እድገት
የድርሻውን እንዲያበረክትና የከተማ አስተዳደሩ የልማት እንቅስቃሴ ለክልል እድገት ያለው ድርሻ
እንዲጠናከር ይፈልጋሉ፡፡ በአጠቃላይ ከተማ አስተዳደሩ የህዝብ የርስ በርስ የባህል
ትውውቅ፣መቀራረብ፤መቻቻልና ትስስር የጎለበተበት፣ የተጠናከረ ያልተማከለ አስተዳደር
የሚተገበርበት እና ለኢንቨስትመንት፣ ለንግድና ለቱሪዝም ምቹ ሆኖ እንዲገኝ በማድረግ በክልል ደረጃ
አንድ የፖለቲካና ኢኮኖሚ ማህበረሰብ እንዲፈጠር ይፈልጋሉ፡፡ከክልሉ መንግስት ተገቢዉን ድጋፍ
መስጠት፣አዳዲስ አሰራሮችን፣መመሪያዎችንና ደንቦችን በወቅቱ ማድረስና ተገቢና ወቅታዊ ግብረ
መልስ መስጠት ይጠበቅባቸዋል፡፡
እነዚህ ተቋማት የከተማ ህዝብ ያደገ የገቢ አቅም ያለው፣የቁጠባ ባህሉ የዳበረ፣ታማኝ ተበዳሪ እና
አስተማማኝ ብድር ከፋይ እንዲሆን፣የተሟላ መሠረተ ልማት እና የሰው ሃይል፣ትክክለኛና ሁሉ አቀፍ
መረጃ፣ የህግ ከለላና የጥበቃ አገልግሎት እንዲያገኙና ለደንበኞቻቸው ምቹ እና አስቻይ ሁኔታ በከተማ
አስተዳደሩ እንዲኖር ይፈልጋሉ፡፡
ከላይ ከተተነተነው የሁኔታ ግምገማ፣ የዜጎችና የባለድርሻ አካላት ፍላጎት ትንተና እንዲሁም በክልል
ደረጃ የተዘጋጀውን መሪ ዕቅድመነሻ በማድረግ የቀጣዩ አስር አመት የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10
ዓመት መሪ ዕቅድ እንዲዘጋጅ ተደርጓል፡፡
ባለፉት 10 አመታት የእቅድ አፈፃፀም ወቅት የከተማዋ ቁልፍ ተግባራት የነበሩ ነገር ግን
በሚፈለገዉ ደረጃ ተፈፃሚ ያልሆኑና ተሻጋሪ ችግሮችን በአግባቡ መለየትና የቀጣይ 10
አመት ስትራቴጅካዊ ጉዳዮችን መለየትና ችግሮቹ የሚፈቱበተትን አቅጣጫ ማስቀመጥ
ተገቢ በመሆኑ እንደሚከተለዉ ለመለየት ተሞክሯል፡፡
ክፍል አራት
4.1 ተልዕኮ
ሁሉንም የከተማውን የልማት ኃይሎች በተቀናጀ መንገድ በማሳተፍና ያለንን ፀጋዎች/ ሀብቶች በላቀ
ደረጃ በመጠቀም አስተማማኝ ሰላም፣ዴሞክራሲና መልካም አስተዳደር በማስፈን፤ ሁሉን አቀፍ
የከተማ ልማት በዘላቂነት በማረጋገጥ ህዝቡ በየደረጃው ተጠቃሚ የሚሆንበትና ለአገራዊ ልማት
ትርጉም ያለው አስተዋጽኦ የሚያበረክት እድገት በከተማ አስተዳደሩ ማምጣት፡፡
4.2 እሴቶች
የዳበረ የዴሞክራሲ ባህል ስር እንዲሰድ እናደርጋለን፤
የህዝብ ተሳትፎና ተጠቃሚነትን እናረጋግጣለን፤
ቁጠባና ኢንቨስትመንት ባህሉ የሆነ የከተማ ህዝብ እንፈጥራለን፤
የስራፍቅር፣ ከበሬታና መልካም ሥነ-ምግባር እናጐለብታለን፤
ለለውጥ የሚተጋ አመራርና ፈጻሚ እንገነባለን፤
የዜጎችን ፍትሀዊና እኩልነትን እናረጋግጣለን፤
የህዝብ አገልጋይነት ስሜትና የስራ ተነሳሽነት ባህልን እናዳብራለን፤
በቡድናዊ አሰራርና በውጤት መለካትን እናምናለን፤
ክፍል አምስት
5. የመሪ ዕቅዱ ዋና ዋና የትኩረት አቅጣጫዎች፤
ዓላማዎች እና ግቦች
5.1 የመሪ እቅዱ ዋና ዋና የትኩረት አቅጣጫዎች
የቀጣይ 10 አመት (2013-2022) እቅድ ሲዘጋጅ ያለፉትን 10 አመታት ማለትም
የመጀመሪያዉ እ.ት.እ (ከ 2003-2007) እና የሁለተኛዉ እ.ት.እ (ከ 2008-2012)
መነሻዎች፣ አላማዎችና የትኩረት አቅጣጫዎችን አፈፃፀም፣ የሀገራችንንና የክልላችንን
ነባራዊ ሁኔታ፣የከተማ ልማት ፖሊሲዎችን፣ ስትራቴጅዎችንና የማስፈፀሚያ ሰነዶችን
በጥልቀት በመፈተሽ በመነሻነት ለመዉሰድ ተሞክሯል፡፡ በዚህም መነሻነት በቀጣዮቹ
10 አመታት ልዩ ትኩረት ሊደረግባቸዉ የሚገቡ ጉዳዮችን እንደሚከተለዉ ቀርበዋል፡፡
5.1.6 በከተማዋ በመንግስትና በግል ሴክተሩ በኩል የተከናወኑ በርካታ የማህበራዊ ልማት
ስራዎች ቢኖሩም ከጥራት፣ከፍትሀዊነትና ከተደራሽነት ጋር በተያያዘ በርካታ ችግሮች
አሉባቸዉ ፡፡በመሆኑም የማህበራዊ ልማትን ጥራት፣ ፍትሀዊነትና ተደራሽነት ማሻሻል
የቀጣይ ትኩረት ነጥብ ይሆናል፡፡
5.1.7 ሰላም የህልዉናችን መሰረት ነዉ፡፡ በመሆኑም በከተማችን የህግ የበላይነት
በማሰከበርና ሰላምን በማረጋገጥ በኩል በተከናወኑ ተግባራት አበረታች ዉጤት ሊመዘገብ
ችሏል፡፡ይህም በመሆኑ ከተማችን የሰላም ተምሳሌት የሚል ስያሜ አግኝታለች፡፡
በመሆኑም የህግ የበላይነትን የማረጋገጥና የከተማዋን ሰላም ማስቀጠል እና በአስተማማኝ
መሰረት ላይ መገንባት የቀጣይ የትኩረት ነጥብ ይሆናል፡፡
5.1.8 በከተማችን እየታየ ያለዉ የነዋሪዎች የመኖሪያ ቤት ችግር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ
መጥቷል፡፡ በመሆኑም ከከተማችን እድገት ጋር የሚመጣጠን የነዋሪዉን ህዝብ አቅም
ያገናዘበ የመኖሪያ ቤት ግንባታ ስርአት በመዘርጋት የነዋሪዎችን የመኖሪያ ቤት ችግር
መፋታት የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ ይሆናል፡፡
5.2.1 የመንግስት ተቋማት ግንባታን በማዘመን ጠንካራ የማስፈፀምና የመፈፀም አቅም ያለዉ የለዉጥ
ሀይል በመገንባት ቀልጣፋ፣ፍትሀዊና ዉጤታማ የአገልግሎት አሰጣጥ ስርአትን ማስፈን፤
5.2.2 የጀመርነዉን የልማት ጉዞ እዉን የሚያደርጉ ሁሉን አቀፍ የልማት ስራዎችን በማከናወን
የነዋሪዎችን ፍትሃዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ማረጋገጥ፤
5.3 የእቅዱ ዋና ዋና የእድገት ግቦች
ማረጋገጥ፤
5.4 የመሪ እቅድ አላማዎች፤ግቦች እና ተግባራት
5.4.1የለዉጥ ሀይል ግንባታ ዘርፍ ግቦች
የመንግስት ተቋማትን ዉጤታማነት ማሻሻል
ዓላማ 1፡- የከተማ ዕድገትን የሚያፋጥን፣፣ በተሟላ የሕግ ማዕቀፍና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ
የተደገፈ፣ አካታች፣ አሳታፊ እና ዘላቂ ልማትን በሚያቀናጅ አግባብ ውጤታማና ወጪ
ቆጣቢ የከተማ ኘላን ዝግጅትና ትግበራ እንዲኖር በማድረግ ከተማዋ በተሟላ ፕላን
እንድትመራ ማድረግ ነው፡፡
ግብ 1፡- የተመቻቸ የከተማ ፕላን ዝግጅት አፈፃፀም ተግባራት ተጠብቀው ከተማዋ በፕላን
የምትመራበትን አሰራር ማሻሻል፤
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
ዓላማ 2፡- የለማ የከተማ መሬት በቀጣይነት አዘጋጅቶ ለማቅረብ የመሬት ግብይትና
አሰጣጥ ስርዓቱን ተደራሽ፣ ግልጽ፣ ፍትሃዊና ተጠያቂነትን የተከተለ እንዲሆን
በማድረግዘመናዊ የመሬት አስተዳደር ስርዓት በመዘርጋት በከተማችን ሁለንተናዊ ልማትን
ማረጋገጥ
ግብ 1፡- በከተማዋ 100% ግልጽ የአስተዳደር ወሰን እንዲኖር በማድረግ የመሬት ሃብትን
በሚገባ ማስተዳደር፤
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
በከተማዋ የመሬት ሀብት ቆጠራና ምዝገባ ሥርዓት በመዘርጋት በአገልግሎት አይነት 1000
ሄ/ር ከ 3 ኛ ወገን ነፃ የሆኑ ክፍት ቦታዎችን እና 600 ሄ/ር በጊዜያዊነት የተላለፉ ቦታዎችን
በመቁጠርና በመመዝገብ ወደ መሬት ባንክ እንዲገቡ ይረጋል ፡፡
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውል መሰረተ ልማት የተሟላለት 40 ሄ/ር መሬት ለጨረታ እና 60 ሄ/ር
መሬት ለምደባ እንዲዘጋጅ ይደረጋል፡፡
በከተማዋ 40 ሄ/ር መሬት በጨረታ እና 60 ሄ/ር መሬት በምደባ (ለ 80 መኖሪያ ቤት ህብረት ስራ
ማህበራት 30 ሄ/ር እና ከህብረት ስራ ማህበራት ውጭ 10 ሄ/ር እንዲሁም ለቱሪስት መዳረሻ
ከተሞች በልዩ ሁኔታ የሚተላለፍ 20 ሄ/ር) ለተጠቃሚ እንዲተላለፍ ይደረጋል፡፡
በቦታ ደረጃ ምደባ መስፈርት መሰረት በከተማዋ በፕላን ወሰን ክልል ውስጥ የሚገኝ ቦታ ዎች የቦታ
ደረጃ ምደባ እና የቀጠና ዋጋ ዝግጅት ይደረጋል፡፡
በጨረታ እና በምደባ ቦታ ለተለያየ አገልግሎት ተወስደው በውላቸው መሰረት ጥቅም ላይ
ያላዋሉ (ወደ ልማት ያልገቡ) 50 ቦታዎች (10 ሄ/ር) ውላቸውን በማቋረጥ እንዲለሙ
ይደረጋል፡፡
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
ለ 200000 (ለ 35% ሴቶች) ባለድርሻ አካለት ስለ ከተማ መሬት ይዞታ መብት ምዝገባ
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
የይዞታ ማህደሮች/ ፋይሎች በቀጠና፣ በሰፈርና በብሎክ ደረጃ በሃርድና በሶፍት በአዲስ መልክ
እንዲደራጁ እና በቁራሽ መሬት ልዩ መለያ/ኮድ መሰረት እንዲተሳሰሩ ይደረጋል፡፡
በከተማችን የአየር ላይ ፎቶው በመነሳት 33,700 ይዞታዎችን ዲጂታይዜሽን ይደረጋል፡፡
ጠቋሚ ካርታ /ኢንዴክስ ካርታ በማዘጋጀት ለ 33,700 ቁራሽ መሬቶች መለያ/ኮድ /UPIN/
በመስጠት ወደ ጅኦ ዳታ ቤዝ እንዲገቡ ይደረጋል፡፡
የ 40362 ይዞታዎችን ሙሉ በሙሉ የመሬት መረጃን ከወረቀት ነጻ በሆነ
የኤሌክትሮንኪስ አገልግሎት መቀየር፡፡
የመሬት ይዞታ ማህደርንና አስተዳደርን በማዘመን የይዞታ ማህደሮች በሶፍት ኮፒና በዳታ
ቤዝ በዘመናዊ መልኩ እንዲደራጁና ስካን በማድረግ ማህደሮች ለአገልግሎት ሲፈለጉ ፈጣን
በሆነ መንገድ በማቅረብ የማህደርን መጥፋት 100 % እንዲቀር ይደረጋል፡፡
የከተማችን የ 40362 የይዞታ ማህደር መረጃ እና ዝርዝር ሠነዶች በመዝገብ ተለይቶ
እንዲታወቅ ማድረግ፡፡
በከተማችን የ 40362 ይዞታ ማህደር ወጥነት ባለው ኮድና መለያ እንዲደራጅ ማድረግ፡፡
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
በከተማችን ውስጥ ከይገባኛልና ከ 3 ኛ ወገን ነፃ የሆነ 500 ሄ/ር መሬት መለየትና በሳይትና
በኘላን በማስደገፍ የምዝገባ ስራ ይከናወናል፡፡
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
የመንገድ ግንባታ የሚያስፈልጋቸውን ቦታዎች መለየትና ቅደም ተከተል ተሰጥቶ ቅድመ ዝግጅት ስራ
ይሰራል፡፡
የተጠረበ ድንጋይ ንጣፍ መንገድ 100 ኪ.ሜ፣ ጠጠር መንገድ 150 ኪ.ሜ፣ የጥርጊያ
መንገድ (መንገድ ከፈታ) 60 ኪ.ሜ፣የአስፋልት መንገድ 50 ኪ.ሜ፣ የጎርፍ ማስወገጃና
መከላከያ ግንብ ግንባታ 90 ኪ.ሜ፣ ከፍተኛና መለስተኛ ድልድይ በቁጥር 20 ስላብ ከልቨርት
60 ኪ/ሜ ይገነባል፡፡ ነባር የመሰረተ ልማቶች በ 10 አመቱ 30 ኪ.ሜ ጌጠኛ መንገድ፣ 40
ኪ.ሜ ጠጠር መንገድ እና 30 ኪ.ሜ የአስፋልት መንገድ ጥገና ይከናወናል፡፡
በከተማችን ውስጥ የመንገድ መብራት መስመር ዝርጋታ፣ እና የውሃመስመር ዝርጋታ
ግንባታ በማሳደግ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት እንዲሻሻል ይደረጋል ፡፡
በ 10 አመቱ 30 ኪሎ ሜትር የመብራትና 100 ኪሎ ሜትር የውሃ መስመር
ዝርጋታየሚያስፈልጋቸውን አካባቢዎች መለየትና ቅደም ተከተል ተሰጥቷቸው እንዲሰራ ይደረጋል፡፡
የአካባቢና ማህበራዊ ደህንነትን መሠረተ ያደረገ እና ደረጃውን የጠበቀ ዘመናዊ አንድ
የደረቅ ቆሻሻ እና አንድ የፍሳሻ ቆሻሻ እንዲሁም ጊዚያዊ 52 የደረቅ ቆሻሻ እና 52 የፍሳሽ
ቆሻሻ ማስወገጃ ቦታዎች እንዲዘጋጁ ይደረጋል፡፡
የማህበራዊና አካባቢ ደህንነትን መሠረተ ያደረጉና የጥራት ደረጃውን የጠበቁ በቁጥር 50
ሸዶች፣ አንድ ቄራ፣ 100 የህዝብ መጸዳጃ፣ አንድ የእሳት አደጋ መከላከያ ጣቢያ፣ ሁለት
የሕዝብ ትራንስፖርት መናኸሪያ፣10 የታክሲ 1 የከባድ መኪና ማቆሚያ፣ 2 የገበያ
ማዕከላት እና 4 የወጣት ማዕከላት እንዲገነቡ ይደረጋል፡፡
የማህበራዊና አካባቢ ደህንነትን መሠረተ ያደረጉና የጥራት ደረጃውን የጠበቀ ሁሉንም
የከተማዋን አካባቢ ያማከለ የፍሳሽ ስርአት በመዘርጋት የከተማዋን የፍሳሽ ችግር መቀነስ፤
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
ግብ 1፡- በግንባታ ዘርፍ የተሰማሩ 1000 ባለሙያዎች በተሰማሩበት ዘርፉ የተሟላ ዕውቀት
እና ክህሎት ያላቸው መሆኑን በሙያ ብቃት ምዘና በማረጋገጥ ዘርፉን ማሳደግ
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
ዙሪያ ውሳኔ በመስጠት እና በሌሎች ጉዳዮች ዙሪያ ከሚመከታቸው አካላት ጥያቄ ሲቀርብ
የሚከናዎኑ ዋና ዋና ተግባራት
አስር ዘመናዊ የደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ መኪኖችን በማቅረብ ለህብረተሰቡ ተደራሽ የሆነ
አገልግሎት እንዲሰጥ ይደረጋል፤
የሚከናዎኑ ዋና ዋና ተግባራት
አዲስና ነባር የዛፍና ፍራፍሬ ችግኝ ጣቢያዎች ደረጃውን የጠበቀ ንድፍ ተዘጋጅቶ
እንዲለሙ ይከናወናል፣
ፕላን የተመላከቱት አረንጓዴ ቦታዎች ለታለመላቸው ዓላማ እንዲውሉ እና የመልሶ
ማልማት ስራ በሚሰራበት ወቅት ቢያንስ የይዞታዉ 30 በመቶ በአረንጓዴ እንዲለማ
ይከናወናል፡፡
የተለዩ የውሃ አካላት ዳርቻ ቦታዎች ደረጃውን የጠበቀ ንድፍ ተዘጋጅቶ እንዲጠበቁና
እንዲለሙ ይደረጋል
ተጠቃሚነት ማረጋገጥ
ይደረጋል፤
ህንጻ ሹም ዘርፍ
አላማ፡-የሚገነቡ ግንበታዎች ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት ምቹናየከተማዉን
ውበት ሊያጎናጽፉ ሀገራዊ ቅርስን የጠበቁ እንዲሆን ማስቻል
ማድረስ
ዋና ዋና ተግባራት
ዋና ዋና ተግባራት
ስራ መስራት፤
በከተማው አሁን ያለውን 152 አምራች ኢንዱስትሪ በቀጣይ 10 አመት 252 ማድረስ፤
ዋና ዋና ተግባራት
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
የሚከናወኑዋና ዋና ተግባራት
ምርታማነት ማሳደግ
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
የሴቶችንና የወጣቶችን አቅም በማሳደግ በግብርናው ዘርፍ የስራ እድል ፈጠራ ስራን ፈፃሚ አካላትን
በመከታተልበቁጥር 5650 ስራአጥ ፀጋዎችን በመለየት ወደ ተግባር እንድገቡ መስራት
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግራት
2011/12 የምርት ዘመን በበልግ 2995 ሄ/ር መሬት በማልማት የተገኘውን 52668 ኩ/ል ምርት፣
በ 2022 ም/ዘ 2074 ሄ/ር መሬት በማልማት ምርቱን ወደ 58072 ኩ/ል ማድረስ (በ 10.3%
ማሳደግ)
አማካይ ምርታማነቱንም በ 2011/12 ም/ዘ 17.6 ኩ/ል/ሄ/ር የነበረውን በ 10 አመቱ መጨረሻ
በ 2021/22 ም/ዘ ወደ 28 ኩ/ል/ሄ/ር ማድረስ (በ 59%ማሳደግ)፤
በዋና ዋና ጥሬ ዕቃ ምርት ሰብሎችን በኩታገጠም በመዝራት እና ፓኬጁን ተግባራዊ
በማድረግ ምርታማነትን ማሻሻል
(ጤፍ፣ ስንዴ ፣ ቦቆሎ እና የቢራ ገብስ) ከዋና ዋና ጥሬ ዕቃ ምርት ሰብሎች በበኩታ ገጠም
አሰራር 46.9 ኩ/ል/ሄ/ር (በ 80.6%ማሳደግ)፤
አጠቃላይ አመታዊ ምርቱን ከነበረበት 35955 ኩ/ል በ 2022 ወደ 166802 ኩ/ል ማድረስ፤
የደጋ ፍራፍሬ ተክል ሽፋንና ምርታማነትን በነባር የለማውን የደጋ ፍራፍሬ (15 ሄ/ር )
የድጋፍ እና ክትትል አግባባችንን ውጤታማ በሆነ መልኩ በመተግበር ምርታማነትን ከ 57.8
ኩ/ል\ሄ/ርወደ 65 ኩ/ል\ሄ/ር በማሳደግ ፤ 1800 ኩ/ል/ሄ/ር ምርት በማምረት አርሶ አደሮችን
ተጠቃሚ ማድረግ፤
የደጋ ፍራፍሬ ልማት በሚካሄድባቸው ቀበሌዎች ችግኝ በማዘጋጀት 7800 ችግኝ በ 8 ሄ/ር
ላይ ተከላ በማካሄድ (225 ሴት) አርሶ አደሮች ተጠቃሚ ማድረግ፤
የአፕል ጉድኝት ልማት በ 2012 ለአፕል ጉድኝት ልማት በተመረጡ በ 3 ቀበሌዎች 7800
በነባር ችግኝ ጣቢያ ላይ የደጋ ፍራፍሬ ችግኝ በማዘጋጀት ለተካለ 95% (7410 የተከተበ
አፕል በ 7.6 ሄ/ር ተከላ በማካሄድ (175 ሴቶች) አርሶ አደሮች በአማካኝ 20 ችግኝ ለአንድ
ሰው ተጠቃሚ ማድረግ፤
7800 በነባር ችግኝ ጣቢያ ላይ የደጋ ፍራፍሬ ችግኝ በማዘጋጀት ለተካለ 95% (7410
የተከተበ አፕል በ 7.6 ሄ/ር ተከላ በማካሄድ (175 ሴቶች) አርሶ አደሮች በአማካኝ 20 ችግኝ
ለአንድ ሰው ተጠቃሚ ማድረግ
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
የግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓቶች አጠቃቀምን 2011/12 ምርት ዘመን በመኽር፣ በበልግና
በመስኖ ሰብል ልማት ጥቅም ላይ የዋለውን 9052 ኩ/ል የአፈር ማዳበሪያ በ 2021/22
ምርት ዘመን ወደ 28.725 ኩ/ል ማድረስ፤
በ 2011/12 ምርት ዘመን በመኽርና በበልግ ጥቅም ላይ የዋለውን 2790 ኩ/ል የአፈር
ማዳበሪያ በ 2021/22 ምርት ዘመን ወደ 25650 ኩ/ል ማሳደግ፤
በመስኖ ልማት ዘርፍ የአፈር ማዳበሪያን በ 2022 ዓ.ም 3075 ኩ/ል በማድረስ
ምርታማነትን ማሳዳግ፣
በመኸር ሰብል ልማት በአንድ ሄ/ር መሬት ላይ ጥቅም ላይ ይውል የነበረውን 0.55
ኩ/ል የአፈር ማዳበሪያ በመጨረሻው የዕቅድ ዘመን ወደ 2 ኩ/ል (263 %) ማድረስ፣
የአሲዳማ አፈርን ምርታማነት ለማሳደግ በ 2011/12 መኸር ወቅት ከነበረበት
22,351 ኩ/ል በ 2021/22 ምርት ዘመን ወደ 1000 ኩ/ል ማድረስ፣
ዓላማ 1፤- የመስኖ መሰረተ ልማትን በላቀ ደረጃ በማስፋፋት እና አዳዲስ የመስኖ
ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
አዲስ 314 ዘመናዊ የመስኖ መሰረተ ልማት አውታሮችን በመገንባት ቁጥሩን ወደ 338
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
እስካሁን የተ/ሀብት ልማትና ጥበቃ ከተሰራባቸዉ 19 ንኡስ ተፋሰሶች/12 ማህበረሰብ
ተፋሰሶች/የተቀናጀ የክለሳ እቅድ በማዘጋጀት በድምሩ 19 ንኡስ ተፋሰሶች/12 ማህበረሰብ
ተፋሰሶች/ ላይ የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት የአፈርና ውሀ ጥበቃ ስራ መስራት፤
የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ የሚጠይቀው 4451.43 ሄ/ር መሬት በአዲስ የአፈርና ውሀ ጥበቃ
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
ከአግሮ ኢንዱስትሪ ተረፈ ምርት 2050 ድርቆ መኖ በ 2022 መጨረሻ የሚገኘውን ድርቆ
መኖ 80500 ቶን ማከናወን ፣ ይህን ማሟላት የሚቻለዉ
የሰብልን ተረፈ ምርት የንጥረ ነገር ይዘት አሻሽሎ የመጠቀም ስራን በማስፋት በ 2012
የበልግ ዝናብን እና የመስኖ ውሃን ተጠቅሞ በመኖ ልማት የሚለማውን ማሳ ስፋት አሁን
ካለበት 12500 ሄ/ር ወደ 16500 ሄ/ር መተግበር፣
የእንስሳት መኖ የተሸሻለ ዝርያ ያላቸውን መኖ ችግኝ እና ቁርጥራጭ አሁን ካለበት
53000 ችግኝ በቀጣይ 10 አመታት ወደ በ 2022 መጨረሻ 175000 ችግኝ ለተከላ
ማዘጋጀት፣
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
2012 በጀት ዓመት መጨረሻ ከተደረሰበት 20.5 ቶን የማር ምርት በ 2022 በጀት ዓመት
የቆዳና ሌጦ ምርትንበ 2012 ያለውን 191390 በ 2022 በጀት ዓመት መጨረሻ 326577
ማከናወን፤
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
በ 2012 ከተደረሰበት የተሻሻሉ የዳልጋ ከብቶች ቁጥር 11590 በ 136% በማሳደግ በ 2022
ኢነርጂ ዘርፍ
ዘመናዊ ማገዶ ቆጣቢ ምድጃዎችን የኢነርጂ ቴክኖሎጂዎችን ተጠቃሚነት ሽፋን
ማሻሻል
የሚከናወኑ ተግባራት
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት፡
ወደ መሬት ባንክ ከሚገባ መሬት ለ 4810 አዲስ መሬት ጠያቂዎችና ለስራ አጥ ወጣቶች
በቡድንም ይሁን በተናጠል በቋነትና በጊዜአዊነት 484 ሄ/ር መሬት ማቅረብ፣
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት፡-
አላማ 1.ለህዝብ ጥቅም ሲባል በልማት ምክንያት ለሚለቁ የመሬት ባለይዞታዎች ፍትሀ
ዊ መሬት ካሳ ግመታ በማካሄድ እንዲከፈሉና ተፈናቃዮች በዘላቂነት
መልሰው እንዲቋቋሙ ማስቻል
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት፡-
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
በምርት አቅራቢ እና ምርት ተቀባይ ተቋማት መካከል ጠንካራ የገበያ ትስስር ጠንካራ እና
ዘላቂነት ያለዉ እንዲሆን ማድረግ፣
በቀጣይ 10 ዓመታት 460,000 ኩ/ል የተለያዩ የግብርና ምርቶችን በመሰብሰብ ለከተማው
ገበያ ማቅረብ፤
የኢንዱስትሪ ምርቶች/ፍጆታ ሸቀጦች አቅርቦት መጠን ከ 1.6 ቢሊዮን ብር ወደ 3.84
ቢሊዮን ብር ማሳደግ፤
ደረጃቸውን የጠበቁ መጋዝኖች ግንባታ ብዛት ከ 10 ወደ 13 ማሳደግ፤ ምርት ማከፋፈያ
ሱቆችን ቁጥር ከ 62 ወደ 100 ማሳደግ፤
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
የከተማ ምግብ ዋስትና ለማስፈጸም አቅም ግንባታ በባለ ድርሻ አካላት ሚና ላይ ትኩረት ሰጥቶ
መስራት፣
በከተማችን ከድህነት ወለል በታች እየኖሩ ያሉትን የህብረተሰብ ክፍሎች በልማታዊ ሴፍቲኔት
ፕሮጀክት 21,673 (84%) ተጠቃሚ በማድረግ
አጠቃላይ የከተማ ነዋሪውን ከምግብ ዋስትና መረጋገጥ ሥራ አኳያ ትክክለኛውን
አመለካከት እንዲይዝ በማድረግና በየደረጃው ያሉ አደረጃጀቶችን በመጠቀም
እንዲሳተፍና ለስኬቱ የበኩሉን አስተዋጽኦ እንዲያበረክት ይሠራል፡፡
ተጠቃሚዎች በወጣው መርሃ ግብር መሠረት ግልጽ መመዘኛ አስቀምጦ እንዲመረቁ
ማድረግ፣
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
199 P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
ዓላማ 1፤- የምዝገባና ፍቃድ የንግድና ግብይት አዲስ የንግድ ፍቃድ እና ምዝገባእንዲሁምእድሳት
አገልግሎት አሰጣጥን በማሻሻልና የዘመኑን ቴክኖሎጅ በመጠቀም የአገልግሎት ተደራሽነትን
ማሳደግ
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት፣
199 P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
የሚከናወኑ ተግባራት
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት፡-
199 P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
አላማ 4.፡-የሰብል ምርት ትስስር ግብይትና የአገልግሎት አሰጣጥ አሰራርን በማሻሻል በኢኮኖሚዉ
የሚገኘዉን ገቢ ማሳደግ፡፡
ግብ 5. ለትስስር የሚቀርበውን የሰብል ምርትን ከ 158,190 በዕቅድ ዘመንመጨረሻ ወደ
1,740,090 ማሳደግ፣
የሚከናወኑ ዋና ዋ ተግባራት
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
የከተማ መደበኛ ገበያን በ 2012 ካለበት 2 በእቅድ ዘመኑ መጨረሻ 4 ማከናወን ፤
የቁም እንሰሳት ገበያ በ 2012 ካለበት 1 በእቅድ ዘመኑ መጨረሻ 4 ይሰራል፤
የመደበኛ የገጠር ገበያ በ 2012 ካለበት 1 በእቅድ ዘመኑ መጨረሻ 3 ማከናወን፤
ቆዳና ሌጦ፤ገበያ ማእከላትን በ 2012 ካለበት 0 በእቅድ ዘመኑ መጨረሻ 10 ማድረግ
በህገወጥ መንገድ ለሚያዙ ለእንስሳት ማቆያ ጣቢያ በ 2012 ካለበት 0 በእቅድ ዘመኑ
መጨረሻ 5 መፈጸም ፤
የገበያ መሰረተ ልማት ችግሮችን በመለየት ችግሮችን የመፍታት ስራዎች ይሰራሉ፡፡
አላማ 5. የእንስሳትና እንስሳት ተዋጽኦ ግብይትና የአገልግሎት አሰጣጥ አሰራርን በማሻሻል ከንዑስ
ክፍለ ኢኮኖሚዉ የሚገኘዉን ገቢ ማሳደግ
ግብ 7 በእንስሳትና እንስሳት ተዋፅኦ ዘርፍ ጥራቱን ጠብቆ ለአገር ዉስጥ እና ለውጪ የገበያ
ትስስር መፍጠር
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
199 P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
የቁም እንሰሳት ለዉጭ ገበያ ለመላክ በ 2012 ዓ.ም ከነበረው 500 በእቅድ ዘመኑ መጨረሻ
ወደ 1415 በማሳደግ 440000 ዶላር የውጭ ምንዛሬ ማግኘት፤
ጥራቱን ጠብቆ ለመሀል አገር ገበያ የሚቀርበውን የቆዳና ሌጦ ምርትን ከ 1632910
በዕቅድ ዘመንመጨረሻ ወደ 42346531 ማድረስ ፣
ጥራቱን ጠብቆ ለመሀል አገር ገበያ የሚቀርበውን የቁም እንስሳት ዳልጋ ከብት
96678፣ከነበረበት 10 በመቶ በመጨመር 250679 መፈጸም ፣
በግና ፍየል 66616 ከነበረበት 155272 ለማድረስ ፣የጋማ ከብት 15606 ከነበረበት
40383 ለማድረስ መተግበር ፣
ማርና የማር ዉጤቶች፤ የእንስሳት መኖ፤ዓሣ፤ዶሮ በአጠቃላይ የእንስሳት ተዋፅኦ ምርት ትስስር
በመፍጠር ገቢያቸውን ከፍ ማድረግ፤
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
199 P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
199 P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
ገበያና ግብይይት
ዓላማ፤-ለኢንዱስትሪ ልማት አሰተማማኝና ሰፊ የገበያ እድል በማመቻቸት
የኢንተርፕራይዞችን ገቢ በማሻሻል ድህነትን በመቀነስ ፍትሀዊ የሀብት ክፍፍል
እንዲፈጠር ኢንተርፕራይዞችን በገበያ ተወዳዳሪነት በማስፈን ቀጣይነት ያለው ፈጣን
ልማት ለማረጋገጥ
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
199 P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
199 P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
ዓላማ 1.ህገወጥ ተግባራትን ወይም ህገ-ወጥ ንግድ በመከላከልና ተገቢ እርምጃ በመውሰድ
ህግና ስርአት ለማስከበር
ግብ 1. ህገወጥ ተግባራትንመከላከል
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
199 P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
የትኩረት አቅጣጫዎች
ም/ቤቱ በከተማዉ የሠላም፤ልማት እና የህግ የበላይነት መከበሩን ማረጋገጥ፤
የህዝብ ዉክልናን ከመወጣት አንፃር የመራጭ-ተመራጭ መድረክን ማዘጋጀትና
የህብረተስቡን ጥያቄዎች ማዳመጥና እንዲፈቱ ማድረግ ፤ በየደረጃው ባሉ
ም/ቤቶች መዋቅራዊ ለውጥ ማምጣት፤ አሰራርን ማሳደግ የሚያስችል የተደራጀ
ክትትል፤ድጋፍና ቁጥጥር ሥራዎች ማካሄድ ፤የተጠናከረ የኦዲት ግኝት አመላለስ
ስርዓት መዘርጋት፤ የህዝብና የመንግስት ሀብትና ንብረትን ከብክነት መከላከል፤
የህዝብን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ የቀጣይ ስራ ይሆናል፡፡
199 P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
የትኩረት አቅጣጫ
የሲቪል ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት መመሪያ የቀጣይ ትኩረት የሚያደርግባቸው ጉዳዮች
ተቋማት ውጤታማ አደረጃጀት እንዲኖራቸው ማድረግ፣ የሥራ አፈፃፀም ምዘና ሥርዓት
መዘርጋት፣ ወቅታዊ እና ነባራዊ ሁኔታዎች በመዳሰስ የሰው ሃብት ልማት ስራን ማስቀጠል እና
ተቋማዊ አገልግሎት አሰጣጥ ፈጣን፤ፍትሃዊና ውጤታማ ማድረግ ይሆናሉ፡፡
ዓላማ 1፡- የተሟላ ስብዕናና ቁመና ያለው ሲቪል ሰርቪስ በመገንባት የተቋማትን ተልዕኮ
ለማሳካት የሚያስችል የአደረጃጀትና የአሠራር ሥርዓት ለማረጋገጥ
199 P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
በሰው ሃብት ስምሪትና ጥቅማ-ጥቅም አፈፃፀም ዙሪያ 100% የግል ማህደር ምርመራ
ማካሄድና ግድፈቶች በፍጥነት እንዲታረሙ ማድረግ፤
የሚፈጠሩ ቅሬታዎችን 95% ያህሉን መፍታት፤
በየተቋማቱ ያለው የአደረጃጀት፣ የሰው ሀይል ምልምላ፣ የመረጣ፣ የቅጥር፣ የክፍያና
የዕድገት አሰጣጥ አተገባበር 100% ማጠናከር፤
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት፡-
በመምሪያው የሰው ሃብት ልማት ሥራው በዕቅድና በአንድ ማዕከል እንዲመራ ማድረግ፣ ደንበኞች
የሚሰጡትን አስተያያት መነሻ በመውሰድ እና ዳሰሳ ጥናት በማድረግ ክፍተቶች m ሙላት፡፡
ከነባራዊ ሁኔታ ጋር የተገናዘቡና ችግሮችን ሊፈቱ የሚችሉ የህገ ማዕቀፎችን መሰረት ያደረገ ሥራ
መስራት ፤ የለውጥ ሥራዎችን መተግበር፣ የተቀናጀ የሲቪል ሰርቪስ መረጃ አያያዝ ሥርዓቱን
199 P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
ጤና ዘርፍ
የትኩረት አቅጣጫ
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
199 P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
199 P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
ግብ 4፡- የጤና መሰረተ ልማትን በማስፋፋት የጤና አገልግሎት ሽፋን ማሻሻል /100%
ማድረስ/
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
የጤና ኬላዎችን ወደ 2 ማድረስ፤ 4 የጤና ጣቢያ ፤ 2 የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል እና
ሁለት የማገገሚያ ማእከል መገንባት፤
የጤና ኤክስቴንሽን ፓኬጁን በመከተል ስነ-ንፅህና እና የአካባቢ ጤና ጥበቃ ሽፋን ከ 80%
በ 2022 ዓ.ም 100% ማድረስ፤
የሀገሪቱ አማካይ የመኖር ዕድሜ ጣራ ከ 65.8 ወደ 69.7 ለማድረስ የጋራ ጥረት በማድረግ
የህዝብን ኑሮ ማሻሻል፣
የደምለጋሾች መጠን በ 2012 ከነበረው 0.2% ወደ 0.76% (2022) ከፍ ማድረግ፤
የማስፈጸሚያ ስልቶች
ህብረተሰቡን አሳታፊና ባለቤት ያደረገ የጤና ዘርፍ ስርዓት ግንባታን አጠናክሮ መቀጠል፤
የመሠረታዊ ጤና ክብካቤ አሀድ ከሆስፒታል አገልግሎቶች ጋር የሚኖራቸውን ትስስር
ማጠናከር፤ የግሉ ዘርፍ በጤና አገልግሎት ስርዓት ውስጥ የሚኖረውን ሚና
ማሳደግ፤የጤና ዘርፍ የውስጥ አቅምና የ g ንዘብ ምንጭ የአስተዳደርና አያያዝ ስርዓቱን
አስተማማኝ ማድረግ፣ ዘርፉ ዋነኛ አመራር ለመፍጠር የሚያስችሉ የአቅም ግንባታ
ሥራዎችን በዘላቂነትና በየደረጃው በተጠናከረ መልኩ ማካሄድ፣ መልካም ተሞክሮን
199 P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
ትምህርት ዘርፍ
የትኩረት አቅጣጫዎች፤
ዓላማ 1፡- በተደራጀ የትምህርት ለውጥ ሠራዊት በሁሉም ደረጃዎች የትምህርት ፍትሀዊነትንና
አካታችነት በመጠበቅ ተደራሽነት/ሽፋን ማሳደግ፤ የትምህርት ጥራትና ብቃት በማስጠበቅ ብቁ
ተማሪዎች/ዜጎች ማፍራት፣
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
የቅድመ መደበኛ እና መደበኛ ትምህርት ጥቅል እና ንጥረ ምጣኔ ፆታዊ ክፍተትን በ 2012 ዓ.ም
ከነበረበት 2.0 በ 2022 ዓ.ም 1.0 ማድረስ፣
የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት የልዩ ፍላጎት ተማሪዎች ተሳትፎን በ 2012 ዓ.ም ከነበረበት 227
ወይም 0.24 % በ 2022 ዓ.ም 637 ተማሪዎች ወይም 0.67 % ማድረስ፣
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት (9-12) ጥቅል የተሳትፎ ምጣኔ ፆታዊ ክፍተትን ዜሮ ማድረስ፤
ግብ 2፡- የትምህርት ና ስልጠና ተደራሽነት/ተሳትፎን ማሳደግ፣
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
የቅድመ መደበኛ ትምህርት ጥቅል የትምህርት ተሳትፎን 100% ማድረስ፣
የመጀመሪያ ደረጃ (1-8) ጥቅል 97.6% እና ንጥር 95.7% የተሳትፎ ምጣኔ ከ 100% በላይ
ማድረስ፤
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት (9-12) ጥቅል የተሳትፎ ምጣኔን ከ 100% በላይ ማድረስ፣
በከተማው ካሉት 35 የሳተላይት ክፍሎችን ወደ 55 ማሳደግ
የመንግስት ት/ቤቶች ሥርጭት ዕቅድን መሠረት በማድረግ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤቶችን አሁን
ካለበት 48 ወደ 50 ማሳደግ ፣
በከተማው ልዩ ተሰጥኦ ያላቸው ተማሪዎች የሚማሩበት አንድ የሳይንስና ቴክኖሎጅ ማእከል
መገንባት፤
199 P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
የትኩረት አቅጣጫ
199 P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
የማስፈጸሚያ ስልቶች
199 P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
የትኩረት አቅጣጫ፤-
በሴቶች ዘርፍ
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
199 P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
199 P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
የማስፈጸሚያስልቶች
199 P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
የሚከናወኑ ዋናዋናተግባራት
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
199 P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
የሚከናወኑ ዋናዋናተግባራት
ላይ ማዋል፤
አሰሪ ማህበራት ማቋቋም እና ማደራጃት እንዲሁም አማራጭ የክርክር መፍቻ ዘዴዎችን
ተጠቅሞ ግጭቶችንና አለመግባባቶችን መፍታት፤
የሚከናወኑ ዋናዋናተግባራት
የሚከናወኑ ዋናዋናተግባራት
በአገር ውስጥ የሥራ ስምሪት ድጋፍ አግኝተው በሥራ ላይ የሚሰማሩ ዜጎችን ቁጥር
199 P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
ሆኖም ሙስናን እና ብልሹ አሰራርን መታገል ልማታዊ ኢኮኖሚ በማስፈን ረገድ ትልቅ ትርጉም
ያላቸውን ዘርፎች መንግስት ልዩ ክትትል ለማድረግ ግልፅ ግብ አስቀምጧል፡፡ እነዚህ ዘርፎች
በተጠናቀቀው የዕቅድ ዘመንም ተለይተው የነበሩ ሲሆን በያዝነው የዕቅድ ዘመን መሰረታዊ ለውጥ
እንዲታይባቸው ርብርብ የሚደረግባቸው ይሆናሉ፡፡
199 P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
የግብር አሰባሰብ ሥርዓቱን የማሻሻል ሥራ በተሟላ ሁኔታ ተግባራዊ በማድረግ የግብር ከፋዩ
ገቢና ሀብት በትክክል የሚታወቅበት፣ ህጋዊ ዕውቅናና ጥበቃ የሚያገኝበት ዘመናዊ የመረጃ
ሥርዓት ይጠናከራል፡፡ የሽያጭ ማሽኖችን መጠቀምና ግብይት የማካሄድ ሥራ በሁሉም የንግድ
ማህበረሰብ አካላት ተግባራዊ ይሆናል፡፡ በዚህ መረጃ ላይ በመመስረት ፍትሃዊ የታክስ አስተዳደር
ሥርዓት ተግባራዊ ይደረጋል፡፡ ግብር ከፋዩን የማስተማርና በመጨረሻም በህዝቡ ተሳትፎ የታጀበ
ፈጣን የህግ ማስከበር ሥራ በማከናወን በኪራይ ሰብሳቢዎች ላይ ፈጣን ተጠያቂነት ይረጋገጣል፡፡
በተለይም በከተማችን የኢንዱስትሪ መንደሮች ከተሟላ መሠረተ ልማት ጋር የሚቀርቡበት ሁኔታ
ይመቻቻል፡፡ በዚህ ሂደት ውስጥ የሚፈጠሩ ሙስና እና ብልሹ አሰራሮች እንዲከስሙ ለማድረግ
ከፍተኛ ጥረት ይደረጋል፡፡ እንደዚሁም የግብይት ሥርዓቱ ግልፅነትና ውድድር የሰፈነበት እንዲሆን
የወጣው የንግድ ሪፎርም ተሟልቶ ተግባራዊ ይደረጋል፡፡
የንግድሥርዓትንበመፍጠርምርታማነትንናተወዳዳሪነትንለማጎልበትበንግድምዝገባናፈቃድአገልግሎ
ትአሰጣጥስር-ነቀልለውጥይካሄዳል፡፡
በአጠቃላይ የታክስ አስተዳደር፤ የመሬትና የንብረት መረጃና የንግድ እንቅስቃሴ መረጃ ሥርዓት
መፍጠር በኢኮኖሚና በፖለቲካው መስክ ግልፅነትና ተጠያቂነትን በማስፈን ረገድ የሚጫወተውን
ሚና ከግምት ውስጥ በማስገባት ሥራው በሚቀጥሉት አስር ዓመታት በተሳካ ሁኔታ ዳር
እንዲደርስ ልዩ ትኩረት ይደረጋል፡፡
በዕቅድ ዘመኑ ሙስናንና ብልሹ አሰራር ለመከላከልና ለመቆጠጠር ተቋማዊ አቅምን የማሳደግ ስራ
ይሰራል፡፡ ከዚህ አንጻር በከተማችን የስነ-ምግባር መከታታያ ክፍል በማቋቋም ፤በማጠናከር እና
አቅም በመገንባት ሌሎች አካላትን የማስተማርና የማነሳሳት ብሎም በተደራጀ አግባብ መልካም
ስነ-ምግባር ተላብሶ የስነ ምግባር ችግር ያለባቸው እና ሙሰኖችን እንዲታገል የማስተባበር
ተግባር ይከናወናል፡፡
199 P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
በተለይም ለሙስናና ብልሹ አሰራሮች ይበልጥ ተጋላጭ በሆኑት በመንግስት ግዥና ፋይናንስ
አስተዳደር ስርዓት፣ በመሬት ልማት ማኔጅመንት እና አስተዳደር፣ እንደዚሁም በፍትህ ሥርዓት
አስተዳደር ላይ ያተኮሩ ጥናቶችና ክትትሎች ይደረጋሉ፡፡ ሌላው በመንግስት አሰራር ግልጽነትና
ተጠያቂነትን ለማስፈንና ሙስናን ለመከላከል ከሚረዱ እርምጃዎች አንዱ የህዝብ ተመራጮች፣
የመንግስት ተሿሚዎች እና የሚመለከታቸውን የመንግስት ሰራተኞችን ሃብት መመዝገብና ማሳወቅ
ሲሆን እስካሁን የተሰበሰበውን መረጃ በተሟላ ሁኔታ በማደራጀት ከሙስናና ብልሹ አሰራሮች
ለተያያዙ የምርመራና የክስ ሥራ በተሟላ ሁኔታ ጥቅም ላይ ይውላል፡፡ ከዚህ ጎን ለጎን በሙስና
የተዘፈቁትን ወንጀለኞች ለፍርድ በማቅረብ የጥፋተኝነት ውሳኔ እንዲያገኙ ለማድረግ እየተከናወነ
የቆየውን ሥራ አጠናክሮበ መቀጠል የመንግስትና የህዝብ ሀብትና ንብረትን የማስመለስ ሥራ
ይሰራል፡፡ ሙስናንና ብልሹ አሰራርን የመከላከል ጉዳይ የሁሉንም የልማት ኃይሎች፣ በተለይም
ደግሞ የአመራሩ ቀጣይነት ያለው ትግልና ቁርጠኝነትን የሚጠይቅ በመሆኑ በቀጣይ ከፍተኛ
ርብርብ ይደረጋል፡፡
199 P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
199 P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
የትኩረት አቅጣጫ
ውጤታማ፣ ቀልጣፋ፣ ተደራሽ፣ አሣታፊና ሚዛናዊ ግልፅና ተጠያቂነት ያለበት የፍትህ
ሥርዓትን በማረጋገጥ ንፁሐንን በመጠበቅ ወንጀለኞችን በማስተማርና በማስቀጣት ህገ
መንግሥታዊ ሥርዓቱን በማክበርና በማስከበር የህግ የበላይነትን ማረጋገጥና የተገልጋዩን
እርካታ ማጠናከር እንዲሁም በውጤታማ የፍታብሔር ሥርዓት የመንግስትንና የሕዝብን
መብትና ጥቅም ማስከበር እና በአጠቃላይ የህግ የበላይነት የተረጋገጠበትና ለልማትና
መልካም አስተዳደር ተግባሮች መፈፀም ምቹነት ያለው እንዲሆን ማድረግ ነው።
ዓላማ፡- ከባለድርሻ አካላት ጋር ጠንካራ ቅንጅታዊ አሠራር በመፍጠርና የተደራጀ የሕዝብ
ተሣትፎን በፍትህ ሥርዓቱ ውስጥ በማረጋገጥ በከተማዉ ውስጥ ኪራይ ሰብሣቢነትን
በጽናት መታገል፣ መልካም አስተዳደርን በማረጋገጥ ንፁሀንን መጠበቅ፣ በፍትሐብሄር
ጉዳዮች የመንግስትና የህዝብን መብትና ጥቅም ማስጠበቅ ነው።
ግብ 1፡- ከፍትህ ዘርፍ ባለድርሻ አካላት ጋር ቅንጅታወ አሰራርን በማሳደግ፣የሙስና እና
የብልሹ አሰራር ተግባራትን በመታገል የግልጽነትና ተጠያቂነት አሰራርን ማጎልበት፣
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
በከተማ አስተዳደር ያለውን የፍትህ ስርዓት አስተባባሪ ኮሚቴ፣ የፍትህና የፖሊስ የጋራ
ኮሚቴ፣ የኦዲት ግኝቶች ስትሪንግ ኮሚቴ፣የሰብዓዊ መብት የድርጊት መርሃ-ግብር ኮሚቴ፣
ህገ ወጥ የሰዎች ዝዉዉር ተከላካይ ግብረኃይል እና ሌሎች የክላስተር አደረጃጀቶች
ተልዕኳቸውን ማሳካት በሚችሉበት ደረጃ ላይ መሆናቸውን ማረጋገጥ፣
224P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
224P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
የትኩረት አቅጣጫ
የተደራጀ የመንግስት ኮሚኒኬሽን፣ ኢንፎርሜሽንና የሚዲያ የልማት ሠራዊት በመገንባት
እና የተጠናከረ የቃል አቀባይነት ሚናን በመወጣት በዕቅድ ዘመን የተነደፉ ፕሮግራሞችንና
የተቀመጡ ግቦች እንዲሳኩ የለውጥ መሣሪያ ሆኖ እንዲያገለግል ማድረግ ሲሆን በዚህ
ውስጥ ዋነኛ የትኩረት አጀንዳዎች የከተማዉ ሕብረተሰብ በፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች፣
በህግ ማዕቀፎች፣ የለውጥ ፕሮግራሞች ግልፅነት እንዲኖረውና የጠራ አመለካከት ይዞ
እንዲቀጥል ማድረግ ነው፡፡ በሌላ በኩል የከተማዉ ታሪክ፣ ባህል እና እሴቶች እንዲታወቁና
እንዲያገለግሉ የሚያስችል ሁኔታ መፍጠር፣ ገፅታ መገንባት፣ የተነደፉ የልማት፣ የሠላም፣
የመልካም አስተዳደርና የዲሞክራሲ ግንባታ ሥርዓት ውስጥ አጠቃላይ መግባባት ተፈጥሮ
እንቅስቃሴ እንዲደረግ ማድረግ ነው፡፡
ዓላማ፡- ዘላቂነት ባለው የኮሚኒኬሽን ሥራ በዋና ዋና ጉዳዬች ላይ መግባባት ፈጥሮ
በሠላም፣ በልማትና በመልካም አስተዳዳር ፕሮግራሞች ውስጥ የራሱ ሚና የሚጫወት
224P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
224P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
የትኩረት አቅጣጫ
በልማትና በመልካም አስተዳደር ዙሪያ የሚነሱ የህዝብ ጥያቄዎች እንዲፈቱ በማድረግ
ከአቅም በላይ የሆኑትን በከንቲባ ኮሚቴ በማስወሰን ተፈፃሚነታቸዉን
መከታተል፣የሙስናናብልሹ አሰረሰር መከላከል የሚያስችል የአሰራር ስርዓት በመዘርጋት
የመንግስትና የህዝብ መብትና ጥቅም ማስከበር ሲሆን ከዚህ ጎን ለጎን የመረጃ
አያያዝ፣የህዝብ ማህበራዊና ኢኮኖሚዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ይገባል።
ዓላማ፡- ብልሹ አሰራርና ሙስናን በተሟላ ሁኔታ ለመከላከል የሚያስችል የአሠራር ሥርዓት
መዘርጋት ፣ህብረተሰቡና አጋር አካላት የማይተካ ሚናቸውን እንዲወጡ ማድረግና
የተጠናከረ የመፈፀምና የማስፈፀም አቅምን መገንባት ።
ግብ 1፡- የሀብት ምዝገባ ማሳወቅ መረጃ በማደራጀት ፤በመመዝገብ እና የህግ ማእቀፍ
ተግባራት አፈጻጸም በማሻሻል የሥነ ምግባር አውታሮችን በማጠናከር ሙስናና የሥነ ምግባር
ጥሰት የመከላከል ስርአትን ማሳደግ፣
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
የሀብት ምዝገባ የማሳወቅ መረጃ የማደራጀት መመዝገብና የህግ ማእቀፍ ተግባራት
አፈጻጸም ማሳደግ፣
ብልሹ አሰራርና የሥነ-ምግባር ጥሰትን የሚመለከቱ ጥቆማዎችና ቅሬታዎች ተቀብሎ
የማስተካከል ስራ ትኩረት በመስጠት ማከናወን፡፡
የሥነ-ምግባር የሚመለከቱ ህግጋት፣ ደንቦች እና መመሪያዎች የመከታተልና የማማከር
ተግባራትን ማሳደግ ፣
የሥነ-ምግባር አውታሮችን ማደራጀት
በሙስና የተመዘበረ ሀብት ፈጥኖ እንዲታገድ ማድረግና የማስመለስ ሥራ መሥራት፣
ለምስክሮችናጠቋሚዎች ከለላ እንዲያኙ ማድረግ፣
ግብ 2፡ ለከተማዋ ልማት እና እድገት የሚስፈልጉየአጀንዳና ውሳኔ ዝግጅት ስራዎችን
ማጠናከር
224P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
224P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
የትኩረት አቅጣጫ
በዜጎች ላይ ሚደርሰዉን የአገልግሎት አሰጣጥ እና መለካም አስተዳደር ችግር እንዲፈቱና
የሚቀርቡ ቅሬታና አቤቱታዎች ደረጃዉን ጠብቀዉ እንዲቀርቡ ፣የቅሬታ ማስተናገጃ
ስርዓት በመዘርጋት በአዋጃ፣ደንብና መመሪያ መሰረት እንዲፈፀም በማድረግ በህግ
ተሰጣቸዉን መብት ማስከበር
ዓላማ፡- በቅሬታ ማስተናገጃ የወጡ ደንብ እና ህጎች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ በማስፋት ፤የቅሬታ
መረጃዎችን በዘርፍ በመለየት፤ፈጣን እና ፍትሃዊ ውሳኔ በመስጠት የህዝብ ቅሬታ መፍታት
224P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
እንዲፈቱማድረግ
የትኩረት አቅጣጫ
ሕብረተሰብ አቀፍ በሆነው ባልተማከለ የወንጀልና የግጭት መከላከል ሥርዓት ላይ
የተመሠረተ የመከላከል ሥርዓት በመከተል ወንጀሎችን እና ግጭቶችን መከላከልና
በከተማዉ ውስጥ የፀረ-ሠላም፣ ሀይሎችን እንቅስቃሴ በነቃ የሕዝብ ተሣትፎና ባለቤትነት
መመከት ነው፡፡የህግ የበላይነት እንዲረጋገጥና በየደረጃው በሚደረጉ የልማት እንቅስቃሴዎች
ውስጥ መላ ሕዝቡ ሙሉ አቅሙናን እንዲጠቀም የሚያስችል ዘላቂ ሥርዓት ማረጋገጥና
የደህንነት ዋስትና የሆኑ የልማት፣ የዴሞክራሲና የመልካም አስተዳደር ግቦች በተሟላ ሁኔታ
ያለምንም የፀጥታ ሥጋት የሚተገበሩባት ከተማ ማድረግ ነው።
ዓላማ፡-
የሚከናወኑየልማትናየዲሞክራሲግንበታሥራዎችበሁሉምአካባቢያለምንምየፀጥታችግርእን
የሚከናወኑ ተግባራት
224P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
በአድማወቅትሊፈጠሩየሚችሉጉዳቶችንመቀነስ፣
እንዲወስድ ማድረግ፣
እንዲጠናቀቁ ማድረግ፣
ማስጠበቅ፡
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
የሚኖረዉን ሚና ማሳደግ፣
የሚከናወኑ ዋናዋናተግባራት
ለ 520 የመንግስትና ለ 4276 የግል ጦር መሳሪያዎች የፈቃድ እድሳት ማድረግ፣
224P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
224P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
ክፍል ስድስት
224P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
በሌላ በኩል በሁሉም የገጠር አካባቢዎች ተፋሰስን መሠረት ባደረገው የተፈጥሮ ሃብት
ልማት እንቅስቃሴ ህዝቡ በነቂስ ወጥቶ ለአፈርና ውሃ እቀባ ሥራ ያደረገው ርብርብና
ያበረከተው ነፃ የጉልበት አስተዋፅኦ በመሠረታዊነት ሌሎች የሰብል፣ የእንስሳትና የመስኖ
ልማታችን ላይ የማይናወጥ መሠረትን የጣለ ሲሆን ለአፈፃፀሙም በየደረጃው ያለ አመራር
እና ሙያተኛ ህዝቡን አደራጅቶ አወያይቶና አሳምኖ ለልማት ተግባራት በማሰለፉ ምርጥ
ተሞክሮዎች ተገኝተዋል፡፡
በእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ የዋጋ ንረት መከሰቱ አሉታዊ ተፅዕኖ አሳድሯል፡፡ የዋጋ
ንረቱ ዝቅ ብሎ በአንድ አሃዝ መቆየቱ የተረጋጋ የዋጋ ሁኔታ የሚፈጥር ስለሆነ በቀጣይ
ባቀድነው የኢኮኖሚ እድገት የስጋት ምንጭ መሆኑ አይቀርም፡፡ በቀጣዩ የእቅድ ዘመን
ከመጀመሪያው የእቅድ ዘመን የአተገባበር ሂደት ብዙ በመማር እንዲሁም ሾልከዉ የቀሩ
ተግባራትን በማካተት በአደገ አስተሳሰብ ኢኮኖሚው ከነበረበት የግብርና ጥገኝነት በጋራ እና
በሰከነ ሁኔታ ከወዲሁ በቂ የሆነ ቅድመ ዝግጅት በማድረግ ወኔያችንን በበለጠ አጠናክረን
የህዝብ ንቅናቄ እንድንፈጥር ይጠበቃል፡፡ በመሆኑም በሚቀጥሉት አስር ዓመታት መልካም
አጋጣሚዎች/ዕድሎች እንደሚኖሩ የሚጠበቅ ሲሆን በተቃራኒው ስጋቶች እንደሚኖሩ
ታሳቢ ተደርጓል፡፡ በመሆኑም የዕቅዱ ዘመን ዕድሎች የሚጠበቁ ስጋቶችና የመከላከያ
ስትራቴጅዎች በአጭሩ እንደሚከተለው ቀርበዋል፡፡
6.1 እድሎች፤ ለውጥ መምጣቱ
ባለፉት 10 ዓመታት እየተመዘገበ የመጣውን የልማት ውጤት ቀጣይነት ለማረጋገጥና
በኢኮኖሚው ውስጥ መዋቅራዊ ለውጥ ለማምጣት የሚያስችል የመንግስት ቁርጠኝነት
224P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
224P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
224P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
224P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
224P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
224P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
224P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
224P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
6.5 ማጠቃለያ
ስለዚህ በቀጣይ 10 አመት ትኩረት ተደርጎ የሚሰራባቸዉ ተግባራቶች የጥቃቅንና
አነስተኛ ኢንተርፐራይዞችን በማስፋፋት ስራ አጥነትንና ድህነትን በእጅጉ
መቀነስ፣የደረቅና ፍሳሽ ቆሻሻ አወጋገድ ስርአትን በማዘመን ከተማዋን ፅዱ፣ዉብና
አረንጓዴ ማድረግ፣ዘመናዊ የመሬት ምዝገባና ልማት ማኔጀመንትን ማዘመን፣ማዘጋጃ
ቤታዊ አገልግሎቶችን ቀልጣፋና ዉጤታማ ማድረግ፣ህጋዊና ፍትሀዊ የንግድ ዉድድርና
የሸማቾች ጥበቃ ስርአትን ማስፈን፣ የከተማ ግብርና የግብርና ግብአትና ቴክኖሎጅ
ስርጭትን ማስፋፋት ፣ዘመናዊ የመስኖ ልማትን በማጠናከር የአርሶ አደሮችን ምርትና
ምርታማነት ማሳደግ፣የነዋሪዎችን የመኖሪያ ቤት ችግር መፍታት፣ከአደጋ የፀዳና
ተደራሽ የሆነ ዘመናዊ የትራንስፖርት አገልግሎትንማስፋፋት፣የማህበራዊ
አገልግሎቶችን ጥራትና ተደራሽነት ማሳደግ፣አስተማማኝና ዘላቂ ሰላምን
ማስፈን፣የህግ የበላይነትን ማረጋገጥ ፣ለኢንቨስትመንትና ቱሪዝም መስፋፋት ምቹ
ሁኔታዎችን በመፍጠር ከተማዋን የኢንቨስትመንት መዳረሻ ማድረግ፣ የመዝናኛ፣
የአረንጓዴ ልማትንና የስፖርት ማዘዉተሪያ ቦታዎችን በስፋት ማልማት፣የመልካም
አስተዳደር ስርአትንማስፈን፣ኪራይ ሰብሳቢነትንና ብልሹ አሰራርን
መከላከል፣እኩልነትን፣ፍትሀዊ ተጠቃሚነትንና ዲሞክራሲን እዉን ማድረግ፣የተቀናጀ
የመሰረተ ልማት ግንባታ ጥራትና ተደራሽነትን ማሳደግ ይሆናሉ፡፡ከላይ የተረዘረዘሩት
ተግባራት በዉጤታማነት ተፈፃሚ የሚሆኑትና የሚፈለገዉ ለዉጥ ሊመጣ የሚችለዉ
ጠንካራ የማስፈፀምና የመፈፀም አቅም ያለዉ የለዉጥ ሀይል፣ሰብአዊና ቁሳዊ ሀብት
የተሟላላቸዉ የተደራጁ ተቋማት ሲገነቡ መሆኑ ይታወቃል፡፡በመሆኑም የተቋማትን
ግንባታን ማሻሻልና ማዘመን፣የመፈፀምና የማስፈፀም አቅም ግንባታን ማሳደግ፣
ፍትሀዊ የገቢ አሰባሰብ ስርአትን በማዘመን የከተማዋን ገቢ ማሳደግና የፋይናንስ
224P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
224P a g e
የደሴ ከተማ አስተዳደር የ 10 አመት መሪ እቅድ ከ 2013 -2022 ዓ/ም
224P a g e