You are on page 1of 19

17

ገንዘብን በአግባቡ የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ

13
በመጠቀም ለውጤት ገጽ
ልማት ገጽ
“ግብፅ በአሁኑ ወቅት በቀጥታ
ከመምጣት ይልቅ የውክልና ጦርነት

የበቁ ነጋዴ - ለከተሞች ዕድገት


ማካሄድ ላይ ተጠምዳለች”
- ዶክተር ግርማ ግዛው
የአለም አቀፍ ህግ ምሁርና ተንታኝ

80ኛ ዓመት ቁጥር 247 ግንቦት 7 ቀን 2013 ዓ.ም ዋጋ 10.00 ብዕራችን ለኢትዮጵያ ህዳሴ ይተጋል!

“ ከሱዳን ወደ ሀገር ውስጥ ሊገቡ የነበሩ


320 የጁንታው አባላት ተደምስሰዋል”
- የመከላከያ ሚኒስቴር ኃይል ስምሪት ኃላፊ ብርጋዴር ጄኔራልተስፋዬ አያሌው
ገጽ 3

ሚስቁ ማር
ጥር
ከ3 ቁጥር
-15

ዳ ስ ኛ
የበረን ታይል ኤጋ መደበ ኮልሞ
ገጽ 2 አዲስ ዘመን ቅዳሜ ግንቦት 7 ቀን 2013 ዓ.ም

ዜና

‹‹የኢትዮ- ቻይና ግንኙነት በኢኮኖሚ ብቻ ሳይሆን


በወታደራዊ ትብብርም የጠነከረ ነው››
- የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር ቀነዓ ያደታ
ዋለልኝ አየለ

አዲስ አበባ፡- የኢትዮ- ቻይና ግንኙነት በኢኮኖሚያዊ


ግንኙነት ብቻ ሳይሆን በወታደራዊ ትብብርም የጠነከረ
መሆኑን የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር ቀነዓ ያደታ
ገለጹ። የቻይና ጦር ሀይል ለኢትዮጵያ መከላከያ
ሰራዊት ለኮቪድ-19 መከላከያ ክትባትና የገንዘብ ድጋፍ
አድርጓል።
ሚኒስትሩ ዶክተር ቀነዓ ያደታ፤ የኮቪድ - 19
መከላከያ ክትባትና የገንዘብ ድጋፍ ርክክብ በተካሄድበት
ስነ ስርዓት ላይ እንዳሉት፤ የቻይናና ኢትዮጵያ ግንኙነት
በኢኮኖሚ ብቻ ሳይሆን በወታደራዊ ትብብርም የጠነከረ
ነው። ቻይና በኢትዮጵያ ትልልቅ የኢንቨስትመንት
ሥራዎችን ሰርታለች፤ ኢትዮጵያና ቻይና መከላከያ
ለመከላከያ ትብብሮችን አድርገዋል።
በቅርቡ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ የተባበሩት
መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት ውይይት ባደረገበት
ወቅት፤ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት በሚያስከብር ደረጃ
አቋም የወሰዱ ቻይና እና ሩሲያ መሆናቸውንም
አስታውሰዋል።
እንደ ሚኒስትሩ ገለጻ፤ በቢሾፍቱ እና ጦር ሃይሎች
እየተሰሩ ያሉ ሆስፒታሎች ባለሙያዎችን በመመደብ
በቻይና መንግስት ትብብር የሚሰሩ ናቸው።
ቻይና ለኢትዮጵያውያን እስከ ፒ ኤች ዲ ድረስ
የትምህርት ዕድል እየሰጠች እንደምትገኝ በመጠቆም፤
የመከላከያ ሠራዊትም በእዚህ ዕድል ተጠቃሚ መሆኗን
ተናግረዋል። የሁለቱ አገራት በትብብር መሥራት
ብዙ ችግሮችን እንደሚፈታና ግንኙነቱም ተጠናክሮ
እንደሚቀጥልም አመልክተዋል።
በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣዎ ዢያን
እንደገለጹት፤ ድጋፉ እና ወታደራዊ ትብብሩ የኢትዮጵያና
ቻይናን ጥንታዊ ግንኙነት ያሳያል። የኮቪድ-19 ወረርሽኝ
ከተከሰተበት ጊዜ ጀምሮ የቻይና ጦር ሃይል ፈተናዎችን
ሲቋቋም ቆይቷል፤ ለኢትዮጵያም ድጋፍ አድርጓል።
የኢትዮጵያና የቻይና መከላከያ በሌሎች ጉዳዮችም
ሲተባበሩ ቆይተዋል።
ኢትዮጵያና ቻይና ጥብቅ ግንኙነት ያላቸው የቁርጥ
ቀን ወዳጆች ናቸው። አስከፊ በሚባለው የወረርሽኙ ወቅትም የመከላከል ሥራውን በጋራ ሰርተዋል ብለዋል። የስትራቴጂክ ግንኙነት የአገራቱን ጠንካራ ግንኙነት ወታደራዊ ግንኙነት በተለያዩ መልኮች ተጠናክሮ
በሁለቱ አገራት አመራሮች የተፈረመው እንደሚያሳይ ጠቁመው፤ የኢትዮጵያና የቻይና እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።

የሲዳማ ክልል መንግስት ለጥያቄያቸው ምላሽ እየሰጣቸው መሆኑን


የዳራ ኦቲልቾ ወረዳ ነዋሪዎች ገለጹ
ፍሬህይወት አወቀ ምንጮች ተገንብተው የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ጠቅሰው፣ ነዋሪዎቹ እንደ መንገድ እና የንጹህ መጠጥ ውሃ ኢንተርናሽናል መንገድ እንዲሁም ከተፈሪ ኬላ ወደ ሀገረ
መሆን ችለናል።» ብለዋል። አቅርቦት ሁሉ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ፍላጎታቸውም ሰላም የሚወስዱት መንገዶችና የሌሎች መጋቢ መንገዶች
ዳራ ኦቲልቾ፡- ለረጅም ጊዜያት ሲያነሷቸው ለነበሩ ሌላው የሌላዎ ሆንቾ ቀበሌ ነዋሪ አቶ ማቲዎስ እንዲመለስ ጠይቀዋል። ግንባታዎች በመሰራት ላይ እንደሚገኙ ጠቁመዋል።
የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች የክልሉ ዮሐንስ ወረዳው ራሱን ችሎ ከተደራጀ በኋላ ህብረተሰቡ በሲዳማ ክልል የዳራ ኦቲልቾ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ እንደ አቶ ሰለሞን ገለጻ፤ በሲዳማ ክልል መንግስት
መንግስት ምላሽ እየሰጣቸው መሆኑን በሲዳማ ክልል ለረጅም ጊዜያት ሲያነሳቸው የነበሩ የልማትና የመልካም ሰለሞን ሁሞ በበኩላቸው፤ የወረዳው ነዋሪ ለረጅም ድጋፍም ከ17 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ በጂጌሳ
የዳራ ኦቲልቾ ወረዳ ነዋሪዎች ገለጹ። አስተዳደር ጥያቄዎች ምላሽ እያገኙ መምጣቸውን ጊዜ ሲያነሳ የነበረው የፍትህ፣ የመልካም አስተዳደርና ወንዝ ላይ ድልድይ ተሰርቷል። የወረዳው ቢሮ ህንጻ
የወረዳው የሌላዎ መሬራ ቀበሌ ነዋሪ አቶ አስፋው በመጥቀስ የአቶ አስፋውን ሀሳብ የሚያጠናክር አስተያየት የመልማት ጥያቄ ለመመለስ ሰፊ ሥራ እየተሰራ ይገኛል። ግንባታም ሃምሳ በመቶ ደርሷል። ሌሎችም የልማት
አለሙ እንደተናገሩት ፤ በአሁኑ ወቅት የክልሉ መንግስት ሰጥተዋል። በመልካም አስተዳደር ረገድ ወረዳው በ2011 ሲቋቋም
ጥያቄዎች እየተመለሱ ሲሆን፣ የወረዳው መመስረትም
የህብረተሰቡን የረጅም ጊዜ ጥያቄዎች እየመለሰ ይገኛል። እንደ እሳቸው ገለጻ፤ የመንገድ መሰረተ ልማቱም ነዋሪዎች ርቀው ሳይሄዱ ፍትህ ማግኘት እንዲችሉ የፍትህ
ለነዋሪዎች ሰፊ ጥቅም እያስገኘ ነው።
በዚህም በተደጋጋሚ በወረዳው ነዋሪዎች ጥያቄ ቢሆን በክልሉ በሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች እየተስፋፋ ተቋማት ተመስርተዋል። የባለሙያ ድጋፍ የሚፈልጉ
ንጹህ የመጠጥ ውሃን በተመለከተም አይ ኤር ሲ
ሲቀርብባቸው የነበሩት የመንገድና የንጹህ የመጠጥ ውሃ ይገኛል። በተለይም የወረዳው ዋና ከተማ የሆነውን የትምህርት፣ የጤናና የግብርና ሥራዎችም በባለሙያ
ከተባለ መንግስታዊ ካልሆነ ድርጅት ጋር በመተባበር
አቅርቦት፤ እንዲሁም የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች የተፈሪ ኬላ ከተማን ከተለያዩ ቀበሌዎችና ወረዳዎች ድጋፍ ለህዝቡ ተደራሽ እንዲሆኑ ማድረግ ተችሏል።
እየተመለሱ ይገኛሉ። የሚያገናኝ መንገድ መሰራቱ ለአካባቢው ነዋሪ ትልቅ በሌላ በኩል የህዝቡን የመልማት ፍላጎት እንዲሁም በርካታ የገጠር ቀበሌዎች ንጹህ የመጠጥ ውሃ ሽፋን
በዚህም ህብረተሰቡ ደስተኛ እየሆነ በመምጣቱ እፎይታን ሰጥቷል። ሲቀርብ ለነበረው ሰፊ የመሰረተ ልማት ጥያቄ ምላሽ እያገኙ ናቸው ያሉት አቶ ሰለሞን፤ በተያዘው በጀት አመት
በቀጣይም ከመንግስት ጋር በመሆን የተጀመሩ የልማትና ጅጌሳ በሚባለው ወንዝ ላይ የነበረው የእንጨት መሰጠቱን የጠቆሙት አቶ ሰለሞን፤ ለአብነትም ወረዳው ብቻ አራት ቀበሌዎች ላይ 58 ንጹህ የመጠጥ ውሃ ግንባታ
የመልካም አስተዳደር ስራዎችን ለማስቀጠል ዝግጁ ድልድይ በተደጋጋሚ እየተጎዳና ወንዙ ሲሞላ በሰዎችና ከተቋቋመ አንድ ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የኮብል መከናወኑን በአብነት ጠቅሰዋል። በቀጣይም በገጠሩ
መሆናቸውን አቶ አስፋው ጠቅሰው፣ «በወረዳው ንጹህ በእንስሳት ላይ ጉዳት ያደርስ ነበር። በአሁኑ ወቅት ግን ስቶን ሰፋፊ የጠጠር መንገዶች ሥራ መከናወናቸውን አካባቢ ንጹህ የመጠጥ ውሃን በስፋት ለማዳረስ የተያዙ
የመጠጥ ውሃ ተደራሽ እንዲሆን ለበርካታ አመታት ድልድዩ በኮንክሪት በመገንባቱ ችግሩ ተፈትቷል። አመልክተዋል። ከተማዋን ከሌሎች አካባቢዎች ጋር እቅዶች መኖራቸውንና በከተሞች አካባቢም ያሉትን
ስንጠይቅ ቆይተናል። ዛሬ በየአካባቢያችን የመጠጥ ውሃ የአካባቢው ነዋሪዎች በልማቱ መደሰታቸውን ከሚያገናኙ መንገዶች መካከልም ከተፈሪ ኬላ ወደ ሳፋ ችግሮች ለመፍታት እየተሰራ መሆኑን አመልክተዋል።
አዲስ ዘመን ቅዳሜ ግንቦት 7 ቀን 2013 ዓ.ም ገጽ 3
ዜና

“ከሱዳን ወደ ሀገር ውስጥ ሊገቡ የነበሩ 320 የጁንታው


አባላት ተደምስሰዋል”
- የመከላከያ ሚኒስቴር ኃይል ስምሪት ኃላፊ ብርጋዴር ጄነራል ተስፋዬ አያሌው

በጋዜጣው ሪፖርተር በሚያደርገው አሰሳና ደፈጣ ይህን እቅዳቸውን ማሳካት


አለመቻላቸውን ያመለከቱት ብርጋዴር ጄነራል
አዲስ አበባ፦ ከሱዳን በአምዳይት በኩል ወደ ተስፋዬ፣ በሀገር ውስጥ ያለው የጁንታው ርዝራዥ እቅዱ
ሀገር ውስጥ ሊገቡ የነበሩ 320 የጁንታው አባላት አለመሳካቱን ሲያውቅ ወደ መደበቂያ ዋሻው መመለሱን
መደምሰሳቸውን የመከላከያ ሚኒስቴር ኃይል ስምሪት ገልጸዋል።
ኃላፊ ብርጋዴር ጄነራል ተስፋዬ አያሌው አስታወቁ። የመጨረሻ ሙከራ እናድርግ በሚል ከሱዳን
በሀገር ውስጥ የቀሩ የጁንታው ርዝራዦችን ለማደን ተነስተው በአምዳይት አቅጣጫ፣ ሁመራን መነሻ አድርጎ
የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጹ ። ወደ ሃገር ውስጥ ለመግባት ሙከራ ማድረጋቸውን
ብርጋዴር ጄነራል ተስፋዬ ትናንት ለጋዜጠኞች ያስታወቁት ብርጋዴር ጄነራል ተስፋዬ፣ ሙከራውን
በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት፣ በማይካድራ ያደረገው ኃይል ሙሉ በሙሉ መደምሰሱን
ጭፍጨፋ አድርሰው ወደ ሱዳን በመሸሽ ተደራጅተው አስታውቀዋል።
ወደ ሀገር ውስጥ ሊገቡ የሞከሩ 320 የጁንታው አባላት ኃይሉ 320 አካባቢ ይገመታል። ከፊሉ በውሃ
በመከላከያ ሰራዊት ተደምስሰዋል። ጥም እዚያው መንገድ ላይ ተንጠባጥቦ ቀርቷል ያሉት
የጁንታው አባላት ከውጭ በሶስት ቡድን ብርጋዴር ጄነራል ተስፋዬ ፣ ከፊሉም እጅ ሰጥቷል።
ተደራጅተው ሲንቀሳቀሱ እና ሰፊ ቅድመ ዝግጅት እጅ ያልሰጠው ሠራዊታችን ባደረገው ስምሪትና አሰሳ
ሲያደርጉ እንደነበርም የገለፁት ብርጋዴር ጄነራል ተደምስሷል ብለዋል።
ተስፋዬ ፣ ኃይሉ በሦስት ቡድን ተደራጅቶ ለወራት በዚህ ወቅት በርካታ ንብረቶች ፣ ከኢትዮጵያ ጠላቶች
ከፍተኛ ዝግጅት ሲያደርግ እንደነበር መከላከያ መረጃው የሰበሰቧቸው በርካታ ትጥቆች፣ የሳተላይት ስልኮች፣
እንደነበረው አመልክተዋል። የግንኙነት ሬዲዮኖችና ሃገር ውስጥ ላለው አመራር
አንዱ ቡድን አሜሪካ ቀደም ብሎ የመከላከያ መድሃኒት ይዘው እንደነበር፤ ሁሉም ሙሉ በሙሉ
ሠራዊት አባል የነበሩና ሃገርን ወክለው በሄዱ ከሃዲዎች በሠራዊታችን ቁጥጥር ስር መዋሉን አስታውቀዋል። ወደ
የሚመራ፣ አሜሪካ ያለውን የጁንታውን ደጋፊዎች ጁንታው የተላከ ወታደራዊ ምስጢር በቁጥጥር ስር
የሚያስተባብር እንደነበር የጠቆሙት ብርጋዴር ጄነራል መዋሉንም ጠቁመዋል።
ተስፋዬ፣ ሌላው ካርቱም ተቀምጦ እዚያ ያለውን ደጋፊ ይህ ለሰራዊታችንም ለሃገራችንም ከፍተኛ ድል ነው።
እያስተባበረ ኃይል የሚያደራጅ የሚያሰለጥን መሆኑን በመሆኑም አሁንም ይህንን ኃይል የሚደግፍ ከኋላ የቀረ
ገልጸዋል። ተደራጅቶ ሊመጣ ያሰበ ኃይል አለ። አሁንም ከመጣ
ሶስተኛው ሀገር ውስጥ ያለው የጁንታው ርዝራዥ እኛ እንደወትሮው እንጠብቀዋለን። ያለውም መውጣት
መሆኑን የጠቆሙት ብርጋዴር ጄነራል ተስፋዬ ፣ አይችልም ብለዋል።
ቡድኖች በተቀናጀ መንገድ ይሄን ኃይል ወደ ሃገር በሀገር ውስጥ የቀሩ የጁንታው ርዝራዦችን ለማደን
ውስጥ ለማስገባት ተደጋጋሚ ሙከራዎችን ሲያደርጉ የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል እና “መከላከያ
ተደብቆ ያለውን የጁንታውን አመራሮች በሱዳን በኩል እንደነበር አመልክተዋል።
እንደነበር አስታውቀዋል። ሰራዊት ላይ ጥቃት እያደረስን ነው” በሚል የሚናፈሰው
በማስወጣት ይሄን ኃይል ለማስገባት አቅደው ሲንቀሳቀሱ ጀግናው ሰራዊታችን ቀንና ማታ ያለ እረፍት
ከሁለት ወር በፊት በሃገር ውስጥ ተበታትኖና ወሬ ከእውነት የራቀ መሆኑን አስታውቀዋል።

ምርጫ ቦርድ የድምፅ መስጫ ወረቀት የኅትመት ሂደትንና የደኅንነት


አጠባበቅ ሥርዓቱን ለፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች አስጎበኘ
በጋዜጣው ሪፖርተር

አዲስ አበባ፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ


ከፖለቲካ ፓርቲዎች እና ሚዲያዎች የተወጣጣ የልኡካን
ቡድን ወደ ደቡብ አፍሪካ በመላክ የድምጽ መስጫ
ወረቀት ህትመትን እንዲጎበኙ ማድረጉን አስታወቀ።
በቦርዱ ከፍተኛ አመራር ፍቅሬ ገብረ ሕይወት
ለተመሩት ከፓርቲዎች እና ከሚዲያዎች ለተውጣጡ
ተወካዮች የድምፅ መስጫ ወረቀት የኅትመት ሂደቱን፣
የቴክኒክና የደኅንነት አጠባበቅ ሥርዓቱ ዝርዝር ገለጻ
እንደተደረገላቸው አመልክቷል።
ቦርዱ የፍትሐዊ አሠራሩ አንዱ ማሳያ አድርጎ
ከሚወስደው የድምፅ መስጫ ወረቀት የዕጩዎች
አደራደር ቅደም ተከተል መወሰኛ ሎተሪን በይፋ
ካስጀመረበት ከመጋቢት 25 ቀን 2013 ዓ.ም. ጀምሮ
የድምፅ መስጫ ወረቀት ኅትመት መጀመሩን ጠቁሟል።
ሥራውን ከሚያካሂዱት ሁለት የኅትመት ድርጅቶች
አንዱ በሆነውና በደቡብ አፍሪካ የሚገኘውን የሬን-
ፎርም ኅትመት ማኅበር ከፓርቲዎች እና ከሚዲያዎች
የተወጣጡ የታዛቢ ቡድኑ አባላት መጎብኘታቸውን
አስታውቋል።
በጉብኝቱም የሥራ ሂደትና የኅትመቱ የደኅንነት
አጠባበቁን ምን እንደሚመስል በኅትመት ኩባንያው
የሥራ ኃላፊዎች ገለጻ መደረጉን ያመለከተው ቦርዱ፣
ጎብኝዎች ግልፅ እንዲሆንላቸው የሚፈልጉትን ነገር
በሥራ ኃላፊዎቹና በቦርዱ አመራር ፍቅሬ ገብረ ሕይወት
አማካኝነት ማብራሪያ መሰጠቱን አመልክቷል።
አካላት በሰጡት አስተያየት፤ ባዩት ነገር መደሰታቸውን፤ ይኸውም የደ/ብ/ብ/ክ፣ የአማራ ክልል፣ የሲዳማ ክልልና ተወካይ (ህብር)፣ የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ
ጉብኝቱ የኅትመት ሂደቱ ምን እንደሚመስል፤
ጉብኝቱም የቦርዱን ግልጽ አሠራር ማሳያ እንደሆነ፤ የደቡብ ምዕራብ ሕዝቦች ሕዝበ ውሣኔን ያካትታል። (ኢሶዴፓ) እንዲሁም የመላው ኢትዮጵያ አንድነት
ከጥሬ ማቴሪያል ምርት አንስቶ እስከ ኅትመት ሂደቱና
አጋጣሚውም ፓርቲዎቹ ተቀራርበው ለመወያየት ቀሪውና 55% የሚሸፍነው የኅትመት ሥራ ዱባይ
የማሸግ ሥርዓቱ ድረስ ያለውን አጠቃላይ ሂደት ያካተተ ድርጅት (መኢአድ) ከፍተኛ አመራሮች የተገኙ ሲሆን፣
እድል የፈጠረ እንደነበር መግለጻቸውን አመልክቷል። በሚገኘው አል-ጉህራር ማኅበር እየተከናወነ ይገኛል።
እንደሆነም ገልጿል። የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢው እና
በደቡብ አፍሪካ የሚካሄደው ኅትመት የድምፅ ለአራት ቀናት በቆየው ጉብኝትም የብልጽግና ፓርቲ፣
ፓርቲዎቹም ከጉብኝቱ በኋላ ለብዙኃን መገናኛ
መስጫ ወረቀት ኅትመቱን 45% የሚሸፍን ሲሆን፤ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን)፣ የህብር ኢትዮጵያ የሚዲያ አካላትም መሳተፋቸውን አስታውቋል።
ገጽ 4 አዲስ ዘመን ቅዳሜ ግንቦት 7 ቀን 2013 ዓ.ም

ዜና

‹‹የሕዝብን ሀብት በሚያባክኑ አካላት የህግ አስፈፃሚ


አካላት ክንድ መጠንከር አለበት››
- የማእድንና ነዳጅ ሚኒስትር
ኢንጂነር ታከለ ኡማ

ዳግማዊት ግርማ ‹‹ህግና ስርአትን የማስከበር ጉዞ ከህግ ተጠያቂነት


ጋር የሚቀጥል ይሆናል›› ሲሉም ኢንጅነር ታከለ
አዲስ አበባ:- የሀገርና የህዝብ ሀብትን በሚያባክኑ አስገንዝበዋል። ባለፉት ወራት ከተሰሩት የፈቃድ
አካላት ላይ የህግ አስፈፃሚ አካላት ክንድ መጠንከር ማጣራት ስራዎች በተጨማሪም ለማዕድን ኤክስፖርት
አለበት ሲሉ የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትር ኢንጅነር ታከለ ዘርፍ ትልቅ ትኩረት እንደተሰጠውም ተናግረዋል። ህግና
ኡማ ገለጹ። ከዘርፉ ከፍተኛ መጠን ያለው ወርቅ ለውጭ ስርአትን እያስከበሩ የማእድን ዘርፉን በዘመናዊ መልኩ
ገበያ መቅረቡንም ጠቁመዋል። የመገንባት ስራ የሚጠናከርና እያደገ የሚሄድ ይሆናልም
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የአስር ወራት የእቅድ ብለዋል።
አፈፃፀምና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫውን አስመልክቶ ሚኒስትሩ፣ ባለፉት 10 ወራት ለውጪ ገበያ
ትናንት በሰጠው መግለጫ ሚኒስትሩ ኢንጅነር ታከለ በቀረቡ የተለያዩ ማዕድናት ዘርፍ 513 ሚሊዮን ዶላር
ኡማ እንደገለጹት፤ የሀገር ሀብት በሚያባክኑ አካላት ላይ ማስገባት መቻሉንም ገልፀዋል። የተገኘው ገቢ 6785
ጠንካራ እርምጃ ሊወሰድ ይገባል። ነጥብ 72 ኪሎ ግራም ከሚመዝኑ ማዕድናት መሆኑን
የሀገርን ሀብት ባባከኑ አካላት ላይ ህጋዊ እርምጃዎች አስታውቀዋል። አፈጻጸሙ በእቅድ ከተያዘው 5921 ነጥብ
ተወስደዋል ያሉት ሚኒስትሩ፣ የማእድን ኢንቨስትመንት 52 ኪሎ ግራም የመሸጥና 501ነጥብ 73 ሚሊዮን ዶላር
ፈቃድ ወስደው ወደ ስራ ያልገቡ፣ ስራውን ያጓተቱና የማስገባት እቅድም ብልጫ አለው ብለዋል።
ቃላቸውን ማክበር ያልቻሉ 27 ተቋማት ፈቃድ ተሰርዟል ከዘርፉ በከፍተኛ መጠን ወደ ውጪ ገበያ የቀረበው
ሲሉ ጠቁመዋል። የወርቅ ምርት መሆኑን ጠቅሰው፣ ከዚህም 504 ነጥብ 73
ለሶስት ተቋማት ማስጠንቀቂያ እንደተሰጠም ሚሊዮን ዶላር ገቢ ማስገኘት ችሏል። የዘርፉ ዋነኛ ትኩረት
ጠቅሰው፣ ከዚህ ቀደም በተመሳሳይ ምክንያቶች የሀገር ውስጥ ባለሙያዎችን ማበረታታትና ከፍተኛ
67 የኢንቨስትመንት ፈቃዶች መሰረዛቸውንም ማዕድን ወደ ውጪ ሀገራት በመላክ የውጪ ምንዛሬን
አስታውሰዋል። ማሳደግ መሆኑንም ኢንጂነር ታከለ አመልክተዋል።

የኢትዮ-ቻይና የ50 ዓመታት ግንኙነት የጋራ ተጠቃሚነት መርህን ያከበረ


መሆኑ ተገለጸ
ሞገስ ጸጋዬ እንደተካተተበትም አመልክተዋል። ጄነራሉ፤ ከቅርብ አመታት ወዲህ የሁለትዮሽና በአለም መተማመን ላይ እና በእኩልነት መርህ ላይ ያተኮረ
የቻይና መንግስት የኢትዮጵያ ተማሪዎች በተለያዩ አቀፍ ደረጃ ያላቸው ግንኙነት ከፍ ብሎ ወደ ስትራቴጂክ መሆኑን አመልክተዋል።
አዲስ አበባ፡- ‹‹ያለፉት 50 አመታት የኢትዮ-ቻይና የትምህርት ዘርፎችና የስራ መስኮች ላይ እንዲሰማሩና አጋርነት መሸጋገሩን አመልክተዋል። ቻይናዎች በሌሎች ሀገር ጣልቃ ያለመግባት የሚል
ግንኙነት የጋራ ተጠቃሚነትን መርህ በማክበር በባህልና አጫጭር ስልጠናዎችን እንዲያገኙ በርካታ እድሎች የአገራቱ ግንኙነት በመርህና በእኩልነት መርህ ላይ መርህ እንዳላቸው ተናግረው፣ ይህም መርህ ወደ ተሻለ
በታሪክ ጠንካራ ማህበራዊ መስተጋብር እንዲዳብር ማመቻቸቱን ጠቁመዋል። ሂደቱ የጋራ ተጠቃሚነትን የተመሰረተ መሆኑን ጠቅሰው፣ የሁለቱን ሀገር ህዝቦች ግንኙነት እንዲደርሱ እንዳስቻላቸውም ተናግረዋል።
ያደረገ ነው›› ሲሉ የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት በማረጋገጥ በባህልና በታሪክ ጠንካራ ማህበራዊ እንደሚጠቅም አመልክተዋል። ግንኙነቱ ከፍ ሲልም በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ የአምባሳደሩ አማካሪ
ዳይሬክተር ወይዘሮ ሐና አርዓያሥላሴ ገለጹ። መስተጋብር እንዲዳብር ማድረጉን ተናግረዋል። ለአፍሪካ የሚጠቅም ስራ እንዲሰሩ ማድረጉንም ጄነራል ዣ ቲያን የኢትዮጵያና ቻይና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት
ዳይሬክተሯ ትናንት የአገራቱን የ50 ዓመታት ባለፉት 50 አመታት የቻይና መንግስት በመንገድ ሞላልኝ ገልጸዋል። 50 አመታት የሞላው ብቻ ሳይሆን ጠንካራና የጋራ
ግንኙነት በማስመልከት በተከናወነው የቴምብር ምርቃ ግንባታ፣ በባቡር፣ በአየር መንገድና በኢነርጂ እንደ እርሳቸው ማብራሪያ፤ የሁለቱ ሀገራት ተጠቃሚነትን መርህ አድርጎ የቆየ መሆኑን አስረድተዋል።
ስነስርአት ላይ እንደተናገሩት፤ ተግባሩ ለማህበራዊና ማስፋፊያዎች ላይ ከፍተኛ ድጋፍ ማደረጉን አንስተዋል። ግንኙነት ከፍተኛና መተማመን ያለበት ነው። በንግድ፣ ቻይና በኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት፣
ኢኮኖሚያዊ ትስስር ከፍተኛ ፋይዳ አለው። የሕዝብ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኤስያና የፓስፊክ አካባቢ በኢንቨስትመንት፣ በቱሪዝምና በፋይናንስ ልማት ያለውን በኮንስትራክሽን፣ በግብርናና በኢንዱስትሪው ዘርፍ
ለሕዝብ ግንኙነትን ለማጠናከርም ያግዛል። ዳይሬክተር ጄነራል ሞላልኝ አስፋው በበኩላቸው፤ ግንኙነት በማስቀጠል የበለጠ ተጠቃሚነት ላይ ትኩረት መሰማራቷን ተናግረዋል። ሀገራቱ የኮሮና ቫይረስ
የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ለማጠናከር በኢትዮጵያና የኢትዮ-ቻይና ግንኙነት ከሁለትዮሽ ወደ ስትራቴጂክ በመስጠት ይሰራል። ወረርሽኝ መከላከልን ጨምሮ በሌሎች ኢኮኖሚያዊና
በቻይና መንግስታት በርካታ ሥራዎች መከናወናቸውን አጋርነት አድጓል ብለዋል። ቻይና በቀጥታ ኢንቨስትመንት በማስገባት ማኅበራዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ ሲሠሩ የቆዩትን አጠናክረው
ጠቅሰው፤ በተመረቀው ቴምብር ላይ የቻይና አሻራ ባለፉት 50 አመታት ኢትዮጵያና ቻይና በሁሉም ለሀገር እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያደረገች መሆኑን እንደሚቀጥሉም ገልጸዋል።
ያረፈበት የሸገር ፓርክና የቤጂንግ ኦሎምፒክ ምስል መስክ በርካታ ድሎችን አስመዝግበዋል ያሉት ዳይሬክተር በመጠቆምም፤ የኢትዮጵያና የቻይና ግንኙነት በፖለቲካ

የባህልና ቱሪዝም ጋዜጠኞች ማህበር መመስረት የዘርፉን ስራዎች አቀናጅቶ


ለመስራት እንደሚያስችል ተገለጸ
ፋንታነሽ ክንዴ ጎብኝዎች ለማስተዋወቅ ያግዛል። እንደ አቶ ስለሺ ገለጻ፤ ቱሪዝም ኢትዮጵያ ከባለድርሻ የማህበሩ መመስረትም እስካሁን ድረስ በተበታተነ
የአገር ገጽታ ግንባታ ሥራዎችን በተቀናጀ መልኩ አካላት ጋር ይሰራል። በቀጣይም ከባህልና ቱሪዝም መልኩ ሲደረጉ የነበሩ እንቅስቃሴዎችን በማቀናጀት
አዲስ አበባ፡- የባህልና ቱሪዝም ጋዜጠኞች ማህበር በማከናወን በኩልም የጎላ ድርሻ እንዳለው ጠቁመው፤ ጋዜጠኞች ማህበር ጋርም በቅንጅት ይሰራል፤ ለማህበሩም በዘርፉ የተሻለ ሥራ ለመስራት ትልቅ አቅም የሚፈጥር
መመስረት ተበታትነው ሲሰሩ የነበሩ የዘርፉን ሥራዎች ኢትዮጵያ ውስጥ ቱሪዝም አዋቂና ፈላጊ ማህበረሰብ ተገቢውን ድጋፍ ያደርጋል። በተለይም በዲጂታል መሆኑን ተናግሯል። ለዚህ ዓላማ መሳካት ሲደክሙና
በማቀናጀት መረጃ ለማዳረስ፣ የኢትዮጵያን ባህል፣ መፍጠር አስፈላጊ ነው ብለዋል። ‹‹ይህንን በቀላሉ ሚዲያው ላይ ከእስካሁኑ የተሻለ ሥራ ለመስራት ጥረት እገዛ ሲያደርጉ ለቆዩ አካላትም ምስጋና አቅርቧል።
ታሪክና የቱሪዝም ፀጋዎችና ሀብቶችን ለማስተዋወቅ ለማሳካት ደግሞ ሚዲያ ወሳኝ ሚና ስላለው በዘርፉ ላይ ያደርጋል። በኢትዮጵያ የቱሪዝም ጋዜጠኝነት ጽንሰ ሀሳብን
እንደሚያስችል የቱሪዝም ኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር አቶ ብቻ ትኩረት አድርገው የሚሰሩ ጋዜጠኞች መኖራቸው የባህልና ቱሪዝም ጋዜጠኞች ማህበር ፕሬዚዳንት ለማስረጽ፣ ባለሙያዎችን የማብዛትና በአቅም
ስለሺ ግርማ ገለጹ። ትልቅ እድል ነው›› ብለዋል ። ጋዜጠኛ ሄኖክ ስዩም በበኩሉ፤ ቱሪዝም ከሌሎች ዘርፎች በማሳደግ ድርሻ ለማበርከት የማህበሩ መመስረት
ዋና ዳይሬክተሩ የማህበሩን መመስረት አስመልክተው ቱሪዝም ላይ ትኩረት አድርገው ሲሰሩ የነበሩ በርካታ በተለየ ከራሱ ተዋንያን ውጭ አገራዊ የሆነ ግንዛቤ ትልቅ ሚና እንደሚጫወት ጠቁሞ፣ እንደሌላው ዓለም
በተለይ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንዳስታወቁት፤ ጋዜጠኞች በገንዘብ ችግር ምክንያት ዘርፉን ጥለው የሚፈልግ መሆኑን ጠቅሶ፤ ‹‹በኢትዮጵያ የቱሪዝም ለኢንዱስትሪው እድገት የራሳቸውን ድርሻ የሚያበረክቱ
የኢትዮጵያ ባህልና ቱሪዝም ጋዜጠኞች ማህበር መመስረት ይወጡ እንደነበር አስታውሰው፤ የማህበሩ መመስረት እውቀት በሚፈለገው ደረጃ ላይ ስላልደረሰ የቱሪስት የጉዞ ጋዜጠኞችን፣ የባህል፣ የታሪክና የተፈጥሮ
ለኢትዮጵያውያንና ለመላው ዓለም የቱሪዝም መረጃዎችን ከመንግስትና ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ድጋፍ ቦታዎችን ለማስተዋወቅ ብቻ ሳይሆን በዘርፉ ምንነትና መስህብ ተቆርቋሪዎችን ለመፍጠር ማህበሩ ትልቅ ሚና
ለማዳረስ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የባህል፣ የታሪክና እንዲያገኙና አቅማቸው እንዲጠናከር ለማድረግ ትልቅ በፋይዳው ላይ ጭምር አገራዊ እሳቤ ለመያዝ ሚዲያ እንደሚኖረው አመልክቷል።
የቱሪዝም ፀጋዎችና ሀብቶችን ለአገር ውስጥና ለውጭ ሚና እንደሚኖረውም አመልክተዋል። ወሳኝ ሚና አለው›› ሲል ገልጿል።
አገልግል
የቅዳሜ መጽሄት
ገንዘብን በአግባቡ
በመጠቀም
“ግብፅ በአሁኑ ወቅት ለውጤት
በቀጥታ ከመምጣት የበቁ ነጋዴ
ይልቅ የውክልና ገጽ
13
ጦርነት ማካሄድ ላይ
ተጠምዳለች”
- ዶክተር ግርማ ግዛው
የአለም አቀፍ ህግ ምሁርና ተንታኝ

ገጽ
6

ብረት
የሚያነጥሩት
የልጅነት መዳፎች
ገጽ 6 ገጽ 16
በውስጥ

የወንዝ ዳርቻ ቤቶች የአባወራው ቃታ -


ገጾች

የህፃኑ ዓይኖች
ገጽ
14 ገጽ
10
ገጽ 6 አዲስ ዘመን ቅዳሜ ግንቦት 7 ቀን 2013 ዓ.ም
ወቅታዊ እና ቃለ ምልልሶች

የዘመን እንግዳ
“ግብፅ በአሁኑ ወቅት በቀጥታ ከመምጣት ይልቅ
የውክልና ጦርነት ማካሄድ ላይ ተጠምዳለች”
-ዶክተር ግርማ ግዛው
የአለም አቀፍ ህግ ምሁርና ተንታኝ
ማህሌት አብዱል

ተወልደው ያደጉት ምዕራብ ሸዋ ዞን ጨሊያ ወረዳ


ነው። እድሜያቸው ለትምህርት እንደደረሰ በአካባቢያቸው
ከሚገኝ ቄስ ትምህርት ቤት ለጥቂት ወራት ተምረዋል።
የአስር ዓመት ታዳጊ ሲሆኑም ሚዳቀኝ በተባለ አንደኛ
ደረጃ ትምህርት ቤት ወላጅ አባታቸው ያስገቧቸዋል።
እንግዳችን ምንም እንኳን ትምህርታቸውን ዘግይተው
ቢጀምሩም በነበራቸው ፈጣን አቀባበልና ጉብዝና
ምክንያት በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ አራተኛ ክፍል
መግባት ቻሉ። የስድስተኛ እና የስምንተኛ ክፍልን ብሔራዊ
ፈተና መቶ በማምጣት ወደ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት
ገቡ። ጌዶ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል
ተምረው በጥሩ ውጤት ጅማ መምህራን ኮሌጅ ቢመደቡም
በወቅቱ በሀገሪቱ በነበረው የፖለቲካ ሁኔታ ምክንያት ኮሌጅ
ላለመግባት ይወስናሉ። በአንድ ግለሰብ ምክረ ሀሳብም
የነበራቸውን ውጤት ይዘው ለውጭ ትምህርት እድል
ትምህርት ሚኒስቴር አመለከቱና ጥያቄያቸው ተቀባይነት
አገኘ።
በዚህም መሰረት በቀድሞዋ ሶቪየት ህብረት ስር
በነበረችው ዩክሬን መዲና ቺፍ ለመማር እድሉን አገኙ።
ለስድሰት ዓመታት በአለም አቀፍ ህግ የማስተርስ
ዲግሪያቸውን ሰሩ። በጥሩ ውጤት በማጠናቀቃቸውና
የሰሩት የመመረቂያ ፅሁፍም በፈታኞች ዘንድ ከፍተኛ
ተቀባይነት በማግኘቱ የዶክትሬት ዲግሪያቸውን በዚያው
የጥናት ርዕስ የሚሰሩበት እድል አገኙ። በተመሳሳይ
የዶክትሬት መመረቂያ ፅሁፋቸውም ከፍተኛ ተቀባይነት
በማግኘቱም ከዩክሬን ታላላቅ ፕሮፌሰሮችና ምሁራን
ስራዎች ጋር እንዲታተምና ለተማሪዎች ማጣቀሻ ይሆን
ዘንድ በዩክሬንኛ ተተርጉሞ በዩኒቨርስቲው ቤተመፅሃፍት
እንዲቀመጥ ተደረገ። በመምህርነት ተቀጥረው መስራት
ከጀመሩ በኋላ ‹‹ THE SYSTEM OF CONFLICT OF
RUELS BRIVET INTHERNATIONAL LAW›› የተባለ
መፅሃፍ ፅፈው ለህትመት አብቅተዋል።
ዩክሬን በቆዩባቸው ጊዜያት ከመማርና ማስተማሩ
ጎን ለጎን ትዳር መስርተው ልጆች ያፈሩት እኚሁ ሰው
ከዓመታት ቆይታ በኋላ ወደ ሀገራቸው ለጎብኝት
ሲመለሱ ወላጅ አባታቸው አርፈውና የቤተሰባቸውም
ሁኔታ ጥሩ አለመሆኑን ሲገነዘቡ እዚሁ ለመቆየትና
ቤተሰባቸውን ለመርዳት ብሎም አገራቸውን በምርምር
ለማገዝ ይወስናሉ። ሀገራቸውን በምርምር ለማገዝ ከፍተኛ
ህልም የሰነቁት እንግዳችን እንዳሰቡት መንገዱ ቀላል
አልሆነላቸውም። በተለየዩ የመንግስት ተቋማት ውስጥ
ተቀጥረው በጥናትና ምርምር ለመስራት ያቀረቡት ጥያቄ
የፖለቲካ ፓርቲ አባል ስላልሆኑ ብቻ ተቀባይነት በማጣቱ
በዩኒቲ ዩኒቨርስቲ በመምህርነት ተቀጠሩ። በዩኒቨርስቲው
በቆዩባቸው ዓመታትም ተቋሙን በመደገፍ፤ የተለያዩ
የህትመት ውጤቶችን በማበርከት፤ በዲፓርትመንት
ሃላፊነት፤ በሴኔት አባልነት ከፍተኛ ከበሬታን አግኝተዋል።
በተደጋጋሚ እውቅና ተሰጥቷቿዋል። በትርፍ ጊዜያቸውም
ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርስቲ ያስተምሩ ነበር።
በርካታ ጥናታዊና የመማሪያ መፅሃፎችን ለማሳተም
የቻሉት እንግዳችን የህዝቡን የህግ ግንዛቤ ለማሳደግ
ሲሉም በግላቸው የህግ ጋዜጣም ማሳተም ጀምረው
ነበር። በተጨማሪም የሥልጠና ማዕከል ከፍተው ሰዎችን
ማሰልጠን ጀመሩ። ይህም የስልጠና ማዕከል ‹‹ፕሪቶር
ሎው›› ወደተባለ ኢንስቲትዩትነት ብሎም ወደ ኮሌጅነት
አደገና በህግ ትምህርት ተማሪዎችን እያስተማረ ዲፕሎማ
መስጠት ጀመረ። ኮሌጁ ለአምስት ዙር ተማሪዎችን
ካስመረቀ በኋላ ግን የህግ ትምህርት የግል ኮሌጆች
እንዳይሰጡ በመንግሥት በመከልከሉ ኮሌጁን ለመዝጋት
ተገደዱ። ወድቆ መነሳትን የለመዱት እኚሁ ሰው ተስፋ
ሳይቆርጡ የስልጠና እና የህግ ማማከር አገልግሎት
መስጠታቸውን ቀጠሉ። በተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች
ተዘዋውረው በማስተማርም አቅማቸውን ገነቡ። አዲስ ለመክፈት አገዛቸው። ከትምህርቱ ዘርፍ ጎን ለጎን በጥናትና አዲስ ዘመን፡- ከሰሯቸው በርካታ የጥናትና ምክንያት ምንድን እንደነበር ያስታውሱንና
አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ እያሰተማሩ በምርምር ዘርፍ የሚታወቁት ዶክተር ግርማ ግዛው የዛሬው ምርምር ስራዎች ውስጥ በአባይ ወንዝ ላይ ውይይታችንን እንጀምር?
በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ትምህርት ተምረው ተጨማሪ የዘመን እንግዳችን ናቸው። በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴና ያከናወኗቸው የምርምር ስራዎች ተጠቃሽ ናቸው። ዶክተር ግርማ፡- እንዳልሽው በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች
የማስተርስ ዲግሪያቸውን ያዙ። ይህም ካሪኩለም(ስርዓተ በተለየዩ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከእንግዳችን ጋር ያደረግነው ለመሆኑ በአባይ ላይ በተለየ መንገድ ለማጥናትና ላይ በርካታ የጥናት ስራዎችን ለህትመት አብቅቻለሁ።
ትምህርት) አዘጋጅተው የራሳቸውን ኮሌጅ ዳግም ቃለ ምልልስ እንደሚከተለው ይቀርባል። የተለያዩ ጥናታዊ ፅሁፎችን ለማሳተም ያነሳሳዎት በተለይም አለም አቀፍ የበጎ አድራጎት ድርጅት ውስጥ
አዲስ ዘመን ቅዳሜ ግንቦት 7 ቀን 2013 ዓ.ም ገጽ 7
ወቅታዊ እና ቃለ ምልልሶች

የዘመን እንግዳ
ተቀጥሬ በምሰራበት ወቅት በምስራቅ አፍሪካ ሰብአዊ ከጨመረ እኩል ለመጠቀም አጨብጭበው ተፈራርመው
መብት አያያዝ ላይ ጥናት አድርጌያለሁ። በዚህም ወቅት የተለያዩበት ነው። ይህ ሲሆንም ኢትዮጵያ የለችም። የዚህ
በኢትዮ- ኤርትራ ጦርነት በተጎዱ ንፁሃን ዜጎች ጉዳይ ላይ ሁሉ ዋና መሰረቱ እንግሊዝ ናት።
ማጥናትና መመርመር ስጀምር የግብፅ የጦር አውሮፕላን አዲስ ዘመን፡- ከተጠቀሱት ውሎች አንፃር ነባራዊ
የኤርትራን ጦር ለማገዝ ገብቶ መከስከሱን አነበብኩኝ። ሁኔታና አለም አቀፍ ህግ ግብፅ እየተከተለች ያለችው
በዚህ ምክንያት የግብፅ መንግስት ለምን ማገዝ ፈለገ? ምንስ መንገድ ምን ያህል አዋጭ ነው ተብሎ ይታመናል?
ነው የሚፈልገው? የሚለውን ነገር መጠየቅና ማጥናት ዶክተር ግርማ፡- በምንም መልኩ ይህንን ጊዜ
ጀመርኩ። በወቅቱ የነበረው የኢትዮጵያ መንግስት በአባይ ያለፈበት ውል ለማስቀጠልም ሆነ ተግባራዊ ለማድረግ
ወንዝ ላይ ግድብ ለመስራት ገንዘብ ለማግኘት አለም የሚያስችል አለም አቀፍ ህግም ሆነ ነባራዊ ሁኔታ
ባንክን እየጠየቀ ነበር። ግብፅ ደግሞ ገንዘቡ እንዳይሰጥ የላትም። ግብፅ ራሷ የቅኝ ግዛት ውሉ ተፈፃሚ ሊሆን
አለም ባንክ ውስጥ በነበሯት ሰዎች አማካኝነት እንዳይሰጥ እንደማይችል አሳምራ ታውቃለች። እርግጥ ነው በጦር
የምታደርገውን ጥረት ተገነዘብኩኝ። መሳሪያ በአፍሪካ ቀዳሚ ሀገር ናት። በአለምም ከፍተኛ
በመሆኑም እንደ አንድ የተማረ ኢትዮጵያዊ ወጣት የጦር መሳሪያ ካላቸው አገራት ተርታ ነው የምትሰለፈው።
ይህንን የግብፅን አሻጥር ለማጋለጥና ይህንን የሚያሳይ ይህች አገር አባይን የህልውናዋ መሰረት በመሆኑ ያንን ውሃ
ጥናት አደረኩኝ። በነበረው የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ሁኔታ የግሏ አድርጋ ለዘለዓለም ለመቆጣጠር ያስችላት ዘንድ
በተለይ ደግሞ ጦርነቱ ካደረሰው ጉዳት ሳታገግም በምንም ለዘመናት ራሷን በጦር መሳሪያ ስታስታጥቅ ነው የኖረችው።
ዓይነት ጦርነት ውስጥ መግባት እንደሌለባት የሚያትት በተለይም የውሃው ምንጭና ባለቤት የሆነችውን ኢትዮጵያ
ፅሁፍ ፃፍኩኝ። ያንን እንድፅፍ ያነሳሳኝ ድንበር ተሻጋሪ በሃይል አሽመድምዳ ለማስቀረት ወደኋላ አትልም።
በሆኑ ወንዞች ምክንያት የሚነሱ ግጭቶችን የአለም ሀገራት እስካሁን ያላደረገችበት ምክንያት ብዙዎቹ እንደሚሉት
እንዴት መከላከልና ማስቀረት እንደቻሉ በማንበቤ ነበር። ኢትዮጵያ በጦርነት ጀግኖችና ሁልጊዜም እንደሚያሸንፉ
ስለሆነም ኢትዮጵያ ጦርነትን ከሚቀሰቅሱ አማራጮች ስለሚታወቅና በአንፃሩ ደግሞ ግብፅ ምንም እንኳን በጦር
ይልቅ በሰላምና በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ችግሮችን መሳሪያ የላቀች ብትሆንም ጄነራሎቿ በተግባር ያልተፈተኑ
መፍታት የምትችልበትን ሁኔታ መፍጠር እንደለባት እንዲሁም አቅም የሌላቸው በመሆኑ ልሸነፍ እችላለሁ
በፅሁፌ ላይ አካተትኩኝ። በነገራችን ላይ ይህንን ፅሁፍ የሚል ስጋት ስላላት ነው። ይህ ብቻ ግን አይደለም ያለው፤
የፃፍኩት ከ21 ዓመት በፊት ነው። በወቅቱ ለአምባሳደር አለም አቀፍ ህጉ እንደማይፈቅድላት ስለምታውቅም ጭምር
ሥዩም መስፍን ይህንኑ ፅሁፍ ላኩላቸው። በአጋጣሚ ነው ደፍራ ወደ ጦርነት ያልገባችው። ይህንን ብታደርግ
በቀጥታ ስለደረሳቸው ምስጋናቸውን በኢ-ሜል አደረሱኝ። በአለም ህዝብ ዘንድ መዋረዷ እንደማይቀር በሚገባ
የሚገርምሽ እዚህ እንደመጣሁ በቀጥታ እሳቸውን ለማግኘት ትገነዘባለች። ያሏት ምሁራኖችም ቢሆኑ ሊደርስባት
ነው የሞከርኩት። በወቅቱ ታዲያ ባደረጉልኝ አቀባበልና የተለያዩ ራሳቸውን የቻሉ ወይም ነፃ ሀገራት የሚመሩበትን በመሆናችን ብቻ ነው። የሚችለውን አለም አቀፍ ውርደት ሳያስገነዝቧት የሚቀር
መስተንግዶ ተማርኬ ስለነበር እዚያው ለመስራትና በጥናት ስርዓት የሚዘግቡበት ሁኔታ ማለት ነው። በዚህ መሰረት አዲስ ዘመን፡- የውሃ ድርሻን በሚመለከት አይመስለኝም።
ለመደገፍ ጥያቄ አቀረብኩኝ። እሳቸውም በአጭር ጊዜ ከ17ኛው ክፍለ ዘመን በኋላ የአንድ የውሃ አካል ባለቤትነትን ኢትዮጵያ ባልፈረመችው የቅኝ ግዛት ውል ተፈፃሚ ስለዚህ ምርጫ አድርጋ ያየዘችው ኢትዮጵያን በእጅ
ውስጥ ቦታ እንዲሰጠኝ መሩኝ። የሚያረጋግጠው በየትኛውም ሉዓላዊ ሀገር ውስጥ ያለ እንድታደርግ የሚያስገድድ ህጋዊ አግባብ አለ? አዙር ማዳከም ነው። እርስ በርስ እንድንባላ የተገኘውን
ይሁንና የተመደብኩበት ስፍራ የፖለቲካ አባል መሆንን ውሃ የድንበር ወሰን ውስጥ እስከካለ ድረስ የዚያ ውሃ ዶክተር ግርማ፡- ጥሩ ጥያቄ ነው ያነሳሽው፤ ይህንን ሁሉ ቀዳዳ ትጠቀማለች። በአሁኑ ወቅት ግብፅ በቀጥታ
ይጠይቅ ስለነበር እኔ በፈለኩት ዘርፍ መስራት የምችለው ባለቤት መሆኑና እንደፈለገ መጠቀም እንደሚችል በአለም ጥያቄ ለመመለስ ግን በጥቂቱ ታሪካዊ ዳራውን መፈተሸ ከመምጣት ይልቅ የውክልና ጦርነት ማካሄዱ ላይ
በኢንቨስትመንት ኮሚሽን ውስጥ በመሆኑ አቶ ታደሰ ሃይሌ አለም አቀፍ ደረጃ ተደነገገ። ይሁንና የታችኞቹ አገራት ይገባናል። በ1880ዎቹ እንደምታውቂው የአውሮፓ ተጠምዳለች። ይህም ማለት እዚህ ያኮረፈውን ሁሉ
ጋር ይልኩኛል። ይሁንና በዚህ ሰው የተደረገልኝ አቀባበል የሚጎዱበት ሁኔታ በመፈጠሩ ፍትሃዊ ተጠቃሚነት የሚል ሀገራት አፍሪካን ለመቀራመት በተስማሙት መሰረት በገንዘብና በመሳሪያ በመደገፍ በሀገር ውስጥ ሰላም
ጥሩ ሆኖ አላገኘሁትም። በገዛ አገሬ ልጅ ያልጠበኩት ነገር መጣ። ለዚህ ደግሞ ወንዝም ሆነ መሬትን የፈጠረው ጣሊያን ኢትዮጵያን በውጫሌ ውል መሰረት ወረረች። እንዳይኖር ማድረግና ለመንግስት የቤት ስራ ትሰጣለች።
መስተንግዶ ስላጋጠመኝ በቀጠሩኝ እለት ቀረሁ። ፈጣሪ በመሆኑ የሰው ልጅ ሁሉ ሊጠቀምበት የሚል ሃሳብ እንደምታውቂው ደግሞ ጣሊያን ካልፈቀደች ኢትዮጵያ በኢኮኖሚ ወደፊት እንዳይሄድ እያባሉን፣ እየከፋፈሉን
ተመልሼም አልሄድኩም። እንዲያውም በዚያ ምክንያት በአንድ አንድ የአለም ሀገራት በመምጣቱ ነው። አሁን ከሌሎች አገራት ጋር ግንኙነት ማድረግ እንደማትችል በፕሮጀክቱ ዘልቀን እንዳንሄድ፣ ወደፊት እንዳናስብ፣
መንግስት መስሪያ ቤትን ጠላሁኝ። በመሰረቱ በወቅቱ ደግሞ የህዝብ ቁጥርና የወንዞች ተፈላጊነት እየጨመረ አድርገው ነው አሳስተው ያስፈረሙን። ይህ ውል የጀመርነውን እንዳንጨርስ ነው የተለያዩ ሴራዎችና
ፍትህ ሚኒስቴር፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲና ዩኒቲ ዩኒቨርስቲ በመምጣቱ እኔ ብቻ ልጠቀም የሚለው ነገር አያስኬድም። አገርን አሳልፎ የሚሰጥና ለጣሊያን ያጋደለ መሆኑን አፄ አሻጥሮችን እያደረገች ያለችው። በአፍሪካ በጦር መሳሪያ
አመልክቼ ተቀባይነት አግኝቼ ሁሉም ጠርተውኝ ነበር። ግን አንዱ ብቻ የሚጠቀም ከሆነ ደግሞ የውሃ ጦርነት እዚህም ምኒሊክና እቴጌ ጣይቱ ሲረዱ ለመኑ፤ አስለመኑ። ግን ግዙፍነቷና በኢኮኖሚም የተሻለች እንደመሆንዋ ዓላማዋን
በዚያ ጊዜ ዩኒቲ በጣም እየታወቀ የመጣ ተቋም በመሆኑና እዚያም ሊነሳ ይችላል የሚል ስጋት ተፈጠረ። በመሆኑም ስልተሳካላቸው ወደ ጦርነት ገቡ። እናም በአድዋ ጦርነት ማሳካት በቻለች ነበር። ነገር ግን ከዚያ በላይ አለም አቀፍ
ከፍተኛ ከፋይም በመሆኑ እዚያ ተቀጠርኩኝ። ዩኒቲ እንደዚህ አይነት ችግር በሚፈጠርበት ጊዜ በርካታ ድል አደረግን። የሚገርመው ነገር እ.ኤ.አ በ1890 ዓ.ም ህግም ሆነ ሀገራት የማይደግፏት መሆኑን ስለምታውቅ
ዩኒቨርስቲ በነበረኝ ቆይታ ከነበሩኝ ሃላፊነቶች በተጨማሪ የአለም ሀገራት በግልግል ዳኝነት ነው የፈቱት። ለምሳሌ የእንግሊዝ መንግስት እንግሊዝ በአባይ ወንዝ ላይ ተፅዕኖ ነው።
በርካታ መፅሐፍቶችን አሳትሜያለሁ። ከመፃፍና ብንጠቀስልሽ አማዞንና የዱናቤን ወንዞችን መጥቀስ ፈጣሪ መሆን አለባት የሚል አዋጅ አወጣ። ከአድዋ ጦርነት አዲስ ዘመን፡- ከግብፅ ወገን የተሰለፉ አገራት
ከማሳተሙ ባሻገር የሀገሬን ህዝብ የማስተማር ፅኑ ፍላጎት ይቻላል። እነዚህ ድንበር ተሻጋሪ ወንዞች የሚያልፉባቸው ሳናገግም በስድስተኛው ዓመት ሌላ አጀንዳ እንግሊዝ ይዛ ግብፅ የጀመረችው መንገድ እንደማያዋጣትና
ነበረኝ። በተለይም አብዛኛው ህዝብ የህግ ግንዛቤ የሌለው አገራት ችግራቸውን የፈቱት ፍትሃዊ ተጠቃሚ የሚያደርግ መጣች። እ.ኤ.አ በ1902 ዓ.ም አምስት አንቀፆች ያሉት ውል በህግም የማይደገፍ መሆኑን ሳያውቁ ቀርተው ነው
በመሆኑ እንባውን ወደ ፈጣሪ ከመርጨት ባለፈ መብቱና ስርዓት በመፍጠር ነው። አሁን ላይ ይህ ስርዓት ልማድ በተሳሳተ መልኩ በተወካያቸው አማካኝነት እንድትፈርም ወይስ የተለየ ምክንያት ስላላቸው ነው?
ግዴታውን ማወቅ ይችል ዘንድ ዩኒቲ ዩኒቨርስቲ እያለሁ በመሆኑ የተነሳ በአለም ላይ በወንዝ ምክንያት የሚጣላ አድርገዋታል። በተለይም አንቀፅ ሶስት ላይ እንደተደነገገው ዶክተር ግርማ፡- እነዚህ ሀገራት የሚደግፏት
የህግ ጋዜጣ ከጓደኞቼና ከማውቃቸው ታላላቅ ሰዎች ጋር የለም። ይህ ባህል ሊገነባ ያልቻለው አፍሪካ ውስጥ ነው። አባይን ከእንግሊዝ መንግስት ጋር አስቀድሞ ሳይስማሙ ለፖለቲካቸው ጥቅም ሲሉ ነው። እንደሚታወቀው
በመሆን ማሳተም ጀመርኩኝ። እግረ መንገዴን እንደህዳሴ በተለይም በግብፅና በኢትዮጵያ መካከል ብቻ ነው። ወንዙ ላይ ምንም ዓይነት ስራ መስራትም ሆነ ለሌላ አካል የአለም ሀገራት የፖለቲካ ጎራ አላቸው። ለምሳሌ አሜሪካና
ግድብ የሀገሬን ጥቅም በሚያስጠብቁ ፕሮጀክቶች ለአለም ከዚህ ጋር ተያይዞ አንድን በአለም ታዋቂ የሆነ ኦፕን አሳልፋ መስጠት እንደማትችል ነው የተቀመጠው። ይህንን እንግሊዝ በአንድ ጎራ ወይም የፖለቲካ አሰላለፍ ላይ ነው
ህብረተሰብ በማስተዋወቅ ረገድ የተለያዩ ፅሁፎችን እፅፍ ጋየን የተባለ ምሁር እንደፃፈው መንግስትና ድንበር ውል ያስፈረሙት እጅ ጠምዝዘው ነው። በዚህ ዙሪያ ያሉት። በታሪክም እንደታወቀው አንዳቸው የአንዳቸው
ነበር። አይለያይም፤ መንግስት ያለወሰን ሊኖር እንደማይችል ያገኘኋቸው ፅሁፎች እንደሚያስረዱት ይህንን የፈረሙት ደጋፊ ሆነው ነው የኖሩት። ምክንያቱ ደግሞ አሜሪካ
አዲስ ዘመን፡- እርስዎ ውጭ ሀገር እያሉ በፃፉት ይገልፃል። ሌላው የላቲን አሜሪካ አገራት አባል የሆኑበት አፄ ምኒሊክ ሳያውቁ ወይም አሳስቶ ቃል አቀባያቸው በእንግሊዝ ቅኝ ግዛት ስር የነበረች አገር በመሆንዋ
ፅሁፍ ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ምክንያት ጦርነት በእ.ኤ.አ 1933 ዓ.ም ሞንቴንሊዶ ኮንቬንሽን የሚባል እንደፈረሙት ነው። የአባይን ውሃ ከእንግሊዝ ውጭ ሁለመናዋ የእንግሊዝ ቅጅ ነው፤ ደግሞም ታሪካዊ የሆነ
መግባት የለባትም ሲሉ ግድብ መገንባት የለባትም ስምምነት ላይ እንደሰፈረውም አንዲት አገር የምትባለው ማንም ሰው መቆጣጠር እንደማይችል፤ ኢትዮጵያ ምንም ትስስር አላቸው። ወደ መካከለኛው ምስራቅ ስትመለከችም
ማለትዎ ነበር? ቋሚ የሆነና የማይዋዥቅ ህዝብ ሰፍሮ ሲኖርባት ነው መብት እንደሌላት አድርጋ ነው የደነገገችው። የምታገኚው ተመሳሳይ ሁኔታ ነው። ግብፅ አፍሪካ ውስጥ
ዶክተር ግርማ፡- ፈፅሞ አልነበረም!። አባይ እኮ ይላል። ሁለተኛ የተገለፀው ነገር ድንበር ወይም ወሰን ከዚህ በተጨማሪም እ.ኤ.አ 1929 ዓ.ም ኢትዮጵያን ሆና ራስዋን እንደአፍሪካዊ አድርጋ የማትቆጥር ሀገር ነች።
ከልጅነታችን ጀምሮ ስንዘምርለትና ስንቆጭበት የነበረ የሚባለው መሬትን ብቻ ሳይሆን ወንዞችና ጅረቶችንም ያገለለ፤ ግን ደግሞ በቅኝ ግዛት ከያዘቻቸው ታንጋኒካን፤ እንዲያውም ‹‹አረብ ነኝ›› ብላ የአረብ ሊግ አባልና በአባል
ወንዛችን ነው። በወቅቱ የነበረኝ አቋም አስቀድመን ጭምር እንደሆነ ይገልፃል። በተጨማሪም ራሱን ችሎ ኡጋንዳንና ኬንያን ወክላ ከግብፅ ጋር ተዋውላለች። ሀገራቱ መካከል ከፍተኛ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሀገር ናት። እነዚህ
ኢኮኖሚያችንን ማሳደግና አቅማችንን ማጎልበት ይገባናል ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ማድረግ የሚችል መንግስት በተደጋጋሚ ኢትዮጵያ ያልተሳተፈችበት ስምምነት ነው ሀገራት በኢኮኖሚም ሆነ በፖለቲካ የተሳሰሩ ከመሆናቸው
የሚል ነው። በዚያን ጊዜ ግብፆች በተሻለ ሁኔታ ውስጥ ካለ እንደሆነ ይጠቅሳል። በዚህ መሰረት የአባይ ወንዝ የምንለው ይህንን ውል ነው። ግብፅ 48 ቢሊዮን ኪዩቢክ የተነሳ በዚህ ዓይነት አጣብቂኝ ጊዜ ከእሷ ጋር መቆም
ነበሩ፤ እኛ ደግሞ በአንፃሩ በጦርነትና በድህነት ብዙ ፈተና በኢትዮጵያ ሉዓላዊ ክልል ውስጥ እስካለ ድረስ የኢትዮጵያ ሜትር የውሃ ድርሻ እንዲኖራት፣ ሱዳን አራት ቢሊዮን አለብን በሚል እንጂ መቶ በመቶ በህግ ብትሄድ ያዋጣታል
ውስጥ ነበርን። በዚያ ሁኔታ ውስጥ ሆነን ወደ ጦርነት ነው። ከኢትዮጵያ ሲወጣ ብቻ ነው ሌሎቹ ተጠቃሚ ብቻ እንዲደርሳት የተስማሙበት ነው። ሌላው እጅግ በሚል አይደለም የሚደግፏት።
ብንገባ የበለጠ ተጎጂ የምንሆነው እኛ ነበርን። በመሰረቱ ሊሆኑ የሚችሉት። ስለዚህ አለም አቀፍ ህግ ይህ ወንዝ በጣም የሚገርመው ነገር ይኸው ስምምነት ሌላ የሰጣት አዲስ ዘመን፡- ኢትዮጵያ የአለም አቀፍ ህጉ
የኢትዮጵያ መንግስትም ፕሮጀክቱን ዘግይቶ ከ11 ዓመት ኢትዮጵያ ተፈጥሮ የሰጣት ሃብት ነው። በዚህ ውስጥ መብት አባይን ብቻ ሳይሆን የአባይን ወንዝ ገባሮችንም እንደሚደግፋት ከታወቀ ጉዳዩ ለምን ወደ አለም
በኋላ ነው ይፋ ያደረገው። አቅሙን ካጎለበተና ጦሩን ለድርድር የምናቀርበው ነገር የለም። የራሳችንን ጥማት ጭምር መቆጣጠር እንድትችል ነው። ለራሷ ጥቅም ማዋል አቀፍ ፍርድቤት እንዲሄድ አልፈለገችም ታዲያ?
ካደራጀ በኋላ ነው የአለም ህዝብ እንዲያውቀው ያደረገው። ከተወጣን በኋላ ነው ለሌላው የምንሰጠው። ከእኛ እንድትችል የሚያደርግ ውል ነው የተፈራረሙት። ይህ ውል ዶክተር ግርማ፡- ለመሆኑ የአባይ ወንዝ የእኛ ሀብት
በዚያን ጊዜ ግን ይፋ አድርጎት ቢሆን ኖሮ በእንቅርት ላይ የሚመነጭ እንደመሆኑ እኛ ተጠቅመን የሚተርፈንን 86 በመቶ የሚሆነውን ውሃ የምታመነጨውን ኢትዮጵያን መሆኑ እየታወቀ ለምንድን ነው አለም አቀፍ ፍርድ ቤት
ጆሮ ደግፍ እንደሚባለው ይገጥመን ነበር። እናም ያ ስጋት ነው ለእነሱ ልንሰጣቸው የምንችለው። አለም አቀፍ ህጉ ያገለለ ነው። ኢትዮጵያ የማታውቀው ፍትሃዊ ያልሆነ መሄድ የሚያስፈልገን? ለምንስ ነው በዚህ መልኩ ወደ
ስለነበረኝ ነው ያንን ፅሁፍ የፃፍኩት። የሚደነግገው ፍትሃዊ ተጠቃሚነትም ተግባራዊ ቢደረግም ስምምነት ነው። በእ.ኤ.አ 1959 ዓ.ም ደግሞ ሶስተኛው ድርድር የምንሄደው? መቶ በመቶ የእኔ መሆኑን እያወኩኝ
አዲስ ዘመን፡- ድንበር ተሻጋሪ ወንዞችን ከእኛ ሲተርፍ መጠቀማቸውን አይከለክልም። በቅድሚያ ውል የተደረገው በግብፅና በሱዳን አማካኝነት ነው። ይህ አለምም እያወቀ ሌላ ጊዜ ለምንድነው የምናባክነው?።
በሚመለከት የአገራት ተሞክሮ ምን ይመስላል? ተጠቃሚ ሊሆን የሚችለው የወንዙ ባለቤት ነው። ውል ለግብፅ ተሰጥቶ የነበረው የውሃ ድርሻ ወደ 55 ነጥብ ግብፅ እኮ ይህንን የምታደርገው ለማደናገሪያ ነው።
የአለም አቀፍ ህጎችስ በምን አግባብ እንዲፈቱ ነው 86 በመቶ የሚሆነውን ውሃ እኛ እያመነጨን ሌላውን 5 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር ከፍ ያደረገና ሱዳን ደግሞ እንደማይወሰንላት ታውቃለች። ፕሮጀክቱን ለማዘግየትና
የሚደነግጉት? የምንለምንበትና የምንለማመጥበት ሁኔታ ሊኖር አይገባም ወደ 18 ነጥብ 5 ቢሊየን ኪዩቢክ ሜትር ከፍ በማድረግ በመሃል ላይ ለማተራመስና ኢትዮጵያ በኢኮኖሚና በፖለቲካ
ዶክተር ግርማ፡- በመሰረቱ አለም አቀፍ ህግ ማለት ነበር። የምንለምንበት ምክንያት በኢኮኖሚ ደካማ ተጠቃሚ እንዲሆኑ የተስማሙበት ነው። የውሃው መጠን አለመግባባት ተፈጥሮ ወደቀውስ እንድንገባ ከማለም ነው።
ገጽ 8 አዲስ ዘመን ቅዳሜ ግንቦት 7 ቀን 2013 ዓ.ም

ወቅታዊ እና ቃለ ምልልሶች

የዘመን እንግዳ
ይህንን ጉዳይ በአግባቡ ማየት ያስፈልጋል። ራሺያና ቻይና ሲቻል ነው። ከወንጀለኞች ጋር በአገር ሽማግሌ፣ በአባ
የተቃወሙት እኮ ኢትዮጵያን ስለወደዷት ብቻ አይደለም፤ ገዳና በሃይማኖት አባቶች መሸማገል አያስፈልግም።
ፍትሃዊ አለመሆኑንና በህግም የማይደገፍ መሆኑን አሁን ባለንበት ሁኔታ ይህ አካሄድ ውጤት ከማምጣት
በማወቃቸው እንጂ!። ሌሎቹም ቢሆኑ ይህንን ሳያውቁ ይልቅ ጉዳት ነው እያስከተለ ያለው። ደግሞም እንደእኔ
ቀርተው አይደለም። የፖለቲካ ጥቅም ስለሚያገኙበት ነው። እምነት ትውልዱ ሽምግልና ይቀበላል ብሎ ማሰብ ከባድ
አሜሪካ ህግ ያደገበት የበለፀገበት አገር ሆና ሳለ በከፍተኛ ነው። በአጠቃላይ ያለንበትን ችግር መፍታት የሚችለው
የህግ ጥሰት መሪም ናት። ይህም የሚሆነው ከፖለቲካና ህግና ስርዓት ብቻ ነው። መሪ ጠንካራ ውሳኔ ሊኖረው
ኢኮኖሚ ጥቅም አንፃር ነው። ጥቅማቸውን የሚነካ ሆኖ ይገባል። የህግ መላላት ነው በየቦታው ግጭት እንዲበራከት
ከተገኘ እንደዚያ የሚመፃደቁበት ህግም ቢሆን ያለምንም ያደረጉት።
መወላወል የሚጥሱት እነሱ ናቸው። ስለዚህ ኢትዮጵያ አዲስ ዘመን፡- ኢትዮጵያ ሁለተኛውን ዙር
ወደዚያ የምትሄድበት ምክንያት የለም። እርግጥ ነው የውሓ ሙሌት ለማካሄድ ዝግጅት ላይ ናት። ግብፅም
በህጉ መሰረት ኢትዮጵያ 86 በመቶ ውሃ የምታመነጭ ይህ አንዳይሆን የተለያዩ ጥረቶችን እያደረገች ነው።
አገር እንደመሆንዋ ከየትኛው የተፋሰሱ ሀገራት ቅድሚያ ከዚህ አኳያ የኢትዮጵያ መንግስት ሊጠነቀቅ ወይም
ሊሰጣት ይገባል። ኢትዮጵያ አባይን ለመጠቀም ሊሰራ ይገባል የሚሉት ነገር አለ?
በተፈጥሮም ሆነ በአለም አቀፍ ህግም ትደገፋለች። ግብፅ ዶክተር ግርማ፡- ኢትዮጵያ ሁለተኛውን ዙር ውሃ
ይህንን እውነት አሳምራ ብታውቅም ጉዳዩ በፍርድ ቤት እንደምትሞላ በበኩሌ ምንም ጥርጥር የለኝም። ግብፅ
ተይዞ ፕሮጀክቱ እንዲስተጓጎል ነው። ግብፅ ያላትን ሁሉ ምንም ዓይነት ጥረት ብታደርግ ታሸንፋለች የሚል
አማራጭ ከመጠቀም ወደኋላ እንደማትል በመገንዘብ እምነት የለኝም። ምክንያቱም እውነትን የያዘ ተሸንፎ
ሁልጊዜ የምታነሳውን አጀንዳና ወሬ ወደ ጎን ትተን ዝም አያውቅም። ነገር ግን አስቀድሜ እንዳልኩልሽ ጠላቶቻችን
ብለን ስራችንን ማስቀጠል ነው የሚገባን። ለክተው በሚሰጡን አጀንዳ እርስ በርስ እየተባለን ለግድቡ
ከዚህ ጋር ተያይዞ ምንአለባት ሰሞኑን የአውሮፓ ያለንን ትኩረት ልንቀንስ እንችላለን የሚል ስጋት አለኝ።
ህብረት ኢትዮጵያ በምታደርገው ምርጫ ያቀረበችውን ስለዚህ ለገንዘብ ብለውና ከግብፅ ጉርሻ ተቀብለው ሀገርን
ቅድመ ሁኔታ መንግስት በእጅ አዙር ቅኝ ለመግዛት ያለመ ወደነውጥ የሚከቱ አካላትን ስርዓት ማስያዝ ይገባል።
መሆኑን ተገንዝቦ መቃወሙ የሚደነቅ ነው። እነዚህ ሰዎች እርግጥ ነው ህዝብን ለማጣላት የተለያዩ አጀንዳዎችን
በሁሉም አቅጣጫ የኢትዮጵያን ሞራል የሚነካ ስራ ነው የሚፈጥሩ አካላት ውሎ ሲያድር በህዝቡ መተፋታቸው
እየሰሩ ያሉት። እኛ በአቋማችን ስንፀና ይኸው በራሳቸው አይቀርም። አሁን እነሱ የሚናገሩት ነገር በታሪክ መዝገብ
ጊዜ ለመምጣትና ለመታዘብ ጥያቄ አቀረቡ። አንድ ጊዜ ምን ላይ እየተመዘገበ ነው፤ አንድ ቀን መጥፋታቸውና እንደዜጋ
ሆነ መሰለሽ! በ1928 ዓ.ም ጣሊያን ኢትዮጵያን በወረረችበት መኖር እንኳን የማይችሉበት ሁኔታ መፈጠሩ አይቀርም።
ጊዜ ሀገራችን የሊግ ኦፍ ኔሽን አባል እንደመሆኗ በድርጅቱ የዘሩትን ማጨዳቸውም አይቀሬ ነው። በመሆኑም ካሉበት
ህግ መሰረት ጉዳዩ እንዲታይላት ቅሬታዋን ስታቀርብ ሁኔታ ፈጥነው ሊወጡ ይገባል የሚል እምነት ነው ያለኝ።
የአውሮፓ ሀገራት ተፅዕኖ መፍጠር እየቻሉ የእንግሊዝ በሌላ በኩልም አሁን ወቅቱ የወሬ አይደለም፤
ንግስት ‹‹ እንግሊዝ ሴት ንግስት ናት፤ ሴት ደግሞ ጀግና ነው የሳይንስና ምርምር ነው። ኢትጵያውያን በሱዳን፣ በግብፅ፣
የምትወደው›› የሚል ምላሽ ነው የሰጠችው። ይህም ማለት በአባይ ወንዝ ላይ ምርምር ማድረግ መቻል አለባቸው። እኔ
ኢትዮጵያ ከቻለች ታሸንፍ ካልቻለች ለጣሊያን እጇን በበኩሌ በሰራኋቸው ምርምሮችና ፅሁፎች ደስተኛ ነኝ።
ትስጥ ማለት ነው። ስለዚህ ምንም እንኳን ህግ የበላይ በዚህ ረገድ ግብፅ በአባይ ወንዝ ላይ የተመራመሩና በአለም
ቢሆንም ከህግ በላይ ሃይል የበላይ ሆኖ ነው የሚታየው። ታዋቂ በርካታ ምሁራን አሏት። ሌሎች ኢትዮጵያውያን
ይህም ማለት ሃይል ካለሽ በሃይል ሁሉንም ከወሰድሽ በኋላ ምሁራኖችም ከማውራት ይልቅ የተማሩትን እውቀት
ህጋዊ ታደርጊያለሽ፤ ህጉን ይዘሽ ህጉን ሃይል አደርጋለሁ በተጨባጭ ስራ ላይ ማዋል፣ ለሀገራቸው የሚጠቅም
ብለሽ ከተነሳሽ ትችያለሽ። የአለም ሁኔታ ይህንን ነው የምርምር ውጤት ማበርከት፣ የመፍትሄ ሃሳብ ማምጣት
የሚያሳየው። ሃይል ጦር ብቻ አይደለም፤ በኢኮኖሚና መቻል አለባቸው። የግብፅ ምሁራን በአባይ ወንዝ ላይ
በቴክኖሎጂ ሃያል መሆን ይጠይቃል። እኛም አሁን ያለን ተክነዋል። በአለም ዘንድ የአባይ ፖለቲካን ቀይረዋል።
አማራጭ በሁሉም አቅጣጫ ሃይላችንን ማጠናከር ነው። እኛም እውነቱን የሚያሳይልን ምርምር መስራትና መፃፍ
ጠንካራ የሆነ ጦር ሰራዊት፣ ኢኮኖሚ፣ ቴክኖሎጂ መገንባት መቻል አለብን። እነሱ እረፍት የላቸውም። አሁን ላይ
መቻል አለብን። ራሺያ አውሮፓን ማሸነፍ የቻለችውና ሁለተኛው ዙር ቢሳካማ እንኳን ሶስተኛው ዙር እንዳይሞላ
አሜሪካንን የምትገዳደረው በሁሉም ነገር ሃይሏን ማጠናከር ሊሰሩ ይችላሉ። በመሆኑም አሁን ኢትዮጵያን ከጦርነት
በመቻሏ ነው። ይህ ባይሆን ኖሮ ቀድመው የሚያጠፏት አማራጭ ይልቅ የምሁራን የምርምር ውጤት አለምን
ራሺያን ነበር። ሊያሳምን እና ተቀባይነት ሊያስገኝልን እንደሚችል አምነን
አዲስ ዘመን፡- ከዚህ አንፃር ከግብፅና ከሱዳን በህብረት መስራትና መንቃት ይገባናል። ምክንያቱም
ውጭ ያሉ የተፋሰሱ ሃገራት መብታቸውን በምን ጊዜው የሚጠይቀው ይህ ነው።
እነሱም መብታቸው በመሆኑ ነው። በሁለተኛ ደረጃ ግብፅ የሚሰራ ኢትዮጵያዊ መበራከቱ ነው። ይህ ለእኔ እርግማን
መልኩ ነው ሊያስጠብቁ የሚገባው ይላሉ? በዚህ ረገድ እኔ ሌላ እየፃፍኩት ባላው መፅሃፍ እኛ
ከአፍሪካ ሀገራት ሁሉ በኢኮኖሚም፣ በዲፕሎማሲም፤ ነው። ስለዚህ የኢትዮጵያ መንግስት ለሀገር ሰላም ጠንቅ
ዶክተር ግርማ፡- ትክክል ነሽ፤ እስካሁን ባለው ሁኔታ በአባይ ላይ እንኳንስ ግድብ መገደብ አይደለም ገና ግብፅን
በተማረ ሰው ሃይል ነኝ የሚል ከፍተኛ የሆነ እብሪት አላት። የሆኑ አካላት ምህረት የለሽ ቅጣት መቅጣት ይገባዋል።
የተፋሰሱ ሃገራት በርካታ ቢሆኑም ለዘመናት ያለማንም መክሰስ የሚያስችል ምክንያት እንዳለን ነው ለማሳየት
ይሁንና ኢትዮጵያም ሆነ ሌሎች ሀገራት ከግብፅ ያልተናነሰ በአለም ላይ የሌለ ቅጣት እስከሚባል ድረስ ሀገርን አሳልፎ እየሞከርኩኝ ያለሁት። ይህም ማለት ግብፅ ውሃችንን ብቻ
ተቀናቃኝ ግብፅና ሱዳን ነበር በውሃው ሲጠቀሙበት
አቅም እያጎለበቱ ነው። በተለይም በዲፕሎማሲ ኢትዮጵያን የሚሰጥ፤ ሀገር ላይ የሚዶልት የሚያስዶልተውን መቅጣት ሳይሆን በየአመቱ በገፍ እየወሰደች ላለችው ለም አፈራችን
የኖሩት። በተለይም ግብፅ በብቸኛ ባለቤትነት በአባይ
ማታለል አትችልም። በርካታ ኢትዮጵያም ሆነ ሌሎች ይጠበቅበታል። አሁን ላይ መንግስት ስርዓተ ህጉን ካሳ ልትከፍለን ይገባል። ወደኋላ ተመልሰን የሁለት ሺህ
ወንዝ ኢኮኖሚዋን ማሳደግ ችላለች። ይህ ሁኔታ ግን
ሀገራት ከፍተኛ የተማረ ሃይል እያፈሩ ነው። በመሆኑም እያስከበረ አይደለም። ወንጀለኞችን ከሃዲዎችን እሽሩሩ ዓመታት ካሳ መጠየቅና ካልከፈለች ውሃችንን ልንይዝባት
ለዘላለም ሊቀጥል አይችልም። በቅርቡ ህንድ ሀገር
ግብፅ ካለችበት እብሪት መውጣት አለባት። ማለት አያስፈልግም። እንደምንችል ልንነግራት ይገባል። ይኼ በተጨባጭ
ባሳተምኩት ፅሁፌ ላይ እንዳሰፈርኩትም በአሁኑ ጊዜ
በሌላ በኩል ኢትዮጵያ ደግሞ ከድህነት ለመውጣት በእኔ እምነት በመዋቅሩ ውስጥ ያለው አካል ራሱ ባይተገበር እንኳን መነጋገሪያ አጀንዳ ልናደርገው ይገባል።
የአፍሪካም ሆነ የኢትዮጵያ ህዝብ ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ
ብቸኛው አማራጭ ስራ መሆኑን ማወቅና መንቀሳቀስ በችግሩ ውስጥ የተዘፈቀ በመሆኑ ነው ችግሩ እየተባባሰ በዚህ መልኩ ለአለም ህዝብ ግንዛቤ ማስጨበጥ ከቻልን
እየጨመረ ነው ያለው። ይህ እየጨመረ ያለ ህዝብ ፍላጎቱን
ይገባታል። አሁን ላይ ብዙዎቻችን በወሬ ነው የሄደው። እስካሁን ድረስ ህግ በዚህች ሀገር ላይ ተፈፃሚ ግብፅ ወደ ፍትሃዊ ተጠቃሚነት አቋም ሳትወድ በግዷ
ለማርካት ሲል ያለውን የተፈጥሮ ሃብት መጠቀሙ አይቀሬ
ጊዜያችንን እያጠፋን ያለነው። በጣም በሚያሳዝን ሁኔታ ያልሆነው እስካሁን ድረስ ራሳቸው ውስኪ እየጠጡ ትመጣለች።
ነው። በመሆኑም ግብፅ ከዚህ ቀደም ትከተል በነበረው
ኢኮኖሚያችንን ከማበልፀግ ይልቅ የተሰራውን ማጥፋት ህግን ይፈጥራሉ፤ ለምክር ቤት ቀርቦም ይፀድቃል። ህጉ ከዚሁ ጋር ተያይዞ አንድ አሜሪካዊ የፃፈውን ምሳሌ
አካሄድ መቀጠል አትችልም። ሁሉም የተፋሰሱ አገራት
ላይ ነው ትኩረት እያደረግን ያለነው። በየቦታው ክቡር ሲጀመርም መሰረት የለሽና የእነሱን ጥቅም የሚያስከብር ልጥቀስልሽ፤ ለአሜሪካ ገበሬዎች ያለማዳበሪያ እርሻ
የህዝባቸውን ፍላጎት ለማሟላትም ሆነ ኢኮኖሚያቸውን
የሰው ህይወት እየተቀጠፈ፣ ለዘመናት የተለፋበት ሃብት ነው። በአንፃሩ ደግሞ የሌላው መብት ሲጣስ ዝም ይላሉ። አይታሰብም። ያለው አማራጭ ማፈራረቅ አሊያም መሬቱን
ለማሳደግ ይህንን ውሃ መጠቀማቸው አይቀሬ ነው። ስለዚህ
እየወደመ ነው ያለው። ትውልዱ የማደግ ራዕይ ሰንቆ ምክንያቱም ሲጀመርም ለማወናበጃ የወጣ ህግ ነው እንጂ ፆሙን ማሳደር ነው። ነገር ግን የግብፅ ገበሬዎች በየአመቱ
ግብፅ ማሰብ የሚገባት ኢትዮጵያ ብቻ ሳትሆን ሌሎችም
ከመስራት ይልቅ እዚሁ ዳዴ እያ ፣ እርስ በርስ እየተባላ ህዝቡ ተወያይቶበትና አምኖበት አይደለም የፀደቀው። አዲስና ንፁህ አፈር ያገኛሉ። የታደሉ ገበሬዎች እንደሆኑ
አገራት ተመሳሳይ ፕሮጀክት የመገንባትና የመጠቀም
መኖርን ነው የሚመርጠው። ከሁሉ በላይ የሚያሳዝነው ይህም በአጠቃላይ ከዘመነ መሳፍንት የባሰ ሁኔታ ይህ አሜሪካዊ ፃሃፊ ያነሳል። ይህንን ለም አፈር የሚያገኙት
መብት እንዳላቸው ነው። በመሆኑም ይህንን እውነት ብዙ
ከውጭ ጠላት ጋር በማበር የገዛ አገሩን ለማጥፋት የሚጥር ውስጥ ከቶናል። በጭራሽ የሰው ልጅ አዕምሮ ሊቀበለው ከኢትዮጵያ መሆኑ የበለጠ የሚያስቆጭ ነው። ስለዚህ
ሳይረፍድባት ተገንዝባ ለሠላማዊ ውይይት በሯን መክፈት
ኢትዮጵያዊ መኖሩ ነው። ህዝቡ የውጭ ጠላቶቻችን አላማ በማይችልበት ሁኔታ ነው ያለነው። እኛ መጠየቅ ያለብን በውሃችን ብቻ ሳይሆን በአፈራችንም
መቻል አለባት።
ሊገነዘብና ሊነቃ ይገባል። ስለዚህ ግልፀኝነት የጎደለው አካሄድን ነው እየተመረጠ ጭምር ነው። የጠየቅነውን ያህል ባይሆንም እንኳን የተወሰነ
ከዚህም በላይ የውሃው መጠን እንዳይቀንስባት
ኢትዮጵያ ትልቅ ሀገር ናት፤ ስርዓተ ህግም ከአፍሪካ ያለው። ህዝብ የሚያምንበት ተዓማኒ የሆነ ስርዓትም ካሳ ክፍያ መጠየቅ የምንችልበት እድል አለ። ይህ ባይሆን
በተፋሰሱ ሀገራት ስነምህዳሩን ለማስጠበቅ መደገፍ ነው
ቀድማ ነው ያደገችው። በነፃነትም በዲፕሎማሲም ሆነ መሪ መፍጠር አልተቻለም። ፍትሃዊ የሆነ ስርዓት እንኳን ግብፆች አፋቸውን እንዲዘጉ ማድረግ ይቻላል።
የሚገባት። የናይል ኢንሼቲቭ ስምምነት አንደሚለውም
ትቀድማለች። ግን አሁን ባለንበት ሁኔታ ስርዓተ ህግ የሌለ የሚያሰፍን መሪ ከሆነ እኮ ህዝቡ ወርቅ ይሸልማል። ይህንን ማድረግ ከቻልን ያጣነውን ማስመለስና መብታችንን
የተፋሰሱ ሀገራት መሰረታዊ ጉዳት ሳያደርሱ መጠቀም
እስከሚመስል ድረስ በከፍተኛ ማዕበል ውስጥ እየተናወጥን ከሁሉም በላይ ህዝብ ከረካ መሪውን ሊሸከመው ይችላል። ማስከበር እንዲሁም ተከባብረን መኖር እንችላለን። ለዚህ
እንደሚችሉ ይደነግጋል። ግብፅ አሁን ላይ በሰላማዊ
ነው ያለነው። የሃይማኖት አባቶች የማይከበሩባት፣ ስርዓተ የሚያወጣው ህግ ህዝባዊ መሆን አለበት። ህዝቡ ደግሞ ምሁራኖች ቀን ከሌሊት መስራት አለብን።
መንገድ መቀጠል ካልፈለገች መሰረታዊ ጉዳት በሚያደርስ
ህግ የማይከበርበት፤ መሪ የማይከበርበት፤ ዜጋ እንደዜጋ የተወያየበትና የሚያውቀው ህግ መሆን አለበት። ይህም አዲስ ዘመን፡- ለነበረን ቆይታ በአንባቢዎቼና
መልኩ ሊጠቀሙ ይችላሉ። ግብፅ የእኛ ግድብ መስራት
የማይቆጠርበት ሁኔታ ውስጥ ገብተናል። ከሁሉም በላይ ከሆነ በኋላ ህጉ መከበር መቻል አለበት። ይህ ሊሆን በዝግጅት ክፍሉ ስም ከልብ አመሠግናለሁ።
ሳይሆን ሊያሳስባት የሚገባው ሌሎች አገራትም ተመሳሳይ
ደግሞ እዚህ ያለውን ዜጋ ለመግደልም ለማስገደልም የሚችለው ግን ህጉን በሚጥሱ አካላት ላይ መንግስት
ግድብ ሰርተው ተጨማሪ ራስ ምታት እንዳይፈጠርባት
ከውጭ ዜጋ ጋር የሚሻረክ፣ ሀገር ለማፍረስ ከጠላት ጋር ምህረት የለሽ ርምጃ መውሰድና እሹሩሩ ማለት ማቆም ዶክተር ግርማ፡- እኔም አመሠግናለሁ።
ነው። ምክንያቱ ደግሞ አስቀድሜ እንደጠቀስኩልሽ
አዲስ ዘመን ቅዳሜ ግንቦት 7 ቀን 2013 ዓ.ም ገጽ 9
ፖለቲካ እና ልዩ ልዩ

ነፃ ሃሳብ
የሥነ ጽሑፍና የኮሙዩኒኬሽን ባለሙያ ናቸው። የኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበርን ለዘጠኝ ዓመታት ያህል በፕሬዚዳንትነት መርተዋል። ከ1977
ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ ዘመንና የዛሬይቱ ኢትዮጵያ ጋዜጣ፤ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት ታትመው በሚሠራጩ የተለያዩ የኅትመት ውጤቶች
ላይ (ዳግላስ ጴጥሮስ) በሚል የብዕር ስሙ በርካታ ጽሑፎችን አስነብበውናል። በግላቸው 12፣ ከሌሎች ጸሐፍት ጋር በርካታ መጻሕፍትን ለአንባብያን
አቅርበዋል።

(ጌታቸው በለጠ /ዳግላስ ጴጥሮስ)


gechoseni@gmail.com

“እንቆቅልህ/ሽ?... ምን አውቅልህ/ሽ!”
“አገር ስጡን!”
“ኢትዮጵያን ነው?” የእኛ ጥያቄ! የደደረ አንድ ድንቅ ግጥም አበርከቶልናል። እንዲህ አመሳስለው ይፋንኑ ካልሆነ በስተቀር እነርሱ ፈርሰው ተረት ታውረውና ኢትዮጵያን ልክ እንደ ድንኳን
ይነበባል፤ ቼ እያሉ የሚጋልቧቸው ጌቶቻቸው በሀዘን ድንኳን አጣጥፈው ለመቀራመት ሙከራ አድርገዋል።
“አዎን ኢትዮጵያን ነው!” - የእነርሱ መልስ።
ውስጥ ልቅሶ ይቀመጡላቸው ካልሆነ በስተቀር “የአገር “ኢትዮጵያን አግኝተን ምን አጥተን፤ ሁሉ በእጃችን
“እርሷን አግኝተን ምን አጥተን፤ ሁሉ በእጃችን ሁሉ አገር ድንኳን ትሁን፣
ስጡን” እንቆቅልሻቸው ሩቅ አያስጉዛቸውም። አገሬ ሁሉ በደጃችን” እያሉም ለማቅራራት ሞክረዋል። ነገር
በደጃችን”…የጠላቶቻችን የምኞት ጨዋታ ይቀጥላል።
ጠቅልዬ የማዝላት፣ እንደ ድንኳን ተጠቅልላ ከአንድ ወይንም ከሁለት ግን ትንኮሳቸውና ድፍረታቸው በጀግኖች አባትና
“እንዳማራችሁ፣ እንዳስጎመጃችሁና እንዳቃዣችሁ
ስገፋ እንድነቅላት፣ ብሔሮች ጎጥ ውስጥ ገብታ የምትወሸቅ ምስኪንም እናቶቻችን ብርቱ ክንድ መክኖ ኢትዮጵያ ድንኳን
ይቅር እንጂ ኢትዮጵያማ አትገኝም። ” የእኛ የቁርጥ
አይደለችም። ጥበቧና እስትንፋሷ ብሔረሰቦቿ ያለመሆኗ በግልጽ ምላሽ ተረጋግጦላቸው ተምረዋል።
ቀን ልጆቿ መልስ። ስረጋ እንድተክላት። ናቸው። ቋንቋቸውና ባህላቸውም ጌጧና አይተኬ
“ልጅነት ተመልሶ አይመጣም” ያለው ማን ነበር? መኩሪያዎቿ ናቸው። የዛሬዎቹ የሉዓላዊ ክብራችን ጠላቶች ያለፈው
በገጣሚው ምልከታ የግጥሙ መልእክት ብዙ
በስህተት የተነገረ አባባል መሆን አለበት። የልጅነት ሊባልለት የሚችል ነው። ይሁን እንጂ ብዕረኛውን ቅጣትና ታሪክ ትምህርት አልሆናቸው ብሎ ዛሬም
የህልም ሩጫና የማይጨበጥ ምኞት በስተ ጉልምስናም እርግጥ ነው አንዳንዶች የተቀመጡበት የሥልጣን
ይቅርታ ጠይቀን ግጥሙን ከዘመናችን ዐውድ ጋር ድረስ የዘመነ ስብስቴ መዝሙራቸውን እያንጎራጎሩ
ይሁን በስተ እርጅና ነፍስ ዘርቶ የሚከሰትባቸው ወንበር ይበልጥ ሰፋ ብሎ እንዲደላደልላቸው
አጋጥመን ለተለየ አተያይ መዋሱ መልካም ሆኖ ሲወራጩ እያስተዋልን ነው። “ተረት ተረት?” - “የላም
መንገዶች ብዙዎች ናቸው። አንድም በምኞት፣ አንድም በመቃዠት ቀን ቀን ስለ ፍትሕና ሕጋዊነት እያወሩ ሌሊት
ታይቶኛል። በተለይም ለቤት አደጎቹ “ሳይሞቅ ፈላ” በረት!” እያሉ እንደሚፎካከሩት ሕጻናት “ከእንስሳት
በድፍረት፣ አንድም ቃዥቶ በመጃጀት የልጅነት ጠረን ሌሊት ደግሞ “ኢትዮጵያ ተገፍታ ስለምትወድቅበት
የእኩይ ዓላማ አስፈጻሚዎች ጥሩ መገለጫ ሊሆን ጭንቅላት” ያነሰ አስተሳሰብ ያላቸው የጥፋት ኃይሎቹ
እንደገና አገርሽቶ ሊያውድ ይችላል። ሲበረታም ዘዴ” ሲያመነዥኩና በህልም ዓለም ሩጫ ሲወራጩ
ይችላል የሚል እምነት አለኝ። ስብስብ “በላም በረት” ቢመሰል ያንሳቸው ካልሆነ
“የሌላውን ጭብጦ ካልቀማሁ” አሰኝቶም ያስለቅሳል። ማደራቸው እውነት ነው። ይህን መሰሉ ምኞታቸው
ከእንቅልፋቸው ሲባንኑ በንኖ እንደሚጠፋ ጉም በስተቀር ይበዛባቸዋል የሚባል አይደለም።
የሕዝብን ሰላም እያናወጡ፣ የንጹሐንን ክቡር
በልጅነት ዕድሜያችን በእሳት ዳር ተሰባስበን ሕይወት እየቀጠፉና በዓመታት የድካምና የላብ የማይጨበጥና የማይዳሰስ ከንቱ ነፋስ መሆኑን ለጊዜው አገሬ ከተለያዩ ወደረኞቿ እጅግ በርካታ
ወይንም በለምለም መስክ ላይ ክብ ሰርተንና ተንጋለን ውጤት የካበተውን የሕዝብና የመንግሥት ንብረቶች ያለመረዳታቸው የግብዝነታቸው መገለጫ ነው። የሆኑ “የእንቆቅልሽ ጥያቄዎች” እየተዥጎደጎዱላት
ከዘመን እኩዮቻችን ጋር ከምንፍነከነክባቸው፣ የሚያወድሙ መሰሪ የአገር ጠላቶች፤ ለመሆኑ አንዳንድ ደፋሮችም አሉ። ባህር ማዶ፤ ከአድማስ እንደሆነ አይጠፋንም። ምናልባትም በታሪኳ ውስጥ
ከምንወራረድባቸው፣ የአእምሮ ብስለታችንን እንደ ሕጻናት ጨዋታ “በነጋ በጠባ እንቆቅልሽ ባሻገር ካለው የስደት መጠለያቸው ውስጥ ተወሽቀው እንደዚህ ወቅት “እንደ ድንኳን ሊጠቀልሏት” ያሰፈሰፉ
ከምንፈታተንባቸውና የዕውቀት ልካችንን እያመሳጠሩ አገር ካልሰጣችሁን” እያሉ የሚያብዱት እንዳሉ የሟርት ጠጠር እየበተኑ አገርን ከድንኳንም ክፉ ጠላቶች ገጥመዋት ስለመሆኑ በእርግጠኝነት
ከምንመዛዘንባቸው የሥነ ቃል ቅርሶቻችን መካከል በርግጡ የፖለቲካው ሥልጣን “ሙልሙል ሽታ”
የእንቆቅልሽ ጨዋታ የየባህሉ ታላቅ እሴት ነው። አሳንሰው በምላስና በፌስ ቡክ ገፍተው ሊጥሏት ሲሞክሩ ለመናገር ያዳግታል። ቢሆንም ግን ዙሪያዋን እየዞሩ
ውል ስለሚላቸው ብቻ ይሆንን ወይንስ ከሌሎች ማየቱ በእጅጉ “የጅልነታቸውን ልክ” የሚያሳይ ምስክር የሚያገሱት ጠላቶቿ በድምጻቸውና በድርጊታቸው
ዕድሜያችንን የሚመጥን አንድ የእንቆቅልሽ ጥያቄ ታሪካዊ ጠላቶቻችንና አዲስ መጤ ባላጋራዎቻችን ነው። በሰልፈኞች ጩኸት እንደፈረሰው የኢያሪኮ የሚያፍሩት እነርሱ ራሳቸው እንጂ የአገሬ ክብርማ
ወርውረን ተገቢውን መልስ ከእኩዮቻችን ካላገኘን ጋር በጋሻ ጃግሬነት ስለተማማሉ? ምንም ምክንያት ቅጥር የኢትዮጵያ ጠላቶች በዙሪያዋ እየዞሩ ሲያገሱ ከነሞገሱ ነበር፣ አለ፣ ለወደፊቱም በግርማው ደምቆ
አሸናፊነታችንን የምናረጋግጠው “አገር” በመጠየቅ ቢደረድሩ “ምን አውቅልህ!” ብለን በግላጭና ቢውሉ ራሳቸው ሟሙተው ያልቁ ካልሆነ በስተቀር ለእንቆቅልሽ አመሳጣሪዎቹ የጥፋት መልእክተኞች
ይሆናል። ከሠፈርና ከቀዬአችን ተንጠራርተን፣ በድፍረት ልንሞግታቸው ይገባል። ገጣሚው
በአንድ ጀንበር መጯጯህ የምትፈርስ የካብ ድርድር ድንጋጤ እየፈጠረ መገስገሳችን አይቀሬ እውነት ነው።
ድንበርና ወሰን ሳያግደን “እከሌ የሚባለውን አገር በስንኞቹ አማካይነት በምናብ እንደተራቀቀው እነርሱ
አይደለችም።
ውሰድ/ውሰጂ” ማለት የተለመደ የተሸናፊነት እንደሚያስቡት አገር እንደ ተራ ድንኳን ተጠቅልላ መከራ ያጠነክራል እንጂ አሟሙቶ አያደቅም።
ማረጋገጫ ነው። ይህ የቅን ዘመን የቅን ጨቅላዎች ሲያሻ የምትተከል፣ ሲፈልጉ እንደ ቅዠታቸው ደፋሮቹ የደርቡሾች ዝርያዎችም “ቤንሻንጉል በተለይም በአገር ላይ ጠላቶች ከግራ ከቀኝ እያፏጩ
ጨዋታ ዛሬም በጉልምስናና በእርጅና ዕድሜያችን የሚያዋቅሯት ተራዳ አይደለችም። ጉምዝ ክልልን ጠቅልለን ካልወሰድን” በማለት አገርን መፏለላቸው ዜጎችን እንደ ብረት ያጠነክር ካልሆነ
አምባገነን መንግሥታትና እብሪት ያሰከራቸው ደቂቀ ከሠልስት በኋላ እንደሚፈርስ ድንኳን ሲያመሳስሉ በስተቀር እንደ ሰም አያቀልጣቸውም። ከበደ ሚካኤል
አገር የቀዳሚ ጀግኖችን ደም ደሟ፣ አጥንታቸውን
ዲያቢሎስ ወፍ ዘራሽ ቡድኖች ለሰከሩበት የእንቆቅልሽ አለማፈራቸው ያስደንቃል። የአደባባይ ጬኸታቸው ይህ እውነት ገብቷቸው ስለነበረ ነው “የዕውቀት
ማገር፣ ላባቸውንም ወዟ አድርጋ በትውልዶች
ቅዠታቸው “አገር ካልሰጣችሁን፤ ለዚያውም ውስጣችንን ቢያውክም ተረጋግተን “የተረታቸውን
ቅብብሎሽ ውስጥ የተሰራች፤ በመወለድ የእትብት ብልጫ” ለሚለው መጽሐፋቸው እንደ ማሳረጊያነት
ኢትዮጵያን” እያሉ በስውር ሲያሴሩና በግላጭ ሲጮኹ ኬላ በማፍረስ” በመረባረብና በመተባበር እርቃናቸውን
መቀበሪያ፤ ለዘለዓለምም የአጽም ማረፊያ ዘላለማዊት በሚከተለው ግጥም የደመደሙት።
ማድመጥ የጀመርነው ታሪክንም ዕድሜያችንንም ዋቢ አቁመን የእብደታቸውን ጥግ ማሳየቱ አግባብ ይሆናል።
ቅርስና ውርስ እንጂ ከንቱዎች በከንቱ ትምክህታቸው ሰው ሲበድላችሁ እስቲ አትናደዱ፣
አቁመን ነው። ከፈርኦን ልጆች የምናስተውለው መቅበዝበዝም
እንደ ሳሏት በአራት ካስማ ተጠናክሮ እንደሚዘረጋና
አገር እንደ ሕጻናት የእንቆቅልሽ ጨዋታ የተረት አገልግሎቱ ሲያበቃ እንደሚጠቀለል ድንኳን እንዲሁ ምንም እንኳን ለዘመናት የተጠናወታቸው ጠላትን አትጥሉ ክፉን ሰው ውደዱ።
ተረት ውጤትና ለተረብ እንደሚቀለው ቸርነት የምትመሰል አይደለችም። ቢሆን ኖሮማ ይሄኔ ስንቴ የክፉ ደዌ ቅንዓት ውጤት መሆኑ ባይጠፋንም
የክፉ ሰው ክፋት ጠቃሚ ነው ትርፉ፣
“ውሰዷት” ተብሎ የምትበረከት የምናብ ትርት አፍርሰው ስንቴ በደኮኗት፤ ምን ያህል ጊዜ ሸንሽነው ደግመን ደጋግመን ኢትዮጵያ እነርሱ እንደሚያስቡት
(የምትተረት) አይደለችም። “ኢትዮጵያን እነሆ!” በተቀራመቷት ነበር። በጫና የምትጠቀለል ድንኳን ያለመሆኗን አስረግጠን ያነቃቃችኋል እንዳታንቀላፉ።
እየተባለም በከንቱነት ላበዱ ዘመንኛ ወፈፌዎችና ልንነግራቸው ይገባል። “ከገነት” የሚፈልቀውን
በእብሪት፣ በትምክህት፣ በጉራ የሚንተከተከውን የልቦናው ስሜት እየተራቀቀ፣
ምንደኞች “በእንቁልልጮሽ” ማማለያ ለምሳሌነት ውሃችንንም ቢሆን እንዳሻን ለመጎንጨትም ይሁን
የትንፋሻቸውን ወላፈን እንደ ወኔ ማጋጋያ፣ በንጹሐን
የምትጠቀስ እንደሆነች መቆጠርም የለባትም። ይህ ላቀድነው የብርሃን ምንጭነት ያለከልካይ እንዳሻን ሁልጊዜ ወደ ላይ በጣም እየላቀ፣
ደም የተበከለውን ጠብመንጃቸውንም እንደ ነፃ አውጪ
እንዲሆን የሚፈልጉ ህልመኞች በሩቅ ያሉ ጠላቶች ልንገለገልበት ሙሉ መብት አለን።
በመተማመን ምን ያህል ያልተሳካ ሙከራ እንዳደረጉና በሥራ በጥበብ ግሎ ለመነሣት፣
ብቻም ሳይሆኑ በራሳችን እቅፍና ብብት ውስጥ
እያደረጉ እንዳሉ የምናስተውለው ሐቅ ነው። ቀደምቶቹን እንኳን ለጊዜው ትተን ከአንድ
የተወሸቁትን ጭምር ያጠቃልላል። ቆስቋሽ ይፈልጋል የሰው ልጅ እንደ እሳት።
ከተወሸቁበት የፍልፈል ጉድጓድ ውስጥ ብቅ እያሉና ምዕተ ዓመታት በፊት የአድዋው፣ ከስምንት ዐሠርት
ገጣሚ በዕውቀቱ ስዩም፤ “የመጻተኛ አገር” የሚል ጨለማን ተገን አድርገው አገር ማተራመሳቸውንም ዓመታት በፊት የፋሽስቶች፣ ከአራት ዐሠርት ዓመታት ይህ ጸሐፊም ሃሳቡን የሚጠቀልለው በዚሁ
ርዕስ ያለውና በምናብ አተያይ የመጠቀና መልእክቱም እንደ ጀብድ ቆጥረው ኢትዮጵያን ከቅዠት ድንኳን ጋር በፊት ደግሞ የዚያድ ባሬ ወራሪዎች በእንቆቅልሽ የጠቢብ አባት ምክር ነው። ሰላም ይሁን!
ገጽ 10 አዲስ ዘመን ቅዳሜ ግንቦት 7 ቀን 2013 ዓ.ም
ማህበራዊ

ተናጋሪው ዶሴ
የአባወራው ቃታ - የህፃኑ ዓይኖች
መልካም ስራ አፈወርቅ ያዛት። እንዲህ ማድረጉ ለበጎ እንዳልሆነ ገምታም በትካዜ
ተዋጠች።
የመጨረሻው መጀመሪያ … መሽቷል። ሰዓት በጨመረ ቁጥር ጭንቅ የሚይዛት
የፍርድቤቱ ችሎት ተሰይሟል። ዳኞች ቦታቸውን ወይዘሮ ዛሬም በተለመደው ስሜት ሆና የበሩን መንኳኳት
ይዘዋል። በርካታ የፍርድቤቱ ታዳሚዎች የመጨረሻውን ትጠብቃለች። ገና በጊዜ የልጆቿን ገላ አጣጥባ ራት
የፍርድ ውሳኔ ለመስማት አዳራሹን ሞልተውታል። ሰጥታቸዋለች። ሁሌም ከጎኗ የማይጠፉት ህጻናት ዛሬም
ተከሳሹ በችሎቱ አንድ ጥግ በተዘጋጀ ስፍራ እንደቆመ በሳሎን ካለችው እናታቸው ጋር ሲጨዋወቱ አምሽተው
ነው። ዓቃቤህግና ጠበቃው ጥቁር ካባቸውን እንደለበሱ ትንሹ ወደ መኝታው አምርቷል።
በተቃራኒ አቅጣጫ ቆመዋል ። አሁንም ሰዓቱ እየገፋ ነው። በዕንቅልፍና ድካም
ዛሬ የምስክሮች ቃል አይሰማም ። ሁሉም የሚናውዘው ቤተሰብ ወደቤቱ ያልገባውን አባወራ መጠበቅ
የሚጠበቅባቸውን እማኝነት አጠናቀዋል። ከችሎቱ ትይዩ ይዟል። ከለሊቱ ስድስት ሰዓት ማለት እንደጀመረ። የሳሎኑ
ካሉ አግዳሚዎች በአንደኛው ሁለት ወንድ ልጆች ይታያሉ። በር በሀይል ተንኳኳ። ይህኔ እናትና ትልቁ ልጇ ከነበሩቡት
በሁለቱም ፊት ያጠላው ሀዘን ከጥላቻ ጋር ይነበባል። ድካምና እንቅልፍ ነቅተው ወደበሩ አተኮሩ።
ተከሳሹን በተለየ ስሜት እያስተዋሉት ነው። ሰውዬው ዙሪያ ወይዘሮ አበባ ጋደም ካለችበት ሶፋ በፍጥነት ተነስታ
ገባውን እየቃኘ የችሎቱን መጀመር ይጠብቃል። አዳራሹ የሳሎኑን በር ከፈተች። በሩን ያለቅጥ እየደበደበ ያለው
አሁንም በዝምታ ተውጧል። ድንገት ከዳኛው አንደበት ባለቤቷ ጎበና ነበር። መዝጊያውን ወደ ኋላ እንደከፈተች
ቃል መሰማት ጀመረ። ይህኔ የሁሉም ታዳሚ እይታ ወደ ወደ ጎን ዞር ብላ አሳለፈቸው። ጎበና አሁን በተለየ ስካር
ችሎቱ አተኮረ። ውስጥ ነው ። ባለቤቱን ፊት ለፊት እንዳየ የተለመደውን
ቅድመ -ታሪክ የስድብ ውርጅብኝ አደረሳት ።ሚስት ይህን ባህርይ
ጎበና ሰሜንሸዋ ቡልጋ ከተባለ ስፍራ ተወለደ። በልጅነቱ ብትለምደውም የዛሬው ባስ እንዳለ ገብቷታል።
እንደ እኩዮቹ ትምህርትቤት አልገባም። ሌሎች ቀለም ስድቡን እንደቀጠለ ወደመኝታ ቤቱ አለፈ። ይህ
ለመቁጠር ዕድል ሲያገኙ እሱ ለዚህ አልበቃም። የፊደል ሁሉ ሲሆን ህጻኑ ክፉኛ ተረብሾ እያስተዋለው ነበር ።
ሀሁን ሳይለይ አዲስ አበባ ጣልያን ሰፈር መጣ። ወላጅ አባቱ ጎበና ከመኝታ ቤቱ ሆኖ ባለቤቱ ወደእርሱ እንድትመጣ
እንደልጅ ተቀብለው የትምህርትቤትን ደጃፍ አሳዩት። ጠራት። ጥሪው ጩኸትና ቁጣን አዝሏል። ወይዘሮዋ
ጎበና ደብተር ይዞ አንደኛ ክፍል ገባ። የጀመረውን እየተንቀጠቀጠች ትዕዛዙን ተቀብላ ያለውን ፈጸመች ።
የትምህርት አመት ሲጀምር ወደ ሁለተኛ ክፍል ልጁ መረበሽ ጀመረ። ጭቅጭቅ እየተሰማው ነው።
አለፈ። ቀጣዮቹ ሶስት አመታት። በዕውቀት እያሻገሩ ድምጹ እያየለ ሲመጣ ወደ እናት አባቱ መኝታ ክፍል አመራ፡
አምስተኛ ክፍል አደረሱት። ከዚህ ደረጃ በላይ መቀጠል ፡በሩ አጠገብ ቆም ብሎም ወደ ውስጥ ማየት ጀመረ። አባቱ
አልቻለም።ትምህርቱን አቋርጦ ሀሳቡን ቀየረ። መንጃ ከአልጋው ጫፍ እግሩን አነባብሮ ተቀምጧል። እናቱን
ፈቃድ ለማውጣት አቅዶ ተሳካለት። አንበርክኳት፤ በለቅሶ እየተማጸቸው ነው ። እየደጋገመ
አትክልት ተራ አካባቢ እየሮጠ ደህና ገንዘብ አገኘ። የተለመደውን ጸያፍ ቃል ይናገራል።
ጥቂት ቆይቶ የራሱን መኪና ገዛ። በመኪናው ከወዲያወዲህ ከጎኑ ያስቀመጠው መሳሪያ ድንገት ከልጁ ዓይን
እያለ ብዙ ተግባሮች ከወነ ። እንዲህ መሆኑ ከብዙዎች ገባ።ምን እንደሆነ ባይገባውም እናቱ እሱን እያየች
አገናኘው። ይህ ግንኙነት ገንዘብ ለማግኘት የላቡ ወዝ መደናገጧን አውቋል። አባት ልጁን አላየውም። እናት
፣የጉልበቱ ድካም ብቻ በቂ እንዳልሆነ ጠቆመው። አምርራ እያለቀሰች ነው። ለቅሶና ልመናዋን መስማት
ይህ አይነቱ ሀሳብ በጎበና ውስጠት መዋል ማደር ያስጠላው ጎበና ያስቀመጠውን ሽጉጥ አንስቶ ወደእሷ
ጀመረ። ካወቃቸው ሰዎች ጋር በየቀኑ የገንዘብ ማግኛውን አነጣጠረ። ማጅራቷን በግራ እጁ ይዞ፣ ጸጉሯን ወደኋላ
ዘዴ አወቀበት። ውስጡ ያደረ ፍላጎቱን ለመሙላት በሌሎች የተፈተነችው ባለቤቱ በደስታ ተቀብላው እያስተናገዱት መከፋቷን የሚያወቁት እናት አባት በዚህ አጋጣሚ
ነው። ሁሉም አስራ አምስት አመት በ3 አመት ብቻ በጎውን መክረው ሁሉን እንድትችል አሳምነው ወደ ትዳሯ ጨምድዶ እየሳበ ሲያንገላታት ልጁ በቅርበት ተመለከተ።
ዘንድ ህገወጥ የሚባለውን ስራ ሞከረው፣ ተሳካላት። በአዲሱ ወዲያው የያዘውን ሽጉጥ አስተካክሎ ጭንቅላቷ ላይ
ስራው አልከሰረም። ረብጣ ገንዘብ ኪሱ አስገባለት። እሱን መቋጨቱ አስደሰቷቸዋል። የቤተሰቡ ሠላምና የቀድሞ ሸኝተዋታል። ይህንን ሲያደርጉ አባወራውን አልዘነጉም።
ህይወት ተመልሷል ። አሁን እፎይታ የሠፈነበት ኑሮ እየታየ ካለበት ጠርተው ፤ ክፉ ደጉን አንስተው እጁን ከሚስቱ ተኮሰ። ከባድ የመሳሪያ ድምጽ የለሊቱን ዝምታ አናወጠ።
እየቆጠረ ቢዝነስ ባለው ድንቅ ውሎ ገፋበት ። ትዳር ይዞ ልጁ ቤቱ በደም ሲሞላና እናቱ ተዝለፍልፋ ስትወድቅ
ሶስት ልጆች ወልዷል። ኑሮውን አዲስ አበባና አዳማ አድርጎ ነው። እጅ አጨባብጠዋል። በዕለቱ የወረደውን እርቅ አይተውም
ወይዘሮ አበባ ከአቶ ጎበና ጋር በትዳር ከተጣመረች የቆየ ስጋታቸው ተወግዷል። ልጆች በእናት አባታቸው ተመለከተ። አባትዬው እየተጣደፈ ወደሳሎኑ ሄደ።
በመኪናው ያሻውን ሁሉ ይፈጽማል። ሸጉጡን ከሱሪው ቀበቶ ሽጦ በሩን ከፍቶ ወጣ። ህጻኑ
ቢዝነሱ ያሰበውን ጥቅም ሲሰጠው ገንዘብ እየቆጠረ፣ አመታት ተቆጥረዋል። ሶስቱ ልጆች የትዳራቸው በረከት እርቅ ተደስተዋል። ዳግመኛ ጠብ እንዳይመጣ እየተመኙ
ሆነው ህይወታቸውን አድምቀዋል። ጎበና ከእስር ከተፈታ የቤታቸውን ሠላም ይናፍቃሉ። እየተንቀጠቀጠ በዓይኖቹ ተከተለው። ከጥቂት ቆይታ በኋላ
ጥሪት እየቋጠረ በጅምሩ ቀጠለ። እንዳሰበው ብዙ ቤቱ በሰዎች ግርግርና ጨኸት ተሞላ።
አልተጓዘም ። አንድ ቀን ይህ ድርጊቱ ተነቃና ከህግ ፊት በኋላ መተዳደሪያ ባለው ስራ ተሰማርቷል። አባወራው ስራ ጅምሩ ሠላም እንደነበረው አልቀጠለም። ጥቂት
ከጀመረ ወዲህ በባለቤቱ ላይ ባህሪው ተቀይሯል። ዘወትር አረፍ ያለው ቤተሰብ ዳግመኛ በፍቅር እጦት ተመታ። የፖሊስ ምርመራ…
አቆመው። በፈጸመው የማታለል ወንጀል የቀረበበት ክስ ፖሊስ ለሊቱን ጣልያን ሰፈር ከሚገኘው መኖሪያቤት
ቀላል አልሆነም። ጉዳዩ በማስረጃና በምስክር ተጠናክሮ በእሷ የሚያድርበት ጥርጣሬ ቅናት ፈጥሮ ሠላም እንደነሳው ጭቅጭቁ፣ ጠቡ፣ ድብዳባው ቀጠለ። ታማሚዋ ወይዘሮ
ነው። ከበሽታዋ እየታገለች ለመታገስ ሞከረች ። በቅርቡ ሲደርሰ የወይዘሮዋ ህይወት አልፎ ነበር። የትንሹ ልጅ ልብስ
ወንጀለኛነቱን አረጋገጠ። ጎበና ለፈጸመው የጦር መሳሪያ በደም መበከሉን ያዩ ሰዎች ልብሱን አውልቀው ገላውን
ዝውውርና የማታለል ወንጀልም ችሎቱ ይገባዋል ያለውን የጠዋት ማታ ጭቅጭቅ የቤቱን ሠላም ማናጋት ሆስቲታል ተኝታ ነበር ። የኩላሊት ህመሟ አስጊ መሆኑ
ጀምሯል። ከአዳማ ወደ አዲስ አበባ ጣሊያን ሰፈር የገባው በሀኪሞች ተነግሯታል። አጠቡ። ፖሊስ ሙሉ መረጃ ሰብስቦና አስከሬኑን በወጉ
የአስራአምስት አመት ጽኑ እስራት በየነ። መርምሮ ስለተጠርጣሪው ጠየቀ። ረዳት ኢንስፔክተር
ጎበና የእስራት ፍርዱን ሊቀበል ደብርብርሃን ቤተሰብ ኑሮን እንደቀድሞ ቀጥሏል። የትናንቱ ጎደሎ አባወራው ይህንን ቢያወቅም ፣ጥርጣሬውን
በአባወራው መምጣት ቢሞላም በሰላም እጦት እንደተናጋ አልተወም። በወጣ በገባ ቁጥር፣ ሴትነቷን እያረከሰ ፀያፍ ሲሳይ ተሾመ በፖሊስ መዝገብ ቁጥር 842/11 በየቀኑ
ማረሚያቤት ገባ። የአስራአምስት አመቱን እስር አንድ ብሎ የሚገኙ መረጃዎችን እየሰነደ ተፈላጊውን አባወራ ማሰስ
ሲጀምር ፣ ባለቤቱና ህጻናት ልጆቹ መፈተን ያዙ። ትናንት ውሎ ያድራል። ባለቤቱን በጥርጣሬ እያየ ባለመታመን ስድብ ያወርድባታል። ልጆች ሁሉን እያዩ ልባቸው
የሚፈርጃት ጎበና እሷ የምትለውን ለአንድም ቀን ሰምቶ ይሰበራል። ውስጣቸው ይደማል፤ አይናቸው ያነባል። ጀመረ።
ሙሉ የነበረ ቤት ዛሬ መጉደል ጀመረ። ልጆች በአባታቸው በችሎት ፊት…
ናፍቆት ተሳቀቁ። ሚስት የጎደለ ጎጆዋን ልትሞላ፣ በድካም አያውቅም። በየቀኑ ፀያፍ ቃላት እየጣለ በጭቅጭቅና አንዳንዴ አባወራው በጊዜ ይገባል። በጊዜ ቢገባም
በስድብ እልሁን ይወጣል። አንዳንዴ ጎበና አምሽቶ ይመጣና ጥላቻውን አይተውም። ባመሸ ጊዜ ሚስቱን ጨምሮ መላው ጥር 5 ቀን 2012 ዓ.ም የልደታ ከፍተኛ ፍርድቤት
ባዘነች። ለእሷ የታሰረ አባወራዋን ለመጠየቅ አገር ችሎት ተሰይሟል። ባልተገባ የቅናት ስሜት ተነሳስቶ
አቋርጣ መጓዙ ቀላል አልሆነም። የህጻን ልጆቿ ፍላጎትና ሚስቱን ፊት ለፊት ሲያገኙት በጥፊ ይመታታል። ይህንን ቤተሰብ ይጠብቀዋል። ደጁ ደጁን የምታይ እናታቸውን
የሚያደርገው በልጆቹ ፊት ነው። ከበው ልጆች የአባታቸውን ሠላም መግባት ይጠብቃሉ። የልጆቹን እናት ህይወት በሽጉጥ ያጠፋው አባወራ ከችሎት
ስለአባታቸው የሚያነሱት ጥያቄ በእጅጉ ፈተናት። ፊት ቀርቧል። ፍርድቤቱ ግለሰቡ የፈጸመውን ከባድ
አንዱ አመት አልፎ ሁለተኛው ተተካ። እሱም አልፎ ድርጊቱን የሚያዩት ህጻናት በአባታቸው ሁኔታ ጎበና አምሽቶ በገባ ቀን የስካሩ መጠን ይጨምራል።
ይሳቀቃሉ። ሁሉን በትዕግስት ማለፍ ልምዷ የሆነው እየተንገዳገደ ይሳደባል። እየተሳደበ ሚስቱን ያንገላታል። ሰው መግደል ወንጀል በማስረጃዎች አያይዞ ጥፋተኝነቱን
ሶስተኛው የእስር ጊዜ ቀጠለ። በዚህ ሁሉ መሀል የወይዘሮዋ አረጋግጧል። የአዳራሹ ታዳሚ በዝምታ እንደተዋጠ ነው።
ህይወት ከአጣብቂኝ ውስጥ ገባ። ስንቅ ማዘጋጀት፣ ልጆች ወይዘሮ በባሰባት ጊዜ ታመራለች። አባወራው ይህንን ሲረዳ ሁሉን ቻይዋ ወይዘሮ እንደአመጣጡ ፣ ድርጊቱን ችላ
እግሯ ስር ተንበርክኮ ይቅርታ ይጠይቃል። ዳግም መጠጥ ታሳልፋለች። ዳኛው የመጨረሻውን የፍርድ ውሳኔ ማንበብ ጀመሩ።
መንከባከብና የጎደለን መሙላት የእሷ ብቻ ሆነ። ሶስተኛው ግለሰቡ እጁ ከተያዘበት ጊዜ አንስቶ በሚታሰብ የሃያ አመት
አመት እንደጀመረ ግን አባወራው ከደብረብርሃን ማረሚያ እንደማይቀምስ ምሎ ተገዝቶ ቃል ይገባል። እንዲህ በሆነ ጎበና ሁሌም ከጎኑ የሚሽጠውን ሽጉጥ ቤተሰቡ
ጊዜ ለጥቂት ቀናት በቤቱ ሠላም የሰፈነ መስሎ ይቆያል። አያውቅም። ከቤት በወጣ ጊዜ ከራሱ አይለየውም። ጽኑ እስራት ይቀጣ ሲሉም ብይን አሳለፉ።
፣ወደ አዳማ የመዞር ዕድል አገኘ። ይህ አጋጣሚ ለቤተሰቡ
መልካም ሆኖ ነገሮችን አቀለለ። መልሶ አባወራው ከመጠጡ ይታዳማል እንደገናም ውሎ ሲመለስ፤ ከእይታ ደብቆ ያስቀምጠዋል። የብቻውን
ባለቤቱን ጠርጥሮ ጠብና ዱላ ያነሳል። ሚስጥር በእጁ እየዳሰሰ አሻግሮ ያስባል። እያሰበ ጥርሱን ከችሎት በኋላ
ታራሚው አባት አዳማ እንደገባ ካለፉት አመት በተሻለ የውሳኔው መዝገብ እንደተዘጋ አንድ ደብዳቤ
ልጆቹ ጎበኙት። ሚስት ርቃ ከመሄድ መንገዱ አጠረላት። ሠላም የቆየው ቤት ጭቅጭቅ ሲነካው የቤተሰቡ ውሎ ይነክሳል።ሁሌም ከአእምሮው የማትጠፋውን ሚስቱን ቤት
አደር ወደ ጭንቅ ይቀየራል። ሚስት ለልጆቿ የምትከፈለው ሲገባ እየፈለገ፣ ሰበብ እየፈጠረ ይጠላታል። ሶስቱ ልጆቹ ከዓቃቤህግ ለፍርድቤቱ ችሎት ደረሰ፡፡ ደብዳቤው
እንዲህ ከሆነ ጥቂት ጊዜያት በኋላ ሌላ እድል ተፈጠረ። በምስክርነት የቀረበው የሟችና ገዳይን ታዳጊ ልጅን
ታራሚው እስካሁን የታሰረው እንዳለ ሆኖ በምህረት ዋጋ ፤ ከአቅም በላይ ሆኖ ፤በምሬት ትንገሸገሻለች። ይህንን የአባታቸውን ባህሪ ችለው የእናታቸውን ችግር ይረዳሉ።
የሚያወቁ ሽማግሌዎች በመሀል እየገቡ ችግሩን በእርቅ ሰላም ሲኖሩ እየሳቁ፣ ጠብ ሲፈጥር ይጨነቃሉ። ጉዳይ ይመለከታል፡፡ በምስክር አሰጣጥ ጊዜ ልጁ
እንዲለቀቅ ሆነ ።
ይፈታሉ። ለአፍታ ሰላም ወርዶ የጠቡ ዱላ ይነሳል። ታህሳስ 22 ቀን 2011 ዓ.ም … የአባቱን ስም ቀይሮ በአያቱ ስም መጠራት ጀምሯል
ህይወት ከእስር በኋላ…
ወይዘሮ አበባ በየቀኑ የሚደርሰባት በደል ከጭንቀት ምሽት አራት ሰዓት እንደሆነ ከውጭ ወደቤት የገባው ፡፡ልጁ ለዚህ ያቀረበው ምክንያትም አባቱ ወላጅ
ጎበና አሁን ከማረሚያ ቤቱ ተለቆ ከቤተሰቡ
ቢጥላት አዳማ ፀበል መመላለስ ይዛለች ። ፀበል አባወራ አፍታ ሳይቆይ ተመልሶ ወጣ። ወደቤት ገብቷል እናቱን በሽጉጥ ሲገድል ማየቱንና ከዚህ በኋላም
ተቀላቅሏል። በናፍቆት የከረሙ ልጆቹ ፣ በብቸኝነት
የምትጠመቀው ወላጆቷ ባሉበት አካባቢ ነው። ሁሌም ያለችው ወይዘሮ መልሶ መውጣቱን እንዳየች ሀሳብ በስሙ መጠራት ያለመፈለጉን ነው፡፡
አዲስ ዘመን ቅዳሜ ግንቦት 7 ቀን 2013 ዓ.ም ገጽ 11
መዝናኛ

የጋዜጠኞች ቅኝት
የልቤ ደርሶ
መቻቻልን አየሁት
ላይ ሲደክሙ ቢውሉም፣ ፈጥነው ቤታቸው መድረስ አስተያየቶቹን ስሰማ የደበተኝ ሁሉ ይለቀኝ ጀመር። የራሳችንን ምርጫ በራሳችን መወሰናችን ትልማችን፣
ቢፈልጉም ትራንስፓርት የለም። ሰራተኞቹ የተፈጠረው መቻቻል የተለየ የዓለም አተያይ ወይም ባህሪን መቀበል ሀሳባችንና ስሜታችንን ለመግለጽና ለማጎልበት ይረዳናል።
የስራ መውጫ ሰዓት ደርሷል፤ ወደ ቤት ለመሄድ የትራንስፓርት መስተጓጎል ምቾት አልነሳቸውም፤ ማለት አይደለም፣ ለሌሎች እንደፈለጉት የመኖር መብትን ነፃነት ደግሞ በራሱ ደስታ፣ እርካታ አለው። ይህን ማድረግ
ቶሎ ወጣሁ፤ ውጪ የተመለከትኩት አዲስ ነገር ግን ይልቁኑም ድካማቸውን ረስተው፣ ፈጥነው ቤታቸው መስጠት ብቻ ነው አሉን። በራሱ የራሱ እርካታና ደስታን ይሰጣል። ሰዎች ነፃ ከሆኑ፣
ቆም ብዬ እንዳስብ አደረገኝ። ያለማጋነን ሰላማዊ ሰልፍ ለመድረስ የነበራቸውን ፍላጎት ትተው መጓዛቸውን እኛም በደስታ ከአጠገባቸው ሆነን እየተጓዝን በዘመን የተለያየ እምነቶችንና እሴቶችን ማንፀባረቅ ይችላሉ፤ ይህን
በሚመስል መልኩ በርካታ ሰዎች በእግራቸው ይተማሉ።
ቀጥለዋል። ለዚያውም ረጅም ርቀት። መካከል የተማሩትን እውነት እየቀሰምን እየተጓዝን ነው፤ ደግሞ ተቻቻይ መሆንን ይጠይቃል።
የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጥ አንድም ተሸከርካሪ
ጉዞው የማይተዋውቁትን እያስተዋወቀ ጨዋታ ከጎናችን ለሃይማኖት፣ ለፖለቲካ ወይም ለሥነ ምግባር ሰዎች መልካም የሚሉትን በራሳቸው መንገድ
ዝር አይልም፤ምን እየተካሄደ ስለመሆኑ አልገባኝም።
የደራበት ሆኗል። አብረውኝ ከሚጓዙ ሰዎች መካከል ተቃራኒ አመለካከት ያላቸው ሰዎች ሊኖሩ ይችላሉ፣ እነዚህ ለማግኘት ሲጥሩ፣ የሕይወትን መንገድ ይመለከታሉ፤
በርካታ የእስልምና እምነት ተከታዮች በመንገድ ላይ
አንደኛው “ይህች ናት የኔ ኢትዮጵያ !” ሲል ተናገረ። ሰዎች የተለየ የዓለም አተያይ ስላላቸው ብቻ መጥፎዎች በዚህም ኑሯቸው ምን እንደሚሰራና ምን እንደማይሰራ፣
ይታያሉ፤ ስለማንነታቸው አለባበሳቸው ያስታውቃል፤
መልስ ከማንም ሳይጠብቅ ስላነሳው ሀሳብ ማብራራት ናቸው ማለት አይደለም ሲሉ አብራሩ። ምን ወደ መልካሙ እንደሚመራቸውና ምን
የመስገጃ ምንጣፍ ይዘው ቁልቁል በቤተ መንግስት ወደ
ጀመረ። መቻቻል ማለት የሌሎችን ባህሎች ማክበር እንደሚያስተጓጉላቸው ያውቃሉ።
መስቀል አደባባይ ይነጉዳሉ። አንዱን ይቅርታ ጠይቄ
ግለሰቡ ከአነጋገሩ የክርስትና እምነት ተከታይ እንዲሁም የሰዎች ግለሰባዊነት መገለጫ መሆኑን ተናገሩ። ይህ የሕይወት ተሞክሮ ከተገደበ የመሻሻል፣
አስቆምኩና ህዝቡ ወደየት እንደሚሄድ ጠየቅሁት።
እንደሆነ ተረዳሁ። ይህን ያልኩት “እኛ!” ጥምቀትን በተመሳሳይም የመቻቻል መገለጫ በጭራሽ ማህበራዊ አዲስ ነገር የማግኘት ዕድልም ይገደባል፤ ትክክለኛ
የተከለከለው የአደባባይ አፍጥር ፕሮግራም መፈቀዱንና
እንዲሁም የተለያዩ ሀይማኖታዊ ወርሃዊ እና ዓመታዊ ኢ-ፍትሐዊነትን መቻቻል፣ የራስን አመለካከት አለመቀበል እንዲሁም ጎጂ መንገዶች እንዳይታወቁ ያደርጋል፤ ሰዎች
ህዝቡም አፍጥር ወደሚካሄድበት ስፍራ እየተጓዘ
የንግስ በዓላትን ስናከብር እና መንገድ ስናዘጋ ሙስሊሙ ወይም የራስን አመለካከት በሌሎች ላይ መጫን ማለት ሌሎች አማራጮችን አይተው የአኗኗር ዘይቤያቸውን
መሆኑን ሲገልጽልኝ አንድ ነገር ብልጭ አለለኝ። የአፍጥር
ፕሮግራሙ ከሜክስኮ እስከ ባምቢስ ባለው መንገድ ላይ ማህበረሰብ በመቻቻል በሰላም እንድናከበር ሲያደርግ አለመሆኑንን ገለጹልን። እንዳይጠይቁ እንቅፋት ይሆናል፤ የተለያዩ ሰዎች ለማደግና
እንደሚካሄድ በዜና ተገልጾ እንደነበር አስታወስኩ። ነው የኖረው፤ እኛም ይኸው በእግራችን እየተጓዝን እነሱ በግለሰቦች ወይም በማኅበረሰቦች መካከል ውጥረቶች የተሻለ ደረጃ ለመድረስ የሚያስፈልጋቸውን የተለያየ
በመገናኛ ብዙሃን የተመለከትኳቸው በባህርዳርና ደሴ የአደባባይ የአፍጥር ስርዓት እንዲያከብሩ ምቹ ሁኔታ የሚከሰቱት ከአድሎና ካለመቻቻል ነው። አለመቻቻል ከባቢ እንዳያገኙ ያደርጋል ።
የተካሄዱ የአፍጥር መርሃ ግብሮችም ታወሱኝ። በሰፋፊ እየፈጠርን ነው ሲል ማብራራቱን ቀጠለ። ለማንኛውም ማኅበረሰብ ሰላምና መረጋጋት አደጋ ወይም ከዚህ ሁሉ ብዝሃነት ወደተሻለ የአኗኗር ዘይቤ፣
ጎዳናዎች ላይ እጅግ በርካታ የእስልምና እምነት ተከታዮች አሁንም የት ቦታ ላይ ታክሲ እንደማገኝ አላውቅም፤ ስጋት ነው። የተለያየ ዘውግ፣ ፖለቲካዊ ርዕዮተ ዓለምና ማኅበራዊ መሻሻልና ታላቅ ደስታ እንደሚመራን
በተገኙበት መርህ ግብሩ መካሄዱ ለኢትዮጵያ አዲስ ነው። ብቻ ወደ አካባቢዬ የሚወስደኝን መንገድ ይዣለሁ፤ ኢኮኖሚያዊ ደረጃ ባላቸው ቡድኖች መካከል የሚኖር እንረዳለን። ብዝሃነት ደግሞ መቻቻልን ይሻል።
በዚህ ሰው ያለውን በሚያካፍልበት በሮመዳን ጾም ህዝበ ሙስሊሙም ከተለያየ አቅጣጫ መትመሙን መረዳዳትና መተባበር ለሰው ልጆች ሕልውና ብቻ ሳይሆን አዲስ አበቤዎች ከአፍጥር መርሀ ግብሩ ጋር በተያያዘ
ወቅት በጎዳና ላይ የተካሄደው ይህ የአፍጥር ፕሮግራም ቀጥሏል። ሰውዬው መናገሩን ቀጥሏል። ያለአንዳች ለዓለም ሰላምም ያስፈልጋል። መቻቻል አመጽንና ጭቆናን ጎዳናዎች ለተሸከርካሪዎች ዝግ መሆናቸውን ተከትሎ ብዙ
የሙስሊሙ ብቻ ሳይሆን የመላ የኢትዮጵያውያንን ማቅማማት በተፈቀደው መንገድ በእግር እየተጓዝን ነው፤ ለማጥፋት ተፈላጊ የማኅበራዊ ግንኙነት ቀዳሚ እሴት ኪሎ ሜትሮችን በእግር የተጓዙበት የሜክሲኮ አደባባይ
የመተሳሰብና መረዳዳት እሴት አጎልቶ ያሳየ መሆኑ ከዚህ በላይ “ኢትዮጵያዊነት” እና መቻቻል የለም፤ ሲል ነው። ባምቢስ የጎዳና ላይ አፍጥር መርሀ ግብር 15 ሺህ ሰዎችን
ታሰበኝ፤ የአዲስ አበባው ደግሞ ልዩ ስነ ስርአት ሊደረግበት ሀሳቡን አብራራ። ሁላችንም በሀሳቡ መስማማታችንን እኔም ከወዳጆቼ ጋር የተስማማሁባቸው ብዙ በማሳተፍ ተጠናቅቋል። ታላቅ ትዕይንት የተካሄደበትና
እንደሚችል ገመትኩ። እናም የተቀረው ህዝብ የተወሰኑ ጭንቅላታችንን በማነቀሳቀስ እየገለጽን ጉዟችንን ቀጠልን። እውነታዎች አሉ፤ መቻቻል በማኅበረሰብ ውስጥ ሊከሰቱ እና ተጠቃሽም ለመባል በቅቷል። መርሀ ግብሩን በቀጥታ
ርቀቶችን በእግር መጓዙ እዳው ገብስ ነው እንድል አረገኝ። በመሐል በእድሜ ከፍ ያሉ ግለሰብ ደግሞ ሀሳባቸውን የሚችሉ አለመግባባቶችንና ብጥብጦችን አስወግዶ ሰላምን ስርጭት እንደተከታተልኩትም ደማቅና የእምነቱን
ይህን መረጃ እንዳገኘሁ እንዴት አድርጌ ወደቤቴ መስጠት ቀጠሉ። እኚህ ሰው አራት ኪሎ ከሚገኙ ለማስፈን ያስፈልጋል። አለመግባባትና አለመስማማት ተከታዮችም በእጅጉ ያስደሰተ ነው። ለሀገራችን አዲስ
መሄድ እንዳለብኝ መወሰን ነበረበኝ። ትራስንፓርት የመንግስት መስሪያ ቤት በአንዱ ለበርካታ ዓመታት የሰው ልጅ ሕይወት አካል ናቸው። ከመቻቻል ሌላ ያለው ከስተትና ደማቅም ነው።
እስከሚገኝ ድረስ በአግር መሄድ እንዳለብኝ ተረዳሁ። የሰሩ ናቸው። ለዚህች ሀገርና ህዝብ መቻቻል ትልቅ ብቸኛ አማራጭ ደግሞ ግጭት ነው። የአፍጥር መርሀ ግብሩ መሳካት ትርጉሙ ብዙ ነው።
ሳላቅማማ በእግሩ ከሚተመው ህዝብ ጋር ተቀላቀልኩ። ዋጋ እንዳለው ነገሩን። መቻቻል የተለየ የዓለም አተያይ፣ መቻቻል ነጻነትን ይወልዳል፤ ነጻነት ማለት የራሳችንን የኢትዮጵያውያንን የመረዳዳትና የመቻቻል እሴት በጉልህ
የሌሎች እምነት ተከታዮችም ከየቢሮው እየወጡ የአኗኗር ዘይቤ፣ ባህሪ እና ወጎችን የሚያመለክት ገዥ ሀሳብ ሕይወት በፈለግነው መንገድ መምራት ማለት ነው። ማሳየት የቻለና የአለመግባባት ደጋሾችን በእጅጉ ያሳፈረም
የእግር ተጓዡን እየተቀላቀሉ ናቸው። ሰራተኞች ስራ ነው ሲሉ አብራሩልን። ሕይወታችንን በመረጥነው መንገድ መምራታችን፣ ነው። በእርግጥም መቻቻልን ያዩበት ትእይንት። ሰላም !!

መዝናኛ

ማረፊያ
“የዕለት አጀንዳዬን አታሳጣኝ!”
አዲሱ ገረመው የእለት አጀንዳ አታሳጣን የተባለለት ይህ የጉድ ሲጠበቅባቸው እንደመደበኛ ሥራ የፌስቡክ እድምተኛ ይለዋል። ሰውዬው ይሁንታውን ከነገረው በኋላ
ዘመን ወሬ ብቻ ሆኖ ቀረ እኮ ጃል፤ ለዚያውም እንቶ ሙሾ አውራጅ፤ ከሳሽና ወቃሽ ብቻ ሲሆኑ ማየት ግን ሶቅራጥስ የመጀመሪያውን ጥያቄ እውነታ ጠየቀ። “አሁን
እኒህ አውሮፓውያን የደፈሯትን ሣይንስ የብዙ
ፍንቶ ወሬ። እኔን አይመለከተኝም የሚል ሰው ይኖር ያስደነግጣል። ለዚህ ነው ፀሎታቸው የእለት አጀንዳዬን የምትነግረኝ ነገር እውነት መሆኑን እርግጠኛ ነህ?”
ሺህ ዓመታት ታሪክ ያለን ሰዎች እንደምን አንደፍራት?
ይሆን? ለመሆኑ በዚህ ወቅት ማህበራዊ ሚዲያን አታሳጣኝ ሊሆን እንደሚችል ያስጠረጠረኝ። በፌስ “እርግጠኛ አይደለሁም። እኔ እንጃ! ሰው ነው የነገረኝ…”
ፌስ ቡክ ምስክሬ ነው፤ እንዲያውም በዚህ መስክ
የማይከታተል ይኖር ይሆን? ሌላ ብላ ነው የሚሉት! ቡክ ጭብጨባው የደራለት ተንታኝ ያለኔ ቅዱስ ከየት እያለ ሰውየው መለሰ። ሶቅራጥስም “ስለዚህ… እውነት
ውጤት አምጥተን እናሳያችኋለን። ኧረ እንዲያውም
የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚ ባትሆኑ እንኳን ማህበራዊ ይመጣል በሚል ትዕቢት ተወጥሮ ስታየው የኢትዮጵያ ይሁን አይሁን አታውቅም አለው።
አሳይተናቸዋል። ፌስ ቡክ የሚሉትን ጉድ እነርሱ
ሚዲያው ዛሬ ምን አወራ እያላችሁ የምትጠይቁ እኮ የት ተስፋ ይርቅብሃል። ሀገሬ እውን አሳቢ አለሽ ወይ? እኛ መልካምነትን አመልካች የሆነው “አሁን
ወልደውልን እኛ እንደ “ጉዲፈቻ ልጅ” ተንከባክበን
የለሌ ናችሁ። በቃ ወሬ ሱስ ሆኖብናል። ፀሎታችንም ግን እድሜ ለፌስ ቡክ እውነትም የእለት አጀንዳችንን የምትነግረኝ ወሬ መልካም ወይም ጥሩ ወሬ ነው?”
አሳድገን ዛሬ ላይ ማድረሳችን የዚህ ማሳያ አይደል።
ከእለት እንጀራ ልመና ይልቅ ወደ ዕለት አጀንዳ አታሳጣን አላጣንም። ያለ ወሬ አንድ ቀን ከማደር ያለ ምግብ 3 ቀን የሚለው ሁለተኛው ጥያቄ ነበር። “አይደለም!
ይህን ደግሞ በተረት ተረት ሳይሆን በማህበራዊ
ሳይዞር አይቀርም። ማደርን የምንመርጥ ሆንን እኮ። እንዲያውም በተቃራኒው ነው…” አለው ሰውየው።
ሚዲያ ላይ ባለን ብርቅዬ የወሬ ጀግኖቻችን ማረጋገጥ
አንዳንዶቻችን እኮ ለወሬ ካለን ጉጉት የተነሳ ከወር ፌስ ቡክ ላይ ሞቅታ ሲበዛ፤ ብዙ ጂቢ ኢንተርኔት “በአጭሩ ልትነግረኝ የመጣኸው… ስለ ጓደኛዬ እውነት
ችለናል። ይህ ‹‹ድንቅና ምጡቅ ሀሳብ›› ያዘለ ቃል
የተነገረው በወርሃ ግንቦት 2013 ዓ.ም በዛሬዋ እለት አስቤዛችን ከፍተኛውን ድርሻ የሚወስደው የሞባይል ይሞሉና በሌለ ረሃብ እገሌ ተራበ ምናምን ለቅሶ መሆኑን ያላረጋገጥከውን መጥፎ ነገር ነው ማለት ነው”
ነው። በእኔ። በዚህ እንዳንደናገር የምናወራው ስለ ካርድ ሆኗል። ኧረ ግድ የለም፤ ቴሌቪዥንና ራዲዮም እኮ ያሰማሉ። ከዚያም ወዳንተ ይዞሩና እገሌ ተርቦ እናንተ አለው ሶቅራጥስ። “እርግጥ ነው፣ አንድ ጥያቄ ይቀራል!
ሥልጣኔ አሊያም ዘመን አመጣሹ የማህበራዊ ሚዲያ የወሬ ምንጭ ናቸው። “ኤጭ አንተ ደግሞ በፍየል ዘመን ምግብ በላችሁ ብለው ሊከሱህ ይቋምጣሉ። ታዲያ በሱ ወንፊት ካለፈ ወሬውን ልሰማህ እችላለሁ” ብሎ
አጠቃቀማችን ነው። እንዴት በግ ትሆናለህ” የሚለኝ አይጠፋም እኮ። ለካስ እኒህን ያልረገምኩ ማንን ልራገም በፈጣሪ። ወደ ሦስተኛው ጥያቄ አመራ።
ማህበራዊ ሚዲያው የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ቋንጣ ወሬ ነው የሚያቀርቡልን። አንዳንድ ጓደኛ የላችሁም?… የወሬ ሱስ ያለበት። “ሶስተኛው ጥያቄ ጠቀሜታ ነው፤ አሁን የምትነግረኝ
ሙቀትና ቅዝቃዜውን የሚወስን ሆኖ የለ? ታዲያ ፈጣን የወሬ ምንጭ እያለ እንዴት ቀርፋፋውን እንይ በስልክ ደውሎ ወይም ገና ሲያገኛችሁ… “ሰማህ! እከሌ ነገር ለኔ ይጠቅመኛል?” ሲለው፤ “ይጠቅምሃል ለማለት
እንዴት አናወራበት? ዱሮ አዲስ መረጃ ፍለጋ እረኛ ምን ብትሉ አይፈረድባችሁም። ግን እኮ ፌስ ቡኩ ላይ ወይም እከሊት…” በሆነ እንቶ ፈንቶ ወሬ፣ ሀሜት፣ አልደፍርም። ነገር ግን…” ብሎ ሊናገር ሲል ሶቅራጥስ
አለ ይባል ነበር ሲሉ ሰምቻለሁ። በዚህ ዘመን ለዚህ ያልተጣራ ወሬ ሰምቶ አዕምሮን ከመመረዝ ሺህ ጊዜ አሉባልታ፣ ቡጨቃ… ምናምን የሚያዝጋችሁ። ፌስ ንግግሩን አቋርጦ “እና የምትነግረኝ ነገር እውነት
የሚመጥነው ማህበራዊ ሚዲያው ነው ብል የተሳሳትኩ ዘግይቶ የደረሰን እውነት ማወቅ ይሻላል። ቡኩ ላይም እንዲህ ዓይነቱ ሰው ነው የሞላው። ካልሆነ፣ ጥሩ ካልሆነ፣ እንዲሁም የማይጠቅመኝ ካልሆነ
አይመስለኝም። የእለት አጀንዳ እንደሆነ በየትም በኩል ብትሄዱ ሞባይሉን ሲከፍት እባክህ ፈጣሪዬ ወሬ ብቻ አሰማኝ ለምን ልትነገርኝ መጣህ?” አለው ይባላል።
ምንም የተለየ ክስተት እንኳን ባይኖር አዲስ አጀንዳ አይጠፋም። ዝም ብላችሁ ነው ለሞባይል የቅንጦት ብሎ የሚጠይቅ። ከዚያም ያልተጣራ መረጃ ለሌሎች ግድየለም ፀሎታችን ይመለስ፤ ከዕለት አጀንዳ
በየዕለቱ ይፈበረክበታል። ሥራ ያጣ ማነው ቆቡን ቀድዶ ወጭ የምታወጡት። ደግሞ ለዘንድሮ የሞባይል ካርድ። ያጋራል። ታዲያ ሙሉ ቀን አጀንዳ ይሆናል። በቀጣይ የእለት እንጀራ እድሜያችንን ያራዝማል። በዕለታዊ
ይሰፋል የተባለው፤ እንደዚያ መሆኑ ነው እኮ። ጉልበት የዘንድሮ ካርድ እኮ ዋጋ የለውም። 50 ብር ብትሞሉ ቀን ለዚያ ምላሽ የሚሆን ሌላ አጀንዳ ደግሞ ይፈበረካል። ደራሽ ወሬዎች፤ በጥቃቅን መረጃዎች እየተገፉ ሀገርን
መፈታተሺያና ሥራ መፍጠሪያ የሆነው የጉዲፈቻ ውስጡ ያለው 25 ይመስል ወዲያው እልም ይላል። ነገር በምሳሌ ይባል የለ፤ እንዲህ ዓይነቶችን የሚገልጽ የሚያህል ነገር ህልውናውን አደጋ ላይ መጣል ከወዴት
ልጃችን ፌስ ቡክ ከምሁር እስከ ገበሬ አንድ አግዳሚ ወዳጆቼ መፍረድ ከባድ ነው። እርግጥ ነው አንዳንዱ አንድ ታሪክ እናንሳ። በአንድ ወቅት አንድ ሰውዬ ወደ ያደርሰናል? እሣት እያቀጣጠሉ፤ ቤንዚን እያርከፈከፉ
ወንበር ላይ በእኩል ቁጭ ብለው ማቆሚያ በሌለው ፌስቡክን ጭንቀት ማራገፊያ እንደሚያደርገውም ምርጡ ፈላስፋ ሶቅራጥስ ቀረበ አሉ። “ስለ ጓደኛህ ወሬ ሀገርን ለማንደድ የሚደረግ የ24 ሰዓታት የእለት አጀንዳ
የተኩስ እሩምታ የሚቀጣቀጡበት ሆኗል። በእርግጥ አውቃለሁ። ልነግርህ ነበር…” ይለዋል። ሶቅራጥስም መልሶ “ቆይ አታሳጣኝ ትጋት መጨረሻው ተያይዞ መጥፋት ነው።
ይህ ለአንዳንዱ “ሆቢ”፤ ጥቂት ለማይባሉት የገቢ ኮፍያችንን አንስተን ያከበርናቸው የምሁሩ አንዴ፤ ምንም ነገር ሳትነግረኝ ሶስት የወሬ ወንፊቶች እኔ ግን እላለሁ። የእለት አጀንዳዬን አታሳጣኝ! ለእናንተ
ምንጭ፤ ለአብዛኛው ደግሞ መደበሪያ ነው። ጎራ ወገኖቻችን መፍትሄ ማፍለቅ፤ ነገን ማመላከት አሊያም ማጣሪያዎች የሆኑ ጥያቄዎቼን ላቅርብልህ…” የምጽፈውን ማለቴ ነው።
ገጽ 12 አዲስ ዘመን ቅዳሜ ግንቦት 7 ቀን 2013 ዓ.ም
ማህበራዊ

መጋቢ አዕምሮ
ታሪክም ተረትም
በአገልጋይ ዮናታን አክሊሉ
ለጥቅማችን
ታሪክ ሰውን በሰውነቱ በመመልከት መሆን አለበት። የማህበረሰብ ጉዞ ውስጥ የተፈጠሩትን እውቀቶች ለዛሬ
አለቃ ታዬ ‹‹የኢትዮጵያ ሕዝብ ታሪክ›› በሚል ለትምህርት ለመውሰድ ታሪክ የሚገባውን እንዲሰራ
ርዕስ በ 1914 ዓ.ም. ስለ ታሪክ በጻፉት መጽሐፍ እንፍቀድለት እንጂ እኛ ያሰብነውን ለመጫን ታሪክን
በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ ከሚታዩት ‹‹ታሪክን መማርና ማወቅ ለብዙ ነገር ይጠቅማል፡ እየጠመዘዙ ያለአቅጣጫው እንዲፈስ ማድረግ በብዙ
እንቅስቃሴዎች መካከል የመጽሐፍት አዟሪዎች - መጀመሪያ የድንቁርና ዕውር ዓይን ይከፈታል፤ ዋጋ ያስከፈለን መሆኑን መረዳት ይገባል።
ይጠቀሳሉ። መጽሐፍ አዟሪ መጽሐፉን ተሸክሞ ሁለተኛ ሰው የእግዚአብሔርን ቻይነት፣ የፍጥረቱንም 2. ታሪክ ለውጥን እንድንረዳ የሚያደርግ መሆኑ፣
ገዢውን ፍለጋ በእግሩ ይንቀሳቀሳል። በመንገድና ብዛትና የልዩ ልዩ ወገንንም ዓይነት የዓለምንም ስለ ለውጥ ለማስተማር ከታሪክ የሚቀርብ የለም።
በካፌ ውስጥ በመገኘት መጽሐፍቱን እያሳየ ይሸጣል። ታላቅነትና ስፋት ያይበታል። …በዓለም ያሉትን ልዩ ልዩ የታሪክ ገጾች የለውጥ ገጾች ናቸው። ሰዎች ተስፋ ወደ
ገዢውን ለመሳብ በገዢው ቀልብ ውስጥ ስለገባው ሕዝቦች አገራቸውና ጠባያቸውን፣ የአምላካቸውንና መቁረጥ የሚሄዱት የለውጥ ተስፋ ሲሟጠጥባቸው
መጽሐፍ የሚያውቀውንም የማያውቀውንም በመናገር የመንግሥታቸውን ሥርዓትና አኗኗራቸውንም ነው። በታሪክ ውስጥ ግን ለውጥ ትልቁን ቦታ ይይዛል።
ትንታኔ ይሰጣል። እርስዎ መጽሐፉን ሲያነቡ አዟሪው በታሪክ ሲመለከት ሲመረምር፣ ሲያስተውልም፣ በቤቱ ስለ ለውጥ በሚታገሉና ለውጥ እንዳይሆን በሚታገሉት
ስለ መጽሐፉ የመሰከረው አንዱንም ቢያጡበት መገረም ተቀምጦ ዓለምን ሁሉ ዞሮ… እንዳየ ሰው ይሆናል። መካከል የሚገኘው ትምህርት በታሪክ ገጾች ውስጥ
የለብዎትም፤ የአዟሪ ግብ መጽሐፉን መሸጥ ነውና። የሰውን ደካማነትና ብርታትን፣ በጎነትንና ክፋትን፣ የሚገኝ ትምህርት ነው። አንድ ሰው የሚሰራውን
ጥቅሙን ማስጠበቅ። ስንፍናንና ብልሃትን፣ ሐሰትንና ዕውነትን፣ ቁም ታላቅ ለውጥ ለማየት፣ ሁለት ሰዎች በአንድ ሀሳብ
አንድ ማለዳ በአንድ ካፍቴሪያ ውስጥ የተገኘው ነገርንና ተረትን፣ ተንኮልንና ቅንነትንም ያለበትን ነገር ተስማምተው ተአምር የሚባል ለውጥን ሲያመጡ
መጽሐፍ አዟሪ ከአንድ በእድሜ ጠና ያሉ ሰው ሁሉ አይቶ ያውቃል። በዓለም የሚነገረውን ከንቱነት ተመልክቶ ለመማር፣ ማህበረሰብ እንደ ማህበረሰብ
ጋር ተገናኘ። እኒህ ሰው አዟሪው የተሸከመውን ሁሉ ይንቃል ለበጎ ነገርም ይተጋል። የሰውን ጠባይ የሚፈጥራቸውን የጋራ ለውጦች ውስጥ በመገረም
መጽሐፍት በአይናቸው ገረፍ አድርገው ተመለከቱ። ደካማነትን አውቆ ልቡን በማስፋት ይታገሣል፣ ክፉ ለመገኘት የታሪክ ገጾች የግድ ይላሉ።
መመልከታቸው የሚፈልጉትን መጽሐፍ ከአዟሪው እጅ ነገርንም አይቶ ለበጎ ነገር ይነሳሳል። በዘመኑም ወደፊት በታሪክ ውስጥ በጉልህ ቀለማት ከሚነበቡት
እንደሚያገኙት አስበው ነበር። በዕውቀትና በብልሃት፣ በበጎነትም ልቡ ይታደሳል። ለውጦች መማር ያልቻሉ ሰዎች የትላንቱን ስህተት
አዟሪው ግን በተለመደው አሰራሩ “… በቅርቡ ሰነፎችንም በምክሩና በትምህርቱ ከድንቁርና ወደ ጥበብ ደግመው በአደባባይ ይታያል። የሚያሳዝነው ግን ሰው
የወጣ፤ የእከሌ የታሪክ መጽሐፍ …” በማለት ትንታኔውን ይመልሳል።›› በማለት ታሪክን በጥልቅ ገልጸውታል። በዚህ ረገድ ከታሪክ መማር አለመቻሉነው። በርናርድ
መስጠት ጀመረ። ከዚህ በላይ ስለ ታሪክ በተሰጠው ገለጻ ውስጥ ሻውና ሄግል የሚባሉ ሁለት የታሪክ ምሁራን ይህን ሐቅ
ሽማግሌው አሁንም በጨረፍታ የአዟሪውን ጎልተው የሚታዩት ሦስት የጊዜ ቀለበቶች አሉ። ሦስቱ በተመለከተ ትዝብታቸውን ሲያስቀምጡ፡- ‹‹ከታሪክ
መጽሐፍት ገረፍ አድርገው “ልጄ እኔ እንኳን የፈለኩት የጊዜ ቀለበቶች ማለትም ትላንት፣ ዛሬና ነገ በታሪክ የምንማረው ትልቅ ቁምነገር ቢኖር የሰው ልጅ ከታሪክ
ጃፓን እንዴት ሰለጠነች የሚለውን መጽሐፍ ነበር። ውስጥ እንዴት መመልከት እንደሚቻል እንመልከት። መማር አለመቻሉን ነው›› ብለዋል። (Hobsbawn, Eric
የመጨረሻ ልጄ በቅርቡ ከዩኒቨርሲቲ ሰለተመረቀ ታሪክ በሦስቱ የጊዜ ቀለበቶች፣ J (1990). Nations & Nationalism Since 1780).
ለእርሱ ስጦታ ለመስጠት መጽሐፉን እየፈለኩት ነበር።” በተጣለው መሠረት ላይ የተሻለ፣ የጠነከረና የበለጸገ ትላንት፣ ዛሬና ነገ ሦስቱ የጊዜ ቀለበቶች ውስጥ 3. ታሪክን በህይወታችን ውስጥ ሞራልን
በማለት ምላሽ ሰጡት። ማኅበረሰብ ለማነጽ የሚያደርጉትን ጥረት ከአለፈው የታሪክ አሻራ ሰፊ ነው። ከዚህ በላይ በቀረበው ለመፍጠር
መጽሐፍ አዞሪውም “አይ አባባ እንዲህ አይነት ጋር የሚያስተያይ መዝገብ ነው፤ ስለዚህም የኋለኛው የፕሮፌሰር መስፍን ገለጻ ውስጥ ያለፉት ትውልዶችና የታሪክ ጸሃፍት ለአብዛኛው አንባቢያን በሚጽፉበት
መጽሐፍትን አንይዝም፤ ምክንያቱም ብዙም ገዢ ትውልድ ለቀድሞው ትውልድ ያለበት ዕዳ ወይም የወደፊቶቹ ትውልዶች ስለሚገናኙበት መገናኛ ስፍራ ጊዜ የሚጠቀሙት ቋንቋና የአጻጻፍ ስልት ተደማምሮ
የላቸውም።” ሲል መለሰ። ውለታ ነው፤ ታሪክ ያለፉትን ተከታታይ ትውልዶች እርሱም የዛሬው ትውልድ ማንሳት ይኖርብናል። ታሪክ አንባቢያን ውስጥ ሞራልን ለመፍጠር ትልቅ መሳሪያ ሆኖ
አዟሪው የያዛቸውን መጽሐፍትን ይዘት ገምግመው ከዛሬውና ከወደፊት ትውልዶች ጋር የሚያገናኝ፣ ዘርፈ ብዙ ጥቅም ያለው መሆኑ የማይካድ ቢሆንም ያገለግላል። ታሪኩ ሲሰራ የነበረው ህመምን በጥበባዊ
ውስጣቸው የሚብላላውን ሃሳብ ከአዟሪው አንደበት የሚያስተዋውቅና የሚያስተሳስር ሰንሰለት ነው፤ የዛሬው በተጨባጭ የዛሬው ትውልድ እንዴት እየተጠቀመበት ለዛ አዋዝቶ ተደራሲውን ወደ ሌላ የሞራል አቅም፤
መስማት የፈለጉት አባት “ምን አይነት መጽሐፍት ናቸው ትውልድ የትናንቱ ትውልድ ሥራ ውጤት ነው፤ የነገው መሆኑን መመልከት መቻል ታሪክ በሦስቱ የጊዜ የትጋት ደረጃ፤ የመሰጠት ትርጉም ወዘተ ለማምጣት
ፈላጊ ያላቸው?”በማለት ጠየቁት። ትውልድ ደግሞ የዛሬው ትውልድ ሥራ ወጤት ነው፤ ቀለበቶች ውስጥ ያለውን ቦታ ሙሉ ያደርገዋል። ታሪክ ትልቅ ስራ ይሰራል። ሀገራት በታሪክ ውስጥ
የአዟሪው ምላሽ “የታሪክ መጽሐፍት ናቸዋ። የእኛ ያለፉት ትውልዶችና የወደፊቶቹ ትውልዶች የሚገናኙት የዛሬው ትውልድ ያለበት ጦርነት የዛሬው ጦርነት ሊተላለፍ ስለሚገባው መልእክት አብዝተው ጥንቃቄ
ህዝብ በትላንት ታሪኩ ውስጥ ባለው ደም መፋሰስ ዛሬ በዛሬው ትውልድ ላይ ነው።›› በማለት ታሪክ በትውልድ ነው። ዛሬ በንግዱ፣ በቴክኖሎጂው፣ በባህል፣ በእምነት የሚያደርጉት ዜጎቻቸው በድምሩ ሊይዙት የሚገባውን
ላይ በትዝታ እያሰብ መዝናናት ይወዳል መሰለኝ ሁሉም ቅብብሎሽ ውስጥ ያለውን ድርሻ ገልጸዋል። ወዘተ ጦርነቶች አሉ። እኒህ ጦርነቶች ትላንትም የነበሩ ጤናማ ስነ-ልቦና እንዲይዙ ስለሚፈለግ ነው። በፈተና
የሚፈልገው የታሪክ መጽሐፍ ነው።” ሲል መለሰላቸው። ፒተር ስቲርነስ የተሰኙ የታሪክ ባለሙያ ስለ ታሪክ ቢሆንም የዛሬው ትውልድ ጦርነቶች ሆነው በወቅታዊ ውስጥ ጽናትን፣ በዘገየ ተስፋ ውስጥ ልብን መጠበቅን፣
እርሳቸውም አዟሪው ከያዛቸው መጽሐፍት ሲጽፉ “ሰዎች በአሁን ውስጥ ይኖራሉ። ነገን በማሰብ ቅርጻቸው ላይ ይገኛሉ። እያንዳንዱ ሰው በጦርነቶቹ በመከዳት ውስጥ የውስጥን ሰላም ለመጠበቅ መሞከርን
የተረዱት እውነት ይኸው ነበር። በምናባቸውም ያቅዳሉ ደግሞም ይፈራሉ። ታሪክ ግን ስለትላንት ላይ የሚሳተፈው በራሱ ትውልድ ወቅት በመሆኑ ወዘተ ለማስፈን ታሪክ የማይተካ ሚና አለው።
ታሪክን ማወቅ በእርግጥ ያስፈልጋል፤ ነገርግን ታሪክን የሚያጠና ነው። ትላንትን በማጥናት ውስጥ ዛሬን እንዴት መዋጋት እንዳለበት ለማወቅ ትምህርትን ፍለጋ በኢትዮጵያችን ግን በተቃራኒው ሆኖ
ማወቅ ለምን እንደሚጠቅም መረዳትም እንዲሁ በተሻለ መኖር በምንችልበት አቅጣጫ ላይ የሚያስኬድ ወደ ትላንት መዞሩ የግድ ነው። በታሪክ አማካኝነት እናስተውላለን። ታዬ ቦጋለ የተሰኙ ጸኃፊ መራር እውነት
ይገባል በማለት ለራሳቸው ተናገሩ። አዟሪው ጥቅሙን እንዲሁም ሊመጣ ስላለው የሚያዘጋጅ። ”ብለዋል። ከትላንት የሚወሰደው ትምህርት ብዙ መሆኑን ወደ በተሰኘ መጽሃፋቸው በኢትዮጵያ የታሪክ ገጽታ ላይ
ለማስጠበቅ ስለ ሽያጩ ሲል እንደሚያስበው አንባቢው ታሪክ መረጃዎችን በማሰባሰብ እውቀት ትላንት መመልከት ለዛሬ አስፈላጊ ብቻም ሳይሆን፤ ትችታቸውን ሲያቀርቡ። ምንጊዜም ቢሆን ያለፈውን
በህይወት ጉዞ በሚጠቅመው እውቀት ተቃኝቶ የሚቀመርበት ነው። ይህ ማለት ግን ታሪክ ማለት የግድምነው። ታሪክን በትምህርትነት እንጂ ወደ ኋላ ታሪክ የሚዘነጉ ሰዎች መልሰው መሳሳታቸው አይቀሬ
ለመራመድ እንዲረዳው። ጥቅምን በማስጠበቅ! መረጃዎች ጥርቅም ብቻ አድርጎ መታሰብ አለበት ማለት መልሶ የትላንትን ጦርነት ዛሬ ላይ መዋጋት በፍጹም ነው። ታሪክን የሚያስታውሱ አንዳንዶች ደግሞ
የመጽሐፍ አዟሪው ንግግሩን በመቀጠል “ትልልቆቹ አይደለም። ልክ እንደ ልብ-ወልድ የፈጠራ ጽሁፍ ወይን መሆን የሌለበት ለዚህ ነው። ሊማሩበት ሳይሆን የጥንቱን ቁስል በመነካካት የበለጠ
ታሪክን ሲመርጡ፤ ህጻናት ደግሞ ተረት ተረት ይወዳሉ። አንድን ጉዳይ ከየት ተነሥቶ በምን መንገድ አድርጎ የታሪክን አስፈላጊነት አንስተው የሚሞግቱ ለማድማት፣ ለመበቀል፣ የጥላቻን እሳት ለማቀጣጠል
ለዚያ ነው በአብዛኛው የታሪክና የተረት መጽሐፍ ይዘን የት እንደሚደርስ በመተረክ አንባቢን/አድማጭን ጸሃፍት ታሪክን ለምን መጠቀም እንደሚገባ ሲጽፉ ሊጠቀሙበት ይጥራሉ፤ ይህ አካሄድ ግን ኋላቀርነት
የምንዞረው። እርስዎ እንዳሉት ሥልጣኔ፣ ቴክኖሎጂ፣ ለማዝናናት ታልሞ የሚሰራም አይደለም። ከሚያነሷቸው ቁልፍ ነጥቦች መካከል ለዛሬው ትውልድ እንጂ የሰለጠነ አካሄድ ሊሆን አይችልም። የታሪክ
ሥራ፣ ምናምን የሚባሉ መጽሐፍት የተወሰኑ ኮስተር ‹‹አባ ጤና ኢያሱ›› በተባለው መጽሐፋቸው ጎበዜ ትምህርት ይሆኑ ዘንድ ሦስቱን እናንሳ። መሠረታዊው ጠቀሜታ ግን መጥፎውን ታሪካዊ
ያሉ ሰዎች የሚፈልጉት ናቸው።” ጣፈጠ (ዶ/ር) ስለ ታሪክ ሲጽፉ“ታሪክ በዓለም ላይ 1. ታሪክ ሰዎችን በግልም ሆነ እንደ ክስተት ለማውገዝና ከዚያ ልምድ በመቅሰም ዳግመኛ
ሽማግሌውም ቀበል አድርገው “ኮስትር ማለት በአንድ ሰው ሕይወተ ሥጋ ዘንድ የሆነውን ጠቅላላ ማህበረሰብን በሚገባ እንድንረዳ የሚረዳ ነው፣ እንዳይከሰት ለመከላከል፣ በአንጻሩ መልካሙን ክስተት
ስትል?” አሉት። አዟሪውም “ኮስተር ያሉ ማለት ያው ነገር እንደሰንሰለት አያይዞ የሚያቀርብ ነው። ታሪክን በመጀመሪያ ደረጃ ታሪክ ማለት በሰው ልጅ ጉዞ ደግሞ ለማበረታታት (ደጋግሞ እንዲከሰት ለማድረግ)
ነገሮችን እያሰቡ፣ በሚዛናዊነትና በእውቀት የሚያደርጉ ማወቅ ክፉውንና በጎውን ለመለየት አካሄድንና ጠባይን ውስጥ የተፈጠሩ የማህበረሰብ መረጃዎች ታጭቀው ነበር። በምንም መንገድ የትላንቱን የምናጠናው
ማለቴ ነው።” በማለት ምላሽ ሰጠ። ለማረምና ለማሻሻል በብዙ ነገር ይጠቅማል። …ሰብዓዊ የሚገኙበት ግምጃቤት ማለት ነው። ዛሬ ላይ የሚታየው ጥላቻን ለመቀስቀስ፣ ግጭቶችን ለማራገብ፣ ቁስሎችን
ሽማግሌው በሀሳባቸው ጭልጥ ብለው ራሳቸውን ፍጡር በዚህ ዓለም ሲኖርና ሲመላለስ፣ በዘመኑ የማህበረሰባዊ መልክ በትላንት ውስጥ የተሰራ መሆኑን ለመነካካትና እንዳይድኑ ለማመርቀዝ አይደለም (ታየ
‘ታሪክም ተረትም ስለ ምን?’ ብለው ጠየቁ። የፈጸመው በጎም ሆነ ክፉ ሥራው እርሱ ካለፈ በኋላ ታሪክ በሚገባ ያስረዳል። ዛሬ እንዴት መኖር እንዳለብን ቦጋለ፤ መራራ እውነት፤ 2011፡ 37)።
ታሪክ ለተከታዩ ትውልድ ማስታወሻ ሆኖ ይኖራል እንጂ ለማወቅ ትላንት የተመጣበትን መንገድ መመልከቱ ዛሬ ታሪክንም ተረትንም ለጥቅማችን እንዲሆን
ስለ ታሪክ ብዙ ተብሏል፤ እየተባለም ነው። የታሪክ እንደ ሥጋው ወደ አፈርነት አይለወጥም። የአንድ ሰው አስፈላጊ የሚሆነው ለዚህ ነው። ማድረግ የግድ የሚለን ይመስላል። ዛሬዎቻችን እየባከኑ፤
ባለሙያዎች ስለ ታሪክ በማስረዳቱና ለማስገንዘብ አነሳስና አወዳደቅም በመካከሉም ከተደረገው ትግል ጋር በሳይንሱ እድገት ውስጥ የተመጣባቸው የጽንሰ- አብሮነታችን እየተናደ፤ ክቡሩ የሰው ልጅ ከእንስሳት
በመድከሙ ግንባር ቀደሙን ይዘዋል። ታሪክን በታሪክ ውስጥ ተሳስሮ ይገኛል። ስለዚህ ያለፈን ታሪክ ሃሳብ ነደፋና የተግባር ሙከራዎች ውስጥ የታየው በወረደ ደረጃ ታይቶ አሰቃቂ ሞትን እንዲሞት እየተደረገ
በባለሙያዎቹ ትርጉም ውስጥ ከማየት በማፈንገጥ ጠንቀቆ ለማወቅ መሞከር ይጠቅማል፣ ትምህርትም የትላንት ጉዞ ወዘተ የሄዱበት እርቀት ለዛሬ መነሻ ሊሆን በምድራችን ላይ መረጋጋትን ማምጣት ከባድ ነው።
ለራስ ጠባብ ዓላማ ለማዋል የሚደረገው ጥረት ግን ይገኝበታል። ብለዋል። የግድ ስለሚል ታሪክ መዝግቦ ይይዛቸዋል። ዛሬ ላይ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ታሪክንም ተረትንም
ልምድ ሆኖ የሚታይበት ደረጃ ላይ መድረሱ፤ ስለ ታሪክ ታሪክን ሌሎች ምሁራንም ሆኑ ጸሃፍት ያሉትን የተደረሰበት ቴክኖሎጂ ዛሬ ድንገት የተገኘ ሳይሆን ለጥቅማችን እንዲሆን እንደ ታላቅ ትምህርት ቤት
እንድናስብ የሚያደርግ ሆኗል። ስናስቀምጥ የምንረዳው ነገር ታሪክን በአላማ ውስጥ በትላንት ቅብብሎሽ ውስጥ እያደገ የመጣ ነው። በመመልከት ከትላንቱ በመማር ለነገው መብቃትን
መስፍን ወልደማርያም (ፕሮፌሰር) “መክሸፍ እንደ የመመልከትን አስፈላጊነት ነው። ታሪክን በአላማ ታሪክን ስናስብ እንዲህ መመልከት ሳንችል ትልም በማድረግ ልንገኝ ይገባል።
ኢትዮጵያ ታሪክ” (2005 ዓ.ም) በሚለው መጽሐፋቸው ውስጥ መመልከት የግድ የሚልበት ብዙ ምክንያቶች ከቀረን በትላንት ውስጥ ተደብቀን መገኘታችን ዛሬን በመነሻችን ላይ ያገኘናቸው ከመጽሃፍ አዟሪው ጋር
‹‹ታሪክ የሕዝብ የተከታታይ ትውልዶች ሥራ ነው… አሉ። ዋናው ጉዳይ ግን ታሪክ በመስራትም ሆነ ታሪክን አሳልፎ ለስንፍና ከመስጠት ባሻገር የዛሬው ትውልድ ቃላትን የተቀያየሩት አባት ‘ታሪክም ተረትም ስለ ምን?’
የኋለኛው ትውልድ በአለፉት ትውልዶች መስዋዕትነት በማንበብ ውስጥ ከታሪክ ለመማር የሚጥር ሰው ነውና፤ ለነገ የሚያወርሰው የማይኖረው የሚያደርግ ነው። ብለው ይጠይቃሉ።
አዲስ ዘመን ቅዳሜ ግንቦት 7 ቀን 2013 ዓ.ም ገጽ 13
ኢኮኖሚ

ሲራራ
ገንዘብን በአግባቡ በመጠቀም ለውጤት
ሞገስ ፀጋዬ
የበቁ ነጋዴ እንዳላቸው አቶ ወርቁ ይናገራሉ። በተለይ የሰሜኑ
የሀገሪቱ ክፍል የሆቴል አገልግሎት ዘርፍ ክፍተት
ተወልደው ያደጉት በጎንደር ደባርቅ ከተማ የሚታይበት በመሆኑ ይህን ክፍተት ለመሙላት
ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን ተወልደው ከመንግስት የቦታ ፈቃድ ማግኘት እንደሚፈልጉም
ባደጉበት ደባርቅ ከተማ ተከታትለዋል። የሁለተኛ ደረጃ ይገልፃሉ። በሆቴል ዘርፉ ብቻ ተወስነው መቅረት
ትምህርታቸውን ደግሞ በአዲስ አበባ ከተማ ተምረዋል። እንደማይፈልጉም ተናግረው፤ ወደ ፊት በአምራች
በመቀጠልም ከመምህራን ትምህርት ማሰልጠኛ ኢንዱስትሪው ዘርፍ በመሰማራትና ለበርካታ ዜጎች የስራ
በመምህርነት ሙያ በሰርተፍኬት ሰልጥነው በበለሳ እድል በመፍጠር ሀገራቸውንና ራሳቸውን የተሻለ ደረጃ
የማስተማር ስራቸውን አንድ ብለው ጀመሩ። ለሁለት ላይ ማድረስ እንደሚፈልጉም ይጠቁማሉ።
አመት ያህል ካስተማሩ በኋላም ለተሻለ ትምህርት ፍለጋ ‹‹ስራ የሚሰራው ብር በመያዝ ብቻ አይደለም››
በለሳን ለቀው ወደ ጎንደር አቀኑ። በጎንደር ከተማ ቀን ቀን የሚሉት አቶ ወርቁ፤ ስራ ለመጀመር በቅድሚያ
በመምህርነት እየሰሩ በማታው መርሃ ግብር በመምህራን ቁርጠኝነቱና ፍላጎቱ ይጠቅሳሉ። ሰርቶ የከሰረ ሰው
ኮሌጅ በመግባት በእንግሊዝኛ ቋንቋ በዲፕሎማ እንደሌለና ነገር ግን ለስራ ትኩረት ባለመስጠትና
ተመረቁ። ከማስተማር ስራቸው ጎን ለጎንም በወንዶች የደባል ሱሶች ተገዢ በመሆን በራካቶች ለኪሳራ ሲዳረጉ
ፀጉር ስራ ተቀጥረው በመስራት ጊዜያቸውን ከፋፍለው እንደሚታዩም ያስረዳሉ። ገንዘብ ይዞ ምን ልስራ? ብሎ
ለለውጥና ለውጤት ጥረት ማድረግ ቀጠሉ። የሚጨነቅ እንዳለ ሁሉ ሙያ ይዞ ገንዘብ በማጣቱ ብቻ
ብዙም ሳይቆዩ ባጠራቁሙት 8 ሺህ ብር ጎንደር ስራ ያጣ ሰው እንዳለም ይገልጻሉ። ስራ በገንዘብም ሆነ
አራዳ አካባቢ የራሳቸውን ፀጉር ቤት በመክፈት የግል በሙያ ብቻ የሚሆን ነገር ባለመኖሩ አዲስ ስራ መፍጠር
ስራን አሃዱ ብለው ጀመሩ። ከነበራቸው 8 ሺህ ብር ላይ እንደሚያስፈልግ ይመክራሉ።
በቅድሚያ የስድስት ወር የቤት ኪራይ በመክፈል በግማሹ አዋጭ ስራ የቱ ነው? ብሎ መለየትና ጥናት ማድረግ
ብር ሁለት ባለሙያ ቀጥረው እራሳቸውም እንደ አንድ አስፈላጊ መሆኑንም ጠቅሰው፤ በንግዱ አለም በአንድ
ባለሙያ ሆነው ስራቸውን ተያያዙት። አንድ ሁለት እያሉ ጊዜ የተሟላ ነገር ማግኘት የማይቻል በመሆኑ ገንዘብ
ስራን ሳይንቁ ደከመኝ ብለው ሳይሰላቹ ሰርተው ከብዙ ከስራ ከቀደመ ውድቀት መሆኑን ይገልፃሉ። የስራ
ውጣ ውረድና ፈተናዎች በኋላም ደረጃውን የጠበቀ ባህል ሳያዳብሩ ብር ማግኘት ስራን ለመምራትም ሆነ
ሆቴል ባለቤት ለመሆን ቻሉ- አቶ ወርቁ አያና። ገንዘብን በአግባቡ ስራ ላይ ለማዋል እንደማያስችልም
ሁለት የፀጉር ባለሙያዎች ቀጥረው ከእነሱ ይጠቁማሉ። ከዚህ አኳያ ስራ ቢቀድምና ከስራ በኋላ
የሚገኘውን ገቢ ለወጪ መሸፈኛ በማድረግ የራሳቸውን ገንዘብ ቢገኝ ስራውን የማስፋት እድል እንደሚኖር
ገቢ ደግሞ በየሳምንቱ እቁብ በመጣል ብር ማጠራቀም ያስረዳሉ። የስራ ልምድ ካለው ሰው ጋር በመዋል የስራ
የጀመሩት አቶ ወርቁ፤ ይህ ተግባራቸው አሁን ላሉበት ልምድን መቅሰም እንደሚገባ ይህም ወደሚፈለገው ስራ
ደረጃ ከፍተኛ ሚና ተጫውቶላቸዋል። የደባል ሱስ ተጠቂ ለመግባት ራስን አዘጋጅቶ በስራው ላይ ጠንካራ ሆኖ
አለመሆናቸው ደግሞ ስራቸውን በትክክል እንዲሰሩ ለመስራት እንደሚያስችል ያመለክታሉ።
አስችሏቸዋል። ለትምህርት ቤት ክፍያ ከሚያወጡት ወጪ ከምንም በላይ ስራ ክትትል እንደሚፈልግና በተለይ
በስተቀር የሚያጠፉት ገንዘብም አልነበራቸውም። ቀደም ደግሞ እያንዳንዷ ገንዘብ የምትወድቅበትን ቦታ ማወቅ
ሲል ወንዶች ፀጉራቸውን ‹‹በቶንዶስ›› የሚስተካከሉበት እንደሚጠይቅም አቶ ወርቁ ገልፀው፤ ትርፍ ማትረፍ
ግዜ የነበረ ቢሆንም እርሳቸው ፀጉር ቤት ሲከፍቱ የፀጉር የሚቻለው ገንዘብን መቆጣጠር ሲቻል እንደሆነም
ማስተካከያ ማሽን በመምጣቱ ስራቸውን አቀላጥፎ
ፎቶ፡- ሀዱሽ አብርሀ

ያብራራሉ። ነጋዴ ማየት ያለበት ብዙ ማትረፉን ብቻ


ለመስራት ጥሩ አጋጣሚ ፈጠረላቸው። በየቀኑ ሰርተው ሳይሆነ ገቢውን መቆጣጠሩንና አለማባከኑንም ጭምር
የሚያገኙት ገቢም ብርታት ሆኗቸው ጠንክሮ ለመስራት ነው ይላሉ።
ጉልበት አገኙ። አቶ ወርቁ የንግድ ስራ ብዙ ውጣ ውረድና
የሁለት አመት እቁብ 35 ሺ ብር ሲደርሳቸው እንቅፋቶች የሚበዙበት ከመሆኑ አንፃር በንግዱ
ተጨማሪ ብር ከባንክ በመበደር ቴዎድሮስ ሙዚቃ አልተሳካልኝም ብሎ እራስን ማግለል እንደማይገባና
በመጀመሪያ የተፈቀደላቸው 2 ሺ 500 ካሬ ሜትር ቦታ የሚቀይረው ብድር እንደሆነና ነገር ግን ጥሩ የአመላለስ
ቤትን በመግዛት ወደ ተሻለ የንግድ አማራጭ ሄዱ። ኪሳራ ደርሶብኛል ብሎ ማቆም ተገቢ አለመሆኑን
ቢሆንም መሬት እንዳይባክን በሚል 1 ሺህ 500 ካሬ ዘዴን መከተልና ጥሩ ደንበኛ መሆንን እንደሚፈልግ
በሂደትም ሙዚቃ ቤቱን ወደ አሳታሚነት አሸጋገሩ። ይናገራሉ። ከዚህ ይልቅ በንግድ ውጤት የሚገኘው
ሜትር እንዲወስዱና ወደፊት የስራቸው ውጤታማነት ይናገራሉ። በተለይ ደግሞ ሰዎች የሚሰሩትን አውቀው
የመጀመሪያውን የሄለን በርሄን፣ የአምሳል ምትኬን፣ በተደጋጋሚ በመስራትና ከኪሳራ ትምህርት በማግኘት
እየታየ እንደሚጨመርላቸው ቃል ተገባላቸው። ከተበደሩ ኪሳራ እንደማይኖረውና እርሳቸውም በዚህ
የደረጄ ዱባለንና የፋሲል ደሞዝን ጨምሮ የበርካታ መሆኑን ይጠቁማሉ። ወደ ስኬት ለመጓዝ ከትንሽ ጀምሮ
ከኤሌክትሮኒክስ እቃ ንግዱ ጎን ለጎን ወደ ሆቴል ንግድ ሂደት ውስጥ በማለፍ ጥሩ ቦታ መድረሳቸውን ይገልፃሉ።
ታዋቂ ሙዚቀኞች ስራም አተሙ። ይሁን እንጂ የሙዚቃ መቆጠብ እንደሚያስፈልግም ይጠቅሳሉ።
ዘርፍ በመቀላቀልም በአምስት አመት ውስጥ ግንባታውን የብድር ልምድ የሌለው ሰው ችግር ሊያጋጥመው
ቴክኖሎጂ መልኩን የቀየረበት ወቅት በመሆኑና የካሴት ሆቴሉን ለማሻሻል የሚያስፈልጉና ቃል የተገባው የቦታ
አጠናቀው ‹‹ራስ ደጀን›› የተሰኘና ደረጃውን የጠበቀ ስለሚችል ብድሩን ከመውሰዱ በፊት የሚሰራውን ስራ
ስራም እየተዳከመ በመምጣቱ ከሙዚቃ አሳታሚነት ድጋፍ ቢደረግ አካባቢው የቱሪስት መዳረሻ እንደመሆኑ
ሆቴል አስመርቀው ስራ አስጀመሩ። መለየትና ብድሩን እንዴት በስራው ላይ ማዋል እንዳለበት
ወደ ኤሌክትኖኒክስ እቃዎች ንግድ ተሸጋገሩ። የሞባይል ጥራቱን የጠበቀና ምቹ ሆቴል የማድረግ እድል እንዳለም
አዲስ ስራ ሲጀመር በቅድሚያ በሁለት እግሩ ማቆም ሊገነዘብ እንደሚገባም ይጠቁማሉ።
ቀፎዎችን፣ ጂፓሶችን፣ ማቀዝቀዣዎችንና ቴሌቪዥኖችን አቶ ወርቁ ይጠቅሳሉ። ለዚህም የቦታ ማስፋፊያ
እንደሚያስፈልግ የተረዱት አቶ ወርቁ፤ ሁለት ስራ ስራ መስራት ያለመደ ሰው ብድር ቢያገኝም
በስፋት በመሸጥም የኤሌክትሮኒክስ እቃ ንግዱን ጥያቄያቸው እንዲመለስላቸው የሚመለከተውን አካል
በአንድ ግዜ መስራት እንደማይችሉና ይህም ለኪሳራ አጠቃቀሙን ስለማይችልበት ወደ ኪሳራ ሊያመራ
አደሩት። ይጠይቃሉ። የሆቴል ስራ ከሰላም ጋር የተገናኘና ኮሽታ
ሊዳርጋቸው እንደሚችል አስቀድመው በመገንዘባቸው እንደሚችልም አቶ ወርቁ ተናግረው፤ ከዚህ በመነሳት
አቶ ወርቁ በግዜው የጀመሩት የኤሌክትኖኒክስ የማይፈልግ በመሆኑ መንግስት ትኩረቱን ወደ ሰላም
ሙሉ አቅማቸውን በሆቴል ስራ ላይ ብቻ ለማድረግ ከገንዘብ ይልቅ ስራን ማስቀደም አስፈላጊ መሆኑን
ንግድ አዲስና አዋጭ በመሆኑ ብሎም በሸማቹ ዘንድ ማዞር እንዳለበት ያመለክታሉ።
ከባለቤታቸው ጋር ተነጋግረው ወሰኑ። ጠንካራና ታታሪ ያመለክታሉ። ውጤታማ መሆን ከተቻለ ስራው በራሱ
ጥሩ ተቀባይነት በማግኘቱ በቀላሉ ትርፋማ ለመሆኑን ‹‹በስራ ላይ መውደቅና መነሳት ብቻ ሳይሆን ተስፋ
የሆኑት ባለቤታቸውም ቀደም ሲል የሽያጭ ስራውን ብድር እንዲመጣለት የሚናገር መሆኑንም ይጠቅሳሉ።
ቻሉ። ጥራት ያላቸው የኤሌክትሮኒክ እቃዎችን ለገበያ መቁረጥም አለ›› የሚሉት አቶ ወርቁ በአንድ ወቅት
እንዳገዟቸው ሁሉ በሆቴል ስራውም አስተዋፅኦዋቸው መበደር ብቻ ሳይሆን በብድሩ በአግባቡ ሰርቶ ማትረፍ
በማቅረባቸውም በርካታ ደምበኞችን አፈሩ። ይህ ንግዱ አልሳካ ቢላቸው ወደ ቀድሟቸው የመምህርነት
እንደሚያስፈልግና ይህ ካልሆነ ግን የባንኮች ወለድ
የቢዝነስ አካሄዳቸው ለግዜው ተጠቃሚ ባያደርጋቸውም ጉልህ ነበር።
ከፍተኛ በመሆኑ ብድር አስቸጋሪ ችግሮች ውስጥ ሙያ ተመልሰው ለሰባት ወር ያህል አስተምረዋል። ወደ
በሂደት ግን በርካታ ደንበኛችን ለማፍራት ረዳቸው። እቃ በግዜው ሆቴሉን ሲገነቡ የግንባታ እቃዎች ዋጋ
ሊከሰት እንደሚችል ያሳስባሉ። ንግዱ አለም ዳግም በመመለስም የፀጉር ሙያ ሰርተው
የሚገዛ ሰው ተበድሮ አልያም ደግሞ እቁብ ደርሶት ሊሆን ውድ በመሆናቸው ግንባታው እስከሚጠናቀቅ ድረስ
የአቶ ወርቁ ሀብት የሆነው ራስ ደጀን ሆቴል በሙሉ ከውጣውረዶች በኋላ የሆቴል ባለቤት ለመሆን ችለዋል።
ስለሚችል የሚገዛው እቃ ለረጅም ጊዜ እንዲያገለግል ብዙ ተፈተኑ። ሆቴሉ ተገንብቶ ከተጠናቀቀም በኋላ የፀጉር ስራ በመስራታቸውም በቤተሰቦቻቸውና
አቅሙ ወደ ስራ የገባው አንድ ስራ አስኪያጅና ሰላሳ
የኤሌክትሮኒክስ እቃዎችን በጥራትና በታማኝነት መሟላት ያለባቸው ቀሪ እቃዎች ስለነበሩ እቃዎቹን በጓደኞቻቸው ተንቀዋል። ነገር ግን ይህ ሁሉ ተስፋ
ሰራተኞችን በመቅጠር ነበር። ይሁንና በአሁኑ ወቅት
ለገበያ ማቅረባቸውንም ቀጠሉ። ተመሳስለው የሚሰሩ ለማሟላት በርካታ ውጣውረዶችን አለፉ። እነዚህን ሳያስቆርጣቸው በትጋት በመስራታቸው የዛሬ ስኬት
ሆቴሉ ወደ ስራ ከገባ ሁለት አመት ያሰቆጠረ ሲሆን ለሰላሳ
የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ቢኖሩ እንኳን በጥንቃቄ የሆቴል እቃዎች ለማሟላትም ለመጀመሪያ ጊዜ ከባንክ ላይ ደርሰዋል። ለዚህም ስኬት ባለቤታቸው ቁልፍ
ስምንት ሰዎች በልዩ ልዩ መስኮች የስራ እድል ፈጥሯል።
ጥራት ያላቸው እቃዎችን ለደንበኞቻቸው መሸጣቸውን 50 ሺ ብር ተበደሩ። አሁንም ከባንክ ጋር እየሰሩ በቀጣይ ሆቴሉን ለሀገር ውስጥና ለውጭ ሀገር እንግዶች ሚና ተጫውተዋል። ሁሉንም ስራዎች ከፊት በመሆን
ተያያዙ። ሲሆን ሰርተው የሚያገኙትን ትርፍ በአግባቡ ወደ ተመራጭ እንዲሆን የማሳደግ ስራዎች እየተሰሩም በታታሪነት መርተዋል። ለሆቴሉ አውን መሆንም ጉልህ
በ2002 ዓ.ም በደባርቅ ከተማ ተዘጋጅቶ በነበረው ስራ በማዋላቸው የብድር አመላለስ ስርዓት ላይ ችግር ይገኛሉ። ሆቴሉ የባህላዊ እቃ መሸጫ፣ ባህላዊ መዝናኛ፣ አስተዋፅኦ አበርክተዋል። እርሳቸውና ባለቤታቸው
ባዛር ለመሳተፍ በሄዱበት ወቅት በሊዝ ጨረታ አልገጠማቸውም። በአሁኑ ወቅትም 10 ሚሊዮን ብር ጂምና ሳውና ባዝ እንዲኖረው ለማድረግም ተጨማሪ ከጎንደር ወደ ደባርቅ በመጓዝ ስራን ሰርቶ ውጤማ
ካልተሸጡ ቦታዎች ውስጥ አንዱ እንዲሰጣቸው ጥያቄ ተበድረው እየሰሩ ይገኛሉ። ስራዎች ይከናወናሉ። መሆን እንደሚቻልም አስመስክረዋል። የከተማዋንና
አቀረቡ። ጥያቄያቸው ምላሽ በማግኘቱም በ2004 ዓ.ም ብድርን ወስዶ በአግባቡ መጠቀም ከተቻለ ለግዜው ትኩረታቸው በሆቴል ንግዱ ላይ ቢሆንም አካባቢውን የስራ ባህል ከማሳደግ አኳያም የራሳቸውን
ቦታው ተፈቅዶላቸው የሆቴል ግንባታ ስራ ጀመሩ። ስራን ለማሳካት ያግዛል የሚሉት አቶ ወርቁ ፤ሰዎችን በሂደት ግን ወደ ሌላ ንግድ ዘርፍ የመሰማራት እቅድ አስተዋኦ አበርክተዋል።
ገጽ 14 አዲስ ዘመን ቅዳሜ ግንቦት 7 ቀን 2013 ዓ.ም
ኢኮኖሚ

ጎጆ
ፍሬህይወት አወቀ
የወንዝ ዳርቻ ቤቶች
በ ሁሉም ዘርፎች ከፍተኛ ለውጥ
እያስመዘገበች ያለችው አዲስ አበባ
ባስመዘገበችው ለውጥ ልክ ከፍተኛ የሆነ
የመኖሪያ ቤት እጥረትን ጨምሮ ሥራ አጥነት፣ ድህነትና
ኢ-ፍትሐዊነት እየተንፀባረቀባት እንደሆነ ነዋሪዎቿ
ይናገራሉ። በቀንና በሌሊት በጎዳና ላይ ከሚኖሩ የአዲስ
አበባ ነዋሪዎች መካከል ለምኖ አዳሪውን ጨምሮ በቀን
በሚሊዮን የሚቆጠሩ ብሮችን የሚያንቀሳቅስ ቱጃር
ይኖርባታል። መኖሪያዎቿም እንዲሁ የከተማዋን
ገጽታ ከሚያጠለሹ የላስቲክ ቤቶች፤ የደሃ ጉሮኖዎችና
ወንዝ ዳር ከሚገኙ ደሳሳ ጎጆዎች ጀምሮ በወር በመቶ
ሺህ ብር እና ከዚያም በላይ የሚከራዩ ትላልቅ ቪላ፣
አፓርታማዎች እና ህንፃዎች አሏት።
ከዘመናዊ የሪል ስቴት የመኖሪያ ቪላዎች
እስከፈራረሱ የቀበሌና የወንዝ ዳር መጠለያና ላስቲክ
ቤቶች ተቀላቅለው ያሉባት አዲስ አበባ ከተማ
ከነችግሯም ቢሆን ዛሬም እንደ ሁልጊዜው ሁሉ በለውጥ
ሒደት ላይ ትገኛለች። በተለይም አላፈናፍን ብሎ
የያዛትን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ በሚደረገው
ርብርብ መካከል “የወንዞች እና የወንዝ ዳርቻ አረንጓዴ
መናፈሻ” ፕሮጀክት አንዱ ነው። በጠቅላይ ሚኒስትር
ዶክተር አብይ አህመድ አነሳሽነት የተጀመረው የወንዝ
ዳርቻ የልማት ፕሮጀክት በአዲስ አበባ አቋርጠው
የወንዝ ዳር ቤቶች
በሚያልፉ ሁለት ታላላቅ ወንዞች ላይ ትኩረቱን አድርጎ
እየመጡ ከፍተኛ ስጋት ውስጥ ከቷቸው እንደነበር ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በወንዝ ውሀ መጠቀም ቀርቷል።
የተሰራው ህዝብ በብዛት የሚኖርባቸው ከእንጦጦ
ያስታውሳሉ። ወይዘሮ ሙሉ ምንም እንኳን ለወንዙ ቅርብ
ተራራ እስከ አቃቂ የሚዘረጉ ወንዞች ናቸው።
በአንድ ወቅት ህጻናት ልጆቻቸውን በግቢው ውስጥ ቢሆኑም እንደሌሎች ጎረቤቶቻቸው በወንዙ ዳርቻ
እነዚህ ወንዞች የከተማዋን አካባቢዎች አቋርጠው
ትተው ሰርግ ቤት በሄዱበት አጋጣሚ ገና ሳይመሽ በቀን እንጨት አልለቀሙም፤ ሽንኩርት፣ በሶቢላና ጤናዳምን
የሚያልፉ ሲሆን፤ የእንጦጦ ተራራ 23 ነጥብ ስምንት
ኪሎ ሜትር እንዲሁም የአቃቂ ወንዝ ደግሞ 27 ብቅ ያለው ጅብ ልጃቸውን ያስደነገጠውና በወቅቱ ጨምሮ ሌሎች አትክልቶችን ተክለው አልተጠቀሙም።
ነጥብ አምስት ኪሎ ሜትር ርዝመት ያላቸው ናቸው። የነበሩ ሰዎች ያዳኑላቸው መሆኑን አስታውሰዋል። ልጁ የግቢው እና የአካባቢው ሰው ሁሉ ተጠራርቶ እንጨት
ፕሮጀክቱ ታሪካዊ ወንዞችን እና የወንዝ ዳርቻዎችን ውሻ መስሎት የተጠጋው ጅብ አንጠልጥሎ ሳይወስደው ሲለቅም አትክልት ተክሎ ሲያለማ እኔ ዞርም ብዬ
መልሶ በማልማት አዲስ አበባን የከተማ ቱሪዝም በመትረፉ ዛሬም ድረስ ሲያስታውሱት ፈጣሪን አላውቅም። ምክንያቱም ከልጅነቴ ጀምሮ የልፋትና
ያመሰግናሉ። ከዚህ ውጭ ወንዙን ተጠቅመው የተወሰኑ የድካም ስራ አልወድምና ነው ብለዋል። ነገር ግን


መዳረሻ ማድረግ፤ የጎርፍ መጥለቅለቅን በመቀነስና
የህዝብ መናፈሻ ቦታዎችን፣ የብስክሌት መንገዶችን አትክልቶችን አልምተው ይጠቀሙ እንደነበርና እንደዛሬ ወንዶች ልጆቼ የተወሰነ ጊዜ እንጨት ለቅመው
እንዲሁም የወንዝ ዳርቻ የእግረኛ መንገዶችን በመፍጠር አዲስ አበባ በኤሌክትሪክ ማብሰል ሳይጀመር በፊት ከወንዙ አምጥተውልኛል። አልፎ አልፎ ጅብ ይመጣባቸው
የከተማዋን ነዋሪዎች ደህንነት ማረጋገጥ፤ የአረንጓዴ አረንጓዴ ልማት፣ አካባቢ ጎርፍ ጠራርጎ የሚያመጣውን ማገዶ ለቅመው እንደነበር ያስታወሱት ወይዘሮ ሙሉ፤ ከጅቡ በበለጠ
ቦታዎች እና ተያያዥ አገልግሎት ዘርፎችን በማጠናከር የተፈጥሮ ይጠቀሙ ነበር። ግን ብዙ ጊዜና በተደጋጋሚ ወደ ግቢያቸው ሞባይል፣
የአገሪቷን የአረንጓዴ ኢኮኖሚ የመገንባት ህልም እውን ሃብቷን ለማሳደግ እና በተለይም ይላሉ ወይዘሮ አበበች ‹‹በተለይም ነጭ ቦርሳና የተለያዩ ነገሮችን ሰርቀው የሚገቡ የፒያሳ አካባቢ
የማድረግ ዓላማ ያለው ነው። ለማስፋፋት የሚያስችል ሽንኩርት፣ ቀይ ሽንኩርት፣ በሶቢላ፣ ጤና አዳምና ሌቦች አማረዋቸው ነበር።
ለአዲስ አበባ አረንጓዴ ልማት፣ የተፈጥሮ ሃብቷን አስተዋፅዖ ይኖረዋል ተብሎ የመሳሰሉትን ከወንዙ ዳር ዳር ያለውን ቦታ ቆፍረን ሌቦች ከፒያሳ አስፓልት ላይ ሰርቀው እየሮጡ ግቢ
ለማሳደግ እና ለማስፋፋት የሚያስችል አስተዋፅዖ የሚታመነው የአዲስ አበባ እንተክላለን። ብዙዎቻችን ተክለን የተጠቀምን ሲሆን፤ ውስጥ ገብተው ወንዙ ጋር ይደበቃሉ። በመሆኑም
ይኖረዋል ተብሎ የሚታመነው የአዲስ አበባ የተፋሰስ የተፋሰስ ወንዞች ዳርቻ በተለይ ከባለቤቴ ጋር በጋራ አልምተን እንጠቀም ወንዙ ከሚያሳድርባቸው ስጋት በበለጠ ሰርቀው
ወንዞች ዳርቻ ፕሮጀክት የከተማዋን ነዋሪዎች ደህንነት ፕሮጀክት የከተማዋን ነበር። የማገዶ እንጨትም ከዚሁ ወንዝ ለቅሜ እንጀራ የሚገቡት ሌቦች ስጋት ስለሆኑባቸው ቀበሌውን
በማሻሻልና የከተማዋን እይታ ይበልጥ በመለወጥ ነዋሪዎች ደህንነት እጋግራለሁ። ነገር ግን አሁን ላይ እንጨቱም የለም፤ በማስፈቀድ በጋራ ገንዘብ አዋጥተው አጥሩን አጥረዋል።
ረገድም ብዙ ሚና መጫወት የሚችል ነው። በተለይም በማሻሻልና የከተማዋን እኛም የኤሌክትሪክ ምድጃ ከመጣ ወዲህ በኤሌክትሪክ አጥሩም ከታች ወንዙን እንዲሁም ወደ ላይ መለስ ብሎ
በወንዞች ዳርቻዎች አካባቢ ያሉት የማህበረሰብ እይታ ይበልጥ በመለወጥ ማብሰል ጀመርን። የወንዙን ዳርቻም እንደቀደመው ጊዜ ደግሞ ግቢያቸውን ከልሎላቸዋል። አጥሩ ከታጠረ
ክፍሎች ካለባቸው ስጋት መላቀቅ የሚችሉና ፕሮጀክቱ ረገድም ብዙ ሚና አልምቶ የሚጠቀም ሰው የለም። አሁን ላይ ማንም ሰው ወዲህም የተወሰነ አጠር ያለ በመሆኑ ሌቦቹ ከታች
በሚፈጥራቸው የሥራ ዕድሎች ተጠቃሚ ይሆናሉ። መጫወት የሚችል ነው። ወደ ወንዙ ዞር አይልም። እንዲያውም አጥር አጥረን በወንዙ አድርገው ዘለው ይወጡ ነበር። ይህንንም ችግር
ከዚህ በተጨማሪም የተለያዩ ታሪካዊና ተፈጥሯዊ የከለልነው በመሆኑ እንደ ከዚህ ቀደሙ አይታየንም። ለመቅረፍ አጥሩን ከፍ አድርገው በማጠር አሁን ላይ
መስህቦች እንዲሁም ለጎብኚዎች የእረፍት ጊዜ ማሳለፊያ አልፎ አልፎ ሲሞላና መጸዳጃ ቤት ስንገባ ድምጹ ይሰማ ከነበረባቸው ስጋት መላቀቅ ችለዋል።
ስፍራዎችን በማዘጋጀት የውጪ አገርና የአገር ውስጥ ይሆናል እንጂ ብዙም አይሰማም። ለዚህም አጥሩ ይሁንና በአሁኑ ወቅት የዱርዬውም ሆነ የወንዙ
ጎብኚዎችን ወደ አዲስ አበባ መሳብ ያስችላሉ። መታጠሩ ጠቅሞናል።›› ሲሉ የነበረባቸውን ችግር ስጋት የማያሳስባቸው ቢሆንም የሀገር ሰላም ግን
እነዚህን እና መሰለ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታዎችን በማስታወስ ይናገራሉ። እጅጉን የሚያሳስባቸው ትልቁ ጉዳያቸው መሆኑን
የሚሰጡት የተፋሰስ ወንዞች በከተማዋ በተለያዩ አጥሩን ለማጠር ምክንያት የሆነንም ጅቡ ያጫወቱን ወይዘሮ ሙሉ፤ ከዚህ በባሰ ሁኔታ ውስጥ
አካባቢዎች ይገኛሉ። በርካታ ነዋሪዎችም የወንዞቹን እየተንፏቀቀ ወደ እኛ በመምጣቱና ዱርዬዎችም ሆነን እንኖራለን፤ ኖረናልም። እኛ እዚህ ስንኖር ብዙ
ዳርቻዎች ተከትለው በተሰሩ ደሳሳ ጎጆዎች ውስጥ ሰርቀው እየመጡ መደበቂያ በማድረጋቸው እንደሆነ ነገር አሳልፈናል። ምንም ዓይነት ኮሽታ አይሰማም።
መኖሪያቸውን አድርገው ይኖራሉ። እኛም መኖሪያቸውን የገለጹልን ደግሞ ወይዘሮ ሙሉ አንተነህ ናቸው። ሜዳ ላይ እንኳን ሰው እያደረ ምንም ሲሆን አላየንም።
በከተማዋ ውስጥ ለውስጥ በሚገኙ ወንዞች አካባቢ እርሳቸውም ከወይዘሮ አበበች በበለጠ ከአጼ ሀይለስለሴ አሁን…አሁን የሚሰማው ነገር ግን እጅግ አሳዛኝና
ያደረጉ የከተማዋን ነዋሪዎች ኑሮን በወንዞች ዳርቻ ላይ ዘመነ መንግስት ጀምረው መኖሪያቸውን በዚሁ ራስ ዘግናኝ ነገር ነው። ስለዚህ ሀገር ሰላም እንድትሆን
ማድረግ ምን ስጋት አለው?፤ እንዴት ባለ መንገድስ መኮንን ድልድይ አካባቢ በሚገኘው የወንዝ ዳርቻ መፀለይ ያስፈልጋል። አገር ሰላም ካልሆነች ሁሉም
እየኖራችሁ ነው? በማለት ላነሳነው ጥያቄ ምላሽ ከሰጡን አድርገዋል። በዚያን ዘመን ነው መኖር የጀመርኩት ነገር ዋጋ ያጣልና አሁን ላይ ስለ ሀገር ሰላም አብዝተን
ነዋሪዎች መካከል በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሁለት ራስ ያሉት ወይዘሮዋ በዚሁ ቦታ ሆኜ ሶስት መንግስታትን መጨነቅና መፀለይ አለብን በማለት መልዕክታቸውን
መኮንን ድልድይ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከሚገኘው አይቻለሁ ብለዋል። ታድያ የወንዙ ነገር ብዙም ሀሳብ አስተላልፈዋል።
ወንዝ አጠገብ የሚኖሩት ወይዘሮ አበበች ጌታሁን አንዷ ሆኖባቸው እንደማያውቅና እንዲያውም ድሮ ድሮ ወንዙ እኛም ወይዘሮዋ ስለ ሀገር ሠላም ያስተላለፉትን
ናቸው። ራሱ የማይታይ መሆኑን እና አሁን ግን እየቀረባቸው መልዕክት ተቀብለን ሀገሪቷ ሠላም ውላ ሠላም
ወይዘሮዋ በአካባቢው ላለፉት 27 ዓመታት መምጣቱን ተናግረዋል። እንድታድር ያለንን መልካም ምኞት እንገልጻለን።
የኖሩና በስፍራው አራት ልጆችም አፍርተዋል። በግቢ ቀደም ሲል የጓሮ አትክልት ዳር ዳር በማልማትና በመጨረሻም በከተማዋ በተለያዩ አካባቢዎች በሚገኙ
ውስጥ በአማካይ ከአስር የሚበልጡ መኖሪያዎች የወንዙን ውሀ በማጠጣት ይጠቀሙበታል። እንዲሁም የወንዝ ዳርቻዎች ላይ መኖሪያቸውን ያደረጉ በርካታ
አሉ። ነዋሪዎች ማዕድ ቤትና መጸዳጃ ቤትን በጋራ ንጽህናቸውን የሚጠብቁት (ልብስ ማጠብ) ብዙዎቹ ነዋሪዎች በራስ መኮንን ድልድይ አካባቢ በሚገኘው
ይጠቀማሉ። መጸዳጃ ቤቱ ከመኖሪያቸው ይበልጥ በወንዙ ውሀ ነበር። ቀደም ባለው ዘመናት ወንዞች ንጹህ ወንዝ አቅራቢያ የሚገኙ ነዋሪዎች ያላቸውን ሥጋት
ለወንዙ የቀረበ ነው። ምንም እንኳን ወንዙ በክረምት ነበሩ። ስለዚህ ቀድቶ ለመጠቀም እንዲህ እንዳሁኑ ፀያፍ ዓይነት እንዲሁም የተለየ ሥጋት ስለመኖሩ በማመን
ወቅት የሚሞላ ቢሆንም በአሁን ወቅት ብዙም ስጋት አልነበረም። አሁን ግን ብዙዎች የመጸዳጃ ቤት ፍሳሽ፣ መንግስት የጀመረውን የወንዞች ዳርቻን የማልማት
የሌለባቸው እንደሆነና ከዚህ ቀደም ግን ጅቦች በቀን ኬሚካል እና ቆሻሻዎችን ወደ ወንዝ ውስጥ የሚጨምሩ ሥራው ተጠናክሮ ይቀጥል እያልን ለዛሬ በዚሁ አበቃን።
አዲስ ዘመን ቅዳሜ ግንቦት 7 ቀን 2013 ዓ.ም ገጽ 15

ርዕሰ አንቀፅ የተነሳ በአንድ በኩል የሃይማኖት ተቋማትን በማቃጠልና የሃይማኖት አባቶችንም በመግደል ዜጎች ከእምነታቸው ውጭ ያለውን ሰው
እንዲጠራጠሩና አልፎም ወደግጭት እንዲገቡ ለማድረግ ተሞክሯል፡፡ ለዚህም በጅማ፣ በሃረር፣ በሞጣና በሌሎች ስፍራዎች የተደረጉ
የሃይማኖት ተቋማት ጥቃቶች ማሳያዎች ናቸው፡፡
እነዚህ የግጭት አጀንዳዎች ታዲያ ላለፉት ሶስት ዓመታት ያለመታከት በተለያዩ ስልቶች ሲከናወኑ የነበሩ ናቸው፡፡ በዚህ
የኢድ በዓል አከባበር ኢትዮጵያን የማፍረስ የተነሳ በነዚህ የለውጥ አመታት በትግራይ እስከተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ ድረስ ብቻ 113 ግጭቶች በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች
መከሰታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዓብይ አህመድ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት መግለፃቸው የሚታወስ ነው፡፡ የእነዚህ
ሴራ የከሸፈበት ነው! ግጭቶች ዓላማ ደግሞ የብሄር ወይም የሃይማኖት ግጭት በማስነሳትና በአገሪቱ ውስጥ የማያባራ ጦርነት በመቀስቀስ ኢትዮጵያን
ማፍረስ ነው፡፡
ኢትዮጵያ ካላት ረጅም ዘመን የስልጣኔ አሻራና ታሪክ አንጻር በሚገባት የዕድገት ደረጃ ላይ ሳትደርስ ኖራለች፡፡ በተፈጥሮ
እነዚህ ግጭቶች ታዲያ ከዋነኛው የአገር ውስጥ አፍራሽ ቡድን ህወሃት መመታት በኋላ በአንጻሩ የቀነሱ ቢሆንም የዚህ ቡድን
ያላትን ሰፊ የማደግ ዕድልም በአግባቡ ሳትጠቀም ሩቅ ዓላሚ፤ ቅርብ አዳሪ ሆና ቆይታለች፡፡ ኢትዮጵያ የማሻር ረጅም ራዕይ ሰንቀው
ተላላኪ የሆነው ሸኔና እዚህም እዚያም ተሰግስገው የቀሩት የኦነግ ጋሻጃግሬዎቹ ዓላማውን ለማስቀጠል በተቻለ መጠን የአልሞት ባይ
የተነሱ ጥቂት መሪዎቿና ተራማጅ ዜጎቿም በተለያዩ ውስጣዊና ውጫዊ ችግሮች ተጠልፈው ቀርተዋል፡፡ እነሆ ካለፉት ሶስት
ተጋዳይ ስልት ቀይሰው መንቀሳቀሳቸውን ቀጥለውበታል፡፡ እነዚህ ቡድኖች ኢትዮጵያ የጀመረቻቸው የልማትና የዴሞክራሲ ስርዓት
ዓመታት ወዲህ ግን እነዚህን የመከኑ እድሎች ከወደቁበት በማንሳት የኢትዮጵያን ዳግም ትንሳኤ እውን ለማድረግ ዘርፈብዙ ጥረቶች
ግንባታ እቅዶች ስኬታማ እየሆኑ መምጣታቸው የነሱን እውነተኛ ሞት የሚያፋጥንባቸው በመሆኑ ጥፋትን የሙጥኝ ብለው ሌት ተቀን
ተጀምረዋል፡፡
የጥፋት እጃቸውን መዘርጋታቸውን ቀጥለውበታል፡፡
ነገር ግን ይህንን የብልፅግና ጎዳና ለማደናቀፍና ከዚያም አልፎ ህዝቦቿን በመከፋፈል ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ኢትዮጵያን
በቅርቡ በተቀናጀ መልኩ የተካሄደውና ሃይማኖትን ሽፋን ያደረገው የጦርነትና የጥፋት ጥንስሳቸው ለዚህ ጥሩ ማሳያ ነው፡፡ ይህ
ለማፍረስ ጠላቶቿ ከመቼውም ጊዜ ይበልጥ ሩጫ ጀምረዋል፡፡ ለዚህ ደግሞ የመረጡት መንገድ ፊት ለፊት መግጠም ሳይሆን እርስ
ድግስ በተለይ ኢትዮጵያ በአንድ በኩል ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ለማካሄድ መንገዷን አጠንክራ መቀጠሏ ያመጣባቸው ፍርሃት
በርስ ማጋጨትን ነው፡፡ በዚህ መሰረት ለበርካታ ዘመናት አብረው የኖሩትን የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች መለያየትና ከዚያም
የወለደው ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ሁለተኛው ዙር የውሃ ሙሌት የውስጥ እግር እሳት የሆነባቸው ግብጽና
አልፎ አንዱ ሌላውን በጥርጣሬ እንዲመለከት ማድረግ፤ ከዚያም ከፍ ሲል ርስ በርሱ ማጋጨት አንዱ የማፍረሻ ስልት አድርገው
አጋሮቿ ድጋፍ ያጀበው ትልቅ ሴራ ነው፡፡
እየተጠቀሙበት ይገኛሉ፡፡ በዚህ መሰረት ባለፉት ሶስት አመታት በተለያዩ አካባቢዎች ሰዎች በማንነታቸው ምክንያት እንዲገደሉ፣
በዚህ መሰረት ለዘመናት እንዲህ አይነት ልዩነት አስተናግደው የማያውቁትን የእስልምናና የክርትስና እምነት ተከታዮች ለማጋጨት
ለዘመናት ከኖሩበት ቀዬ እንዲፈናቀሉ፤ ቤት ንብረታቸው እንዲቃጠል ተደርጓል፡፡
የተሄደበት መንገድ አንድ ሴራ ሲሆን ከዚህ ጋር በተያያዘም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ውስጥ መከፋፈልን ለመፍጠርና
በተለይ በአገሪቱ ውስጥ በተለያዩ ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ አጋጣሚዎች ለዘመናት ተዋልዶና በጉርብትና አብሮ የኖሩትን
በዚያው ልክም የኢትዮጵያን ትንሳኤ የማይፈልጉ የውጭ ሃይሎችን ድጋፍ ለማግኘት የተደረገ ሙከራ ነው፡፡ ነገር ግን እነዚህ ሁሉ
የአማራና የኦሮሞ ብሄረሰቦች በማጋጨት ዜጎች እርስ በርሳቸው እንዲጠፋፉና ወደማያባራ ግጭት እንዲገቡ ለማድረግ ያልተሞከረ
ሙከራዎች በመላ ኢትዮጵያውያን በተለይም በህዝበ ሙስሊሙ የነቃ አእምሮና ንቃት ሊከሽፍ ችሏል፡፡
ሙከራ አልነበረም፡፡ መሰረታቸውን ውጭ አገር ባደረጉ መደበኛና ማህበራዊ ሚዲያዎች አማካኝነት አንዱ ብሄር በሌላው ላይ ጦር
1442ኛውን የኢድ አልፈጥር በአል የጦር አውድማ ለማድረግ የተደገሰውን ድግስ የተገነዘበው ህዝበ ሙስሊሙ በዓሉን ሲያከብር
መዞ እንዲነሳ ለማድረግም በርካታ ሙከራዎች ተደርገዋል፡፡
ሴራው ምን ያህል የተቀነባበረ እንደነበር በማስተማር ጭምር አልፎታል፡፡ ለዚህም በዓሉ ያለምንም የፀጥታ ችግር መከበሩ አንዱ ሲሆን
ከዚህም አልፎ ዜጎች በገዛ አገራቸው ሰላም እንዳይሰማቸው ለማድረግ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ሰዎች በማንነታቸው ብቻ
በሌላ በኩል በበዓሉ ላይ ለውጭ ሃይሎችም ጭምር ኢትዮጵያውያን የአንድነትና የሰላም ሰዎች መሆናቸውን እነዲሁም በአገራቸው
እንዲገደሉ በማድረግ በመንግስት ላይ ያለው እምነት እንዲጠፋና እያንዳንዱ ዜጋ ራሱን እንዲከላከል በሚል ሽፋን ወደለየለት የእርስ
ጥቅም እንደማይደራደሩ በተግባር የሚያስመሰክሩ መፈክሮችና ሰላማዊ መዝሙሮችን በማሰማት ኢትዮጵያውያን ውድቀቷን በሚፈልጉ
በርስ ግጭት እንዲገባ ለማድረግ በርካታ የጥፋት ሙከራዎች ተደርገዋል፡፡ ይህ እንዲሳካም በህገወጥ መንገድ የጦር መሳሪያ በገፍ
ሃይሎች ሴራ እንደማይንበረከኩ በተግባር አስመስከረዋል፡፡ በመሆኑም እንዲህ አይነት የአብሮነትና የአንድነት መልዕክቶችና ሰላማዊ
እንዲገባና እንዲሰራጭ ከፍተኛ ስራ ተሰርቷል፡፡
ሁነቶች ኢትዮጵያን ለማሻገር ወሳኝ ናቸውና ወደፊትም ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል!
ከዚህም በተጨማሪ አንዱ ሃይማኖት በሌላው ላይ እንዲነሳና እንዲተላለቅ ያልተሞከረ ሰይጣናዊ ሴራ አልነበረም፡፡ በዚህ

ነው። የገንዘብ ኖት ለውጡ ፋይዳ


ይህ አምድ በተለያዩ ፖለቲካዊ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ዜጎች ነፃ ሀሳባቸውን የሚሰጡበት
በዓምዱ ላይ የሚወጡ ጽሁፎች የዝግጅት ክፍሉን አቋም አያመለክቱም።
ሃሳ ጻ

ኑሮን እየገዘገዘ ያለው በዓላት መራሹ የኑሮ ውድነት


አዲስ ዘመን ግርማ መንግሥቴ ማማሩ”ን ያስቆዝማል።
ዛሬ ገበያው ያቀረበው ምርት ተጠቃሚ ለመሆን
“የእድሩ ስንፈት ነው እንጂ ...” እንደተባለው ሁሉ፤
... ነው እንጂ ገበያችንና የግብይት ስርአቱ ይፈወሱ
አውዳ’መታት ኃይማኖታዊ ወይም መንፈሳዊ
ግንቦት 30 ቀን 1933 ዓ.ም ተቋቋመ ገዥው እንደድሮው (ወርቃማው!!!) ዘመን የአላድና ዘንድ ህክምና ካስፈለጋቸው ጊዜው ዛሬ አይደለም።
እርካታን ብቻ ይዘው የሚመጡ ባህላዊ እሴቻችን
ባወንድ ባለቤት መሆን ምንም አያዋጣውም። ድሮ ያለወቅቱና እውቀቱ ከተበተባቸው ነፃነት ነፃ
አይደሉም፤ መዝናኛም ናቸው። ታሪክ ይናገራሉ፤
“ይዞ መገኘት” ነው የሚለው ቀልድም ዛሬ ፌዝ ሆኗል። ሊወጡ እንደሚገባ ሲነገርም እንደዚያው። ሀላፊነት
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ዋና ስራ ፖለቲካም ሊንፀባረቅባቸው ይችላል። (በተለይ
ፌዝ የሆነበትም ምክንያት አንድ ገበያተኛ (ገዢው) ይዞ ከማይሰማው ነፃነታቸው፤ ከስርአት ግብይታቸው ሁሉ
አስኪያጅ በአሁኑ ጊዜ ሁሉ ነገር በግልና ቡድን ማንነት ዙሪያ
መገኘት ሳይሆን “ሆኖ መገኘት” ነው የሚጠበቅበት። ነፃ ይወጡ ዘንድስ ቢሹም እስካሁን አልተቻላቸውም።
ስልክ ቁጥር - 011-126-42-22 በሚሽከረከርባት ዓለማችን ይህ ብርቅ ሳይሆን
“መሆን ማለት?” ለሚል “ባንክ ሆኖ መገኘት” - ገዥው የአሁኑ ዘመን ገበያና ግብይቱ በምንም አይነት
ዋና አዘጋጅ እየሰለቸ ያለ ተግባር ነው።) ለዛሬው ግን ከእነዚህ
ራሱ ተንቀሳቃሸ ባንክ ሆኖ ካልተገኘ አባ ከና የሚለው ስርአት፣ ደንብና መመሪያ፣ ስነምግባርና ሞራል
አንተነህ ኃ/ብርሃን ወ/መድህን ሁሉ ወጣ እንበልና ወደ አንድ፣ የዘንድሮው ፋሲካ ወደ
የለም። ይህን እንደ አጉል ማጋነን አድርጎ የሚወስድ ካለ እንደሚመራ ማንም አፉን ሞልቶ መናገር አይችልም።
አድራሻ አስመዘገበው “ሪኮርድ” እንምጣ - የኢኮኖሚ ሪኮርድ -
ቀደም ሲል እንዳልነው እሱ እዚህ አገር አልነበረምና፤ ፆም ተይዞ በተፈታ ቁጥር በድፍን አገሪቱ የኪሎ ስጋ ዋጋ
“ሪኮርድ” ከተባለና መስፈርቱን ካሟላ ማለታችን ነው።
ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ አንድ በሬ 115 ሺህ፣ አንድ በግ 13 ሺህ ... መሸጡን እላይ ወጥቶ ቁጭ፤ ክረምት አልፎ መስከረም በጠባ፣
ከዓመት በአል መገለጫዎች አንዱ ገበያና ውሎው፤ አልተረዳም ። ከበሬው ሳንወጣም ሌላው አስደናቂውና
ወረዳ 06 ትምህርት ቤት ተዘግቶ በተከፈተ...፤ ሰላምና ፀጥታ
ግብይቱ ነው። በተለይ እነፋሲካ፣ ገናና እንቁጣጣሽን የደሀ-ሀብታም ልዩነት ጣሪያው ማሳያ የበሬው ውጤት
የቤት ቁጥር 319 ትንሽ ደፍረስ ባለ... ቁጥር በቃ ኢትዮጵያ ውስጥ መቼም
የመሰሉት ያለ ገበያና ግብይት ነፍስ የላቸውም። ገበያና (አንድ ኪሎ ስጋ) ከ500 እስከ 1000 (ለምሳሌ ካሳንችስ ቢሆን ወደኋላ የማይመለስ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ አለ።
ኢሜይል - anteneh.hailebirhan@press.et ግብይት ደግሞ ያለ ገበያተኛ አይሆንምና እሱንም እዚሁ አካባቢ) ብር ድረስ መናሩና የልዩነቱ ልዩ ገደል ሆኖ በበዓላትም ያው ሲሆን፤ ገና አልፎ ፋሲካ፣
ስልክ ቁጥር - 011-1-26-42-40 ላይ ማካተት ተገቢ ሲሆን፤ ሁሉም ግን ያለ ኢኮኖሚ መከሰቱ ነው። እንቁጣጣሽ ተራውን ለመስቀል፤ ሞውሊድ አልፎ
ወይም የመግዛት አቅም የሚታሰቡ አይሆኑምና የገበያ፣ (እዚህ ላይ ከጊዜያቸው ቀድመው የወደፊቱን ረመዳን ሲመጣ...አብሮ እንኳን ሳይሆን ቀድሞ
የአዲስ ዘመን ማኔጂንግ ኤዲተር ገበያተኛና ግብይት ምህዋሩ ኢኮኖሚ መሆኑን ገዥና የሚያመላክቱ ሰዎችን ማንሳት ተገቢ ሲሆን፤ አንዱም የሚመጣው ከጣራ በላይ የሆነና ገንዘብ ሳይሆን
ወንድወሰን ሽመልስ ታደሰ ሻጭ ያውቁታል። በመሆኑም የዘንድሮው ፋሲካና እሱን ኮመዲያን ተስፋዬ ካሣ ነው። የዛሬ 20 ዓመት ገደማ በግ በስድስት ዲጂት የሚሰላ ምጣኔ ሀብትን (አንድ በሬ 115,
ስልክ፡- 011 126 4240 የተሟላ ለማድረግ ሲባል ይከናወን ስለነበረው ግብይቱና ተራ ሄዶ ጠይቆ 347.00 ብር ቢሉት “ምነው ዲፕሎማ 000.000) ብር ነው።
Email:- wendweson.shimelis@press.et ሥርአቱ ላይ ጥቂት ለታሪክ ማስታወሻ፤ የወደፊት ጥናት አለው እንዴ?” (በወቅቱ በዲፕሎም የትምህርት ማዕረግ የእኛ አገር ገበያ አይኑን በጨው ያጠበ፤ ይሉኝታ
wendwesonshimelis@gmail.com ጉዝጓዝ ይሆን ዘንድ አቅልመን እንለፍ። የተመረቀ የሚቀጠረው በዚህ የብር መጠን ነበርና ብሎ ነገር በህሊናው ሽው እንኳን የማይል፤ ራሱን
የአዲስ ዘመን ምክትል ዋና አዘጋጆች አንድ ሰው ሁለት ነገሮችን እኩል ሊወድ ነው። ዲግሪ ያለው 500.00) ሲል የቀለደው “ቀልድ” በ”ነፃ...” ስም በወንጀል ያነፀ፤ የዶሮ ዋጋ የበሬን፣ የበሬ
• ወርቁ ማሩ ይችላል - ገንዘቡንና የሚገዛውን “ነገር”። ይሁን እንጂ የዛሬውን ቢያይ ምን ይል ይሆን? ያሰኛል።) ዋጋ የጋሻ መሬትን የወረሱበትና ሁሉም ነገር ለሰሚ ግራ
• ኃይሉ ሣህለድንግል በኢኮኖሚክስ ሕግ መሰረት ባ’ንዴ ሁለቱንም የራሱ ከዚሁ ከበግ ጋር በተያያዘ አንድ “ጆክ” ጣል የሆነበት ያደባባይ ሚስጥር፤ የገበያ አሻጥር ነው።
ማድረግ አይችልም፤ ማለትም የሚፈልገውን (ለምሳሌ በማድረግ የዓመት ባ’ል ገበያው ከገንዘብ በላይ የአገሪቱን ባጭሩ እያልን ያለነው ገበያና ግብይቶች (በተለይ
• አልማዝ አያሌው
መኪና) ለማግኘት የግድ ገንዘቡን መክፈል (ማ(ው) አጠቃላይ ኢኮኖሚ እየፈለገ መሆኑ ላይ እናመላክትበት። የአውዳመት ግብይት) ነፃነትን በማያውቁ ነፃ ገበያዎች
• እስማኤል አረቦ
ጣት) ይኖርበታል። ሻጭንም በዚሁ መንገድ ማሰብ በዚሁ ፋሲካ ሰውየው በግ ገዛ፤ ላዳ ታክሲ ጠራ፤ ተወሯል፤ በእንቅርት ላይ.. እንደሚባለው በዚሁ ላይ
• ዘላለም ግርማ
ይገባል፤ ማለትም በሬውንም ገንዘቡንም የራሱ ማድረግ ተስማሙ። ባለታክሲው በጉን ፖርቶመጋሊያው ላይ ደግሞ ንፋስ አመጣሽ (ለአንድ ሲሲ አልኮል መጠጥ
አይችልም። ገንዘቡን ለማግኘት የግድ መኪናውን መሸጥ ሊጭን እላይ ወጥቶ በማስተካከል ላይ እያለ “ምን እስከ 43 ሺህ ብር፣ ለአንድ ሲጋራ እስከ 1000 ብር
የገበያ ልማትና ፕሮሞሽን ዘርፍ ይኖርበታል። እንግዲህ እዚህ ጋር የጉዳዩ አስኳል (ፍሬ እያደረክ ነው?” በማለት ባለበግ ተቆጣ። “ልጭነው” የሚከፍሉ) ሀብታሞች እርስ በርሳቸው በመፎካከር
ኢሜይል - epapromotion@press.et ነገር) ገንዘብ ወይም ኢኮኖሚ ሆኖ ይመጣል ማለት ይላል ባለ ላዳ። “በል ኋላ ወንበር ላይ አስቀምጠው።” (በዚህ ላይ የስልጣን መባለግ (economics of corrup-
ስልክ - 011-156-98-73 ነው። ይህንን ሰፊ ጉዳይ በዚሁ እናቆየውና “ገንዘብ” ሲለው “እንዴ በግ ...” ከማለቱ “እምልህን ትሰማለህ tion)ን ጨምሩበት) ገበያውን የእብዶች አድርገውት
ፋክስ - 011-126-58-12 የሚለውን ጥለን “ኢኮኖሚ” የሚለውን አንጠልጥለን 11 ሺህ ብር የተገዛ በግ እኮ ...”፤ ሾፌር ሆዬ በመደንገጥ ደሀው የት እንደሚገባ ጠፍቶበት የእነሱን የፉክክር፤
እንቀጥል። “እንደሱማ ከሆነ ገቢና ነው ...”። አበሻ እንዲህ…እንዲህ በየገበያው ባንክ ሆኖ የመገኘት ዜና ሲሰማ ውሎ
የማስታወቂያ መቀበያ ክፍል የዘመኑ የዓመትባ’ል ገበያም ሆነ ግብይቱ እያለ ነው እንግዲህ ታሪክን በትዝብት እያሸ፤ በ”ጆክ” ያድራል። (ከሰሞኑ የቢቢሲ “... አንድ በሬ 115 ሺህ...”
ስልክ ቁጥር - 011-156-98-65 እንደድሮው ማንም ሣንቲም የቋጠረ ሁሉ ዘው እያለ እየለወሰ የሚያስተላልፈውና ዘመኑ ይህንን ይመስላል፤ ዜና እኔ የገባኝ በዚህች አገር በደሀና በሀብታሙ መካከል
ፋክስ - 011-157-44-40 የሚፈልገውን መዥርጦ የሚወጣበት የጋራ ሌማት እድገት / ልዩነቱም እንደዚያው። ምን ያህል ልዩነትና ኢፍትሀዊ የሀብት ክፍፍል መኖሩን
የማስታወቂያ ሽያጭ ማስተባበሪያ አይደለም፤ ያ ላይመለስ ተረት ሆኗል። የዘመኑ ግብይት እንደሚታየውም ሆነ እንደሚታወቀው ገበያችንና ለማሳየነት የተጠቀመው ቅኔ እንጂ የአንድ በሬ ጉዳይ
ስልክ - 011-1-26-43-39 ሰው፤ ከሰውም ሰው ይመርጣል - የአስቱን “አይ ያለው ስርአቱ አብደዋል፤ ጨርቃቸውን ከጣሉ ሰንብተዋል፤ አስደምሞት አለመሆኑ ነው።) መላ ያስፈልገዋል ።
ማከፋፈያ
ስልክ ቁጥር - 011-157-02-70

Website - www.press.et Email - addiszemen@press.et Facebook - Ethiopian Press Agency

የዝግጅት ክፍል ፋክስ - 251-011-1-56-98-62


ገጽ 16 አዲስ ዘመን ቅዳሜ ግንቦት 7 ቀን 2013 ዓ.ም
ማህበራዊ

እንዲህም ይኖራል
ሕይወት ፈርጀ ብዙ ገጽታዎች አሏት፤ መውጣት እንዳለ ሁሉ መውረድም ይኖራል። ከመውረድ ውስጥም በትጋት መውጣት ይቻላል። አግኝቶ ማጣት እንዳለ ሁሉ አጥቶም ይገኛል።
ይህ የህይወት እውነታ ነው፤ በጥቂቶች የህይወት መውጣትና መውረዶች ውስጥ ብዙዎች ይማራሉ። የህይወትን ፈተናዎችም ያውቃሉ። በከፍታ ውስጥ የሚገኙት ‹‹እንዲህም
ይኖራል እንዴ?›› ብለው ራሳቸውን ይጠይቃሉ። ለተቸገሩት ያዝናሉ፤ ካላቸው ቀንሰው የሌሎችን ችግር ይካፈላሉ፤ በተጨማሪም ችግር ብልሃትን ያስተምራል እንዲሉ ከችግር ጋር
ተላምዶ ከመኖር ይልቅ ለመፍትሄ የሚታትሩትንም ያበረታታሉ። በመሆኑም ‹‹እንዲህም ይኖራል›› ብለን በከፈትነው አምዳችን ህይወትን በየፈርጁ ታስተውሉበት፤¸አስተውላችሁም
ትማሩበት ዘንድ ጋበዝናችሁ። ለአስተያየቶቻችሁ፤ ለመሰል ታሪኮች ጥቆማችሁ እንዲሁም ለድጋፋችሁ የዝግጅት ክፍላችን አድራሻ ትጠቀሙ ዘንድ ጋበዝናችሁ።

ብረት የሚያነጥሩት የልጅነት መዳፎች


ኢያሱ መሰለ ፍላጎቱንና ፍጥነቱን የተረዳው አጎቱ ከአንድ ዓመት ቆይታ
በኋላ ሙሉ ለሙሉ ስራውን ለአብዲ ትቶ እርሱ በሌላ ስራ
ወላጆች ልጆቻቸው እራሳቸውን እስኪችሉ ድረስ ላይ ይሠማራል።
እየተንከባከቡ የማሳደግ ተፈጥሯዊ ሃላፊነት እንዳለባቸው ታዳጊው ስራውን ተረክቦ መስራቱን ይያያዛል።
ይታመናል። አብዛኛዎቻችን ነፍስ አውቀን ለቁም ነገር የምግብ፣ የማረፊያ ቤትና የትምህርት ቤት ክፍያውን አጎቱ
እስክንበቃ ድረስ ሀሳባችንን በሙሉ በወላጆቻችን ላይ እየቻለው እርሱ ስራውን ብቻ እየሠራ የሚያገኛትን ሳንቲም
ጥለን ያደግን ነን። ስለምግብና ልብሳችን፣ ስለጤንነታችን፣ ማጠራቀም ይጀምራል። በአጎቱ ሙያዊ ድጋፍና እገዛ
በሰላም ወጥተን ስለመግባታችን የሚጨነቁልን ወላጆቻችን የተበረታታው ታዳጊ በሙሉ አቅሙ የአንጥረኝነት ስራውን
ናቸው። እየሰራ እንዳሰበው ቤተሰቦቹን የመርዳት እድል ያገኛል።
የልጅነት አስተዳደጋችን ተቀራራቢነት ቢኖረውም በተለይም ለመስቀል፣ ለፋሲካ እና ለገና በዓላት ካጠራቀማት
እንዳደግንበት ቦታ፣ ሁኔታ እና የኑሮ ደረጃ ልዩነት ሊኖረው ገንዘብ ላይ ለቤተሰቦቹ በመላክ በዓሉን በደስታ እንዲያሳልፉ
ይችላል። በቀላሉ በገጠርና በከተማ የሚያድጉ ልጆችን ያደርጋል። ታናናሾቹ ትምህርታቸውን በአግባቡ እንዲማሩ
አስተዳደግ ብንመለከት እንኳ በርካታ ልዩነቶችን እናያለን። የአቅሙን ሁሉ እያደረገላቸው እንደሚገኝ የሚናገረው
የገጠር ልጆች ከከተማ ልጆች የበለጠ በልጅነታቸው አብዲ በዚህም እጅግ በጣም ደስተኛ መሆኑን ይገልጻል።
የስራ ሃላፊነትን ይሸከማሉ። ገና ከሰባትና ከስምንት ዓመት እርሱም ቢሆን ያቋረጠውን ትምህርት ዳር ለማድረስ
እድሜያቸው ጀምረው ከብት የማገድ፣ ውሃ የመቅዳት፣ ቀን ቀን እየሰራ ማታ ማታ ይማራል። አሁን የአራተኛ
እንጨት የመልቀም፣ የመጎልጎል፣ አረም የማረምና ክፍል ተማሪ ነው። ታዳጊው ጠንክሮ በመስራት ወደፊት
የመሳሰሉ የጉልበት ስራዎችን በመስራት ቤተሰቦቻቸውን ሙያውን የማሳደግ ፍላጎት እንዳለው ይናገራል። በተለይም
ያግዛሉ። ያን ያህል አይብዛ እንጂ የከተማ ልጆችም ቢሆኑ የቴክኒክና ሙያ ትምህርቶችን በመማር ማሺኖችን ተጠቅሞ
ለቤተሰቦቻቸው በመላላክ፣ በንግድ ስራ ውስጥ በመሳተፍና የብረት ውጤቶችን የማምረት ፍላጎት እንዳደረበት
ቀለል ያሉ የቤት ስራዎችን በማከናወን ወላጆቻቸውን ይገልጻል። እንደገራዥና ትልልቅ ወርክ ሾፖችን ከፍቶ
ያግዛሉ። ህይወቱን የመምራትና ለሌሎች ሰዎችም የስራ እድል
ለማንኛውም እንዲህ ያለው ተግባር ከአስተዳደግ የመፍጠር ምኞት እንዳለው ይናገራል።
ባህላችን ጋር የተቆራኘ በመሆኑ ጉልበት ብዝበዛ ልንለው አብዲ ወደ አዲስ አበባ የመጣው ከሶስት ዓመት በፊት
አንችልም። እንዲያውም ልጆች ስብዕናቸው በጥሩ ነው። የስራ ቦታውን የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ አስራ ሁለት ካራ
ስነምግባር እንዲቀረጽ አስተዋጽኦ ከሚያደርጉ እሴቶቻችን ፍተሻ ሰፈር አድርጎ ኑሮውን ለገዳዲ አድርጓል። ከለገዳዲ
አንዱ በስራ ተገርቶ ማደግ እንደሆነ የሚያምኑ ብዙዎች ጠዋት አስራ ሁለት ሰዓት ተነስቶ ስራ ቦታው አንድ ሰዓት
ናቸው። ምክንያቱም ከልጅነታቸው ጀምረው ስራን እየሰሩ ላይ ይገኛል። ማታ የትምህርት ሰዓቱ ከመድረሱ በፊት ወደ
ያደጉ ልጆች ያካበቱት ልምድ በወደፊቱ ህይወታቸው ላይ
ቤቱ ይገባል። ገበያ አለ በተባለ ቀን እስከ ሁለት መቶ ብር
እገዛ እንደሚያደርግላቸው ይታመናልና ነው። አብዛኛዎቹ
የእለት ገቢ ያገኛል። አንዳንዴ ግን ቀኑን ሙሉ ቁጭ ብሎ
ስኬታማ ሰዎች ስኬታማ የመሆናቸው ምስጢር ደንገተኛ
ሃምሳ ብር እንኳ የማያገኝበት ጊዜ እንዳለ ይናገራል። በየካ
ሳይሆን በልጅነት እድሜያቸው ጥንስስ በማስቀመጣቸው
ካራ ከብት ተራ አጥር ስር ሸራ ወጥሮ እየሰራ ያለው ታዳጊ
ነው።
ማህበሩ ጊዜያዊ የስራ ቦታ ስለፈቀደለት ለቤት ኪራይ ወጪ
ከወላጆቻቸው እቅፍ መውጣት የማይገባቸው
አለማውጣቱ እንደረዳው ይገልጻል።
ታዳጊዎች ከራሳቸው አልፈው ቤተሰቦቻቸውን ለማኖር
ከአብዲ ጋር የተገናኘነው በትንሳኤ በዓል ማግስት ነው።
ሲጥሩ ማየት እምብዛም የተለመደ አይደለም። በተለይም
በዚያ ሰሞን ታዲያ በካራ ፍተሻ ሰፈር አካባቢ የሚገኙት ስጋ
እራሳቸውን ችለው መኖር የሚገባቸው ወጣቶች ወይም
ቤቶች ወደ ስራ በመመለሳቸው በተለይም የቢላዋ እና የስጋ
ጎልማሶች የወላጆቻቸው ጥገኛ ሆነው በሚኖሩበት ሀገር
መከትከቻ ቁሳቁሶችን የሚያስሉ ሰዎች ቁጥር መጨመሩን
የቤተሰብ እንክብካቤ የሚያስፈልጋቸው ታዳጊዎች
የማይገመቱ ስራዎችን እየሰሩ ቤተሰባቸውን ሲረዱ አብዲ ነግሮኛል። ጾም ሲገባ ግን ድጅኖ እና ዶማ ከሚያሰሩ
መመልከት ሊያስገርም ይችላል። ጥቂት ሰዎች በስተቀር ቢላዋ የሚያስሞርዱ ደንበኞቹ ዝር
የዛሬው እንግዳችን በልጅነቱ ይኖርበት በነበረው አይሉም። በዚህ የተነሳ ገቢው ይቀንሳል።
ገጠራማ ቦታ በግብርና ስራ ይተዳደሩ የነበሩ ቤተሰቦቹን አብዲ ለችግር እጁን ላለመስጠት ሲል እየሰራ መኖር
ሰርቶ የማደር ጥረቱ እያስገረመኝ ቆሜ እመለከተው ጀመር። ጠፍቶ በመሄድ ሀሳቡን ሊያሳካ እንደሚችል ለቤተሰቦቹ እንደጀመረ የሰው እቃ ተሰርቆበት እዳ ውስጥ የገባበትን
በስራ እያገዘ ይኖር የነበረ ታዳጊ ነው። ቤተሰቦቹ በግብርና ደንበኞቹን ከሸኘ በኋላ የስራ ድርሻዬን ገልጬለት የህይወት ያሳውቃል። ግትር አቋሙን የተረዱት ቤተሰቦቹ ጠፍቶ
የሚተዳደሩ ናቸው ቢባሉም በቂ የእርሻ መሬት የሌላቸው ሁኔታ እንዲህ ያስታውሳል። አራት እና አምስት የሚሆኑ
ተሞክሮውን እንዲያካፍለኝ ጠየኩት። ፈቃደኝነቱን ከሚያስጨንቀን በሚል አጎቱ ይዞት ቢሄድ እንደሚሻል ወጣቶች ቢላዋ በእጃቸው ይዘው እንዲሞርድላቸው
በመሆኑ የሚያመርቱት ምርት የዓመት ቀለባቸውን እንኳ ካሳወቀኝ በኋላ ወደ ወጋችን ገባን። ተነጋግረው ይፈቅዱለታል። አጎቱም በአብዲ ሀሳብ ተሸንፎ
አይሸፍንላቸውም። የቤተሰቡ ችግር የሚያስጨንቀው ዋጋ ይጠይቁትና ይነግራቸዋል። ከመካከላቸው አንዱ
አብዲ ባህሩ ይባላል። አስራ አምስት ዓመቱ ነው። ይዞት ወደ አዲስ አበባ ይመጣል።
ብላቴና ታዲያ የአቅሙን እየሰራ ሊረዳቸው በማሰብ በለጋ ዋጋ ቀንስልን በሚል የውሸት ሲከራከር ሌሎቹ ከሰው
ትውልዱና እድገቱ ኦሮሚያ ክልል ደቡብ ምዕራብ ሸዋ አብዲ ወደ አዲስ አበባ ሲመጣ ዋና ዓላማው ስራ
እድሜው ከትውልድ አካባቢው ተሰዶ ወደ አዲስ አበባ የተረከበውን ድጂኖና ሌላ እቃ ሰርቀው ይሄዳሉ።
ዞን ወሊሶ አካባቢ ነው። ያደገበት መንደር ልዩ ስሙ እየሰሩ ቤተሰቦቹን መርዳት ቢሆንም እንዳሰበው ለእርሱ
አጎቱ ዘንድ በመምጣት ሙያ ተምሮ ቤተሰቦቹን እያገዘ አብዲ በወቅቱ ምንም ስላልተጠራጠረ ትኩረት
መኛቆ ይባላል። የአስራ አምስት ዓመቱ ታዳጊ ለቤተሰቦቹ የሚመጥን ስራ አግኝቶ ቤተሰቦቹን መርዳት ሳይችል
ይገኛል። ታዳጊው ቀን ቀን እየሰራ ማታ ማታ እየተማረ አላደረገባቸውም። ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ግን የተሰጠውን
የመጀመሪያ ልጅ ሲሆን ከእርሱ በታች ሁለት ወንድና ይቀራል። ነገር ግን አዲስ አበባ ከመጣ ጊዜ ጀምሮ አጎቱ
እራሱንም ቤተሰቦቹንም ከችግር ለማውጣት እየጣረ ነው። እቃ ሲመለከተው የለም። የእቃው ባለቤቶች ሲመጡ
አንድ ሴት በድምሩ ሶስት ታናናሾች እንዳሉት ይናገራል። ጋር ቁጭ ብሎ እየዋለ ሙያ ይቀስም ነበር። አጎቱ አንጥረኛ
ያም ብቻ ሳይሆን ሙያውን አሳድጎ ለሌሎችም የስራ እድል እንደጠፋበት ይነግራቸዋል። እነርሱም የቀን ስራ የሚሰሩ
ቤተሰቡ በግብርና የሚተዳደሩ መሆናቸውን የሚናገረው ነው። ቢላዋ፣ ዲጅኖ፣ ጠገራ፣ ዶማ ወዘተ እየሠራ ይሸጣል።
የመፍጠር ፍላጎት አለው። በመሆኑ እቃውን ካላገኙ የእለት ገቢ እንደማይኖራቸው
ብላቴና ገቢያቸው አነስተኛ በመሆኑ ተቸግረው እንደሚኖሩ አብዲ እስር እስር እያለ ሙያውን መማር ይጀምራል።
የፋሲካ ማግስት ነው። ከረፋዱ አምስት ሰዓት አካባቢ በመግለጽ ከየትም አምጥቶ እንዲሰጣቸው ወጥረው
ይገልጻል። አብዲ የቤተሰቡ መቸገር ከአብሮ አደጎቹ ጋር አንዳንዴ ወናፉን አየር ስቦ እያስተፋው የምድጃውን እሳት
የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ አስራ ሁለት ካራ ፍተሻ ሰፈር ይይዙታል። አብዲ በወቅቱ እቃውን የሚገዛበት ብር እጁ
እንደልቡ እንዳይጫወት የስነ ልቡና ጫና እንደሚፈጥርለት በማጋጋም አጎቱን ያግዛል። በዚህ አጋጣሚ ወናፍ ማለት
እግር ጥሎኝ ተገኝቻለሁ። ከአስፋልቱ ባሻገር ከሚታየው ይናገራል። በአለባበሱም ሆነ በአመጋገቡ ከሰፈሩ ልጆች ምን ማለት እንደሆነ ለማታውቁ አንባቢዎቼ ትንሽ ነገር ብዬ ላይ ስላልነበረ ግራ ይጋባል። በኋላም አጎቱ ጋር ደውሎ
የከብት መሸጪያ አጥር ጥግ እንዲት የሸራ ቤት ትታያለች። አንሶ መገኘቱ ያስቆጨው እንደነር ያስታውሳል። ሁል ጊዜ ማለፍ የሚያስፈልግ ይመስለኛል። ብር ከተቀበለ በኋላ መርካቶ ሄዶ እቃውን በአምስት መቶ
ቁጥራቸው አምስትና ስድስት የሚሆኑ ሰዎች ከቤቷ በር ላይ የቤተሶቹን በተለይም የታናናሾቹን ህይወት የመለወጥ ወናፍ በድሮ ጊዜ ከፍየልና ከበግ ቆዳ የሚሰራ ሆኖ ብረታ ብር ገዝቶ መስጠቱን ያስታውሳል። ከዚያ በኋላ ትምህርት
ቆመው በስራ የተወጠረውን ብላቴና እጅ እጁን ያያሉ። ፍላጎት እንዳለው ይገልጻል። ብረትን እያጋሉ እንደ ማረሻ፣ ዶማ፣ ቢላዋ ወዘተ የሚሰሩ አግኝቶ በጥንቃቄ እየሰራ መሆኑን ይገልጻል።
ለስራዬ የሚጠቅም መረጃ አገኝ እንደሁ ብዬ ተጠጋሁ። አንድ ቀን ታዲያ አዲስ አበባ ይኖር የነበረው የእናቱ አንጥረኞች ምድጃውን በትንፋሻቸው እፍፍፍ እያሉ ፍም ስራ ሰርተው ማደር የሚችሉ ወጣቶች በስርቆት
ሰዎቹ ዓመት በዓሉን አስመልክቶ ቢላዋ እና የስጋ መከትከቻ ወንድም ሊጠይቃቸው ወደ መኛቆ በሄደ ጊዜ አብዲ አዲስ እንዲወርደው በማድረግ ፈንታ ወናፉን አየር አስበው ተግባር ላይ መሰማራታቸው እንደሚያሳፍር የሚናገረው
ለማስሞረድ የቆሙ ናቸው። ታዳጊው አንጥረኛ ፋታ ያጣ አባባ ሄዶ ያገኘውን ስራ እየሰራ ቤተሰቦቹን የመርዳት እያስተፉ ምድጃው ፍም እንዲኖረው የሚጠቀሙበት ዘዴ ስራ ወዳዱ ታዳጊ ከዚያ ይልቅ በተለያዩ ስራዎች ላይ
ይመስላል። ወናፍ የጨበጡትን ሁለት እጆቹን ወደ ላይና ፍላጎት እንዳለው ለአጎቱ በማሳወቅ ይዞት እንዲሄድ ነው። ዛሬ በከተሞች አካባቢ የአንጠረኞችን ስራ ጋራዦች በመሰማራት የወደፊት ህይወታቸውን ለመቀየር መጣር
ወደ ታች እያደረገ የምድጃውን ፍም አፍክቶታል። አልፎ ይማጸነዋል። አጎቱ ግን እድሜውን የሚመጠን የጉልበት እየሰሩት በመሆኑ የወናፍ አገልግሎት እምብዛም ጥቅም ላይ እንደሚገባቸው ይመክራል።
አልፎ የወናፉን እንቅስቃሴ ቆም እያደረገ ትርክክ ባለው ስራ እንደሌለ በመግለጽ በሀሳቡ ሳይስማማ ይቀራል። እየዋለ አይደለም። ወደተነሳንት ጉዳይ እንመለስ። እኛም እንደ አብዲ ያሉ ገና ለጋ ልጆች አጥንታቸው
ፍም እሳት ላይ የተቀመጡትን ቢለዋዎች ያገለባብጣቸዋል። አርፎ ትምህርቱን እንዲማርና ወደፊት ሲያድግ ሊወስደው አጎቱ ከስር ከስር የጋሉ ብረቶችን ከእሳት ውስጥ ሳይጠነክር ወገብ በሚያጎብጥ ስራ በመጠመድ ለችግር እጅ
አንዳንዴም የጋሉትን ቢለዋዎች በመቆንጠጫ እየያዘ ወደ እንደሚችል ይነግረዋል። ልቡ ለስራ የተነሳሳው ታዳጊ ግን እያወጣ ቅርጽ ሲያሲዛቸው አብዲ በትኩረት ይመለከታል። ላለመስጠት ሲፍጨረጨሩ ማዬት የሚያስቀና ባይሆንም
ዳር ካወጣቸው በኋላ የሚፈልገውን ቅርጽ እንዲይዙለት ባልተመቸ ሁኔታ ውስጥ ሆኖ ከመማር ይልቅ አርሱ እየሰራ አንዳንዴም እራሱ ቢለዋዎችን እየሞረደ ስለት እያወጣ ለሌሎች ስራ ፈት ጎልማሳዎች አርአያ የመሆን አቅም
ብረት ላይ አጋድሞ ይቀጠቅጣቸዋል። በአንድ በኩል ታናናሾቹ ሳይቸገሩ እንዲማሩ በማሰብ መሄድ እንደሚፈልግ ይደረድራል። እንዲህ እንዲህ እያለ በአጭር ጊዜ ውስጥ አላቸውና አብዲን በርታ፣ ጠንክር ብለን ተሰናበትን።
እድሜውና የሚሰራው ስራ አለመመጣጠን በሌላ በኩል አጥብቆ ይጠይቃል። ካልሆነ ግን ባገኘው አጋጣሚ ሁሉ አጎቱ የሚሰራቸውን ስራዎች በሙሉ ይለምዳል። የስራ ሳምንት ሌላ ባለታሪክ ይዘን እስከምንመጣ ቸር ይግጠመን።
አዲስ ዘመን ቅዳሜ ግንቦት 7 ቀን 2013 ዓ.ም ገጽ 17
ኢኮኖሚ

ከተሜነት
የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት - ለከተሞች ዕድገት
ፍሬህይወት አወቀ

መንገድ ለአንድ ሀገር ኢኮኖሚያዊ ዕድገት እና


ለማህበራዊ ግንኙነት የጎላ ድርሻ እንዳለው ይታወቃል።
መንገድ በንግድ ሥራም ይሁን በሌላ ሰዎች ከቦታ ቦታ
ተዘዋውረው ለመስራት ከሚያስችላቸውና ኢኮኖሚያዊና
ማህበራዊ ትስስራቸውን ለማጠናከር ከሚጠቀሙበት
መሰረተ ልማቶች መካከል አንዱና ዋነኛው ነው። ለአንድ
ሀገር ኢኮኖሚያዊ ዕድገት መንገድ ከፍተኛ ጠቀሜታ
እንዳለው ሁሉ የሚጠይቀው መዋዕለ ነዋይም በዛው
ልክ ከፍተኛ ነው። መንገድ ለከተሞች ዕድገትም የላቀ
ድርሻ ያለውና ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴን
ለማቀላጠፍ ያግዛል።
ለከተሞች እድገት መሰረታዊ ከሆኑት ጉዳዮች
መካካል አንዱ የሆነው መንገድ ለከተሞች ዕድገት ጉልህ
ድርሻ አለው። የመንገድ መሰረተ ልማት የተሟላላቸው
የገጠር ከተሞች በተሻለ ሁኔታ ኢኮኖሚያቸውን
ማንቀሳቀስ የሚችሉ ናቸው። በተመሳሳይ ደግሞ
የመንገድ መሰረተ ልማት ያልተሟላላቸው የገጠር
ከተሞች ኢኮኖሚያቸውን ማሳደግ አይችሉም። ከዚህም
ባለፈ ከአጎራባች ወረዳዎችና ቀበሌያት ጋር ጠንካራ
የሆነ ማህበራዊ ትስስር ለመፍጠር አያስችላቸውም።

ፎቶ በፍሬህይወት አወቀ
ከአጎራባች ቀበሌና ወረዳዎች ጋር ጠንካራ ትስስር
ለመፍጠር የሚያስችላቸው የመንገድ መሰረተ ልማት
ከተሟላላቸው ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ
ተጠቃሚ በመሆን ከተሞችን ማሳደግ ይችላሉ።
በሲዳማ ክልል የዳራ ኦቲልቾ ወረዳ እራሱን
ችሎ ወረዳ ሆኖ ከተቋቋመ ወዲህ ህዝቡ ለረጅም ጊዜ የወረዳውን ከተማ ለነዋሪው ምቹ ለማድረግ የመሰረተ ልማት ስራዎች በስፋት እየተካሄዱ ይገኛል፤
ሲነሳ ለነበረው የመሰረተ ልማት ጥያቄ ምላሽ ማግኘት
ችሏል። በመሆኑም ወረዳው የተሻለ የልማት እንቅስቃሴ በበለጠ የገጠሩ አካባቢ ንጹህ የመጠጥ ውሃ በተሻለ ወረዳውን አጎራባች ከሆኑት የገጠር ቀበሌዎች ጋር እና
በማድረግ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ተጠቃሚነቱን አቅርቦት እያገኘ ነው። ተፈሪ ኬላ ከምትባለው ከተማ ጋር የሚያገናኝ ከመሆኑ
እያረጋገጠ ይገኛል። የወረዳዋ አየር ንብረት ቆላ፣ ወይናደጋ እና ደጋ አንጻር ተማሪዎችን ጨምሮ በርካታ አርሶ አደሮችና
በሲዳማ ክልል የዳራ ኦቲልቾ ወረዳ አስተዳዳሪ ሲሆን በደጋው አካባቢ ድንችን ጨምሮ የተለያዩ አዛውንቶች ሲቸገሩ ቆይተዋል። ይሁንና በአሁን ወቅት
አቶ ሰለሞን ሁሞ፤ የወረዳው ነዋሪ ለረጅም ጊዜ ሲያነሳ ሰብሎች ይመረታሉ። በወይናደጋው አካባቢ ደግሞ ቡና ድልድዩ በመሰራቱ አርሶ አደሩም ምርቱን ወደ ከተማ
የነበረው የፍትህ፣ የመልካም አስተዳደርና የመልማት እና ሌሎች ፍራፍሬዎች ይመረታሉ። በደጋም በቆላም አውጥቶ ለመሸጥ፤ ተማሪውም ለመማር፤ አዛውንቶችም
ጥያቄ ለመመለስ ሰፊ ሥራ ተሰርቷል። ወረዳው በ2011 አካባቢ ባህላዊና መሰረታዊ ምግብ የሆነው ቆጮ ወይም ከቦታ ቦታ ተዘዋውረው ማህበራዊ ሃላፊነታቸውን
ዓ.ም ከተቋቋመ ጊዜ ጀምሮ ነዋሪዎች ርቀው ሳይሄዱ እንሰት ይመረታል። በተለይም በወይናደጋው አካባቢ ለመወጣት አስችሏቸዋል። በዚህም አጠቃላይ
በአካባቢያቸው ፍትህ ማግኘት እንዲችሉ የፍትህ አቡካዶን በስፋት በማምረት ለይርጋለም ማቀነባባሪያ የአካባቢው ማህበረሰብ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ
ተቋማት ተቋቁመዋል። የባለሙያ ድጋፍ የሚፈልጉ ይቀርባል። ተጠቃሚ መሆን እንደቻለ አቶ ዳግም ተናግረዋል።
ለአብነትም የትምህርት፣ የጤናና የግብርና ሥራዎች ተፈሪ ኬላ ከተማ ረጅም ዕድሜን ያስቆጠረች ከተማ ከዚህ በተጨማሪም መንገድ ያልነበረ በመሆኑ
በባለሙያ ድጋፍ ለህዝቡ ተደራሽ ሆነዋል። ከዚሁ ብትሆንም የሚመጥናትን መሰረተ ልማት አላገኘችም። ወረዳውን ከሌሎች ወረዳዎችና ከሶስት ቀበሌያት ጋር
ጋር በተያያዘም ህዝቡ የነበረውን የመልማት ፍላጎት ይሁንና በአሁን ወቅት ወረዳው ከተመሰረተ በኋላ የሚያገኛኝ መንገድ ተሰርቷል። የመንገዱ ርዝመትም
እንዲሁም ሲያነሳ ለነበረው ሰፊ የመሰረተ ልማት ጥያቄ በርካታ እንቅስቃሴዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ። የተለያዩ አራት ነጥብ ስምንት ኪሎ ሜትር ሲሆን ይህ መንገድ
ምላሽ በመስጠት የወረዳውን እድገት ለማፋጠን በር ባለሃብቶች በአካባቢው የማልማት ፍላጎት እያሳዩ አጠቃላይ ሥራው በመጠናቀቅ ላይ በመሆኑ በቅርቡ
ከፍቷል። በመሆኑም ወረዳው ባለሃብቱን ለማስተናገድ ዝግጁ ለተጠቃሚዎች ክፍት ይሆናል። መንገዱ በዳራ
ከዚህ ቀደም የተጠናው የከተማው ፕላን ተግባራዊ ሆኖ በመጠባበቅ ላይ ይገኛል። አጠቃላይ የወረዳው ኦቲልቾ ከሚገኙ ቀበሌያት ባለፈ ከተለያዩ ወረዳዎች
ሳይሆን ከአስር አመት በላይ አስቆጥሯል። በመሆኑም ህዝብ እንግዳ ተቀባይ ከመሆኑም በላይ ለልማት ከፍተኛ ጋር የሚያገናኝ በመሆኑ አርሶአደሩ በቀላሉ ተንቀሳቅሶ
መሰረታዊ ፕላን የነበረውን በመከለስ ስትራቴጂካዊ ፍላጎት ያለው በመሆኑ በቀጣይ የኢትዮጵያ ትንሳኤ ነው ያመረተውን ምርት መሸጥ መለወጥ የሚያስችለው
ፕላን ተዘጋጅቶ በአሁን ወቅት መሬት የወረደ ሥራ ተብሎ ይጠበቃል። በመሆኑ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነቱን ማረጋገጥ
መስራት ተችሏል። ከዚህም ባሻገር በከተሞች የተለያዩ ለከተሞች ዕድገት ትልቅ ድርሻ ያለው መንገድ ያስችለዋል። አርሶ አደሩ በሚያገኘው ኢኮኖሚያዊ
የልማት ሥራዎች በስፋት እየተሰሩ ይገኛሉ። ለአብነትም በወረዳው መሰራቱ ወረዳውን ጨምሮ የአጎራባች ጥቅምም የወረዳዊ ኢኮኖሚም የተነቃቃ ይሆናል።
ወረዳው ከተቋቋመ አንድ ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ቀበሌዎች ኢኮኖሚ እየተነቃቃ ይገኛል በማለት የአካባቢው ማህበረሰብ ከፍተኛ የሆነ የመልማት
የኮብል ስቶን መንገዶችና ጠጠር የመድፋት ሰፋፊ ሀሳባቸውን ያካፈሉን የዳራ ኦቲልቾ ወረዳ የመንገድና ፍላጎት ያለውና ጥያቄ ሲያነሳ የቆየ ማህበረሰብ ነው።
ሥራዎች ተሰርተዋል። ከዚሁ ጋር በተያያዘም በወረዳው ትራንስፖርት ዋና ሀላፊ አቶ ዳግም ደርሰሞ በበኩላቸው፤ በተለይም ተፈሪ ኬላ የምትባለው ከተማ በርካታ
በተለይም ከተማን ከሌሎች አጎራባች ወረዳዎችና በወረዳው ከፍተኛ ፍሰት የነበረው ድልድይ አገልግሎት ዓመታትን ያስቆጠር በመሆኑ በርካታ ጥያቄዎች
ከተሞች ጋር የሚያገናኙ መንገዶች እየተሰሩ ይገኛሉ። መስጠት ባለመቻሉ የበርካቶችን እንቅስቃሴ ገትቷል። ከማህበረሰቡ ይመጣል። ዳራ ኦቲልቾ ወረዳ መሆን
ለአብነትም ከተፈሪ ኬላ ወደ ሳፋ ኢንተርናሽናል መንገድ በተለይም አዛውንቶችንና ተማሪዎችን ለችግር አጋልጦ ሲችልም አስፈላጊና ለህዝቡ አገልግሎት የሚሰጡ በርካታ
እንዲሁም ከተፈሪ ኬላ ወደ ሀገረ ሰላም የሚወስደው አቶ ሰለሞን ሁሞ፤ ቆይቷል። አርሶ አደሮችም እንዲሁ ምርታቸውን ለገበያ ፕሮጀክቶች ተጀምረዋል። ከእነዚህም መካካል በተለይም
መንገድ ጠጠር ተጥሎ በመጠናቀቅ ላይ ይገኛል። ለማቅረብ ባለመቻላቸው ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚ ሳይሆኑ ከሳፋ ተፈሪ ኬላ፤ ከተፈሪ ኬላ እስከ ቶላ ባምቢሳ ከሀገረ
ከዚህም ባሻገር ተፈሪ ኬላ ከተማን በብዙ አቅጣጫዎች ከተባለ መንግስታዊ ካልሆነ ድርጅት ጋር በመተባበር ቀርተዋል። ይሁንና የክልሉ መንግስት የድልድዩን ሰላም ጋር የሚያገናኝ አጠቃላይ 26 ኪሎ ሜትር
የሚያገናኙ መጋቢ መንገዶች እየተሰሩ ናቸው። በርካታ የገጠር ቀበሌዎች ንጹህ የመጠጥ ውሃ ሽፋን አስፈላጊነት በመረዳት ማህበረሰቡ ኢኮኖሚያዊና የሚደርስ መንገድ ተሰርቷል። ይህ ሥራም በአጭር ጊዜ
በክልሉ መንግስት ድጋፍም ከ17 ሚሊዮን ብር እያገኙ ነው። ለአብነትም በተያዘው በጀት አመት ብቻ ማህበራዊ ተጠቃሚ መሆን እንዲችል አስቸኳይ እርምጃ ውስጥ የተሰራ ከመሆኑም በላይ ለማህበረሰቡ በርካታ
በላይ በሆነ ወጪ ሰፊ ድልድይ ተሰርቷል። ድልድዩም አራት ቀበሌዎች ላይ 58 ንጹህ የመጠጥ ውሃ ግንባታዎች በመውሰድ ድልድዩን የመስራት ዕቅድ አውጥቶ በዕቅዱ ጠቀሜታዎችን የሚሰጡ ሥራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ።
በጂጌሳ የሚባል ሲሆን ድልድዩ ከዚህ ቀደም ባለመሰራቱ ተከናውነው የአካባቢው ማህበረሰብ በአቅራቢያው መሰረት ድልድዩን በአጭር ጊዜ በጥራት መስራት ከመንገዱ አስፈላጊነት አንጻር የአካባቢው
ምክንያት በደራሽ ውሃ ሳቢያ ሁሉ ሰዎችና እንስሳትን ንጹህ የመጠጥ ውሃ ማግኘት መቻሉን አቶ ሰለሞን ችሏል። ማህበረሰብ ከፍተኛ ትብብር ሲያደርግ የነበረ መሆኑን
ለአደጋ እየተጋለጡ ነበር። ይህም ዋነኛው የህብረተሰብ የሲዳማ ክልል ዞን እያለ ጀምሮ ማህበረሰቡ ያስታወሱት አቶ ዳግም፤ አሁንም ህዝቡ ካለው ፍላጎት
ያስረዳሉ ።
ጥያቄ የነበረና አሁን ላይ ምላሽ ያገኘ በመሆኑ ህብረተሰቡ ሲያነሳ የነበረው የመልማት ጥያቄ ክልሉ ተቀብሎ አንጻር መንገዱን የራሴ ብሎ መጠበቅ እንዳለበትና
በቀጣይም በገጠሩ አካባቢ ንጹህ የመጠጥ ውሃን
እጅግ ደስተኛ ነው። ከመንገድ ባሻገርም በወረዳው መመለስ በመቻሉ ማህበረሰቡ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ መንግስትን ብቻ መጠበቅ የለበትም። ስለዚህ መንገድም
በስፋት ለማዳረስ የተያዙ እቅዶች መኖራቸውን እና
የሚነሱ ሌሎች በርካታ የልማት ጥያቄዎች እየተመለሱ ተጠቃሚ መሆን ችሏል። ክልሉ ከዞኑ የተቀበለውን ይሁን ሌሎች ፕሮጀክቶች ሕዙቡ መጠበቅ እንዳለበት።
በከተሞች አካባቢም ያሉትን ችግሮች ለመፍታት
ሲሆን፤ የወረዳው አጠቃላይ ህንጻ ግንባታው ተጀምሮ ጥያቄ ለመመለስ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን እየሰራ ይገኛል። ጥበቃ ብቻም ሳይሆን መንግስት እገዛ እንዲያደርግ ህዝቡ
እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። ይሁንና በተለይም ተፈሪ ከእነዚህም መካካል የመንገድና የድልድይ ፕሮጀክት
50 በመቶ አፈጻጸም ላይ ደርሷል። በራሱ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን መስራት አለበት።
የወረዳው መመስረት ለነዋሪዎች ሰፊ ጥቅም ኬላ ከተማ ላይ ንጹህ የመጠጥ ውሃ ከፍተኛ ችግር አለ። በዋናነት የሚጠቀስ ሲሆን በየጊዜው ክትትልና ድጋፍ መንግስት አሁን የጀመረው ሥራ በጣም ጥሩ ነው
እያስገኘ መሆኑን የጠቀሱት አቶ ሰለሞን፤ በተለይም ችግሩንም የፈጠረው በኤሌክትሪክ ሀይል የሚሰራ የውሃ በማድረግ በአሁን ወቅት የተሻለ አፈጻጸም ላይ ደርሷል። የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተጀምረው የማይቆዩና በፍጥነት
ንጹህ የመጠጥ ውሃን አስመልክቶ የአካባቢው ነዋሪ መስመር በመሆኑ ትራንስፎርመሮችን በመግዛት በቀጣይ በ2011 ዓ.ም የተጀመረው የድልድይ ሥራም ቁመቱ ተጠናቅቀው ለህብረተሰቡ አገልግለት እየሰጡ መሆኑ
እጅግ ከሚቸገርበት መሰረተ ልማት አንዱ እንደነበር አመት የመጠጥ ውሃ ተደራሽነትን በከተሞች ለማስፋት 18 ስፋቱ 16 ኪሎ ሜትር የሚደርስ ነው። የሲዳማ ክልል የሚበረታታ ነው። ለዚህም በዳራ ወረዳ ኦቲልቾ
አስታውሰዋል። ይሁንና በአሁን ወቅት አይ ኤር ሲ እየተሰራ ነው። ነገር ግን በአሁን ወቅት ከከተሞች 17 ሚሊዮን ብር በጀት መድቦ የሰራው ይህ ድልድይ የተሰራው ድልድይ አንድ ምስክር ነው።
ገጽ 18 አዲስ ዘመን ቅዳሜ ግንቦት 7 ቀን 2013 ዓ.ም

ኢኮኖሚ

ፕሮጀክቶች የት ደረሱ
ከመደርደሪያ ያላለፉ ዲዛይኖችንና ጥናቶችን ወደ መሬት
መላኩ ኤሮሴ
ቃል በመግባቱ ክለሳው ማስፈለጉን ነው የጠቆመው።
በሀገራችን የተለያዩ ግንባታዎችን ለማካሄድ ዲዛይን የጥናትና ዲዛይን ክለሳ ስራውን እየሰሩ ያሉት
ተዘጋጅቶላቸው እና ጥናት ተሰርቶላቸው በተለያዩ የአምስቱን ፕሮጀክቶች የየክልሎቹ የጥናትና ዲዛይን
ምክንያቶች ከመደርደሪያ ጌጥነት ሳያልፉ ዓመታትን ኢንተርፕራይዞች / ኮርፖሬሽኖች ሲሆኑ፤ አንዱን
ሲያስቆጥሩ ማየት የተለመደ ነው። መሰል ፕሮጀክቶችን
(የብላቴ ግድብና መስኖ መሰረተ ልማትን ) ደግሞ
ወደ ስራ ለማስገባት የዲዛይን እና ጥናት ክለሳ ሳይደረግ
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ዲዛይንና ሱፐርቪዥን
ወደ ስራ ለማስገባት አዳጋች ይሆናል። በመሆኑም ክለሳ
ማድረግ የግድ ይላል። በሀገራችን ዲዛይንና ጥናቶች ስራዎች ኮርፖሬሽን መሆኑን ያብራሩት አቶ ብዙነህ፤
ተሰርቶላቸው ወደ መሬት ሳይወርዱ ከቆዩ ፕሮጀክቶች የፕሮጀክቶቹ የጥናትና የዲዛይን ክለሳው ስራ ተጠናቆ ወደ
መካከል የመስኖ ፕሮጀክቶች ተጠቃሽ ናቸው። ግንባታ ሲገቡ 64 ሺህ 253 ሄክታር የማልማት አቅም
የኢትዮጵያ መስኖ ልማት ኮሚሽን ጥናት እንደሚኖራቸው ገልጸዋል።
ተሰርቶላቸው እና ዲዛይን ተዘጋጅቶላቸው ዓመታትን የሁለት የፕሮጀክቶች የጥናትና ዲዛይን ክለሳው
ያስቆጠሩ የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶችን ከመደርደሪያ ስራው ሙሉ ለሙሉ የተጠናቀቀ ሲሆን፤ የጅማ ግድብና
ወደ መሬት ለማውረድ እንቅስቃሴ እያደረገ መሆኑን ይፋ መስኖ መሰረተ ልማት ፣ የብላቴ ግድብና መስኖ መሰረተ
አድርጓል። በመገባደድ ላይ ካለው ዓመት መጀመሪያ
ልማት እና የጎሎልቻ ግድብና መስኖ መሰረተ ልማት
አንስቶ የተለያዩ ተግባራትን ሲያከናውን መቆየቱን
በቅደም ተከተል 60፣ 86 እና 90 በመቶ አፈፃፀም ላይ
አስታውቋል።
የመስኖ ልማት ኮሚሽን የውጭ ግንኙነት ዳይሬክተር መድረሳቸውን አቶ ብዙነህ አብራርተዋል።
አቶ ብዙነህ ቶልቻ እንደሚሉት የስድስት የመስኖ የግልገል አባይ ግድብና መስኖ መሰረተ ልማት
ልማት ፕሮጀክቶች የጥናትና ዲዛይን ክለሳ እየተደረገ የጥናትና ዲዛይን ክለሳ ስራ የአናት ስራው ሙሉ ለሙሉ
የገላና ግድብና መስኖ መሰረተ ልማት፣ የጎሎልቻ ግድብና ለማስገባት በሚያስችል ደረጃ ላይ ሲሆን፤ የተቀሩት
ነው። የመስኖ ጥናትና ዲዛይን ክለሳ ፕሮጀክቶቹ በሶስት የተጠናቀቀ ሲሆን፤ የመስኖ አውታር ጥናትና ዲዛይን
መስኖ መሰረተ ልማት እና የብላቴ ግድብና መስኖ መሰረተ ደግሞ በመገባደድ ላይ ባለው በጀት ዓመት መጨረሻ
ክልሎች ውስጥ ለማካሄድ ዲዛይንና ጥናት ተሰርቶላቸው ክለሳ ስራው 70 በመቶ ደርሷል። የፕሮጀክቶቹ የጥናትና
ልማት ተጠቃሽ ናቸው። ድረስ ክለሳው ይጠናቀቃል። በአጠቃላይ ለፕሮጀክቶቹ
ወደ ተግባር ሳይቀየሩ የቆዩ ናቸው። ዲዛይን ክለሳው ስራው በ2013 በጀት ዓመት የተጀመሩ
በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት - ሦስት፣ እንደ አቶ ብዙነህ ማብራሪያ፤ በአሁኑ ወቅት ክለሳ ጥናትና ዲዛይን ክለሳ 53 ሚሊየን ብር የተመደበ
እየተደረገላቸው ያሉ ፕሮጀክቶች ዲዛይኖቹና ጥናቶቹ ሲሆን፤ ለእያንዳንዱ ፕሮጀክት ከ7 እስከ 8 ሚሊየን ብር ሲሆን፤ እስከ በጀት ዓመቱ መጨረሻ የሚጠናቀቁ
በኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት -ሁለት እና
ተሰርተው ወደ መሬት ሳይወርዱ ከአምስት እስከ ተበጅቷል። ይሆናል።
በደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ብሄራዊ ክልላዊ
አስር ዓመት በመደርደሪያ ላይ ቆይተዋል። በመሆኑም ፕሮጀክቶቹ ወደ ተግባር እንዳይለወጥ አድርገው የጥናትና ዲዛይን ክለሳው ስራ ሲጠናቀቅ ከ2014 በጀት
መንግስት አንድ ፕሮጀክቶች ሲሆኑ፤ በድምሩ ስድስት
የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ናቸው። በአካባቢው ለውጦች ይኖራሉ። የመሬት አቀማመጥ እና የነበሩ የተለያዩ ምክንያቶች ቢኖሩም ለፕሮጀክቶቹ ዓመት ጀምሮ ወደ ግንባታ የሚገቡ ናቸው። ፕሮጀክቶቹ
የጥናትና ዲዛይን ክለሳ ከሚከናወንላቸው ማህበራዊ ለውጦች ያጋጥመናል። ለዚህም ነው ጥናቶቹና ዋነኛው ተግዳሮት ሆኖ የነበረው የገንዘብ እጦት እንደነበር ሲጠናቀቁ ዘርፈ ብዙ ጥቅሞችን የሚያስገኙ ሲሆን፤
ፕሮጀክቶች መካከል የግልገል አባይ ግድብና መስኖ ዲዛይኖቹ እንደገና መከለስ ያስፈለገው። የአንዳንድ ያስረዱት አቶ ብዙነህ አሁን ግን መንግስት ለመስኖ በተለይም ምርት እና ምርታማነት እንዲያድግ የሚኖረው
መሰረተ ልማት፣ የጅማ ግድብና መስኖ መሰረተ ልማት፣ ፕሮጀክቶች ጥናትና ዲዛይን ክለሳ ተጠናቆ ወደ ስራ ከሰጠው ትኩረት አኳያ በአሁኑ ወቅት ገንዘብ ለመበጀት ሚና የላቀ እንደሚሆን ከወዲሁ ተስፋ ተጥሎበታል።

ዓለም አቀፍ
አረብ እስራኤል ጦርነት ያስነሳ ይሆን
የሱፍ እንድሪስ እየዛቱ ነው። በርካታ
ሮኬቶችንም ባለፉት ቀናት
እስራኤል እና ጋዛ ወደለየለት የምድር እና የአየር አስወንጭፈዋል። ጥቃቱ ከጋዛ
ጥቃት መግባታቸውን ተከትሎ የመካከለኛው ምስራቅ ጋር የሚነፃፀር ባይሆንም
አገራት ከፍተኛ ውጥረት ውስጥ ገብተዋል። በተለይ የተወሰኑ አካባቢዎች ላይ
ደግሞ የእስራኤል ጦር በፍልስጥኤም ዋና ከተማ ጋዛ ሕንጻዎችን እንዳጠቁ የእስራኤል
ላይ የሚወስደውን እርምጃ እያጠናከረ እና በጥቃቱ መንግሥት አስታውቋል።
ህይወታቸውን የሚያጡ ሰዎች ቁጥር በየሰዓቱ እየጨመረ በሌላ ዜና ደግሞ ከደቡብ
በመምጣቱ ውጥረቱ እንዲረግብ የቀጠናው አገራት ጥሪ ሊባኖስ አካባቢ ወደ እስራኤል
እያቀረቡ ናቸው። የተተኮሰ ሮኬት ሜድትራኒያን
በሁለቱም ኃይሎች በኩል ዓለም አቀፍ ጥሪዎች ባሕር ማረፉን ተከትሎ
በሁለቱ አገራት ግጭት ሌሎች
ያለመቀበል አዝማሚያዎች እየተስተዋለ መሆኑን በግጭቱ
ተዋንያኖች ጣልቃ እንዳይገቡ
ቀጣና አካባቢ ተገኝተው የሚዘግቡ የተለያዩ ዓለም አቀፍ
ተሰግቷል። ምናልባትም ጣልቃ
ሚዲያ ሪፖርተሮች እየገለፁ ይገኛሉ። ምንም እንኳ የምድር
ገብነት የሚኖር ከሆነ ጦርነቱ
ኃይሎች ወደለየለት ጦርነት ባይገቡም የአየር ላይ ጥቃቶች
የቀጠናውን አገራት ለከፋ
ግን እየተጠናከሩ መምጣታቸውን ቢቢሲ ከቦታው
ጦርነት እንደሚዳርግ በተለያዩ
ዘግቧል።
ሚዲያዎች ትንታኔ እየሰጡ ያሉ
እንደ ቢቢሲ ዘገባ ከሆነ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር የዓለም አቀፍ ፖለቲካ ተንታኞች
ቤንጃሚን ኔታንያሁ የእስራኤል ጦር በጋዛ ላይ እየወሰደው አስጠንቅቀዋል።
ያለው ጥቃት አስፈላጊ እስከሆነ ድረስ ተጠናክሮ ይቀጥላል የግጭቱ አዝማሚያ
ብለዋል። በቀጠለው ጥቃትም ነፍሰ ጡር እና ህፃናትን በሁለቱም ኃይሎች በኩል
ጨምሮ በርካታ ንፁሃን ዜጎች እየተጎዱ መሆኑም ተዘግቧል። በግጭቱ የሰዎች ሕይወት እየጠፋ ንብረት እየወደመ ነው፤ እየተሰነዘረ ያለውን ጥቃት
ከሁለቱ ኃይሎች መደበኛ የተኩስ ልውውጥ
በተጨማሪ እስራኤላውያንና በእስራኤል የሚኖሩ አረቦች ሰዎችን በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን እና ከፍተኛ የሆነ ማድረጓን ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ ለጋዜጠኞች አስመልክቶ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ውጥረቱን
አሳሳቢ በሚባል ሁኔታ ግጭት ውስጥ መግባታቸውን የፀጥታ ማስከበር ሥራ ላይ መጠመዳቸውን የሚያመለክቱ ተናግረዋል። ከዚህ ባለፈ ደግሞ ሰባት ሺህ የሚሆኑ እንዲያረግቡት ጥሪ አቅርቧል። ሌሎች አገራትም እንዲሁ
የሚያሳዩ ተንቀሳቃሽ ምስሎች በማህበራዊ ትስስር ገጾች ሪፖርቶች ወጥተዋል። የእስራኤል ፖሊስ በእስራኤል ተጠባባቂ ወታደሮቿን ለሥምሪት መጥራቷ ተናግረዋል። አሳስበዋል። ይሁን እንጂ የሮኬት እና የአየር ጥቃት በየሰዓቱ
ላይ እየተዘዋወሩ ነው። በጉዳዩ ዙሪያ ሰፋ ያለ ዘገባ ይዞ ውስጥ ለተነሳው ብጥብጥ ተጠያቂዎቹ በአብዛኛው አረብ ምንም እንኳ ከዚህ ቀደም በይፋ ስለመጀመሩ ባይነገርም እየተባባሰ መምጣቱን ከሁለቱም ወገን ያሉ መንግሥታት
እስራኤላውያን መሆናቸውን እንደገለፀም አልጀዚራ የምድር ጦር ዘመቻ ከፍተኛ የሆነ የማጥቃት ዝግጅት አልደበቁም።
የወጣው አልጀዚራ አረብኛ ቋንቋ ስለምናገር ብቻ ጥቃት
ዘግቧል። እንዳደረገ የሚያሳዩ መግለጫዎች በእስራኤል መንግሥት ቅዱስ ኒውስ ኔትወርክ የተባለ አንድ የፍልስጥኤም ዜና
ደርሶብኛል የሚሉ ሰዎችን ዋቢ አድርጎ ዘግቧል።
ጦርነት ከተጀመረ ምን ያህል ሊከብድ ይችላል ? በኩል የወጡ ሪፖርቶች ይጠቁማሉ። አውታር በምስል አስደግፎ ባወጣው መረጃ በእስራኤል
በእስራኤል ውስጥ የተነሳውን ግጭት ለማብረድ
እስራኤል የምድር ጦሯን ወደ ጋዛ ድንበር በስፋት በጋዛ በኩልም ቢሆን የእስራኤልን ጦር ለመፋለም ሉድ ከተማ የሚገኙ የፍልስጥኤማውያን ጥንታዊ መካነ
ሲባልም የእስራኤል ፀጥታ አስከባሪዎች 400 የሚሆኑ
እንዳሰማራች እና በከባድ መሣሪያዎች የታገዘ ዝግጅት ቁርጠኛ አቋም እንዳላቸው የጋዛ የጦር መሪዎች በአደባባይ መቃብሮች በአክራሪ አይሁዶች እንደፈርሱ ያሳያል።
አዲስ ዘመን ቅዳሜ ግንቦት 7 ቀን 2013 ዓ.ም ገጽ 39

ስፖርት
ቦጋለ አበበ
ዋልያዎቹ ዛሬ ይሸለማሉ በሐዋሳ ከተማ ሌዊ ሪዞርት አመሻሽ ላይ እንደሚካሄድ
በመግለጫው ተነግሯል ። በሽልማት መርሃግብሩ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን (ዋልያዎቹ) ከስምንት ላይ ከፍተኛ የመንግስት ኃላፊዎችን ጨምሮ ታዋቂ
ዓመት በኋላ ለ2021 የካሜሩን አፍሪካ ዋንጫ አርቲስቶች ፣ የስፖርት ኮሚሽን አመራሮች ፣የክልልና
ማለፋቸውን ተከትሎ በመንግስት እና በኢትዮጵያ እግር ከተማ አስተዳደር ስፖርት ኮምሽነሮች እና ሌሎች ጥሪ
ኳስ ፌዴሬሽን አማካኝነት የእውቅና እና የሽልማት የተደረገላቸው እንግዶች እንደሚገኙ ታውቋል።
መርሃግብር እንደተዘጋጀላቸው ተገለጸ። ዋልያዎቹ ወደ አፍሪካ ዋንጫው ለማለፍ የመጨረሻ
የኢፌዴሪ ስፖርት ኮሚሽን ኮምሽነር አቶ ኤሊያስ የማጣሪያ ውድድራቸውን ከወር በፊት የኮትዲቯር
ሽኩር እና የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ብሔራዊ ቡድንን ገጥመው በተመለሱ ማግስት የአዲስ
አቶ ኢሳያስ ጅራ ከትናንት በስቲያ በጋራ ለጋዜጠኞች አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች
በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት ዋልያዎቹ በዛሬው አቤቤ ለዋልያዎቹ አምስት ሚሊየን ብር መሸለማቸው
እለት በሀዋሳ ከተማ በሚካሄድ ስነስርዓት እውቅና ይታወቃል።
ይሰጣቸዋል፤ ሽልማት ይበረከትላቸዋል። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈጻሚ
ዋልያዎቹ ከወር በፊት ለአፍሪካ ዋንጫ ማለፋቸውን ኮሚቴም ከሁለት ሳምንት በፊት ባደረገው ስብሰባም
ተከትሎ በወቅቱ በተለያዩ ምክንያቶች በመንግስት ለዋልያዎቹ ስድስት ሚሊየን ብር ሽልማት ማዘጋጀቱን
ሽልማት እና ማበረታቻ ሳይደረግላቸው እስካሁን እንዳስታወቀ ይታወሳል። ሽልማቱም ቤትኪንግ
መቆየታቸውን ኮሚሽነሩ ጠቅሰው፣ የአገራችን ህዝቦች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የማጠቃለያ ውድድሩን
በተለይም በአዲስ አበባና በክልል ከተሞች አደባባይ በመንግስትና በእግር ኳስ ፌዴሬሽን ለዋልያዎቹ የተዘጋጀው የእውቅናና የማበረታቻ መርሃ ግብር ዛሬ በሐዋሳ ከተማ ሌዊ እያደረገ በሚገኝበት ሐዋሳ ከተማ እንዲሆን ውሳኔ
በመውጣት በከፍተኛ ድምቀት የጀግና አቀባበል ሪዞርት እንደሚደረግ ይጠበቃል፣ ማሳለፉ ይታወቃል። በዚህም መሰረት ፌዴሬሽኑ
በማድረግ ደስታቸውን እንደገለፁ አስታውሰዋል። ዛሬ መንግስት ለዋልያዎቹ ከሚያበረክተው
ዋልያዎቹ ለ33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በማለፋቸው ላይ ጠንካራ እና ተፎካካሪ እንዲሆን የወዳጅነት የተካሄደበትን ጊዜ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሽልማትና እውቅና ጎን ለጎን ቃል የገባውን ሽልማት
አገርንና ህዝብን በማኩራት በቀጣይ ባለው አፍሪካ ጨዋታዎችን ጨምሮ ሀብት ተመድቦ በቂ የዝግጅት የተሳተፈበትን ጊዜ በማነፃፀር ኢትዮጵያን በቀጣይ እንደሚያበረክት ይጠበቃል።
ዋንጫም ሆነ በሌሎች ውድድሮች ላይ ተፎካካሪ ሆነው ጊዜ ማግኘት ይኖርበታል። በዚህ እና መሰል ተሳትፎዎች ውጤታማ የማድረጉ ዋልያዎቹ በአፍሪካ ዋንጫው ማጣሪያ በምድብ
እንዲቀርቡ የዝግጅት ስራ ለመስራት ዓላማ ተደርጎ መንግስት ለስፖርቱ እድገት ከፍተኛ ስራ እየሰራ ስራ የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ጥረት እንደሚጠይቅ አስራ አንድ ከኮትዲቯር፣ ኒጄርና ማዳጋስካር ጋር
የሽልማትና የእውቅና መርሃግብሩ እንደተዘጋጀም እንደሆነ የጠቀሱት ኮሚሽነር ኤሊያስ፣ ከጥርጊያ አስረድተዋል። ተደልድለው በሰበሰቡት ዘጠኝ ነጥብ ከምድባቸው
ታውቋል ። ሜዳ ጀምሮ ትላልቅ ስታዲየሞችን ፣ ከስልጠና ጣቢያ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽኑ በኩል 6 ሚሊየን ሁለተኛ ሆነው እንዳለፉ ይታወቃል። ከዘጠኙ ነጥቦች
ኮሚሽነሩ እንዳሉት፤ ብሔራዊ ቡድኑ ለአፍሪካ እስከ ስልጠና ማዕከላት እንዲሁም ከ26 በላይ ለሆኑ ብር ለሽልማት ቃል የተገባለት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሦስቱን ማግኘት የቻሉት በቀድሞው አሰልጣኝ አብረሃም
ዋንጫ ማለፉ ለስፖርቱ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ፣ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከመጀመሪያ ዲግሪ እስከ ቡድን የአገርን አርማ ይዞ የሚሳተፍ እንደመሆኑ መጠን እየተመሩ ኮትዲቯርን ባህርዳር ስቴድየም ላይ ሁለት
መነቃቃትን የፈጠረ ቢሆንም ቀጣይነት እንዲኖረው 3ኛ ዲግሪ በስፖርት ሳይንስ ሙያተኞችን ለማፍራት ሽልማት በመስጠት ብቻ የሚያበቃ ሳይሆን የወደፊት ለአንድ በመርታት ሲሆን፣ ቀሪዎቹን ስድስት ነጥቦች
ታዳጊ ወጣቶች ላይ መስራት እና ኤሊት ስፖርተኞችን ሀብት መድቦ እየሰራ እንደሆነ ገልፀዋል ። ስራ ምን መሆን አለበት የሚለውን እቅድ መነሻ መሰብሰብ የቻሉት በአሰልጣኝ ውበቱ አባተ እየተመሩ
በጥራትና በስፋት ማዘጋጀት ትኩረት ሊሰጠው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት በማድረግ የሚሰራበት እንደሆነ ፕሬዚዳንቱ ገልፀዋል ። በሜዳቸው ኒጄርን ሦስት ለባዶና ማዳጋስካርን አራት
ይገባል። ብሔራዊ ቡድኑ ቀጣይ ባሉት ውድድሮች አቶ ኢሳያስ ጅራ በበኩላቸው፣ የአፍሪካ ዋንጫ የእውቅና እና የማበረታቻ መርሃግብሩ ዛሬ ለባዶ በመርታት እንደነበር አይዘነጋም።

You might also like