You are on page 1of 82

………

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic
___________________________________________________________________________________________
ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/184/2012
ቀን፣ ሰኔ 11/2012 ዓ/ም

ለሰው ሃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት


ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ
ጉዳዩ፣ የዱቤ ሕክምና ክፍያን ይመለከታል፣
የከነማ መድኃኒት ቤት ለኮርፖሬሽኑ ሕሙማን ሠራተኞች በተለያዩ ጊዜያት በሐኪም የታዘዘላቸውን መድኃኒቶች
በዱቤ ወስደው የተጠቀሙበት የሚያዝያ ወር 2012 ዓ/ም በኢንቮይስ ቁጥር፡-
ተ/ቁ. የሰነድ ቁጥር ብር ም ር መ ራ
1 106230-106236 78,111.73
2 95153 83.40
3 121797 363.15
4 119260 551.55
5 85964 70.90
6 128741 447.00
7 125582 1,003.05
8 100540 269.70
9 104765 1,662.70
ድምር 82,563.18
በአጠቃላይ ብር 82,563.18/ሰማኒያ ሁለት ሺ አምስት መቶ ስልሳ ሦስት ብር ከ 18/100/ እንዲከፈል መረጃውን
በአባሪነት አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

አባሪ፣ የከነማ ደብዳቤና ሰነዶች ተያይዟ


________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+251114653166 ማዞሪያ
አድራሻ፡- ደብረዘይት መንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic
___________________________________________________________________________________________
ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/178/2012
ቀን፣ ሰኔ 10/2012 ዓ/ም

ለሰው ሃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት


ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ
ጉዳዩ፣የዱቤ ሕክምና ክፍያን ይመለከታል፣
የከነማ መድኃኒት ቤት ለኮርፖሬሽኑ ሕሙማን ሠራተኞች በተለያዩ ጊዜያት በሐኪም የታዘዘላቸውን መድኃኒቶች
በዱቤ ወስደው የተጠቀሙበት የመጋቢት ወር 2012 ዓ/ም በኢንቮይስ ቁጥር፡-
ተ/ቁ. የሰነድ ቁጥር ብር ም ር መ ራ
1 94399-94408 97,086.49
2 89408 1,185.30
3 86424 562.55
4 119115 2,271.20
5 103572 344.60
6 127830 139.50
7 125483 180.10
8 104652 4,618.85
9 128623 1,379.25
10 90421 2,513.10
11 121946 4,293.05
12 121995 115.20
ድምር 114,689.19
በአጠቃላይ ብር 114,689.19/አንድ መቶ አስራ አራት ሺ ስድስት መቶ ሰማኒያ ዘጠኝ ብር ከ 19/100/
እንዲከፈል መረጃውን በአባሪነት አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

አባሪ፣ የከነማ ደብዳቤና ሰነዶች ተያይዟ


________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+251114653166 ማዞሪያ
አድራሻ፡- ደብረዘይት መንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic
______________________________________________________________________________________________
ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/166/2012
ቀን፣ ግንቦት 25/2012 ዓ/ም

ለሰው ሃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት


ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ
ጉዳዩ፣ የዱቤ ሕክምና ክፍያን ይመለከታል፣

የከነማ መድኃኒት ቤት ለኮርፖሬሽኑ ሕሙማን ሠራተኞች በተለያዩ ጊዜያት በሐኪም የታዘዘላቸውን


መድኃኒቶች በዱቤ ወስደው የተጠቀሙበት የየካቲት ወር 2012 ዓ/ም በኢንቮይስ ቁጥር፡-

ተ/ቁ. የሰነድ ቁጥር ብር ም ር መ ራ


1 94067 - 94075 69,558.81
2 86125 730.50
3 104539 3,597.90
4 113368 1324.21
5 90197 207.25
6 83665 1,191.70
7 127492 457.70
8 129439 749.05
ድምር 77,817.12

በአጠቃላይ ብር 77,817.12/ሰባ ሰባት ሺ ስምንት መቶ አስራ ሰባት ብር ከ 12/100/ እንዲከፈል መረጃውን


በአባሪነት አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

አባሪ፣ የከነማ ደብዳቤና ሰነዶች ተያይዟ


________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+251114653166 ማዞሪያ
አድራሻ፡- ደብረዘይት መንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic
______________________________________________________________________________________________
ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/113/2012
ቀን፣ መጋቢት 18/2012 ዓ/ም

ለሰው ሃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት


ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ
ጉዳዩ፣ የዱቤ ሕክምና ክፍያን ይመለከታል፣

የከነማ መድኃኒት ቤት ለኮርፖሬሽኑ ሕሙማን ሠራተኞች በተለያዩ ጊዜያት በሐኪም የታዘዘላቸውን


መድኃኒቶች በዱቤ ወስደው የተጠቀሙበት የጥር ወር 2012 ዓ/ም በኢንቮይስ ቁጥር፡-

ተ/ቁ. የሰነድ ቁጥር ብር ም ር መ ራ


1 82294 - 82301 68,883.48
2 91892 - 91893 14,349.40
3 9007 1,275.20
4 83575 656.65
5 127314 2,043.90
6 89112 167.65
7 113021 2,472.05
ድምር 89,848.33
በአጠቃላይ ብር 89,848.33/ሰማኒያ ዘጠኝ ሺ ስምንት መቶ አርባ ስምንት ብር ከ 33/100/ እንዲከፈል
መረጃውን በአባሪነት አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ኤፍሬም አደፍርስ
ሲኒየር የጤና ባለሙያ

አባሪ፣ የከነማ ደብዳቤና ሰነዶች ተያይዟ


________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+251114653166 ማዞሪያ
አድራሻ፡- ደብረዘይት መንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic
______________________________________________________________________________________________
ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/89/2012
ቀን፣ የካቲት 25/2012 ዓ/ም

ለሰው ሃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት


ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ
ጉዳዩ፣ የዱቤ ሕክምና ክፍያን ይመለከታል፣

የከነማ መድኃኒት ቤት ለኮርፖሬሽኑ ሕሙማን ሠራተኞች በተለያዩ ጊዜያት በሐኪም የታዘዘላቸውን መድኃኒቶች
በዱቤ ወስደው የተጠቀሙበት የታህሣሥ ወር 2012 ዓ/ም በኢንቮይስ ቁጥር፡-
ተ/ቁ. የሰነድ ቁጥር ብር ምርመራ
1 82064 - 82068 36,874.10
2 82226 - 82229 25,682.57
3 09293 4,387.35
4 91802 3,634.10
5 125218 286.00
6 89014 129.75
7 91162 548.10
8 83869 551.25
9 127232 154.00
10 88168 2,578.49
ድምር 74,825.71
በአጠቃላይ ብር 74,825.71/ሰባ አራት ሺ ስምንት መቶ ሃያ አምስት ብር ከ 71/100/ እንዲከፈል መረጃውን በአባሪነት አያይዘን
የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ኤፍሬም አደፍርስ
ሲኒየር የጤና ባለሙያ

አባሪ፣ የከነማ ደብዳቤና ሰነዶች ተያይዟ


________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+251114653166 ማዞሪያ
አድራሻ፡- ደብረዘይት መንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/99/2012
ቀን፣ 07/2011 ዓ/ም

ለሰው ሃብት ሥ/አ/ዳ/ዳይሬክተር

ኢ.ን.ስ.ኮ.

አ/አበባ
ጉዳዩ፣ የዱቤ ክፍያን ይመለከታል፣

የአዲስ አበባ ፖሊ ልዩ የውስጥ ደዌ ክሊኒክ የኮርፖሬሽኑ ሠራተኞች በተለያዩ ጊዜያት የላብራቶሪ፣

የአልትራሳውንድና የኤክስሬይ ምርመራ በዱቤ የተጠቀሙበትን በቁጥር ፒሲ/67497/2012 ከጃኑዋሪ

1,2019 - ጃንዋሪ 31,2019 በተፃፈ ደብዳቤ የጠየቁ ስለሆነ ብር 2‚862.00/አምስት ሺ አምስት መቶ

አርባ ዘጠኝ ብር/ እንዲከፈላቸው መረጃዎቹን በአባሪነት አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ኤፍሬም አደፍርስ
ሲኒየር የጤና ባለሙያ

አባሪ፣

የፖሊ ደብዳቤና ሰነዶች ተያይዟል

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/83/2012
ቀን፣ የካቲት 14/2012 ዓ/ም

ለሰው ሃብት ሥራ አ/ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር


ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ

ጉዳዩ፣ የዱቤ ሕክምና ክፍያን ይመለከታል፣


የዩኒቨርሳል ልዩ የውስጥ ደዌ ክሊኒክ ለኮርፖሬሽኑ ሠራተኞች በተለያዩ የላብራቶሪ፣ የአልትራሳውንድና

የኤክስሬይ ምርመራ በዱቤ የተጠቀሙበትን በቁጥር 4727/12 ጃንዋሪ 30,2020 በተፃፈ ደብዳቤ

የጠየቁ ስለሆነ ብር 1,000.00/አንድ ሺ ብር/በአባሪነት በተያያዘው ሰነድ መሠረት ክፍያው

እንዲፈፀምላቸው እናሳስባለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ኤፍሬም አደፍርስ
ሲኒየር የጤና ባለሙያ

አባሪ፣ የዩኒቨርሳል ደብዳቤና ሰነዶች ተያይዟል

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/67/2012
ቀን፣ ጥር 27/2012 ዓ/ም

ለሰው ሃብት ሥራ አ/ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር


ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ
ጉዳዩ፣ የዱቤ ሕክምና ክፍያን ይመለከታል፣

የዩኒቨርሳል ልዩ የውስጥ ደዌ ክሊኒክ ለኮርፖሬሽኑ ሠራተኞች በተለያዩ ጊዜያት የላብራቶሪ፣ የአልትራሳውንድና

የኤክስሬይ ምርመራ በዱቤ የተጠቀሙበትን በቁጥር 4708/12 ዲሴምበር 30,2019 በተፃፈ ደብዳቤ የጠየቁ ስለሆነ

ብር 2,965.00/ሁለት ሺ ዘጠኝ መቶ ስልሣ አምስት ብር/በአባሪነት በተያያዘው ሰነድ መሠረት ክፍያው

እንዲፈፀምላቸው እናሳስባለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ኤፍሬም አደፍርስ
ሲኒየር የጤና ባለሙያ

አባሪ፣ የዩኒቨርሳል ደብዳቤና ሰነዶች ተያይዟል

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/48/2012
ቀን፣ ጥር 02/2011 ዓ/ም

ለሰው ሃብት ሥ/አ/ዳ/ዳይሬክተር

ኢ.ን.ስ.ኮ.

አ/አበባ
ጉዳዩ፣ የዱቤ ክፍያን ይመለከታል፣

የአዲስ አበባ ፖሊ ልዩ የውስጥ ደዌ ክሊኒክ የኮርፖሬሽኑ ሠራተኞች በተለያዩ ጊዜያት የላብራቶሪ፣

የአልትራሳውንድና የኤክስሬይ ምርመራ በዱቤ የተጠቀሙበትን በቁጥር ፒሲ/67192/2012

ከዲሴምበር 1,2019 - 31,2019 በተፃፈ ደብዳቤ የጠየቁ ስለሆነ ብር 5‚549.00/አምስት ሺ አምስት

መቶ አርባ ዘጠኝ ብር/ እንዲከፈላቸው መረጃዎቹን በአባሪነት አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ኤፍሬም አደፍርስ
ሲኒየር የጤና ባለሙያ

አባሪ፣

የፖሊ ደብዳቤና ሰነዶች ተያይዟል

የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic

ቁጥር፣ …………………………………
ቀን፣ ……………………………. ዓ/ም

ለተክለሃይማኖት ጠቅላላ ሆስፒታል

አ/አበባ
ጉዳዩ፣ የዱቤ ሕክምናን ይመለከታል፣

ባደረግነው የዱቤ ሕክምና ውል ስምምነት መሠረት ባልደረባችን አቶ/ወ/ሮ/ወ/ት/…………………..……….. የመለያ

ቁጥር……………..የላክን ስለሆነ ሕመማቸው የሚያስተኛ ከሆነ 3 ኛ ማዕረግ ተኝተው እንዲታከሙና ሆስፒታሉ


አገልግሎት የሰጠበትን ሂሣብ ቢሉ እንደደረሰን የምንከፍል መሆኑን በቅድሚያ እናሳውቃለን፡፡

ከላይ
ከሠላምታ ጋር

የላከው ባለሙያ
ስም…………………
ፊርማ……………….
ቀን ………………..

የፊርማ ናሙና

1. አቶ ገብረሊባኖስ ወ/ሩፋኤል አጭር ረጅም ፊርማ

…………………………….……. …………………………..……………

…………………………………... ………………………….…………….

…………………………………… ………………………………………..
2. አቶ ኤፍሬም አደፍርስ ………………………………….. ………………………………………

…………………………………… ………………….……………………

…………………………………….. ……………………….………………

3. አቶ ወንድወሰን ማሩ ……………………………………. …………………………….………….

……………………………………. ………………………….…………….

…………………………………… ………………………………………..

የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic
ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/18/12
ቀን፣ ኀዳር 26/2012 ዓ/ም

ለተክለሃይማኖት ጠቅላላ ሆስፒታል

አ/አበባ

ጉዳዩ፣ የፊርማ ናሙና ስለማሳወቅ፣


ከላይ
ከላይ በርዕሱ እንደተገለፀው የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን ከሆስፒታላችሁ ጋር የዱቤ ሕክምና ውል ኀዳር 24 ቀን

2012 ዓ/ም በቁጥር ኢንስኮ/ሰ 17/66 በተዋዋልነው መሠረት ውል ማሰሩ ይታወሳል፡፡


ለዚሁም አሰራር ወደ ሆስፒታላችሁ ለሚላኩ የኮርፖሬሽናችን ሠራተኞች ለሕክምና ሲመጡ በክሊኒኩ የሪፈራል ፎርምና

ከኮርፖሬሽኑ መካከለኛ ክሊኒክ ደብዳቤ በመያዝ የሚላኩ ሲሆን፣ ሪፈራሩን የሚልኩ ባለሙያዎች ስምና ኃላፊነት፡-

1. ገብረሊባኖስ ወ/ሩፋኤል……….ችፍ ፐብሊክ ሄልዝ ኘሮፌሽናል/የክሊኒኩ ኃላፊ/


2. ኤፍሬም አደፍርስ……………….ሲ/ፐብሊክ ሄልዝ ኘሮፌሽናል
3. ወንድወሰን ማሩ………………..ሲ/ኘሮፌሽናል ነርስ መሆናቸውን እየገለጽን፣ የሙያተኞቹን የፊርማ ናሙና እና የሪፈራል
ፎርም ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

አባሪ፣ 2 ገጽ
ግልባጭ፣
 ለሰው ሃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት
ኢ.ን.ስ.ኮ.

የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/16/12
ቀን፣ ኀዳር 23/2012 ዓ/ም
ለሰው ሃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት
ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ

ጉዳዩ፣ ስለ አቶ አዳነ ሙላቱ የሕክምና ወጪሙያዊ አስተያየት


ስለመስጠት፣

ከላይ በርዕሱ እንደተጠቀሰው አቶ አዳነ ሙላቱ በድንገት ታመው በግል ክሊኒክ ውስጥ ታክመው ማስረጃ ያቀረቡ ስለሆነ
በዚሁ መሠረት የታከሙበት የሕክምና ማስረጃ በድንገተኛ አጣዳፊ ሁኔታ የታከሙ መሆናቸውን የሚገልፅ በመሆኑና በዚህም
ምክንያት ጉልኮስ የተሰጣቸው በመሆኑ በወቅቱ አጣዳፊ ሕመም ላይ መሆናቸውን ስለሚገልጽ ሙያዊ አስተያየታችንን በዚሁ
አግባብ የሰጠን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic
ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/15 /12
ቀን፣ ኀዳር 23/2012 ዓ/ም

ለፋይናንስ ዳይሬክቶሬት
ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ
ጉዳዩ፣ የወጪ መጋራት የሚመለከታቸውን ሠራተኞች ይመለከታል፣

ሐምሌ 13 ቀን 2011 ዓ/ም በቁጥር ክሙደጤ/ቡ/379/2011 በተፃፈ ደብዳቤ ከላክነው የወጪ


መጋራት ከሚመለከታቸው ሠራተኞች ውስጥ የሁለት ሠራተኞች ስም ዝርዝር ትክክል አለመሆኑ
ተጠቅሶ ከወር ደመወዛቸው ተቀናሽ ለማድረግ እንዳልተቻለ መገለፁ ይታወሳል፡፡

ሆኖም የአንዷ ሠራተኛ ስም ማለትም ባንቺ አለሙ ተብሎ የተላከው በታይኘ ስህተት በመሆኑ
ባንችአለም አንለይ ተብሎ በኮርፖሬሽን እንዲቀየር ፣ የታገኝ አብርሃ የሥራ ዘርፍ ግን እኛ ጋር ባለው
ዶክመንት መሠረት እዚያው አትክልትና ፍራፍሬ ንግድ ሥራ ዘርፍ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ተ/ቁ. ስም ዝርዝር 25% የሥራ ቦታ ምርመራ


1 ባንቺአለም አንለይ 37.50 ኮርፖሬሽን
2 እታገኝ አብርሃ 99.00 ኢትፍሩት

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለሰው ሃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት
ኢ.ን.ስ.ኮ.

የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic
ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/14 /12
ቀን፣ ኀዳር 22/2012 ዓ/ም

ለኮርፖሬት ሰው ሃብት ሥ/አ/ ዳይሬክቶሬት


ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ
ጉዳዩ፣ ከመደበኛ ሥራ ሰዓት ውጪ ያለውን የሕክምና አሰራር ይመለከታል፣
የሕክምና ሥራ በባህሪው ሰፊ ጊዜ የሚወስድ ቀጣይነት ያለው አገልግሎት በሥራ ሰዓት ብቻ ተወስኖ ሊገታ ስለማይችል
የሕክምና ትግበራውን/ኘሮስጀሮችን/ ለመተግበር ክፍተት የፈጠረ በመሆኑ ኮርፖሬሽኑ አሰራር እንዲዘረጋለት በማለት፡-
1. መጋቢት 22/2011 ዓ/ም በቁጥር እክ/302/11
2. መጋቢት 10/2010 ዓ/ም በቁጥር እክ/72/2010
3. ሰኔ 26/2010 ዓ/ም ክሙደጤ/ቡ/137/2010
4. ታህሣሥ 30/2011 ዓ/ም በቁጥር ክሙደጤ/ቡ/241/2011 በተፃፉ ደብዳቤዎች ማሣሰባችን ይታወሰል፡፡
ሆኖም እስከ አሁን ድረስ ለችግሩ እልባት ወይም አሰራር ስላልተዘረጋለት በተገልጋይ ሰራተኛው ላይ ተፅዕኖ እየተፈጠረ በመምጣቱ
በተከሰተው ችግር ላይ አቅም በፈቀደ መጠን ሁኔታውን ለማቅለል ከሚመለከታቸው የሥራ ኃላፊዎች ጋር ምክክር በማድረግና ችግሩን
ለመቅረፍ ጥረት ተደርጓል፡፡
ይሁን እንጂ የጤና ሁኔታ መቼ እንደሚከሰት ስለማይታወቅ እንዲሁም ሥራውን በዚህ ጊዜ ተጀምሮ በዚህ ጊዜ ሊያልቅ ይችላል ተብሎ
ለመገመት አዳጋች ስለሆነ የዱቤ ሕክምና ውል በገባንባቸው ጤና ተቋማት ላይ የተጀመረውን ኘሮስጀር ጊዜ ተወሰዶለት ከኮርፖሬሽኑ
ሥራ ሰዓት ውጨ እየተራዘመ ስለሆነ ከዚሁ የተነሳ በሃኪሞች በኩል ስለሚታዘዙ መድኃኒትና የተለያዩ የላቦራቶሪ ምርመራዎች
በኮርፖሬሽኑ የክሊኒክ ባለሙያዎች ትክክለኝነቱ ተረጋግጦ በክሊኒኩ ማህተም ተደግፎ የሚሰራ መሆኑ ይታወሣል፡፡
ነገር ግን ከመደበኛ ሥራ ሰዓት ውጪ ይህን አገልግሎት ማግኘት ስለማይቻል የኮርፖሬሽኑ ክሊኒክ ባለሙያዎች በሌሉበት የሥራ ሰዓት
ውጪ እንደ አስረጅነት በክሊኒኩ ቅጥር ግቢ ውስጥ የመድኃኒት ማዘዣ በመያዝ ከቆንጂት የጥርስ ሕክምና ጥርሱን አስነቅሎ ራሱን
እስከመሣት ደረጃ ደርሶ ተገኝቷል፡፡
በወቅቱ ከመደበኛ ሥራ ሰዓት ውጪ በመሆኑ የማረጋገጥ ሥራ ለመሥራትም ሆነ ታማሚውን ለመርዳት ባለመቻሉ እንዲሁም
ሠራተኛው በወቅቱ ገንዘብ እጁ ላይ ባለመኖሩ ከፍተኛ ችግር ተፈጥሯል፡፡ ይህን መሰል ችግሮች መፍታት ይቻል ዘንድ ኮርፖሬሽኑ አፋጣኝ
አሰራር እንዲዘረጋለት በድጋሚ እየጠየቅን፣ ይህ ሣይሆን ቀርቶ በሕሙማን ላይ በሚፈጠረው ችግር የክሊኒኩ ባለሙያዎች ተጠያቂ
የማይሆኑ መሆኑን ጭምር ከወዲሁ እንገልፃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለአገልግሎ ም/ዋ/ሥ/አስፈፃሚ
 ለመሠረታዊ ሠራተኛ ማህበር ጽ/ቤት
ኢ.ን.ስ.ኮ.

የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/13 /12


ቀን፣ ኀዳር 17/2012 ዓ/ም

ለኮርፖሬት ሰው ሃብት ሥ/አ/ ዳይሬክቶሬት


ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ

ጉዳዩ፣ የዋጋ ዝርዝርን ስለመላክ፣


ለኮርፖሬሽኑ ሠራተኞች የሚሰጡ አገልግሎቶችን በጥራት ለመስጠትና ከክሊኒኩ ውጪ የሆኑ ልዩ ልዩ ምርመራዎችን

አገልግሎት ለመስጠት ይቻል ዘንድ ኮርፖሬሽኑ ከፖሊ ልዩ የውስጥ ደዌ ክሊኒክ እና ከዩኒቨርሳል መካከለኛ ክሊኒክ ጋር ውል

በመግባት የሕክምና አገልግሎቱን በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡

በመሆኑም የአገልግሎት ዋጋውን እንድናሳውቃችሁ በስልክ በተጠየቅነው መሠረት የአገልግሎቱን ዋጋ ዝርዝር የያዘ 12 ገጽ

አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

አባሪ፣ 12 ገጽ

የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/14 /12


ቀን፣ ኀዳር 17/2012 ዓ/ም

ለንብረት ፋሲሊቲ ማኔጅመንት ቡድን


ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ

ጉዳዩ፣ የንብረት ርክክብን ይመለከታል፣


ወ/ት አበባ ወንድሙና እና ወ/ት እታፈራሁ አበበ ለወ/ት ቤተልሄም ተስፋዬ ያስረከቡበትን የርክክብ ቬርቫል ሁለት ገጽ በዚህ

ሸኚ ደብዳቤ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

አባሪ፣ 2 ገጽ
ግልባጭ፣
 ለወ/ት አበባ ወንድሙ
 ወ/ት እታፈራሁ አበበ
 ለወ/ት ቤተልሄም ተስፋዬ
ክ.ሙ.ደ.ጤ.ቡ.
ኢ.ን.ስ.ኮ.

የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/11 /12


ቀን፣ ኀዳር 12/2012 ዓ/ም

ለኮርፖሬት ሰው ሃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት


ኢ.ን.ስ.ኮ.
አዲስ አበባ
ጉዳዩ፣ ከአዲስ አበባ ውጭ የሚገኙትን የዘርፍ የኮርፖሬሽኑ ሠራተኞች
በግል ጤና ተቋማት ተጠቃሚ ስለማድረግ፣

በርዕሱ እንደተጠቀሰው በኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን በሁሉም የሥራ ዘርፍ በግብይት ማዕከላት የሚገኙ

ሠራተኞች የግል ጤና ተቋማት ተጠቃሚ ለማድረግ እንዲቻል በተፈቀደው መሠረት በሁለት ቡድን ተከፍሎ የተሰማራው

የክሊኒክ፣ሙያ ደህንነትና ጤንነት ቡድን የሕክምና ባለሙያዎች የተከናወነውን 3 /ሦስት/ ገጽ ሪፖርት በዚህ ደብዳቤ ሸኚት አባሪ

አድርገን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

አባሪ፣ 3 ገጽ

ግልባጭ፣
እንዲያውቁት
 ለኦኘሬሽን ም/ዋ/ሥ/አስፈፃሚ
ኢ.ን.ስ.ኮ.

ለንብረት ፋሲሊቲ ማኔጅመንት ቡድን


ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ

ጉዳዩ፣ የንብረት ርክክብን ይመለከታል፣

አቶ ዘሪሁን ተስፋዬ ለወ/ት ቤተልሄም ተስፋዬ አንድ ካዝና ከሦስት ቁልፍ ጋር ያስረከቡበትን 1 /አንድ/ ገጽ የርክክብ ቬርቫል

በዚህ ደብዳቤ ሸኚነት የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ኤፍሬም አደፍርስ
ስለ/የክሊኒክ፣ሙያ ደህንነትና ጤንነት ቡድን
ኃ ላ ፊ
አባሪ፣ 1 ገጽ
ግልባጭ፣
 ለአቶ ዘሪሁን ተስፋዬ
 ለወ/ት ቤተልሄም ተስፋዬ
ክ.ሙ.ደ.ጤ.ቡ.
ኢ.ን.ስ.ኮ.

የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/1/12
ቀን፣ ጥቅምት 14/2012 ዓ/ም

ለኮርፖሬት አገልግሎት ም/ዋ/ሥ/አስፈፃሚ


ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ

ጉዳዩ፣ ሙያዊ አስተያየትን ይመለከታል፣

በነቀምት ግብይት ማዕከል ውስጥ የሚገኙ የከርፖሬሽኑ ሠራተኞች የግል ሕክምና ተቋማትን ተጠቃሚ ለማድረግ እንዲቻል ውስን
ጨረታ በማውጣት ቅድመ ዝግጅት እንዲደረግ እንዲሁም የቴክኒክ ግምገማ ኮሚቴ በቦታው ላይ በአካል በመገኘት የግምገማ ውጤት
ለመሥራት በዝግጅት ላይ እንዳለ የግብይት ማዕከሉ የሥራ ሂደት ማኔጀር በአካባቢያቸው ያለው የግል ጤና ተቋማት በከፍተኛ እና
በመካከለኛ ደረጃ ያሉት ክሊኒኮች እንጂ የግል ሆስፒታል አለመኖሩን ገልፀው ባለው የጤና ተቋማት በከፍተኛ እና መካከለኛ ክሊኒኮች
አገልግሎቱን እንዲፈቀድላቸው ጠይቋል፡፡
በመሆኑ በዋና ሥራ አስፈፃሚ በኩል በጉዳዩ አስተያየት እንዲቀርብ በ 12/02/2012 ዓ/ም በተጠየቀው መሠረት የግብይት ማዕከሉ
የሥራ ሂደት ማኔጀር የጠየቁት ጥያቄ አግባብነት ያለው በመሆኑ በነቀምት ከተማ ውስጥ የሚገኙትን የግል ጤና ተቋማት በከፍተኛ
ወይም በመካከለኛ ደረጃ ያሉት ክሊኒኮች አገልግለቱን ተጠቃሚ በማድረግ ከክሊኒኩ አቅም በላይ የሆኑ በሪፈራል መልክ ወደ
መንግሥት ሆስፒታል ወይም ወደ ኮርፖሬሽኑ ክሊኒክ በመላክ መፍትሄ ማስቀመጥ የሚችል መሆኑን በማለት ሙያዊ አስተያየታችንን
እናቀርባለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/……………/20
ቀን፣ ……………………….. ዓ/ም

ለጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፣ የዱቤ ሕክምናን ይመለከታል፣


አስቀድመን የከበረ ሠላምታችንን እያቀረብን፣ባደረግነው የዱቤ ሕክምና ስምምነት መሠረት ባልደረባችን

አቶ/ወ/ሮ/ወት/………………………..የመለያ ቁጥር ………......... የላክን ስለሆነ ሕመማቸው የሚያስተኛ ከሆነ 2 ኛ

ማዕረግ ተኝተው እንዲታከሙና ሆስፒታሉ አገልግሎት የሰጠበትን ሂሣብ ቢሉ እንደደረሰን የምንከፍል መሆናችንን

በቅድሚያ እናሳውቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ኤፍሬም አደፍርስ
ሲኒየር የጤና ባለሙያ

የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/428/12
ቀን፣ 10/02/2012 ዓ/ም

ለፋይናንስ ዳይሬክቶሬት
ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ
ጉዳዩ፡- የውሎ አበል ጥያቄን ይመለከታል፣
በሠንጠረዥ እንደተጠቀሰው የቡድን አንድ የኮርፖሬሽኑ የሕክምና ባለሙያዎች የቴክኒክ ግምገማ ለማድረግ ወደ ግብይት

ማዕከል ከጥቅምት 17 ቀን 2012 ዓ/ም ለ 12 /አስራ ሁለት/ ቀናት ስለሚሄዱ የውሎ አበል እንዲዘጋጅላቸው

እንጠይቃለን፡፡

ተ/ቁ. የቡድን ሁለት አባላት የግብይት ማዕከል


1 አቶ ገ/ሊባኖስ ወ/ሩፋኤል ነቀምት፣ደ/ማርቆስ፣ባህርዳር፣
2 አቶ ዘሪሁን ተስፋዘየ ደሴ፣መቀሌ፣
3 አቶ ሣሙኤል መላኩ

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለሰው ሃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት
ኢ.ን.ስ.ኮ.

የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/397/11
ቀን፣ ነሐሴ 21/2011 ዓ/ም

ለሰው ሃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት


ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ

ጉዳዩ፣ የሴት ፈታሽ እንዲመደብ ስለመጠየቅ፣


በክሊኒክ፣ሙያ ደህንነትና ጤንነት ቡድን የግቢ ደህንነትና ውበት ሥራ ላይ የሴት ፈታሽ ባለመኖሩ ከውጭ ለሚገቡም

ሆነ ለውስጥ ሠራተኞች ፍተሻ የሚያደርግ የሴት ፈታሽ እንዲመደብላቸው የግቢ ደህንነትና ጤንነት ሠራተኞች

ጠይቀዋል፡፡

ስለሆነም በሥራው ላይ ችግር እየፈጠረ በመሆኑ ጉዳዩ ትኩረት ተሰጥቶት የሴት ፈታሽ እንዲመደብላቸው እንዲደረግ

እናሳስባለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ኤፍሬም አደፍርስ
ሲኒየር የጤና ባለሙያ

የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic
ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/423/12
ቀን፣ 28/01/2012 ዓ/ም

ለኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ
ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ

ጉዳዩ፡- የኮርፖራሽኑ ክሊኒክ አደረጃጀት እና የኃላፊ ሙያ ስያሜን ይመለከታል፡፡


የኮርፖሬሽኑ የሙያ ደህንነት ጤንነት ክሊኒክ አደረጃጀቱ በሰው ሀብት ዳይራክቶሬት ዳይሬክተር በኩል ሆኖ በኮርፖሬሽን ው
ለተዋሃዱት ለአራቱም ዘርፍ ቋሚ እና የኮንትራት ሰራተኞች የመከላከል እና ህክምና አገልግሎት መጠነ ሰፊ ሽፋን በመስጠት ትኩ
ሰጥቶ በመስራት ላይ ይገኛል፡፡
ነገር ግን የኮርፖሬሽኑን ጤና አገልግሎት ለሚሰጠው የህክምና አገልግሎት በእውቀት እና በህከምና ጥበብ ወይም መርህ ላይ የተመሰ
መሆን ሲገባው መወቅሩ ባስቀመጠው ደረጃ በሰው ሀብት ዳይራክቶሬት ዳይሬክተር ላይ በመሆን በቡድን ደረጃ ተወስኖ ስለሚ
በህክምና አሰራር ላይ ከፍተኛ ተጽእኖ በመፈጠሩ ምክንያት ይህንን ችግር ለመቅረፍ እንዲቻል በተደጋጋሚ የችግሩን መንስኤ በመግ
ጉዳዩን ለሚመለከታቸው የስራ ሂደቶች በደብዳቤ አሳውቀናል፡፡

ስለሆነም በተለየ ሁኔታ ከአቻ ክሊኒኮች የልምድ ልውውጥ በመውሰድ የተገኘውን ምርጥ ተሞክሮ በመቀመር እና የመፍትሄ የውሳኔ ሀሳ
በማቅረብ በቀን 10/05/2011 በቁጥር ክሙደ/ጤ/ቡ/249/11 በተጻፈ ደብዳቤ መግለጻችን ይታወቃል፡፡
ይሁንና ለተጠየቀው ጥያቄ የተሰጠ በጐ ምላሽ ባለመኖሩ በስራው እና ታካሚዎች ላይ አሉታው ተጽኖ በመፍጠር ላይ ይገኛ
በተጨማሪም ቅጽበታዊ ውሳኔዎች ለመስጠት እየተቸገርን በመሆኑና ህመምተኛው ተገቢውን እርዳታ ያገኙ ዘንድ በእናንተ በኩ
አደረጃጀቱ ተስተካክሎ ለህሙማን በአፋጣኝ ውሳኔ መስጠት የሚቻልበት መንገድ ቢመቻችና የአሰራር ሰንሰለት የሚያጥርበት ሁኔ
ቢፈጠር፣ የሃላፊ የሙያ ስያሜ ሜዲካል ዳይሬክተር ተብሎ ቢስተካከል ለአጣዳፊና ድንገተኛ የሆኑ ሕሙማንን ሕይወት ለመታ
ተገቢውን ውሳኔ ለመስጠት ስለሚረዳ ይህንን በደጋማ እየጠየቅን፣ ቀደምሲል በተጠቀሰው ቁጥር እና ቀን የሌሎች አቻ ክሊኒኮ
አሰራርን የሚገልጽ ደብዳቤ ኮፒ በዚህ መሸኛ የላክን መሆናችንን እንገልፃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/422/12
ቀን፣ 28/01/2012 ዓ/ም

ለፋይናንስ ዳይሬክቶሬት
ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ
ጉዳዩ፡- የውሎ አበል ጥያቄን ይመለከታል፣

በሠንጠረዥ እንደተጠቀሰው የቡድን አንድ የኮርፖሬሽኑ የሕክምና ባለሙያዎች የቴክኒክ ግምገማ ለማድረግ ወደ ግብይት

ማዕከል ከጥቅምት 04 ቀን 2012 ዓ/ም ለ 10 /አስር/ ቀናት ስለሚሄዱ የውሎ አበል እንዲዘጋጅላቸው እንጠይቃለን፡፡
ተ/ቁ. የቡድን አንድ አባላት የግብይት ማዕከል
1 አቶ ኤፍሬም አደፍርስ ጅማ፣ሻሸመኔ፣ናዝሬት፣አሰላና
2 አቶ ዘሪሁን ተስፋዬ ድሬዳዋ
3 አቶ ዋጋዬ ቦጋለ

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለሰው ሃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት
ኢ.ን.ስ.ኮ.

የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/402/11
ቀን፣ 5/13/2011 ዓ/ም

ለአዲስ አበባ ጤና ቢሮ
አ/አበባ

ጉዳዩ፣ ተወካይ ስለመላክ፣

ጳጉሜ 6 ቀን 2011 ዓ/ም ጤና ቢሮው ለሚያደርገው ስብሰባ ከኮርፖሬሽናችን መካከለኛ ክሊኒክ አንድ ተወካይ

እንድንልክ በቃል በተጠየቀው መሠረት የክሊኒካችን ሲኒየር የጤና ባለሙያ የሆኑትን አቶ ኤፍሬም አደፍርስ

ስብሰባውን እንዲሳተፉ የተወከሉ መሆኑን እንገልፃለን ፡፡

ከሠላምታ ጋር
የወጪ መጋራት የሚመለከታቸው

ተ/ቁ የታካሚው ስም ዝርዝር የሥራ ቦታ የብር መጠን 25% ምርመራ


1 አመለወርቅ በለው ኮርፖሬሽን 122.50
2 አለም መዝገበ ኮርፖሬሽን 71.25
3 አየለች እሸቱ ‘’ 75.00
4 በለጠ አማረ ‘’ 150.00
5 ወ/ሮ ደስታ አበበ ‘’ 25.00
6 ኤልሣ ሽበሽ ‘’ 37.50
7 እሸቱ ቱሉ 25.00
8 እታፈራሁ አበበ ‘’ 5.00
9 ፈጠነ ጆቢር ‘’ 37.50
10 ፍሰሐ ገ/ሕይወት ‘’ 25.00
11 ሃይማኖት መንገሻ ‘’ 50.00
12 መልሳው አጥናፈ ‘’ 37.50
13 ናኣድ ሃብቴ ‘’ 25.00
14 ዮሴፍ ወልዴ ‘’ 37.50
15 ጥሩወርቅ ተገኑ ‘’ 60.00

16 ታደሰ ግርማ ‘’ 75.50


17 እሱባለው ታደሰ ‘’ 25.00
18 ፈለቀ ፎርሳ ‘’ 37.50
19 ገብረሕይወት ገ/ሥላሴ ‘’ 37.50
20 ግርማ ይርጋ ‘’ 5.00
21 ሙሉዬ አለባቸው ‘’ 75.00
22 መለሰ ሌሞ ‘’ 50.00
23 ሻውል አበበ ‘’ 75.00
24 ጥላሁን ድረስ ‘’ 37.50
25 ዓለምነሽ ፍሽሐ ‘’ 50.00
26 ዓለምፀይ ዳመና ‘’ 52.75
27 እንማይ እሸቱ ‘’ 62.50
28 ጌታቸው ቢዝንልኝ ‘’ 37.50
29 ሳሙኤል መላኩ ‘’ 37.50
30 ንግሥት ተፈራ ‘’ 37.50
31 ዳንኤል ተስፋዬ ‘’ 37.50
32 እመቤት ከበደ ‘’ 25.00
33 ሃብታሙ ፀሐዬ ‘’ 25.00
34 ኤፍሬም አደፍርስ ‘’ 62.50
35 ገ/ሊባኖስ ወ/ሩፋኤል ‘’ 37.50
36 ታደሰ ቶሎሣ ‘’ 147.50
37 በድሉ አቻምየለህ ‘’ 37.50
38 እየሩስ ዳምጠው ‘’ 187.50
39 ከድር ዳዩ ‘’ 37.50
40 ፀሐይ ባይነሳኝ ‘’ 25.00
41 ከድር ጀማል ‘’ 42.50
42 ማስረሻ ከድር ‘’ 104.50
43 ጌታቸው ሙሉጌታ ‘’ 54.00
44 ሽመልስ አጥላባቸው ‘’ 119.00
45 በለጡ ካሣዉ ‘’ 10.00
46 አዲሱ ሰብስቤ ‘’ 22.50
47 አስካለ ሙልዬ ‘’ 45.00
48 በየነ ተስፋዬ ‘’ 25.00
49 ቤዛ መኩሪያ ‘’ 37.50
50 ቢተው ጌትነት ‘’ 37.50
51 ብዙነሽ አራርሳ ‘’ 25.00
52 ብሩክ ይሄነዉ ‘’ 49.00
53 በልዩ ተሸመ ‘’ 247.50
54 ባንቺዓለም አንለይ ‘’ 62.50
55 በላይነሽ መንግስቱ ‘’ 107.50
56 ቻለው እያዩ ‘’ 37.50
57 እመቤተት ከበደ ‘’ 5.00
58 እሸቱ እርቅይሁን ‘’ 25.00
59 ጌጡ ዘርጋ ‘’ 5.00
61 አወል አብዱል መጅድ ‘’ 37.50
62 ሐብታሙ ፀሀይ ‘’ 80.00
63 ሄለን ዋጋው ‘’ 37.50
64 ሃና ፀጋዬ ‘’ 37.50
65 ኮከቤ ግርማ ‘’ 45.00
66 ከተማ በለጠ ‘’ 37.50
67 ማርታ በየነ ‘’ 42.50
68 ሚኪ ገብርኤል ‘’ 30.00
67 ናዝሬት ጌቱ ‘’ 25.00
70 ስንዱ ተፈራ ‘’ 43.75
71 ሽዋግፀሀይ ሀይሉ ‘’ 37.50
72 ጥላሁን ድረስ ‘’ 37.50
73 ጥላሁን ካሣ ‘’ 50.00
74 ታደሰ እሽቱ ‘’ 37.50
75 ፅጌሬዳ አየለ ‘’ 45.00
76 ወንደሰን ካሣ ‘’ 47.50
77 ኢሳያስ አሸናፊ ‘’ 37.50
78 ዘውዱ ክንፈ ‘’ 25.00
79 ዘሪሁን ጥላሁን ‘’ 37.50
80 ዘሪሁን ገለታ ‘’ 37.50
81 ታደሰ ባዬ ‘’ 25.00
82 ዝናሽ ደስታ ‘’ 25.00
83 በላይነሽ መንግስቱ ‘’ 107.50
84 ነፃነት አለሜ ‘’ 112.50
85 አብርሃም ተሾመ ‘’ 37.50
86 አዳነ ሙላቱ ‘’ 25.00
87 ዳንኤል ተስፋዬ ‘’ 37.50
88 መዘምር ካሳዬ ‘’ 37.50
89 ሰለሞን ወ/ማሪያም ‘’ 37.50
90 ተክላይ ሐዲሽ ‘’ 64.00
91 አለም ብዙአየሁ ‘’ 70.00
92 መኮንን ፈለቀ ‘’ 50.00
93 መአዛ ገላዉ ‘’ 37.50
94 ሞገስ ሞላ ‘’ 25.00
95 ሞገስ ከበደ ‘’ 45.00
96 ግርማ አበበ ‘’ 122.50
97 ተፈሪ ተክሌ ‘’ 50.00
98 አንተነህ አደፍርስ ‘’ 37.50
99 ፍሰሃ ብርሃን ‘’ 50.00
100 ጌታነህ ወርቁ ‘’ 88.75
101 ተድላ ፓስኮል ‘’ 37.50
102 ወንድማገኝ አለማየሁ ‘’ 37.50
103 ይልማ ግርማ ‘’ 37.50
104 አወል አብዱመጁድ ‘’ 37.50
105 ገላኔ መካንን ‘’ 37.50
106 መብራት ዘሩ ‘’ 37.50
107 ዳዊት ካርማ ‘’ 19.00
108 እቴነሽ መለሰ ‘’ 37.50
109 ተመስገን አባተ ‘’ 37.50
110 ታንጉት ሰባቃ ‘’ 50.00

112 ፀሀይ አድማሱ ‘’ 37.50


113 ዋጋዬ ባጋለ ‘’ 25.00
114 ዳንኤል ሐይሉ ‘’ 37.50
115 ሁስኒ ከተማ ‘’ 37.50

116 መኩሪያው ይሁኔ ‘’ -6.25


117 ምናሉ ድፋባቸው ‘’ 37.50
118 ኤልሳቤት ታደሰ ‘’ 45.00
119 ደስታ ግርማ ‘’ 37.50
120 ቢተው ጌትነት ‘’ 37.50
121 ብሩክ ይሄነው ‘’ 49.00
122 ሬሄል ከበደ “ 32.00
123 አሸብር ተካ “ 25.00
124 ጌታቸው ሙልጌታ 54.00
323.75

እህልና ቡና ንግድ ሥራ ዘርፍ


ተ/ቁ የታካሚው ስም ዝርዝር የሥራ ባታ የብር መጠን 25% ምርመራ
1 አስቴር አሰፋ እህል ቡና 37.50
2 ፍቅርተ ሙለታ ‘’ 25.00
3 ገነት መኮንን ‘’ 108.50
4 ታደሰ ባየ ‘’ 25.00
5 ቡርሃኑ እንዳላማው ‘’ 280.00
6 በድሩ አባፉጊ ‘’ 80.00
7 ኮከቤ ግርማ ‘’ 45.00
8 አሃዝ ገብሩ ‘’ 37.50
9 አማን ሮባ ‘’ 37.50
10 እንግዳወርቅ ሽፈራው ‘’ 37.50
11 ካሰች አስማማው ‘’ 37.50
12 መንበረ ስምዓፅድቅ ‘’ 25.00
13 አሳዬ ሳምቢ ‘’ 31.50
14 ሽዋፀሐይ ኃያሉ ‘’ 75.00
15 ትዕግሥት ተስፋዬ ‘’ 37.50
16 ውብነሽ አስማማው ‘’ 37.50
17 ብርቄ ተድላ ‘’ 25.00
18 ገነት አሰፋ ‘’ 37.50
19 ኃይሉ አዱኛ ‘’ 105.00
20 ከበደ በዳዳ ‘’ 37.50 አሰላ ቅ/ፍ
21 ሽመልስ አለባቸው ‘’ 6.50
22 ዘይነባ ሥፋ ‘’ 25.00
23 ጌትነት ተፈራ ‘’ 37.50
24 መቅደስ እንኪ ‘’ 37.50
25 ውዴ ከማል ‘’ 55.00
26 አስፋው ገ/አልፋው ‘’ 37.50
27 አዛለች ታምሩ ‘’ 280.00
28 ክንዴ ቀረብህ ‘’ 25.00
29 ዳንኤል አማረ ‘’ 77.50
30 ፋንቱ ፎርሻ ‘’ 37.50
31 ምሸስጋናው ተሾመ ‘’ 50.00
32 ኪሮስ አምባዬ ‘’ 25.00
33 ወጋዬሁ አበራ ‘’ 37.50
34 የኋላሽት ቦጋለ ‘’ 37.50
35 ዮርዳኖስ ጌቲ ‘’ 25.00
36 አስናሰቀት ገብሬ ‘’ 100.00
37 አሳዬ ሳምቢ ‘’ 31.50
38 አዱኛ አበበ ‘’ 37.50
39 አለሚቱ ከተማ ‘’ 5.00
40 አበባየሁ አበበ ‘’ 135.00
14 አታለለች ወልዴ ‘’ 37.50
42 ወናጎ ወራንቻ ‘’ 50.00
43 ፀሀይ ጭብሰታ ‘’ 31.50
44 ፋጤ መሐመድ ‘’ 25.00
45 ገነት መለሰ ‘’ 55.00
46 ሊዛ ጋዲሳ ‘’ 78.75
47 ልኬነሽ ማርያም ‘’ 55.00
48 ሉባባ ሁሴን ‘’ 144.00
49 ሰላም አሰፋ ‘’ 37.50
50 ህደአት አትክልት ‘’ 25.00
51 ሂሩት ታመነ ‘’ 94.00
52 ገ/ህይወት ገ/ስላሴ ‘’ 37.50
53 ትግስት ከድር ‘’ 5.00
54 እሸቱ እርቅይሁን ‘’ 25.00
55 ዓለምፀሀይ ተስፋዬ ‘’ 37.50
56 ጥላሁን ሁሪሳ ‘’ 37.50
57 ታደሰ ቶሎሳ ‘’ 147.50
58 አበበች ኪ/ወልድ ‘’ 45.00
59 ይልማ በጋሻው ‘’ 12.50 ደብረብርሃን ቅ/ፍ
60 አለማነው ጋሻው ‘’ 34.00
61 ኑሪት ሰይድ ‘’ 37.50
62 ሠናይት መካንን ‘’ 69.00*
63 ለምለም እንዳለ ‘’ 50.00
64 ሊዲያ አሰፋ 37.50
65 አሳዬ አበበ 25.00
66 ሽፈራው ዳኜ 37.50
67 ሸንቁጤ ታደሰ 25.00
68 አታለለች ወልዴ 37.50
69 ሸዋዬ ለማ 61.50
70 አስካለ ሙሉዬ 45.00
71 ሂይወት ማንገሻ 37.50
72 አልማዝ ደምስስ 25.00
73 መሳይ መቻሉ 25.00
74 ስንታየሁ እንዳለ 37.50
75 ታምራት ደስታ 25.00
76 ክበበ ዓለሙ 125.00
77 ቃልኪዳን ሀብቴ 37.50
78 ኪሮስ አንባዬ 25.00
79 አበባዬ ባቡ 135

ኢትፍሩት ንግድ ሥራ ዘርፍ


ተ/ቁ የታካሚው ስም ዝርዝር የሥራ ባታ የብር መጠን 25% ምርመራ
1 አለማየሁ ወርቁ ኢትፍሩት 62.50
2 እራሄል ዘርጊ ‘’ 137.50
3 ፀሐይ ሁሴን ‘’ 25.00
4 ዉባለም ተሰማ ‘’ 100.00
5 የትናየት ማሞ ‘’ 247.50
6 ብርሃኔ ገብሩ ‘’ 25.00
7 ወ/ሮ ጌጤ ኃ/ሚካኤል ‘’ 37.50
8 ሂወት መንገሻ ‘’ 106.50
9 ሉባባ ሰኢድ ይማም ‘’ 75.00
10 ማዕረግነሽ ለማ ‘’ 150.00
11 መሰረት ከድር ‘’ 228.00
12 መሰረት ባይሳ ‘’ 37.50
13 ሠናይት በላይ ‘’ 62.50
14 የዘነብ ጌትነት ‘’ 37.50
15 አለም ብዙነህ ‘’ 37.50
16 ሂሩት ታመነ ‘’ 182.75
17 እቴነሽ አጥናፉ ‘’ 37.50
18 እቴነሽ ለማ ‘’ 37.50
19 መቅደስ ብርሃኔ ‘’ 37.50
20 ሚፍታህ ሙክታር ‘’ 37.50
21 ሰብለወንጌል አሻግሬ ‘’ 37.50
22 ሰርካለም ተፈራ ‘’ 37.50
23 ዘርፌ ሙሀባ ‘’ 90.00
24 ጥሩወርቅ ታዬ ‘’ 95.00
25 መልካም ገበየሁ ‘’ 46.50
26 አሰለፈች አለማየሁ ‘’ 65.00
27 ድንቃየሁ ታዲዎስ ኢትፍሩት 134.00
28 ሙሰማ አሊ ‘’ 37.50
29 ነፊሳ ናስር ‘’ 87.50
30 አማረች ነጋሽ ‘’ 55.00
31 አሰለፈች መገርሳ ‘’ 37.50
32 መድህን ስዩም ‘’ 50.00
33 አለሙ ታረቀኝ ‘’ 54.50
34 እስክንድር ጌዴቦ ‘’ 75.00
35 ፈገግታ መከታ ‘’ 37.50
36 መሰረት ተኮላ ‘’ 37.50
37
47
ሰላማዊት በፍቃዱ
ፀሐይ ወ/ጊዬረጊስ ‘’ ‘’ 75.00
85.25
38
48
ትግስት ሀሰን
መሀመድ ተስፋዬ ‘’’‘ 75.00
25.00
39
49
ባንተዓለም
መልካም ይየሁአበበ
ሉሌ ‘’‘’ 173.75
37.50
40
50
ፈለቀች አለማየሁ
ውባለም ከበደ ‘’‘’ 315.00
37.50
‘’‘’ 37.50
42 መስከረም
ጌታነህ ደምሴ
51 ዘነበ 37.50
43
52
እመቤት
ምትኬ ተረፈአፈወርቅ
‘’‘’ 25.00
37.50
44
53
አባነሽ ዋሚ
ሔለን ገ/ ማሪያም ‘’ ‘’ 50.00
55.00
45
54
አለምቢያዝን
እንግዳው ጌዴባ አንተነህ ‘’ ‘’ 37.50
75.00
46
55
ሙሉ በቀለ
ሐይማናት ገ/ክርስቶስ ‘’ ‘’ 37.50
5.00
57 ቤዛ ጋዲሳ ‘’ 37.50
58 ስማቸው አላዩ ‘’ 37.50
59 ሴና ጌታቸው ‘’ 37.50
60 ሙሰማ አሊ ‘’ 37.50

የፍጃታ ዕቃዋች ንግድ ሥራ ዘርፍ


ተ/ቁ የታካሚው ስም ዝርዝር የሥራ ባታ የብር መጠን 25% ምርመራ
1 ቤተልሄም አሰፋ አለ በጅምላ 125.00
2 ዘሀራ መሀመድ ‘’ 173.75
3 ደመቀ ሰማ ‘’ 25.00
4 ትግስትሙሉጌታ ‘’ 37.50
5 ብርሃኔ ካሣ ‘’ 37.50
6 ስናፍቅሽ ደብረ ‘’ 37.50
7 ሰለሞን ታረቀኝ ‘’ 22.00
8 መሠረት ዳምጠዉ ‘’ 145.25
9 ሰናይት ፅጌ ‘’ 82.50
10 ትህትና አያሌዉ ‘’ 25.00
11 ጥበቡ እሸቱ ‘’ 37.50
12 መሳይ ስዩም ‘’ 37.50
13 አዳም ወሌ ‘’ 55.00
14 ቦሰና ዘዉዴ ‘’ 37.50
15 ሸዋዬ ለማ ‘’ 61.50
16 ሂሩት ታመነ ‘’ 37.50
173 መሳይ ስዩም ‘’ 85.25
18 ደጃኔ ኣርጊሳ ‘’ 37.50
19 ኬሩ ያሲን ‘’ 45.00
20 ሙሉቃል አላምረው ‘’ 5.00
21 የህዝብ አለም ጌትነት ‘’ 37.50


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/216/2012
ቀን፣ ነሐሴ 18 /2012 ዓ/ም

ለሰው ሃብት ሥ/አ/ዳ/ዳይሬክተር

ኢ.ን.ስ.ኮ.

አ/አበባ

ጉዳዩ፣የጭስ ማውጫ እንዲሰራልን ስለመጠየቅ ፣

ቀደም ሲል የነበረው የቆሻሻ ማቃጠያ ጭስ መውጫ በማርጀቱ ምክንያት ካገልግሎት ውጭ በመሆኑና

የኮፊያ ሽፋኑ በእሳት በመበላቱ እንድናስተካክል ከምግብ መድኀኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ግብረ መልስ

የተሰጠን በመሆኑ በዚሁ ምክንት 2013 ዓ.ም ፍቃድ ያልታደሰ ሲሆን የ 2013 ዓ.ም የክሊኒኩን ፍቃድ

ማደስ እንድንችል በአሸንዳ ሰራተኞች የጭስ ማውጫውን ባአፋጣኝ እንዲሰራ እዲፈቀድልን እንጠይቃለን

፡፡

ከሠላምታ ጋር

ኤፍሬም አደፍርስ
ሲኒየር የጤና ባለሙያ

________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+251114653166 ማዞሪያ
አድራሻ፡- ደብረዘይትመንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወ

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/217/2012
ቀን፣ ነሐሴ 18 /2012 ዓ/ም
ለሰው ሃብት ሥ/አ/ዳ/ዳይሬክተር

ኢ.ን.ስ.ኮ.

አ/አበባ

ጉዳዩ፣ የክሊኒክ የውሃ ችግር ይመለከታል ፣

ከላይ በዕርሱ እንደተጠቀሰው በክሊኒክ ውሃ አለመኖሩን በተደጋጋሚ ማሳወቃችን ይታወሳል ሆኖም ችግሩን ለመፍታት

ሮቶ የተገዛ ቢሆንም ውሃ በቧንቧ ለላብራቶሪ ሆነ ለምርመራ ክፍል የማይመጣ በመሆኑ ችግሩ ሊቀረፍልን አልቻለም

ስለዚህ ባለው ወቅታዊ ቫይረስ ስርጭት ቀርቶ በሌላም ጊዜ ክሊኒክን ያለ ውሃ ስራ እንዲሰራ ማድረግ የማይቻል

በመሆኑ ተገቢው የምግብ መዳኃኒት የቁጥጥር ባለስልጣንም ውሃ ያለመኖሩ ከተረጋገጠ ፍቃዱን ሰርዞ ክሊኒኩን

ሊዘጋው ስለሚችል ዉሃ የሚገኝበት መፍትሄ በኮርፖሬሽኑ እንዲፈለግልን እንጠይቃለን ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ኤፍሬም አደፍርስ
ሲኒየር የጤና ባለሙያ
ግልባጭ፣

 ለ ህግ፣ ማኃበራዊ ጉ/አ/ዘዴ/ማ/ም/ዋ/ስ/አስፈፃሚ


ኢ.ን.ስ.ኮ.
________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+251114653166 አድራሻ፡- ደብረዘይትመንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/206/2012
ቀን፣ ሐምሌ 30/2012 ዓ/ም
ለሰው ሃብት ሥራ አ/ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር
ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ

ጉዳዩ፣ የዱቤ ሕክምና ክፍያን ይመለከታል፣

የዩኒቨርሳል ልዩ የውስጥ ደዌ ክሊኒክ ለኮርፖሬሽኑ ሠራተኞች በተለያዩ ጊዜያት የላብራቶሪ፣ የአልትራሳውንድና

የኤክስሬይ ምርመራ በዱቤ የተጠቀሙበትን በቁጥር 4796/12 ጁን 30,2020 በተፃፈ ደብዳቤ የጠየቁ ስለሆነ

ብር 180.00/ አንድ መቶ ሰማኒያ ብር/በአባሪነት በተያያዘው ሰነድ መሠረት ክፍያው እንዲፈፀምላቸው እናሳስባለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ኤፍሬም አደፍርስ
ሲኒየር የጤና ባለሙያ

አባሪ፣ የዩኒቨርሳል ደብዳቤና ሰነዶች ተያይዟል

________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+251114653166 ማዞሪያ
አድራሻ፡- ደብረዘይትመንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ
የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን

Ethiopian Trading Businesses Corporation

መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic
______________________________________________________________________________________________
ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/205/2012
ቀን፣ የሐምሌ 30/2012 ዓ/ም
ለሰው ሃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት
ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ
ጉዳዩ፣ የዱቤ ሕክምና ክፍያን ይመለከታል፣

የከነማ መድኃኒት ቤት ለኮርፖሬሽኑ ሕሙማን ሠራተኞች በተለያዩ ጊዜያት በሐኪም የታዘዘላቸውን መድኃኒቶች
በዱቤ ወስደው የተጠቀሙበት የሚያዚያና የግንባት ወር 2012 ዓ/ም በኢንቮይስ ቁጥር፡-

ተ/ቁ. የሰነድ ቁጥር ብር ምርመራ


1 99501 - 99506 52,270.35
2 121829 805.55
3 119479 6,239,26
4 121530 7,304.30
5 84404 123.65 ሚያዚያ
6 10212 490.10 ሚያዚያ
7 95464 1,869.25
8 128833 296.50
9 97002 1,304.50
10 104846 7,722.25
ድምር 78,425.71
በአጠቃላይ ብር 78,425.71/ሰባ ሥምንት ሺ አራት መቶ ሃያ አምስት ብር ከ 71/100/ እንዲከፈል መረጃውን በአባሪነት
አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

አባሪ፣ የከነማ ደብዳቤና ሰነዶች ተያይዟ


________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+251114653166 ማዞሪያ
አድራሻ፡- ደብረዘይትመንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/211/2012
ቀን፣ ነሐሴ 07/2012 ዓ/ም
ለሰው ሃብት ሥራ አ/ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር
ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ

ጉዳዩ፣ የዓመት ዕረፍትፕሮግራምሥለማሳወቅ፣

ከላይ በርዕሱ እንደተቀመጠው የክሊኒክ የሙያ ደንነት ቡድን ሠራተኞች የዓመት በፍቃድ ናፍላጎት በየወሩ ተከፋፍሎ

በፕሮግራም አዘጋጅተን የላክን መሆኑን እንገልፃለን ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ኤፍሬም አደፍርስ
ሲኒየር የጤና ባለሙያ

አባሪ፣ ተያይዟል
ቀን 11/12/2012 ዓ/ም

ለስኳር የተመዘገቡ የክሊኒክ ሙያ ደህንነት ናጤንነት ቡድን ሰራተኞች

ስም ዝርዝር መለከኪያ የገንዘብ መጠን ምረመራ


1 ረድኤት ማሞ 4 ኪሎ 85
2 ሳሙኤል መላኩ
3 ዘውዱ ሞልቶት
4 በላቸው ግዛው
5 ወንደሰን ማሩ
6 ኤፍሬም አደፍርስ
7 ገ/ሊባኖስ ወ/ሩፋኤል
8 ዋጋዬ ቦጋለ
9 ቤተልሔም ተስፋዬ
10 አይሻ ረሽድ
11 ወንድወሰን ታደሰ
12 በድሉ አቻምየለህ
13 ውባለም ዘነበ
14 ዘሪሁን ተስፋዬ
15 ዮርዳኖስ ነብዩ
16 እስራኤል ገረመው
17 ከድር ዳዮ
18 መስፍን መላኩ
19 ይመናሹ ኀያሉ
20 ታንጉት ሰቦቃ

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/213/2012
ቀን፣ ነሐሴ 11/2012 ዓ/ም
ለሰው ሃብት ሥራ አ/ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር
ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ

ጉዳዩ፣ የዓመት ዕረፍትፕሮግራምሥለማሳወቅ፣

ከላይ በርዕሱ እንደተቀመጠው የክሊኒክ የሙያ ደንነት ቡድን ሠራተኞች የዓመት በፍቃድ ናፍላጎት በየወሩ ተከፋፍሎ

በፕሮግራም አዘጋጅተን የላክን መሆኑን እንገልፃለን ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ኤፍሬም አደፍርስ
ሲኒየር የጤና ባለሙያ

አባሪ፣ 7 ገጽ ተያይዟል

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን

Ethiopian Trading Businesses Corporation

መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic
______________________________________________________________________________________________
ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/219/2012
ቀን፣ ነሐሴ 18 /2012 ዓ/ም
ለአትክልትና ፍራፍሬ ንግድ ስራ ዘርፍ
ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ

ጉዳዩ፣ የዱቤ ሕክምና ክፍያን ሂሳብ እንዲከፈል ፣

የዱቤ ሕክምና ክፍያ ሂሳብ ድርጅታችን በባህርዳር ከተማ ውል ከተገባበት የህክምና መስጫ ተቋም ከጋምቢ ጠቅላላ ሆስፒታል ሰራተኞችን
በዱቤ የምርመራና የህክምና የመደኃኒት ያወጡት ወጭ ተመላሽ ለማድረግ በተፃፈው በቁጥር ደ-/20/1166/12 አቶ አወቀ ደምሴ
በሐኪም የታዘዘላቸውን መድኃኒቶች በክፍያ የተጠቀሙበት የሕክምና ማስረጃ የላኩትን በዝርዝርና በሰንጠረዝ ሲገለፅ ፡-
ተ/ቁ ስም የደረሰኝ ቁጥር ብር ምርመራ
1 አቶ አወቀ ደምሰዉ 15782640 267.00
00012887 90.00
00032417 2,135.00
ድምር 2,492.00
በአጠቃላይ ብር 2,492.00/ሁለት ሺ አራት መቶ ዘጠና ሁለት ብር ለጋንቢ ጠቅላላ ሆስፒታል የከፈሉ ስለሆነ በህብረት ስምምነቱ መሰረት 25%ብር
623.00 ሰድስት መቶ ሃያ ሶስት ብር ተቀንሶ የሚከፈላቸዉ 1,869.00 አንድ ሺ ስምንት መቶ ስልሳ ዘጠኝ ብር ለሰራተኛዉ እንዲከፈላቸዉ በአባሪነት
የታካሚዉን 7 ገጽ የክፍያ መጠየቅ መረጃ አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን::

ከሠላምታ ጋር

ኤፍሬም አደፍርስ
ሲኒየር የጤና ባለሙያ
ግልባጭ፣

 ለሰው ሃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት


ኢ.ን.ስ.ኮ.

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/ /2012


ቀን፣ ነሐሴ 30 /2012 ዓ/ም
ለሰው ሃብት ሥራ አ/ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር
ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ

ጉዳዩ፣ የዱቤ ሕክምና ክፍያን ይመለከታል፣

ከላይ በርእሱ እንደተጠቀሰዉ የኮፖሬሽኑ ሰራተኞች ከኮርፖሬሽኑ ክሊኒክ በሪፈራል ወደ ተክለሃይማኖት ጠቅላላ

ሆስፒታል ተልከዉ በዉላችን መሰረት ተገቢዉን ምርመራና ሕክምና ያደረጉበትን የዱቤ ህክምና ክፍያ

እንዲከፈላቸዉ በጠየቁት መሰረት በደብዳቤ ቁጥር TGH/3029/12 ነሐሴ 6 ቀን 2012 ዓ.ም የጠየቁት ብር

10,946.38 አስር ሺ ዘጠኝ መቶ አርባ ስድስት ብር ከ ሰላሣ ስምንት ሳንቲም/ ሲሆን በተደረገዉ ማጣራት

ሊከፈላቸዉ የሚገባ ብር 10,752.38 አስር ሺ ሰባት መቶ አምሳ ሁለት ብር ከ ሰላሣስምንት ሳንቲም/ መሆኑን

እያረጋገጥን የላኩትን የሕክምና ሰነድ ከዚህ ደብዳቤ ሸኝነት የላክን መሆኑን እንገልፃለን ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣

 ለእህልና ቡና ንግድ ሥራ ዘርፍ


ኢ.ን.ስ.ኮ.

ግልባጭ፣

 ለሰው ሃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት


ኢ.ን.ስ.ኮ.

________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+251114653166 ማዞሪያ
አድራሻ፡-ደብረዘይትመንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic

ለ ፣ ለሎጀስቲክ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር


ከ ፣ ከክሊኒክ ሙያ ደንነትና ጤንነት
ቀን ፣ ነሐሴ 29/2012

ጉዳዩ፣ የውኃ መስመር መዘርጋትንና ፓምፕ መግጠም ይመለከታል፣


ከላይ በርእሱ እንደተጠቀሰዉ እንደተጠቀሰዉ የኮርፖሬሽን ክሊኒክ የተገዛዉ ለሮቶ-ፓምፕ አስፈላጊ በመሆኑ የፓምፑን

መስመር እንዲሰሩ በኮርፖሬሽኑ የጥገና ክፍሎች የመጡት አቶ እንዳለ ቱፋ ከኮርፖሬሽኑ ጥገንና ክፍል በኩል የውኃ

መስመሩን እዲሰሩ በታዘዘው መሰረት ቀርበው ፓንፕና የውኃ ስርጭት የሰሩበት የጉልበት ዋጋ በናንተ በኩል ክፍያው

እንዲፈፀምላቸው እንጠይቃለን ፡፡

ከሠላምታ ጋር

________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+251114653166 ማዞሪያ
አድራሻ፡- ደብረዘይትመንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2

23/04/2013 ዓ.ም

ካርፖሬት መካከለኛ ክሊኒክ የሒሳብ ክፍል የተከናወኑ የ 2013 ዓ.ም ግማሽ ዓመት ሪፖረት

* አጠቃላይ አዲስ ታካሚ የወጣዉ የካርድ ብዛት

የወንድ ብዛት-----389

የሴት ብዛት-----410

ድምር-------799

*በጠቅላላ ተመላላሽ በቀጠሮ የታከሙ ብዛት


የወንድ ብዛት---288

የሴት ብዛት-----284

ድምር------572

*ሪፈራል የተላኩ የኮርፖሬት ህሙማን ሰራተኞች ብዛት

የወንድ ብዛት---50

የሴት ብዛት-----51

ድምር---------101

*የስራ ሜዲካል ቼክ አፕ ምርመራ ካርድ የወጣላቸዉ ብዛት

የወንድ ብዛት---15

የሴት ብዛት-----25

ድምር--------40

-አዲስ ታካሚ አጠቃላይ በመመላለስ በቀጠሮ የሜዲካል ቼክ አፕ እና እሪፈራል ለሕክምና ለምርመራ በመላክ የኮርፖሬት
ሰራተኞች የወጣላቸዉ የካርድ ብዛት 1512 አንድ ሺ አምስት መቶ አስራ ሁለት የኮርፖሬት ሰራተኞች የህክምና አገልግሎት
አግኝተዋል

1- የተክለሃይማኖት አጠቃላይ ሆስፒታል ለኮርፖሬት ሠራተኞች

1.የተክለሃይማኖት አጠቃላይ ሆስፒታል Srvice for May and June --------60,627.53

2. የተክለሃይማኖት አጠቃላይ ሆስፒታል Srvice for July 2020-------------10,752.38.

3.የተክለሃይማኖት አጠቃላይ ሆስፒታል Srvice for May and June --------11,702.30

4.የተክለሃይማኖት አጠቃላይ ሆስፒታል Srvice for May and June ----------7,271.81

ድምር -------------10,752.85

2.የዩኒቨርሳል ልዩ የዉስጥ ደዌ ለኮርፖሬት ሠራተኞች

1.ሐምሌ 13/11/2013 may 30/2020 በቁጥር 4777/12-------------180.00

2.ሐምሌ 30/11/2012 june 30/2020 በቁጥር 4796/-------------- 180.00

3.የጥቅምት 30/02/2013 aug 30/2020 በቁጥር 0011/13------2,070.00

4.የጥቅምት 30/02/2013 aug 30/2020 በቁጥር 0045---------1,420.00

ድምር ---------------- 3,850.00


3.አዲስ አበባ ፖሊ ልዩ የዉስጥ ደዌ ለኮርፖሬት ሠራተኞች

1. ሐምሌ 30/11/2013 July 2020 pc/68105/2012--------------------3,507.00

2.መስከረም 05/01/2013 aug 2020 pc/68229/2012-----------------4,729.00

3.ጥቅምት 26/02/2013 sept 01/2020-30/2020 pc/68365/2013-----3,805.00

4.ህዳር 03/03/2013 oct1/2020-302020pc/68514/2013--------------3,469.00

5.ታህሳስ 16/04/2013 nov 1/2020-30/2020 pc/68718/2013---------3,022.00

ድምር ---------------- 18,523.00

4.የከነማ መድኃኒት ድርጅት ለኮርፖሬት ሠራተኞች

1.የግንባት የደረሰው ቀን ወደ ፋይናስ ለክፍያ ሐምሌ 30/12/2012 ---------------78,425.00

2.የሰኔ - መስከረም 20/01/2013 ለክፍያ በእጄ ሲደ----------------------------- 91,833.70

3.ሐምሌ 30/12/2012 የመስከረም 20/01/201 -------------------------------110,826.70

4.ነሐሴ-ጥትምት 26/02/2013-----------------------------------------------116,648.21

ድምር ---------------- 397,733.61

5.የቆንጂት ልዩ የጥርስ ሕክምና ለኮርፖሬት ሠራተኞች

1.ሐምሌ 13/11/2012 ቆየጥህክ/03343/2012-----------------------------------14,560.00

2.ታህሳስ 19/04/2013 ቆየጥህክ/03418/2013 ----------------- -----------------13,960.00

ድምር ---------------- 28,520.00

6.ዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል ሕክምና ለኮርፖሬት ሠራተኞች

1.ዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል ሕክምና ለኮርፖሬት ሠራተኞች ለህክምና የወጣዉ ወጪ መጠን-- ----91,80

የዱቤ ሕክምና የመድኃኒት አገልግሎት

1.የተክለሃይማኖት አጠቃላይ ሆስፒታል ለኮርፖሬት ሠራተኞች ለህክምና የወጣዉ ወጪ መጠን---10,752.85

2.የዩኒቨርሳል ልዩ የዉስጥ ደዌ ለኮርፖሬት ሠራተኞች ለህክምና የወጣው ወጪ መጠን------------3,850.00

3.አዲስ አበባ ፖሊ ልዩ የዉስጥ ደዌ ለኮርፖሬት ሠራተኞች ለህክምና የወዉ ወጪ መጠን ---------18,532.00

4.የከነማ መድኃኒት ድርጅት ለኮርፖሬት ሠራተኞች ለህክምና የወጣዉ ወጪ መጠን------------ 397,733.78

5.የቆንጂት ልዩ የጥርስ ሕክምና ለኮርፖሬት ሠራተኞች ለህክምና የወጣዉ ወጪ መጠን---------- 28,520.00


6.ዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል ሕክምና ለኮርፖሬት ሠራተኞች ለህክምና የወጣዉ ወጪ መጠን-- ----91,80

ጠቅላላ ድምር 459,480.43

የተከናወኑ ዝርዝር ተግባራት

-የዱቤ ሕክምና አገልግሎት

-ክሊራንስ የተፈረመላቸዉ ሰራተኞች ብዛት -31

-የክፍያ ሰነድ የተሰራላቸዉ ሠራተኞች ብዛት-112

-የዱቤ የሕክምና የመወራረድ ያለባቸዉ ለፋይናንስ የማስተላለፍ ስራ ተሰርቷል

-የፁሁፍ ሥራዎች ተከናዉኗል፡፡

-ትናንሽ ክፍያዎች ከፒቲካሽ ከመዉሰድ የመክፈል ሥራዎች ተከናዉነዋል

-ለጉልበት ሰራተኞችም ሆነ ለአንዳንድ የጥገና ስራ እና ለሕክምና የሚጠቅሙ እቃዎች የመግዛት ስራ ተከናዉኗል፡፡

-አትክልትና ፍራፍሬ ዉስጥ የሚሰሩ የባህርዳር ሰራተኛ ወጪ የወጡት እንዲከፈል በጠየቁት መሰረት እንዲከፈላቸዉ
የሚቀነሰዉ በማቀናነስ እንዲከፈላቸዉ ወደ ሂሳብ ክፍል ተሰርቶ ተከናዉኗል፡፡

-የወጭ መጋራት ስራ ቅዳሜ ከስራሰዓት ውጭ አምሽቶ በመስራት ተከናዉኗል፡፡

-ቼክ ከፋይናንስ በመውሰድ ክፋያ የዩኒቨርሳል ልዩ የዉስጥ ደዌ ፤ የተክለሃይማኖት አጠቃላይ ሆስፒታል፤የከነማ መድኃኒት
ድርጅት፤ዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል ክፋያ የመክፈልና የክፋያ ደረሰኝ ወደ ፋይናንስ የመመለስ ስራ ተከናዉኗል፡፡

የኮርፖሬት ሠራተኞች ለህክምና የወጣዉ ወጪ ለመድኃኒት ጠወጣውን ወጭ የማምጣትና ሂሳብን የመስራት ስራ ስራ


ተከናዉኗል፡፡

ያልተከናወኑ ዝርዝር ተግባራት

የጥቁር አንበሳ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በራሱ ስህተት መስተካከል ያለበ ሂሳብ ስላለ ሒሳባቸው አልተከፈለም ፡፡

ያዘጋጀዉ ስም :-ቤተልሔም ተስፋዬ ፊርማ--------------ቀን 23 /04/2013 ዓ/ም

ያፀደቀዉ ስም :-ገ/ሊባኖስ ወ/ሩፋኤል ፊርማ--------------ቀን 23/04/2013 ዓ/ም


ካርፖሬት መካከለኛ ክሊኒክ የሒሳብ ክፍል ወርሐዊ ሪፖረት

አጠቃላይ የወጣዉ የካርድ ብዛት

የወንድ ብዛት---61

የሴት ብዛት---8

ድምር---142

*በጠቅላላ ተመላላሽ በቀጠሮ የታከሙ ብዛት

የወንድ ብዛት---26

የሴት ብዛት---31

ድምር----57

*ሪፈራል የተላኩ የኮርፖሬት ህሙማን ሰራተኞች ብዛት

የወንድ ብዛት---02

የሴት ብዛት---07

ድምር---09

*የስራ ሜዲካል ቼክ አፕ ምርመራ ካርድ የወጣላቸዉ ብዛት

የወንድ ብዛት---02

የሴት ብዛት---02

ድምር---04

-አጠቃላይ በመመላለስ በቀጠሮ የሜዲካል ቼክ አፕ እና እሪፈራል ለሕክምና ለምርመራ በመላክ የኮርፖሬት ሰራተኞች
የወጣላቸዉ የካርድ ብዛት 212 ሁለት መቶ አስራ ሁለት የኮርፖሬት ሰራተኞች የህክምና አገልግሎት አግኝተዋል

የዱቤ ሕክምና የመድሀኒት አገልግሎት

1.የተክለሃይማኖት አጠቃላይ ሆስፒታል ለኮርፖሬት ሠራተኞች ለህክምና የወጣዉ ወጪ መጠን---90,354.02

2.የዩኒቨርሳል ልዩ የዉስጥ ደዌ ለኮርፖሬት ሠራተኞች ለህክምና የወጣው ወጪ መጠን------------180.00

3.አዲስ አበባ ፖሊ ልዩ የዉስጥ ደዌ ለኮርፖሬት ሠራተኞች ለህክምና የወጣዉ ወጪ መጠን ---------3,507.00


4.የከነማ መድኃኒት ድርጅት ለኮርፖሬት ሠራተኞች ለህክምና የወጣዉ ወጪ መጠን----------------78,425.71

ጠቅላላ ድምር 92,865.56

የተከናወኑ ዝርዝር ተግባራት

-የዱቤ ሕክምና አገልግሎት

-ክሊራንስ የተፈረመላቸዉ ሰራተኞች ብዛት -44

-የክፍያ ሰነድ የተሰራላቸዉ ሠራተኞች ብዛት-15

-የዱቤ የሕክምና የመወራረድ ያለባቸዉ ለፋይናንስ የማስተላለፍ ስራ ተሰርቷል

-የፁሁፍ ሥራዎች ተከናዉነዋል

-ትናንሽ ክፍያዎች ከፒቲካሽ ከመዉሰድ የመክፈል ሥራዎች ተከናዉነዋል

-ለጉልበት ሰራተኞችም ሆነ ለአንዳንድ የጥገና ስራ እና ለሕክምና የሚጠቅሙ እቃዎች የመግዛት ስራ ተከናዉኗል

-አትክልትና ፍራፍሬ ዉስጥ የሚሰሩ የባህርዳር ሰራተኛ ወጪ የወጡት እንዲከፈል በጠየቁት መሰረት እንዲከፈላቸዉ
የሚቀነሰዉ በማቀናነስ እንዲከፈላቸዉ ወደ ሂሳብ ክፍል ተሰርቶ ተልኳል

ያልተከናወኑ ዝርዝር ተግባራት

-የዘዉዲቱ ሆስፒታል ብዙ ሰነድ ባለመኖሩ ክፍያ አልተከናወነም

-የጥቁር አንበሳ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በራሱ ስህተት መስተካከል ያለበ ሂሳብ ስላለ ሒሳባቸው አልተከፈለም ስለዚ
አልተከናወነም

ያዘጋጀዉ ስም :-ቤተልሔም ተስፋዬ ፊርማ--------------ቀን 29/12/2012 ዓ/ም

ያፀደቀዉ ስም :-ኤፍሬም አደፍርስ ፊርማ--------------ቀን 29/12/2012 ዓ/ም


የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን
Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/ 343/2012


ቀን፣ ነሐሴ 30 /2012 ዓ/ም
ለእልና ቡና ዘርፍ ሻሸመኔ ቅርንጫፍ የስራ ሒደት
ኢ.ን.ስ.ኮ.
ሻሸመኔ ቅ/ፍ

ጉዳዩ፣ ሙያዊ አስተያየት ስለመስጠት፣

አቶ ቱሣ ሹካ ሽቁኔ የሻሸመኔ ግ/ማዕከል ግቢ ው/ደ/ ሠራተኛ መሆናችው ገልፃችሁ በህይወት በነበሩበት ጊዜ

በመንግስት ሆስፒታሎች ለህክምና ያወጡት ወጪ ተመላሽ እንዲደረግላቸዉ በቤተሰባቸዉ በኩል


የተጠየቃችሁ መሆኑን መግለፃችሁ ይታወሳል ነገር ግን የመድኃኒት ማዘዧ ወረቀት ከደረሰኙ ጋር ባለመኖሩ
ክፍያዉን ለመፈፀም ሙያዊ አስተያየት እንዲሰጣችሁ የጠይቃችሁ ስለሆነ ሠራተኛዉ የነበረባቸዉ የስኳር
ህመም አጣዳፊ ከመሆኑ አንፃርና አንዳንድ ሆስፒታሎች የመድኃኒት ማዘዣ ወረቀቱን ለመረጃነት ስለሚፈልጉት
በመሆኑም ማዘዣዉን መልሰዉ የማይሰጡ ስለሆነ ክፍያዉም የተፈፀመዉ በመንግስታዊ ሆስፒታል በመሆኑ
የጠየቁት ገንዘብ ተመላሽ ቢደረግላቸዉ ለወደፊቱ መሰል ሁኔታዎች እንዳያጋጥሙ መድኃኒቶቹን ከመግዛታቸዉ
በፊት ለሀኪሞች ችግሩን በማሳወቅ ተለዋጭ ማዘዧ እንዲፃፍላቸዉ ቢያደርጉ ስንል ሙያዊ አስተያየታችንን

እንገልፃለን ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣

 ለእልና ቡና ንግድ ሥራ ዘርፈ


ኢ.ን.ስ.ኮ.

________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+251114653166 ማዞሪያ
አድራሻ፡-ደብረዘይትመንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2

02/13/2012 ዓ.ም
የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን
Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic

የሁለት ሺ አስራ ሦስት ዓ.ም የበአል የግቢ ዉበትና ደህንነት ተረኞች


የኮርፖሬት መካከለኛ ክሊኒክ የጊቢ ዉበትና ደህንነት ሰራተኛ የበአል ተረኝነት ፕሮግራም እና ስራ የሚገቡበት ቀንና ሽፍት

ስም ዝርዝር ስራ የሚገቡበት
ቀን______________________________________

1ኛ -መስፍን መላኩ መስከረም 01/01/2013


-ሐመልማል ደስታ መስከረም 17/01/2013
-ጠጅቱ ደርሜሎ ስቅለት በዓል 22/08/2013
______________________________________________________________________________________________________________
2 ኛ - በድሉ አቻምየለሁ ታህሳስ 29/04/2013

-ዘዉዱ ሞልቶት ጥር 11/05/2013

-አይሻ ረሽድ የካቲቲ 23/06/2013

______________________________________________________________________________________________________________

3ኛ -ደስታ አበበ ሚያዚያ 24/08/2013

-ፈጠነ ጀቢር ሚያዚያ 27/08/2013

- የሚመደብ ሠዉ ግንቦት 20/09/2013

______________________________________________________________________________________________________________

4ኛ -በላቸዉ ግዛዉ ሚያዚያ 23/08/2013

-ዉባለም ዘነበ ግንቦት 05/09/2013

-የሚመደብ ሠዉ ጥቅምት 19/02/2013


የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን
Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic

ለግቢ ውበትና ደህንነት ሠራተኛች


ኢ.ን.ስ.ኮ.
ቀን 04/13/2012 ዓ.ም

ጉዳዩ፣ የግቢ ፅዳትን ይመለከታል ፣

ከላይ በርሱ እንደተጠቀሰው የግቢ ውበትና ደህንነትና ሠራተኛች አንድ የሥራ መዘርዘራቸው የግቢውን ውበትና

ፅዳት መጠበቅ ነው ሆኖም ከጥቂት ግቢ ደህንነትና ውበት ሠራተኛች በስተቀር የግቢውን ፅዳት የማይጠቡቁ በመሆኑ

ስራው ላይ ክፍተት ፈጥሯል ስለዚህ ማንኛዉም የጊቢ ደህንነትና ዉበት ሠራተኞች በየ ሽፍቱ ፅዳቱን በአግባቡ

መፀዳቱን አረጋግጣችሁ እንድትረካከቡ እናሳስባለን ፡፡

________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+251114653166 ማዞሪያ
አድራሻ፡-ደብረዘይትመንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2
የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን
Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/242/2013
ቀን፣ መስከረም 05/2011 ዓ/ም

ለሰው ሃብት ሥ/አ/ዳ/ዳይሬክተር

ኢ.ን.ስ.ኮ.

አ/አበባ

ጉዳዩ፣ የዱቤ ክፍያን ይመለከታል፣

የአዲስ አበባ ፖሊ ልዩ የውስጥ ደዌ ክሊኒክ የኮርፖሬሽኑ ሠራተኞች በተለያዩ ጊዜያት የላብራቶሪ፣

የአልትራሳውንድና የኤክስሬይ ምርመራ በዱቤ የተጠቀሙበትን በቁጥር ፒሲ/68229/2013 ከኦገስት

1 ,2020 - 31,2020 በተፃፈ ደብዳቤ የጠየቁ ስለሆነ ብር 4‚729.00/አራት ሺ ሰባት መቶ ሃያ ዘጠኝ

ብር/ እንዲከፈላቸው መረጃዎቹን በአባሪነት አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ኤፍሬም አደፍርስ
ሲኒየር የጤና ባለሙያ

አባሪ፣

የፖሊ ደብዳቤና ሰነዶች 34 ገፅ ተያይዟል


________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+251114653166 ማዞሪያ
አድራሻ፡-ደብረዘይትመንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium clinic

ቀን፣ መስከረም 05/2013 ዓ/ም

ለሰው ሃብት ሥ/አ/ዳ/ዳይሬክተር

ኢ.ን.ስ.ኮ.

አ/አበባ

ጉዳዩ፣ የካዝና መጠባበቂያ ክፍያ ስለ መጠየቅ ፣

ከላይ በርሱ እንደተጠቀሰው የክሊኒክ ሙያ ደንነት የሥራ ማስኬጃ ገንዘብ ብር 15,00.00 ከኅዳር

09/2012 ጀምሮ እያንቀሳቀስኩ በመሆኑ በደንቡ መሰረት ሊከፈል የሚገባው የካዝና መጠበቂያ ብር

ያልተከፈለኝ በመሆኑ ከላይ በተጠቀሰው ቀን ጀምሮ ያልተከፈለ ብር የካዝና መጠባበቂያ ብር

እንዲፈቀድለኝ በትህትና አመለክታለሁ ፡፡

ከሠላምታ ጋር

________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+251114653166 ማዞሪያ
አድራሻ፡-ደብረዘይትመንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2
የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን
Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/243/2013
ቀን፣ መስከረም 07/2013 ዓ/ም
ለሰው ሃብት ሥ/አ/ዳ/ዳይሬክተር

ኢ.ን.ስ.ኮ.

ጉዳዩ፣ የኮርፖሬሽኑ ክሊኒክ አደገኛ አጥርን ይመለከታል

ከላይ በርዕሱ እንደተገፀለዉ በኮርፖሬሽኑ ክሊኒክ ከፊት ለፊት በኩል አጥሩ ርዝመቱ አጭር በመሆኑና

ተደጋጋሚ ዝርፊያ የተሞከረበት በመሆኑ የክሊኒክ ጥበቃዎች ጥበቃዉን አስተማማኝ ለማድረግ

የደህንነት አደገኛ አጥር ከፊት ለፊት በኩል እንዲታጠርላቸዉ በደብዳቤ ጠይቀዋል ይሁንና አጥሩም

ሆነ ለጥበቃ የተሰጣቸዉ መሣሪያ የማይሰራ መሆኑን እንዲቀየርላቸዉ ያመለከቱ ቢሆንም እስካሁን

ባለመፈፀሙ በስራቸዉ ላይ ችግር የፈጠረባቸዉ መሆኑንና በማመልከታቸዉ አጥሩም ሆነ መሳሪያዉ

አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጣቸዉ በድጋሚ እንጠይቃለን ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ኤፍሬም አደፍርስ
ሲኒየር የጤና ባለሙያ

ግልባጭ፣

 ለኮርፖሬት አገልግሎት /ም/ዋ/ሥ/ አስፈፃሚ


ኢ.ን.ስ.ኮ.

______________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+251114653166 ማዞሪያአድራሻ፡-ደብረዘይትመንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለ
የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን
Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/246/2013
ቀን፣ መስከረም 11/2013 ዓ/ም
ለጤና ተቋማት ቁጥጥር እና አሰጣጥ

ጉዳዩ፣ ግብረመልስ መልስ መስጠት

ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተመከረው የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 የምግብ መድኃኒትና ጤና ክብካቤ

አስተዳደርና ቁጥጥር ጽ/ቤት ጤና ቋማትና በክሊካችን ተገኝናችሁ ባደረጋችሁት የዳሰሳ ጥናት

የሚከተሉትን ዋና የነበሩ ከላይ እንደተገለው በኮርፖሬሽኑ ክሊኒክ ከሃላ በኩል የአስለኔተሩ ጫፍ

በእስታንዳርድ መሰረት የተሰራበመሆኑ ከላይ ዝናብ መከላከያም በመስራቱ ዝንብ የማያስገባ በመሆኑም
በሚፈለገው ሙቀት መጠን ከክሊኩ የሚወጣው ቆሻሻ እየተቃጠለ መሆኑን ከላይ የተጠቀሱት ክፍተቶች

በአፋጣኝ አስተካክለን የቆሻሻው ማቃጠያ በሥራ ላይ መሆኑም እንገልገልፃ ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣

 ለኮርፖሬት አገልግሎት /ም/ዋ/ሥ/ አስፈፃሚ


ኢ.ን.ስ.ኮ.
______________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+251114653166 ማዞሪያ
አድራሻ፡-ደብረዘይትመንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን

Ethiopian Trading Businesses Corporation

መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic
______________________________________________________________________________________________

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/……………/20 13
ቀን፣… ……………………2013 ዓ/ም

ለዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፣ የዱቤ ሕክምናን ይመለከታል፣

ባደረግነው የዱቤ ሕክምና ስምምነት መሠረት ባልደረባችን አቶ/ወ/ሮ/ወት/……………………………… የመለያ ቁጥር

………...........የላክን ስለሆነ ሕመማቸው የሚያስተኛ ከሆነ 3 ኛ ማዕረግ ተኝተው እንዲታከሙና ሆስፒታሉ አገልግሎት

የሰጠበትን ሂሣብ ቢሉ እንደደረሰን የምንከፍል መሆናችን በቅድሚያ እናሳውቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር
________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+251114653166 ማዞሪያ
አድራሻ፡-ደብረዘይትመንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን

Ethiopian Trading Businesses Corporation

መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic
______________________________________________________________________________________________

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/……………/20 13
ቀን፣… ……………………2013 ዓ/ም

ለተክለሃይማኖት አጠቅላላ ሆስፒታል

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፣ የዱቤ ሕክምናን ይመለከታል፣

ባደረግነው የዱቤ ሕክምና ውል ስምምነት መሠረት ባልደረባችን አቶ/ወ/ሮ/ወት/……………………………… የመለያ

ቁጥር ………...........የላክን ስለሆነ ሕመማቸው የሚያስተኛ ከሆነ 3 ኛ ማዕረግ ተኝተው እንዲታከሙና ሆስፒታሉ አገልግሎት

የሰጠበትን ሂሣብ ቢሉ እንደደረሰን የምንከፍል መሆናችን በቅድሚያ እናሳውቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር
ኤፍሬም አደፍርስ
ሲኒየር የጤና ባለሙያ

________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+251114653166 ማዞሪያ
አድራሻ፡-ደብረዘይትመንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium clinic
______________________________________________________________________________________________

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/252/2013

ቀን፣ ጥቅምት 23/2013 ዓ/ም


ለኮፖሬት ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት
ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ
ጉዳዩ፣ፒት ካሽ እንዲወራረድ ስለመጠየቅ

ለክኒሊክ ሙያ ደህንነት ጤንነት ቡድን ተፈቅዳ በስራ ላይ የዋለውን የፒት ካሽ ገንዘብ ከዚኅ ቀጥሎ የንብረት
ማስረከቤያና መረከብያ ቁጥር መሰረት ፡-
ተ/ቁ የንብረት መረከቢያ የንብረት ማስረከቢያ የብር መጠን የክፍያ ምክንያት ምርመራ
ደረሰኝ ደረሰኝ
1 000732 0001633 187.99 የቆሻሻ ማቃጠያ ቁልፍ
2 000733 0001634 1,500.00 ለክኒሊክ የውሃ ችግር ለመቅረፍ
3 000734 0001636 600.00 ለሮቶ መጠገኛ ቁሳቁስ
4 000735 0001635 295.80 ለሮቶ መጠገኛ እቃ
5 000736 0001637 150.00 ፍቃድ ማረጋገጫ
6 000737 0001638 1,476.00 ለሮቶ መጠገኛ አቃዎች
7 000738 0001639 200.36 ለሮቶ መጠገኛ አቃዎች
8 000739 0001640 943.50 ለሮቶ ለመስራት የሚጠቅሙ እቃዋች
9 000740 0001641 1,011.39 ለሮቶ ለመስራት የሚጠቅሙ እቃዋች
10 000741 000164200 1,225.00 ለላብራቶሪ ክፍል
11 000742 0001643 1,225.00 ለላብራቶሪ ክፍል
12 000743 0001644 500.00 ናፍጣ ለክኒሊክ አንፖላንስ
13 000744 0001645 491.80 ለሮቶ መስርያ እቃ

14 000745 0001646 1,000.00 የህክምና አገልድሎት መስጫ ክፍል


15 000746 0001647 40.00 ማሰቲሽ ማስታወቂያ መለጠፊያ
16 000747 0001648 304.70 የሚያገለግሎ የህክምና መስጫ

ድምር 11,151.54

በንብረት መረከቢያና ማስረከቢያ ብር 11,151.54 /አስራ አንድ ሺ አንድ መቶ አምስት አንድ ብር ከ 54/100
በደብዳቤ እና በፋይናንስ የገንዘብ መክፈያ ሰነድ ቁጥር ክፍያው የተፈፀመና ሲሆን በአጠላይ ወጭ የተደረገው ብር
12,571.54/አስራ ሁለት ሺ አምስት መቶ ሰባ አንድ ብር ከ 54/100 እንዲከፈለን መረጃውን በአባሪነት አያይዘን
የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሠላምት ጋር

አባሪ፤አባሪ ደብዳቤ እና ሰነዶች


ግልባጭ

 ለሰው ሀብት ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት


 ለንብረት አስተዳደር
ኢ.ን.ስ.ኮ

________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+251114653166 ማዞሪያ
አድራሻ፡-ደብረዘይትመንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2
የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን
Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium clinic
______________________________________________________________________________________________

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/252/2013

ቀን፣ ጥቅምት 23/2013 ዓ/ም

ለኮፖሬት ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት


ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ
ጉዳዩ፣ፒት ካሽ እንዲወራረድ ስለመጠየቅ

ለክኒሊክ ሙያ ደህንነት ጤንነት ቡድን ተፈቅዳ በስራ ላይ የዋለውን የፒት ካሽ ገንዘብ ከዚኅ ቀጥሎ የንብረት
ማስረከቤያና መረከብያ እና የገንዘብ መክፈያ ሰነደረ ቁጥር መሰረት ፡-

ተ/ቁ የገንዘብ መክፈያ ሰነድ ቁጥር የብር መጠን የክፍያ ምክንያት ምርመራ

1 10267 187.99 የቆሻሻ ማቃጠያ ቁልፍ ለኮርፖሬት ክሊኒክ


2 10268 50.00 ለጤና ምርመራ ሜዲካል አቶ ኤፍሬም አደፍርስ
3 10269 35.00 ለጤና ምርመራ ሜዲካል አቶ ዘሪሁን ተስፋዬ
4 10272 30.00 ለጤና ምርመራ ሜዲካል አቶ ገ/ሊባኖስ ወ/ሩፋኤሌ
5 10273 45.00 ለጤና ምርመራ ሜዲካል አቶ ዋጋይ ቦጋለ
6 10274 30.00 ለጤና ምርመራ ሜዲካል አቶ ወንደሰን ማሩ
7 10270 450.00 ዩንቨርሳል ልዩ የውስጥ ደዌ አቶ ጌጡ(ዩነንቨርሳል)
8 10271 180.00 ዩንቨርሳል ልዩ የውስጥ ደዌ አቶ ጌጡ(ዩነንቨርሳል)
9 10276 300.00 የጉልበት ዋጋ አቶ በላቸው ና አቶ ብርአኑ
10 10277 300.00 የጉልበት ዋጋ የአውድና ቅሪት ለማስወገድ አቶ መለሰ መንገስቱ
11 10278 1,500.00 ለክኒሊክ የውሃ ችግር ለመቅረፍ ለክኒሊክ ጊቢ
12 10279 600.00 ለሮቶ መጠገኛ ቁሳቁስ ለክኒሊክ ጊቢለኮርፖሬት ክሊኒክ
13 10280 295.80 ለሮቶ መጠገኛ እቃ ለክኒሊክ ጊቢ
14 10281 150.00 ፍቃድ ማረጋገጫ ለኮርፖሬት ክሊኒክ
15 10282 1,476.00 ለሮቶ መጠገኛ አቃዎች ለኮርፖሬት ክሊኒክ
16 10283 200.36 ለሮቶ መጠገኛ አቃዎች ለኮርፖሬት ክሊኒክ
17 10284 943.50 ለሮቶ ለመስራት የሚጠቅሙ እቃዋች ለኮርፖሬት ክሊኒክ
18 10285 1,011.39 ለሮቶ ለመስራት የሚጠቅሙ እቃዋች ለኮርፖሬት ክሊኒክ
19 10286 1,225.00 ለላብራቶሪ ክፍል ለኮርፖሬት ክሊኒክ
20 10287 1,225.00 ለላብራቶሪ ክፍል ለኮርፖሬት ክሊኒክ
21 10288 500.00 ናፍጣ ለክኒሊክ አንፖላንስ ለኮርፖሬት ክሊኒክ
22 10289 491.80 ለሮቶ መስርያ እቃ ለኮርፖሬት ክሊኒክ
23 10290 1,000.00 የህክምና አገልድሎት መስጫ ክፍል ለኮርፖሬት ክሊኒክ
24 10291 40.00 ማሰቲሽ ማስታወቂያ መለጠፊያ ለኮርፖሬት ክሊኒክ
25 10292 304.70 የሚያገለግሎ የህክምና መስጫ ለኮርፖሬት ክሊኒክ
ድምር 12,571.54

በአጠቃላይ ብር 12,571.54/አስራ ሁለት ሺ አምስት መቶ ሰባ አንድ ብር ከ 54/100 እንዲከፈል መረጃውን


በአባሪነት አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሠላምት ጋር

አባሪ፤አባሪ ደብዳቤ እና ሰነዶች


ግልባጭ

 ለሰው ሀብት ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት


 ለንብረት አስተዳደር
ኢ.ን.ስ.ኮ

________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+251114653166 ማዞሪያ
አድራሻ፡-ደብረዘይትመንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/ /2012


ቀን ፣ 26 /2013 ዓ/ም
ለሰው ሃብት ሥራ አ/ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር
ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ

ጉዳዩ፣ የዱቤ ሕክምና ክፍያን ይመለከታል፣


ከላይ በርእሱ እንደተጠቀሰዉ የኮፖሬሽኑ ሰራተኞች ከኮርፖሬሽኑ ክሊኒክ በሪፈራል ወደ ተክለሃይማኖት ጠቅላ

ሆስፒታል ተልከዉ በዉላችን መሰረት ተገቢዉን ምርመራና ሕክምና ያደረጉበትን የዱቤ ህክምና ክፍያ

እንዲከፈላቸዉ በጠየቁት መሰረት በደብዳቤ ቁጥር TGH/3029/12 ነሐሴ 6 ቀን 2012 ዓ.ም የጠየቁት ብር

10,946.38 አስር ሺ ዘጠኝ መቶ አርባ ስድስት ብር ከ ሰላሣ ስምንት ሳንቲም/ ሲሆን በተደረገዉ ማጣራት

ሊከፈላቸዉ የሚገባ ብር 10,752.38 አስር ሺ ሰባት መቶ አምሳ ሁለት ብር ከ ሰላሣስምንት ሳንቲም/ መሆኑን

እያረጋገጥን የላኩትን የሕክምና ሰነድ ከዚህ ደብዳቤ ሸኝነት የላክን መሆኑን እንገልፃለን ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣

 ለሰው ሃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት


ኢ.ን.ስ.ኮ.

________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+251114653166 ማዞሪያ
አድራሻ፡-ደብረዘይትመንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/306 /2013


ቀን ፣ 08/03/2013 ዓ/ም
ለሰው ሃብት ሥራ አ/ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር
ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ

ጉዳዩ፣ የዱቤ ሕክምና ክፍያን ይመለከታል፣

ከላይ በርእሱ እንደተጠቀሰዉ የኮፖሬሽኑ ሰራተኞች ከኮርፖሬሽኑ ክሊኒክ በሪፈራል ወደ ተክለሃይማኖት ጠቅላላ

ሆስፒታል ተልከዉ በዉላችን መሰረት ተገቢዉን ምርመራና ሕክምና ያደረጉበትን የዱቤ ህክምና ክፍያ እንዲከፈላቸዉ
በጠየቁት መሰረት በደብዳቤ ቁጥር TGH/3135029/13 ኣገሰት እና ስፕቴማበር 2020 በቀን 7/02/2013 ዓ.ም

የጠየቁት ብር 11,702.30 አስር አንድ ሺ ሰባት መቶ ሁለት ብር/ ከ 100/30 እንዲከፈላቸው የላኩትን የሕክምና

ሰነዳች በአባሪነት አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

አባሪ፣
የተክለሃይማኖት ጠቅላለ ሆስፒታል ደብዳቤና ሰነዳች 56 ገጽ ተያይዛ

_______________________________________________________________________________________________

+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+251114653166 ማዞሪያ
አድራሻ፡-ደብረዘይትመንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium clinic

ለሰው ሃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/253 /13


ኢ.ን.ስ.ኮ. ቀን፣ መስከረም 15/2013
አ/አበባ
ጉዳዩ፣ የወጪ መጋራትን ይመለከታል፣

ከላይ እንደተገለው ወ/ሮ ይመናሹ ሐይሉ የተባሉት በኮርፖሬሽኑ ሰራተኛ የወጪ መጋራት የህክምና ክፍያ

በህብረት ስምምነቱ መሰረት የወጪ መጋራት ከመቶ ሰባ አምስት ኮርፖሬሽኑ ይሸፍናል ሃያ አምስቱን

የኮርፖሬሽኑ ታካሚው ሰራተኛ የወጪመጋራት እንደሚሸፈን በህብረት ስምምነት ተደርጋል ፡፡ በዚሁ

መሰረት ተጠቃሽዋ የእድሜ ጡረታ አድርገው ከኮርፖሬሽኑ ከመስከረም 1/1/2013 ጀምሮ ጡረታ ስለወጡ

ያለባቸውን የወጪ መጋራት ዕዳ የተገለፀ መሆኑን እን ገልፃናለን ፡፡

ተ/ቁ. ስም ዝርዝር 25% የሥራ ቦታ ምርመራ


1 ወ/ሮ ይመናሹ ሐይሌ 25.00 ኮርፖሬሽን

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣

 ለፋይናንስ ዳይሬክቶሬት
ኢ.ን.ስ.ኮ.

________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+2511146531 አድራሻ፡-ደብረዘይትመንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium clinic
ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/253 /13
ቀን፣ መስከረም 15/2013 ዓ/ም

ለፋይናንስ ዳይሬክቶሬት
ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ

ጉዳዩ፣ የወጪ መጋራት የሚመለከታቸውን ሠራተኞች ይመለከታል፣

ሐምሌ 13 ቀን 2011 ዓ/ም በቁጥር ክሙደጤ/ቡ/379/2011 በተፃፈ ደብዳቤ ከላክነው የወጪ


መጋራት ከሚመለከታቸው ሠራተኞች ውስጥ የሁለት ሠራተኞች ስም ዝርዝር ትክክል አለመሆኑ
ተጠቅሶ ከወር ደመወዛቸው ተቀናሽ ለማድረግ እንዳልተቻለ መገለፁ ይታወሳል፡፡

ሆኖም የአንዷ ሠራተኛ ስም ማለትም ባንቺ አለሙ ተብሎ የተላከው በታይኘ ስህተት በመሆኑ
ባንችአለም አንለይ ተብሎ በኮርፖሬሽን እንዲቀየር ፣ የታገኝ አብርሃ የሥራ ዘርፍ ግን እኛ ጋር ባለው
ዶክመንት መሠረት እዚያው አትክልትና ፍራፍሬ ንግድ ሥራ ዘርፍ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ተ/ቁ. ስም ዝርዝር 25% የሥራ ቦታ ምርመራ


1 ባንቺአለም አንለይ 37.50 ኮርፖሬሽን
2 እታገኝ አብርሃ 99.00 ኢትፍሩት

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለሰው ሃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት
ኢ.ን.ስ.ኮ.

________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+2511146531 አድራሻ፡-ደብረዘይትመንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/241/2013
ቀን፣ መስከረም 25/2013 ዓ/ም
ለቂ/ክ/ወ/07 ም/መክ/አስ/ጽ/ቤት አ/አ

ጉዳዩ፣ የግብረ መልስን ምላሽ በተመለከተ፣


በቁጥር ቂ/ክ/ከ/ወ/07 ም/መክ/አስ/ቁ/ጽ/ቤት በቀን 07/01/2013 ዓ.ም በክሊኒኩ ተደርጎ በነበረው የክሊኒክ
የዳሰሳ ጥናት መሰረት የታዩ ክፍተት ተብለው ከተጠቀሱት ፡፡
1 ኛ-ድራጊስትአለመኖር
2 ኛ-የኢንሲኒሬተሩ ጫፍ በእስታንዳርዱ መሰረት የተሰራ ባለመሆን ዝናብ የሚያስገባና በተፈለገው
መጠን ቆሻሻ የማያቃጥል መሆኑን ተገልፃል ፡፡ በዚሁ መሰረት የተጠቀሰውን ክፍተት በግብረ መልስ ከዚህ
እንደሚከተለውአቅርበናል፡፡
1 ኛ-ድራጊስትን በተመለከተ በክሊኒካችን ባለፈው አመትም እንደጠቀሰነው ከድንገተኛ መድኃኒትና
መርፌዎች ውጪ በክሊኒኩ መድኃኒቶች የማንይዝ በመሆኑና የሚያስፈልጉንን መድኃኒቶች የከነማ
መድኃኒት ቤት ቅርንጫፎች ውል በገባነው መሠረት በመገልገል ላይ እንገኛለን ፡፡ ይህንን አስመልክቶ ከነማ
መድኃኒት ቤትም ለፅ/ቤታችሁ ቀደም ሲል ደብዳቤ መፃፋ ይታወሳል ፡፡በዚህ ዓመትም ውሉን
አድሰንእየተጠቀምን መሆናችንን እያሳወቅን ከከነማ መድኃኒት ቤት ጋር ያደረግነውን ውል ኮፒ ከዚህ ደብዳቤ
ጋር አያይዘን አቅርበናል ፡፡
2 ኛ- ደረጃ የተጠቀሰው የቆሻሻማቃጠያ /ኢንሲኒሬተር /ዝናብ እንዳይገባ ተገቢው ቆብ ተገጥሞለት በሥራ
ለይ መሆኑን እና ሳውቃለን ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለኮርፖሬሽን ሰው ሀብት ዳይሬክቶት ዳይሬክተር
ኢ.ን.ስ.ኮ.
አባሪ፣ 5 ገጽ ተያይዟል

________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+251114653166 ማዞሪያ አድራሻ፡-ደብረዘይትመንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆ

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/346/2013

ቀን፣ መስከረም 29/2013 ዓ/ም

ለሰው ሀብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት


ኢ.ን.ስ.ኮ
ጉዳዩ ፡- የጄኔሬተር ግዥን ይመለከታል
ከላይ በርዕስ እንደተጠቀሰው የኮርፖሬሽኑ ክሊኒክ ለሚሰጠዉ የህክምና አገልግሎት የመብራት አቅርቦት ወሳኝ
በመሆኑና በተደጋጋሚ በሚቆራረጠዉና በሚጠፋዉ የኃይል አቅርቦት ምክንያት ተለዋጭ የኃይል ምነጭ /ጄኔሬተር/
አስፈላጊ መሆኑ እዉን ነዉ፡፡ በተጨማሪም የም/መ/ጤ/ክ/ቁ/ባ መስፈርትም የሚደነገግ በመሆኑና ባለፉት የተለያዩ
የበጀት አመታት በጀት ተይዞ ለግዥ ቢቀርብም ግዥዉ ሳይከናወን ቀርቷል በዚህም

1 ኛ/ በማቀዝቀዣ ዉስጥ የሚቀመጡ የላቦራቶሪ /ሪኤጀንት ኬሚካሎች ተገቢዉን ቅዝቃዜ ካላገኘ ለብልሽት
መዳረጋቸዉ

2 ኛ/ ለህክምና የሚመጡ ሠራተኞች ለሚደረግላቸዉ ምርመራ ወደ ዉል የተፈፀመባቸዉ የባለ ጤና ድርጅቶች


እንዲሄዱ ስለሚገደዱ በኮርፖሬሽኑም ሆነ በሠራተኞቹ ላይ ተጨማሪ ወጪና ክፍያ እንዲሁም እንግልት የሚያሥከትል
በመሆኑ በ 2013 ዓ.ም በጀት ዓመት ለጉዳዩ ትኩረት ተደርጎ ግዥዉ እንዲፈፀምልን እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ኤፍሬም አደፍርስ
ሲኒየር የጤና ባለሙያ
________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+2511146531 አድራሻ፡-ደብረዘይትመንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium clinic
ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/265/2013
ለሰው ሃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት ቀን፣ ጥቅምት 02/2013
ኢ.ን.ስ.ኮ.
ጉዳዩ፣ የወጪ መጋራትን ይመለከታል፣

ከላይ በርእሱ እንደተገለፀው የኮርፖሬሽኑ ሰራተኞች ሲታመሙ በህብረት ስምምነቱ መሰረት ውል

በተገባባቸው የግል ጤና ድርጅቶች የህክምናና የምርመራ አገልግሎት እንደሚሰጣቸው ይታወቃል ለዚህም

ከወጣው ወጭ መጋራት 25% ከስራተኛው እንደሚሸፈን በስምምነቱ በተገለጠው መሰረት ቀጥሎ ስማቸው

የተዘረዘረው የኮርፖሬሽኑ ሰራተኛችየጠረታ ጊዜ ያቸው በመድረሱ ያለባቸውን ዕዳ ከፍለው ከወጪ


መጋራትነ ነፃ መሆን ይችሉ ዘንድ የተጠቀሙበትን ክፍያ እና የክፍያ ማረጋገጫ ይሰጣቸው ዘንድ

ከዚህእንደሚከተለው የስም ዝርዝራተውን የገንዘብ መጠን እና የሚሰሩበትን ባታ የሚገልፅ ሰንጠረዝ

አቅርበናል ፡፡

ተ/ቁ. ስም ዝርዝር የሚከፍሉት 25% የሥራ ቦታ ምርመራ


1 ወ/ሮ ገነት አየለ 125.00 እህልና ቡና
2 ወ/ሮ አስቴር በልሁ 37.50 ኢትፍሩት
3 ወ/ሮ ወርቅነሽ ርቂታ 87.50 እህልና ብና
4 ወ/ሮ ምነአለ ድፋባቸው 37.50 ኮርፖሬሽን
ድምር 287.50

ከሠላምታ ጋር

ኤፍሬም አደፍርስ
ሲኒየር የጤና ባለሙያ

ግልባጭ ፣

ለ ኮርፖሬት ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት ኢ.ን.ስ.ኮ.

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን

Ethiopian Trading Businesses Corporation


መካከለኛ ክሊኒክ
Medium clinic

ለ ኮርፖሬት ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት


ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ
ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/312/13
ቀን፣ህዳር 05/03/2013

ጉዳዩ፣ የወጪ መጋራትን ይመለከታል፣

ከላይ እንደተገለው ወ/ሮ ታንጉት ሰቦቃ የተባሉት በኮርፖሬሽኑ ሰራተኛ የወጪ መጋራት የህክምና ክፍያ በህብረት

ስምምነቱ መሰረት የወጪ መጋራት ከመቶ ሰባ አምስት ኮርፖሬሽኑ ይሸፍናል ሃያ አምስቱን የኮርፖሬሽኑ ታካሚው
ሰራተኛ የወጪመጋራት እንደሚሸፈን በህብረት ስምምነት ተደርጋል ፡፡ በዚሁ መሰረት ተጠቃሽ ከኮርፖሬሽኑ ጥቅምት

20/02/2013 ጀምሮ የሥራ ውሉ የሚቃረጥ ስለወጡ ያለባቸውን የወጪ መጋራት የተገለፀውን ዕዳ ለመክፈል ፍቃደኛ

መሆናቸውን እን ገልፃናለን ፡፡

ተ/ቁ. ስም ዝርዝር 25% የሥራ ቦታ ምርመራ


1 ወ/ሮ ታንጉት ሰቦቃ 50.00 ኮርፖሬሽን

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣

 ለሰው ሃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት


ኢ.ን.ስ.ኮ.
________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+2511146531 አድራሻ፡- ደብረዘይትመንገድ (በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን

Ethiopian Trading Businesses Corporation

መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic

______________________________________________________________________________________________
ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/219/2012
ቀን፣ ጥቅምት 12 /2013 ዓ/ም
ለአትክልትና ፍራፍሬ ንግድ ስራ ዘርፍ
ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ

ጉዳዩ፣ የዱቤ ሕክምና ክፍያን ሂሳብ እንዲከፈል ፣


የዱቤ ሕክምና ክፍያ ሂሳብ ድርጅታችን በባህርዳር ከተማ ውል ከተገባበት የህክምና መስጫ ተቋም ከጋምቢ ጠቅላላ ሆስፒታል ሰራተኞችን
በዱቤ የምርመራና የህክምና የመደኃኒት ያወጡት ወጭ ተመላሽ ለማድረግ በተፃፈው በቁጥር ደ-/20/1166/12 አቶ አወቀ ደምሴ
በሐኪም የታዘዘላቸውን መድኃኒቶች በክፍያ የተጠቀሙበት የሕክምና ማስረጃ የላኩትን በዝርዝርና በሰንጠረዝ ሲገለፅ ፡-
ተ/ቁ ስም የደረሰኝ ቁጥር ብር ምርመራ
1 አቶ አወቀ ደምሰዉ 15782640 267.00
00012887 90.00
00032417 2,135.00
ድምር 2,492.00
በአጠቃላይ ብር 2,492.00/ሁለት ሺ አራት መቶ ዘጠና ሁለት ብር ለጋንቢ ጠቅላላ ሆስፒታል የከፈሉ ስለሆነ በህብረት ስምምነቱ መሰረት 25%ብር
623.00 ሰድስት መቶ ሃያ ሶስት ብር ተቀንሶ የሚከፈላቸዉ 1,869.00 አንድ ሺ ስምንት መቶ ስልሳ ዘጠኝ ብር ለሰራተኛዉ እንዲከፈላቸዉ በአባሪነት
የታካሚዉን 7 ገጽ የክፍያ መጠየቅ መረጃ አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን::

ከሠላምታ ጋር

ኤፍሬም አደፍርስ
ሲኒየር የጤና ባለሙያ
ግልባጭ፣

 ለሰው ሃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት


ኢ.ን.ስ.ኮ.

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/242/2013
ቀን፣ መስከረም 05/2011 ዓ/ም

ለአትክልትና ፍራፍሬ ንግድ ስራ ዘርፍ


ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ

ጉዳዩ፣ የዱቤ ሕክምና ሂሳብ እንዲከፈል ስለማሳወቅ ፣

የዱቤ ሕክምና ክፍያ ሂሳብ ድርጅታችን በባህርዳር ከተማ ውል ከተገባበት የህክምና መስጫ ተቋም ከጋምቢ

ጠቅላላ ሆስፒታል ሰራተኞችን በዱቤ የምርመራና የህክምና የመደኃኒት ያወጡት ወጭ ተመላሽ ለማድረግ

በተፃፈው ፡፡
 በቁጥር ደ-/20/1192/13 አቶ አወቀ ደምሴ በሐኪም የታዘዘላቸውን መድኃኒቶች በክፍያ የተጠቀሙበት

የሕክምና ማስረጃልከዋል ፡፡

 በቁጥር ደ-/20/1193/13 አ የላኩትን በዝርዝርና በሰንጠረዝ ሲገለፅ የአዲስ አበባ ፖሊ ልዩ የውስጥ ደዌ

የተጠቀሙበት የሕክምና ማስረጃ የላኩትን በዝርዝርና በሰንጠረዝ ሲገለፅ የአዲስ አበባ ፖሊ ልዩ የውስጥ ደዌ

ክሊኒክ የኮርፖሬሽኑ ሠራተኞች በተለያዩ ጊዜያት የላብራቶሪ፣ የአልትራሳውንድና የኤክስሬይ ምርመራ በዱቤ

የተጠቀሙበትን በቁጥር ፒሲ/68229/2013 ከኦገስት 1 ,2020 - 31,2020 በተፃፈ ደብዳቤ የጠየቁ ስለሆነ

ብር 4‚729.00/አራት ሺ ሰባት መቶ ሃያ ዘጠኝ ብር/ እንዲከፈላቸው መረጃዎቹን በአባሪነት አያይዘን የላክን

መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ኤፍሬም አደፍርስ
ሲኒየር የጤና ባለሙአባሪ፣
የፖሊ ደብዳቤና ሰነዶች 34 ገፅ ተያይዟል

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/294 /2013


ቀን ፣ጥቅምት 26 /2013 ዓ/ም
ለሰው ሃብት ሥራ አ/ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር
ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ

ጉዳዩ፣ የዱቤ ሕክምና ክፍያን ይመለከታል፣

ከላይ በርእሱ እንደተጠቀሰዉ የኮፖሬሽኑ ሰራተኞች ከኮርፖሬሽኑ ክሊኒክ በሪፈራል ወደ ዘውዲቱ መታሰቢያ

ሆስፒታል ተልከዉ በዉላችን መሰረት ተገቢዉን ምርመራና ሕክምና ያደረጉበትን የዱቤ ህክምና ክፍያ

እንዲከፈላቸዉ በጠየቁት መሰረት በደብዳቤ ቁጥር ዘመሆ 1/3/51/41 የሰኔ ወር 6 ቀን 2012 ዓም 5.00 ብር እና

በደብዳቤ ቁጥር ዘመሆ 1/3/51/363 ነሐሴ 11 ቀን 2012 ዓ.ም የጠየቁት ብር 91.80 /ዘጠና አንድ ብር ከ 80/100

መሆኑን እያረጋገጥን የላኩትን የሕክምና ሰነድ ከዚህ ደብዳቤ ሸኝነት የላክን መሆኑን እንገልፃለን ፡፡
ከሠላምታ ጋር

አባሪ፣ ከዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል ደብዳቤና የሂሳብ መጠየቂያ ፎርም ተያይዟል ፡፡

_________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+2511146531 አድራሻ፡- ደብረዘይትመንገድ (በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2

ቀን 16/04/2013 ዓም

ለስኳር የተመዘገቡ የክሊኒክ ሙያ ደህንነት ናጤንነት ቡድን ሰራተኞች


ስም ዝርዝር መለከኪያ የገንዘብ መጠን ምረመራ
1 ገ/ሊባኖስ ወ/ሩፋኤል 4 ኪሎ 105.00
2 ሳሙኤል መላኩ ,, 105.00
3 በድሉ አቻምየለህ ‘’ 105.00
4 በላቸው ግዛው ‘’ 105.00
5 ወንደሰን ማሩ ‘’ 105.00
6 ኤፍሬም አደፍርስ ‘’ 105.00
7 ዘሪሁን ተስፋዬ ‘’ 105.00
8 ወንደሰን ማሩ ‘’ 105.00
9 ቤተልሔም ተስፋዬ ‘’ 105.00
10 አይሻ ረሽድ ‘’ 105.00
11 ደስተሰ አበበ ‘’ 105.00
12 ዘውዱ ሞልቶት ‘’ 105.00
13 ውባለም ዘነበ ‘’ 105.00
14 ከድር ዳዩ ‘’ 105.00
ጠቅላላ ድምር 1,470.00
ቀን 16/04/2013 ዓም

ለስኳር የተመዘገቡ የክሊኒክ ሙያ ደህንነት ናጤንነት ቡድን ሰራተኞች


ስም ዝርዝር መለከኪያ የገንዘብ መጠን ምረመራ
1 ገ/ሊባኖስ ወ/ሩፋኤል 4 ኪሎ 105.00
2 ኤፍሬም አደፍርስ ,, 105.00
3 ሳሙኤል መላኩ ‘’ 105.00
4 በላቸው ግዛው ‘’ 105.00
5 ወንደሰን ማሩ ‘’ 105.00
6 ከድር ዳዩ ‘’ 105.00
7 ዘሪሁን ተስፋዬ ‘’ 105.00
8 ወንደሰን ማሩ ‘’ 105.00
9 ቤተልሔም ተስፋዬ ‘’ 105.00
10 አይሻ ረሽድ ‘’ 105.00
11 ደስታ አበበ ‘’ 105.00
12 ዘውዱ ሞልቶት ‘’ 105.00
13 ውባለም ዘነበ ‘’ 105.00
14 መስፍን መላኩ “ 105.00
15 በድሉ አቻምየለው “ 105.00
16 ጠጁቱ ዳርሜሎ “ 105.00
ጠቅላላ ድምር 1,680.00

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን

የሥራ ሰዓት መቆጣጠር ማጠቃለያ ቅፅ

የሰራ ክፍል ፡- መካከለኛ ክሊኒክ

ከ 12/04/2013 ዓ. ም እስከ 17/04/2013 ዓ.ም


ተ.ቁ ስም በስራ ላይ ያለማስረጃ በአርፈጅ ከስራ የቀሩት
የተገኙበት ቀን በቀሪ የተመዘገቡበት ሰዓት
የተመዘገቡበት ቀን ምክንያት
ቀን
1 ገ/ሊባኖስ ወ/ሩፋኤል 1 1/2 ቀን - - 4 ቀን (መስክ)
2 አቶ/ኤፍሬም አደፍርስ 5 - -
1/2 ቀን
3 አቶ አሪሁን ተስፋዬ 5 - -
1/2 ቀን
4 አቶ ወንደሰን ማሩ 5 1/2 ቀን - -
5 አቶ ዋጋዬ ቦጋለ 5 - -
1/2 ቀን
6 አቶ ከዲር ዳዩ 1 1/2 ቀን - - 4 ቀን (መስክ)
7 አቶ/ሣሙኤል መላኩ 5 1/2 ቀን - -
8 ወ/ሪት ቤተልሄም 5 - -
ተስፋዬ 1/2 ቀን
9 ወ/ሪት ዮርዳኖስ ነብዩ 5 - -
1/2 ቀን
10 ወ/ሪት እስራኤል 5 - -
ገረመው 1/2 ቀን
ማሳሰቢያ ፡-ከስራ ገበታቸው ላይ ለሚቀሩ ሠራተኞች የሚከተሉትን ምህፃረ ቃል የደረግ
ዓመት ፈቃድ ፡- (ዓፈ) ----------ሐዘን ፈቃድ ፡-(ሐፈ)---------ሕመም ፈቃድ ፡- (ሕፈ)--------
መስክ ------ወሊድ ፡- (ወፈ)--------ጋብቻ ፈቃድ (ጋፈ) -----------------

የአስራሚው ስምና ፊርማ ፡- --------------- ያፀደቀው ኃላፊ ስምና ፊርማ፡- -------------

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን

የሰራ ክፍል ፡- መካከለኛ ክሊኒክ የሥራ ሰዓት መቆጣጠር ማጠቃለያ ቅፅ

ከ 12/04/2013 ዓ. ም እስከ 18/04/2013 ዓ.ም

ተ.ቁ ስም በስራ ላይ የተገኙበት ያለማስረጃ በቀሪ በአርፈጅ ከስራ የቀሩት


ቀን የተመዘገቡበት የተመዘገቡበት ሰዓት
ቀን ቀን ምክንያት

1 አቶ/ብርሃኑ አድነው 3 ቀን - -
2 አቶ/ፈየነ ጃቢር 2 ቀን - -
3 ወ/ሮ ደስታ አበበ 2 ቀን - -
4 አቶ/ሐመልማል ደስታ 1 ቀን - -
5 አቶ /በድሉ 2 ቀን - -
አቻምየለው
6 ወ/ሮ ጠጁቱ ዳርሜሎ 1 ቀን - -
7 ወ/ሮ ውብዓለም ዘነበ 2 ቀን - -
8 ወ/ሮ አይሻ ረሽድ 2 ቀን - -
9 አቶ/ መስፈን መላኩ 1 ቀን - -
10 አቶ/ዘውዱ ማልቶት 2 ቀን - -
11 አቶ/በላቸው ግዛው 1 ቀን 1 ቀን (ዓፈ)
ማሳሰቢያ ፡-ከስራ ገበታቸው ላይ ለሚቀሩ ሠራተኞች የሚከተሉትን ምህፃረ ቃል የደረግ
ዓመት ፈቃድ ፡- (ዓፈ) ----------ሐዘን ፈቃድ ፡-(ሐፈ)---------ሕመም ፈቃድ ፡- (ሕፈ)--------
መስክ ------ወሊድ ፡- (ወፈ)--------ጋብቻ ፈቃድ (ጋፈ) -----------------

የአስራሚው ስምና ፊርማ ፡- --------------- ያፀደቀው ኃላፊ ስምና ፊርማ፡- -------------

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን

Ethiopian Trading Businesses Corporation

መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic
______________________________________________________________________________________________

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/……………/20 13
ቀን፣… ……………………2013 ዓ/ም

ለዳገግማዊ ሚኒልክ ሪፈራል ሆስፒታል

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፣ የዱቤ ሕክምናን ይመለከታል፣


ባደረግነው የዱቤ ሕክምና ስምምነት መሠረት ባልደረባችን አቶ/ወ/ሮ/ወት/……………………………… የመለያ ቁጥር

………...........የላክን ስለሆነ ሕመማቸው የሚያስተኛ ከሆነ 3 ኛ ማዕረግ ተኝተው እንዲታከሙና ሆስፒታሉ አገልግሎት

የሰጠበትን ሂሣብ ቢሉ እንደደረሰን የምንከፍል መሆናችን በቅድሚያ እናሳውቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+2511146531 አድራሻ፡- ደብረዘይትመንገድ (በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/ 320/2013


ቀን፡ ህዳር 05 /2013 ዓ/ም
ለሰው ሃብት ሥራ አ/ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር
ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ
ጉዳዩ፣ የሥራ ሰዓት መቆጣጠሪያ ይመለከታል፣

ከላይ በርእሱ እንደተጠቀሰዉ የኮፖሬሽኑ ሰራተኞች የክሊኒክ የማያ ደንነትና ጤንነት ሥራዋችን ከ 30/02/2013-

05/03/2013 የተከናወኑ ቀናት ደብዳቤ ሸኝነት የላክን መሆኑን እንገልፃለን ፡፡

ከሠላምታ ጋር

________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+2511146531 አድራሻ፡- ደብረዘይትመንገድ (በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium Clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/306 /2013


ቀን ፣ ታህሣሥ 16/04/2013 ዓ/ም
ለሰው ሃብት ሥራ /አ/ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር
ኢ.ን.ስ.ኮ.
አ/አበባ

ጉዳዩ፣ የዱቤ ሕክምና ክፍያን ይመለከታል፣

ከላይ በርእሱ እንደተጠቀሰዉ የኮፖሬሽኑ ሰራተኞች ከኮርፖሬሽኑ ክሊኒክ በሪፈራል ወደ ተክለሃይማኖት ጠቅላላ

ሆስፒታል ተልከዉ በዉላችን መሰረት ተገቢዉን ምርመራና ሕክምና ያደረጉበትን የዱቤ ህክምና ክፍያ እንዲከፈላቸዉ
በጠየቁት መሰረት በደብዳቤ ቁጥር TGH/3152/13 ኣክቶበር 2020 በቀን 10/03/2013 ዓ.ም የጠየቁት ብር

7,271.81 ሰባት ሺ ሁለት መቶ ሰባ አንድ ብር ከ 100/81 እንዲከፈላቸው የላኩትን የሕክምና ሰነዳች በአባሪነት

አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

አባሪ፣
የተክለሃይማኖት ጠቅላለ ሆስፒታል ደብዳቤና ሰነዳች 36 ገጽ ተያይዛ

_______________________________________________________________________________________________

+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+251114653166 ማዞሪያ
አድራሻ፡-ደብረዘይትመንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት) ቂርቆስ ክፍለ ከተማ

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/361/2013
ቀን፣ ታህሣሥ 16/04/2011 ዓ/ም

ለሰው ሃብት ሥ/አ/ዳ/ዳይሬክተር

ኢ.ን.ስ.ኮ.

አ/አበባ
ጉዳዩ፣ የዱቤ ክፍያን ይመለከታል፣

የአዲስ አበባ ፖሊ ልዩ የውስጥ ደዌ ክሊኒክ የኮርፖሬሽኑ ሠራተኞች በተለያዩ ጊዜያት የላብራቶሪ፣

የአልትራሳውንድና የኤክስሬይ ምርመራ በዱቤ የተጠቀሙበትን በቁጥር ፒሲ/68718/2013

ከኖቬንበር 1 ,2020 - 30,2020 በተፃፈ ደብዳቤ የጠየቁ ስለሆነ ብር 3‚022.00/ ሳሥት ሺ ሃያ ሁለት

ብር/ እንዲከፈላቸው መረጃዎቹን በአባሪነት አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

አባሪ፣

የፖሊ ደብዳቤና ሰነዶች 24 ገፅ ተያይዟል

________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+251114653166 ማዞሪያ
አድራሻ፡-ደብረዘይትመንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Ethiopian Trading Businesses Corporation
መካከለኛ ክሊኒክ
Medium clinic

ቁጥር፣ ክሙደጤ/ቡ/361/2013
ቀን፣ ታህሣሥ 16/04/2011 ዓ/ም

ለሰው ሃብት ሥ/አ/ዳ/ዳይሬክተር

ኢ.ን.ስ.ኮ.

አ/አበባ
ጉዳዩ፣ የዱቤ ክፍያን ይመለከታል፣

የቆንጂት ልዩ የጥርስ ሕክምና ክሊኒክ የኮርፖሬሽኑ ሠራተኞች በተለያዩ ጊዜያት ለሰጡት የጥርስ የዱቤ

ሕክምና የተጠቀሙበትን በቁጥር ቆየጥህክ/03418/2013 በተፃፈ ደብዳቤ የጠየቁ ስለሆነ ብር 13,960

ከኖቬንበር 1 ,2020 - 30,2020 በተፃፈ ደብዳቤ የጠየቁ ስለሆነ ብር 3‚022.00/ ሳሥት ሺ ሃያ ሁለት

ብር/ እንዲከፈላቸው መረጃዎቹን በአባሪነት አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

አባሪ፣

የፖሊ ደብዳቤና ሰነዶች 24 ገፅ ተያይዟል

________________________________________________________________________________________________
+251 114 652 436/+251 114 66 50 37 / +251 114 16 64 35/+251 114 16 11 38  3321
+251 114 655 428/+251 114 652 792 Email:- egte@ethionet.et
+251114653166 ማዞሪያ
አድራሻ፡-ደብረዘይትመንገድ(በቅሎ ቤት ከጠመንጃ ያዥ ባንክ

You might also like