Professional Documents
Culture Documents
2016 Mou
2016 Mou
የአሶሳ ከተማ አስተዳደር ስራ እድል ፈጠራ ኢ ል መምሪያ ከባለድርሻ ሴክተር መስሪያቤት ጋር በጋራ የሚሰሩ
ስራዎችን ለማከናወን የተደረሰ ስምምነት ሰነድ
አሶሳ፣
መግቢያ
የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ለኢንዱስትሪ ልማት መሰረት የሚጥሉ በመሆናቸው እንደ ሀገር
ብሎም በክልልና በከተማችን ደረጃ የሚታየውን የስራ-አጥነት ችግሮች በዘላቂነት ለመቅረፍ፣ ምሩቃንን ከስራ
ጠባቂነት ይልቅ የስራ ፈጣሪነት አድማስ በማስፋት ልማታዊ አስተሳሰባቸውን በማሳደግ፤ ልማትን ለማፋጠንና
0
ድህነትን ለመቀነስ፤ ኢንተርፕራያዞችን በመመስረት የወጣቶችን የሥራ ዕድል ማስፋት ለዜጎች የስራ ዕድል
በመፍጠር እንዲሁም ኢንተርፕራይዞች በልማታዊ መንገድ የተዘረጋውን የአሰራር ሥራዓቱን በመከተል
ለአገራዊ ኢኮኖሚው ራዕይ መሳካት ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማበርከት አበረታች ውጤቶች እያስመዘገቡ መሆኑ
ይታወቃል፡፡
በመሆኑም ይህ የአሶሳ ከተማ አስተዳደር ስራእድል ፈጠራ /ኢ/ል/መምሪያ የ 2016 በጀት ዓመት እቅድ
በቢኤስሲ እቅድ ፎርማት መሠረት የትኩረት መስኮች ዋና ዋና ግቦች ብሎም ተግባሮች ድረስ በዝርዝር
በማካተት የመምሪያውን የ 2016 በጀት ዓመት የታቀደ ሲሆን የመምሪያውን እቅድ እስከ ባለሙያዎች ድረስ
በማውረድ የክትትል፣ ድጋፍና ግምገማ ስርዓት በዕቅዱ በማካተት በመስራት ላይ የምንገኝ ቢሆንም
ለመምሪያችን ስራ የላቀ ውጤታማነት የሴክተሮች ሚና ስለአለው ከባለድርሻ መስሪያቤቶች ጋር በጋራ
ሰለሚሰሩት ስራዎች በዚህ ሰነድ የጋራ ስምምነት ተደርሷል፡፡
ዓላማ
የስራ እድል ፈጠራ ስራን ዘላቂና ውጤታማ ለማድረግ የባለድርሻ መስሪያቤቶች ጋር ተገናጅቶ መስራት
ስለሚያስፈልግ መቀናጀት የሚጠበቅባቸውን መስሪያቤቶች እና የሚያቀናጃቸው ዝርዝር ተግባሮች ተለይተው
በጋራ በማከናወን ስኬታማ ማድረግ ማስቻል ነው፡፡
ክፍል-አንድ
የአሶሳ ከተማ አስተዳደር ስራ እድል ፈጠራ እና ኢንተርፕራይዞች ልማት መምሪያ የስራ እድል ፈጠራ ስራ መሪ ቢሆንም
ለውጤታማነቱ ሌሎች ባለድረሻ መንግስታዊ መስሪቤቶች በመኖራተው የጋራ እቅድ በማውጣት በቅንጅት መስራት
የዘርፉን ስራ የበለጠ ውጤታማ ስለሚያደርገው ቀጥሎ የተዘረዘሩት መስሪያቤቶች ጋር የጋራ ስምምነት ተዘጋጅቷል
1. የአሶሳ ከተማ አስ/ር ስ/እ/ፈ/ኢ/ል/መምሪያ እና የአሶሳ ከተማ አስ/ር ግብርና ልማት መምሪያ
1.1. የአሶሳ ከተማ አስ/ር ስ/እ/ፈ/ኢ/ል/መምሪያ
1
በከተማ ግብርና ዘርፍ መደራጀት የሚፈልጉ ስራ ፈላጊዎችን ልየታ እና ምዝገባ ማከናወን
ለተለየትና ለተመዘገቡት ስራ ፈላጊዎች በከተማ ግብርና በኩል የሚገኙ ጸጋዎች ግንዛቤ መፍጠር
2. የአሶሳ ከተማ አስ/ር ስ/እ/ፈ/ኢ/ል/መምሪያ እና የአሶሳ ከተማ አስ/ር አገ/ጉዳዮች ልማት መምሪያ
2.1. የአሶሳ ከተማ አስ/ር ስ/እ/ፈ/ኢ/ል/መምሪያ
በኮንስትራክሽን ዘርፍ እና በጽትና ውበት አገልግሎት መደራጀት የሚፈልጉ ስራ ፈላጊዎችን ልየታ እና ምዝገባ
ማከናወን፤
ለተለየትና ለተመዘገቡት ስራ ፈላጊዎች በኮንስትራክሽን ዘርፍ እና በጽትና ውበት አገልግሎት ለመደራጀት
መሟላት ያለበትን ግንዛቤ መፍጠር፤
በኮንስትራክሽን እና በጽትና ውበት አገልግሎት መደራጀት ለሚፈልጉ በማደራጀት ለዜጎች የስራ እድል
መፍጠር
2
ለኢንተርፕራይዞች የተፈጠረ ስራ እድል ወቅቱን የጠበቀ መረጃ መለዋወጥ፤
o የብድር አገልግሎት ለማግኘት ድግፍ ደብዳቤ ለተሰጣቸው ኢንተርፕራይዞች የብድር አገልግሎት መስጠት
4. የአሶሳ ከተማ አስ/ር ስ/እ/ፈ/ኢ/ል/መምሪያ እና የአሶሳ ከተማ አስ/ር መሬት ልማት መምሪያ
4.1. የአሶሳ ከተማ አስ/ር ስ/እ/ፈ/ኢ/ል/መምሪያ
ቀደም ሲል በከተማ መሬት ልማት መምሪያ በኩል ለኢንተርፕራይዞች የተሰጡ ቦታዎችን በአድሱ አሰራር
መስመር ማስያዝ
የተዘጋጀውን መሬት በከተማ ካቢኔ በማስወሰን በስራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ልማት መምሪያ ስም ይዞታ
በመስራት ማስረከብ
ቀደም ሲል በከተማ መሬት ልማት መምሪያ በኩል ለኢንተርፕራይዞች የተሰጡ ቦታዎችን በአድሱ አሰራር መስመር
ማስያዝ
5. የአሶሳ ከተማ አስ/ር ስ/እ/ፈ/ኢ/ል/መምሪያ እና የአሶሳ ከተማ አስ/ር ሴቶች ህጻናት ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ
በስራ እድል ፈጠራ ስራ ላይ የሴቶችንና ወጣቶችን እንዲሁም ሌሎች የማህበራዊ ችግር ተጠቂዎች የስራ እድልና
ሌሎች ድጋፍ ተጠቃሚነትን በጋራ ማከናወን
3
4