Professional Documents
Culture Documents
Sinminto Mereja
Sinminto Mereja
ቀን፡-06/07/2013
ከሚሴ
ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረው አቶ ኢሳያስ ማሞ ታደሰ የተባሉት ባለሀብት በኢንቨስትመንት ፍቃድ ቁጥር፡-
ከ/ከ/አስ/06/64111/34/2008 በቀን 06/07/2013 ዓ.ም በ ባለ ኮኮብ ሆቴል አገልግሎት ዘርፍ በመሰማራት በከሚሴ ከተማ 06
ቀበሌ 500 ካ.ሜ ቦታ ተረክበው በቀጥታ ወደ ስራ በመግባት በመገንባት እንቅስቃሴ ላይ መሆናቸው ይታወቃል፡፡
ስለሆነም ባለሀብቱ በ ባለ ኮኮብ ሆቴል አገልግሎት ዘርፍ ወደ ስራ ገብተው እየተንቀሳቀሱ ሲሆን የሚገነቡት ፕሮጀክት
በሲሚንቶ የዋጋ ውድነትና እጥረት የተነሳ በቀጥታ ወደ ግንባታ ለመግባት ተቸግረው ስለነበር ባስቸኳይ ወደ መልሶ
ግንባታ መግባት እንዳለባቸው በተሰጣቸው አቅጣጫ መሰረት እና ለህብረተሰባችን ተገቢውን የስራአጥነት ችግር ይቀርፉ
ዘንድና ግንባታውንም አጠናቀው ለህብረተሰባችን ተገቢ የሆነ አገልግሎት መስጠት ይችሉ ዘንድ የሲሚንቶ ግብአት
እጥረት ይፈታልኝ ሲሉ በቀን 06/07/2013 ዓ.ም ባመለከቱት ማመልከቻ ጠይቀውናል፡፡ በመሆኑም ፕሮጀክቱ ባሁኑ
ሰአት ከፍተኛ የሲሚንቶ እጥረት ስላጋጠመው የሲሚንቶ ግባአት እጥረት ይፈታለት ዘንድ ከአምባሰል ንግድ ስራወች
ድርጅት ከሚሴ ጣቢያ ትስስር እንዲደረግላቸው ስለሚፈልጉ በ(Spesfication and Bill of Quantities) መሰረት
በማድረግና በተፈቀደለት ኮታ መሰረት 200 ኩ/ል ሲሚንቶ ሽያጭ ትስስር እንዲፈፀፍላቻው ስንል ወደ እናንተ የላክን
መሆኑን በትህትና እናሳውቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር!
ግልባጭ
ለኢንቨ/ማ/ኢንዱ/ዞንልማትቡድን