Professional Documents
Culture Documents
Yeka Ekdena Sememente Seneden
Yeka Ekdena Sememente Seneden
በየካ ክ/ከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት የመንገድ ቦዮች፣ ወንዞችና ወንዝ ዳርቻዎች ጽዳት
የስምምነት ሰነድ
በ2 ወሩ ንቅናቄ ዕቅዱን በላቀ ሁኔታ ለማስፈፀም ዝግጁ መሆኔን በመግለፅ በፊርማዬ አረጋግጣለሁ
አስረካቢ
ክ/ ሙሉ ስም ኃላፊነት ስልክ ቁጥር ፊርማ
ከተማ
የካ ጫሊ ቤኛ ዋና ስራ አስኩያጅ 0913968415
ተረካቢ
ወረዳ ሙሉ ስም ኃላፊነት ስልክ ቁጥር ፊርማ
1
2
3
4
5
6
7
8
9
10
11
12
/ /
በየካ ክ ከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ ቤት
“የክ/ከተማችን የፍሳሽ ማስተላለፍያ መስመሮች የውሃ መውረጃ እንጂ የቆሻሻ መጣያ አይደሉም!!“
መግቢያ
o የካ ክ/ከተማ በከተማችን ከሚገኙ 11 ክ ከተሞች አንዱ ሲሆን
በሆነ መንገድ ለማስቻል “የክ/ከተማችን የፍሳሽ ማስተላለፍያ መስመሮች የውሃ መውረጃ እንጂ
የቆሻሻ መጣያ አይደሉም” በሚል መሪ ቃል የክ/ከተማው ስራ አስኪየጅ ጽ/ቤት፤ የክ/ከተማው
ክፍት ቱቦዎችን፣ ክፍት የሆኑ ማንሆሎችን ማጽዳትና መጠገን፣ የወንዝ ዳርቻዎችን፣ የመንገድና የመንገድ
የባቡር ሀዲድ መስመሮችን፣ ተርሚናሎችን፣ ክፍት በሆኑ ቦታዎች ላይ በሕገ ወጥ የሚወገዱ ቆሻሻዎችን፣
ብሎኮችን በማጽዳት ከቆሻሻ፣ ከመጥፎ ሽታና በቆሻሻ ምክንያት ከሚከሰት ጎርፍ በመጠበቅ ጽዱ፣ ውብና
ማራኪ በማድረግ ጤናማ አካባቢን መፍጠር እንዲሁም መንገዶች ለተገነቡበት ዓላማ ብቻ እንዲውሉ
1.2.2. መሪ ቃል
“ የክ/ከተማችን የፍሳሽ ማስተላለፍያ መስመሮች የውሃ መውረጃ እንጂ የቆሻሻ መጣያ አይደሉም!! ”
1.2.3. ግብ
በየመንደሩ እና በዋና ዋና መንገዶች ያሉ መንገዶች እንዲሁም የወንዝ ዳርቻዎችና ወንዞችን ከፍተኛ የህዝብ
ንቅናቄ በመፍጠር ከተማችን ከቆሻሻ ማጽዳት፣ ከመጥፎ ሽታ እና በቆሻሻ ምክንያት ከሚከሰት ጎርፍ መከላከል
ተችሏል፡፡
የንቅናቄ ዕቅዱ ዝርዝር ግቦች
ቦዮችና ወንዞች የውሃ መውረጃ እንጂ የቆሻሻ መጣያ አለመሆናቸው ላይ ለ 70,703 የህብረተሰብ
ክፍሎች ግንዛቤ መፍጠር ተችሏል፤
በንቅናቄው ከተቋማት 2,400 ከነዋሪና አደረጃጀቶች 24,400 ባጠቃላይ 26,800 በየ 15 ቀኑ
የህብረተሰብ ክፍሎች እና ተቋማት በ 2 ወር ንቅናቄው 134,000 ተሳታፊ ሆነዋል፤
በንቅናቄው 12 ኪ.ሜ የመንገድ ቦዮች፣ ወንዞቻና ዳርቻዎች እንዲሁም የቆሸሹ መንገዶች ጽዱ
ተደርገዋል፤
11 ለቆሻሻ ተጋላጭ የነበሩ (ክዳን ያልነበራቸው) ማንሆሎች ክዳን ተገጥሞላቸዋል፡፡
በአስራሁለቱም ወረዳዎች ባሉ በዮች፣ ክፍት ቱቦዎችና ጥርጊያ ቦዮች ያሉ ቆሻሻዎችን በማጽዳት
ሊከሰት የሚችል ጎርፍ መከላከል ተችሏል፡፡
1.2.4 አስፈላጊነት
የሁሉን አቀፍ የክ/ከተማ ጽዳት ንቅናቄ የተፈጠረዉን የአመራር፣የነዋሪና የተቋማት መነቃቃትና ግለት
በማስቀጠል በደረቅ ቆሻሻ የተዘጉና የተሸፈኑ የውኃ መውረጃ ቦዮችንና ቱቦዎችን፣ ክፍት የሆኑ ማንሆሎችን
ማሳለጫዎችን፣ አደባባዮችን፣ የድልድይ ስርና ዙሪያዎችን፣ የባቡር ሀዲድ መስመሮችን፣ ተርሚናሎችን፣ ክፍት
የመጥፎ ሽታና የጎርፍ መንስኤ እንዳይሆኑ ግንዛቤ በማስረጽ፤ በአረንጓዴ ልማት ውብ በማድረግ
በነዋሪዎችና በባለድርሻ አካላት ባለቤትነት በዘላቂነት የፀዱ ለክ/ከተማው ሁለንተናዊ ውበትን ያጎናፀፉ 3
ኪ.ሜትር የውሃ መውረጃ እና የፍሳሽ ማስወገጃ ቦዮች፣ 4 ኪ.ሜትር ክፍት ቱቦዎች ፣ 11 የተጠገኑ ክፍት
የሆኑ ማንሆሎች እና ጥርጊያ ቦዮች፣ 7 ኪ.ሜትር የወንዝ ዳርቻዎችና የወንዝ ዳርቻ ግንባታ ቦታዎች
፣5 ኪ.ሜትር የመንገድ ዳርቻዎች፣ የመንገድ አካፋዮች እና አደባባዮች፤ ድልድዮች ስርና ዙሪያቸው ፣የባቡር
ሀዲድ መስመሮች እና ተርሚናሎች እንዲሁም የመንገድ ማሳለጫዎች ከሕገ ወጥ የቆሻሻ አወጋገድ የተጠበቁ
ክፍል ሁለት
2.ያለፉት ሁለት ወራት ሁሉን አቀፍ የከተማ ጽዳት ንቅናቄ አፈጻጸም እንደ ነባራዊ መነሻ
2.1.ሁሉን አቀፍ የጽዳት ንቅናቄው አጠቃላይ ሁኔታ
ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት ከሌሎች ቁልፍ ባለድርሻ አካላት ጋር በትስስር የሚሰራ ቢሆንም በዘርፉ ትልቁ ባላድርሻ
አካላት የደረቅ ቆሻሻው አመንጪ ነዋሪ ማህበረሰብ ነው፡፡ በዚሁ መሰረት ነዋሪውን ፣ የክ/ከተማ እና የወረዳ
ከፍተኛ አመራሮችን፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦችን/ ታዋቂ ግለሰቦችን፣ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች፣ አርቲስቶች፣
የፅዳት አምባሳደሮችን፣ የተለያዩ አደረጃጀቶችን፣ ማሳተፍ ለደረቅ ቆሻሻ አስተዳደር ስራ ወሳኝ በመሆኑ
ከየካቲት 27 - ሚያዝያ 30/ 2013 ዓ.ም ለሁለት ወራት ለ 2 ወራት ቆይታ ያደረገ የጽዳት ንቅናቄ
ተከናውነዋል፡፡
የክ/ከተማ የፓርቲ ኮሚቴ አባላት እንዲሁም የወረዳ አጠቃላይ አመራሮች በጽዳት ንቅናቄዉ
ሁሉን አቀፍ የከተማ የጽዳት ንቅናቄው ተዘጋጅቶ በታቀደው እቅድ ላይ ክ/ከተማ እና ወረዳዎች
መቷል፡፡
የጽዳት ንቅናቄው ከቅድመ ዝግጅት ጀምሮ እስከ ትግበራ ምእራፍ በከፍተኛ ሀላፊነት እየተመራ
መምጣቱ
ü በየሳምንቱ የተከናወኑትን ተግባራት በመገምገም ደረጃ እየወጣ ጥንካሬዎች እየተለዩ የበለጠ
እና የተለያዩ አደረጃጀቶች ለክ/ከተማችን ጽዳትና ውበት አካባቢያዊ ስነምሕዳር ጥበቃ የግልና የጋራ
ባለቤትነት ሆነው ሚናቸውን እንዲጫወቱ ልዩ ትኩረት የሚጠይቅ ከተማ አቀፍ ጉዳይ መሆኑን
የክ/ከተማችን ጽዳት የሁሉም ደረቅ ቆሻሻ አመንጭዎች የጋራ የሆነ ማሕበረሰባዊ እሴት
• የጽዳት ባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሰራር ክፍተት መኖሩ በተለይም በዚህ ሁሉን አቀፍ የፅዳት ንቅናቄ
በስራ አስኪያጅ እና በህብረተሰብ ተሳትፎ ማስተባበሪያ እንዲሁም በሌሎች ሴክተሮች መካከል መኖሩ፣
• በሁሉም ክፍለ ከተሞች ለብሎክ ተጠሪዎች አቅም በመፍጠር የጽዳት ንቅናቀውን በራሳቸው አቅም
• በሁሉን አቀፍ የጽዳት ንቅናቄ የታየው የአመራር ተሳትፎ መልካም ቢሆንም አሁንም ትኩረት የመስጠት
ውስንነት መኖሩ፣
• በጽዳት ንቅናቄው የተቋማት ተሳትፎ ወስንነት ያለው መሆን እና በሙሉ አቅም የማሳተፍ ክፍተት፣
• ዘላቂ ለውጥ ለሚያመጣ የንቅናቄ ሥራችን ላይ ትኩረት ከማድረግ ይልቅ በአፈፃም ምዘና ላይ ትኩረት
ተግባር 4፡- በየ 15 ቀናቱ ሁሉም ወረዳዎች፣ ሦስት ወይም አራት ወረዳዎች እንደነባራዊ ሁኔታቸው
በተቀመጠላቸው ፕሮግራም መሰረት በክፍለ ከተማ ደረጃ የአንድ ማዕከሉን ንቅናቄ ያካሂዳሉ፤
ተግባር 5፡- በባለድርሻ አካላትና በህዝብ ተሳትፎ የተከናወኑ የንቅናቄ ስራዎችን በክ/ከተማ ደረጃ ከባለድርሻ
አካላትና በወረዳ ላይ ከሚገኙ የዘርፉ አመራሮች ጋር መገምገምና አቅጣጫዎችን መስጠት
ተግባር 6፡- የጽዳት ንቅናቄ የተደረገባቸው ቦታዎች ተመልሰው እንዳይቆሽሹና ጽዳታቸው በዘላቂነት
እንዲጠበቁ ባለቤትነት እንዲፈጠርላቸው ከባለድርሻ አካላት ጋር ስምምነት መፍጠርና መረጃቸውን መያዝ፤
ተግባር 7፡- የአንድ ማዕከል ቦታ በማዘጋጀት የፌደራል እና የከተማ ከፍተኛ አመራሮች፣ የሀይማኖት አባቶች፣
ታዋቂ ግለሰቦች፣ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች፣ አርቲስቶች፣ የስፖርት ቤተሰቦች፣ የጸጥታ አከላት፣ የብሎክ
ነዋሪዎች፣ የጽዳት አምባሳደሮች፣ የሕብረት ሽርክና ማህበራት፣ የሴፍትኔት ተጠቃሚወች አንዲሳተፉ
ማድረግ፤
ተግባር 8፡- በየ 15 ቀናቱ ክፍለ ከተሞች በተቀመጠላቸው ፕሮግራም መሰረት ንቅናቄውን ሲያካሂዱ
ተግባራት ላይ በመወያየት የጋራ ማድረግና እንደ መግባቢያ ሰነድ በመፈራረም እቅዱን እንደ መመሪያ
መጠቀም፤
ተግባር 2፡- የመንገድ ጽዳት ፈጻሚዎች፣ የህብረት ሽርክና ጽዳት ማህበራት አባላት፣ የሴፊቲኔት አባላት ጋር
ተግባር 3፡- በደረቅ ቆሻሻና በአፈር የተሸፈኑ እና የተዘጉ የውኃ መውረጃ ቦዮችንና ቱቦዎችን፣ የቆሸሹ ክፍት
የሆኑ ማኑዋሎችን፣ የወንዝ ዳርቻዎችን፣ የመንገድና የመንገድ ዳርቻዎችን፣ የመንገድ አካፋዮችን፣ የመንገድ
ማሳለጫዎችን፣ አደባባዮችን፣ የድልድይ ስርና ዙሪያዎችን፣ የባቡር ሀዲድ መስመሮችን፣ ተርሚናሎችን፣ ክፍት
በሆኑ ቦታዎች ላይ በሕገ ወጥ የሚወገዱ ቆሻሻዎችን፣ ብሎኮችን በመለየትና በመምረጥ ለጽዳት ንቅናቄው
ዝግጁ በማድረግ የማህበረሰቡን ክፍል በማሳተፍ ማጸዳት፣ እንዲሁም የቦታውን ልዩ ስምና ከንቅናቄው በፊት
ተግባር 4፡- የተጸዱ የውኃ መውረጃ ቦዮችንና ቱቦዎችን፣ የተጠገኑ ማኑዋሎችን፣ ብሎኮችን ወዘተ..ተመልሰው
ተግባር 5፡- በየ 15 ቀናቱ ወረዳዎች በተቀመጠላቸው ፕሮግራም መሰረት ንቅናቄው ሲያካሂዱ አስፈላጊውን
ሙሉ ዝግጅት ያደርጋሉ፤
ተግባር 6፡- በየ 15 ቀናቱ ሁሉም ብሎኮች እና መንግስታዊና መስንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት በተቀመጠላቸው
ተግባር 1፡- በደረቅ ቆሻሻ እና በአፈር የተሸፈኑና የተዘጉ የውሃ መውረጃ ቦዮችና ትቦዎች፣ክፍት የሆኑ የቆሸሹ
ተግባር 3፡- በፍሳሽ ማስወገጃ ውሰጥ የተጣሉና የተጠራቀሙ ቆሻሻ ከመጸዳቱ በፊት ግብዓቶችን (ለምሳሌ
ተግባር 4፡- የተለዩ ቦታዎች በንቅናቄ ከጸዱ በኃላ ዳግም ቆሻሻ እንዳይጣልባቸው በዘላቂነት በሚጠበቅባቸውት
ተግባር 3. የወንዝ ዳርቻ መጠበቂያ ክልል(buffer zone) እንዲከበር ክትትል በማድረግ ጽዳቱም በዘላቂነት
ተግባር 4፡- የወንዝ ዳርቻዎችን፣ የመንገድና የመንገድ ዳርቻዎችን፣ የመንገድ አካፋዮችን፣ የመንገድ
ማሳለጫዎችን፣ አደባባዮችን የፈረሱ አጥሮችን መልሶ እንዲጠገን ማድረግ
4.5. የየካ ክ/ከተማ ምግብ ዋስትና እና ልማታዊ ሴፍቲኔት ጽ/ቤት ተግባርና ኃላፊነት
ተግባር 1፡- በአካባቢ ጽዳት የሚሳተፉ በሴፊቲኔት የተደራጁ ዜጎችን አስፈላጊውን መረጃ ይሰጣሉ እና
በጽዳት ንቅናቄው እንዲሳተፉ ያደርጋሉ፤
ተግባር 2፡- በጽዳት ንቅናቄዎች እንዲሳተፉ ከማህበረሰቡ ጋር በመሆን በባለቤትነት የሚያጸዱትን የመደበኛ
የጽዳት ቦታቸውን መረጃ ይይዛሉ፤
ተግባር 3፡- በተቀናጀና በእቅድ በመምራት ለከተማው ጽዳት ጉልህ አስተዋጾ እንዲያበረክቱ በንቅናቄ ዋዜማ፣
ትግበራ እና በድህረ ንቅናቄ በባለቤትነትና በኃላፊነት የተሰጣቸውን ቦታዎች መጽዳታቸውን በማረጋገጥ
ከባለድርሻ አካላት በአጋርነት ይሰራሉ፤
ተግባር 1፡- በብሎክ ደረጃ የተደራጁትን የማ/ሰብ ክፍሎች በአከባቢ ልማት በተለይም በጽዳቱ ዘርፍ
በባለቤትነት እንዲሳተፉና ተገቢውን ሚናቸውን እንዲጫወቱ ያስተባብራሉ፣
ተግባር 2፡- ህብረተሰቡ የመኖሪያ አከባቢውን ጽዳት በባለቤትነት በመያዝ ዘላቂ የሆነ ማህበረሰባዊ ለውጥ
እንዲያመጡ ከባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር ይሰራሉ፣
ተግባር 3፡- የብሎክ ተጠሪዎች ማህበረሰቡን በማስተባበር መኖሪያ አከባቢን ጽዳት በባለቤትነት፣
በዘላቂነትና በቋሚነት እንዲጠብቁ ማህበረሰባዊ ለውጥ እንዲመጣ ያደርጋሉ፤
ተግባር 4፡- በክ/ከተማችን ያሉ እድሮችን በማስተባበር በጽዳት ንቅናቄው ላይ ተሳታፊ እንዲሆኑ ያደርጋሉ፤
ተግባር 5፡- የተበላሹ የኮብልስቶን እና የጠጠር መንገዶች የፍሳሽ ማስወገጃ ቦዮችንና ቱቦዎችን ማህበረሰቡን
በማስተባበር እንዲጠገኑ ያደርጋሉ፤
ተግባር 2፡- በዋና መንገዶች እና በመለስተኛ ዋና መንገዶች ግራና ቀኝ ዳርቻዎች፣ የመንገድ አካፋዮች እና
ተግባር 3፡- የወንዝ ዳርቻዎችን፣ የመንገድና የመንገድ ዳርቻዎችን፣ የመንገድ አካፋዮችን፣ የመንገድ
ማሳለጫዎችን፣ አደባባዮችን በአካባቢ ብክለት እንዳይበከሉ መቆጣጠር እንዲሁም በነከለው ላይ እርምጃ
መውሰድ
ተግባር 1፡- በአካባቢ ጽዳት የሚሳተፉ በደንብ ማስከበር ባለሙያዎች መረጃ ይሰጣሉ እና በጽዳት ንቅናቄው
እንዲሳተፉ ያደርጋሉ፤
ተግባር 2፡- በመንገድ ወይም በከመፀዳጃ ቤት ውጪ ሽንት መሽናት ወይም መፀዳዳጽ ይቆጣጠራሉ ይቀጣሉ
ክፍል አምስት
ተግባር 2፡- በቋሚ የግንኙነት ጊዜ በማስቀመጥ የንቅናቄውን አፈፃፀም ይገመግማሉ፣ አቅጣጫ ያስቀምጣሉ፤
ተግባር 4፡- በንቅናቄው ሂደት የሚታዩና የሚያገጥሙ ችግሮችን በወቅቱ እንዲፈቱ ያደርጋሉ፣
ተግባር 5፡- አጠቃላይ የተደራጁ ኮሚቴዎችን አፈጻጸማቸውን እየተከታተሉ አቅጣጫ እና መመሪያ ይሰጣሉ፣
ያደርጋሉ፣
ተግባር 3፡- በምዘና የአፈጻጸም ሂደት የተገኘ ወይም የተገኙ ተሞክሮዎችን በመለየት መረጃዎችን
ያደራጃሉ/ይቀምራሉ፣
ተግባር 4፡- የተቀመጡትን ጠንካራ እና ደካማ ጎኖችን በመገምገም ለደካማ ጎኖቹ መስተካከላቸው
ይከታተላሉ፣ ይቆጣጠራሉ፤
ክፍል ስድስት
6.1 ሪፖርት
በንቅናቄው ሂደት የሚያጋጥሙትን ችግሮች ይለያሉ፣ ለሚመለከተው ሪፖርት በጹሑፍ ያቀርባሉ፣
የንቅናቄ ስራዎችን አፈጻጸም ክትትል፣ ድጋፍ፣ ግምገማ ያደርጋሉ፣ ግብረ-መልስ በቃልና በፅሑፍ
ይሰጣሉ፡፡
ንቅናቄው ከተጠናቀቀ በኋላ አጠቃላይ ሂደቱን ለምዘና ኮሚቴ ሪፖርት ያቀርባሉ፣ በግልባጭ ለቴክኒክ
የክፍለ ከተማ የምዘና ኮሚቴ ንቅናቄው ከተጠናቀቀ በኋላ አጠቃላይ ሂደቱን ለክፍለ ከተማው ቴክኒክ
የንቅናቄው የጊዜ ሰሌዳ ከምርጫ ጋር አብሮ ማስኬድ አመራሮቹን በሚፈለገው ደረጃ ማሳተፍ አስቸጋሪ
ሊሆን ይችላል
የግብዓት እጥረት ሊያጋጥም ይችላል፡፡
የሚመለከታቸዉ አካላት በሚጠበቀዉ መልኩ ያለመቀናጀት ችግር ሊኖር ይችላል
ዝናብ የጽዳት ስራዉን ሊያስተጓጉል ይችላል
የሆኑ የንቅናቄ ሥራዎች በየሳምንቱ ንቅናቄውን እንዲመራ ለተቋቋመው የክ/ከተማው መዛኝ ኮሚቴ
ሪፖርት ያቀርባሉ፡፡
• የንቅናቄ እቅዱ ከታቀደ በኃላ ከክፍለ ከተማ እስከ ወረዳ ከአመራሩ እስከ ባለሙያው እንዲሁም
• መፅዳት አለባቸው የሚባሉ ቦታዎች በተቀናጀ፣ በተናበበ የመለየት ስራ እንዲሰራ በየደረጃው እቅድ