You are on page 1of 2

ቀን ____________

ቁጥር ___________

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ ፡ የድርጅታችን ሰራተኛ መሆናቸውን ሰለመግለጽ


ለ አቶ አስቻለው ስዩም

ከላይ ስማቸው የተጠቀሰው የድርጅታችን ሰራተኛ በቀን 07/05/2016 ዓ.ም በጻፉት ደብዳቤ የድርጅቱ
ሰራተኛ ስለመሆናቸው ማስረጃ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል። በዚሁ መሠረት አቶ አስቻለው ስዩም
የተባሉት ግለሰብ በድርጅታችን ሜላያን አዳራሽ እና የዲኮር ሞያ ማሰልጠኛ ተቋም ሰራተኛ መሆናቸውን
እየገለጽን በሚሄዱበት ሁሉ ቀና ትብብር ይደረግላቸው ዘንድ በትህትና እንጠይቃለን ።

ከሰላምታ ጋር !

አብዱ መሀመድ
የድርጅቱ ስራ አስኪያጅ
ድርጅታችን ሜላያን አዳራሽ እና የዲኮር ሞያ ማሰልጠኛ ተቋም ከተመሠረተበት ቀን ጀምሮ ያለዎትን የረጅም ጊዜ ልምድ
እና ችሎታ በመጠቀም የፈጠራ ሀሳቦች በማፍለቅ ወቅታዊ እና ዘመናዊ የሆኑ የዲኮር ግብዓቶችን በማምራት እንዲሁም
ያካበቱትን እውቀት ለሌሎች በማጋራት በተቋሙ ተተኪ የዲኮር ባለሙያዎችን በማሰልጠን እያደረጉ ላሉት ጥረት እና
ድርጅቱ አሁን ባለበት ደረጃ እንዲደርስ ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ይህንን የምስጋና የምስክር ወረቀት ተሰጥተውታል

You might also like